You are on page 1of 27

በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር

የ2014 በጀት ዓመት


ኮንስትራክሽን ጽ/ቤትየፕሮጄክቶች
አፈጻጸም ሪፖርት

ጥቅምት 2014 ዓ.ም


አ አዲስ አበባ
መግቢያ
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ዲዛየንና ግንባታ
ስራዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት 29 ነባር
ፕሮጄክቶችን ለማስገንባትና አጠናቀን
ለአገልግሎት ለማብቃት አቅደን
እየተንቀሳቀስን እንገኛለን፡፡ በዚሁ መሠረት
በመገንባት ሂደት ላይ ያሉ ፕሮጄክት ዝርዝር
በፎቶግራፍ በማስደገፍ እንደሚከተለዉ በከፊል
ቀርቧል፡፡
1 የትምህርት ፕሮጄክቶች
1- የፕሮጀክት ስም ፡-ወረዳ 4 ጂ+4 ሃጫሉ ሁንዴሳ መሰናዶ ት/ቤት
-የኮንትራክተሩስም፡- ናርዶስ ግርማ ህ/ስ/ተቋራጭ
-አማካሪ ድርጅት፡- ኤም፣ኤኢ.አማካሪ/ አርክቴክትና መሀንዲሶች
-የዉለታ መጠን፡-12,198,594.4 ከና ቫት
-የዉለታ ቀን፡-16/10/2012 ዓ.ም
-የመጀመሪያ የስራ ትዕዛዝ የተሰጠበት ቀን፡17/02/2013
-ፕሮጄክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡-5/12/2013
-አሁን ያለበት ፍዚካል ደረጃ፡- 20%
-እሰከ አሁን የተከፈለ ብር ፡- 20% በግንባታ ግብዓት ዋጋ መጨመር ምክንያት ባለበት የቆመ ፕሮጄክት
-ያጋጠመ ችግር፡- በዕቃ ዋጋ መጨመር ምክንያት የዘገየ
-የተወሰደ መፍትሄ፡- አንደኛና ሁለተኛ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው
2 -የፕሮጀክቶች ስም ፡- ወረዳ 12 አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ት/ቤት የቀኝ እና የጀርባ አጥር እና የወንዶች
መፀዳጃ ቤት ግንባታ
የኮንትራክተሩስም፡- ብሪጅ ኮንስትራክሽን እና ታደሰ ክበበ ኮንስትራክሽን
-ዉለታ መጠን፡- 11,388,182.23 ከና ቫት
-የዉለታ ቀን፡- 12/06/2013
-የዉለታ ጊዜ፡- 90 ቀን
-ሳይት ርክክብ የተፈጸመበት ቀን፡- 12/06/2013
-የመጀመሪያ የስራ ትዕዛዝ የተሰጠበት ቀን፡ 12/06/2013
-ፕሮጄክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡-14/10/2013
-አሁን ያለበት ፍዝካል ደረጃ፡- 96%
-የተከፈለ ብር ፡- 5,080,564 ብር-
ያጋጠመ ችግር፡- ስራው በተጨማሪ ስራ ምክንያት የዘገየ
የተወሰደ መፍትሄ፡- ተጨማሪ ውለታ ሊሰጠው በሂደት ላይ ነው፡፡
3- የፕሮጀክቱ ስም - ኮዬ ፈጬ መመገብያ አዳራሽ
-የፕሮጀክቱ ስም - ኮዬ ቁ. 2 (ከተቦ) የመመገብያ አዳራሽ ስራ
-ተቋራጭ ስም ኤ ኢ ቢ ኮንስትራክሽን
-የውለታ መጠን 3,985,917.86
-የውለታ ቀን 10/02/13 አ.ም
-የመጀመርያ የስራ ትእዛዝ የተሰጠበት ቀን - 3/04/13 አ.ም
-ፕሮጀከረቱ የሚጠናቀቅበት ጌዜ - 60 የካላንደር ቀን
-አሁን ያለበት ፊዜካል ስራ(%) - 90%
-ለፕሮጀክቱ እስከ አሁን የተከፈለ- 2,597,800.10
-ያጋጠመ ችግር -በክፍያ ምክንያት ስራውን አቁሞ የነበረ ቢሁንም አሁን ወደ ስራ ገብቷል
-የተፈታበት አግባብ - ክፍያ ተከፍሎታል፡፡
4. የፕሮጀክቶች ስም ፡- ወረዳ 03 የመጋላ ሁለተኛ ት/ቤት እና የዓለም ብርሃን የሴቶች መጸዳጃ ቤት

-የኮንትራክተሩ ስም፡- ዜጋ ጠ/ስ/ተቋራጭ እና ሳሙኤል ኃይሌ


-የዉለታ መጠን፡- 5,377,068.32
-የውለታ ቀን 04/08/13 አ.ም
-የመጀመርያ የስራ ትእዛዝ የተሰጠበት ቀን - 20 / 08 /2013 አ.ም
-ፕሮጀከረቱ የሚጠናቀቅበት ጌዜ - 120 ካላንደር ቀን
-አሁን ያለበት ፊዜካል ስራ(80%) - የፊኒሽንግ ስራ እየተሰራ
-እስከአሁን የተከፈለ የብር መጠን፡- 2,459,773.83
-አሁን ያለበት ፋይናንሻል ስራ( %) – 56 %
-ያጋጠመ ችግር፡- በክፍያ ምክንያት ስራውን አቁሞ የነበረ ቢሆንም አሁን ወደ ስራ ገብቷል
-የተፈታበት አግባብ :- ክፍያ በመከፈሉ ምክንያት፤
 
5- የፕሮጀክቱ ስም - የኮዬ ፌጬ ቁ 1እና 2 አጥር ስራ

-ተቋራጭ ስም መለሰ ወልዴ ኮንስትራክሽን


-የውለታ መጠን 3,871,594.21
-የውለታ ቀን 15/06/13 አ.ም
-ፕሮጀከረቱ የሚጠናቀቅበት ጌዜ - 60 ካላንደር ቀን
-አሁን ያለበት ፊዜካል ስራ(%) - 70%
-ለፕሮጀክቱ እስከ አሁን የተከፈለ 1,220,188.29
-አሁን ያለበት ፋይናንሻል ስራ( %) – 32%
-ያጋጠመ ችግር ፡- በክፍያ ምክንያት ስራውን አቆሞል
-የተሰጠ መፍትሄ፡- ክፍያ ሊከፈል በሂደት ላይ ነው፡፡
6- የፕሮጀክቶች ስም ፡-ቀርሳ 1ኛ ደ/ት/ቤት መመገቢያ አዳራሽ ግንባታ ስራ (ወደ ቡልቡላ 2ኛ ደ/ት/ቤት የተዘዋወረ)
 
-የዉለታ መጠን፡- 3,815,966.27
-የዉለታ ቀን፡- 11/2/2013
-የመጀመሪያ የስራ ትዕዛዝ የተሰጠበት ቀን፡ 1/3/2013
-ፕሮጄክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡- 8/5/2013
- አሁን ያለበት ፍዝካል አፈፃፀም ፡- 91% -
-እስካ አሁን የተከፈለዉ ብር መጠን፡ 2,547,606.57
  - አሁን ያለበት ፋይናንሺያል አፈፃፀም ፡- 67%
-ያጋጠሙ ችግሮች፡-የክፍያ መዘገየት እና የግብኣት ገበያ ላይ አለመኖር እና የዋጋ መናር

የተሰጠ መፍትሄ፡-ክፍያ በመፈጸሙ ወደ ስራ ቶሎ እንዲገባ እና ስምንቶን የድጋፍ ደብዳቤ


እንዲፃፍላቸዉ ተደርጓል፡፡
2 የጤና ጽ/ቤት ፕሮጄክቶች
1- የፕሮጀክቱስም - ወረዳ 3 ጤና ጣብያ መዳኒት ቤት፤ታቢ፤ክፍል ሳይት ወርክ

-ተቋራጭ ስም ዳንኢል ሱሊቶ


-የውለታ መጠን፡- 2,868,354.20
-የውለታ ቀን 29/07/12 አ.ም
-የመጀመርያ የስራ ትእዛዝ የተሰጠበት ቀን - 17 / 03 /2013 አ.ም-
-ፕሮጀከረቱ የሚጠናቀቅበት ጌዜ - 4ወር
-አሁን ያለበት ፊዜካል ስራ(%) - 90%
-ለፕሮጀክቱ እስከ አሁን የተከፈለ 2,382,007.36
-አሁን ያለበት ፋይናንሻል ስራ( %) – 72%
-ያጋጠመ ችግር -በክፍያ ምክንያት ስራውን አቁሞ የነበረ ቢሆንም አሁን ወደ ስራ ገብቷል
-የተፈታበት አግባብ፡- ክፍያተፈጽመል
3 ወጣትና በጎ ፍቃድ
1- የፕሮጀክት ስም፡- የወረዳ 12 ወጣት ማዕከል የ ጂ+3 ግንባታ
•የኮንትራክተሩ ስም፡ ባርኮት ህንጻ ስራ ተቋራጭ
•የኮንትራክት መጠን ቫትን ጨምሮ፡ 14,000,102.10
-አማካሪ፡- አዱኛ ከቡ የአርክቴክቸር እና ኢንጅነሪንግ የማማከር ስራ
-የውለታ ቀን ፡ 19 /06 / 2012
-ስራው የተጀመረበት ቀን 22 / 09 / 2012
-ፕሮጄክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡- 21/04/2013
-ፊዚካል፡- 70%
-ፋይናንሻል ፡-33.33 %
-እስካሁን የተከፈለ ጠቅላላ ክፍያመጠን 4,666,071.67
-ያጋጠሙ ችግሮች፡- ስራ ተቋራጭ በግንባታ እቃዎች ዋጋ መወደድ ምክንያት በማድረግ ስራውን ማቆም፡፡
-የተወሰደ መፍትሄ ፡- ችግሩን ለመቅረፍ የክ/ከተማው አስተዳደርጋር በጋራ እየሰራን እንገኛለን፡፡
2-ፕሮጀክትቶቹ ስም፡- ወረዳ 1 ቀጠና 6.4 ቁ.2 እግር ኳስ ሜዳ
- የኮንትራክተሩ ስም፡- ዩሃንስ ተሰማ ህ/ስራ/ተቋ
- ናትናኤል ገ/ሃና አማካሪ አርክቴክቶች እና ኢንጂነሮች
- ዋና ውለታ መጠን፡- 11,375,572.69
-የውለታ ቀን፡-25/07/2012
-መጀመሪያ የስራ ትዕዛዝ የተሰጠበት ቀን;-24/08/12
- ፕሮጀክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡1/2/14
- አሁን ያለበት ፊዚካል ደረጃ፡- 100%
-ፋይናንሽያል:- 85.18%
- ለፕሮጀክቱ እስካሁን የተከፈለ ብር መጠን፡- 9,689,923.08
- አማካሪ ድርጅቱ ፡-ናትናኤል ገ/ሃና አማካሪ አርክቴክቶች እና ኢንጂነሮች
-ያጋጠመ ችግር:- በዝናብ ምክንያት የቆመ ፤ በክፍያ ምክንያት እና በተጨማሪ ስራ ምክንያት
-የተወሰደ መፍትሄ፡- አሁን ላይ በርክክብ ላይ ያለ
3- ፕሮጀክትቶቹ ስም፡- ወረዳ 1 አርሴማ እግር ኳስ ሜዳ እና ወረዳ 1 ቀጠና 6.4 ቁ.1 እግር ኳስ ሜዳ
-የኮንትራክተሩ ስም፡- በሱፍቃድ ሰለሞን ጠቅላላ ስራ ተቋ
-ዋና ውለታ መጠን፡- 14,788,793.97
-የውለታ ቀን፡-25/07/2012
-መጀመሪያ የስራ ትዕዛዝ የተሰጠበት ቀን፤-19/08/12
- ፕሮጀክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡-ህዳር/14
- አሁን ያለበት ፊዚካል ደረጃ፡- 90%
- ፋይናንሽያል:- 73.29%
- ለፕሮጀክቱ እስካሁን የተከፈለ ብር መጠን፡- 10,838,678.58
-አማካሪ ድርጅቱ ፡-ናትናኤል ገ/ሃና አማካሪ አርክቴክቶች እና ኢንጂነሮች
-ያጋጠመ ችግር:- በዝናብ ምክንያት የቆመ ፤ በክፍያ ምክንያት እና በተጨማሪ ስራ ምክንያት
-የተወሰደ መፍትሄ፡- አሁን ላይ ቀጠና 6.4 ቁጥር 2 ኳስ ሜዳ ስራ የጀመረ ሲሆን አርሴማ ኳስ ሜዳ ውሃ ስላልደረቀ
ያልተጀመረ
ደረቅ ቆሻሻ
1. የፕሮጀክት ስም፡- ወረዳ 01 እና ጨሪ ወረዳ 07 የጊዜያዊ ደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ

•የፕሮጀክት ስም፡- ጨሪ ወረዳ 07 የጊዜያዊ ደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያሀጂ ዳውድ ሰፈር ወረዳ 01 የጊዜያዊ ደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ
•አማካሪ ማህበር ፤- ግዛቸው ፍሬዘር እና ጓ/ የኮ/ዲ/እና አማካሪ ህ/ሽ/ማህበር
•የኮንትራክተሩስም፡ ልደት የህንጻ ግንባታ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
•የኮንትራክት መጠን ቫትን ጨምሮ ፡- 14,864,672.34
• የውለታ ቀን ፡ 16/09/2010
•የሳይት ርክክብ የተደረገበት ቀን፡-16 / 04/ 2011 ዓ.ም
•ጨሪ ወረዳ 07 ፕሮጄክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ፡- 04 /08 /2011
•ሀጂ ዳውድ ሰፈር ፕሮጄክቱ የሚጠናቀቅበት ጊዜ ፡- 17/02/2013
•ፊዚካል የወረዳ 07 ጨሪ ሳይት 100%
•ፊዚካል የወረዳ 01 ሀጂ ዳውድ ሳይት 70%
•ሁለቱ ፕሮጀክቶች አልተጀመሩም፡፡
•እስካሁን የተከፈለ ጠቅላላ ክፍያ መጠን ለፕሮጀክቶቹ አድቫንስን ጨምሮ ፡- 5,565,742.95
•ፋይናንሻል ፡- 37.44%
•ያጋጠመ ችግር፡ - ኮንትራክተር ስራውን ያጠናቀቀውንም ሆነ ያላለቁትን አጠናቆ ለማስረከብ ፍቃደኛ አለመሆን የአዳዲሶቹ ሳይቶች የቦታ ርክክብ የተደረገ
ቢሆንም ስራ ተቋራጩ የተለያዩ ምክንያቶችን በማቅረብ ስራ አለመጀመር፡፡
•የተወሰደ እርምጃ፡- ስራ ተቋራጩ ስራውን ርክክብ እንዲያደርግ እና ማስጠንቀቂያ በመጻፍ በተደጋጋሚ እርምጃዎች ተወስደዋል፡፡
የተፈጠረ የስራ ዕድል

ግንበኛ አናጢ ለሳኝ ሲራሚክ ቀለም ቀን ሰራተኛ


ቀቢ

ድምር ትስስር /በብር/

705,450
35 23 21 9 12 135 235 ብር
ማጠቃለያ
የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት በተሰጠው ተግባርና
ኃላፊነት መሠረት በበጀት አመቱ ለመስራት ካስቀመጠው ግብ አንጻር
የዝግጅት ምዕራፍ ተግባራትን አቅዶ ለተግባራዊነቱ አመራሩ፡ ፈጻሚው እና
የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ እየተንቀሳቀሰ
ይገኛል፡፡

You might also like