Professional Documents
Culture Documents
9
9
የደረቅ ጭነት ማመላለሻ አሽከርካሪዎች ጭነቶች ከቦታ ወደ ቦታ በሚጓጓዙበት ወቅት ስዠለጭነቱ ዓይነትና ስለ ጉዞው በቂ መረጃ ሊኖራቸው
ይገባል። በጉዞ ላይ በአሽከርካሪው፣ በተሽከርካሪው፣ በጭነቱ እና እንዱሁም በሰው ላይ አደጋ እንዳይደርስ ኃላፊነት እንዳለባቸው በቅድሚያ ማወቅ
አለባቸው፡፡
መረጃ አያያዝ
አንድ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ አሽከርካሪ ስምሪት በተሰጠው ጊዜ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴውን የሚገልፅ ተገቢ መረጃ በአግባቡ መያዝ
ይኖርበታል፡፡ መረጃ ለመያዝ በትንራንስፖርት ድርጅት የተዘጋጁ ፎርሞች ወይም ቅፆች መኖር አለባቸው፡፡ ለምሳሌ
አደገኛ ጭነቶች
አደገኛ ጭነት ማለት በተሽከርካሪ ወይም በሰው የሚጓጓዝ ሆኖ የታመቀ ጋዝ፣ አሲድ፣ ቅባት ነክ ንጠረ ነገር፣ ተቀጣጣይ ንጥረ ነገርና
የመሳሰለት ለጤና፣ ለደህንነትና ለንብረት አደገኛ የሆኑ ነገሮችን የሚያካትቱ ሆኖ የሚከተሉት ባህሪያት ይኖራቸል፡፡
የሚፈነዱ አርጏዠጎን፣ ካርቦን ሞኖ ኦክሳይድ፣ አሞኒያ፣ ሄልየምያም፣ በብረት ሲሉንደር ውስጥ ታምቀው የሚጓጓዙ ንጥረ
ነገሮችን ወዘተ ያጠቃልላል፡፡
ተቀጣጣይ ንጥረ ነገሮች ወይም ጋዝ ከ 230C /730F/ በታች በሆነ ሙቀት መቀጣጠል የሚችሉ የኬሚካሎች ውህደት ወይም
ድብልቅ ሲሆኑ ክብሪቶች፣ ፊውዞች፣ ናፌዠፍጣ፣ የላይተር ጋዝ፣ የባትሪ አሲድ ወዘተ የሚያጠቃልል ነው፡፡
መርዛማ፡- በጣም ጥቂት መጠን ያለው ንጥረ ነገር በሰው ወይም በልላ አካል ላይ ጉዳት የሚያስከትል ማንኛውም ንጥረ ነገር
ሲሆን እንደ ተባይ ማጥፊያ፣ የአረም መዴዠድሀኒት ወዘተ. የሚቀጣጠል ይሆናል፡፡
አሲዴ ወይም ዝገት ነክ ንጥረ ነገሮችን የሃይድሮጅን ውህድ ያለበት ፈሳሽ ኬሚካል ሆኖ የአሲድነት ልኬቱ ከሰባት ፒኤች
(PH) ያነሰ ማናቸውም ንጥረ ነገር እንደ ኃይዴሮክልሪክ አሲድ፣ የባትሪ አሲድ ወዘተ. የሚያካትት ነው፡፡
አደገኛ ዕቃዎች ሲጫኑና ሲወርዱ እንዱሁም በጉዞ ወቅት የሚከተለትን ጥንቃቄዎች ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፡፡
ጥቅል ወይም ጅምላ ጭነት የሚባለ ያልታሸጉ ሆኖ በብዛት የሚጓጓዙ የጭነት አይነቶች የሚያጠቃልል ነው፡፡ ለአብነትም ከደረቅ ጭነት
እንደ ከሰሌ፣ ጥራጥሬ፣ የዘር ማዲዠዳበሪያ፣ ከፈሳሽ ዘይት፣ ቅባት ወዘተ ከጋዝ ዓይነት ኦክስጅን፣ ናይትሮጅን ወዘተ ያጠቃልላል፡፡
እነዚህን ጭነቶች የሚያጓጉዙ አሽከርካሪዎች ስለነዚህ ጭነት ዓይነቶች ባህሪያት በቂ እውቀት ሉዠሊኖራቸው ይገባል፡፡ ጥቅል ጭነቶች
ያልታሸጉ ከመሆናቸውና በመጠንም ከፍተኛ ከመሆናቸው የተነሳ በጉዞ ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ ካልተደረገላቸው በቀላሉ ለአደጋ
ሊያጋልጡ ይችላሉ፡ አንድ አሽከርካሪ ጉዞ ከመጀመሩና በጉዞ ወቅት የተጫኑት ጭነቶች ያለበትን ሁኔታ መከታተልና መስተካከል ያለበት
ነገር ካለ በወቅቱ የማስተካከያ እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡
እንስሳትን ስለማጓጓዝ
አንደ አሽከርካሪ እንስሳትን እንዲያጓጉዝ የስምሪት ትዕዛዝ ሲደርሰው የሚከተለት ነገሮች መሟላታቸውን ማረጋገጥ አለበት፡፡
ከልክ በላይ የሆኑ ግዙፍ የጭነት አይነቶችን ለማጓጓዝ ልዩ ጥንቃቄ ያስፈልጋሌ፡፡ በተለይም ጠመዝማዛና አጭር መታጠፊያ የሚበዛበት መንገድ ላይ
ጭነቶቹ ወደ ተለያየ አቅጣጫ ሊንሸራተቱ ስለሚችሉ ፌጥነትን በመቀነስና ጥንቃቄ በተሟላ መልኩ ማሽከርከር ያስፈልጋል፡፡ ርዝመቱ፣ ስፊዠፋቱ፣
ከፍታውና ክብደቱ ከልክ በላይ የሆነውን ጭነት ለማጓጓዝ ሌዩ የመጓጓዣ ፈቃዴ መኖር እንዳለበት አሽከርካሪዎቹ ማወቅ የሚገባቸው ሲሆን
የማጓጓዝ ሂደቱም ሁሌጊዜ በሰዓት የተወሰነ መሆን አለበት፡፡ ጭነቱ ከመጠን በላይ መሆኑን የሚገልፅ ምልክት ማለትም ብሌዠሌጭ ብልጭ የሚል
መብራት ወይም የሚውለበለብ ባንዱዠዲራ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ አንዳንዴ ጭነቶች ደግሞ በፖሊስ ታጅቦ ወይም ከፊት ለፊት እየተጓዙ
ምልክት የሚሰጥ ተሽከርካሪ የሚያስፈልግበት ጊዜ መኖሩን ግምት ውስጥ በማስገባት ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት ያስፈልጋል፡፡
አንደ የደረቅ ጭነት አሽከርካሪ ከቦታ ወደ ቦታ ስለሚያጓጉዘው የጭነት አይነት ማወቅ አለበት፡፡ አንዳንዴ የጭነት አይነቶች ላይ ሊደርስ ከሚችለውና
ጭነቱ ሊያርርስ ከሚችለው አደጋ ለመከላከል ጭነቱ በካርቶንና በኮንቴነር ሊታሸጉ የሚችሉበት ሁኔታ ያለ ሲሆን ጭነቶችን በቀላሉ ለይተው
በመረዳት ሊደረግላቸው የሚገባውን ጥንቃቄ ለመውሰዴ የጭነቱን ምንነት የሚገልፅ ዕቃው በታሸገበት ካርቶን ላይ ልዩ ምልክት እንዲለጠፍ
ይደረጋል፡፡ ለአብነትም ሁሌጊዜ በካርቶን ላይ የሚታዩ ምስልችና ትርጉማቸው ቀጥሎሎ ቀርቧል፡፡
አሽከርካሪዎች ከቦታ ወደ ቦታ የሚያጓጉዙትን ጭነቶች በተለይም የታሸጉ ጭነቶችን የሚገልፅ ምልክት መኖሩንና ትርጉማቸውን በደንብ
ተረድተው ለጭነቱ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው፡፡
በደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ላይ የሚጫነውን ጭነት አስቀድሞ መመርመር በአንደ ሀገር ህግ መሰረት ለየተሽከርካሪው የሚፈቀድ
አጠቃላይ የጭነት ከፍታ፣ ስፋትና ርዝመትን በጠበቀ መልኩ ጭነቱ የተጫነ መሆኑን ለማረጋገጥ ይረዳል፡፡ ይህም እንደየ ተሽከረካሪው
ዓይነት ተሽከርካሪው ከነጭነቱ የሚኖረውን አጠቃላይ የጎን ስፋት፣ ከመሬት ወደ ላይ እስከ ጭነቱ የሚኖረውን ከፍታና አጠቃላይ ከፍትና
ከኋላ ያለው የጭነቱ ርዝመት በተፈቀደው ከፍታ፣ ስፋትና ርዝመት መሰረት መሆኑን ማረጋገጥ የአሽከርካሪው ኃላፉነት ስለሆነ የደረቅ
ጭነት ተሽከርካሪን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች በሚጓዙበት የመንገድ ስፋት፣ የመሿለኪያ ድልድይ ከፍታና ኩርባ መንገዳችን ባገናዘበ
መልኩ መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
አንድ ተሽከርካሪ መጫን ያለበትን የጭነት ክብደትና መጠን በአንድ ሀገር ህጋዊ ስልጣን ባለው አካሌ ወይም መ/ቤት አማካኝነት
የተሽከርካሪውን ክብደት ለመወሰን ታሳቢ የሚያደርጉ ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት ተሽከርካሪው ምን ያህል ጭነት መጫን
እንደሚችል የሚሰጥ ፈቃድ ሲሆን ይህም የተሽከርካሪውን የመጫን ሁኔታ የሚያመለክት ነው፡፡ አንድ የጭነት ተሽከርካሪ የሚጭነውን
ጭነት አስቀዴዠድሞ ማወቅ የሚከተለውን ጥቅም ይኖረዋሌ፡፡
በተሽከርካሪ ላይ የሚጫን ጭነት በሁለም የተሽከርካሪ አክስሎች ላይ እኩሌ እንዳሰራጭ ካልተደረገ በጉዞ ወቅት በተሽከርካሪው መሪና
ተሸካሚ እንዱሁም የፍሬን ክፍሎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ከማሳደር በላይ በእነዚህ የተሽከርካሪ ክፍሎች ሊዠላይ በሚፈጠር ጫና የተነሳ
ተሽከርካሪውን ለአደጋ የማጋለጥ እድለ የሰፊ ነው፡፡ ስለሆነም በተሽከርካሪ ላይ የሚጫንን ዕቃ በሁለም አክስሎች ላይ እኩል በሚያርፍበት
መልኩ ማሰራጨትና ጭነቱ ሲጫን ከታች ከመጫኛ ወለሉ አንስቶ ወደ ላይ ወደ መሀል አስተካክሎ መጫን ሊከሰት የሚችለውን አደጋ
ለመከሊከል ከመርዳቱም በላይ አስተማማኝ ጉዞ ለማድረግ ጠቀሜታው የጎላ ነው፡፡ የተለያየ ባህሪ መጠንና ክብደት ያላቸው ጭነቶች
በአንዴ ተሽከርካሪ አንድ ላይ መጫን የማይፈቀድ ሲሆን በተለያዩ ምክንያቶች የሚጫንበት አጋጣሚ የሚኖር ከሆነ እንዴት እና በምን
አሽከርካሪዎች አስቀድሞ የሚጭኑትን የጭነት ባህሪ ክብደት እና መጠን ለይቶ በማወቅ እንደጭነቱ ባህሪ ጥንቃቄ በተሟላ መልኩ ተገቢ
ቦታ ላይ መጫን አለባቸው፡፡ለምሳላ አንደ የጭነት ዓይነት ውስጥ ብረት፣ ዘይት፣ ጨው፣ ፓስታ ወዘተ. ቢኖር አሽከርካሪዎች መጀመሪያ
ብረት፣ ቀጥል ዘይትን፣ ጨው፣ ፓስታ ከታች ወደ ላይ በቅደም ተከተል እየደረደሩ መጫን አለባቸው፡፡
ቦታውን መቃኘት - ጭነት በሚወርድበት ወይም በሚራገፍበት ጊዜ አሽከርካሪዎች የደንበኛ መጋዘን ያለበትን ሁኔታ ማጥናት ይኖርባቸዋል፡፡ እቃው
የሚራገፍበት ወይም የሚጫንበት መጋዘን አስተማማኝ መግቢያና መውጫ መንገድ መኖሩን፣ ተሽከርካሪውን ለማንቀሳቀስ በቂ ስፍራ መኖሩን፣
የሚወርደውን ጭነት መጋዘኑ የሚበቃው መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ አሽከርካሪዎች ጭነት ከመጫናቸው ወይም ከማራገፋቸው በፊት
በቅዴዠድሚያ ሊያከናውኑት የሚገባ ተግባር ጭነቱ የሚጫንበትን ወይም የሚራገፍበትን ቦታ በመቃኘት የቦታውን ምቹነት ቀጥሎ በተቀመጠው
ነጥቦች አንፃር በማከናወን ያለአግባብ ሊጠፋ የሚችለውን ጊዜ እና ጉሌበት በእጅጉ ሊቆጥብ ይችላል፡፡
የከፍታ ውንነነት፡- ተሽከርካሪውን ከነጭነቱ የሚያስወጣ ወይም የሚራገፍበት ቦታ ተሽከርካሪውን ከነጭነቱ ሊያስገባ የሚችል ከፍታ እንዲሁው
ማረጋገጥ፣
የመሬቱ ምቹነት፡- ቦታው የተደለደለና ተሽከርካሪው ከነጭነቱ በሚያርፍበት ጊዜ ሳይናድ ወይም ሳይሰምጥና ልላያልተፈለገ ችግር ሳያስከትል
መሸከም የሚችል ስለመሆኑ ማረጋገጥ
ሰፉ ቦታ፡- ተሽከርካሪው ጭነቱን እንደጫነ ገብቶና ጭነቱን አራግፍ ያለምንም ችግር ዞሮ ለመውጣት እንዱሁም ወደ ፊትና ወደ ኋላ ማንቀሳቀስ
የሚያስችል ሰፊ ቦታ እንዳለው ማረጋገጥ፣
እሳት የማያስከትል መሆኑን፡- በተለያየ ምክንያት ጭነቱ በሚጫንበት ወይም በሚራገፍበት ጊዜ እሳት እንዲፈጠር ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀጣጣይ
ነገሮች በአካባቢው ላይ አለመኖራቸውን አስቀድሞ ማረጋገጥ ይገባል፡፡
አንድ አሽከርካሪ የጫነውን ጭነት የደንበኛ ማራገፊያ ቦታ አድርሶ የማራገፍ ሂደት እንተጠናቀቀ ጭነቱን በዓይነት፣ በመለያ ቁጥር፣
በመጠን ወዘተ. እንደየጭነቱ አይነት በመለየት፣ በመቁጠር እና በመቆጣጠር ተገቢ የጭነት ማሰረከቢያ ሰነድ ወይም ፎርማት በመጠቀም
የጫነውን ጭነት ለደንበኛው ማስረከብ አለበት፡፡ ጭነት በሚጫንበት፣ በጉዞ እንዱሁም በሚራገፍበት ወቅት በተለያየ ምክንያት ብልሽት
ወይም ጉዲዠዳት ሊያጋጥም ስለሚችል አሽከርካሪዎች ጉዳት ወይም ብልሽት የደረሰባቸውን ጭነቶች ብዛታቸውን በመለያ ቁጥራቸው
ወይም በስማቸው ከነጉዳት መጠናቸው በመለየት መመዝገብና ማስረከብ ከደንበኛ ጋር ሊኖር የሚችለውን አለመተማመን የሚያስወግድ
በመሆኑ አሽከርካሪዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ መውሰድ አለባቸው፡፡ የማስረከቢያ ሰነድ በፍርማቱ መሰረት ተሞሌቶ እንዯተጠናቀቀ
የአሽከርካሪው እና የዯንበኛው ፉርማ በሰነደ ሊይ መኖሩ በሁሇቱም ወገን መካከሌዠል የመተማመን ደረጃ የሚጨምር ከመሆኑም በላይ
ሰነደን ህጋዊ የሚያደርግ ስለሆነ ሁለቱም ወገኖች ፊማቸውን በሰነደ ላይ ማኖር አለባቸው፡፡
በደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ውስጥ ጭነት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ሲጓጓዝ ተገቢውን ጥንቃቄ ካልተደረገ የመበላሻት
እና አደጋ የማስከተል እድል የሰፊ ነው፡ ፡ ስለሆነም በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩ አሽከርካሪዎች ጭነትን በመጫን፣ በማጓጓዝና በማራገፍ
ወቅት ተገቢውን የጥንቃቄ እርምጃዎችና ለአደጋ የሚያጋልጡ ነገሮችን የመከላከል ስልት ሊተገበሩ ይገባል፡፡
1. አሽከርካሪው ጭነት መጨኑን ተገንዝቦ በተፈቀደ የፌጥነት ገደብ ጥንቃቄ በተሞላ ሁኔታማሽከርከር
2. ነዳጅ ለመሙላት ካልሆነ በስተቀር ከመኖሪያ ቤት፣ ከድልድይ፣ እሳት ካለበት እና ሰው ከተሰበሰበበት አካባቢ ተሽከርካሪውን
አርቆ ማቆም
3. ተቀጣጣይ ጭነትን የጫነ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ ሲቆም ከተሽከርካሪው ከፊትና ከኃላ ባለሶስት ማዕዘን አንጸባራቂ ምልክት
ማስቀመጥ
4. መንገዱ የተጫነውን ጭነት ለመጓጓዝ የተፈቀደ መሆኑን ማረጋገጥ
5. በጉዞ ወቅት በየሁለት ሰዓቱ ልዩነት የተሽከርካሪውን ጎማ እና የጭነቱን ሁኔታ መፈተሽ
6. በጭነቱ ላይ ተገቢውን የማስጠንቀቂያ ምልክት ማሳየት
7. አደገኛ ጭነት በጫነ ተሽከርካሪ አቅራቢያ በ 25 ጫማ ክልል ውስጥ ሲጋራ አለማጨስ
1. የደረቅ ጭነት ማመላለሻ አሽከርካሪዎች ጭነቶች ከቦታ ወደ ቦታ በሚጓጓዙበት ወቅት ለጭነቱ ዓይነትና ስለ ጉዞው በቂ መረጃ ሊኖራቸው
ይገባል።
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
2. አንድ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ አሽከርካሪ ስምሪት በተሰጠው ጊዜ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴውን የሚገልፅ ተገቢ መረጃ በአግባቡ መያዝ
አይጠበቅብኝም፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
3. አደገኛ ጭነት ማለት በተሽከርካሪ ወይም በሰው የሚጓጓዝ ሆኖ የታመቀ ጋዝ፣ አሲድ፣ ቅባት ነክ ንጠረ ነገር፣ ተቀጣጣይ ንጥረ ነገርና
የመሳሰለት ለጤና፣ ለደህንነትና ለንብረት አደገኛ የሆኑ ነገሮችን ያካትታል፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
4. ተቀጣጣይ ንጥረ ነገሮች ወይም ጋዝ ከ 230C /730F/ በታች በሆነ ሙቀት መቀጣጠል የሚችሉ የኬሚካሎች ውህደት ወይም ድብልቅ
ሲሆኑ ክብሪቶች፣ ፊውዞች፣ ናፌዠፍጣ፣ የላይተር ጋዝ፣ የባትሪ አሲድ ወዘተ የሚያጠቃልል ነው፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
5. አሲዴ ወይም ዝገት ነክ ንጥረ ነገሮችን የሃይድሮጅን ውህድ ያለበት ፈሳሽ ኬሚካል ሆኖ የአሲድነት ልኬቱ ከሰባት ፒኤች (PH) ያነሰ
ማናቸውም ንጥረ ነገር እንደ ኃይዴሮክልሪክ አሲድ፣ የባትሪ አሲድ ወዘተ. የሚያካትት ነው፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
6. አደገኛ ዕቃዎች ሲጫኑና ሲወርዱ እንዱሁም በጉዞ ወቅት የሚከተለትን ጥንቃቄዎች ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፡፡
7. ከሚከተሉት አንደ አሽከርካሪ እንስሳትን እንዲያጓጉዝ የስምሪት ትዕዛዝ ሲደርሰው የሚከተለት አንዱ ማሟላት አይጠበቅበትም፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
9. በጠመዝማዛ መታጠፊያ የሚበዛበት መንገድ ላይ ጭነቶቹ ወደ ተለያየ አቅጣጫ ሊንሸራተቱ ስለሚችሉ ፍጥነትን መጨመር ያስፈልጋል፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
10. የማውረጃ እና የመጫኛ መሳሪያ የሚያስፈልጉ ጭነቶች
ሀ. ጭነቱን ለማንሳት የሚያገለግለ እንደ ካቦ፣ ገመድና ሰንሰለት የመሳሰለትን ትክክለኛነታቸውን ማረጋገጥ
ለ. ጭነቱን ለመጫንም ሆነ ለማውረዴ የሚያስችል ሰፊና አመቺ ቦታ መኖሩን ማየት
ሐ. ጭነቱ በሚጫንበትም ሆነ በሚወርድበት ወቅት ሰዎች ከአካባቢው እንዲርቁ ማድረግ
መ. ሁሉም መልስ ነው
11. የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች በሚጓዙበት የመንገድ ስፋት፣ የመሿለኪያ ድልድይ ከፍታና ኩርባ
መንገዳችን ባገናዘበ መልኩ መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
12. አንድ የጭነት ተሽከርካሪ የሚጭነውን ጭነት አስቀድሞ ማወቅ
13. አንደ ጭነት ዓይነት ማለትም ብረት፣ ዘይት፣ ጨው፣ ፓስታ ወዘተ. ቢኖር አሽከርካሪዎች መጀመሪያ ብረት፣ ቀጥል ዘይትን፣
ጨው፣ ፓስታ ከታች ወደ ላይ በቅደም ተከተል እየደረደሩ መጫን አለባቸው፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
14. አደገኛ ጭነት በጫነ ተሽከርካሪ አቅራቢያ በ------- ጫማ ክልል ውስጥ ሲጋራ አለማጨስ
ሀ. 23 ለ. 24 ሐ. 25 መ. 26
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት