Professional Documents
Culture Documents
8
8
የህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት በዋነኝነት የሚሠጠው አገልግሎት ህዝብ ማጓጓዣ ነው፡፡ መንገደኞች ከቦታ ወደ ቦታ
የሚንቀሳቀሱት ለስራ ለማህበራዊ ጉዳዮች ለጉብኝት እና ለትምህርት አገልግሎት ሲሆን ጉዞው በቡድን
ወይም በግል ሌሆን ይችላል፡፡ የተጠቃሚዎችን አይነት በባህሪያቸው ወይም በስራ ፍላጎታቸው የተለያዩ ሊሆኑ
ይችላሉ፡፡ ስለዚህ የህዝብ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች የጉዞና የመንገደኞችን አይነት በሚገባ ማወቅ አለባቸው፡፡
1. ረዥም ጉዞ፦ የሚባለው ከክልል ክልል እና ከሀገር ሀገር የሚደረግ ጉዞ ማለት ነው፡፡
2. መካከለኛ ጉዞ፦ የሚባለው ከከተማ ከተማ ወይም ከዞንዞን የሚደረግ ጉዞ ማለት ነው፡፡
3. አጭር ጉዞ፦ የሚባለው ከወረዳ ወረዳ የሚደረግ ጉዞ ማለት ነው፡፡
4. የከተማ ውስጥ ጉዞ፦ከቤት ወደ ስራ ወይም ከት/ቤት ወደ ቤት…ወዘተ በአንድ ከተማ ውስጥ
የሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ማለት ነው፡፡
5. በትልቅ ድርጅት ግቢ ውስጥ የሚደረግ ጉዞ፦ የሚባለው የአንድ ድርጅት ቅጥር ግቢ ውስጥ ወይም
የቆዳ ስፋት ሰፊ በሆነ ጊዜ ሰራተኛውን ከማደሪያው ቦታ ወደ ዋናስራ ቦታው ወይም ከቢሮ ወደ
ማደሪያ የሚከናወንበት ቦታ ለማድረስና ለመመለስ የሚደረግ ጉዞ ማለት ነው፡፡
የጉዞ ዕቅድ
የተሳፋሪ እቃ አወራረድ
የክትትል ቅድመ ደረጃ ስንል በትራንስፖርት ዘርፍ ውስጥ ያሉ አካላት ሊኖራቸው ስለሚገባ የሥራ ኃላፊነት
ስለሚጠበቅ አሠራር ማለታችን ነው፡፡
1. አሽከርካሪዎች
2. ረዳቶች
3. ባለንብረቶች /ሱፐርቫይዘር/
የአሽከርካሪዎች የሥራ ኃላፊነት
የጉዞ በፊትና በኃላ ፍተሻና ዝግጅት ማድረግ
የተሳፋሪዎችንና እቃዎቻቸውን መቆጣጠርና ክትትል ማድረግ
ተሽከርካሪን መጠበቅ
በተሳፋሪዎች የምሳና የእረፍት ሰዓት ማሳወቅ
ተሳፋሪ ሲሳፈርና ሲወርድ ጥንቃቄ የተሞላበት ሁኔታ መሆኑንን ማረጋገጥ፣
ለተሳፋሪዎች መረጃ መስጠት
የተሳፋሪን ደህንነትና ምቾት መጠበቅ
ተሳፋሪ ሥርአት አክብሮ እንዲጓዝ መመሪያ መስጠት
የረዳቶች የስራ ሀላፊነት
ለተሳፋሪ የጉዞ ፕሐላን ማስተላለፍ
ለተሳፋሪዎች መረጃ መስጠት
የተሳፋሪ ብዛት መቁጠር
ተሳፋሪን በማሰባሰብ ወደ ተሽከርካሪ እንዲገቡ ማድረግ
የተሳፋሪን ደህንነት መጠበቅ መንከባከብ
የባለንብረቱ ወይም የሱፐር ቫይዘሩ ኃላፊነት
መመሪያና ደንቦችን ማወጣት
ስለአገልግሎት አሠጣጡ
የሠራተኞች ቅጥር
ሠራተኛው አፈፃፀም
የዲስኘሊን እርምጃ አወሳሰድ
ብቃት ያለው አሽከርካሪ መቅጠር
ለጉዞ አስፈላጊ የሆኑ ግባቶችን በበቂ ሁኔታ ማቅረቡ
የሚጓዝበትን መንገድ ባህሪያት አካባቢውን የአየር ሁኔታ፣ የፀጥታ ሁኔታ፣ ከሚከተለው አካል
ማጣራት
አደጋ በሚያናገጥምበት ጊዜ መረጃ የሚያስተላልፍባቸው አካላት ሥምና አድራሻ መዝግቦ
መያዝ፣ ፖሊስ ጣቢያ ፣ ቀይመስቀል
ከተሳፋሪዎች የተለየ የጤና ችግር ያለባቸውን ሰዎች ቅድሚያ ማወቅ
የሌሎች መሠል ማህበራትን፣ ድርጅቶችና ግለሠቦች ሥምና አድራሻ መያዝ
የሚሄዱባቸውን ቦታዎች የማህበረሠብ ባህል ወግ እንዲሁም እምነታቸውን ጠንቅቆ ማወቅ፣
መረዳት እና የተሽከርካሪውን የቴክኒክ ብቃትና የተየረጉ ጥገናዎችን ጠንቅቆ ማወቅ
የአገልግሎት ክፍያ
የህዝብ ማመላለሻ አሽከርካሪ በሰጠው አገልግሎት መጠን ልክ የአገልግሎት ክፍያ የማስከፈልና የመቀበል
መብት እንዳለው ሁሉ መንገደኞችም በሚከፍሉት ክፍያ ጥሩና አስተማማኝ አገልግሎት ማግኘት አለባቸው፡፡
የአገልግሎት ክፍያ እንደ ስምምነት በኮንትራት ለአንድ ጊዜ ጉዞ ወይም በመደበኛ ለአንድ ጊዜ፤ ሳምንታዊ፤
ወርሀዊ ጉዞ….ወዘተ ሊሆን ይችላል፡፡ አሽከርካሪው አገልግሎት መስጠትና የአገልግሎት ክፍያውን ሲቀበል
ለመንገደኛው ደረሰኘ መስጠት አለበት፡፡
የከተማ አውቶብስ ትኬት አገልግሎት
የአገልግሎት ትኬት መሰጠት ያለበት ጉዞ ከመጀመሩ በፊት ክፍያ ከተከናወነ በኃላ ነው፡፡
ትኬቱ የሚያገለግለው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡
አንድ ሰው ትኬቱን ከተጠቀመ በኃላ ወደ ሌላ ሰው ትኬቱ ቢተላለፍ አገልግሎት አይሰጥም፡፡
የአገልግሎት ክፍያ ሊያስመልስ የሚችሉ ጉዳዮች
መንገደኛው የግል ጉዳይ አጋጥሞት ተሸከርካሪው ከመንቀሳቀሱ በፊት እንዲመለስለት ወይም አገልግሎት
የማይፈልግ መሆኑን ሲያሳውቅ፡፡ ተሸከርካሪው ተበላሽቶ ሲቆምና የጥገና ጊዜ ለረጅም ሰዓት የሚፈጅ
ከሆነ…ወዘተ ናቸው፡፡
የግጭት ማስወገጃ ስልቶች
ግጭት ምንድን ነው? በማንኛውም የሥራ አካባቢ በሰው ልጆች መካከል ግጭት ሊከሠት ይችላል፡፡
በትራንስፖርት ዘርፍ ግጭት ሊከሠት የሚችለው
1. የአካባቢ እውቀትን አለመጠቀም
2. ጠቃሚ መረጃን አለማሠባሠብ
3. ተሽከርካሪውን በአግባቡ አለመጠቀም
በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ውስጥ
ባለንብረትና በአሽከርካሪው፣ በጫኝና አውራጅ እና ስምሪት ሠራተኞች መካከል ግጭት ሊፈጠር ይችላል
በተለይ በባለንብረት በአሽከርካሪ እና በረዳት መካከል የተፈጠረ ግጭት ካልተወሰደ በተሽከርካሪው ጤንነት ላይ
ከፍተኛ ችግር ሊፈጠር ስለሚችል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል፡፡
ግጭትን በማስወገድ
ቸር መሆን
መቻቻል
ፈፃሚነት
የጋራ ተጠቃሚነት
በስራ አካባቢ ሊኖር የሚገባ ባህሪ
መልካም ግንኙነት ተጠያቂነትና ግልጽነት
ቅንነትና ታማኝነትቀና አለካትና ሙያዊ ስነ ምግርን መወጣት
አገልግሎት ሠጥቶ ማጐልበት ከክርክር ወደ ምክክር
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
11. የእያንዳዱ የጉዞ ዝርዝር በወጣው ዕቅድ መሰረት ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
12. ህፃናትና ነፍሰጡር የሆኑ ጎብኚዎች ከፊት መቀመጫ ወንበር ላይ መቀመጥ አለባቸው፡፡
ሀ. እውነት ለ. ሀሰት
13.
14. የማስጎብኘት ስራ ከጎብኚዎች ጋር ለመግባባትና የሚፈለጉ ነገሮችን ወይም ሀሳቦች ለመግለፅ እንዲቻል
የተለያዩ አለም አቀፍ ቋንቋዎችን በሚገባ ማወቅ ለአሽከርካሪዎች አስፈላጊ ነው፡፡
15. ጎብኚዎችን ይዞ የሚንቀሳቀስ አሽከርካሪ በሚገባ ካርታ የማንበብና የመረዳት ችሎታ ሊኖረው ይገባል
እንዲሁም የሚሄድባቸውን አካባቢዎች ሁኔታ ማወቅ አለበት፡፡
የተወሰኑ ዕቃዎች በባህሪያቸውና በመጠናቸው እርስ በእርስ በሚቀመጡበት ወቅት ሊበካከሉ ሊሰባበሩ
ይችላሉ፡፡ ስለዚህ ዕቃዎች በሚጫኑትበት ወቅት የዕቃዎችን ዓይነት በሚገባ አውቆና ለይቶ መጫን አስፈላጊ
ነው፡፡ አንድ ላይ የማይጫኑ ዕቃዎች፡-
የተሳፋሪ እቃ አወራረድ
የክትትል ቅድመ ደረጃ ስንል በትራንስፖርት ዘርፍ ውስጥ ያሉ አካላት ሊኖራቸው ስለሚገባ የሥራ ኃላፊነት
ስለሚጠበቅ አሠራር ማለታችን ነው፡፡
16. አሽከርካሪዎች
17. ረዳቶች
18. ባለንብረቶች /ሱፐርቫይዘር/
የአሽከርካሪዎች የሥራ ኃላፊነት
የጉዞ በፊትና በኃላ ፍተሻና ዝግጅት ማድረግ
የተሳፋሪዎችንና እቃዎቻቸውን መቆጣጠርና ክትትል ማድረግ
ተሽከርካሪን መጠበቅ
በተሳፋሪዎች የምሳና የእረፍት ሰዓት ማሳወቅ
ተሳፋሪ ሲሳፈርና ሲወርድ ጥንቃቄ የተሞላበት ሁኔታ መሆኑንን ማረጋገጥ፣
ለተሳፋሪዎች መረጃ መስጠት
የተሳፋሪን ደህንነትና ምቾት መጠበቅ
ተሳፋሪ ሥርአት አክብሮ እንዲጓዝ መመሪያ መስጠት
የረዳቶች የስራ ሀላፊነት
ለተሳፋሪ የጉዞ ፕሐላን ማስተላለፍ
ለተሳፋሪዎች መረጃ መስጠት
የተሳፋሪ ብዛት መቁጠር
ተሳፋሪን በማሰባሰብ ወደ ተሽከርካሪ እንዲገቡ ማድረግ
የተሳፋሪን ደህንነት መጠበቅ መንከባከብ
የባለንብረቱ ወይም የሱፐር ቫይዘሩ ኃላፊነት
መመሪያና ደንቦችን ማወጣት
ስለአገልግሎት አሠጣጡ
የሠራተኞች ቅጥር
ሠራተኛው አፈፃፀም
የዲስኘሊን እርምጃ አወሳሰድ
ብቃት ያለው አሽከርካሪ መቅጠር
ለጉዞ አስፈላጊ የሆኑ ግባቶችን በበቂ ሁኔታ ማቅረቡ
የሚጓዝበትን መንገድ ባህሪያት አካባቢውን የአየር ሁኔታ፣ የፀጥታ ሁኔታ፣ ከሚከተለው አካል
ማጣራት
አደጋ በሚያናገጥምበት ጊዜ መረጃ የሚያስተላልፍባቸው አካላት ሥምና አድራሻ መዝግቦ
መያዝ፣ ፖሊስ ጣቢያ ፣ ቀይመስቀል
ከተሳፋሪዎች የተለየ የጤና ችግር ያለባቸውን ሰዎች ቅድሚያ ማወቅ
የሌሎች መሠል ማህበራትን፣ ድርጅቶችና ግለሠቦች ሥምና አድራሻ መያዝ
የሚሄዱባቸውን ቦታዎች የማህበረሠብ ባህል ወግ እንዲሁም እምነታቸውን ጠንቅቆ ማወቅ፣
መረዳት እና የተሽከርካሪውን የቴክኒክ ብቃትና የተየረጉ ጥገናዎችን ጠንቅቆ ማወቅ
የአገልግሎት ክፍያ
የህዝብ ማመላለሻ አሽከርካሪ በሰጠው አገልግሎት መጠን ልክ የአገልግሎት ክፍያ የማስከፈልና የመቀበል
መብት እንዳለው ሁሉ መንገደኞችም በሚከፍሉት ክፍያ ጥሩና አስተማማኝ አገልግሎት ማግኘት አለባቸው፡፡
የአገልግሎት ክፍያ እንደ ስምምነት በኮንትራት ለአንድ ጊዜ ጉዞ ወይም በመደበኛ ለአንድ ጊዜ፤ ሳምንታዊ፤
ወርሀዊ ጉዞ….ወዘተ ሊሆን ይችላል፡፡ አሽከርካሪው አገልግሎት መስጠትና የአገልግሎት ክፍያውን ሲቀበል
ለመንገደኛው ደረሰኘ መስጠት አለበት፡፡
የከተማ አውቶብስ ትኬት አገልግሎት
የአገልግሎት ትኬት መሰጠት ያለበት ጉዞ ከመጀመሩ በፊት ክፍያ ከተከናወነ በኃላ ነው፡፡
ትኬቱ የሚያገለግለው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡
አንድ ሰው ትኬቱን ከተጠቀመ በኃላ ወደ ሌላ ሰው ትኬቱ ቢተላለፍ አገልግሎት አይሰጥም፡፡
የአገልግሎት ክፍያ ሊያስመልስ የሚችሉ ጉዳዮች
መንገደኛው የግል ጉዳይ አጋጥሞት ተሸከርካሪው ከመንቀሳቀሱ በፊት እንዲመለስለት ወይም አገልግሎት
የማይፈልግ መሆኑን ሲያሳውቅ፡፡ ተሸከርካሪው ተበላሽቶ ሲቆምና የጥገና ጊዜ ለረጅም ሰዓት የሚፈጅ
ከሆነ…ወዘተ ናቸው፡፡
የግጭት ማስወገጃ ስልቶች
ግጭት ምንድን ነው? በማንኛውም የሥራ አካባቢ በሰው ልጆች መካከል ግጭት ሊከሠት ይችላል፡፡
በትራንስፖርት ዘርፍ ግጭት ሊከሠት የሚችለው
4. የአካባቢ እውቀትን አለመጠቀም
5. ጠቃሚ መረጃን አለማሠባሠብ
6. ተሽከርካሪውን በአግባቡ አለመጠቀም
በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ውስጥ
ባለንብረትና በአሽከርካሪው፣ በጫኝና አውራጅ እና ስምሪት ሠራተኞች መካከል ግጭት ሊፈጠር ይችላል
በተለይ በባለንብረት በአሽከርካሪ እና በረዳት መካከል የተፈጠረ ግጭት ካልተወሰደ በተሽከርካሪው ጤንነት ላይ
ከፍተኛ ችግር ሊፈጠር ስለሚችል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል፡፡
ግጭትን በማስወገድ
ቸር መሆን
መቻቻል
ፈፃሚነት
የጋራ ተጠቃሚነት
በስራ አካባቢ ሊኖር የሚገባ ባህሪ
መልካም ግንኙነት ተጠያቂነትና ግልጽነት
ቅንነትና ታማኝነትቀና አለካትና ሙያዊ ስነ ምግርን መወጣት
አገልግሎት ሠጥቶ ማጐልበት ከክርክር ወደ ምክክር