Professional Documents
Culture Documents
DVLCA 6 Main Goals
DVLCA 6 Main Goals
ባለስልጣን
በትራንስፖርት ቢሮ የቀጣይ 10 አመት ዕቅድ ላይ ሊካተቱ የሚገባቸው 6 ዋና ዋና ግቦች
ግብ 2. በከተማችን ላሉ አዲስ የመንጃ ፈቃድ ማውጣት ለሚፈልጉ ተገልጋዮች አገልግሎት እየሰጠ ያለውን
የቃሊቲ አዲስ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጥ ማህከልን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማደራጀት አጠቃላይ አገልግሎት
የንድፈ ሀሳብና የተግባር ፈተና አሰጣጡን ከሰው ንክክ ነፃ በማድረግ የማዘመን ስራ መስራት
ግብ 3. የተገልጋይ ፍላጎትትን ማህከል በማድረግና ከተማችንን ሊመጥን የሚችሉ አመናዊ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ምዘና የሚካሄድባቸው ሁለት የትራፊክ ኮምፕሌክት በመገንባት አገልግሎቱን በማዘመን በፍላጎትና
በአቅርቦት መሀከል ያለውን ልዩንት በማጥበብ ተገልጋዩን ማርካት
ግብ 4. ከተማችንን ሊመጥን የሚችል የተሸክርካሪ ሰሌዳ አለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ የዲዛይን
ስራ በመስራት አሁን ያለውን የሰሌዳ አይነት በዘመናዊ መልኩ እንዲቀየር ማድረግ
ግብ 5. በከተማችን አለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁና በዘመናዊ ቴክሎኖጂ የታገዙ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ(የመንጃ ፈቃድ) ማስተማሪያ ተቋማት እንዲኖሩ የሚያስችል ስታንዳርድ በማዘጋጀት አዲስ
የሚከፈቱትም ሆነ በስራ ላይ ያሉት ወደ ስታንዳርዱ እንዲመጡ በማድረግ የስልጠና አሰጣጡን ማዘመን