Professional Documents
Culture Documents
Agreement Between Agent and Master Agent Translated Final 005
Agreement Between Agent and Master Agent Translated Final 005
እና
ይህ ስምምነት እ.ኤ.አ በ ወር/ቀን/ ዓ.ም በ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በኢትዮጵያ በሚገኝ ደንብን ተከትሎ
በሚጠራ፤ ዋና መ/ቤቱ በአዲስ አበባ፣ ቸርቸል ጎዳና የሆነና ቢሮዎቹ በአራዳ ክ/ከ ወረዳ 01/02 በሚገኙ
እና
ኢትዮ ቴሌኮም እና ዋና ወኪል ከዚህ በኃላ በአንድነት አካሎች በተናጠል ደግሞ ወይም አካል እየተባሉ
ይጠቀሳሉ፤
ስምምነቶች እና ሁኔታዎች
ቃላትና ትርጉሞቻቸው
ለዚህ ውል አላማ የሚከተሉት ቃላትና ምህፃረ ቃላት በዚህ ውል የተሰጣቸውን ትርጉም ይሰጣሉ:
አካውንት፡ ማለት ማናቸውም በኢትዮ ቴሌኮም የሚንቀሳቀስ እና የሚመራ ባለቤቱ ደንበኛ የሆነ ሂሳብ ነው፡፡
ወኪል ፡- ማለት በወኪሎች መመሪያ አጠቃቀም እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ህጎች በተደነገገው መሠረት በዋና
ወኪል ስር የውክልና ሥራ አገልግሎት ለመስጠት ከ ዋና ወኪል ጋር ውል የተዋዋለ ህጋዊ ሠው ነው፡፡
ገቢ ገንዘብ: ማለት የቴሌብር ደንበኛ ጥሬ ገንዘብን በኤሌትሪካዊ ዋጋ የሚቀይርበት ሂደት ነው፡፡ ገንዘብ ግብይት
ዘወትር የተጠቃሚው የኤሌክትሪክ አካውንት ባላንስን ውጤት የሚየሳድግ ነው፡፡
ወጪ ገንዘብ: ማለት የቴሌብር ደንበኛ ኤሌትሪካዊ ዋጋን ወደ ጥሬ ገንዘብ የሚቀይርበት ሂደት ሲሆን ግብይቶችም
የተጠቃሚን ኤሌክትሪካዊ ገንዘብ የሚቀንስ ውጤት የሚያመጡ ናቸው፡፡
ኤሌክትሪካዊ ገንዘብ፡ ማለት በሚያዘጋጀው ሠው ጠያቂነት የሚቀርብ የሚከተሉት ባህሪያት ያሉት ነዋይ ነክ
ዋጋ ነው ፡፡ በተጨማሪም (i) የኢትዮጵያ ብር ተቀብሎ የሚሰጥ፣ (ii) ከአዘጋጁም ወጭ በሆኑ በሌሎች ሠዎችም
በመገባበያነት ተቀባይነት ያለው (iii) በኢትዮጵያ ብር ከሚሰጡ ሌሎች ኤሌክትሪካዊ ገንዘቦች ጋር እኩል ዋጋ ያለው
ኤሌክትሪካዊ መሳሪያ: ማለት ኮምፒውተርን ፣ ታብሌትን፣ ፖይንት ኦፍ ሴልን ፣አውቶሜትድ ቴለር ማሽንን፣
ቴሌቭዥንን፣ (ሞባይል ኔትወርክን እና ወይም ኢንተርኔትን ጨምሮ) ሞባይል ስልክን፣ ቺፕን፣ ቅድመ ክፍያ ካርድን፣
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
ክሬዲት ካርድን ፣ ዴቢት ካርድን ፣ የታሸገ ዋጋ የያዘ ምርትን/መሳሪያን እና ሌሎችም ኤሌክትሪካዊ ገንዘብ
ቅርንጫፍ: ማለት በዋና ወኪል እና ወይም በወኪሎቹ ወይም በኢትዮ ቴሌኮም የመሸጫ ቦታ የሚቋቋም የቴሌብር
መስሪያ ቦታ ነው፡፡
ካሽ ፍሎት፡ ማለት አስፈላጊ ለሆነው የውክልና አገልግሎት ለመስጫ በወኪሉ የሚያዝ ኤሌክትሪካዊ ገንዘብ
ማለት ነው፡፡
የቴሌብር ደንበኛ: ማለት የቴሌብር ሂሳብ ያለው ወይም ቴሌብር አገልግሎት የሚጠቀም ሠው ነው፡፡
ደንበኛህን እወቅ(ደእ)፡-ማለት መመሪያዎች እና አሰራሮችን ጨምሮ የመዋዕለ ነዋይ ተቋም ወይም የክፍያ ማዘዣ
አመንጭ ሊፈጽማቸው የሚገቡ ተጠቃሚን እና ከገንዘብ ነክ እንቅስቃሴዎች በስተጀርባ ያለውን ጉጉት የመለየት
የግብይት ደብተር ፡-ማለት ወኪሉ በመደብሩ ያከናወናቸው የግብይቶች፣ የፅሁፍ ሪከርዶች ወይም የተሳካ ግብይት
አንቀፅ 1
ምደባ
1.1 ዋና ወኪሉ አሁን ላይ ወኪልን ለመሾም(ለመመደብ) የተስማማ ሲሆን ስልጣን የተሰጠው የቴሌብር
ግዴታዎችን ሁሉ ያከብራል፡፡
አንቀጽ 2
የወኪሉ መብቶች እና ግዴታዎች
2.1 ወኪሉ ከቴሌብር ጋር የተገናኘ አገልግሎቶችን ማለትም የቴሌብር አካውንት ለደምበኞች የመክፈት፣
2.2 ወኪል አዲስ የቴሌብር አገልግሎት ደንበኞችን ለመመዝገብ የተቻለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡
2.3 ወኪል በተቻለው ሁሉ የምዝገባ ሂደትን እና የቴሌብር ሂሳብ አሰራር መነሻን አስመልክቶ አመልካቾች
2.4 ወኪሉ በቴሌበር ምዝገባ ወቅት በደንበኞች የተሞሉ የመመዝገቢያ ቅጾችን ያስቀምጣል፡፡ ይጠብቃል፡፡
2.5 ወኪሉ በቴሌብር ሂሳቡ በቂ ባላንስ እንዲሁም ለገቢ እና ወጪ ግብይት የሚሆን በቂ ጥሬ ገንዘብ
ይይዛል፡፡
2.6 ገንዘብ ወጪ ግብይት ሲያከናውን ወኪሉ ማናቸውም የጥሬ ገንዘብ ክፍያዎች የሚፈጸሙት፡
2.6.2 ገንዘብ ተከፋዩ/ዯ የሞባይል ስልክ ባለቤት መሆናቸውን ከማረጋገጫ መልዕክቱ የመታወቂያ
2.6.3 ግብይት በተከናወነበት መደብር ግብይቱን ለማከናወን የቴሌብር ፍሎቱ በቂ ባልሆነ ጊዜ ወኪሉ
2.6.4 ወኪል የተጠቃሚ ግብይቶችን የሚፈጽመው አስቀድመው በተፈጸሙ ወይም በግብይቱ ወቅት
2.7 በዋና ወኪል ለወኪል የተሰጡ የኢትዮ ቴሌኮም መሳሪያዎች ሁሉ የኢትዮ ቴሌኮም ንብረቶች እንደሆኑ
2.8 ወኪሉ በዚህ ስምምነት የተሰጠውን መብት ለሌሎች አሳልፎ የመስጠት አንዳችም መብት የለውም፡፡
2.9 ያለ 30 ቀናት ለዋና ወኪል የተጻፈ የቅድሚያ ማሳወቂያ ወኪል የሥራ ቦታውን አይቀይርም ወይም
2.10 ወኪሉ በየጊዜው ዋና ወኪሉ የሚሰጠውን ቴሌብርን የተመለከቱ ትዕዛዞችን እና ወይም መመሪያዎችን
ይፈጽማል፡፡
2.12 ግዴታውን በውጤታማ እና በብቁ ሁኔታ ለመፈጸም ወኪሉ በዚህ ውል አባሪ 3 የተደነገገውን
2.13 የደንበኞችን ቅሬታ ለመቀበያ ወኪሉ የብቻው የሆነ ደንበኛ ማስተናገጃ ቀጥታ የስልክ መስመር (toll
2.15 ወኪሉ ሁሉም የደንበኞች ቅሬታዎች በወኪል ደረጃ እና በወቅቱ መፍትሄ ማግኘታቸውን ያረጋግጣል፡፡
2.16 ወኪሉ የቴሌብር አገልግሎት መስጠት ያለበት በአንድ ጊዜ በአንድ ዋና ወኪል ስር ብቻ ሆኖ ነው፡፡ .
2.17 ያለ አጥጋቢ ምክንያት እና ከቀድሞ ዋና ወኪል መልቀቂያ ሳይዝ ወደሌላ ዋና ወኪል ላለመሄድ
በተቻለው ሁሉ ይጸናል፡፡
2.18 ወኪሉ የሚከተሉትን መረጃዎች ንጹህ እና ግልጥ በሆነ የተቋሙ ቦታ ለደንበኞቹ እይታ ያስቀምጣል፡፡
2.18.4 የኤሌክትሪክ ሲስተም የማይሰራ ከሆነ ግብይት የማይከናወን መሆኑን የሚገልጽ ጽሁፍ
ማሳያ
2.18.6 ወኪሉ የሥራውን ዘገባ የሚያቀርብበት የቴሌኮም፣ የዋና ወኪሉ ቅርፍጫፍ ወይም ንዑስ
2.19 የውክልና ሥራ አገልግሎቱን በተመለከተ ወኪሉ ውስጣዊ አሰራሩን ፣ ሰነዶቹን ፣ዘገባዎቹን ፣መዝገቦቹን
ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ሙሉ እና ወቅታዊ ፍተሻ ፈቃደኝነቱን ያሳያል አስፈላጊ እንደሆነ ያመነበትን
ስልጣን ይቀዳጃል፡፡
2.20 ወኪሉ የሚቀጥራቸው ሰራተኞች የኢትዮ ቴሌኮም ወይም የዋና ወኪሉ ሰራተኞችእነደሆኑ
2.21 ወኪሉ ከቴሌብር የተገናኘ ሥራውን ቢየንስ በተለመደው የሥራ ሰዓት ማለትም ከጥዋቱ 2 ሰዓት እስከ
አንቀጽ 3
የሂሳብ ዓይነቶች እና ጣሪያዎች
3.1 ወኪሉ የራሱ የሆነ እና ከተጠቃሚዎች ግብይት ጋር በተገናኘ የገንዘበ መጠን ገደብ የማያደርግ
3.2 ኢትዮ ቴሌኮም የደንበኞቸን ሂሳብ ደረጃ መሠረት በማድረግ ከፍተኛውን የአካውንት ባላንስ፣ የዕለቱን
ጠቅላላ የግብይት ጣሪያ፣ እና በደንበኞች የተከናወነ ጠቅላላ ወርሃዊ የግብይት ጣሪያ ይወስናል፡፡.
በመሆኑም፤
3.2.1 ደረጃ 1 ሂሳቦች የ 5᎖000(አምስት ሺህ) የኢትዮጵያ ብር ከፍተኛ ባላንስ ፤የ1᎖000 (አንድ ሺህ ብር)
የየዕለት ጠቅላላ የግብይት ጣሪያ፣ እና የ10᎖000(አስር ሺህ ብር) ጠቅላላ ወርሃዊ የግብይት ጣሪያ
የሚኖራቸው ይሆናል፡፡
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
3.2.2 ደረጃ 2 ሂሳቦች የ 20᎖000(ሓያ ሺህ) የኢትዮጵያ ብር ከፍተኛ ባላንስ ፤የ5᎖000 (አምስት ሺህ ብር)
የሚኖራቸው ይሆናል፡፡
3.2.3 ደረጃ 3 ሂሳቦች የ 30᎖000(ሠላሳ ሺህ ) የኢትዮጵያ ብር ከፍተኛ ባላንስ ፤የ8᎖000 (ስምንት ሺህ ብር)
የሚኖራቸው ይሆናል፡፡
አንቀጽ 4
የዋና ወኪሉ መብት እና ግዴታዎች
ዋና ወኪሉ:
4.1 ለቴሌብር አገልግሎት አቅርቦት ታሳቢ ወኪሎችን የመለምላል፡፡
4.7 የቴሌብር አገልግሎት ሥራ ትውውቅ እና የወኪል መደብሮች መስህብ በቴሌኮም የመስህብ መመሪያ
መፈጸሙን ያረጋግጣል፡፡
4.8 ይህንን ውል ተግባራዊ ከማያደርግ ወይም ሌላ ማናቸውም በኢትዮ ቴሌኮም እና በብሄራዊ ባንክ
4.9 በኢትዮ የሚሰራጩ የምርት እና የሥራ መመሪያዎች እንዲሁም ሰርቶ ማሳያዎች በወኪሎች በትክክል
መተግበራቸውን ያረጋግጣል፡፡
4.10 የራስን ደንበኛ ማንነት ማወቅ የተመለከተውን(ደዕ)መስፈርት ጨምሮ የደንበኛ አገልግሎት፣ ገንዘብ
የገንዘብ ደህንነትን፣ መዝገብ ኣያያዝ እና የመዋዕለ ነዋይ ትምህርት በተመለከተ ለወኪሎች በቂ እውቀት
ያስጨብጣል፡፡
4.11 ከኢትዮ ቴሌኮም ከሚያገኘው የማስታወቂያ ቁሳቁሶች ለቴሌብር ማስተዋወቂያ እና ማሻሻጫ በበቂ
መጠን ይሰጣል፡፡
4.12 በኢትዮ ቴሌኮም በተቀመጠው መስፈርት እና ጊዜ መሰረት የወኪሎቹን ተጨባጭ የክንውን ግምገማ
በተከታታይ ያደርጋል፡፡
4.13 ወኪሎች የአፈጻጸም ዕቅድ እያሳኩ ፣ ደንበኛ በተገቢ እየያዙ እና ጥሰቶችን እያስወገዱ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፡፡
ማስጠበቅ እና ማትረፍ፡፡
አንቀጽ 5
ደንበኛን ለይቶ የማወቅ መመሪያ
5.1 ወኪሉ በምዝገባ ወቅት ተገቢ የትኩረት መመዘኛዎች መሟላታቸውን እና የቴሌብር ደንበኞች ደንበኛህን
እወቅ (ደዕ) መረጃ ወቅታዊ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ በኢትዮ ቴሌኮም የተቀመረ ደንበኛን የማወቅ መረጃ
5.1.1 ለደረጃ 1ሂሳቦች ስም፣ የልደት ቀን፣ የመኖሪያ አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር፣ የደንበኛው የቅርብ
ይሆናል፡፡.
5.1.2 ለደረጃ 2ሂሳቦች ስም፣ የልደት ቀን፣ የመኖሪያ አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር፣ የደንበኛው የቅርብ
ይችላል፡፡.
5.1.3 ለደረጃ 3ሂሳቦች ስም፣ የልደት ቀን፣ የመኖሪያ/ የስራ አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር፣ የሂሳብ ባለቤቱ
5.2 በምዝገባ ሂደት ወቅት ወኪል የደንበኛን መታወቂያ ስካን አድርጎ ወደ ቴሌብር ሲስተሙ ይጭናል፡፡
5.3 ወኪሉ የሚከተሉትን የታደሱ የግል ለቴሌብር የሚሆኑ የደበምኝነት መታወቂያዎችን የመቀበል
መብት አለው፡፡
5.4 ወኪሎች በቀረበላቸው መታወቂያ መረጃ ካልረኩ ግብይቱን ላለመፈጸም ወይም ደንበኝነቱን
ላለመቀበል ይችላሉ፡፡
5.5 ወኪሉ መታወቂያ ዋና ቅጅ እንደሆነ፣ የሚነበብ መሆኑን፣ ጠቅላላ መረጃ የሚሰጥ እና የደንበኞች
መታወቂያ ጊዜው ያላበቃ መሆኑንም ያረጋግጣል፡፡
አንቀጽ 6
ክልከላዎች
6.1 ለራሱ ከተሰጠ መልክዓ ምድር ከባቢ ውጪ የውክልና ንግድ አገልግሎት መስጠት
6.6 በሌላ ወኪሉ መከተል ባለበት የተጻፈ ህግ ከተፈቀደው በስተቀር መደበኛ ሂሳቦች የመክፈት፣ ብድር
የመስጠት፣ ሂሳብ ለመክፈት ወይም ብድር ወይም ሌላ አቅርቦት ለመስጠት ዓላማ የሚያግዙ
6.9 በኢትዮ ቴሌኮም ከተሰጡት የተለየ ሌሎች የተለያዩ ግዴታዎች እና ሁኔታዎችን መጫን፡፡
አለመጠየቅ፡፡
አንቀጽ 7
ክፍያዎች እና ድርሻዎች/ኮሚሽኖች
7.1 ወኪሉ አባሪ 2 ላይ በተጠቀሰው የኢትዮ ቴሌኮም የኮሚሽን አወቃቀር እና በዚህ ስምምነት መሰረት
7.2 ኢትዮ ቴሌኮም ለዋና-ወኪል እና ወኪሎች በየጊዜው የሚከፈለውን ኮሚሽን ብቻውን የመለውጥ ወይም
የማስተካከል መብት ይኖረዋል፡፡ በኢትዮ ቴሌኮም የተደረገውም ለውጥ ለዋና-ወኪሉ ከተገለጸ ዕለት ጀምሮ
አንቀጽ 8
መዝገብ መያዝ እና ዘገባ መላክ
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
8.1 ወኪሉ ከሚሰጠው የቴሌብር አገልግሎት ጋር በተገናኘ ተገቢ ምዝገባ ያከናውናል፡፡ እንዲሁም
የእያንዳንዱን ደንበኛ ግብይት ዝርዝሮች/ሎግ ቡክ/ ለሚመለከተው ዋና ወኪል ወይም ለኢትዮ ቴሌኮም
8.2 በወኪሉ የተከናወኑ ግብይቶች ሁሉ ይመረመራሉ እንዲሁም ለኢትዮ ቴሌኮም ደህንነት በሚቀጥለው
አንቀጽ 9
ፍተሻ እና ምርመራ
አንቀጽ 10
መስህብ መፍጠር ፣የማስታወቂያ ቁሳቁሶች እና የአዕምሮ ሀብቶች
10.1 ኢትዮ ቴሌኮም ለዋና ወኪሉ ፤ ዋና ወኪሉ ደግሞ መልሶ ለወኪሎች የመስህብ እና የማስታወቂያ
ቁሳቁሶችን የሚሰጡ ሲሆን ነገር ግን እነዚህ ቁሳቁሶች ሁልጊዜም የኢትዮ ቴሌኮም ንብረት ናቸው፡፡
10.2 ወኪሉ እነዚህን የመስህብ እና የማስታወቂያ ቁሳቁሶችን በሁለቱ ወገኖች በተደረሰው ስምምነት
10.3 ወኪሉ ማናቸውም የተጨበጠ፣ የተሰጋ ወይም የተጠረጠረ ወይም የኢትዮ ቴሌኮም የንግድ ስሞች እና
የንግድ ምልክትን የማስመሰል ወይም ሌሎች የኢትዮ ቴሌኮም የሆኑ የአዕምሮ ንብረቶች ላልተገባ
አንቀጽ 11
የአደጋ ስጋት ቅነሳ
11.1 የዋና-ወኪሉ ወይም የሰራተኞቹ ማናቸውም የስራ መሳሪያ በሚጠፋ ወይም በሚሰረቅበት ጊዜ
ኢትዮ ቴሌኮም መሳሪያው ሁነኛ ጥቅም ላይ እንዳይውል /እንዲገታ ለማስቻል እንዲህ ያለው የንብረት
ሁሉን የግል መለያዎች እና የደህንነት ቁጥሮች በሚስጥር ይይዛል እንዲሁም በማንም እንዳይታወቅ
ያደርጋል፡፡
11.3 ወኪሉ ማናቸውንም የተጠረጠሩ ወይም የተረጋገጡ የማጭበርበር ጉዳዮች፣ ብርቱ የደህንነት
ጥሰቶች፣ ማናቸውም ቀላል ያልሆኑ የአገልግሎት መገታቶች ወይም ሌሎች ዓብይ ጉዳዮች ሲገኝ
አንቀጽ 12
ማሻሻያዎች
12.1 የሁለቱን ወገኖቸ ፈቃድ በሚገልጽ በተጻፈ ስምምነት በቀር ማናቸውም የውሉ ድንጋጌዎች
አንቀጽ 13
አስገዳጅ ሁኔታ
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
13.1 ያስገዳጅ ሁኔታ መኖር እና ያለመኖር አግባብነት ባለው የኢትዮጵያ ህግ ይወሰናል፡፡ የአስገዳጅ ሁኔታ
መኖር ከ3 ወር በላይ ቢቀጥል እያንዳንዱ ተዋዋይ ወገን በቅድሚያ ማሳወቂያ ይህንን ውል የማቋረጥ
መብት ይኖረዋል፡፡
13.2 መፈጸም አለመቻል የተከሰተው ከአቅም በላይ በሆነ ሁኔታ ከሆነ መፈጸም ያልቻለው ወገን ተጠያቂ
አይሆንም፡፡
አንቀጽ 14
ድንበር የመጣስ ቅጣት
14.1 ወኪሎች በወለላቸው የድንበር ጥሰት ወይም ማናቸውም ገበያውን የሚረብሹ ጥፋቶች የፈጸሙ
14.2 የድንበር ጥሰት ፈጻሚው ወኪል ጥሰቱን የፈጸመው/ችው በዋና ወኪሉ ወይም በኢትዮ ቴሌኮም
ግምት በግዴለሽነት ከሆነ ዋና ወኪሉ በራሱ ውሳኔ ይህንን ውል ለማቆም መብት አለው፡፡
አንቀጽ 15
የውል መቋረጥ
15.1 ከተዋዋይ ወገኖች ማናቸውም በዚህ ውል የገባውን ግዴታ ወይም ሁኔታ ቢጥስ ሌላኛው ወገን ለዚህ
መብት አለው ፡፡ ውል የጣሰው ወገን ጥሰቱን በወቅቱ ሙሉ በሙሉ በማረም ሌላኛውን ወገን ካላረካ
በስተቀር፡፡
15.2 ወኪሉ ከሚከተሉት ውስጥ አንዱ ቢከሰት ዋና ወኪል ብቻውን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እና ለወኪሉ
15.2.2 ማጭበርበር ፣ እምነት ማጉደል ወይም ገንዘብ ነክ ስህተት ባለበት የወንጀል ድርጊት ጥፋተኛ
ሆኖ ከተገኘ፡፡
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
15.2.3 ኪሳራ የገጠመው ሲሆን እና በኢትዮ ቴሌኮም አስተያየት ወኪሉ የደረሰበት ኪሳራ
15.2.6 ያለ ኢትዮ ቴሌኮም የተጻፈ የቅድሚያ ስምምነት የሥራ ቦታውን ሲቀይር ወይም ሲዘጋ ፡፡
15.2.8 ገንዘብ ማሸሽና ሽብር መደገፍን የመከላከል እና የመግታት አዋጅ ቁጥር 780/2013 እና
15.3 ኢትዮ ቴሌኮም ስልጣኑን ተግባሩን እና ኃላፊነቱን በሚወጣበት አኳዃን በማንኛውም ጊዜ የዚህን
15.4 የትኛውም ወገን በራሱ አነሳሽነት የ3 ወር የጽሁፍ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለሌላኛው ወገን
15.5.2 ወኪሉ በንዑስ አንቀጽ 15.2 በተሰናከለበት ሁኔታ በውክልና ቢዝነስ አገልግሎት
15.5.2 ወኪሉ ከእንግዲህ ራሱን የኢትዮ ቴሌኮም የቴሌብር አገልግሎት ሰጭ እንደሆነ መቁጠር
15.5.3 ወኪሉ ከዚህ በኋላ መሳሪያውን፣ የንግድ ስሞችን እና የንግድ ምልክቶችን መጠቀም
ያቆማል፡፡
15.6 የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ስልጣኑን ተግባሩን እና ኃላፊነቱን በሚወጣበት አኳዃን በማንኛውም ጊዜ
አንቀጽ 16
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
ሚስጠር መጠበቅ
16.1 እንዳንዱ ወገን ከሌላው ወገን የተቀበለውንና በዚህ ስምምነት ክንውን አግባብ የሚያገኘውን
16.2 ወኪሉ ከደንበኞች፣ ከኢትዮ ቴሌኮም ወይም ከሌሎች ምንጮች ከዚህ ውል ድንጋጌ ጋር በተያያዘ
አንቀጽ 17
ውዝግብ አፈታት
17.1 ከዚህ ውል በመነጨ ወይም በተዛመደ የተከሰተ ውዝግብ በተዋዋይ ወገኖች ሰላማዊ ድርድር ይፈታል፡፡
ተዋዋይ ወገኖች ከስምምነት መድረስ ካልቻሉ ሁለቱም ወገኖች ጉዳያቸውን ስልጣኑ ለሚፈቅድለት የፌደራል
አንቀጽ 18
ውሉ የሚጸናበት ጊዜ እና የውል እደሳ
18.3 በኢትዮ ቴሌኮም እና በዋና ወኪሉ የተፈጸመው የዋና ውክልና ውል በማናቸውም ምክንያት ቢቋረጥ ወኪል
አንቀጽ 19
ማሳሰቢያዎች
19.1 ከዚህ ውል የሚመነጩ ማሳሰቢያዎች ሁሉ በኢሜል፣በፋክስ ወይም በፅሁፍ ደብዳቤ ተዘጋጅተው
ስም …………... ስም …………………
ቀን ................. ቀን …………………
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
አባሪዎች
አባሪ1
Agent Log Book for Cash In & Cash Out
ወኪል ተቀማጭ እና ወጪ ገንዘብ የሚመዘግብበት መዝገብ
Despoited Withdraw
Amt./ተቀማ Amt /ወጪ
S/N Account Holder Name/የአካውንቱ ባለቤት Account Type/ Mobile Number/ ጭ የሆነው የሆነው Date/ Signature/
ተ.ቁ ስም የአካውንቱ አይነት የሞባይል ቁጥር መጠን መጠን ቀን ፊርማ
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
አባሪ 2/Annex 2
✓ ወኪል ማናቸውም መጠን ያለው መነሻ ተቀማጭ ሲሰበስብ/ while Agent collects Initial
Deposit of any amount.
✓ ወኪል የዓየር ሰዓትመልሶ የመሙላት፣ ከፍያ መጠየቂያ የመክፈል፣ P2P ማዛወር እና የመሳሰሉትን
ግብይቶች እያንዳንዱን ደንበኛ በምዝገባ ወቅት በራሱ ማከናወን እንዲቸል ሲያስተምሩ/ while
Agent educate customers to deposit upon registration so that they can do self-
service transactions like airtime recharge, bill payment, P2P transfer, etc.
✓ ወኪል አስቀድሞ በሌላ ወኪል ስር የተመዘገበ ደንበኛን ወይም አስፈላጊውን KYC አሟልቶ ራሱን
ያስመዘገበ ደንበኛን መዝግቦ ካልተገኘ /An agent shall not register a customer registered
under another agent or self-registered fulfilling the required KYC.
P.O. Box 1047 Addis Ababa Ethiopia
www.ethiotelecom.et tel.: +251 (0) 115 505 678
fax: +251 (0) 115 515 777
የዓየር ሰዓት • ወኪል በያንዳንዱ የዓየር ሰዓት ሙሌት 9% ጉርሻ ያገኛል፡፡/Agent will get 9% commission for
መሙላት/Air each Top up
time Top up
(OTC)
/Annuity ▪ ወኪሎች በወለሎቻቸው በራሳቸው ተገልጋይ ከሆኑ ግብይቶች ከተገኘ የገቢ እና የኮሚሽን ድምር
5% የገኛሉ፡፡ /Agents will get 5% of the revenue and commission saved from self-
service transactions made by customers under their hierarchy.
ኣባሪ3 /Annex 3
የቴሌብር ወኪል ለመሆን የሚያስፈልጉ/ telebirr AGENT ENGAGEMENT
REQUIREMENTS