You are on page 1of 266

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?

ZïC KLL mNGST


db#B nU¶T Uz@È

13¾ ›mT q$_R7 bdb#B B/@éC½B/@rsïC ?ZïC KL§êE

hêú ከሐምሌ 13 ቀን 1999 ዓ.ም mNGST M¼b@T ጠÆqEnT ywÈ

የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ለዲያስፖራ


የተዘጋጀየመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ አሰጣጥ ደንብ 61/99

በተለያዩ ምክንያቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው በውጭ አገራት የሚኖሩ ከፍተኛ ቁጥር
ያላቸው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን የክልላችን ተወላጆች በክልላችን በሚካሄደው
የልማትና የድህነት ቅነሳ እንቅስቃሴ አጋዥ ኃይል ማድረግ በማስፈለጉ፣

በውጭ አገራት የሚኖረው ተወላጅ በክልላችን በሚደረገው የልማት እንቅስቃሴ ተሳታፊ


እንዲሆን ቀደም ብሎም ቢሆን ጥረት ሲደረግ የቆየ ቢሆንም አሁን ግን የሚሌኒየም በዓልን
እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም እየታየ ያለውን ወደ አገር ቤት የመመለስ መነሳሳት
መደገፍ በማስፈለጉ፣

በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን የክልሉ ተወላጆች


በትውልድ አካባቢያቸው የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እንዲያገኙ ለማስቻልና ይህንንም አሠራር
በክልሉ ከተሞች ወጥ በሆነ መልኩ ለመምራት ሲባል ይህ በክልሉ ከተሞች የሚያገለግል የቦታ
አሰጣጥ ደንብ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡

በዚህ መሠረት ይህ በተሻሻለው የክልሉ ሕገ መንግስት አንቀፅ 66/6 መሠረት ደንብ ወጥቷል፡፡
1. ዓላማ
የዚህ ደንብ ዋና ዓላማ ለዲያስፖራው የሚደረግ የቦታ አሰጣጥ ግልፅና ቀልጣፋ
እንዲሆን በማድረግ በምላሹ ዲያስፖራው ክልሉን የሚጠቅም ተግባር እዲያከናውን
ማነሳሳት ነው፡፡ ይህን በማድረግ የክልሉን የኢንቨስትመንት ማስተዋወቅ ሥራ ከዚህ
ጋር አያይዞ ለመሥራት እንዲያስችል፣
1.1. በውጭ የሚኖረው የክልሉና የአገሪቱ ተወላጅ /ዲያስፖራው/ በዕውቀት፣
በካፒታልና በቴክኖሎጂ ሽግግር ክልሉን እንዲያግዝ ማነሳሳት፣
1.2. ከዲያስፖራው ጋር የበለጠ መቀራረብና መግባባትን መፍጠር፣ የአገር ገፅታ
ከመቀየር አንፃር አስተዋፅኦ እንዲኖራቸው ማድረግ፣
1.3. በከተሞቻችን ሞዴል ሊሆን የሚችል እና አገልግሎቶቹ የተሟሉለት
የተሻለ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎችን የያዘ የመኖሪያ መንደር መመስረት
የሚቻልበትን አሠራር መዘርጋት ነው፡፡
1.4. በውጭ የሚኖረው የክልሉ ተወላጅ የክልሉን የመልማት አቅም መረጃ
በመውሰድ የኢንቨስመንት ማስተዋወቅ ሥራ እዲሠራና ራሱን ኢንቨስት
ለማድረግ እንዲነሳሳና እንዲወስን ነው፡፡
1.5. በክልላችን ያረጁ የከተማ አካባቢዎች ለማደስ የተጀመረው ሥራ
ዲያስፖራው በሚያደርገው የኮንስትራክሽን ሥራ ከተሞችንም እንዲያነቃቃ
ለማድረግ ነው፡፡

2. ትርጓሜ
በዚህ ደንብ ውስጥ ‹‹ዲያስፖራ›› ማለት ከኢትዮጵያ ውጭ በሌሎች አገራት
ዜግነታቸውን ሳይቀይሩ ወይም ቀይረውና የሚኖሩበትን አገር ዜግነት ተቀብለው
የሚኖሩ ወይም የመኖሪያ ፈቃድ በግልፅ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ትውልደ-
ኢትዮጵያውን ማለት ነው፡፡
3. አስተባባሪ ኮሚቴ ስለማቋቋም

ወደ ክልሉ የሚመጡ የዲያስፖራ አባላትን በተቀላጠፈና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ


ለማስተዳደር በየደረጃው የሚከተሉ ኮሚቴዎች ተቋቁመዋል፡፡

1. በክልል ደረጃ
 የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . .ሰብሳቢ
 የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ . . . . . . . . . .. . . . . . . .. . አባል
 የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . .አባል

 የአዋሳ ከተማ የሽግግር አስተዳደር ከንቲባ . . . . . . . . . . . . . . .. አባል


 የማስታወቂያና ባህል ቢሮ ኃላፊ . . . . . . . . . .. . . . . . . . . አባል
 በር/መ/ፅ/ቤት የህዝብና የውጭ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ....ድምፅ አልባና ፀሐፊ

2. በዞኖችና ልዩ ወረዳ /አባል/


o የዞኑ /ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ . . . . . . . . . .. . . . . . . . . . ….ሰብሳቢ
o የሥራና ከተማ ልማት መምሪያ ኃላፊ . . . . . . . . . .. . . . . . . . ….አባል
o የንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ ኃላፊ . . . . . . . . . .. . . . . . . .. . …አባል
o ለዞኑ/ለልዩ ወረዳው ተጠሪ የሆነ ከተማ ከንቲባ . . . . . . . . . . . . . . .አባል
o የማስታወቂያና ባህል መምሪያ . . . . . . . . . .. . . . . . . . .. . . . . አባል
o በዞኑ/በልዩ ወረዳ አስተዳዳሪ የሚመደብ የዲያስፖራ
አስተባባሪ ዩኒት ኃላፊ . . . . . . . . . .. . . . . . . . . . . ደምፅ አልባ ፀሐፊ

4. የቦታ አሰጣጥ ስልቶች /መንገዶች/

በክልሉ ለዲያስፖራው የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ አሰጣጥ በሁለት መንገድ


ይከናወናል፡፡ ይኽም በሚኖሩበት አገር የኢትዮጵያ ሚስዮን አማካይነት በማህበር
በመደራጀት እና በተናጠል በግል በማመልከት ሊሆን ይችላል፡፡
4.1. በማህበር ተደራጅተው ጥያቄ ለሚያቀርቡ

4.1.1. በማህበር ተደራጅተው ጥያቄ ለሚያቀርቡ በክልሉ የመኖሪያ ቤት


ህብረት ሥራ ማህበር አደረጃጀት ደንቡ የሚጠይቀውን መስፈርት
እስኪያሟሉ ድረስ የቦታ ምሪት ጥያቄአቸውን የከተማ አስተዳደር
ያለውን የቦታ አቅርቦትና ተፈላጊውን የቤት ደረጃ /Standard/
እያገናዘበ ያስተናግዳል፡፡

4.1.2. በተለይም የከተማውን ደረጃ ለመጠበቅ G+1 እና በላይ የሆኑ


መኖሪያ ቤቶች ግንባታ የሚያከናውኑ ማህበራት እንዲበረታቱ
ይደረጋል፡
4.1.3. የዲያስፖራ አስተባባሪ ኮሚቴ በአንቀፅ 5.1.1. ከተቀመጠው ውጪ
በውሳኔ ለዚሁ ዓላማ በተከለለ ቦታ ምደባ እዲካሄድ ከወሰነ በአንደኛ
ደረጃ ከተማ እስከ 300 ስኬር ሜትር፣ 2ኛ ደረጃ ከተማ እስከ 350
ስኬር ሜትር፣3ኛ ደረጃ ከተማ እስከ 400 ስኬር ሜትር፣ ከ1ኛ-3ኛ
ደረጃ ካሉት ከተሞች ውጭ ባሉ ከተሞች እስከ 500 ስኬር ሜትር
ለቦታው በተመደበው ዋጋ እንዲሰጥ ሊያደርግ ይችላል፡፡
4.2. በግል ወይም በተናጠል ለሚጠይቁ አመልካቾች
በዚህ ደንብ የተካተተ ማንኛውም የቤት መስሪያ ቦታ ጠያቂ በሁለት መልኩ
ሊስተናገድ ይችላል፡፡
4.2.1. በግል ማመልከቻ የቦታ ምሪት ለሚጠይቁ የዲያስፖራ አባላት
እንደየፍላጎታቸውና እንደየአቅማቸው ለማስተናገድ ይቻል ዘንድ
አቅም ያላቸው አመልካቾች አሁን በሥራ ላይ ባለው የሊዝ ሥርዓት
መሠረት ይስተናገዳሉ፡፡
4.2.2. በአንቀፅ 5.2.1. የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ በየደረጃው ያለው
የዲያስፖራ ኮሚቴ ሲያምንበትና ውሳኔ ሲያስተላልፍ በምደባ ለዚሁ
ተብሎ በተከለለው ቦታ በተናጠል እንዲሰጥ ሊያዝ ይችላል፡፡
4.2.3. በሊዝ የመግዛት አቅም የሌላቸውና በተናጠል የሚመጡ
አመልካቾችደ አንቀፅ 5.2.2. ተፈፃሚ ካልተደረገ እንደማንኛውም
ዜጋ ተራቸውን ጠብቀው በምሪት ቦታ የማግኘት መብታቸው
ይጠበቅላቸዋል፡፡ ይህም የሚሆነው ከዚህ በፊት በስማቸው በምሪት
ያገኙት ሌላ ቦታ አለመኖሩ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡

5. የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች


ማንኛውም የከተማ አስተዳደር ይህን ተግባር በብቃትና ቀልጣፋ በሆነ መንገድ
ለማከናወን የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ በቂ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡

5.1. በከተማው ፕላን ላይ የቦታ መረጣ ማድረግና የተመረጡ ቦታዎችን ሳይት


ፕላን ማዘጋጀት፣
5.2. የቦታ ሽንሸና ጥናት ማካሄድ፣
5.3. የካሳ ክፍያ ግምት /ካለ/ ማድረግና ክፍያውን ማከናወን፣
5.4. የቅየሳ ሥራ ማከናወንና የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት፣
5.5. ቦታ ፈላጊዎችን መመዝገብና ብቁ የሆኑትን መለየት፣
5.6. የተዘጋጀ ቦታዎችንና የቦታ ፈላጊዎችን ዝርዝር ለውሳኔ ለሚመለከተው
አካል ማስተላለፍ፣

6. ቦታ ፈላጊዎችን መመዝገብ፣ ማጣራትና ብቁ የሆኑትን መለየት


በዚህ ደንብ ትርጓሜ የተካተተና የደንቡ ተጠቃሚ የሆነን አንድ አመልካች
በሚገባ ለመለየት እንዲቻል የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
6.1. ከሚኖርበት የውጭ አገር የኢትዮጵያ ሚሲዮን /ኢምባሲ/ በዚህ አገር ኗሪ
ስለመሆናቸው ማረጋገጫ፣
6.2. የፌዴራል ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ወይም የክልሉ
መንግስት የዲያስፖራ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ፣
6.3. ጉዳያቸውን ራሳቸው የማይከታተሉ ከሆነ የወኪላቸውን ሕጋዊ የውክልና
ማስረጃ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
6.4. በክልሉ ውስጥ በስማቸው ሌላ ቤት ወይም የቤት መሥራያ ቦታ የሌላቸው
ስለመሆኑና ያላቸው ሆነው ከተገኙ የከተማው ማዘጋጃ ቤት ያለምንም
ካሳና የመልስ ክፍያ መሬታቸውን እንደሚወስድ በማመልከቻው ላይ
መተማመኛ መፈረም አለባቸው፡፡
6.5. በመሬት ለመገንባት ያለበትን ቤት ዲዛይን ወጪ 10% በባንክ በዝግ
አካውንት ማስቀመጥ መቻል ይኖርባቸዋል፡፡

7. ቦታ የማስረከብ ሂደት
7.1. የቦታ አሰጣጥ ሂደቱ በተቻለ መጠን ከቢሮክራሲያዊ ውጣ ወረድ የፀዳና
ቀልጣፋ በሆነ መንገድ መመራት ይኖርበታል፡፡
7.2. ቦታ የተሰጣቸው አባላት ቦታውን በተረከቡ በ60 ቀናት /በሁለት ወራት/
ውስጥ የግንብታ ፕላናቸውን አቅርበው የግንባታ ፈቃድ መውሰድ
አለባቸው፣
7.3. የግንባታ ፈቃድ ከተሰጠ በኋላ በዚህ መመሪያ መሠረት ለሚስተናገድ ብቻ
እስከ ዘጠኝ (9) ወራት ድረስ ግንባታ ማካሄድ ካልጀመሩ ያልተጨማሪ
ማስጠንቀቂያ የወሰዱት ቦታ ለማዘጋጃ ቤቱ ገቢ ይደረጋል፣
7.4. የተወሰደውን መሬት ማዘጋጃ ቤቱ ለሌላ ቦታ ጠያቂ ሊሰጠው ይችላል፣
7.5. ዲያስፖራውን ለመሳብ ተብሎ በልዩ ሁኔታ በዚህ ደንብ አግባብ የተሰጠ
የመኖሪያ ቤት ግንባታ ላይ ሳይካሄድበት መሸጥ፣ በስጦታ ማስተላለፍ እና
በሞት ምክንያት ከሚከሰት ውርስ በስተቀር ማውረስ አይፈቀድም፡፡

8. ደንቡ ተፈፃሚ የሚሆንበት ጊዜ

ይህ ደንብ በክልሉ በመ/ም/ቤት በውይይት ፀድቆ ከወጣበት ከዛሬ ሐምሌ 23 ቀን 1999


ዓ/ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሽፈራው ሽጉጤ

የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት

ርዕሰ መስተዳደር
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES
REGIONAL STATE

፳፩ኛ ›mT q$_R ፮ bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ 21stYear No 6


Hêú ታህሳስ ፴ kN፪ሺ፯›.M ?ZïC KLልE መንግሥትMክር b@T Hawassa, Jan. 8/2015
ጠባቂነት የወጣ

የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፤ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት


የከተማ መሬት ሊዝ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፫/፪ሺ፯

ሀገራችን ብሎም ክልላችን ከሚከተለው የነፃ ገበያ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ጋር የሚጣጣም


የመሬት አቅርቦት፣ የመጠቀም መብትና የመጠቀም መብትን በሊዝ የማስተላለፍ መብት
በግልፅ ለይቶ ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፈጣን ልማትን ለማረጋገጥ እንዲያስችል
ታስቦ የኢፌዲሪ የሊዝ አዋጁ በመሻሻሉ፤

አዋጁን በክልሉ ተግባራዊ ለማድረግእንዲቻል የወጣው የከተማ መሬት ሊዝ ደንብ


ቁጥር፩፻፫/፪ሺ፬ ላይ በአፈፃፃም የታዮ ክፍተቶችን በማስተካከል እና ሌሎች ያልተሸፈኑ
ጉዳዮችን በማካተት ደንቡን ማሻሻል በማስፈለጉ፤

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለዉ


የክልሉ ህገ መንግስት አንቀጽ ፷፮ ንዑስ አንቀፅ ፮ እና የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ
በወጣው የኢፌዲሪ ሊዝ አዋጅ ቁጥር ፯፻፳፩ አንቀጽ ፴፫ ንዑስ አንቀጽ ፪ በተሰጠው
ስልጣን መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

1
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
፩. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተማ ቦታ
በሊዝ ለመያዝ የወጣ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፫/፪ሺ፯”ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
፪. ትርጓሜ
የቃሉአገባብሌላትርጉምየሚያሰጠውካልሆነበስተቀርበዚህደንብ፤
፩) “አዋጅ” ማለት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ ለመደንገግ የወጣው የኢፌዲሪ ሊዝ
አዋጅ ቁጥር ፯፻፳፩/፪ሺ፬ ነው፡፡
፪)“ሊዝ” ማለት የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት በጊዜ በተገደበ ውል የሚተላለፍበት ወይም
የሚያዝበት የመሬት ስሪት ዓይነት ነው፡፡
፫) “ከተማ” ማለት ማዘጋጃ ቤት ወይም የከተማ አስተዳደር የተቋቋመበት ወይም ሁለት ሺ ወይም
ከዚያ በላይ የህዝብ ቁጥር ያለውና ከዚህ ውስጥ 50 በመቶ የሚሆነው የሰው ኃይል ከግብርና
ውጭ በሆነ ሥራ ላይ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ነው፡፡
፬) “አግባብ ያለው አካል” ማለት በከተሞች መሬትን ለማስተዳደር እና ለማልማት በህግ ስልጣን
የተሰጠው ማዘጋጃ ቤት ነው፡፡
፭) “የከተማ ቦታ” ማለት በከተማ አስተዳደራዊ ወሰን ክልል ውስጥ የሚገኝ መሬት ነው፡፡
፮) “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡
፯) “ነባር ይዞታ” ማለት ከተማው በሊዝ ስርዓት መተዳደር ከመጀመሩ በፊት በሕጋዊ መንገድ
የተያዘ ወይም ሊዝ ተግባራዊ ከሆነ በኋላ ለነባር ይዞታ ተነሺ በምትክ የተሰጠ ወይም ሊዝ
ከመተግበሩ በፊት የተያዘ ሆኖ አግባብ ባለው አካል ከሊዝ ስሪት ውጭ እንዲቀጥል በህግ
እውቅና የተሰጠው ቦታ ነው፡፡
፰) “ሰነድ አልባ ይዞታ” ማለት በህጋዊ አግባብ የተያዘ ወይም በተለያዩ የመንግስት መዋቅር
እውቅና የተሰጠው ይዞታ ሆኖ አግባብ ባለው አካል የሚሰጥ የይዞታ ምስክር ወረቀት የሌለው
ይዞታ ነው፡፡
፱) “ህገ-ወጥ ይዞታ” ማለት ህጋዊ ባልሆነ መንገድ የተያዘ እና አግባብ ባለው አካል እውቅና
ያልተሰጠው ነው፡፡
፲) “ዞኒንግ ለውጥ” ማለት ከዚህ ቀደም በፕላን ከተወሰነው የቦታ አገልግሎት ወደ ሌላ አገልግሎት
ከቦታው አመቺነት አንጻር በመቃኘት መለወጥ ነው፡፡

2
፲፩) “ለሕዝብ ጥቅም የሚዉል ቦታ” ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ሕዝቦች በመሬት
ላይ ያላቸውን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና የከተማ ልማትን
በቀጣይነት ለማጎልበት አግባብ ያለው አካል በከተማው መዋቅራዊ ፕላን ወይም በልማት
ዕቅድ መሠረት ለህዝብ ጥቅም እንዲውል ብሎ የሚወስነው ቦታ ነው፡፡
፲፪) “የከተማ ፕላን” ማለት ሥልጣን ባለው አካል የፀደቀና ህጋዊ ተፈፃሚነት ያለው የከተማ
መዋቅራዊ ፕላን፣ ስትራቴጅያዊ ኘላን፣ የሠፈር ልማት ፕላን፣ መሠረታዊ ፕላን እና ስኬች
ኘላን እንዲሁም ከነዚህ ጋር የተያያዙ አባሪ የፅሁፍ ማብራሪያዎችን ይጨምራል፡፡
፲፫) “ጨረታ” ማለት የከተማ የመሬት ይዞታ በገበያ የውድድር ሥርዓት በሚወጡ የውድድር
መስፈርቶች መሠረት ለተጠቃሚው ወይም ለአልሚው መሬት በሊዝ የሚተላለፍበት ዘዴ
ነው
፲፬) “ልዩ ጨረታ” ማለት በአዋጁ መሠረት ልዩ ክልላዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች በጨረታ
አግባብ የሚሰጥበት የጨረታ ዓይነት ነው፡፡
፲፭) “የጨረታ አስፈጻሚ ቡድን” ማለት አግባብ ባለው አካል የጨረታ ሂደቱን እንዲያስፈጽሙ
በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሰረት ምደባ የተሰጣቸው እና ተገቢ ባለሙያዎች ያሉት የመሬት
የሊዝ ጨረታ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ተግባራትን እንዲያከናውኑ የሚሰየሙ አባላት ያሉት
ቡድን ነው፡፡
፲፮) "ምደባ"ማለት የከተማ መሬት ከውድድር ውጪ ባላቸው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ
ፋይዳ እየተመዘኑ በነፃ ወይም በሊዝ አግባብ መሬት ለልማት የሚፈቀድበት ስልት ነው፡፡
፲፯) “የሊዝ መነሻ ዋጋ” ማለት ዋና ዋና የመሰረተ ልማት አውታሮች የመዘርጊያ ወጪን፣ ነባር
ግንባታዎች ባሉበት አካባቢ የሚነሱ ግንባታዎችና ንብረቶችን ለማንሳት የሚያስፈልገውን
ወጪና ለተነሺዎች የሚከፈል ካሳን እና ሌሎች አግባብ ያላቸው መስፈርቶችን ታሳቢ
ያደረገ የመሬት የሊዝ ዋጋ ነው፤
፲፰) “ራሱን ችሎ የማይለማ ቦታ” ለንግድና ለሌሎች አገልግሎቶች ከ፻ ካሬ ሜትር በታችና
ለመኖሪያ አገልግሎት ከከተማው የሸንሻኖ ስታንዳርድበታች የሆነ ቦታ ወይም በፕላኑ
መሠረት በቦታዉ አራቱም ጎን መጋቢ ወይም መንገድ የለሌዉ ቦታ ነዉ፡፡
፲፱ )“የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ” ማለት ግንባታ ያልተከናወነበት ወይም ግማሽ እና ከግማሽ
በታች የተገነባ ግንባታ ያረፈበትን የሊዝ መሬት የመጠቀም መብት በህጉ መሰረት ሲተላለፍ
አግባብ ባለው አካል የአካባቢውን የሊዝ መሬት ጨረታ ዋጋ መሰረት በማድረግ የሚወሰን ዋጋ
ነው፡፡ የሊዝ መብቱ በሻጭ የተገዛበት ሲደመር ግብይቱ በሚከናወንበት ወቅት ያለው
የአካባቢ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ ድምር ለሁለት ተካፍሎ የሚገኝ የሂሳብ ውጤት ወይም አግባብ
ያለው አካል በደንቡ በተቀመጠው መሰረት ስምምነት የሰጠበት ዋጋ ነው፡፡
፳) “የችሮታ ጊዜ” ማለት መሬት በሊዝ የተፈቀደለት ሰው ወይም ነባር ስሪት ከውርስ በስተቀር
የተላለፈለት ሶስተኛ አካል ከጠቅላላ የመሬቱ የሊዝ ዋጋ ውስጥ በየዓመቱ መከፈል ያለበትን

3
መክፈል ከመጀመሩ በፊት ከዓመታዊ ክፍያ ነፃ ሆኖ እንዲቆይ የሚፈቀድለት የእፎይታ ጊዜ
ነው፡፡
፳፩) “ግንባታ መጀመር” ማለት ቢያንሰ በቦታው ላይ ለመስራት ከተፈቀደው ግንባታ ወይም ሕንፃ
ቢያንስ የመሠረት ሥራ፣ የኮለን ግንባታ ለማከናወን የሚያስችሉ የኮለን ብረቶች የማቆም
ሥራ ማጠናቀቅ ነው፡፡
፳፪) “ግንባታን በግማሽ ማጠናቀቅ” ማለት፡-
ሀ) ቪላ ሲሆን የመሠረቱን፣ የኮለኖችና ለጣሪያ ውቅር የሚያስፈልጉ ቢሞችን ሥራ
ማጠናቀቅ፣
ለ) ፎቅ ሲሆን የመሠረቱንና ከጠቅላላው ወለሎች ውስጥ 50 በመቶ የሚሆኑትን የሶሌታ
ሥራ ማጠናቀቅ፣ ወይም
ሐ) ሪል ስቴት ሲሆን የሁሉንም ብሎኮች ግንባታ እንደአግባቡ ማለትም ሁሉንም
ማስተላለፍ ሲፈልግ የሁሉንም ብሎኮች፤ በተናጠል ማስተላለፍ ሲፈልግ የተናጠሉን
ሕንፃ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ (ሀ) ወይም (ለ) በተመለከተው ደረጃ ማጠናቀቅ
ማለት ነው፡፡
፳፫) “ግንባታ ማጠናቀቅ” ማለት በሊዝ የተፈቀደ ቦታ ላይ እንዲገነባ የተፈቀደን ግንባታ በተሰጠው
የግንባታ ፈቃድ መሰረት ሙሉ በሙሉ መስራትና ዋና ዋና አገልግሎቶች ተሟልተውለት
ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ ነው፡፡
፳፬) ነ”ቤት” ማለት በከተማ ወይም በማስፋፊያ አካባቢ ለመኖሪያ፣ ለንግድ፣ ለማህበራዊ ወይም
ለማንኛውም ሌላ አገልግሎት የተሰራ ወይም በመሰራት ላይ ያለ ማንኛውም ህጋዊ ወይም
የግንባታ ፍቃድ አግባብ ባለው አካል ተሰጥቶት የተካሄደ ግንባታ ነው፡፡
፳፭) “ልዩ ክልላዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች” ማለት ለክልሉ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ከፍተኛ
ለውጥ የሚያመጡ የልማት ፕሮጀክቶች ወይም የትብብር መስኮች ለማስፋት በሚደረጉ
እንቅስቃሴዎች ክልሉ ከሌሎች ክልሎች ጋር ለሚኖረው የተሻለ ግንኙነት መሠረት
እንዲጥሉ በመንግሥት የታቀዱ እና የተወሰኑ ፕሮጀክቶች ናቸው፡፡
፳፮) “ቢሮ” ማለት የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ነው፡፡
፳፯) “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል
ነው፡፡
፳፰) ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴትንም ይጨምራል።

4
፫. ተፈፃሚነትወሰን፤
፩) ይህ ደንብ፡-
ሀ) በሚወጣበት ጊዜ በማንም ሰው ባልተያዘ የከተማ ቦታ ላይ፣
ለ) በከተማው መዋቅራዊ ኘላንና የአካባቢ ልማት ፕላን መሰረት የመልሶ ማልማት
ፕሮግራም ፈርሶ መልሶ እንዲለማ በሚደረግ የከተማ አካባቢዎች ላይ፣
ሐ) በሊዝ ለመያዝ በተጠየቀ ማንኛውም ነባር ይዞታ ላይ፤
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
፪) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ ስር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሌሎች ነባር
ይዞታዎች ላይ ደንቡ ተፈጻሚ የሚሆነው በአዋጁ አንቀጽ ፮ መሰረት ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት
የከተማ መሬትን በሊዝ ስለማስተዳደር
፬. መሬት በሊዝ አግባብ ስለሚሰጥበት ስልት እና የፕላን አግባብ
፩) የዚህ ደንብ አንቀጽ ፮ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የከተማ ቦታ የሚያዘው
በሊዝ ስሪት ብቻ ነው፡፡
፪) የከተማ ቦታ በሊዝ የሚፈቀደው፤
ሀ) በዋናነት በጨረታ ወይም
ለ) በምደባ ይሆናል፡፡

፫) በዚህ አንቀፅ መሰረት በሊዝ የሚፈቀደው ቦታ የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን እና


ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላን እንዲሁም ሌሎች ተገቢ የሆኑ የመሬት አጠቃቀም
ፕላኖችን ብቻ መሠረት በማድረግ ይሆናል፤ ይህም ለህዝቡ ይፋ መደረግ
ይኖርበታል፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት መፈጸም በማይቻልባቸው ከተሞች ቦታ በሊዝ
የሚፈቀደው በመሠረታዊ ፕላን ወይም የክልሉ ካቢኔ እንደተጨባጭ ሁኔታው
በሚወስነው አግባብ ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

፭. ወደ ሊዝ ሥርዓት ስለሚገቡ ከተሞች


፩) በአዋጁ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፬በተደነገገው መሰረት በክልሉ ውስጥ የሚገኙ ከተሞች
በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ወደ ሊዝ ስርዓት ተጠናቀው ይገባሉ:፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በተቀመጠዉ ጊዜ ገደብ መቼና የትኛዎቹ ወደ ሊዝ
አንደሚገቡ ዝርዝር መርሀ-ግብር በክልሉ ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ
ተዘጋጅቶ ለመስተዳደር ምክር ቤት እየቀረበ በክልል ካቢኔ ይጸድቃል፡፡

5
፫) በአዋጁ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሠረት በተለዩት ከተሞች በዓመታዊ የመሬት
የኪራይ ተመን መነሻነት በጨረታ አግባብ ለተላለፈ መሬት የሚዘጋጀው የይዞታ
የምስክር ወረቀት በነባር ስሪት መሰረት ይሆናል፡፡ ሆኖም በተላለፈው መሬት ላይ
የሚኖረው የልማት ግዴታ እና ልማቱን ባለማከናወን የሚወሰደው እርምጃን በተመለከተ
በሚወጣው ዝርዝር መመሪያ መሠረት ይወሰናል፡፡
፮. ነባር የከተማ ቦታ አስተዳደርን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፫፣፬፣ እና ፮ የተመለከቱት እንደተጠበቁ ሆኖ ነባር
ይዞታዎች በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት ዝርዝር ጥናት ተከናውኖ እና
ከህዝብ ጋር ዉይይት ተደርጎ እስከሚወሰን ድረስ ባሉበት ሁኔታ በነባር ይዞታነት
የሚቀጥሉ ይሆናል፡፡
፯. ነባር የከተማ ቦታን በሊዝ ስሪት ስለማስተዳደር
፬) ወደ ሶስተኛ ወገን የሚተላለፉ ነባር ይዞታዎች
በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት ከውርስ በስተቀር በማናቸውም መንገድ ወደ
ሦስተኛ ወገን የሚተላለፍ ነባር ይዞታ ወደሊዝ ስሪት ሲሸጋገር በሊዝ መነሻ ዋጋ ሆኖ፡-
ሀ) ይዞታ የተላለፈለት ሰው የይዞታው አገልግሎት በከተማው መዋቅራዊ ፕላን ወይም
በአከባቢው የልማት ፕላን መሰረት የሚወሰን ሆኖ፣ የውል ዘመኑም በአዋጁ
ለአገልግሎቱ በተወሰነው የሊዝ ዘመን መሰረት ይሆናል ፡፡
ለ) ይዞታው ግልጋሎት እየሰጠ የነበረው ለድርጅት እና ለመኖሪያ (በጥምር) ከሆነ ውሉ
የሚፈጸመው በአካባቢው መዋቅራዊ ፕላኑ የመሬት አጠቃቀሙ ባመለከተው መሰረት
ይሆናል፡፡ ይህም በፕላኑ ተቀባይነት ካገኘ ውለታ የሚፈጸመው ገዥው በመረጠው
አገልግሎት ይሆናል፤ ሆኖም ይዞታው የተላለፈለት ሰው በነበረበት አግባብ እንዲቀጥል
ፍላጎት ያለው እና ከመዋቅራዊ ፕላኑ ጋር የማይጋጭ ከሆነ ውል የሚገባው የበለጠ
የመሬት ስፋት በያዘው አገልግሎት ይሆናል፡፡
ሐ) ወደ ሦስተኛ ወገን የሚተላለፍ ነባር ይዞታ ወደሊዝ የሚገባው በሰነድ በተመለከተው
የቦታ ስፋት መሰረት ይሆናል፡፡ ሆኖም በመስክ ልኬት የተገኘው በሰነድ ከተገኘው
ከበለጠ በሚወጣው መመሪያ መሰረት ይፈጸማል፡፡ በመስክ የተገኘው ካነሰ ግን
በልኬት በተገኘው መጠን ብቻ ይሆናል፡፡
መ) ዓመታዊ ክፍያን በተመለከተ ቀደም ሲል ሲከፈል የነበረው ዓመታዊ የቦታ ኪራይ ቀሪ
ሆኖ የቦታው የሊዝ መነሻ ዋጋ በቦታው ስፋት ተባዝቶ የሚገኘውን የገንዘብ መጠን
ለአገልግሎቱ በተቀመጠው የመክፈያ ጊዜ መጠን ተካፍሎ የሚገኘው ውጤት
ለአገልግሎቱ በተቀመጠው የክፍያ ጊዜ ገደብ በየዓመቱ ይከፈላል፡፡

6
ሠ) ወደ ሦስተኛ ወገን የሚተላለፉ ነባር ይዞታዎች ከውርስ በስተቀር ወደ ሌላ ሲተላለፉ
ወደ ሊዝ መግባታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ የቅድሚያ ክፍያ እንዲከፍሉ ግን
አይገደዱም፡፡
ረ) ባለመብቱ ጥያቄውን በጽሁፍ ሲያቀርብ የሁለት ዓመት የችሮታ ጊዜ አግባብ ባለው
አካል ሊሰጠው ይችላል፡፡
ሰ) የውል ዘመን መቆጠር የሚጀምረው የሊዝ ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
ሸ) የቤቱ ስፋት ከቦታው ስፋት ምጣኔ የክፍፍል ድርሻ ተሰልቶ በሚሰጥ የንብረት
ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር የተያዘ ንብረት ከውርስ በስተቀር ወደ ሶስተኛ ወገን
ሲተላለፍ በጋራ ግቢው የክፍፍል ምጣኔ ድርሻ ላይ የተናጠል ተጠቃሚነቱ
እስካልተረጋገጠ ድረስ ቤቱ ብቻ ያረፈበት ቦታ በሊዝ አግባብ ይስተናገዳል፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) እስከ ሰኔ ፴፪ሺ፬ ዓ/ም ድረስ ያለፈቃድ የተያዙ ይዞታዎች የአካባቢ ልማት ፕላን እና የሽንሻኖ
ፕላንን መሰረት በማድረግ ህጋዊ የሚደረጉ ሲሆን ህጋዊ ተደርገው ወደ ሊዝ ሲሸጋገሩ፤
ሀ) ያለፈቃድ የተያዘ ይዞታ ህጋዊ ሲደረግ የመኖሪያ ቤት ቦታ ከፍተኛዉ ከ200 ካሬ ሜትር
መብለጥ የለበትም፣ ከተጠቀሰዉ በላይ በትርፍነት የተያዘዉ ቦታ ያለምንም ቅደመ ሁኔታ
ተቆርጦ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ አንዲገባ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በፊደል ተራ ቁጥር “ሀ” የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ
በከተማዉ ፪፻ ካሬ ሜትር በላይ እሰከ ከ፭፻ ካሬ ሜትር ድረስ ባለዉ ቦታ ላይ ግንባታ
ተካሂዶ ያለና መሬቱን ወደ መሬት ባንክ መመለስ ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ ትርፉን
ይዞታ መንገድና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች ተቀንሶና ተስተካክሎ የአገልግሎቱ በአካባቢዉ
የሊዝ ጨረታ ዝቅተኛ ዋጋ በመክፈል እንዲያጠቃልል ይደረጋል ፡፡
ሐ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በፊደል ተራ ቁጥር “ሀ”እና “ለ” የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ
ሆኖ ከ፭፻ ካሬ ሜትር በለይ ቦታ ላይ ህገወጥ ግንባታ ተገንብቶ ያለና ትርፉን ይዞታ ቆርጦ
በመዉሰድ ወደ መሬት ባንክ ለማስገባት በማያስችል ደረጃ በግንባታ የተያዘ ከሆነ
በአጠቃላይ ይዞታዉ የማስተካከያ ስራዎች ተሰርቶ ቀሪዉ ቦታ የአገልግሎቱ በአከባቢዉ
የሊዝ ጨረታ ከፍተኛ ዋጋ በመክፈል እንዲስተናገድ ይደረጋል፡፡
መ) በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛዉ ስም የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤትመስሪያ ቦታ ያለዉ
እና ከ፲8 ዓመት በታች በሆነ ልጁ ስም ቦታ ወይም ቤት ያለው ወይም በአንድም ሆነ በሌላ
መንገድ ቦታ ወስዶ ሽጦ ስም ዝዉዉር ያደረገ ግለሰብ በከተማዉ ያለፈቃድ የያዘው ይዞታ
ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ግንባታዉ ፈርሶ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ይደረጋል ፡፡
ሠ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በፊደል ተራ ቁጥር “ሀ” የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ
በይዞታዉ ደረጃዉን የጠበቀ ግንባታ ያረፈበት በመሆኑ ግንባታዉንአፈርሶ መሬቱን ወደ
መሬት ባንክ ማስገባት ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ እንደቦታው አገልግሎት

7
በአከባቢዉ ሊዝ ጨረታ ከፍተኛ ዋጋ ወይም በኪራይ ስሪት ከተሞች ከሆነ በአከባቢዉ
የኪራይ ጨረታ ክፍተኛ ዋጋ እንዲስተናገድ ይደረጋል፡፡ ሆኖም ከ፪፻ ካሬ ሜትር በላይ
ቦታ በየትኛዉም አግባብ በሌላ አካባቢ በተለያየ ሁኔታ ቤትና ቦታ ላላቸዉ የሚፈቀድ
አይሆንም፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት ህጋዊ ተደርገው ወደ ሊዝ ሲሸጋገሩ፤ የሊዝ
መነሻ ዋጋን መሠረት በማድረግ፡-
ሀ) መዋቅራዊ ፕላኑ ወይም የአካባቢ ልማት ፕላን ባስቀመጠው የአገልግሎት ዓይነት እና
የሊዝ መነሻ ዋጋውን መሠረት በማድረግ ውል የሚዋዋል ሆኖ፤የውል ዘመኑም
ለአገልግሎቱ በተቀመጠው የጊዜ ወሰን መሰረት ይሆናል፡፡
ለ) የውል ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ውል ከተዋዋለበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
ሐ) በአዋጁ አንቀጽ ፳ ንዑስ አንቀጽ ፪የተመለከተውን የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ እንዲከፍል
የሚደረግ ሲሆን ክፍያውን በዓመት ውስጥ በሁለት ወይም በሦስት ጊዜ አጠቃሎ
እንዲከፍል ከተማ አስተዳደሩ ሁኔታዎችን ሊያመቻች ይችላል፡፡ የቅድሚያ ክፍያው
ከተከፈለ በኋላ የሚቀረው የሊዝ ዋጋ በመክፈያ ዘመኑ እኩል ዓመታዊ ክፍያ የሚፈጸም
ይሆናል፡፡
መ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሐ ላይ የተደነገገው ቢኖርም በኪራይ የሚተዳደሩ ይዞታዎች
ኪራይ የሚከፈለው ባለይዞታው መሬቱን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ክፍያ በመፈጸም
ይሆናል፡፡
ሠ) ግንባታው በፕላን ከሚፈቀደው ስታንዳርድ በታችና በላይ ከሆነ ከተሞች በስታንዳረዱ
መሰረት መርሀ ግብር በማዘጋጀት መዋቅራዊ እና የአካባቢ ልማት ፕላን ባስቀመጠው
አገልግሎት አይነት ውል በመዋዋል ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
፬) በነባር እና በሊዝ ስሪት የሚተዳደሩ ይዞታዎች ተቀባይነት ያለው የግንባታ ፈቃድ ሲኖራቸው
እና የይዞታዎቹ መቀላቀል የሽንሻኖ ስታንዳርድን የጠበቀ ሆኖ ነባሩ ወደ ሊዝ ሲሸጋገር
ባለመብቱ፣
ሀ) የቦታዉ አገልግሎት የከተማው ፕላን በሚፈቅደው መሰረት ይሆናል፤
ለ) ነባሩ ይዞታ በሊዝ መነሻ ዋጋ ወደ ሊዝ የሚገባ ሲሆን ቀድሞ በሊዝ የተገኘው ይዞታ ግን
ቀድሞ በተዋዋለው ውል ላይ በሰፈረው ዋጋ ይቀጥላል፤
ሐ) የሊዝ ዘመኑ ቀድሞ በሊዝ የተገኘው ቦታ የተፈቀደለትና የተጠቀመበትን ጊዜ ታሳቢ
በማድረግ አዲስ ወደ ሊዝ ለሚገባው ለነባሩ ይዞታ የሚፈቀደውን የሊዝ ዘመን ሁለቱን
በመደመር አማካዩን በማስላት ይወሰናል፡፡
መ) በነባሩ ሊዝ ውል ለመጠናቀቅ አስር ዓመት እና ያነሰ የቀረው ሲሆን የማቀላቀል ጥያቄ
ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

8
ሠ) የሁለቱ ይዞታዎች ክፍያ በተናጠል በየራሳቸው ውል መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡
፰. ወደ ሊዝ ስሪት ስለማይገቡ ነባር ይዞታዎች
በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና በዚህ ደንብ አንቀጽ ፮ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ
የሚከተሉት ነባር ይዞታዎች ወደ ሊዝ ስሪት የሚገቡ አይሆንም፡፡
፩) በውርስ አግባብ የተገኘ ነባር ይዞታ ባለመብቶች ለመከፋፈል ጥያቄ አቅርበው
ሽንሻኖው በፕላን ተቀባይነት አግኝቶ ሲፈቀድላቸው፤
፪) በፍቺ የተለያዩ ነባር ይዞታ ያላቸው ባልና ሚስት በህግ በተወሰነው አግባብ ሽንሻኖው
በፕላን ተቀባይነት አግኝቶ ይዞታቸውን ሲከፋፈሉ፤
፫) በፍቺ የተለያዩ ነባር ይዞታ ያላቸው ባልና ሚስት ወይም የውርስ ባለመብቶች
በይዞታው ላይ የክፍፍል ውሳኔ የተላለፈበት እና ከሁለቱ አንደኛው ወይም ከውርስ
ባለመብቶቹ ከፊሎቹ ግምቱን ከፍለው ይዞታውን ያጠቃለሉት እና ሽናሻኖው በፕላን
ተቀባይነት ያገኘ እንደሆነ፤
፬) ለህዝብ ጥቅም ሲባል ከነባር ይዞታቸው ተነሺ የሆኑ ባለመብቶች በምትክነት
በሚያገኙት ቦታ፤
፭) ሰነድ አልባ ይዞታዎች ሰነድ በሚሰጥበት ወቅት ለመኖርያ እሰከ ፭፻ ካሬ ሜትርና
ከ፭፻ ካሬ ሜትር በላይ ራሱን ችሎ የማይለማ ቦታ ካለ በነባር ስሪት ለባለይዞታው
የሚሰጥ ሆኖ ከ፭፻ ካሬ ሜትር በላይ በሆነ ይዞታ ግንባታ ያላረፈ ከሆነ በይዞታዉ
ለሚገኝ ንብረት ካሳ ተከፍሎ መሬቱ ወደ ባንክ እንዲገባ ይደረጋል፡፡ ሆኖም በይዞታ
ግንባታ የተካሄደ ከሆነና መሬቱን ባንክ ማድረግ ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ
ከ፭፻ ካሬ ሜትር በላይ የሆኑ ይዞታዎች በሊዝ ወቅታዊ የአከባቢዉ የጨረታ መነሻ
ዋጋ ባለይዞታዎቹ እንደወስዱ የሚደረግ ሆኖ የይዞታ ማረጋገጫ አሰጣጡ ቢሮው
በሚያወጣው መመሪያ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
፮) በደርግ ጊዜ የተወረሱ እና በሚመለከተዉ መንግስታዊ አካል ለቀድሞ ባለይዞታዎች
እንዲመለሱ የሚወሰኑ ይዞታዎች፤
፯) አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከመውጣቱ በፊት፤
ሀ) በመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጄንሲ በኩል ተሸጠው ውል የተፈጸመባቸዉ
ሆነው የስም ዝውውር ያልተፈጸመባቸው ይዞታዎች፤
ለ) የሽያጭ ውል በክልሉ የውል እና ማስረጃ መዝጋቢ አካል የተመዘገበ ወይም በፍርድ
ቤት የጸደቀ ወይም አግባብ ላለው አካል ገቢ የተደረገባቸዉ ነባር ይዞታዎች፤
ሐ) በባንኮች ተመላሽ ላልተደረገ ብድር ማስከፈያ በሀራጅ የተሸጡ ይዞታዎች፤

9
መ) ለህዝብ ጥቅም ሲባል ተነሺ የሆነ በግዥ ወይም በስጦታ አግባብ የተገኘ ሰነድ አልባ
ይዞታ፡፡

ክፍል ሦስት
የከተማ ቦታንበሊዝ ጨረታ ወይም በምደባ ስለመስጠት
፱. ለጨረታ ወይም ለምደባ የሚቀርብ መሬት መረጃን ለህዝብ ይፋ ስለማድረግ
በአዋጁ አንቀፅ ፰ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ መሬት ለጨረታ የሚቀርበው
የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲሟሉ ነው፡፡
፩) ከተሞች የመሬት ልማት እና መሬት የማዘጋጀት አቅማቸዉን መሰረት በማድረግ
በየዓመቱ ለጨረታ የሚቀርበውን ወይም በምደባ የሚሰጠውን የመሬት መጠን እና
ትኩረት የሚያደርግባቸውን የልማት መስኮች በመለየትና ዓመታዊ እቅድ በማውጣት፡-
ሀ) ለኢንተርኘራይዞች ልማት /ኢንዲስትሪ
ለ) ለመኖሪያ፣
ሐ) ለንግድ፣
መ) ለትምህርት፣ ለጤና፣ ለባህል፣ ለስፖርት (ለማህበራዊ አገልግሎት)፣
ሠ) ለለከተማ ግብርና
ረ) ለሌሎችም በሚል በዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የዓመት ዕቅዱ ለህዝብ ይፋ መደረግ
አለበት፡፡
፪) ከተሞች ጨረታ ለማውጣት እቅዳቸውን ለህዝብ ይፋ ባደረጉት መሰረት አግባብ ያለው
አካል የመፈጸም ግዴታ እና ተጠያቂነት ይኖርበታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወጣል፡፡
፫) የጨረታ መነሻ ዋጋ፣ የቀድሞ የአካባቢው የጨረታ ዋጋ፣ የአካባቢው የልማት ዕቅድ እና
ተዛማጅ መረጃዎች ህዝቡ በግልጽ እና በቀላሉ ሊያገኘው በሚችልበት አግባብ በስራ
ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡ ይህንን አለመፈጸምም ተጠያቂነትን የሚያስከትል
ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) የከተሞች የወደፊት ቀጣይ የጨረታ ቦታ ዝግጅት እና ያለፉ ጨረታዎች ዝርዝር መረጃ
ለህዝብ ይፋ መደረግ ይኖርበታል፡፡

፲. የጨረታ አቀራረብ
፩) ጨረታ እንደፕሮጀክቱ ባህሪ መደበኛ ጨረታ ወይም ልዩ ጨረታ በመባል በተናጠል ወይም
በጣምራ ሊወጣ ይችላል፡፡

10
፪ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተመለከተው መደበኛ ጨረታ በመደበኛ መርሀ ግብር የሚወጣ
እና በመጀመሪያው ዙር ቢያንስ ሶስት ተጫራቾች ካልቀረቡ ይሰረዛል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
ይወጣል፡፡
፫ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በልዩ ጨረታ የሚካተቱት በአዋጁ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፯
እና ፰ መሰረት ተለይተው በጨረታ አግባብ የሚስተናገዱ እና በመጀመሪያው ዙር አንድ
ተጫራች ቢቀርብም እንዲስተናገድ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) በዚህ ደንብና ይህንን ደንብ ተከትሎ በሚወጣ መመሪያ የማይሸፈኑ ጉዳዮች አግባብነት ባላቸው
ህጎች ይሸፈናሉ፡፡
፲፩. ስለጨረታ ማስታወቂያ
፩) የጨረታ ማስታወቂያ በጨረታው ስለሚወጣው መሬት ዝርዝር መረጃን በሚሰጥ መልኩ
መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ የሚወጣ ይሆናል፡፡
፪) የጨረታ ማስታወቂያ በእያንዳንዱ ከተማ በክልሉ የስራ ቋንቋ እንዲሁም ልዩ ጨረታ
በሚሆንበት ጊዜ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ጭምር የሚዘጋጅ ይሆናል፡፡ ፡
የጨረታ ማስታወቂያ ጨረታው ከሚካሄድበት ከአስር የስራ ቀናት በፊት አመቺ በሆኑ የብዙሀን
መገናኛ ዘዴዎች የሚተላለፍ ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወጣል፡፡
፲፪. የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ ስለማውጣት
በአዋጁ አንቀፅ ፱ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ ቦታ በጨረታ ለመፍቀድየጨረታ
ማስታወቂያ ቢያንስ በመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ማለትም በኤፍ.ኤም ሬዲዮዎች፣
በማስታወቂያ ሰሌዳዎች፣ በከተማው ወይም በክልሉ ድህረ ገጽ እና uK?KA‡ ¾SÑ“— w²<H”
በሚመለከተው አካል አማካይነት ለሕዝብ ይፋ መደረግ አለበት፡፡

፲፫. የጨረታሰነድይዘትእናአቅርቦት
፩) የጨረታ ሰነድ የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የጨረታ ዋጋ እና መወዳደሪያ መስፈርት
ማቅረቢያ እን ዲሁም ለተጫራች ዝርዝር መረጃን በሚሰጥ አግባብ የሚዘጋጅ ሆኖ
ይዘቱ በመመሪያ የሚወሰን ይሆናል፡፡
፪) የጨረታ ሰነዶችን ይዘት የሚለውጥ ማናቸውም ማሻሻያ ከተደረገ ማሻሻያውን
በተጨማሪ የጨረታ ሰነድነት የጨረታውን ሰነድ ለገዙ ሁሉ በማስታወቂያ ሰሌዳ፣
በስልክ፣ በፋክስና ሌሎች የመገናኛ ዘዴዎች አማካኝነት ተገልጾ እንዲወስዱ
ይደረጋል፡፡
፫) ማንኛውም ተጫራች በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የጨረታውን ሰነድ በግዥብቻ
የሚያገኝ ይሆናል፡፡

11
፬) ነየጨረታሰነድዋጋ ለጨረታው ማስፈጸሚያ የሚወጣውን ወጪ የሚተካ መሆን
ይኖርበታል፣
፭) በጨረታ ሰነድ ግዢ መጠን ላይ በምንም መልኩ የሚጣል ገደብ አይኖርም፡፡ ሆኖም
አንድ ተጫራች ለአንድ ቦታ ከአንድ የጨረታ ሰነድ በላይ መግዛት አይችልም፡፡
፮) የጨረታ ሰነድ በሳጥን የሚገባ ባልሆነበት የጨረታ ሰነድ የተቀበለ ሰው መተማመኛ
ደረሰኝ ለተጫራች ሊሰጥ ይገባል፡፡
፯) የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የሚጠናቀቀዉ የጨረታ ሳጥኑን ለመዝጋት በተቀመጠው ቀነ
ገደብ እስከ ፱ ሰዓት ባለው ጊዜ ሆኖ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
፰) የጨረታ ሳጥን የሚታሸገዉ ከቀኑ በ፲፩ሰዓት በጨረታ አስፈጻሚ ቡድኑ እና አግባብ
ያለው አካል በሚሰይመው አንድ ታዛቢ አማካይነት ይሆናል፡፡ ይህም በኮሚቴው
ቃለጉባኤ የሚካተት ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

፲፬. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና


፩) ማንኛውም በጨረታው ለመሳተፍ የፈለገ ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ
አለበት፤ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናው መጠን፣ የጠቅላላ የቦታው ስፋት በመነሻ ዋጋው
ተባዝቶ ከሚገኝው ውጤት ፭ በመቶ ያነሰ መሆን የለበትም፡፡ መጠኑና ሌሎች ተጫራቹ
ሊያሟሏቸው የሚገቡት ቅድመ ሁኔታዎችን በሚመለከት በሚወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) እያንዳንዱ ተጫራች ከመጫረቱ በፊት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የማስያዝ ግዴታ አለበት፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለተሸናፊ ተጫራቾች በዚህ ደንብ በተወሰነው ጊዜ እና ሁኔታ
መሰረት ተመላሽ ይደረጋል፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ አሸናፊ የሆነው ተጫራች የውል
ግዴታውን ለመፈጸም የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በዝግ ሂሳብ ያስያዘው ገንዘብ የሚታሰብለት
ይሆናል፡፡ ሆኖም አሸናፊው ተጫራች በዚህ ደንብ በተወሰነው ቀነ ገደብ ውስጥ ቀርቦ
ካልተዋዋለ አሸናፊነቱ ይሰረዛል፡፡ ያስያዘውም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለመንግሥት ገቢ
ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሰረት በአንድ ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ አሸናፊነቱ ተገልፆ
ቀርቦ ያልተዋዋለ እና ጨረታው የተሰረዘበት ተጫራች ለሁለት ዓመት በከተማው ውስጥ
ከሚካሄድ ጨረታ ይታገዳል፡፡

12
፲፭. ተጫራቾችን የማወዳደርና አሸናፊዎችን የመለየት ሂደት
፱) በአዋጁ አንቀፅ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፯ ከተጠቀሰው ውጪ ለአንድ የቦታ ጨረታ ቦታው
ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ ከሆነ ቢያንስ ሦስት ተጫራቾች መቅረብ አለባቸው፡፡ በመጀመሪያው
ዙር ጨረታ በቂ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ጨረታው ተሰርዞ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲወጣ ይደረጋል፡፡
በሁለተኛዉ ዙር በተመሳሳይ ሶስት እና ከሶስት በላይ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ለሶስተኛ ጊዜ ወጥቶ
በቀረበው ተወዳዳሪ መጠን ጨረታዉ ይካሄዳል፡፡
፪) የጨረታ አሸናፊዎችን በመወሰኑ ሂደት የሚከተሉትን የማወዳደሪያ መስፈርቶችን
መሰረት በማድረግ ግልፅ በሆነ አግባብ ተገምግሞይወሰናል፡
ሀ) ተጫራቾች ለቦታው ያቀረቡት ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ 80%

ለ) የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ መጠን 20% ይሆናል፡፡


፫) በጨረታ ውጤቱ ተጫራቾች ያቀረቡት ዋጋና የገቧቸው ግዴታዎች ተመሳሳይ ሆነው
ከመቶ እኩል ነጥብ ካገኙና ከውድድሩ ተካፋዮች ውስጥ ብቸኛ ሴት ተወዳዳሪ ካለች
የጨረታው አሸናፊ እንድትሆን ይደረጋል፡፡ ከዚህ ውጭ ከሆነ አጠቃላይ አሸናፊው በእጣ
እንዲለይ ይደረጋል፡፡
፬) ለተጫረተበት ቦታ በሁሉም መስፈርቶች በሚያገኘው ድምር ውጤት ከፍተኛውን ነጥብ
ከመቶ ያገኘ ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ይሆናል፡፡ አንደኛ የወጣው ተጫራች
ካልቀረበ ከሁለተኛ እስከ ሶስተኛ የወጡት ተጫራቾች በቅደም ተከተል እየተገለጸላቸው
አንደኛ የወጣው ተጫራች ለጨረታ በሰጠው ዋጋ ከፍሎ ቦታውን ለመረከብ የፈለገ ካለ
መብቱ ይጠበቅለታል፡፡ እስከ ሶስተኛ ከወጡት ተጫራቾች ቦታውን ለመረከብ
ፍቃደኛ ካልሆኑ ጨረታው ይሰረዛል፡፡
፭) በጨረታ ሂደት ተሳትፈው አሸናፊነታቸው የተረጋገጠላቸው ተጫራቾች ለማሸነፍ
ያበቃቸው መስፈርት፤ ያሸነፈበት ቦታ አድራሻ፤ የአሸናፊው ሰው ሙሉ ስም በዝርዝር
በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በግልፅ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል፡፡
፮) የጨረታ አሸናፊ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፭ መሰረት በሚመለከተው አካል የጨረታ
ሂደቱ እና የተጫራቹ ሰነድ ትክክለኛነት እንዲሁም የአሰራር ጥራቱ ተረጋግጦ
በማስታወቂያና በጽሁፍ ጥሪ ከቀረበለትና ከተገለጸለት ጀምሮ ባሉት ፲ የስራ ቀናት
ውስጥ ቀርቦ አግባብ ካለው አካል ጋር የሊዝ ውል መዋዋል አለበት፡፡ የከተማ ቦታ
ሊዝ ውል እስኪፈረም ድረስ ባለመብትነት የሚረጋገጥ አይሆንም፡፡
፯) የጨረታ አሸናፊ የሆነ ሰው አሸናፊነቱና የሚፈጽማቸው ቀጣይ ተግባራት አግባብ ባለው
አካል ከማስጠንቀቂያው ጭምር በጽሑፍ ተገልጾለት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 6

13
እና በአንቀጽ ፲፯ ንዑስ አንቀጽ ፬ በተጠቀሰው ቀነ-ገደብ ውስጥ ቀርቦ ውል ካልተዋዋለ
አሸናፊነቱ ይሠረዛል፤ ያስያዘውም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለከተማው ገቢ
ይደረጋል፡፡
፲፯. ጨረታንስለመመርመር
፩) የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ጨረታውን የተሟላነው ብሎ ሊቀበል የሚችለው
በጨረታ ሰነድ ላይ የተዘረዘሩት ተፈላጊ ነጥቦች ተሟልተው ሲገኙ ብቻ ነው፡፡
፪) በጨረታው የቀረበው ሰነድ ከተዘረዘሩት ባህሪያት፣የውሉ ቃላትና ሁኔታዎች እንዲሁም
ተፈላጊ ነጥቦች ጋርበ ተወሰነ ደረጃ ልዩነት ቢታይበትና ይሄው ልዩነት መሠረታዊ
የሆነ ለውጥ የማያስከትልና የጨረታውን ቁምነገር ሳይለውጥ በቀላሉ ሊታረም የሚችል
ጥቃቅን ስህተት ወይም ግድፈት ያዘለ መሆኑ በፈፃሚ አካሉ ሲታመን ጨረታውን
እንደተሟላ አድርጐ ሊቀበለው ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የሚመለከተው አካል ጨረታን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ
ነው፡፡
፬) የሚመለከተው አካል ተጫራችን ተጨባጭ በሆነ ምክንያት ከጨረታው የማገድ ስልጣን
ያለው ሲሆን ተጫራቹን ወይም ከጨረታ ሂደት ለማገድ የሚያበቁ መሰረታዊ ጉዳዮች
እና ዝርዝር ምክንያቶች በመመሪያ የሚወሰን ይሆናል፡፡

፲፯. የጨረታውጤትስለማጽደቅ
፩) በአዋጁ እና በዚህ ደንብ መሬትን ለሊዝ ጨረታ ለማውጣት ስልጣን የተሰጠው መ/ቤት
የሚያቋቁመው የማኔጅመንት ኮሚቴ የጨረታ ውጤትን የሚያጸድቅ ይሆናል፡፡
፪) የመሬት ሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ የስራ ቡድን የጨረታ ውጤቱን በመገምገም
አሸናፊውን እንዲሁም ከሁለተኛ እስከ ሶስተኛ የወጡትን በመለየት ጨረታውን
ለአጽዳቂ ኮሚቴው ያቀርባል፡፡
፫) በዚህአንቀጽንዑስአንቀጽ፭የተጠቀሰውን ውጤት እንዲያጸድቅ ስልጣን የተሰጠው አካል
ውጤቱ በቀረበለት በሁለት የስራ ቀናት ውስጥ በማጽደቅ አግባብ ባለው ማስታወቂያ
እና በከተማው ወይም ክልል ድህረ ገጽ ለሕዝብ ይፋ ያደርጋል፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት የተገለጸው አሸናፊ ተጫራች ውጤቱ አግባብ
ባለው መንገድ ከተገለጸለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ፲ የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ቅድመ
ክፍያ በመፈጸም እና ተገቢውን ቅድመ ሁኔታበማሟላት ውል እንዲፈርም
ይደረጋል፡፡

14
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሰረት አሸናፊው ተጫራች ግዴታውን አሟልቶ ውል
ካልፈረ መበሦስት ተጨማሪ የስራ ቀናት ቀርቦ ቅድመ ሁኔታውን አሟልቶ ውል
እንዲፈርም በጽ/ቤቱ የማስታወቂያ ሰሌዳ ማስጠንቀቂያ እንዲለጠፍለት ይደረጋል፡፡
፮) የጨረታው አሸናፊ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፭ መሰረት በተሰጠ ውሦስት ተጨማሪ
የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ቅድመ ክፍያ ያልፈጸመ ከሆነ ቦታውን እንደማይፈልገው
ተቆጥሮ በሲፒኦ ያስያዘውን የጨረታ ማስከበርያ ገንዘብ ለከተማው ገቢ ይደረጋል፡፡
1) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፮መሰረት ውል ላልተፈጸመበት ቦታ የጨረታ አስፈጻሚ
ቡድኑ ሁለተኛ ለወጣው ተጫራች አንደኛ የወጣው ተጫራች በሰጠው ዋጋ መሠረት
ተመሳሳይ ጥሪ በማድረግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ እና ፭ በተደነገገው የጊዜ ገደብ
ውስጥ ተገቢውን ቅድመ ሁኔታ እንዲያሟላ እና ውል እንዲፈጽም ያደርጋል፡፡
2) በዚህአንቀጽንዑስ አንቀጽ ፯ መሰረት በተሠጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሁለተኛ የወጣው
ተጫራች ካልቀረበ ሶስተኛ ለወጣው ተጫራች ተመሳሳይ ዕድል ይሰጠዋል፡፡ ይህም
ካልተሳካ ጨረታው እንደተሰረዘ ይቆጠራል፡፡

፲፰. የጨረታማስከበሪያዋጋሲፒኦንተመላሽስለማድረግ
1) በቂተጫራቾችባለመቅረባቸውምክንያትከጨረታውየተሰረዙተጫራቾችለማስከበርያያስያዙ
ትሲፒኦተመላሽየሚደረግላቸውይሆናል፡፡
2) የጨረታው አሸናፊዎች ውጤት ከተገለጸ ጊዜ ጀምሮ ቀሪዎቹ ተጫራቾች ለጨረታ
ማስከበርያ ያስያዙት ሲፒኦ ከሚቀጥለው የሥራ ቀን ጀምሮ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
3) በጨረታው ውጤት ሁለተኛ እና ሶስተኛ የወጡት ተጫራቾች አሸናፊው ቀርቦ ውል
መዋዋሉ እስኪረጋገጥ ድረስ ለመቆየት እና አሸናፊው ካልቀረበ ወይም ውጤቱ
ካልጸደቀለት አንደኛ አሸናፊው በሰጠው ዋጋ ቦታውን ለመቀበል ፍላጎት ካለቸው እና
ይህንንም በማመልከቻ ለጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ከገለጹ ያስያዙት ሲፒኦ ሳይመለስ
ተመዝግቦ ሊቆይ ይችላል፡፡ ካልሆነም ሲፒኦው ይመለስላቸዋል፡፡
፲፱. የሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ስለማደራጀት
፩) ከተሞች የሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ሲያደራጁ የቋሚ ቅጥር ሠራተኞችን
መመደባቸውን ማረጋገጥ አለባቸው፡፡
፪) የጨረታ አስፈጻሚ የሙያ ስብጥር፣ ተግባር እና ኃላፊነት በሚወጣው መመሪያ
ይወሰናል፡፡

15
፳. የሊዝጨረታአስፈጻሚ ቡድን ኃላፊነት
፩) ለሊዝ ጨረታ የተዘጋጁትን ቦታዎች ከምንም ዓይነት ይዞታ ነፃ መሆናቸውን፣
ሽንሻኖ ያላቸው መሆኑንና መሠረተ ልማት የቀረበላቸው መሆናቸውን በመስክ
በማረጋገጥ ርክክብ ያደርጋል፡፡
፪) ዝርዝርየጨረታጥሪ ሰነድ ያዘጋጃል፡፡
፫) የጨረታማስታወቂያጥሪያደርጋል፡፡
፬) የጨረታሰነድመሸጫዋጋግምትያወጣል፣ሽያጭያከናውናል፡፡
፭) የጨረታሰነድማስገቢያሳጥንያዘጋጃል፣ያሽጋል፡፡
፮) የጨረታውንሂደትይመራል፡፡
፯) የጨረታአሸናፊን በተቀመጠው የግምገማ መስፈርት ይለያል፤ የውሳኔ ሃሳብ
አደራጅቶና ውሳኔ እንዲሰጥ ስልጣን ለተሰጠው አካል አቅርቦ ያጸድቃል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፰) በእያንዳንዱ የሊዝ ጨረታ የጨረታውን አጠቃላይ ሂደት የሚያሳይ በተለይም
የጨረታውን አፈፃፀም ሥርዓት ፣እያንዳንዱ ተጫራች ለመስፈርቱ ያቀረበውን
ሃሳብና የገባቸውን ግዴታዎች፣ያቀረባቸውን ልዩልዩ ሰነዶች፣በተለየ ሁኔታ የቀረበ
ማመልከቻ ካለ የጨረታውን አሸናፊ፣ አሸናፊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም
ሌሎች ተጫራቾች ያላሸነፉበትን ምክንያት የያዘ ቃለ ጉባዔ ያዘጋጃል፡፡
፱) ለሊዝ ውዝፍ ዕዳ መክፈያ የተያዘን መሬትና መሬት ነክ ንብረት በዕዳው ልክ
ብቻ ሽያጭ ያስፈጽማል፡፡ ለሥራውም የተለያዩ አግባብነት ያላቸው አጋዥ
ሙያተኞችን ያስተባብራል ይመራል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይገለፃል፡፡

ክፍልአራት
የከተማ ቦታን በሊዝ ምደባ ስለመስጠት
፳፩. መሬት በሊዝ ምደባ የሚሰጥበት አግባብ
፩) መሬት በሊዝ ምደባ የሚሰጠው በአዋጁ አንቀጽ ፲፪ መሰረት ለተፈቀደላቸው
ፕሮጀክቶች እና ዘርፎች በክልል ካቢኔ በኩል በየዓመቱ ዕቅድ ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ
ዝርዝር አፈጻጸሙ በየከተሞቹ ይተገበራል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በአዋጁ አንቀጽ ፲፪ንዑስ
አንቀጽ ፩በፊደል ተራ ሰ መሰረት በክልል ርዕሰ መስተዳደር እየተመሩ በካቢኔ

16
የሚወሰኑ ፕሮጀክቶች ዝርዝር ይህን ደንብ ለማስፈፀም በሚወጣው መመሪያ የሚወሰን
ይሆናል፡፡

፳፪. በሊዝ ምደባ ስለሚሰጡ ቦታዎች የጥያቄ አቀራረብና አወሳሰን ስርአት


፩) ጥያቄዉ የባለ በጀት መስሪያ ቤት ከሆነ ቀጥሎ የተቀመጡት ቅድመ ሁኔታዎች
መሟላት አለባቸው፡፡
ሀ) የባለበጀት መ/ቤቱ የክልል የበላይ ኃላፊ ማረጋገጫ፤
ለ) ቦታው የሚጠየቀው በበጀት ዓመቱ ሊከናወኑ ለታቀዱት ሥራዎች መሆኑ
ማረጋገጫ፤
ሐ) ለፕሮጀክቱ የተፈቀደ በጀት መኖሩ ሲረጋገጥ ነው፡፡
፪) ጥያቄው በበጎ አድራጎት ድርጅት ለማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋም ለመገንባት
የቀረበ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ፩ ላይ የተጠቀሰው ቅድመ ሁኔታ
እንደተጠበቀ ሆኖ ቀጥሎ የተቀመጡት ቅድመ ሁኔታዎች፡-
ሀ) የዘመኑ የታደሰ የምዝገባ ፍቃድ፣
ለ) ስራውን ለመስራት ከክልሉ የተሰጠው ፍቃድ፣
ሐ) ለመስራት የታሰበው ፕሮጀክት ተቀባይነት ከክልሉ ማረጋገጫ፤
መ) ለፕሮጀክቱ የተያዘ በጀት ስለመኖሩ ማረጋገጫ፤
ሠ) የይዞታ ማረጋገጫ ሰነዱ በከተማው ወይም በክልሉ የሚመለከተው ተቋም
ስምየሚዘጋጅ ይሆናል፡፡
፩) ጥያቄው ለእምነት ተቋማት ማምለኪያ ቦታዎች ከሆነ በክልል በሚፀድቀው አግባብ
ተወስኖ የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) ጥያቄው በመንግስት የከተማ የመኖሪያ ቤት ፖሊሲ መሠረት ለመኖሪያ ቤት
ግንባታ ለሚቀርብ መሬት ከሆነ በሚወጣው ፖሊሲና ተከትለው በሚወጡ ዝርዝር
መመሪያዎች መሠረት ይተገበራል፡፡
፫) ለማኑንፋክቸሪንግ ኢንዳስትሪ እና ሌሎች በአዋጁ ለተመለከቱ ምደባዎች የፕሮጀክቱ
ዝርዝር ጥናት በመሰረታዊነት መሟላት አለበት፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ ፩ እስከ ፭ በተጠቀሰው መሰረት ተገቢው ቅድመ ሁኔታ
የተጠናቀቀ እና የማጣራት ሂደቱን በአግባቡ የፈጸመ ፕሮጀክት ወይም ዘርፍ
በስታንዳርዱ መሰረት ተገቢ የሆነ የቦታ ስፋት በምደባ የሚሰጠው ይሆናል፡፡

17
፳፫. በልማት ምክንያት የሚነሱ ነዋሪዎችን መልሶ ለማስፈር ስለሚሰጥ ቦታ
የከተማ ቦታቸዉን በልማት ምክንያት ወይም በከተማ መልሶ ማልማት ምክንያት
ለሚለቁ ነዋሪዎች የሚደረገው የካሳ አከፋፈል ስርዓት አግባብ ባለው ሕግ የሚመራ
መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፡-
፩) በአዋጁ አንቀጽ ፲፪ ንዑስ አንቀጽ ፪መሰረት ይዞታውን እንዲለቅ የተደረገ ህጋዊ የነባር
ባለይዞታ ከቦታ ደረጃ፣ የሽንሻኖ ስታንዳርድና የአገልግሎቶች ተደራሽነትን ያገናዘበ
ምትክ ቦታ በነባሩ ስሪት ይሰጠዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) የሊዝ ይዞታ ባለመብት የውል ዘመኑ ከመድረሱ በፊት ቦታውን እንዲለቅ አይደረግም፡፡
ሆኖም ይዞታው ለህዝብ ጥቅም ሲባል የሚፈለግ ሲሆን የሊዝ ይዞታውን እንዲለቅ
የተደረገ ህጋዊ ባለመብት ለቀሪው የሊዝ ዘመን ተመሳሳይ ስፋት እና ደረጃ ያለው
ምትክ ቦታ በነባሩ ሊዝ አግባብ ይሰጠዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) በህገ-ወጥ መንገድ በተያዘ ቦታ ላይ ለሰፈረ ንብረት በተለያየ ምክንያት እንዲነሳ
ሲወሰን ምንም ዓይነት ካሣ እና ምትክ ቦታ አይሰጥም፡፡

፩) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፫ ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖየክልሉ ካቢኔ ወይም ከተማ
አስተዳደሩ የህገወጥ ግንባታውናየይዞታው የጊዜ ቆይታና ሌሎች ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ጉዳዮችን ከግምት በማስገባት ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚከተሉትን አሰተዳደራዊ ዉሣኔዎችን ሊሰጥ
ይችላል፡-

ሀ) የፕላን ስምምነት የሌላቸዉ ቦታዎች ላይ የተገነቡ ህገወጥ ገንቢዎች በሚመለከተው አካል


ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ፪፻ ካሬ ሜትር
ምትክ ቦታተሰጥቷቸዉ የራሳቸዉን ግንባታ በራሳቸዉ አፍርሰው በምትክነት በሚሰጠዉ
ቦታ ላይ አንዲገነቡ የሚደረግ ይሆናል፡፡
ለ) የተለያዩ የመንግስትና የኃይማኖት ተቋማት የመሬት አጠቃቀም የፕላን ጥሰት
ከፍተኛ አለመሆኑ እየተረጋገጠ ከተሞች ለዉሣኔ ባቀረቡት ዝርዝር መሰረትለህገ-
ወጥ ተግባሩ ተቀጥቶ የዞኒንግ ለዉጥ እንዲደረግ ሊወሰን ይችላል፡፡ ሆኖም የፕላኑ
ጥሰት ከፍተኛ ከሆነ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ግንባታዉን አፍርሶ ለህገወጥ
ተግባሩ ተቀጥቶ በምትክነት በሚሰጠዉ ቦታ ላይ እንዲገነቡ የሚደረግ ይሆናል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) የጋራ ህንጻ በተገነባበት እና የቤት ልማት ፕሮግራም በሂደት ላይ ባለበት ከተማ
የመንግስት ወይም የቀበሌ መኖሪያ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆነ ሰው በከተማው
መልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺበሚሆንበት ጊዜ የጋራ መኖሪያ ቤት

18
በግዥ በቅድሚያ የሚያገኝበት ሁኔታ ይመቻችለታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፫) የቤት ልማት ፕሮግራም በሌለበት ከተማ የመንግስት ወይም የቀበሌ መኖሪያ ቤት
ህጋዊ ተከራይ የሆነ ሰው በከተማ መልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ
በሚሆንበት ጊዜ የመኖሪያ ቤት መገንቢያ ቦታ በሊዝ መነሻ ዋጋ በምደባ የሚሰጠው
ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) የመንግስት ወይም የቀበሌ የንግድ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆኑ ሰዎች በከተማ መልሶ
ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ በሚሆኑበት ጊዜ ፕላኑ የሚፈቅደውን ግንባታ
በጋራ ለማከናወን ፍላጎት ሲኖራቸው ለዚሁ ግንባታ የሚሆን ተመጣጣኝ ቦታ
በሚመለከተው አካል ወይም በክልሉ በሚወሰነው መሠረት ማጣራት ተደርጎ በፕላኑ
ለህንጻ ግንባታው ከተፈቀደው ቦታ፡-
ሀ) በአንደኛ ደረጃ ከተሞች በነፍስ ወከፍ ፳፭ ካሬ ሜትር፤
ለ) በሁለተኛ ደረጃ ከተሞች በነፍስ ወከፍ ፸፭ ካሬ ሜትር፤
ሐ) በሶስተኛ ደረጃ ከተሞች በነፍስ ወከፍ ፩፻፶ ካሬ ሜትር በሊዝ መነሻ ዋጋ የሚስተናገዱ
ሆኖ በፕላን የተመለከተው ሽንሻኖ ለአባላቱ በነፍስ ወከፍ ከተፈቀደው ጠቅላላ ስፋት በላይ
ከሆነ ቀሪው በአካባቢው ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ በሕጉ መሠረት ከፍለው
ይመደብላቸዋል፡፡ዝርዝሩ በተለየ ቦታ ካልተሰጠ የሚስተናገድበት አማራጭ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፭) በልማትምክንያት የመኖሪያ ቤታቸዉን እና የእርሻ ወይም የግጦሽ ቦታቸውን እንዲለቁ
የተደረጉ አርሶ አደሮችና ኑዋሪዎች አግባብ ባለው ሕግ ተወስኖ ለንብረቱ ከሚከፈለው
ካሳ በተጨማሪ በክልሉ ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ በሚወጣዉ መመሪያ
መሠረት ባለይዞታዎችንና ቤተሰቦቻቸዉን ያገነዘበ ምትክ ቦታ በኪራይ/በሊዝ ስሪት
ይሰጣቸዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፳፬. በአጭር ጊዜ በሊዝ ስለሚሰጡ ቦታዎች
፩) በአዋጁ አንቀፅ ፲፰ ንዑስ አንቀፅ ፪ ፊደል ተራ “ለ” በተጠቀሰው መሰረት በአጭር ጊዜ
ጥቅም ላይ የማይውሉ የከተማ ቦታዎች ለሚከተሉት አገልግሎቶች፡-
ሀ) ከከተማ ግብርና እና ከከተማ አረንጓዴ ነክ ልማት ሥራ ጋር የተያያዙ የአትክልት፣
የአበባ፣ የዶሮ እርባታ፣ የአረንጓዴ መናፈሻ፤አረንጓዴ መዝናኛ፤ አረንጓዴ ሎጅ እና
የመሳሰሉት፤
ለ) ለግንባታ ዕቃዎች ማምረቻ ወይም መሸጫ ወይም ማሳያ፤
ሐ) ለግንባታ ጊዜ ማሽነሪና ቁሳቁስ ማስቀመጫ፤

19
መ) ለግንባታ ድንጋይ ማውጫ እና ለዚሁ ተግባር የሚሆን ማሽነሪ መትከያ፤
ሠ) ለማስታወቂያ ሰሌዳ መትከያ፤
ረ) ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ለተለያዩ አገልግሎቶች ማቅረቢያ እና ማምረቻ፤
ሊፈቀድ ይችላል፡፡
፪) በአጭር ጊዜ ሊዝ ይዞታ የተሰጠ ቦታ አጠቃቀምና ውል አያያዝ እንደሚከተለው
ይሆናል፤
ሀ) ለከተማ ግብርና በአዋጁ የተመለከተዉ ፲፭ ዓመት የዉል ዘመን ሲሆን በዚህ አንቀጽ
ንዑስ አንቀጽ ፩ ከተራ ፊደል ለ እስከ ረ ለተዘረዘሩት የአጭር ጊዜ ሊዝ ይµታ ውል
እስከ ፭ ዓመት የተወሰነ ነው፡፡
ለ) ለአጭር ጊዜ የተሰጠ ቦታ የውል ጊዜው ከማብቃቱ በፊት ለልማት ሲፈለግ ንብረቱን
ለማንሳት የሚበቃ ግምት ይሰጠዋል፤ አስፈላጊነቱ እየታየም ለቀሪው የውል ጊዜ ብቻ
መጠቀሚያ የሚሆን ምትክ ቦታ ሊሰጥ ይችላል፡፡
ሐ) ቀደም ሲል ተይዘው ተገቢው ውል ያልተፈጸመባቸው ቦታዎች በዚህ ደንብ መሰረት
ውል ፈጽመው ደንቡ በጸደቀ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ስርዓት እንዲይዙ ይደረጋል፡፡
፫) በጊዜያዊ ሊዝ የሚሰጥ ቦታ የሊዝ ክፍያ እንደሚከተለው ይሆናል፤
ሀ) ለአጭር ጊዜ ቦታ በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ የተፈቀደላቸው አካላት በከተማ ቦታ የኪራይ
ተመን ወይም የሊዝ መነሻ ዋጋን መሰረት በማድረግ ዓመታዊ ክፍያ እንዲከፍሉ
ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ለ) በከተማ ቦታ ኪራይ ተመን መሰረት ማስከፈል ለማይቻልባቸው ለአጭር ጊዜ ለሚሰጡ
ቦታዎች በተለየ ጥናት መነሻነት በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ በሚወሰነው የክፍያ መጠን
እንዲከፍሉ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል አምስት
ስለሊዝ ውል እና የምስክር ወረቀት አሰጣጥ

፳፭. የሊዝ ውል የሚመራባቸው መርሆዎች


የአዋጁ እና የዚህ ደንብ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የሊዝ ውል በፍትሀብሔር
ህግ አስተዳደር ክፍል መስሪያ ቤቶች ስለሚያደርጓቸው ውሎች በተደነገገው መሰረት
ይመራል፡፡

፳፮. የሊዝ ውል ስለመፈረም


፩) በአዋጁና በዚህ ደንብ የከተማ ቦታዎች በሊዝ ሲፈቀዱ የውሉ ሰነድ የተጫራቾችን
መብትና ግዴታ፣የውል ሰጪን ተግባርና ኃላፊነት፣ጠቅላላ የሊዝ ይዞታ አስተዳደር
ሁኔታዎችን፣ የግንባታ መጀመሪያና ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ፣ በተጨማሪ ከቦታው የተለየ
20
ባህሪ ጋር የሚሄዱ ልዩ ሁኔታዎችን የሚያመለክት መሆን አለበት፡፡ ዝርዝሩ በመመርያ
ይወሰናል፡፡
፪) የውሉ ቃሎችና ሁኔታዎች ረቂቅ ከጨረታው ሰነድ ጋር እንደአንድ ክፍል ሆነው
መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
በጨረታ የተሰጡ ቦታዎችን በመስሪያ ቤቱ እና ሌላ ከአቅም በላይ በሆነ ችግር
ምክንያት በውሉ በተጠቀሰው ቀን መሠረት ማስረከብ ካልተቻለ ውሉ እንደገና
ይታደሳል፤የ ችሮታጊዜ፣የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ እንዲሁም የሊዝ
ክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ እንደገና እንደ አዲስ ይወሰናል፡፡ የሊዝ ዋጋው ግን ቀደም
ሲል በጨረታው በተሰጠው መሰረት የጸና ይሆናል፡፡
፫) በሊዝ ውሉ ላይ የተገለፁና የውሉ ሰነድ አካል ሆነው የተፈረሙ ጉዳዮች በሊዝ
በወሰደው ሰውም ሆነ በሊዝ ውል ሰጪው በኩል እንደ ሕግ ሆነው ያገለግላሉ፡፡
፬) የሊዝ ውል በጨረታ ባሸነፈ ወይም በምደባ በተሰጠው ወይም በአዋጁና በዚህ ደንብ
ወደ ሊዝ ስሪት እንዲገባ በተወሰነበት የከተማ ቦታ በሊዝ ባለመብትና በውል ሰጪው
መካከል ይህን ደንብ ለማስፈፀም በሚወጣው መመሪያ በሚቀመጠው የጊዜ ሰሌዳና
ዝርዝር የአፈፃፀም ሂደት መሠረት መፈረም አለበት፡፡
፭) አስፈላጊውን ቅድሚያ ክፍያ አጠናቅቆ የሊዝ ውል የተዋዋለ ሰው በግንባታው
ዓይነትና ደረጃ ተለይቶ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ መጀመርና
ማጠናቀቅ አለበት፡፡
፮) በዚህአንቀጽንዑስ አንቀጽ ፮ የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ ህገ-ወጥ ሰነድ አልባ
ይዞታዎች አሰፈላጊዉን ክፍያ አጠናቆ ዉል በመዋዋል ሰነድ እንዲያገኙ ሲደረግ
በይዞታዉ ያሉ ግንባታዎች በከተማ አስተዳደሩ ወይም በማዘገጋጃ ቤቱ የጊዜ ገደብ
ተሰቷቸዉ የከተማዉን የቦታ ደረጃን የጠበቁ እንድሆኑ ይደረጋል፡፡
፳፯. የሊዝ ይዞታ የምስክር ወረቀት
፩) የከተማ ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው የሊዝ ይዞታ ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡
፪) የሊዝ ይዞታ የምስክር ወረቀት የሚከተሉትን መግለጫዎች፡-
ሀ) ቦታ በሊዝ የተፈቀደለትን ሰው ሙሉ ስም ከነአያት ወይም የድርጅቱ ስም፤ እና
የባለይዞታው የፖስፖርት መጠን ያለው ጉርድ ፎቶ ግራፍ
ለ) የቦታውን ስፋትና አድራሻ፤
ሐ) የቦታውን የአገልግሎት ዓይነት፣ ደረጃና የፕሎት ቁጥር፤
መ) የቦታውን ጠቅላላ የሊዝ ዋጋና በቅድሚያ የተከፈለውን መጠን፤

21
ሠ) በየዓመቱ የሚፈጸመውን የሊዝ ክፍያ መጠንና ክፍያው የሚጠናቀቅበትን ጊዜ፤
ረ) የሊዝ ይዞታው ፀንቶ የሚቆይበትን ዘመን፡
ሰ) የይዞታ የምስክር ወረቀት ቁጥር
ሸ) የቦታው የስሜን አቅጣጫ አመልካች፣ የስኬሉ መለኪያ እና የማዕዘን መገናኛዎች (ኤክስ
ዋይ ኮኦርድኔትን) አካቶ መያዝ አለበት፡፡

ክፍል ስድስት
የከተማ ቦታ የሊዝ ዋጋ እና የክፍያ አፈፃፀም

፳፰. የከተማ ቦታ የሊዝ መነሻ ዋጋ


፩) የከተማ ቦታ የሊዝ መነሻ ዋጋ ትመና እንደ ከተሞቹ አወቃቀርና ነባራዊ ሁኔታ
መሰረት በማድረግ እና የሚከተሉትን ስልቶች በማገናዘብ ይዘጋጃል፡፡
ሀ) የከተማ ቦታ የሊዝ መነሻ ዋጋ የቅመራ ስልቱ በርካታ መሬትና መሬት ነክ ግብይቶች፣
የጊዜ ልዩነት ማስተካከያን፣ የማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን፤ ወቅታዊና
የወደፊት የእድገት እንድምታ ጥናቶችን በማካሄድና የመሬት አጠቃቀም እና የቦታ
ደረጃን ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀት አለበት፤
ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ቦታውን ለማዘጋጀት
ለተነሺዎች የተፈጸመ የካሳ ክፍያ፣ የቦታ ዝግጅት፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ፣ የስራ
ማስኬጃ እና ሌሎች ተጨባጭነት ያላቸው ተጓዳኝ ወጪዎችን የሚያገናዝብ ይሆናል፡፡
፪) የከተማ ቦታን በዋጋ ቀጠና ስለ መከፋፈል እና አተገባበሩ፡-
ሀ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት የተሰላውን የከተማ ቦታዎች ዝርዝር
የሊዝ መነሻ ዋጋ መሰረት በማድረግ የዋጋ ቀጠና ካርታ መዘጋጀት አለበት፤
ለ) የሊዝ መነሻ ዋጋ ወቅታዊነቱ ተጠብቆ እንዲካሄድ በየበጀት ዓመቱ ወይም
በየሁለት ዓመቱ የሚካሄዱትን የመሬት ሊዝ ጨረታዎች ሁሉንም የቦታ ቀጠና
እና የአገልግሎት ዓይነት ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀት አለበት፤
ሐ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፪ (ሀ) የተዘጋጀ የመነሻ ዋጋ እና የዋጋ ቀጠና ካርታ
በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) በማስጸደቅ በከተማው መሠረታዊ ካርታ
እና በጽሑፍ ተዘጋጅቶ በማንኛውም ተደራሽ የመረጃ መረብና ለእይታ
በሚመች የማስታወቂያ ሰሌዳ ለሕዝብ ይፋ መደረግ አለበት፡፡
፫) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት የፀደቀው የመነሻ ዋጋ በጨረታ ለሚቀርቡና
በምደባ በሚሰጡ ቦታዎች ላይ ተግባራዊ ይሆናል ፡፡

22
፬) የትኛውም ቦታ ለቦታው ደረጃ ከተቀመጠው የመነሻ ዋጋ በታች በጨረታ ሊተላለፍ
አይችልም፡፡
፭) ለራስ አገዝ እና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በሚወጣው የሀገራችን
የከተማ ቤት ፖሊሲ መሰረት ለመኖሪያ አገልግሎት ለሚሰጥ ቦታ፣ ለማኑፋክቸሪንግ፣
ለከተማ ግብርና እና ለቢዚነስ አገልግሎት እንደየ አገልግሎቱ የተለየ መነሻ ዋጋ
በማጥናት ተግባራዊ ሊደረግ ይችላል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በአሁኑ ወቅት የሊዝ
መነሻ ዋጋ ያላቸው ከተሞች የተወሰነ አስፈላጊ የሆኑ ማስተካከያ በማድረግ አዋጁ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ባለው ጊዜ መነሻውን ሳይከልሱ ሊቆዩ
ይችላሉ፡፡

፳፱ የመሬት የሊዝ ዋጋ
፩) የከተማ መሬት የጨረታ ዋጋ ለእያንዳንዱ ቦታ ወይም የጨረታ ቁጥር አሸናፊ
ተጫራች የሰጠው ከፍተኛ ዋጋ ነው፡፡
፪) በምደባ የተላለፈ ቦታ የሊዝ ዋጋ በየአገልግሎቱ ዓይነት በተናጠል ተለያይቶ ሊተመን
ይችላል፡፡ ካልሆነም የሊዝ መነሻ ዋጋ በምደባ ለተሰጠ ክፍያ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ለዲኘሎማቲክና
ለዓለም አቀፍ ተቋማት በመንግስት ስምምነት መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ሆኖም
በመንግስት በኩል ግልጽ ስምምነት በማይኖርበት ጊዜ በአካባቢው ወቅታዊ ከፍተኛ የጨረታ
ዋጋ መሰረት ይሆናል፡፡
፬) ለሐይማኖት ተቋማት የአምልኮ ማከናወኛ እና ለባለበጀት የመንግስታዊ ተቋማት
የመስሪያ ቦታ የሚመደበው በቦታው ላይ ለነበረው ንብረት እና ቦታው የአርሶ አደር
ከሆነም ለዚሁ አግባብ የተከፈለውን ካሳ ክፍያ የሚተካ ክፍያ በአንድ ጊዜ ሲፈጽሙ
ነው፡፡ መሬቱ ግን ከሊዝ ክፍያ ነፃ ይሰጣል፡፡ ዝርዝር መስፈርቱ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፴. የሊዝ ክፍያ አፈፃፀም
በሊዝ ቦታ የተፈቀደለት ሰው፡-
፩) ከሊዝ ዋጋ የቅድሚያ ክፍያ መጠን በልማት ሥራው ወይም በአገልግሎቱ ዓይነት ተለይቶ
የሚወሰን ሆኖ ውል ተቀባይ የሚፈጽመው የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ ከጠቅላላው የሊዝ ዋጋ 10
በመቶ ያነሰ አይሆንም፡፡

23
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ላይ የተመለከተው ቢኖርም፣ ጠቅላላ የቦታውን የሊዝ ዋጋ ክፍያ
በአንድ ጊዜ የመክፈል መብቱ የተጠበቀ ነው ወይም ይበረታታልም፡፡ በክፍያውም ወለድ
አይታሰብም ወይም የ3 ከመቶ ማበረታቻም ይሰጠዋል፡፡
፫) ቅድሚያ ክፍያ ከፈፀመ በኋላ እንደ ልማት ወይም አገልግሎት ዓይነት የሚለያይ ሆኖ ለመኖሪያ
አገልግሎት እስከ ፶ዓመት ለሌሎች አገልግሎቶች እስከ ፴ ዓመት እንዲሁም ለከተማ ግብርና
እስከ ፯ ዓመት የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፤ ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣዉ መመሪያ
ይገለጻል፡፡
፫) በየዓመቱ የሊዝ ክፍያ መፈጸም ያለበት ሆኖ ከጠቅላላ የቦታው የሊዝ ዋጋ የከፈለው ቅድሚያ
ክፍያ ተቀንሶና ቀሪው ክፍያ ለተሰጠው የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተካፍሎ የሚገኘውን አማካይ
ዋጋ ዓመታዊ የሊዝ ክፍያ እስከ ማጠናቀቂያ ጊዜው በየዓመቱ ይከፍላል::
፬) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 4 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ውል ተቀባይ ዓመታዊ
ክፍያውን በዓመቱም ውስጥ ከፋፍሎ ለመክፈል ጥያቄ ካቀረበ የሚመለከተው አካል ሊፈቅድለት
ይችላል፡፡ ሆኖም የክፍያ አፈጻጸሙ በዓመት ከሶስት ጊዜ መብለጥ የለበትም፡፡
፭) በየዓመቱ በሚከፈለው ቀሪ የሊዝ ክፍያ ላይ የዓመቱ ወለድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማበደሪያ
ተመን መሠረት ይከፍላል፡፡ የወለድ ምጣኔውም የባንክ የማበደሪያ ተመን ሲለወጥ አብሮ
ይለወጣል፤
፮) በአገልግሎት ለዉጥ ምክንያት የዋጋ ለውጥ ካልኖረ በስተቀር አንዴ ውል የተገባበት የሊዝ
ክፍያ የውል ዘመኑ እስኪያበቃ ድረስ የሚሻሻል አይሆንም፡፡

፴፩. የሊዝ ውዝፍ ክፍያን ስለመሰብሰብ


፩) መሬት በሊዝ አግባብ የተፈቀደለት ሰው ከሚመለከተው አካል ጋር በገባው ውል
መሰረት ክፍያውን በወቅቱ መፈጸም አለበት፡፡
፪) በአዋጁ አንቀጽ ፳ ንዑስ አንቀጽ ፮ መሰረት የሊዝ ባለይዞታው የሊዝ ክፍያውን
ለመክፈል በሚገባው የጊዜ ገደብ ውስጥ ካልከፈለ በየዓመቱ ክፍያውን ባለመክፈሉ
የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ በየደረጃው የሚሰጠው ሆኖ የሦስት ዓመት ውዝፍ ካለበት
ከአራተኛው ዓመት ጀምሮ ባለው ጊዜ አግባብ ያለው አካል ንብረቱን ይዞ በመሸጥ
ለውዝፍ ዕዳው መክፈያ የማዋል ስልጣን አለው፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪መሠረት የሚሸጠው ንብረት በጨረታ አግባብ ሆኖ በሊዝ
በተያዘው መሬት እና በመሬቱ ላይ የሠፈረውን ንብረት ብቻ የሚመለከት ይሆናል፡፡
፬) አግባብ ያለው አካል በተገባው ውል መሰረት ያልተፈጸመ በውዝፍ ሊዝ ክፍያ አሰባሰብ
ረገድ የሊዝ ባለይዞታ የሆነን ሰው ገንዘብ ወይም ንብረት በእጁ ከሚገኝ ሰው መሰብሰብ
የሚያካትት ይሆናል፡፡

24
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፰ መሰረት የሚመለከተው አካል ውዝፍ ዕዳውን
ለማስመለስ የሚያከናውነው ሽያጭ የንብረት አስተዳደሩን በህግ አግባብ የሚያውክ
አለመሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ ያልተከፈለውን የሊዝ ዕዳ ለማስከፈል የሚበቃውን
ንብረት ብቻ ይሆናል፡፡
፮) የሚመለከተው አካል የሊዝ ባለይዞታ ሃብት መያዝ የሚቻለው የመያዙ ትዕዛዝ
በተሰጠበት ጊዜ ከውሉ ጋር በተያያዘው ይዞታ ስር የሚገኝ ንብረት ብቻ ላይ ነው፡፡
፯) ውዝፍ የሊዝ ክፍያ የሚሰበሰበው ተቋም የሊዝ ባለይዞታውን ንብረት በሚይዝበት ጊዜ
የፖሊስ ኃይል እንዲገኝ ሊጠይቅ ይችላል፡፡
፯) ንብረቱን የያዘው ተቋም ከያዘበት ቀን አንስቶ ከሚቆጠር ከአሥር የሥራ ቀናት በኋላ
በሃራጅ እስከ ዕዳው ገደብ ድረስ የባለይዞታውን ንብረት መሸጥ ይችላል፡፡ ውዝፉን
ለማስመለስ እስከቻለው ድረስ በዕዳው ገደብ በእዳ የተያዘውን ንብረት መሸጥ ይችላል፡፡
፰) በአዋጁና በዚህ ደንብ መሠረት ባልተከፈለ የሊዝ ክፍያ ምክንያት የባለይዞታውን
ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያለው ገቢ ወይም ሌላ ንብረት መያዝ የሚቻለው የሊዝ ክፍያ
ለመሰብሰብ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ሀብቱን በመያዝ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ
እንደሚሰበስብ አስቀድሞ ለሊዝ ባለይዞታው በፅሁፍ ካስታወቀ በኋላ ይሆናል፡፡ በዚህ
ዓይነት የሚሰጠው ማስታወቂያ ሀብቱ ከመያዙ ስልሳ (፷) ቀናት በፊት ለሊዝ ክፍያ
ባለዕዳው ሊደርሰው ይገባል፡፡
፱) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተከበረ ወይም በአፈፃፀም ላይ ያለ ወይም በሕግ አግባብ
በዋስትና የተያዘ ካልሆነ በስተቀር ማናቸውም በውዝፍ የሊዝ ክፍያ ምክንያት የተያዘ
ንብረት በእጁ የሚገኝ ወይም ለውዝፍ ሊዝ ባለዕዳው ማናቸውም ግዴታ ያለበት ሰው
ውዝፍ የሊዝ ክፍያ የሚሰበስብ ተቋም ሲጠይቀው የያዘውን ሀብት የማስረከብ ወይም
ያለበትን ግዴታ የመፈፀም ኃላፊነት አለበት፡፡
፲) ማንኛውም ሰው የውዝፍ ሊዝ ክፍያ የሚሰበስብ ተቋም ሲጠይቀው አንድን የተያዘ
ንብረት ለማስረከብ ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ በተያዘው ንብረት መጠን በግል
ተጠያቂ ይሆናል፡፡ ሆኖም ተጠያቂነቱ ለንብረቱ መያዝ ምክንያት ከሆነው ውዝፍ የሊዝ
ክፍያ መጠን እና ሌሎች ህጋዊ ወጪዎች ሊበልጥ አይችልም፡፡
፲) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት ንብረቱ ለውዝፍ ዕዳው መክፈያ የተያዘበት
ሰው በአፈጻጸሙ ላይ ቅሬታ ካለው ጉዳዩን በተዋረድ እስከ የከተማው ከንቲባ ኮሚቴ
ድረስ በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡

25
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፱ መሰረት አቤቱታው የቀረበለት አካል ጉዳዩን መርምሮ
ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት፡፡
፴፪. የችሮታ ጊዜን ስለመወሰን
፩) የከተማ ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው እንደ ልማቱ ወይም አገልግሎቱ ዓይነት ከሁለት
እስከ አራት ዓመት የሚደርስ የችሮታ ጊዜ ያለው ሆኖ፡-
ሀ) ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ፬ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤

ለ) ለአግሮፕሮሰሲንግ ዘርፎች ፬ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤

ሐ) ለትምህርት ዘርፍ በየደረጃዉ እስከ ፬ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤

መ) ለጤና ዘርፍ እስከ ፫ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤

ሠ) ለግዙፍ ሪል እስቴት ፫ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤

ረ) ለሆቴሎች እስከ ፫ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤

፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ከ “ሀ” እስከ “ረ” የተገለጹት እንደተጠበቁ ሆኖ የችሮታ
ጊዜን ላልተወሰነላቸው ዘርፎች የችሮታ ጊዜው እስከ አራት ዓመት ሊሆን ይችላል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የችሮታ ጊዜ የተወሰነለት አካል የችሮታ ጊዜ መነሻ የሊዝ ውል ከፈረመበት ቀን ጀምሮ
የሚታሰብ ይሆናል፡፡ የሚፈቀደው የችሮታ ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ ከግንባታ
ማጠናቀቂያ ጊዜ መብለጥ የለበትም፡፡
፬) ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት የከተማ ቦታ በሊዝ ተፈቅዶለት በቦታ አስረካቢው አካል
ምክንያት ቦታ ያልተረከበ ወይም ቦታ ከተረከበበት ጊዜ ጀምሮ ደንቡ እስከፀናበት ቀን
ድረስ ከ2 ዓመት በላይ ያልሆነው ወይም የቅድሚያ ክፍያ መጠን ይቀነስልኝ ወይም
የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ይራዘምልኝ በሚል አቤቱታ አቅርቦ ጉዳዩ በእንጥልጥል ላይ
የሚገኝ ማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ የተመለከተው የችሮታ ጊዜ እንደአግባብነቱ
ተጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡

26
ክፍል ሰባት
ስለቦታ አጠቃቀም፣የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ
የግንባታ ደረጃዎች
፴፫.የግንባታ ደረጃዎች
፩) አነስተኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች፡-
ሀ) እስከ 2 ወለል ድረስ የሆኑ ማንኛዉም ግንባታዎች ወይም
ለ) የይዞታ ስፋቱ እስከ ፭፻ ካሬ ሜትር ላይ የሚገነቡ ናቸው፡፡
፪) መካከለኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች፡-
ሀ) ከ ፫ እስከ ፭ ወለል የሆኑ ግንባታዎች፤
ለ) የመኖሪያ ቤት በአንድ ጊዜ እስከ ፹ ነጠላ ቤቶች የያዙ፤
ሐ) ለትምህርት ተቋማት እስከ ፪ኛ ከፍተኛ ደረጃ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች፤
መ) ለጤና ማዕከል እስከ ከፍተኛ ልዩ ክሊኒክ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች፤
ሠ) ለቤተ መፃሕፍትና ለሁለገብ አዳራሾች እስከ ፭፻ ሰው የሚይዙ ግንባታዎች፤
ረ) ለስፖርት ሜዳዎችና ለስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከላት እስከ ፭፻ ሰው የሚይዙ ግንባታዎች፤
ሰ) አጠቃላይ የወጪ ግምታቸው እስከ ብር 5,000,000 (አምስት ሚሊዮን) የሆኑ
መካከለኛናአነስተኛ የማምረቻ እና ማከማቻ ተቋማቶችን ወይም
ሸ) የይዞታ ስፋቱ ከ፭፻፩ እስከ ፭ሺ ካ.ሜ ይዞታ ላይ የሚገነባ ግንባታዎችን ያጠቃልላል፤
፫) ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች፡-
ሀ) ፮ ወለልና ከዚያ በላይ ለሆነ ማንኛውም ግንባታ፤
ለ) በዓለም፣ በአገር እንዲሁም በከተማ አቀፍ ደረጃ ለሚገነቡ የትራንስፖርት
የመነሃሪያተቋማቶች፤
ሐ) የዲፕሎማቲክ ተቋማት የሚገነቧቸው ግንባታዎችን ወይም
መ) ስፋቱ ከ፭ሺ፩ ካ.ሜ በላይ በሆነ ይዞታ ላይ የሚገነቡ ግንባታዎችን ያጠቃልላል፡፡
፴፬ ግንባታን መጀመር
፩) የግንባታ ፈቃድ የሚሰጥበት ጊዜ የሊዝ ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ለአነስተኛ
ግንባታ ከ፫ ወር፣ ለመካከለኛ ግንባታ ከ፮ ወር እና ለከፍተኛ ግንባታ ከ፱ ወር መብለጥ
የለበትም፡፡ የጊዜ ገደቡ በልጦ ከተገኘም ጉዳዩ ተመርምሮ በአዋጁ መሠረት ተጠያቂ
ሊኖር ይገባል፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ባለይዞታው ዲዛይኑን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ
ካላቀረበ የግንባታ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው የሊዝ ውል ከተዋዋለበት ቀን ጀምሮ
ይሆናል፡፡

27
፪) የግንባታ ፈቃድ ከተወሰደበት ጊዜ ጀምሮ የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ጣሪያ ለአነስተኛ
ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፮ ወር፣ ለመካከለኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፱ ወር እና
ለከፍተኛ ግንባታዎች እስከ ፲፰ ወር ይሆናል፡፡ ይህም በሊዝ ውሉ ውስጥ ይካተታል፡፡
፫) ማንኛውም ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው የግንባታ ፈቃድ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ
ለግንባታ ደረጃው በተቀመጠው የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ
መጀመር አለበት፡፡
፬) በአዋጁ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት በክልሉ አግባብ ያለው አካል የሚሰጠው
የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ማራዘሚያ ከነማስጠንቀቂያ ጋር ለአነስተኛ ግንባታዎች 6
ወር፣ ለመካከለኛ ግንባታዎች ፱ ወር እና ለከፍተኛ ግንባታዎች ፩ ዓመት ይሆናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ፪ እና ፬የሚፈቀዱት የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ዕርዝማኔ
በማንኛውም ሁኔታ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ዕርዝማኔን ለመጠየቅ ወይም ለመፍቀድ
በምክንያትነት ሊቀርቡ አይችሉም፤
፮) ከላይ በዚህ አንቀጽ ስር የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆኖ በመልሶ ማልማትና ሌሎች
ለህዝብ ጥቅም ሲባል በፍጥነት መካሄድ ያለባቸው ግንባታዎች ላይ የሚመለከተው
አካል ከተቀመጠው ጊዜ ባጠረ ገደብ ሊያስፈጽም ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፴፭. ግንባታንስለማጠናቀቅ፣
፩) ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው የሊዝ ውል ከሚመለከተው አካል ጋር በተፈራረመው
መሠረት የግንባታ ፈቃድ ከወሰደበት ቀን አንስቶ በግንባታው ደረጃ ወይም ዓይነት
በተወሰነው የጊዜ ጣሪያ ውስጥ ግንባታውን በማጠናቀቅ በቦታው ላይ አገልግሎት
መስጠት መጀመር አለበት፡፡
፪) አነስተኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፳፬ ወራት፣ መካከለኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፴፮
ወራት እና ከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፵፰ ወራት የሚደርስ የግንባታ ማጠናቀቂያ
ጊዜ ይኖራቸዋል፡፡
፩) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ለአነስተኛ የግንባታ ደረጃ
ለአንድ ጊዜ ከማስጠንቀቂያ ጋር ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፮ ወራት
ሊፈቀድ ይችላል፡፡ ለመካከለኛ ግንባታ ለአንድ ዓመት እና ለከፍተኛ ደረጃ
ግንባታዎች አንድ ዓመት ተጨማሪ ጊዜ ከማስጠንቀቂያ ጋር ሊፈቀድላቸው ይችላል፡፡
፪) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፫ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በአዋጁ አንቀፅ ፳፫ ንዑስ
አንቀፅ ፫ በተደነገገው መሠረት በማንኛውም ሁኔታ የግንባታ ፈቃድ ከተሰጠበት ቀን

28
ጀምሮ የአነስተኛ፣ የመካከለኛና የከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች እንደቅደም ተከተላቸው
፪ዓመት ተኩል፣ ፬ ዓመትና ከ፭ ዓመት በላይ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ሊፈቀድላቸው
አይችልም፡፡ ሆኖም ግዙፍ እና የተቀናጀ ልማትን የሚጠይቁ የቦታ ስፋታቸው ከአንድ
መቶ ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የሆኑ ፕሮጀክቶች በክልሉ በኩል ተጨባጭ እና ልዩ መርሀ
ግብር ወጥቶላቸው ቀድሞ በሚደረጉ የተናጠል ስምምነቶች በክልሉ ካቢኔ ወይም
በከተማ አስተዳደር ካቢኔ ፀድቀው ሊፈጸሙ ይችላሉ፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ስር የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆኖ በመልሶ ማልማት እና ሌሎች ለህዝብ
ጥቅም ሲባል በፍጥነት መካሄድ ያለባቸው ግንባታዎች ከዚህ ባጠረ ጊዜ ሊፈጸም
ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) መጠናቀቅ ያለባቸው ግንባታዎች የግንባታ ፈቃድ ጊዜ መቁጠር የሚጀምረው የሊዝ
ውሉ ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ የግንባታ መጀመሪያና የግንባታ ማጠናቀቂያ
ጊዜያት ማራዘም አይቻልም፡፡

፴፮.የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ስላለፈባቸው ይዞታዎች


፩) አግባብ ያለው አካል በሊዝ መሬት የተፈቀደላቸውን ሰዎች መረጃ በመያዝ የግንባታ
መጀመሪያ ጊዜ ከማለቁ ቢያንስ ከሁለት ወር ቀደም ብሎ እንደአመቺነቱ በደብዳቤ
በአድራሻቸው ወይም ማስታወቂያ በቦታው ላይ በመለጠፍ ወይም በአካባቢው በሚገኝ
የህዝብ የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በመለጠፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡
፪) የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ገደብ ያለፈበት ሰው ቦታው በተፈቀደበት የአስተዳደር
እርከን ለሚገኝው አግባብ ያለው አካል ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ምክንያትና
በቀጣይ ግንባታውን ለመጀመር ያለውን ዝግጁነትና አቅም የጊዜ ገደቡ ከመጠናቀቁ
በፊት ወይም ካለፈ በኃላ አንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጽሁፍ ማቅረብ አለበት
፫) ቦታው በከተማው የመልሶ ማልማት ክልል ካልሆነ እና ጥያቄው ተቀባይነት ካለው
በዚህ ደንብ የተቀመጠው ተጨማሪ ጊዜ ሊፈቀድለት ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ
ያልቀረበ የጊዜ ይራዘምልኝ ጥያቄ ከአቅም በላይ የሆነ ችግር እንዳጋጠመው በማስረጃ
ማረጋገጥ እስካልተቻለ ድረስ ተቀባይነት የለውም፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) ተጨማሪ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ተፈቅዶለት በተጨማሪው ጊዜ ውስጥ ግንባታ
ያልጀመረ ወይም ተጨማሪ የጊዜ ጥያቄው ተቀባይነት ያላገኘ ወይም ቀርቦ
ያልጠየቀን ሰው ውል በማቋረጥ አግባብ ያለው አካል ቦታውን መልሶ መረከብ
ይችላል፡፡

29
፭) የሊዝ ውል ግንባታ ባለመጀመር ምክንያት የተቋረጠበት ሰው በዚህ ደንብና በሊዝ
አዋጁ አንቀጽ ፳፪ንዑስ አንቀጽ (፬) መሠረት የተደነገገው ቅጣት ተፈጻሚ
ይሆንበታል፡፡
፴፯. የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ስላለፈባቸው ይዞታዎች
፩) አግባብ ያለው አካል እንደግንባታው ደረጃ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፭ ንዑስ አንቀጽ ፪
የተቀመጠው የጊዜ ጣሪያ ካለፈ ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ግንባታውን
ያላጠናቀቀበትን ምክንያት በአሥር የስራ ቀናት ውስጥ የሊዝ ባለመብቱ ቀርቦ በማስረጃ
እንዲያስረዳ በጽሁፍ ጥሪ ማድረግ አለበት፡፡
፪) ባለመብቱ ጥሪው ከተላለፈበት ቀን ጀምሮ በ፲ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ካላስረዳ ወይም
መልስ ሳይሰጥ የዘገየበት አሳማኝ ምክንያት ማቅረብ ካልቻለ የግንባታው ማጠናቀቂያ
የጊዜ ገደብ ካበቃበት ቀን ጀምሮ መልስ እስከሰጠበት ቀን ድረስ ላለው ጊዜ ከጠቅላላው
የሊዝ ዋጋ የሚሰላ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ወር የ0.15 ከመቶ የገንዘብ ቅጣት በአንድ ጊዜ
እንዲከፍል ይደረጋል፡፡ ይህ የሚፈጸመው ግንባታው ያልተጠናቀቀበት በቂ ምክንያት
ካለው ነው፡፡
፫) የሊዝ ባለመብቱ በተሰጠው ፲ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ካመለከተ ወይም በዚህ አንቀጽ ንዑስ
አንቀጽ ፪ መሰረት በመዘግየቱ ተቀጥቶና ግንባታውን ያላጠናቀቀው ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት መሆኑን በማስረጃካረጋገጠ ያለቅጣት ተጨማሪው ጊዜ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፭
ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት ሊፈቀድለት ይችላል፡፡
፬) የሊዝ ባለመብቱ በተጨማሪ የጊዜ ገደብ ውሰጥ ግንባታውን ካላጠናቀቀና በቦታው ላይ
የተገነባው ግንባታ ከተፈቀደው ጠቅላላ ግንባታ ከ10% ያነሰ ከሆነ በሊዝ አዋጁ አንቀጽ
23 ንዑስ አንቀጽ ፮ መሠረት የሊዝ ውሉን በማቋረጥ ቦታውን አግባብ ያለው አካል
መረከብ ይችላል፡፡ ሆኖም በቦታው ላይ የተገነባው ከተፈቀደው ጠቅላላ ግንባታ 10% እና
ከዚያ በላይ ከሆነ በሊዝ አዋጁ አንቀጽ ፳፫ ንዑስ አንቀጽ ፯ የተደነገገው እንደ አግባብነቱ
ተፈጻሚ ይደረጋል፡፡
፩) የሊዝ ባለመብቱ ተጨማሪ የጊዜ ገድብ ውስጥ ግንባታውን ማጠናቀቅ ባለመቻሉ አግባብ
ያለው አካል በአዋጁ አንቀፅ ፳፫ ንዑስ አንቀጽ ፬ ከፊደል ተራ ሀ-ሐ መሠረት የሚሰጠው
ጊዜ ገደብ እንደ ግንባታ ማጠናቀቅያ ተጨማሪ ጊዜ የሚታሰብ ይሆናል፡፡
፪) በአዋጁ አንቀፅ ፳፫ ንዑስ አንቀፅ ፮ መሠረት በወጣው ጨረታ ተወዳደሮ ያሸነፈ ባለሀብት
በስሙ ይዛወርለታል፡፡ አግባብ ካለው አካል ጋርም አዲስ ውል ይዋዋላል፡፡ ግንባታ

30
ማጠናቀቅያ ጊዜን በተመለከተ ግንባታው ያለበት ደረጃ ታይቶ ለቀሪው ሥራ
የሚያስፈልገው ጊዜ በባለሙያ ተረጋግጦ ይሰጠዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

፴፰ በሊዝየተሰጡቦታዎችየአገልግሎትለውጥስለመፍቀድ፣
፩) በከተማው መዋቅራዊ ፕላን መሰረት ለአንድ የአገልግሎት ዓይነት በተሰጠ ቦታ ላይ
ተመሳሳይነት ላለው ሌላ የሥራ ዘርፍ የቦታ አገልግሎት ለውጥ ጥያቄ ሲቀርብ
በአካባቢው ካለው ወይም ወደፊት ከሚኖረው አገልግሎት ጋር የማይጋጭ ሆኖ ከተገኘ
የአገልግሎት ለውጡ ሊፈቀድ ይችላል ፡፡
፪) የቀረበው የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ የፕላን ምደባ ለውጥ (የዞኒንግ ለውጥ)
የሚያስፈልገው ከሆነ መጀመሪያ የፕላን ለውጥ ጥያቄው በፕላን አፈጻጸም ክትትል
አግባብነት ላለው አካል የመ/ቤቱ ኃላፊ ቀርቦ ውሳኔ ማግኘት ይኖርበታል፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የአገልግሎት ለውጥ ሲፈቀድ አስቀድሞ በተገባው ውል መሰረት ሊዝ ውሉ ይፈረማል፡፡
ሆኖም ቀደም ሲል የተፈረመው ውል የአገልገሎት ለውጥ እንዲደረግ ከተጠየቀበት የሊዝ
ዘመን ጣርያ ከበለጠ እና የዋጋ ለውጥ ካለ ለአገልግሎቱ በተሰጠው የዘመን ጣርያ እና
በአዲሱ ዋጋ መሰረት ይሆናል፡፡
፬) ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት አግባብነት ያለው አካል ሳያውቀው ወይም ሳያፀድቀው
የተፈፀመ ማናቸውም የአገልግሎት ለውጥ ፕላኑ የሚቀበለው ከሆነ ብቻ የግንባታውን
ዝርዝር ዋጋ 0.5 በመቶ በማስከፈል ለውጡ በዚህ ደንብ ድንጋጌ መሰረት እንዲስተካከል
ይደረጋል ፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ ደንብ ከፀደቀ
በኋላ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ ስር ከተደነገገው ውጭ በማናቸውም ሁኔታ
የአገልግሎት ለውጥ ተፈጽሞ ከተገኘ የአካባቢው ከፍተኛ የሊዝ ዋጋ በአጠቃላይ ይዞታው
መጠን ተሰልቶ ፫ በመቶ ቅጣት ተከፍሎ መዋቅራዊ ፕላኑ ወይም የአካባቢ ልማት ፕላኑ
የሚፈቅድ ወይም ሊስተካከል የሚችል ከሆነ ለውጡ ሊፈቀድ ይችላል፤ የሊዝ ዋጋውም
አዲስ በተቀየረው የአገልግሎት ዓይነት መሰረት ተስተካክሎ እና ቅጣቱ ተደምሮበት
በቀሪው የሊዝ የመክፈያ ዘመን እንዲጠናቀቅ ይደረጋል፣
፮) የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፭ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ለአገልግሎት ለውጡ
የሚከፈለው የሊዝ ዋጋ ቀድሞ ከነበረው አገልግሎት ዓይነት የሊዝ ዋጋ የሚያንስ ሆኖ
ከተገኘ ቀድሞ በነበረው የሊዝ ዋጋ ስሌት 3 በመቶው ቅጣት ተከፍሎ ለውጡ
ሊፈቀድለት ይችላል፡፡

31
፴፱ የአገልግሎት ለውጥ የማይደረግባቸው ዋና ዋና ሁኔታዎች
፩) የፕላን ምደባቸው ለአረንጓዴ ልማት ወይም ደን፣ ለፓርክ እና ለጥብቅነት የተከለሉ
ቦታዎች፤
፪) የፕላን ምደባቸው አርኪኦሎጅካል የሆኑ ወይም በተፈጥሮአዊ አቀማመጣቸው የተለየ
ገጽታ ያላቸው ቦታዎች፤
፫) ማንኛውንም ዓይነት ብክለት ሊፈጥሩ የሚችሉ አገልግሎቶች ከፕላን ምድባቸው ውጭ
ለማቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
፵. በልዩሁኔታ የአገልግሎት ለውጥ ስለሚደረግባቸው ሁኔታዎች
፩) በመርህ ደረጃ የፕላን ምደባ ለውጥ ማድረግ የማይፈቀድባቸው እና በዚህ ደንብ
በአንቀጽ ፴፱ ከተደነገጉት ውጪ ሆነዉ ነገርግን አስገዳጅ ወይም አሳማኝ ሁኔታዎች
ሲኖሩ በልዩ ሁኔታ በሚከተሉት ቦታዎች ላይ የፕላን ምደባ ለውጥ ሊፈቀድ ይችላል፤
ሀ) ለስፖርት ማዘውተሪያ የፕላን ምደባ የተሰጡ ቦታዎች፣
ለ) ለገበያ፣ ለመናኸሪያ፣ ለእምነት ተቋማትና ለቀብር ቦታ የተመደቡ ቦታዎች
የሚመለከታቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በማወያየት መግባባት ላይ ሲደረስ ለውጥ
ሊደረግባቸው ይችላል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ሥር በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ የፕላን ምደባ ለውጥ
ሊፈቀድ የሚችለው ከተማው እና የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን እንዲያስፈጽም
ውክልና በተሰጠው አግባብ ያለው አካል መ/ቤት ኃላፊ ሲፀድቅ ብቻ ነው፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል ስምንት
የሊዝ መብትን ስለማስተላለፍ
፵፩. ግንባታ ያልተጀመረበትን ቦታ የሊዝ መብት ስለማስተላለፍ
የሊዝ መብትን የማስተላለፍና በዋስትና የማስያዝ አፈፃፀም በአዋጁ አንቀጽ 24
መሠረት ተግባራዊ የሚደረግ ሆኖ፡-
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ ግንባታ ለመጀመር በዚህ ደንብ አንቀጽ 34 የተቀመጠው
ጊዜ ከማለፉ በፊት የሊዝ መብቱን ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ ይችላል፡፡
፪) ማንኛውም የሊዝ ባለመብት ግንባታ ለመጀመር የተመለከተው ጊዜ ከማለፉ በፊት
የሊዝ መብቱን ሲያስተላልፍ ከውርስ በስተቀር በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፪
የተመለከተው የሚፈጸመው በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፬ መሰረት አግባብ ያለው አካል
በሚወስነው ወቅታዊ የመሬት ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ ስሌት መሰረት ይሆናል፡፡

32
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በተመለከተው መብቱን በማስተላለፍ (በመሸጥ) ሂደት
ቅሬታ ያለው አካል ቅሬታውን አግባብ ላለው አካል በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡
አግባብ ያለው አካልም በአስራ አምስት የስራ ቀናት ጊዜ ውስጥ መሬቱን ለጨረታ
በማቅረብ በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) በ(ሀ) እና (ሐ) በተመለከተው
መሰረት መብቱን የሚያስጠብቅለት ይሆናል፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ባለመብቱ በመሸጫ
ዋጋው ካልተስማማ እና መሬቱም ለጨረታ እንዲወጣ ፈቃደኛ ካልሆነ የሚመለከተው
አካል በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፫ (ሀ) የተመለከተውን ክፍያ በቅድሚያ
በመፈጸም ቦታውን መልሶ ይረከበዋል፡፡ በመሬቱ ላይ የሰፈረውን ግንባታ ግምት
ክፍያን በተመለከተ መሬቱ ለሶስተኛ ወገን ከተላለፈ በኋላ የአካባቢው የሊዝ ከፍተኛ
የጨረታ ዋጋ፣ በሂደቱ የወጡ ወጪዎችና በሕጉ መሠረት አግባብነት ያላቸው ቅጣቶች
ተቀንሶ ልዩነቱ ለባለመብቱ ይመለስለታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ፬ መሰረት አግባብ ያለው አካል ቦታውን በህጉ
የተቀመጠው ጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መልሶ ለመረከብ የሚችለው ባለመብቱ
በጽሁፍ ስምምነቱን ሲያቀርብ ብቻ ይሆናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት ወደ ሶስተኛ አካል በሽያጭ የተላለፈ የሊዝ
መብት የስም ዝውውር የሚፈጸመው አግባብ ያለዉ አካል ባሰላው ወይም በተስማማው
መሰረት ከተገኘ ገቢ ላይ፣
ሀ) ሻጭ ቅድሚያ ክፍያው ወይም ከቅድሚያ ክፍያው በላይም ክፍያ ፈጽሞ ከሆነ
ይኸው ገንዘብ እና ይህ ገንዘብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቁጠባ ሂሳብ ቢቀመጥ ኖሮ ያገኝ
የነበረው ወለድ ሲደመር በቀድሞው የሊዝ ዋጋ እና አሁን የተገኘው የሽያጭ ዋጋ ልዩነት
፭ በመቶ፤

ለ) ከተገኘው ልዩነት ላይ፭ በመቶ ተቀንሶ ቀሪውን ክፍያ ለመንግስት ገቢ ሲደርግ እና ገዥው
አግባብ ላለው አካል ተገቢውን የሊዝ ክፍያ ለመፈጸም ውል ከተዋዋለ በኋላ ይሆናል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

፯) አግባብ ያለው አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፮ ገቢ የሚደረገለትን ገንዘብ


እንደስምምነታቸው ከሻጭ ወይም ከገዥ ሊቀበል ይችላል፡፡
፰) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፮“ሀ” እና “ለ” ላይ የተመለከቱትን ክፍያዎች ተፈጻሚ
የሚሆኑት በሽያጩ ከተገኘው ገቢ ላይ ብቻ ይሆናል፡፡

33
፵፪. ከግማሽ በታች ግንባታ ያረፈበትን ቦታ የሊዝ መብት ስለማስተላለፍ
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከማለፉ በፊት ከግማሽ በታች
ግንባታ ያረፈበትን ቦታ የሊዝ መብት ለሶስተኛ አካል ማስተላለፍ ይችላል፡፡
፪) የሪል ስቴት ልማትን በተመለከተ በተናጠል በተጠናቀቀ ግንባታ ላይ የሪል ስቴት
ባለሀብቱ በተናጠል በገባው ውል መሰረት ለተጠቃሚው ማስተላለፍ የሚችል መሆኑ
እንደተጠበቀ ሆኖ ሙሉ በሙሉ ሪል ስቴቱን ወደሶስተኛ አካል ከውርስ በስተቀር
ለማስተላለፍ ሲፈልግ በሁሉም ብሎኮች ላይ በዚህ ደንብ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ
21 መሰረት ግንባታውን ማከናወን ይኖርበታል፡፡
፫) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት የተላለፈ የሊዝ መብት ዋጋ አግባብ ላለው አካል
የሚቀርበው የመሬት ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ እና የግንባታ ዋጋ በሚል ተለይቶ
ይሆናል፡፡
፬) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት ከግማሽ በታች ግንባታ የተፈጸመበት ቦታ
ዝውውር የሚፈጸመው ባለመብቱ በቅድሚያ አግባብ ላለው አካል በሚወስነው የመሬት
ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ ከተስማማ ይሆናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ (፩) እስከ (፫) ባለው መሰረት ከውርስ በስተቀር ወደ ሶስተኛ አካል
የተላለፈ የሊዝ መብት የስም ዝውውር የሚፈጸመው መብቱን የሚያስተላልፈው ሰው
አግባብ ላለው አካል ቅድሚያ ክፍያው ወይም ሌላ ተጨማሪ ክፍያም ከፈጸመ ይህ
ገንዘብ እና ገንዘቡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቁጠባ ሒሳብ ቢቀመጥ ኖሮ ያገኝ
የነበረው ወለድ ታስቦ እና ለመንግስት ገቢ ከሚሆነው 95 በመቶ ትርፍ ላይ ተቀንሶ
ቀሪውን ክፍያ ገቢ ሲያደርግ እና ገዥው አግባብ ላለው አካል ተገቢውን የሊዝ ክፍያ
በቀጣይነት ለመፈጸም ውል ከተዋዋለ በኋላ ይሆናል፡፡ የተከፈለው የሊዝ ክፍያ
ባለይዞታው በመሬቱ ላይ የተጠቀመበትን ጊዜ ታሳቢ ይደረግበታል፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ በተመለከተው መሰረት የሊዝ መብቱን ለማስተላለፍ
ቅሬታ ያለው አካል ቅሬታውን አግባብ ላለው አካል በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡
አግባብ ያለው አካልም ሁኔታውን በዝርዝር አይቶ በጨረታ ማስተላለፍ ተገቢ ሆኖ
ካገኘው በአስራ አምስት የስራ ቀን ጊዜ ውስጥ ቦታውን ለጨረታ በማቅረብ በአዋጁ
አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ ፫ በተመለከተው መሰረት መብቱን የሚያስጠብቅለት
ይሆናል፡፡

34
፰) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፮ መሰረት የጨረታ መነሻ ዋጋ የመሬት ሊዝ መብት
መሸጫ ዋጋ እና ግንባታው ዋጋ ተደምሮ የሚገኘው ውጤት ይሆናል፡፡
፱) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፯ የተመለከተውን የግንባታ ግምት አግባብ ያለው አካል
ግልጽ በሆነ አግባብ የሚገምተው ይሆናል፡፡ ግንባታን ለመገመት የወጡ ወጪዎች
ካሉ ከሽያጩ ላይ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፵፫. ግማሽ ግንባታ የተከናወነበትን ቦታ የሊዝ መብት ማስተላለፍ ላይየተቀመጡ ክልከላዎች
፩) በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፯ በተመለከተው መሰረት በመሬት የወቅት ጥበቃ
የሚመጣን ጥቅም ለማግኘት ሲባል ግንባታ ከመጀመሩ ወይም በዚህ ደንብ አንቀጽ ፪
ንዑስ አንቀጽ ፳ መሰረት ግንባታውን ከግማሽ በላይ ከመገንባቱ በፊት በሦስት ዓመት
ውስጥ ለሦስት ጊዜ የሊዝ መብቱን ያስተላለፈ ከሆነ ለሁለት ዓመት ከማንኛውም
የመሬት ሊዝ ጨረታ እንዳይሳተፍ ይደረጋል። ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በተመለከተው መሰረት የእግድ ውሳኔ የተላለፈበት ሰው
በእግዱ ጊዜ ውስጥ በጨረታ ሂደት የተሳተፈ ከሆነ ከጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ
ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ የሚደረግ ሆኖ በሊዝ ጨረታ እንዳይሳተፍ
ለተጨማሪ አንድ ዓመት እግዱ ይራዘማል፡፡

፵፬.የሊዝ መብት መሸጫ/ ማስተላለፊያ ዋጋ


፩) ማንኛውም የሊዝ ባለመብት ግንባታ ያልተከናወነበትን መሬት ወይም ከግማሽ በታች
ግንባታ ያረፈበትን መሬት የሊዝ መብት ወደ ሶስተኛ ወገን ሲያስተላልፍ አግባብ
ያለው አካል መብቱ የተላለፈበትን ዋጋ የሚወስነው በሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ መሰረት
ይሆናል፣
፪) የሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ የሚወሰነው ቦታው በተላለፈበት አካባቢ ያለው የወቅቱ
ከፍተኛ ጨረታ ዋጋ እና መሬቱ ቀደም ሲል ለባለመብቱ የተላለፈበት ዋጋ ተደምሮ
እና ለሁለት ተካፍሎ በሚኖረው አማካይ ውጤት ይሆናል፡፡
፫) ገዥ ለመሬቱ መጠቀሚያ የሰጠው ዋጋ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት
ከተገኘው አማካይ ውጤት እኩል ወይም የሚበልጥ ከሆነ የማስተላለፍ ሂደቱ አግባብ
ባለው አካል ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
፬) ገዥ ዋጋ ባልሰጠበት ሁኔታ የሊዝ መብት መሸጫ ዋጋው (አማካይ ውጤቱ) በዚህ
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተጠቀሰው ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

35
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት አማካይ ውጤቱ ለባለመብቱ መሬቱ ቀደም
ሲል ከተላለፈበት ዋጋ በታች ከሆነ አግባብ ያለዉ አካል ከሁለቱ ተደማሪዎች በተሻለው
የመሸጫ ዋጋውን ይወስናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ገዢው የሰጠው ዋጋ
ከተገኘው አማካይ ዋጋ በታች ከሆነ አግባብ ያለዉ አካል አማካይ ውጤቱን መነሻ
በማድረግ ቦታውን ለጨረታ የሚያቀርበው ይሆናል፡፡

ክፍል ዘጠኝ
የሊዝ መብትን በዋስትና ስለማስያዝ
፵፭. ግንባታ ያልተከናወነበትን ቦታ በዋስትና ስለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት
ስለመጠቀም
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ መሰረት ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የሊዝ
መብቱን በዋስትና ለማስያዝ ወይም የከፈለውን ቅድመ ክፍያ በካፒታል አስተዋጽኦነት
መጠቀም ይችላል፣
፪) ማንኛውም ባለይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት በዋስትና ማስያዝ
የሚችለው ከሊዝ የቅድሚያ ክፍያው ወይም ከቅድሚያ ክፍያው ተጨማሪ የከፈለም
ከሆነ ከክፍያ መጠኑ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሠረት ሊደረጉ
የሚችሉ ተቀናሾች እና መሬቱን የተጠቀመበት ጊዜ ክፍያ ታስበው በሚቀረው የገንዘብ
መጠን ላይ ብቻ ይሆናል፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሊዝ መብቱን በዋስትና ያስያዘ ሰው የዋስትና
ግዴታውን ባለመወጣቱ በህጉ መሰረት የተመለከተው የሚፈጸም ይሆናል፡፡
፵፮. ግንባታያረፈበትን ቦታ በዋስትና ስለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ስለመጠቀም
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ በማንኛውም ደረጃ ላይ ግንባታ ያረፈበትን ይዞታ የሊዝ መብቱን
በዋስትና ለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ለመጠቀም ይችላል፡፡
፪) ማንኛውም ባለይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት በዋስትና ማስያዝ የሚችለው ከሊዝ
የቅድሚያ ክፍያው ወይም ሌላ በተጨማሪነት የተፈጸመ ክፍያ ካለም በተከፈለው መጠን ድምር
ላይ በአዋጁ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት ሊደረጉ የሚችሉ ተቀናሾች እና መሬቱን
የተጠቀመበት ጊዜ ክፍያ ታስበው በሚቀረው የገንዘብ መጠን እና የግንባታ ዋጋው ተሰልቶ ብቻ
ይሆናል፡፡

36
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት በመሬቱ ላይ ያለውን የሊዝ መብት መጠን መረጃ
አግባብ ያለው አካል የሚሰጥ ሲሆን የግንባታ ዋጋ ግምቱ በዋስትና የሚይዘው አካል ኃላፊነት
ይሆናል፡፡
፬) ይዞታውን በዋስትና የሚይዘው አካል የንብረቱን ግምት እና ያበደረውን የገንዘብ መጠን ዕዳውን
ለሚመዘግበው አካል በጽሁፍ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
፭) ከዚህ ደንብ መውጣት በፊት በዋስትና የተያዙ የሊዝ መብቶች ደንቡ ከፀደቀበት ቀን
ጀምሮ ለአንድ ዓመት ጊዜ ብቻ በቀድሞው አሰራር መሰረት የሚፈጸሙ ይሆናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፭ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በመያዣነት የተያዘ
የሊዝ ዕዳ ያለበት ይዞታ በተለይ ግንባታው በጅምር ወይም ከግማሽ በታች ሆኖ ዕዳው
ሳይጠናቀቅ እና ተበዳሪ ግዴታውን ባለመወጣቱ የሚሸጥ ሆኖ ሲገኝ የሚመለከተው
አካል ቀሪ የሊዝ ዕዳው ቅድሚያ ከሽያጩ ላይ የሚያገኝ ይሆናል፡፡ መብትና
ግደታዎቹን በተመለከተ በአዋጁ መሠረት ተፈጻሚ ይደረጋል፡፡
፯) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፮ መሰረት ቀሪ የሊዝ ዕዳ ያልተፈጸመ ሆኖ ሲገኝ አግባብ
ያለው አካል የስም ዝውውሩን የሚፈጽም አይሆንም፡፡

ክፍል አስር
የሊዝ ዘመን አወሳሰን፤ የሊዝ ውል እድሳት እና የሊዝ ውል ማቋረጥ

፵፯. የሊዝ ዘመን አወሳሰን


የከተማ ቦታ የሊዝ ዘመን በአዋጁ አንቀጽ ፲፰ የተመለከተው ይሆናል፡፡ ሆኖም በአዋጁ በግልጽ
ባልተደነገጉ የልማት ሥራዎች ወይም አገልግሎቶች የሊዝ ዘመንን በተመለከተ በክልል ካቢኔ
ይወሰናል፡፡

፴፰ የሊዝ ውል እድሳት
፩) የሊዝ ዘመን እድሳትና የእድሳት አፈፃፀም ሁኔታ በአዋጁ አንቀጽ ፲፱ በተመለከተው
መሠረት ይሆናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ፩ የተመለከተዉ እንደተጠበቀ ሆኖ በሚከተሉት
መሠረታዊ ምክንያቶች ፡-
ሀ) በመዋቅራዊ ፕላን ለውጥ፤
ለ) ቦታው ለህዝብ ጥቅም ሲፈለግ፤
ሐ) ነባሩን ልማት ቦታው ወደ ሚጠይቀው የልማት ደረጃ እና አግባብ ለመቀየር ባለይዞታው
የማይችል ሲሆን የሊዝ ውሉ ዳግም ላይታደስ ይችላል፡፡

37
፵፱ የአጭር ጊዜ የሊዝ ውል ዕድሳት
፩) የአጭር ጊዜ ሊዝ ውል ቦታው ለሌላ ልማት የማይፈለግ መሆኑ በሚመለከተው አካል
ሲረጋገጥ ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊታደስ ይችላል፤ሆኖም የውል እድሳቱ ከአምስት ዓመት
ሊበልጥ አይችልም፡፡ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) ለማስታወቂያ ሰሌዳ መትከያ የተፈቀዱ ቦታዎች ቦታው የማይፈለግና የትራፊክ
እንቅስቃሴ ላይ ችግር የማይፈጥር መሆኑ እየተረጋገጠ በየጊዜው ሊታደስ ይችላል፤

፶ የሊዝ ውል ስለማቋረጥ እና ካሳ አከፋፈል

፩) የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ ፩(ሀ) መሠረት ሲቋረጥ
ተገቢው ወጪና መቀጫ ተቀንሶ የሊዝ ክፍያው ለባለመብቱ ተመላሽ ይሆናል፡፡
፪) የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ለ) መሠረት ሲቋረጥ
ባለይዞታው አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ተመጣጣኝ ካሣ ይከፈለዋል፡፡
፫) የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ሐ) መሠረት ሲቋረጥ
ባለይዞታው እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በቦታው ላይ ያሰፈረውን ንብረት
የማንሳት መብቱን በመጠቀም ንብረቱን በማንሳት ቦታውን አግባብ ላለው አካል መልሶ
ማስረከብ አለበት፡፡
፩) ባለይዞታው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ እና
በተሰጠው መብት ተጠቅሞ ንብረቱን ካላነሳ አግባብ ያለው አካል ለንብረቱ ክፍያ
ሳይፈጽም ቦታውን ሊወስደው ይችላል፡፡ ለአፈፃፀሙም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው
ፖሊስን ማዘዝ ይችላል፡፡
፶፩ አቤቱታ ማቅረብና ውጤቱ
የከተማን ቦታን ከማስለቀቂያ ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ አቤቱታዎች እና በተሰጡ ውሳኔዎች ላይ
የሚቀርቡ ይግባኞች በተመለከተ በአዋጁ ፳፰ ፤፳፱ እና ፴ መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡

፶፪ የከተማ ቦታ የማስለቀቅ ትእዛዝ አሰጣጥ


፩) ይህንን ተግባር ለመፈጸም ስልጣን የተሰጠው አካል የ፺ ቀን የማስለቀቂያ ትእዛዝ ወይም
ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ ለባለይዞታው ይሰጣል፤
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የሚሰጠው ትእዛዝ ወይም ማስጠንቀቂያ በሚከተለው አግባብ
ለባለይዞታው እንዲደርሰው ይደረጋል፡-

38
ሀ) በአድራሻው በጽሁፍ እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡
ለ) በአድራሻው ያልተገኘ ከሆነ በሚለቀቀው ይዞታ ላይ እንዲሁም በሚመለከተው አካል
የማስታወቂያ ሰሌዳ እና ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ላይ እንዲለጠፍ ይደረጋል፡፡
ሐ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ (ለ) መሰረት የተለጠፈ ማስጠንቀቂያ ለባለይዞታው
እንደደረሰው ይቆጠራል፡፡
በትእዛዝ የሚለቀቀው ይዞታ የመንግስት ንብረት የሰፈረበት ከሆነ የማስለቀቂያ ትእዛዙ
የሚደርሰው ንብረቶቹን ለሚያስተዳድረው መንግስታዊ ተቋም ይሆናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት የማስለቀቂያ ትዕዛዝ የተላለፈበት ንብረት
ተከራይቶከነበረ ትዕዛዙ የደረሰው አካል የማስጠንቀቂያ ጊዜው ከማብቃቱ በፊት የኪራይ
ውሉን ለማቋረጥ የሚያስችል እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡
፫) የከተማ ቦታ ከማስለቀቅ ጋር ተያይዞ መከናወን የሚገባቸው ጉዳዮች በአዋጁ አንቀጽ 27 እና
28 መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል አስራ አንድ


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፶፫ ከዚህ በፊት በሊዝ ተይዘው ግንባታ ያላጠናቀቁትን በተመለከተ
፩) ቀደም ሲል ቦታ በሊዝ አግባብ ወስደው ግንባታቸው ያልተጠናቀቁ ይዞታዎችን
በተመለከተ ከከተሞች ጋር በሚደረግ ስምምነት መሰረት መርሀ ግብር በማውጣት
የሚፈጸም ይሆናል፡፡
፪) በቀድሞ ደንብ በጊዜ የተገደቡ ጉዳዮች በተሻሻለው ደንብ በተለየ ሁኔታ የተሻሻሉ
ወይም የተገለፁ ካልሆኑ በቀር በጊዜ የተገደቡ ተግባራት የፀኑ ናቸው፡፡

፶፬ ቅጣት
፩) ይህን ደንብ እና በዚህ ደንብ መሠረት የወጡ መመሪያዎችን ለማስፈጸም የተመደበ
ማንኛውም ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው
ለማስገኘት በማሰብ
ሀ) በዚህ ደንብ ከተደነገገው ዉጪ የከተማ ቦታን የፈቀደ፤
ለ) የጨረታ መረጃዎችን ይፋ ባያደርግ፣ የጨረታ ሂደቱን ቢያዛባ ወይም የጨረታ
ዉጤቱን ቢለዉጥ
ሐ) በዚህ ደንብ ከተደነገገው ዉጪ ፈጽሞ ከተገኘ ወይም በዚህ ደንብ መሰረት
መወሰድ የሚገባውን እርምጃ ሳይወስድ ከቀረ፤

39
፪) ይህን ደንብ እና በዚህ ደንብ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን ለማስፈጸም የተመደበ
ማንኛዉም ኃላፊ ወይም ሠራተኛ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ሀ እስከ ሐ
የተመለከቱትን ጥፋቶች በቸልተኝነት ከፈጸመ
፫) ማንኛውም ሰዉ ይህን ደንብ ወይም በዚህ ደንብ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን
በመተላለፍ የከተማ ቦታን አጥሮ ከያዘ፤ ግንባታ ካካሄደበት ወይም ከአዋሳኝ ይዞታው
ካቀላቀለ፤
፬) የከተማ ቦታ ሊዝ ጨረታ የሚወዳደር ማንኛውም ሰው የሀሰት ማስረጃ ካቀረበ፤መግለጽ
የነበረበትን መረጃ ከደበቀ፤ወይም ከሌላ ተወዳዳሪ ጋር በመመሳጠር የሀሰት ውድድር
ካደረገ፤ በአዋጁ አንቀጽ ፴፭ ላይ በተደነገገው መሰረት ይቀጣል፡፡

፶፭ የመተባበር ግዴታ
ማንኛውም ሰው ይህንን ደንብ ለማስፈፀም በሚደረግ ማናቸውም እንቅስቃሴ ትብብር
እንዲያደርግ ሲጠየቅ የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
፶፮ መመሪያ የማውጣት ስልጣን
የክልሉ ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ይህንን ደንብ ለማስፈጸም የሚረዳ የአፈጻጸም
መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

፶፯) የተሻሩና ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ህጎች


1) የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተማ ቦታ በሊዝ
ለመያዝ የወጣ ሊዝ ደንብ ቁጥር 103/2004 በዚህ ደንብ ተሸሯል፣
2) ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማናቸውም መመሪያና አሰራር በዚህ ደንብ በተሸፈኑ ጉዳዮች
ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
፶፰) ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ ደንብ በክልሉ ካቢኔ ከፀደቀበት ከዛሬ ታህሣሥ ፴ቀን ፪ሺ፯ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ታህሣስ ፴ቀን ፪ሺ፯ ዓም


ደሴ ዳልኬ
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
መንግስት ርዕሰ መስተዳድር
ሀዋሳ

40
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE

22ኛ ›mT q$_R 15 bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ


?ZïC KLልE መንግሥት Mክር
hêú ታህሳስ 14 ቀን 2008›.M b@T ጠባቂነት የወጣ

ደንብ ቁጥር 140/2008

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተሞች ፕላን


ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 140/2008

በክልሉ ውስጥ በዕቅድ ላይ የተመሰረተ የከተሞች ልማት እንዲኖር እና የከተማ ፕላን


አገልግሎት እንዲስፋፋ ማድረግ በአጠቃላይ የክልሉ የልማት ጥረት ውስጥ ከመቼውም ጊዜ
ይበልጥ ቁልፍ ተግባር ሆኖ በመገኘቱ፣

ከተሞችን በመስፈርት ላይ በተመሰረተ አግባብ በፈርጅ በማደራጀትና ከሚገኙበት ደረጃ ወደ


ሚቀጥለው ከፍ ወዳለው ደረጃ እንደዚሁም ከገጠር አገልግሎት ማዕከልነት ወደ ከተማነት
የሚሸጋገሩበትን ሥርዓት በመዘርጋት የመንግስት፣ የህዝብና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጠናከር
ልማት የሚፋጠንበትን ሁኔታ ማመቻቸት በማስፈለጉ፣

በመሆኑም እነዚህን ስራዎች በጥናት ላይ በተመሰረተ አግባብ የሚመራ፣ የሥልጠና እና


የቴክኒክ ድጋፍ የሚሰጥ ራሱን የቻለ ኢንስቲትዩት ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የደቡብ
ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳደር ምክር ቤት የክልሉን መንግሥት አስፈፃሚ
አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ 161/2008 አንቀጽ 35 መሠረት
ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

1
ክፍል አንድ

ጠቅላላ ድንጋጌዎች

1 አጭር ርዕስ

ይህ ደንብ “የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተሞች ፕላን


ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ደንብ ቁጥር 140/2008” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ


1) “ክልል” ማለት የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡
2) “ቢሮ” ማለት የክልሉ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ነው፡፡

3) “ከተማ ” ማለት ከሁለት ሺህ እና ከዚያ በላይ ነዋሪ ህዝብ ያለውና ማዘጋጃ ቤት


የተቋቋመበትሃምሳ ከመቶ በላይ ከግብርና ሥራ ውጪ በሆኑ የሥራ መስኮች የተሰማራ
ህዝብ የሚኖርበት አካባቢ ነው፡፡
4) “የከተማ ፕላን” ማለት አስቀድሞ ለሚወሰን ዘመን የአንድን ከተማ እና አካባቢውን
የወደፊት እድገት ወይም ልማት በሚፈለገው አላማ መሰረት ለመምራት እንዲያስችል
የሚዘጋጅ የመሬት አጠቃቀም እቅድ ሲሆን በይዘት ደረጃ የከተማውን የመሬት አጠቃቀም፣
የትራንስፖርት መስመርና ስርዓትን፣ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ፣ ታሪካዊ፣ ከባቢያዊ፣ የፊዚካላዊና
ሌሎች ጉዳዮችን የሚያካትት ጥናት ነው፡፡
5) “የከተማ አስተዳደር ወሰን” ማለት በከተማ ዙሪያ ከሚገኙት አካላት ጋር በጋራ ስምምነት
የተካለለ እና በከተማው ይዞታ ሥር የተጠቃለለ አካባቢ ነው፡፡
6) “የከተማ ፕላን ወሰን” ማለት ለአንድ ከተማ በከተማ ፕላን መሠረት ለተወሰነ የፕላን ዘመን
በካርታ ተከልሎ የተሰጠውና በቀጥታ በከተማ አስተዳደሩ ሥልጣን ሥር ሆኖ የሚተዳደር
የከተማው የመሬት አጠቃቀም ወሰን ነው፡፡
7) “የህዝብ ብዛት” ማለት በሀገሪቱ የህዝብና ቤት ቆጠራ የተረጋገጠ በከተማነት በተካለለው
አካባቢ የሚገኝ አጠቃላይ የከተማ ነዋሪ ሕዝብ ቁጥር ነው፣
8) “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት መብትና ግዴታ የተሰጠው አካል
ነው፡፡

3. የፆታ አገላለጽ

በዚህ ደንብ ውስጥ ማንኛውም በወንድ ጾታ የተገለጸው የሴት ጾታንም ያካትታል፡፡


2
ክፍል ሁለት

መቋቋም፣ ዓላማ፣ሥልጣን እና አደረጃጀት

4. መቋቋም

1) ፩. የክልሉ የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት፣ ከዚህ በኋላ “ኢንስቲትዩቱ” እየተባለ የሚጠራ፣ በህግ
የሰውነት መብት ያለው እራሱን የቻለ የክልሉ መንግስት መስሪያ ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ
ተቋቁሟል፡፡
2) የኢንስቲትዩቱ ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል፡፡

5. ዋና መሥሪያ ቤት

የኢንስቲትዮቱ ዋና መስሪያ ቤት በሀዋሳ ከተማ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ በዞን፣ በልዮ ወረዳ፣


በወረዳ እና በከተሞች የስራ ክፍሎች ሊኖሩት ይችላል፡፡
6. የኢንስቲትዩቱ ዓላማ

1) ዋና ዓላማ፣

በክልላችን አከታተምን ሥርዓት ባለው መልክ ከመምራት አንፃር ልማታቸው በፕላን እንዲመራ፣
ሰፋፊ ከተሞችም በዙሪያቸው የሚገኙትን አነስተኛ ከተሞችንና የገጠር ልማት ማዕከላትን
አማክለው በመያዝ ማደግ እንዲችሉ ከደረጃቸው ጋር የሚመጥኑ የተለያዩ የፕላን ዓይነቶችን
በማዘጋጀት እና ትግበራቸውን በመከታተልና በመደገፍ የወጡ የከተማ ፖሊሲና ስትራቴጂዎችን
በመተግበር ክልላችንን ምቹ የመስሪያና የመኖሪያ ዘመናዊ ከተሞች ባለቤት እንዲሆን ማድረግ፡፡

2) ዝርዝር ዓላማ፣
1) የክልሉን ከተሞች አጠቃላይ የእድገት አቅጣጫ የሚያሳይ ክልላዊ የከተማ ልማትና ብቁ የመሬት
አጠቃቀም ፕላን ጥናት በማካሄድ የተመጣጠነ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት ለማምጣት እና
ከተሞች በዙሪያው ከሚገኙ የገጠር አካባቢዎች ጋር እርስ በርሳቸው ጠንካራ ቁርኝት በመፍጠር
የፈጣንና የዘላቂ ልማት ማዕከላት እንዲሆኑ ለማድረግ፣
2) የከተማ ፕላን ዝግጅት፣ ክትትልና ትግበራ የሚያሳልጡ በጥናትና ምርምር የተለዩ ምርጥ
አሰራሮችን እና ተሞክሮዎችን ለመቀመርና ለማስፋት፣
3) የግል አማካሪ ድርጅቶችን በከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ ለማሰማራት የሚያስችል የአሰራር
ሥርዓት ለመዘርጋት፣

3
4) የከተማ-ከተማና የከተማ-ገጠር ትስስር የሚጠናከርበትን ጥናት በማካሄድ የክልሉን የአከታተም
ደረጃ ማሳደግ፣ከተሞችን ማዘመን እና በኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ውስ የከተሞች ሚና እንዲጎላ
ለማድረግ፣
5) በከተሞቻችን ግልጽነት፣ተጠያቂነትና ውጤታማነት ያለው የፕላን ዝግጅትና ትግበራ ትኩረት
አግኝቶ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግና በከተሞች የሚታየውን የፕላን ጥሠት ለመከላከል
በሕዝቡ በነቃ ተሳትፎ ከተሞች በፕላን ብቻ እንዲመሩ ለማድረግ፣

7. የኢንስቲትዩቱ ሥልጣንና ተግባር

ኢንስቲትዩቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል፣

1) የክልሉን ከተሞች መሠረታዊ ካርታዎችን በማዘጋጀት መዋቅራዊ ፕላን፣ ስትራቴጂካዊ ፕላን፣


መሰረታዊ ፕላን፣ የሠፈር ልማት ፕላን፣ የከተማ ዲዛይን፣የጣቢያ ዲዛይን፣የስኬች ፕላንና
የማስፋፊያ ፕላን እና የቦታ ደረጃ ፕላን ጥናት ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣ቴክኒካዊ ብቃቱን
ያረጋግጣል፣
2) የከተማ ፕላንና አደረጃጃጀትን በሚመለከት የክልሉን መንግስት ያማክራል፤
3) የከተሞች ልማት ከገጠር ልማት ጋር በተቀናጀ መንገድ እንዲከናወን የከተሞች ማስፋፊያ ፕላን
ጥናት ያካሂዳል፣
4) ማንኛውም በክልሉ የሚካሄድ የከተማ ፕላን እና የከተማ ቦታ ደረጃ መስፈርት በጥናት
ያዘጋጃል፣ አተገባበራቸውን ይቆጣጠራል፣ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
5) በፕላን ዝግጅት ወቅት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመለየት የፌዴራል፣ የክልሎችን፣ የሀገራት
ልምዶችን በመቀመርና ጥናትና ምርምር ያደርጋል፣ አውደ ጥናቶችን ያዘጋጃል፣
6) በከተማ ፕላን ዝግጅት ለሚሰማሩ አማካሪዎች ፍቃድ እና የብቃት ማረጋገጫ ይሰጣል፣
ደረጃቸውን ይወስናል፣ይሠርዛል፣
7) ለከተማ ፕላን ዝግጅት የሚረዱ መሰረታዊ ካርታዎችን በኤሪያል ፎቶ፣ በሳታላይት ኢሜጅ እና
በመሬት ላይ ቅየሳ በመመስረት ጥራቱን የጠበቀ መሠረታዊ ካርታ ያዘጋጃል፣በየደረጃው
ለተቋቋሙት ተቋማት ድጋፍ ያደርጋል፣ጥራቱንም ይቆጣጠራል፣
8) በከተማ ፕላን ዝግጅት ትግበራ ክትትል ዙርያ በራስ አቅም እንዲሁም ከሌሎች የምርምር
ተቋማት ጋር በመተባበር ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፣ አውደጥናቶችን ያዘጋጃል፣ ልዩ ልዩ
የአሰራር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፣የምክር አገልግሎት ይሰጣል፣
9) በከተሞች አደረጃጀትና በፕላን ዝግጅት ዘርፍ ክልላዊ ፕሮግራሞችን፣ስትራቴጂዎችን እና የህግ
ማዕቀፎችን ያዘጋጃል፣ሲፀድቁም በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣በተገቢው ሁኔታ በስራ ላይ
ስለመዋላቸው ይከታተላል፣ይገመግማል፣ግብረመልስ ይሰጣል፣

4
10) ከተሞች አማካሪ በመቅጠር በሚያሰሯቸው የከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ ሂደት ላይ
ከከተሞች በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት በፕሮጀክት ቀረፃ፣ በአማካሪ ቅጥርና የአፈፃፀም ሥራዎች
ላይ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ለባለሙያዎች ሥልጠና ይሰጣል፣
11) ለከተማ ፕላን አገልግሎት የሚውሉ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን፣ መሳሪያዎችንና አዳዲስ
ሶፍትዌሮችን በየደረጃው ለሚገኙ ለዞኖች፣ለልዩ ወረዳዎች፣ወረዳዎችና ለከተሞች ድጋፍ
ያደርጋል፣ ስለአጠቃቀሙም ስልጠና ይሰጣል፣
12) ከዞኖች፣ልዩ ወረዳዎች፣ወረዳዎች እና ከከተሞች ጋር በመተባበር የተለያዩ የፕላን ዓይነቶችን
አዘገጃጀትና አተገባበር በተመለከተ የጥራት ቁጥጥር ያካሂዳል፣በፕላን ዝግጅትም ሆነ ትግበራ ላይ
የሚፈጠር ግድፈት ያርማል እንደአስፈላጊነቱ ወደ ህግ ፊት እንዲቀርብ ያደርጋል፣
13) ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች በመንግስት በሚወሰን ተመን መሰረት እንደአስፈላጊነቱ የአገልግሎት
ክፍያ ሊያስከፍል ይችላል፣
14) በከተማ ፕላን ዝግጅት ወይም ትግበራ ሥራ ላይ ለተሰማሩ ዞኖች፣ልዩ ወረዳዎች ወረዳዎች፣
ለከተማ አስተዳደሮች፣ ለከተሞች ለከተማ ፕላን አሀዶችና ለግሉ ዘርፍ ሥልጠና ይሰጣል፣
የሥልጠና ፕሮግራም ስለሚስፋፋበት የሙያ ብቃት በሚረጋገጥበትና በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ይሰራል፣
15) በከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ ወቅት የአርኪዮሎጂያዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ ቅርሶች እና
ትኩረት የሚሹ የተፈጥሮ ሀብቶችን እንክብካቤ ግምት ውስጥ ያስገባ እንዲሆን ያደርጋል፣
16) የከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ በከተማ ፕላን አዋጅ፣ የህግ ማዕቀፎችና የአሠራር ሥርዓቶች
መሠረት እየተዘጋጀና እየተተገበረ ስለመሆናቸው የክትትልና ግምገማ ስራዎችን ያከናውናል፣
17) የህዝብ ብዛታቸው ከ2000 በታች ለሆኑ የከተማ ቀመስ የገጠር አገልግሎት ማዕከላት ስኬች
ፕላን ያዘጋጃል፣አተገባበሩን ይከታተላል፣ቴክኒካዊ ድጋፍ ይሰጣል፡፡
18) ለአሰራርና ለአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍና ያመች ዘንድ በጥናት ላይ በተመሰረተ አግባብ
የመዋቅር ማሻሻያ ጥናት አካሂዶ ያስወስናል፣ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
19) የክልሉን አጠቃላይ የዕድገት አቅጣጫ የሚያሳይ ክልላዊ የከተማ ልማትና የህዝብ አሰፋፈር
ጥናት በማካሄድ በክልሉ ውስጥ የተመጣጠነና የተቀናጀ የከተማ ልማት ተግባራዊነቱን
ያረጋግጣል፣
20) የከተሞችን የደረጃ መመዘኛ መስፈርት ያዘጋጃል፣ የደረጃ ውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣ የከተማነት
እውቅና ጥናት ለተካሄደላቸው የገጠር አገልግሎት ማዕከላት የከተማነት እውቅና እንዲያገኙ
ያደርጋል፣
21) የከተሞችን አስተዳደራዊ እና የፕላን ወሰን እንዲካለል ያደርጋል፣ አከታተምን በሚመለከት
ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፣የከተሞችን ፕሮፋይል ያዘጋጃል፣ መረጃውን ለተጠቃሚዎች ምቹ
ያደርጋል፣
22) ከተሞች የአካባቢያቸው የልማት ማዕከላት እንዲሆኑ የተቀናጀ ድጋፍ ይሰጣል፣

5
23) የከተሞችን አደረጃጀትና አወቃቀር ጥናት ያካሂዳል፣ የአገልግሎት አሰጣጣቸውን እንዲያሻሽሉ
የአቅም ግንባታ ሥልጠና ይሠጣል፣
24) ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት መሰረታዊ ከተማ ነክ መረጃዎች
ያሰባስባል፣ ያደራጃል፣ ያሰራጫል፤ የመረጃ ማዕከል በመሆን ያገለግላል፣
25) የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣ በራሱ ስም ይከሳል፣ ይከሰሳል፣
26) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

8. የኢንስቲትዩቱ አቋም
ኢንስቲትዮቱ ፣
1) በመንግስት የሚሾም አንድ ዋና ዳይሬክተር፣ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች እና
2) አስፈላጊው ሠራተኞች፤ ይኖሩታል፡፡
9. የዋና ዳይሬክተሩ ስልጣንና ተግባራት፣

1) ዋና ዳይሬክተሩ የኢንስቲትዩቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን ኢንስቲትዩቱን ይመራል፤


ያስተዳድራል፡፡
2) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) የተመለከተው አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ
ዳይሬክተሩ፤

ሀ) በዚህ ደንብ አንቀፅ ፯ የተመለከቱትን የኢንስቲትዩቱን ስልጣንና ተግባሮች በስራ


ላይ ያውላል፡፡

ለ) በመንግስት ሰራተኞች ህግ መሰረት የኢንስቲትዩቱን ሰራተኞች ይቀጥራል፤


ያስተዳድራል፡፡

ሐ) የኢንስቲትዩቱን የረጅም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የስራ እቅድ፣ ዓመታዊ


የስራ መርሃ-ግብርና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም በስራ ላይ ያውላል፡፡

መ) ለኢንስቲትዩቱ በተፈቀደለት በጀትና የስራ መርሀ-ግብር መሰረት ገንዘብ ወጪ


ያደርጋል፡፡

ሠ) ከሶስተኛ ወገን ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ኢንስቲትዩቱን ይወክላል፡፡

ረ) የኢንስቲትዩቱን የስራ አፈፃፀምና የበጀት ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቢሮ ያቀርባል፡፡

3) ዋና ዳይሬክተሩ ለኢንስቲትዩቱ ሥራ ቅልጥፍና አስፈላጊ በሆነ መጠን ከሥልጣንና


ተግባሩ በከፊል ለኢንስቲትዩቱ ሃላፊዎችና ሰራተኞች በውክልና ሊያስተላልፍ
ይችላል፣

6
10. የምክትል ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባራት፣

ምክትል ዳይሬክተሩ ተጠሪነቱ ለዋና ዳይሬክተሩ ሆኖ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት


ይኖሩታል

1) በኢንስቲትዩቱ Sªp` SW[ƒ የተመደበበትን ¾Y^ H>Å~” ÃS^M'


2) ዋናው ዳይሬክተር በሌለበት ወይም ስራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜ ተክቶት
ይሰራል፣
3) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፣

ክፍል ሦስት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

11. በጀት፣

የኢንስቲትዩቱ የሚከተሉት የገቢ ምንጮች ይኖሩታል፡፡

ሀ) ከመንግስት የሚመደብ በጀት፤

ለ) ኢንስቲትዩቱ ከሚያስከፍለው የአገልግሎት ክፍያ፣

ሐ) ከተለያዩ አግባብነት ካላቸው ምንጮች የሚገኝ እርዳታና ስጦታ፣

12. የበጀት ዓመት

የኢንስቲትዩቱ የበጀት ዓመት የክልሉ መንግስት በጀት ዓመት ነው፡፡

13. የሂሳብ መዛግብት፣

1) ኢንስቲትዩቱ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ መዛግብት ይኖሩታል፣


2) የኢንስቲትዩቱ የሂሳብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በየዓመቱ በክልሉ ዋና ኦዲተር ወይም
እንደ የአስፈላጊነቱ ዋና ኦዲተሩ በሚሰይመው ሌላ ኦዲተር ይመረመራሉ፡፡

14. የመተባበር ግዴታ

ማንኛውም ሰው ይህንን ደንብ ለማስፈጸም የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡

15. ተፈፃሚነት የሌላቸው ህጎች

ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ህግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ ደንብ
የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
7
16. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን

ቢሮው ይህን ደንብ ለማስፈፀም አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡

17. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ፣

ይህ ደንብ ከፀደቀበት ታህሳስ 14 ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል፡፡

ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት

ርዕሠ መስተዳድር

8
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL
mNGST db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE

›mT q$_R ፩ bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ th


18 Year No 1 Hawassa
?ZïC KLል Mክር b@T -ÆqEnT
Hêú የካቲት ፳ qN ፳፻፬ ዓ/ም›.M ywÈ አዋጅ Feb. 28/2012

ደንብ ቁጥር ፻/፪፼፬ Regulation No 100/2012

በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች Regulation Issued for the Establishment of the
ክልላዊ መንግሥት የከተማ መሬት ልማት እና southern Nations, Nationalities and People’s
ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤትን ለማቋቋም የወጣ Regional State Urban Land Development and
የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Management Office.
መግቢያ
Preamble
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ሥርዓቱን
Whereas, it has been issued a policy of land
በመሠረታዊነት ከሚታየው የኪራይ ሰብሣቢነት development and management that enable to apply
አደጋ መከላከልና መሬት ለከተሞች ልማት ዋነኛ the land for a better development due to the fact that
ሀብት ከመሆኑ አንፃር የላቀ ልማታዊነትን land is the main source of urban development and to
በሚያረጋግጥ መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል prevent, basically, land development and
የሚያስችል የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ፖሊሲ management system from the danger of rent seeking;
በመውጣቱ፣
Whereas, it has been issued lease proclamation of

የከተማ መሬት ለልማታችን እጅግ አስፈላጊና ዘላቂ urban land to administrate in a way that ensure fair
benefit of citizens since urban land is a very
ሀብት በመሆኑ የዜጐችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት
important and sustainable resource for development;
በሚያረጋግጥ አግባብ ለማስተዳደር የከተማ መሬት
የሊዝ አዋጅ በመውጣቱ፣
Whereas, it has been necessary to establish and
ፖሊሲውንና አዋጅን እንዲሁም ሌሎች የሕግ organize institution that carry out the responsibility
ማዕቀፎችን ተግባራዊ በማድረግ ግልፅ፣ ቀልጣፋና of laying down transparent, effective and efficient
land development and management system through
ውጤታማ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት
implementing the policy and proclamation as well as
ሥርዓት በመዘርጋት ይህንን ኃላፊነት በብቃት
others legal frameworks;
የሚወጣ ተቋም ማቋቋምና ማደራጀት በማስፈለጉ፣
Now therefore, in accordance with article 47/3/ of
የመስተዳድር ምክር ቤት የደቡብ ብሔሮች፣
proclamation No 133/2010 issued to re-determine the
ብሔረሰቦችና ሕዘቦች ክልል መንግሥት አስፈፃሚ
power and duties of the southern Nations; Nationalities
አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን
and People’s Regional state executive organs; the
በወጣው አዋጅ ቁጥር ፻፴፫/፪፼፫ አንቀጽ ፵፯ ንዑስ
executive council has here by proclaimed as follows;
አንቀጽ ፫ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ Part One


ጠቅላላ General
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና This regulation may be cited as, “southern

ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የከተማ መሬት Nations; Nationalities and People’s Regional
State Urban Land Development and
ልማት እና ማነጅመንት ጽ/ቤት ማቋቋሚያ
Management Office Establishment Regulation
የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፻/፪፼፬”
No 100/2004”
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. Definitions
2. ትርጓሜ
In this regulation unless the context otherwise
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው
requires:-
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣ 1. “Region” means the southern Nations:
1. “በክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ Nationalities and People’s region.
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡ 2. “Executive council” means the highest
2. “መስተዳድር ም/ቤት” ማለት በተሻሻለው executive organ established in accordance
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች with article 64 of the revised constitution of
ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፰፬ መሠረት the southern Nations; Nationalities and

የቋቋመው የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ People’s Regional State.

የሕግ አስፈፃሚ አካል ነው፡፡


3. “አዋጅ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ 3. “Proclamation” means proclamation No
133/2010 issued to re-determine the power
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት
and duties of southern Nations;
የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር
Nationalities and People’s regional State
እንደገና ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር
executive organs.
፻፴፫/፪፼፫ ነው፡፡
4. “ከተማ” ማለት በንግድ ኢንዲስትሪና ከተማ
4. “Urban Center” means residential area
ልማት ቢሮ የማዘጋጃ ቤት እውቅና
recognized as municipality under trade,
የተሰጠው መኖሪያ አካባቢ ነው፡፡
industry and city development bureau.

2
5. “የከተማ መሬት” ማለት በክልሉ ማዘጋጃ ቤት 5. “Urban Land” means urban land situated
ወይም ከተማ አስተዳደር ዕወቅና በተሰጠው within urban territory recognized by the
region’s municipality or urban
ከተማ ወሰን ውስጥ ያለ የከተማ ቦታ ነው፡፡
administration.
6. “ይዞታ” ማለት የከተማ ቦታ በሚመራበት ሕግ 6. “Possession” means an urban land held by
መሠረት አግባብ ባለው አካል ተፈቅዶ በሊዝ lease or rent up on the authorization of
appropriate body in accordance with the law
ወይም በክራይ የተያዘ የከተማ ቦታ ነው፡፡
regulating urban land.
7. “ሊዝ” ማለት በጊዜ በተገደበ ውል መሠረት 7. “Lease” means a system of land tenure by
የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት የሚገኝበት which the right to use of urban land
የመሬት ይዞታ ስሪት ነው፡፡ acquired under a contract of definite period.
8. “Old Possession” means urban land legally
8. “ነባር ይዞታ” ማለት የከተማ ቦታ በሊዝ
acquired through rent before the urban
ሥርዓት ከመተዳደሩ በፊት በሕጋዊ መንገድ center entered into the lease hold system or
በኪራይ የተያዘ ወይም ሊዝ ነባራዊ ከሆነ በኋላ an urban land provided as compensation in
kind to the person instead of evicted old
ለነባር ይዞታ ተነሽ በምትክ የተሰጠ የከተማ
possession after the lease system is being
ቦታ ነው፡፡ implemented.
9. “የተቀናጀ መሬት መረጃ” ማለት መሬትና 9. “Cadastre” means a system of collecting,
መሬት ነክ መረጃ የማሰባሰብ የማደራጀት organizing and administrating land and land
related information.
የማስተዳደር ሥርዓት ነው፡፡
0. “ቢሮ” ማለት የክልሉ ንግድ ኢንደስትሪና ከተማ 10. “Bureau” means trade, industry and urban
ልማት ቢሮ ነው፡፡ development bureau of the Region;
፲፩ “የቢሮ ኃላፊ” ማለት የንግድ ኢንደስትሪና 11. “Bureau Head” means Bureau Head of
trade, industry and urban development.
ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ ነው፡፡
12. “Urban Administration” means an organ
02. “የከተማ አስተዳደር” ማለት በሕግ ወይም to which powers and duties of
በሚመለከተው መንግሥታዊ አካል ውክልና administrating an urban center has been
የከተማ አስተዳደር ሥልጣንና ተግባር የተሰጠ given by law or delegation by law or
delegation by the concerned government
አካል ነው፡፡
body.
03. “ጽሕፈት ቤት” ማለት በዚህ ደንብ የተቋቋመ 13. “Office” means an office of urban land
የክልል የከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት development and management of the region
established by this regulation.
ጽ/ቤት ነው፡፡
04. “መሬት ልማት” ማለት ከተሞች የልማት
14. “Land Development” means reclamation
ግባቸውን መሠረት ያደረገ በቂ መሬት of sufficient land for various purposes with
በሚፈለገው ጥራት፣ ብዛትና ፍጥነት ለተለያዩ the required quality, quantity and speed
based on the development goals of urban
አገልግሎቶች የሚውል መሠረተ ልማት
centers.
የተሟላለት፣ (የለማ) መሬት ዝግጅት
ነው፡፡

3
05. “መሬት ማኔጅመነት” ማለት በከተሞች ዘላቂ 15. “Land Management” means a system of
ልማት ለማምጣት ወሳኝ የሆነውን መሬትን providing land in a fair, effective and

ፍትሐዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በሆነ መንገድ productive manner to the users; and a means
of ensuring the community benefit through
ለተጠቃሚው የሚቀርብበትና በከተሞች
laying down a system that enable to achieve
የልማትና የመልካም አስተዳደር ግቦችን
development and good governance goals of
ማሳኪያ የሚያደርግ የአሠራር ሥርዓት
urban centers;
በማስፈን የኀብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ
ነው፡፡
16. “Spatial Information” means an
06. “የምድር መረጃ” ለመሬት አስተዳደር፣
information describing the condition of
ለመሠረተ ልማትና ለመሳሰሉት በግብአትነት
cadastre and served as an input for land
የሚያገለግል ስለመሬትና መሬት ነክ ሁኔታ
management,
የሚገልፅ መረጃ ነው፡፡
07. “ ሰው “ ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ- 17. “Person” means a natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡ person.

3. የፆታ አገላለፅ 3. Gender Expression


በዚህ ደንብ ውስጥ ማንኛውም በወንድ ፆታ In this regulation, the provision provided for
masculine gender shall also apply to the
የተገለፀው ድንጋጌ ሴትንም ይጨመራል፡፡ feminine gender.
4. የደንቡ የተፈፃሚነት ወሰን 4. Scope of application
ይህ ደንብ በክልሉ የከተማ መሬት ልማትና This regulation shall apply to urban land
ማኔጅመንት ሥራ እና የበታች መዋቅሩ ላይ development and management activities and its

በየደረጃው ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ lower structure in each level.

ክፍል ሁለት Part Two


ስለ ጽሕፈት ቤት ማቋቋም Establishment of the office
5. መቋቋም እና ተጠሪነት 5. Establishment and Accountability
1. የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች 1. The southern Nations: Nationalities and
ክልላዊ መንግሥት የከተማ መሬት ልማት People’s Regional State urban land
እና ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤት (ከዚህ በኋላ development and management office (here
“ጽሕፈት ቤት” እየተባለ የሚጠራ) ራሱን after referred as “Office”) is here by
የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው የክልሉ established by this regulation as

መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ independent and juridical state office.

ተቋቁሟል፡፡

4
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት 2. The executive organ office established
የተቋቋመው የአስፈፃሚ አካላት መስሪያ pursuant to sub article 1 of this article may,

ቤት በክልሉ በመሠረታዊ የሥራ ሂደት depending on the condition, set up offices,

ለውጥ ጥናት ሠነድ መሠረት at zone, special woreda, Hawassa city,


woreda and city administration level based
አንደሁኔታው በዞን፣ በልዩ ወረዳ፣ በሀዋሣ
on the business process re-engineering
ከተማ፣ በወረዳና ከተማ አስተዳደር ደረጃ
study of the region;
ጽህፈት ቤቶች ሊቋቋም ይችላል፡፡
3. Notwithstanding the provision of sub-article
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) ድንጋጌ 2 of this article, the head office of the region
ቢኖርም የክልሉ ዋና ጽ/ቤት ተጠሪነቱ shall be accountable to trade, industry and
urban development bureau of the region,
ለክልሉ ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት
like wise land development and
ቢሮ ሲሆን እንደዚሁ በየደረጃው ባሉት management office that is going to be
established in each urban centers shall be
ከተሞች የሚቋቋመው የመሬት ልማትና
accountable to the office and urban
ማኔጅመንት ጽ/ቤት ተጠሪነት ለጽ/ቤቱ እና development department found in each
በየእርከኑ ለሚገኘው ከተማ ልማት level.

መምሪያ ይሆናል፡፡
6. ዋና መሥሪያ ቤት 6. Head Office
1. የጽሕፈት ቤቱ ዋና መስሪያ ቤት በክልሉ 1. The head office of the office shall be
መንግሥት ርዕሰ ከተማ ሀዋሣ ይሆናል፡፡ situated in Hawassa, the capital city of the
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ regional state;
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ 2. Without prejudice to the general provision
በየደረጃ ባሉት ከተሞች የዋና ጽ/ቤቱ አካል of sub-article /1/ of this article, urban land
and management offices which are part of
የሆኑ የከተማ መሬት ልማትና the head office may, as may be necessary,
ማኔጅመንት ጽ/ቤቶች ይኖራሉ፡፡ establish in urban centers found in each
level.

7. ዓላማ 7. Objectives
የጽሕፈት ቤቱ ዓላማ፣ The office shall have the following objective:-
1. በክልሉ ከተሞች የመሬት ልማት እና 1. To make land development and
ማኔጅመንት አሠራር ስርዓት ለከተሞች management system of the region to be a
ውጤታማ ሶሽዮ-ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካል base for urban centers effective socio-
ትራንስፎርሜሽን መሠረት እንዲሆን economic and political transformation; and

ማድረግ እና

5
2. የክልሉን ከተሞች የመሬት እና መሬት ነክ 2. To ensure the dwellers satisfaction and the
መረጃዎችን በዘመናዊ አሠራር እና success of development and good governance

ቴክኖሎጂ እንዲሁም በተሟላ ክህሎት እና of the urban centers through organizing the

ብቃት በማደራጀት የነዋሪውን እርካታ፣ region’s cadastral information in modern way


and technology as well as with complete skill
የከተሞችን ልማት እና መልካም አስተዳደር
and efficiency.
ስኬት ማረጋገጥ፡፡
8. ሥልጣንና ተግባር
8. Power and Duty
ጽሕፈት ቤቱ የክልሉ የከተማ መሬት ልማትና
The office shall be served as a center of urban
አስተዳደር ማዕከል ሆኖ የሚከተሉትን ዝርዝር land development and administration of the
ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣ region and have the following detail powers and
duties:-
1. በክልሉ የከተማ መሬት አስተዳደር ሥርዓቱ 1. Cause urban land administration system of
ከሙስና/ከኪራይ ሰብሣቢነት/ በፀዳ መንገድ the region to be free from corruption /rent
seeking/ and applied for advanced
ለላቀ ልማታዊ ሥራ እንዲውል ያደርጋል፣
development work;
2. የክልሉን የከተማ መሬት አስተዳደር መረጃ 2. Consolidate, organize and disseminate
ያጠናቅራል፣ ያደራጃል፣ ያሰራጫል፣ information regarding urban land
administration of the region;
3. የከተማ መሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን 3. Collect and administrate cadastral
ይሰበስባል፣ ያስተዳድራል፣ በክልሉ በሚገኙ information of urban centers and lay down
ከተሞች ደረጃ በደረጃ የመረጃ ሥርዓት information system step by step in urban
ይዘረጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ centers across the region; follow-up the
4. በክልሉ ወጥ የሆነ የመሬት ልማትና implementation;

ማኔጅመንት ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ 4. Prepare the necessary legal frameworks so

የሆነ የህግ ማዕቀፎችን ያዘጋጃል፣ as to apply a uniform land development and


management system throughout the region,
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፡፡
follow-up its implementation;
5. በከተሞች ለሕዝብ ጥቅምና ለተሻለ ልማት
5. lay down, implement and follow-up a
ሲባል ከይዞታቸው ለሚፈናቀሉ
system of compensation pay to land
ባለይዞታዎች ካሣ የሚከፈልበት ሥርዓት
possessors who have been evicted from
ይዘረጋል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤
their possession for the sake of public
ይከታተላል፡፡ interest and better development of urban
centers;

6
6. የከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት 6. Create integrated interconnection among
የሶሺዮ ኢኮኖሚና ፖለቲካል government, people, institution through
ትራንስፎርሜሽን መሠረት በመጣል laying down a for socio-economic and
የመንግሥት፣ የሕዝብና የተቋም ትስስርን political transformation of urban land

ቅንጅት ይፈጠራል፣ development and management;

7. ከተሞች የመሬት ሃብታቸውን በአግባቡ 7. Create a system of preventing illegality and


extravagance as well as appropriate
ለይተውና መዝግበው ለተገቢው ልማት
specification and registration of urban land
የሚያውሉበት፣ ከብክነትና ከሕገወጥነት
resources for appropriate development;
የሚከላከሉበት ሥርዓት ይጠራል፡፡
8. Create conducive and developmental link as
8. ከተሞች ከአጎራባች አካባቢያቸው ጋር
well as mutual benefit with neighborhood
ጤናማና ልማታዊ የሆነ ትስስርና የጋራ
areas of urban centers;
ተጠቃሚነት ይፈጠራል፣ 9. Create a system of readable and
9. የከተሞችን የልማት ግብ የሚያሳካ implementable urban land utilization plan
ተናባቢና ተፈፃሚ የሆነ የከተማ መሬት for the achievement of urban development
አጠቃቀም ፕላን ሥርዓት ይፈጥራል፣ goal;
0. ውጤታማ፣ ኢኮኖሚያዊና የከተሞችን 10. Create effective, economical land supply
የልማት ግብ የሚያሳካ የመሬት አቅርቦት provision system that may achieve

ሥርዓት ይፈጥራል፣ development goal of urban centers;

፲፩ የመሬት ዝግጅት ወጭን በማሰመለስ 11. Organize land bank that stretch consistent
ቀጣይነት ያለው የአቅርቦት ሥርዓት supply provision system through
የሚረጋ የመሬት ባንክ ያደራጃል፣ reimbursing land reclamation expenditure;
12. lay down a system of land transaction and
02. የመሬት ፍላጎትና የመሬት ዝግጅት
offer taking into consideration the land
አቅምን ታሳቢ የሚያደርግ የመሬት demand and capacity of land reclamation;
ግብይትና አሰጣጥ ሥርዓት ይዘረጋል፣
03. ወቅታዊና የከተሞችን ተጠቃሚነት 13. Lay down a system of bench mark price of
urban land that may ensure the benefit of
የሚያረጋግጥ፣ የንብረት ኢኮኖሚ
urban centers as well as fasten a system of
ሥርዓቱን የሚያሳልጥ የከተሞች መሬት
property economy;
መነሻ ዋጋ ሥርዓት ይዘረጋል፣
14. Create a complete system that enable to
04. የከተሞችን የይዞታ አስተዳደር በማስተካከል
give prompt service and ensure property
ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና የዜጎችን
guarantee of citizens through rectifying
የንብረት ዋስትና ለማረጋገጥ የሚያስችል
possession administration of the urban
የተሟላ ሥርዓት ይፈጠራል፣ centers;

7
05. የመሬት ዘርፉ ውጤታማና ብቃት ያለው 15. Create transparent working system and
እንዲሆን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ structure equipped with modern technology,

ግልፅ የሆነ አሠራርና አደረጃጀት፣ skilled and ethical human resource to be


have effective and efficient land sector;
በክህሎትና በሥነ-ምግባር የታነፀ የሰው
ኃይል ይፈጥራል፣
16. Emanate policy ideas concerning land
06. የመሬት አስተዳደር፣ አጠቃቀምና አካባቢ
administration, utilization and
ጥበቃን በተመለከተ የፖሊሲ ሃሳቦችን
environmental conservation; prepare and
ያመነጫል፣ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል
provide it to the concerned body, implement
ያቀርባል፣ ሲፀድቅም ሥራ ላይ ያውላል፣
same upon approval;
07. በክልሉ የከተማ መሬት አጠቃቀም በመሪ 17. Follow-up whether urban land utilization in
ኘላን መሠረት መሆኑን ይከታተላል፣ the region is based on master plan;
08. በክልሉ ለከተማ ኢንቨስትመንትና ለሌሎች 18. Provide well reclaimed land which may
አገልግሎቶች ሊውሉ የሚችሉ መሬቶችን apply for urban investment and other
በጥናት በመለየት ለየአገልግሎቶች የለማ services in the region by identifying through
መሬት ያቀርባል፣ study;

09. በከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት 19. Ensure the effectiveness and efficiency of
land development and management system
ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት
by identifying the problems of urban land
በመለየት እና ተገቢውን የመፍትሔ ሃሣብ
development to be faced in process through
በማቅረብ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት
study and provide appropriate solution;
ሥርዓቱ ቅልጥፍናና ውጤታማነት
ያረጋገጣል፣

፳ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዘርፍ 20. Coordinate the concerned organ with regard

ስልጠና ኘሮግራም ስለሚስፋፋበትና የሙያ to the expansion of training program of land


development and management sector and
ብቃትን እና ሥነ-ምግባር በሚጠናከርበት
further bolster professional competency and
ሁኔታ የሚመለከታቸውን ተቋማት
ethics;
ያስተባብራል፣

፳፩ ለዞኖችና ለከተሞች የቴክኒክና የአቅም 21. Provide technical and capacity building
ግንባታ ድጋፍ ያደርጋል፣ support to zone and urban centers;

8
፳፪. በከተሞች መሬት ልማት ማስፈጸሚያ 22. Establish revolving fund for the execution
የሚሆን ፋይናንስ በተዘዋዋሪ ፈንድ of urban land development, follow-up and
ያቋቁማል፣ የከተማ መሬት ልማት የወጪ monitor the execution of the reimbursement
ማስመለስ አሠራርን ተግባራዊነት
activities of urban land development
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣

፳፫. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣ 23. Own property, enter into contract, sue and
በስሙ ይከሳል፣ ይከሰሳል፣ be sued in its own name,
24. Undertake other activities that are relevant
፳፬. ዓላማውን ለመፈፀም የሚረዱ ሌሎች
to the attainment of its goal.
ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፱ የጽሕፈት ቤቱ አቋም 9. Organization of the office

1. የክልሉ ጽሕፈት ቤት፡- 1. Office of the region shall have:-


ሀ) በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር a) Head of the office ad as may be
አቅራቢነት በመስተዳድር ም/ቤት necessary, deputy heads appointed
የሚሾሙ አንድ የጽህፈት ቤቱ by the executive council up on the

ኃላፊ እና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል recommendation of the chief

የሥራ ኃላፊዎች፣ executive.


b) Process owners whose number shall,
ለ) ብዛታቸው እንደሥራው አስፈላጊነት
as may be necessary, be decided by
የሚወሰንና በቢሮ ኃላፊው
head of bureau;
የሚመደቡ የሥራ ሂደት ባለቤቶ፣
c) Management committee of the office
ሐ) የጽህፈት ቤቱ የሥራ አመራር
and;
ኮሚቴ፣ እና
መ)ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሰራተኞች d) The necessary staff employees.
እንደአስፈላጊነቱ ይኖሩታል፣

2. በክልሉ በሚገኙ የተለያዩ አስተዳደር 2. Urban land developed and management


እርከኖች የመሬት ልማት ማኔጅመንት office established under different

ጽ/ቤት ኃላፊና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል administrative hierarchies of the region

ኃላፊዎች፣ እንዲሁም የሥራ ክፍሎች shall have head and as may be necessary
deputy heads as well as the necessary staff
እና ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡
employees.

9
3. የክልሉ ጽህፈት ቤት የተሰጡትን 3. Organization of body who execute the given
ሥልጣንና ተግባራትን የሚያከናውኑ power and duties of the regional office shall

አካላትን አደረጃጀት በመሠረታዊ የሥራ be decided based on business process re-


engineering.
ሂደት ጥናት መሠረት ይሆናል፡፡

ክፍል ሦስት Part three


Power and duty of heads of the office
የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊዎች እና አደረጃጀት
and structure body
አካላት ስልጣንና ተግባር

፲ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሥልጣንና ተግባር 10. Power and Duty of head of the Office:-
1. የጽሕፈት ቤቱ ተጠሪነት ለቢሮ ኃላፊ ሆኖ 1. Head of the office shall be accountable to head

የጽሕፈት ቤቱን ሥራ በበላይነት ይመራል of the bureau and lead, co-ordinate and

ያስተባብራል፣ ያስተዳድራል administer the office work.


2. With our prejudice to sub-article 1 this article ,
2. የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 1 አጠቃላይ
the head shall,
አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ኃላፊው፣
ሀ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 የተመለከቱትን a) Exercise the power and duties of the office
የጽ/ቤቱን ሥልጣንና ተግባራት ሥራ ላይ specified under article/8/ of this regulation;
ያውላል፣
ለ/ በክልሉ መንግስት ሠራተኞች ሕግ b) Employ and administer employees of the

መሠረት የጽሕፈት ቤቱን ሠራተኞች office in accordance with the region civil

ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፣ service law.


c) Prepare long and short term plans annual
ሐ/ የጽህፈት ቤቱን የረዥምና የአጭር ጊዜ
work programs and budgets of the office,
የሥራ ዕቅድ፣ ዓመታዊ የስራ መርሕግብርና
submit to the bureau head and implement
በጀት ያዘጋጃል፣ ለቢሮ ኃላፊ አቅርቦ
same upon approval;
ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል፣
d) Effect expenditure in accordance with the
መ/ ለጽሕፈት ቤቱ በተፈቀደለት በጀትና
approved budget and work program of the
የሥራ መርሕግብር መሠረት ገንዘብ
office;
ወጪ ያደርጋል፣

ሠ/ ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደጉ e) Represent the office in its all dealings with

ግንኙነቶች ሁሉ ጽህፈት ቤቱን the third parties;

ይወክላል፡፡

10
ረ/ የጽሕፈት ቤቱን የሥራ አፈጻጸምና f) Prepare performance and financial reports
የሂሳብ ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለቢሮ of the office; submit to the head of the

ኃላፊ ያቀርባል፣ bureau.


3. Head of the office may delegate part of his
3. የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ለጽሕፈት ቤቱ ሥራ
power and duties to deputy heads of the extent
ቅልጥፍና አስፈላጊ በሆነ መጠን
necessary for the efficient performance of the
ከሥልጣንና ተግባሩ በከፊል ለጽሕፈት
activities of the office.
ቤቱ ምክትል ኃላፊዎችና ሠራተኞች
በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡

፲፩ የጽሕፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊዎች ሥልጣንና 11. Power and Duty of Deputy Heads of The

ተግባር Office

1. ምክትል ኃላፊ በዋናው ኃላፊ ተለይቶ 1. Perform other functions distinctively given by
የተሰጡትን ተግባራት ያከናውናል. the head;
2. ዋና ኃላፊው በሌለበት ወቅት ተክቶ
2. Act on behalf of the head in his absence;
ይሠራል፣
3. የምክትል ኃላፊው ተጠሪነት ለጽህፈት ቤቱ
3. The deputy head shall be accountable to head
ኃላፊ ይሆናል፣
of the office.
፲፪. በየደረጃው የሚገኙ የመሬት ልማትና 12. Power and Duty of Land Development and
Management Structure Found at Different
ማኔጅመንት መዋቅር ሥልጣንና ተግባር
level
In addition to implementing the power and duty
በየደረጃው የሚቋቋሙ የከተማ መሬት ልማትና
given to the office by article /8/ of this regulation,
ማኔጅመንት ጽ/ቤት በዚህ ደንብ በአንቀጽ 8
urban land development and management office
ለጽ/ቤቱ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባር
established at different level shall have the
በተቋቋመበት ሥፍራ ውስጥ በሥራ ላይ ከማዋል
following detail power and duties-
በተጨማሪ የሚከተሉት ዝርዝር ስልጣንናተግባራት
ይኖሩታል፡፡

1. የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት 1. Collect information and statistics of land


development and management; sent it to the
መረጃዎችንና ስታትስቲኮችን ማሰባሰብ፣
concerned body timely;
በወቅቱ ለሚመለከታቸው የመላክ፣
2. Prepare, implement and evaluate action plan
2. የስራ እቅድ የማዘጋጀት፣ ስራ ላይ
as well as submit report to their
የማዋል፣ ገምግሞ ለአስተዳደራቸውና
administrations and the region;
ለክልሉ ሪፖርት የማቅረብ፣

11
3. ዓመታዊ በጀት አዘጋጅቶ የመጠየቅ፣ 3. Prepare and request annual budget, implement
ሲፈቀድም ስራ ላይ የማዋል፣ በወቅቱም same upon approval, and submit report
ሪፖርት የማቅረብ፣ periodically;
4. በከተሞች የተቀናጀ መሬትና መሬት ነክ 4. Collect, organize, update, make ready for
መረጃ ያሰባስባል፣ ያደራጃል ወቅታዊ service and administer consolidated urban
ያደርጋል፣ ለአገልግሎት ያበቃል፣ cadastral information;

ያስተዳድራል፣
5. Prepare cadastral map by changing socio-
5. ከመስክ የሚሰበሰቡ የሶሺዮ ኢኮኖሚና
economic and spatial information collected
የምድር መረጃዎችን ወደ ዲጂታል መረጃ
from field to digital information; update
በመለወጥ የካዳስተር ካርታ ያዘጋጅ፣
through information renewing system;
በየወቅቱ ግብዓታዊ በሆነ የመረጃ ማደስ
ስርዓት ወቅታዊ ያደርጋል፣
6. በከተሞች ወጥ የሆነ የአድራሻ ሥርዓት 6. Lay down address system in the urban
ይዘረጋል፣ centers;
7. የተዘጋጀውን የተቀናጀ ካዳስተር ካርታ፣ 7. Issue consolidated cadastral plan that has
already been prepared through following
የይዞታ ሀገራዊ ልዩ መለያ ቁጥር
national identification code standard of
ስታንዳርድን ተከትሎ በመስጠት ከገላጭ possession and interconnect there on with
መረጃ ጋር ያስተባብራል፣ descriptive information;
8. Implement manuals, standard and legal
8. የተቀናጀ የከተማ መሬት ነክ መረጃ
frameworks appropriately concerning
የሚመለከቱ የህግ ማዕቀሮች፣
consolidated cadastral information;
ስታንዳርዶችና ማኑዋሎችን በትክክል
ይተገብራል፣ሰ 9. Inter-connect information with national data
9. በከተሞች በተዘጋጀ የካዳስተር ካርታ base following national possession spec
ያድራሻ ሥርዓት ዝርጋታ ስታንዳርድን identification standards based on installation
ተከትሎ መረጃዎችን ከአገራዊ መረጃ ቋት standard of cadastral map address system;
ጋር ያስተሳስራል፣
፲. ለይዞታ ባለቤቶች፣ የኢኮኖሚ ተቋማት፣ ለህግ
10. Share consolidated cadastral information to
አካላት፣ ለመሬት ነክ ተቋማት፣ ለፌዴራልና
possessors, economic institution, justice
ክልል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት
organs,, real property registration and
ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እንዲሁም ሌሎች
information agency and other relevant
አግባብነት ላላቸው ተቋማት የአገልግሎ
institution based on service level agreement;
አቅርቦት ደረጃ ስምምነት መሰረት የተቀናጀ
የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ያጋራል፡፡

12
፲፩ . የቅየሣ መቆጣጠሪያ ነጥቦች ያስተካክላል፣ 11. Install survey control points, replicate,
ያባዛል፣ ያስተዳድራል፣ የተቀናጀ የመሬት administer, organize cadastral information

መረጃ ማዕከል ያደራጃል፣ የቅብብሎሽ center and lay down pass-over system;

ሥርዓት ይዘረጋል፣
12. Follow up and ensure whether the land has
፲፪ . ከተሞች በጨረታም ሆነ ከጨረታ ውጭ
been transferred from urban centers either
ያስተላለፉት መሬት የልማት ግባቸውን
with bid or without bid has been implemented
ሊያሳካ በሚችል ተግባር ላይ መዋሉን
for the intended purpose to achieve its
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል ከዓላማው ውጭ
development goal; take administrative
የሚጠቀሙት ላይ ተገቢ አስተዳደራዊ
measure on those who use beyond the
እርምጃ በሕጉ መሠረት ይወሰዳል፣ objective based on the law;
፲፫ . ሌሎች ከተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት ጋር 13. Perform other works which have relevancy
አግባብነት ያላቸው ስራዎችን ያከናውናል፡፡ with the given power and duty.

፲፫. የቢሮው ኃላፊው ሥልጣንና ተግባር 13. Power and Duty of the Bureau Head.
The Bureau Head shall have the following
ቢሮ ኃላፊ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር
power and duties:-
ይኖሩታል፡፡ 1. Follow up the overall activities of the
1. የጽህፈት ቤቱን አጠቃላይ የሥራ office;
እንቅስቃሴዎች ይከታተላል፡፤ 2. Recommend the appointment of the office

2. የጽህፈት ቤቱን ኃላፊ ሹመት እንዲፀድቅለት head to the chief executive to be approved;

ለርዕሰ መድተዳድሩ ያቀርባል፣ 3. Provide the office’s annual plan, draft


budget, report and performance together
3. የጽሕፈት ቤቱን አመታዊ ዕቅድ፣ ረቂቅ
with remarks to the regional state;
በጀት፣ ሪፖርትና የሥራ አፈፃፀም
ከአስተያየት ጋር ለክልሉ መንግሥት
4. Follow up whether consolidated cadastral
ያቀርባል፣
information has been properly kept, and the
4. የተቀናጀ የመሬትና መሬት ነክ መረጃ
office has carried out its duty and
በአግባቡ ጥበቃ መደረጉን እንዲሁም ጽህፈት responsibilities;
ቤቱ ተግባርና ኃላፊነቱን መውጣታቸውን 5. Examine and approve organizational and
ይከታተላል፣ capacity building program studies that has
5. ከየጽህፈት ቤቱ የሚቀርቡትን የአደረጃጀት been proposed from every office
እና አቅም ግንባታ መርሃ ግብር ጥናቶች
ይመረምራል፣ ያፀድቃል፣

13
ክፍል አራት Part Four
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች Miscellaneous provisions
፲፬. በጀት 14. Budget
ጽሕፈት ቤቱ የሚከተሉት የበጀት ምንጮች The office shall have the following budget
ይኖሩታል፡፡ source:-
1. Budget allocated by the regional state;
1. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣
2. Revenues derived from other sources.
2. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ ገቢ ይተዳደራል፡፤

፲፭. በጀት ዓመት 15. Fiscal Year

የጽህፈት ቤቱ የበጀት ዓመት በየዓመቱ ከሐምሌ


The fiscal year of the office shall runs from 8 th
፩ ቀን ጀምሮ በተከታዩ ዓመት ሰኔ ፴ ቀን
July to 7th July of the coming year.
ያበቃል፡፡

፲፮. የሂሳብ መዛግብትንና የሂሣብ ምርመራ 16. Book of Account and Audits

1. ጽሕፈት ቤቱ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ 1. The office shall keep complete and accurate
የሂሣብ መዛግብት ይይዛል፡፡ book of accounts;

2. ጽሕፈት ቤቱ የሒሣብ መዛግብትንና ገንዘብ 2. Book of account and financial documents of


the office shall be audited annually by the
ነክ ሰነዶች በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር ወይም
auditor general or auditor designated by
እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች ይመረመራል፡፡
him.
፲፯ የመተባበር ግዴታ 17. Duty to Cooperate
Any Person shall have duty to co-operate for the
ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈጸም
execution of this regulation.
የመተባበር ግዴት አለበት፡፡

18. Inapplicable laws


፲፰. ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጎች
No regulation, provision or practice shall, insofar
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብ
as it is inconsistent with this regulation have no
መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ
effect with respect to matters provided in this
ደንብ የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት
regulation.
ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

14
፲፱ . መመሪያ የማውጣት ስልጣን 19. Power to Issue Directives
1. The bureau may issue the necessary directives
1. ቢሮው ይህንን ደንብ በሚገባ
for the effective implementation this
ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ
regulation;
መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡
2. Te office may issue detail manual to fully
2. ጽሕፈት ቤቱ ደንቡን ተከትሎ
implement the regulation, and directive to be
የሚወጣውን መመሪያ በተሟላ issued following the regulation.
ሁኔታ ለማስፈጸም የሚረዳውን
ዝርዝር ማኑዋል ሊያወጣ ይችላል፡፡

20. Effective Date


፳. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ
This regulation shall enter into force starting from
ይህ ደንብ ከፀ ደቀበት ከዛሬ ጥር ፳፬ ቀን
2nd day of February 1012.
፪፼፬ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይናል፡፡

Don at Hawassa, this 2nd day of February 1012.


ሐዋሳ ጥር ፳፬ ቀን ፪፼፬ ዓ.ም

Shieferaw sigute
ሽፈራው ሽጉጤ

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል Chief-Executive of the Southern Nations,

መንግሥት Nationalities and People’s Regional State

ርዕሰ መስተዳድር

15
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL
mNGST db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA

OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND


PEOPLES REGIONAL STATE

bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC


፲፰¾ ›mT q$_R ፭ 18Year No 5
KLል መስተዳድር Mክር b@T
Hêú _R ፳፬ qN 2*፬›.M -ÆqEnT ywÈ ደንብ
Hawass February 2 /2012

ደንብ ቁጥር ፺፱//2፼4 የ ደ ቡብ Regulation No 99/2012

ብሔሮች፤ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተማ Regulation Issued to Establish the Southern Nations,

መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲን Nationalities and People’s Regional State Urban Real

ለማቋቋም የወጣ የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Property Registration and Information Agency

መግቢያ Preamble
በክልሉ ውስጥ ወጥ የሆነ የመሬት ምዝገባ Where as, different policies, regulations and
directives as well as standards has been prepared
ሥርዓት እንዲሠፍን የከተማ መሬት ምዝገባን
regarding urban land registration so as to establish
በተመለከተ የተለያዩ ፖሊሲዎች፣ ደንቦችና
uniform system of urban land registration throughout
መመሪያዎች እንዲሁም ስታንዳርዶች የተዘጋጁ
the region.
በመሆኑ፤
Where as, it is necessary to ensure possessory right
የከተማ የማይንቀሳቀስ ንብረትን በመመዝገብ የመጠቀም
of citizen through registering immovable property so
መብትና የይዞታ ባለቤትነትን ማረጋገጥ ለዜጎች የንብረት
as to secure their property; and thereby introduce a
ዋስትና የሚሰጥ ከመሆኑም በላይ ከምዝገባው
conducive structure having swift working procedure
የሚገኘውን መረጃ በመተንተንና በማሠራጨት ለከተሞች
and organization; and information gathered by such
ኢኮኖሚያዊ ልማት ግብዓት እንዲሆን የተፋጠነ
registration to be utilized for urban economic
አሠራርና አደረጃጀት መዘርጋት ተልዕኮውን በአግባቡ
development;
የሚወጣ መዋቅር መፍጠር በማስፈለጉ፤
Now therefore, in accordance with article 47(3) of
የመስተዳድር ምክር ቤት የደቡብ ብሔሮች፣
Proclamation No 133/2010 Issued to Re-determine the
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት አስፈፃሚ
Power and Duties of the Southern Nations, Nationalities
አካላትን ሥልጣንና ተግባር ንደገና ለመወሰን በወጣው
and People’s Regional State Executive Organs; the
አዋጅ ቁጥር 1፴3///፪፼፫ አንቀጽ ፵፯ ንዑስ አንቀጽ ፫ executive council has hereby proclaimed as follows.
መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡
Part One
ክፍል አንድ
ጠቅላላ DNUg@ãC General Provisions

፩. አጭር ርዕስ 3. Short Title


This regulation may be cited as “The
ይህ ደንብ "የደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦች
Southern Nations, Nationalities and
እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተማ
People’s Regional State Urban Real
መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ
Property Registration and Information
ኤጀንሲ ማቋቋሚያ የመስተዳድር ምክር ቤት
Agency Regulation No 99/2012”
ደንብ ቁጥር ፺፱//2፼4" ተብሎ ሊጠቀስ

ይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ 2. Definition
In this regulation, unless the context
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው otherwise requires:-
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣
1. “Region” means the Southern Nations,
1. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣
Nationalities and People’s Region;
ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡
2. “Executive council” means the highest
2. “መስተዳድር ም/ቤት” ማለት በተሻሻለው
executive organ established in
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
accordance with article 64 of the revised
ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ %4
constitution of the Southern Nations,
መሠረት የተቋቋመው የክልሉ መንግስት Nationalities and People’s Regional State
ከፍተኛ የሕግ አስፈፃሚ አካል ወይም or the cabinet of the regional state
የክልሉ አስፈፃሚ አካላት ሥልጣንና established under proclamation 133/2010
ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ issued to re-determine the power and

ቁጥር ፪፼3
1፴3/፪ የተዋቀረው የክልሉ duty of the region executive organs.

መንግስት ካቢኔ ነው፡፡


3. “Proclamation” means Proclamation No
3. «xêJ´ ¥lT ydb#B B/@R
133/2010 issued to re-determine the
B/@rsïCÂ ?ZïC KLልE mNGST
power and duties of the Southern Nations,
የአስፈፃሚ አካላት ሥልጣንና ተግባር
Nationalities and People’s Regional State
እንደገና ለመወሰን የወጣ xêJ ቁጥር executive organs.
፪፼3 ነው፡፡
1፴3/፪

2
4. ”ከተማ” ማለት በንግድ ኢንዱስትሪና 4. “Urban Center” means residential area
ከተማ ልማት ቢሮ የማዘጋጃ ቤት ዕውቅና recognized as municipality under trade,

የተሰጠው መኖሪያ አካባቢ ነው፡፡ industry and city development bureau.

5. “የከተማ መሬት” ማለት በክልሉ በከተማ 5. “Urban land” means a land under the
territory of an urban administration of the
አስተዳደር ወሰን ውስጥ ያለ መሬት ነው፡፡
region.
6. ”ይዞታ” ማለት የከተማ ቦታ የሊዝ ሥሪት 6. “Possession” means an urban land lease
በሚመራበት ሕግ መሠረት አግባብ ባለዉ holding authorized by the pertinent organ
pursuant to the law regulating urban land lease
አካል ተፈቅዶ በሊዝ የተያዘ የከተማ ቦታ
or a possession having granted accreditation by
ወይም በዚሁ ሕግ መሠረት ዕዉቅና
such law.
የተሰጠዉ የከተማ ቦታ ይዞታ ነዉ፡፡
7. ”መሬትና መሬት ነክ ንብረት ” ማለት 7. “Real property” includes a parcel of land
መሬትንና በመሬቱ ላይ የሚገኘውን together with immovable property on the

የማይንቀሳቀስ ንብረት ይጨምራል፣ land.

8. “ኤጀንሲ” ማለት በዚሁ ደንብ የተቋቋመ 8. “Agency” means urban real property
የከተማ መሬትና መሬት ነክ መረጃ information agency established under this
ማዕከል ኤጄንሲ ነዉ፡፡ regulation.
9. “ህጋዊ ካዳስተር” ማለት አንድን መሬት 9. “Legal Cadastre” means a system of
የሚመለከቱ መረጃዎችን በማሰባሰብና confirming possessory right on a parcel of
በማደራጀት የቦታው ይዞታ ባለመብትነት land through gathering and consolidating
የሚረጋገጥበት ሥርዓት ነው፡፡ information regarding such land.
0. “ የከተማ አስተዳደር” ማለት በሕግ ወይም 10. “Urban Administration” means an organ

በሚመለከተዉ መንግሥታዊ አካል entitled to power and duty of urban

ዉክልና የከተማ አስተዳደር ሥልጣንና administration under the delegation by the


law or concerning state organ.
ተግባር የተሰጠዉ አካል ነዉ፡፡

፲፩ “ቢሮ” ማለት የክልል ንግድ ኢንዱስትሪ 11. “Bureau” means the bureau of trade,
ከተማ ልማት ቢሮ ነዉ፡፡ industry and urban development;
፲፪ “የከተማ መሬት ነክ ምክር ቤት/የጋራ ጉባኤ” 12. “Urban land Council” means a
ማለት የክልሉን የከተማ መሬት እና መሬት management body established in

ነክ ንብረት ጉዳዮችን በበላይነት accordance with article 10 of this regulation


so as to follow-up urban real property of
የሚመለከትና በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲
the region.
የተቋቋመ የሥራ አመራር አካል ነዉ፡፡

3
፲፫ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ- 13. “Person” means any natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡ person.

፫. የጾታ አገላለጽ 6. Gender Reference


በዚህ ደንብ ውስጥ ለወንድ ጾታ የተደነገገው In this regulation, the provision provided for
masculine gender shall also apply to
ወይም የተመለከተው የሴት ፆታንም
feminine gender.
ያመለክታል፡፡

4. የደንቡ የተፈጻሚነት ወሰን 7. Scope of Application


1. This regulation shall apply on urban real
1. ይህ ደንብ በክልሉ መንግሥት በዚህ ደንብ መሠረት
property registration executive bodies
በተቋቋሙት የከተማ መሬት እና መሬት ነክ
and their lower structures established
ምዝገብ አስፈፃሚ አካላት መስሪያ ቤቶችና የሥር
under this regulation.
መዋቅሮቻቸው ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
2. This regulation shall also apply on the
2. ይህ ደንብ በክልሉ ¾ከተማ ልማት መረጃዎችን
whole process and activities of data
በማሰባሰብ፣ በማደራጀት፣ በማጠናቀር፣
gathering, organization, consolidation
በማሰራጨት ሂደት እና ተግባር ሁሉ ተፈፃሚ
and dissemination regarding urban
ይሆናል፡፡
development of the region.
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪
3. Notwithstanding sub article 1 and 2 of
የተጠቀሰው ቢኖርም ይህ ደንብ የፀጥታና
this article, this regulation shall not apply
የደኀንነት ጉዳዮችን በተመለከተ በሚያዙ
on classified information regarding peace
ሚስጢራዊ መረጃዎች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡
and security.
ክፍል ሁለት Part Two
ስለ ኤጀንሲው መቋቋም ፤ዓላማ፤ ሥልጣን Establishment, Objective, Power
እና አደረጃጀት and Organization of the Agency
፭. የኤጀንሲው መቋቋም
1. የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል 5. Establishment of the Agency.
መንግሥት የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት
1. The Southern Nations, Nationalities and
ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ “ ኤጀንሲ” People’s Regional State urban real property
እየተባለ የሚጠራ) ^c<” ¾‰K የሕግ ሰውነት registration and information Agency (here in
ያለው የክልሉ መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ after referred to as “Agency”) is hereby
በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡ established by this regulation as an
2. የኤጀንሲው ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል፡፡ independent and juridical state office.
4 2. The agency shall be accountable to the
bureau.
፮. የኤጀንሲው ዋና መሥሪያ ቤት 6. Head office of the Agency
1. The head office of the agency shall be
1. የኤጀንሲው ዋና መሥሪያ u?ƒ በክልሉ
situated in Hawassa, the capital city of the
መንግስት ርዕሰ ከተማ ሐªX ÃJ“M:: region.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ አጠቃላይ ድንጋጌ
2. Without prejudice to the general provision
እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉን ተጨባጭ ሁኔታ of article 1 of this article, urban cadastre,
መሰረት በማድረግ በየደረጃው ባሉት ከተሞች real property and information office (here
እንደ አስፈላጊነቱ የኤጄንሲዉ አካል የሆነ የከተማ in after referred to as “office”) is hereby
ካዳስተርና መሬትና መሬት ነክ ንብረትና መረጃ established at different level taking into
ኤጄንሲ ጽሕፈት ቤት /ከዚህ በኋላ “ጽሕፈት account the objective reality of the region.
ቤ”ት እየተባለ የሚጠራ/ ይሆናል፡፡
3. The accountability of urban real property
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት
office that is going to be established in
በየደረጃው ባሉት ከተሞች የሚቋቋመዉ
accordance with article 2 of this article
የከተማ መሬት ነክ ጽ/ቤት ተጠሪነቱ
across urban centers at different levels is to
ለኤጀንሲዉ እና በየእርከኑ ለሚገኘው
the agency and city development
ለከተማ ልማት መምሪያ ወይም ጽ/ቤት
department or office at each level.
ይሆናል፡፡

፯. ዓላማ 7. Objective
The agency shall have the following objective:-
የኤጀንሲው የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል ፡-
1. Ensure the proper application of the system
1. የይዞታና የንብረት ባለቤትነት አስተማማኝ
of urban real property registration so as to
እንዲሆን ለማድረግ የከተማ መሬትና መሬት ነክ
make possessory and ownership right on
ንብረት ምዝገባ ሥርዓት በአግባቡ ሥራ ላይ
such property to be reliable.
እንዲውል መደረጉን በማረጋገጥ፣
2. Enable any person to be better beneficiary
2. ለቀልጣፋ የከተማ መሬት ነክ ንብረት ገበያ ምቹ
from the transaction of urban real property
ሁኔታ በመፍጠር ማንኛውም ሰው በንብረቱ
through creating conducive environment.
የተሻለ ተጠቃሚ እንዲሆን በማስቻል፡፡
3. Causing the organization of information
3. የመሬት ባለይዞታና የመሬት ነክ ንብረት
relevant for establishing a conducive
ባለቤት በተለያዩ ከተሞች ባፈራው የሀብት
system for ensuring the payment of
መጠን ተገቢውን የሀብት ፈጠራ ታክስ
appropriate capital gain tax by a person
እንዲከፍል የሚያስችል ሥርዓት ለመዘርጋት
who possesses land and owns property in
የሚመች መረጃ እንዲደራጅ ማድረግ ፣ different urban centers.

5
4. ህገወጥ ከለላ እንዳያገኝና መሬት ያልተገባ 4. Create procedure an urban land not to be
የጥቅም ምንጭ የማይሆንበትን ሥርዓት under cover unlawfully and as a source of

በመፍጠር፣ undue enrichment.


5. Lay down the foundation for pro-
5. ለልማት የተመቻቸ የፖለቲካዊ ኢኮኖሚ
developmental political economy and
መሠረት የመጣልና የከተሞችን ልማት
enhance urban development.
የማፋጠን ዓላማዎች ይኖሩታል፡፡

፰. የኤጀንሲው ሥልጣንና ተግባር 8. Power and Duties of the Agency


The agency shall be served as a center of
ኤጀንሲው የክልሉ የከተማ የመሬትና መሬት
information to legal cadastre of urban real
ነክ ንብረት ምዝገባን ህጋዊ ካዳስተር መረጃን
property registration and have the following
በማደራጀት የመረጃ ማዕክል ሆኖ የሚከተሉትን power and duties.
ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፤

1. Coordinate and lead technical and


1. በክልሉ ለሚገኙ የከተማ አስተዳደሮች
management capacity building functions of
የህጋዊ ካዳስተርና የመሬትና መሬት ነክ
legal cadastre and real property registration
ንብረት ምዝገባና መረጃ ጽህፈት ቤቶች
and information offices of urban
የቴክኒክና ማኔጅመንት የአቅም ግንባታ
administration across the region.
ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ይመራል፡፡
2. ስለ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ እና
2. Ensure the implementation of policies,
የህጋዊ ካዳስተር መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ፣
protocol, and strategies issued regarding the
አጠቃቀምና ስርጭት የወጡ ፖሊሲዎችና collection, documentation, utilization and
ፕሮቶኮሎች፣ የማስፈፀሚያ ስልቶችን dissemination of real property registration
ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡ and legal cadastre information.
3. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረትን 3. Cause directives to be issued to urban
በተመለከተ በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ ከተሞች centers across the region regarding urban
የማስፈፀሚያ መመሪያ በቢሮው እንዲወጣ real property; thereby follow up the

ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፡፡ implementation.


4. Prepare regional statistics in relation to the
4. ከመሬትና መሬት ነክ ንብረት ልውውጥ ጋር
transaction of real property; to the extent
የተያያዙ የምዝገባ ሂደቶችን የሚመለከት
necessary disseminate information to the
ክልላዊ ስታስቲክስ ያዘጋጃል፤ ለፌዴራል
federal real property registration and
የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ
information agency.
እና መረጃ ኤጀንሲ በተፈለገው ደረጃ
መድረሱን ያረጋግጣል፡፡
6
5. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረትን 5. Initiate legislations that enable to register
ለመመዝገብ የሚያስችሉ ህጎችን ያመነጫል፤ urban real property; formulate strategies;

የማስፈጸሚያ ስልቶችን ይነድፋል፤ cause grades of registration and legal


cadastre to be issued thereof in cooperation
ከሚመለከታቸው ጋር በመሆን የምዝገባና
with the concerning organs.
የሕጋዊ ካዳስተር ደረጃዎች እንዲወጡ
ያደርጋል፡፡
6. Establish a system of real property
6. የመሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ
registration; ensure the consistent
ሥርዓት ይዘረጋል፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ
implementation of nationally accepted
ተቀባይነት ያላቸው መሬትና መሬት ነክ
system of real property registration
ንብረት ምዝገባ መለያ ኮዶች ሥርዓት
identification codes across urban center of
በክልል አቀፍ ደረጃ በሚገኙ ከተሞች
the region.
ተጣጥመው ተፈፃሚ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፡፡
7. Follow up the proper implementation of
7. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት
laws, policies, grades and working
ምዝገባና የመሬት ይዞታን ለማረጋገጥ
procedures issued regarding urban real
የወጡ ሕጎች ፣ፖሊሲዎች፣ ደረጃዎችና
property registration and land holding.
የአሠራር ሥርዓቶች በተገቢው ሁኔታ
በሥራ ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፣
8. የከተሞች የምዝገባ ተቋማትን በማስተባበር 8. Cause technological and uniform urban real
property registration information system to
በቴክኖሎጂ የተደገፈና ወጥ የሆነ የከተማ
be laid down through coordinating urban
መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ የመረጃ
registration centers.
ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፣
9. Work in cooperation with the concerning
9. የካዳስተር ባለሙያዎች የሙያ ብቃት
organ to further bolster the system of
የሚረጋገጥበት ሥርዓት ስለሚጠናከርበት
ensuring the competency of cadastre
ሁኔታ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር professionals.
በመተባበር ይሠራል፡፡
0. በከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት 10. Identify problems through studies

አመዘጋገብና በመሬት ይዞታ ማረጋገጥ restraining the process of registration of

ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት urban real properties, provide solution; and
thereby ensure the effectiveness of the
በመለየትና ተገቢውን መፍትሄ በመፈለግ
system.
የምዝገባ ሥርዓቱን ቅልጥፍና ያረጋግጣል፡፡

7
፲፩. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት 11. Provide support to urban centers real
ምዝገባን የሚያከናውኑ ተቋማት property registration institution to be

እንዲያደራጁ ለከተሞች ድጋፍ organized; undertake capacity building

ያደርጋል፣ተቋማቱ ደረጃውን የጠበቀ activities towards standardized registration


to be carried out thereof.
ምዝገባ ለማከናወን እንዲችሉም የአቅም
ግንባታ ሥራዎችን ይሠራል፣
12. Own property, enter into contract, sue and
፲፪. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል
be sued. by its name.
ይዋዋላል፣በስሙ ይከሳል ይከሰሳል፣

፲፫. ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች 13. Perform other related functions to achieve

ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፡፡ its objective.

፱. የኤጀንሲው አቋም 9. Organization of the Agency

1. ኤጀንሲዉ የሚከተሉት አካላት ይኖሩታል፤ 1. The agency shall have the following organs

ሀ/ ክልላዊ የከተማ መሬትና መሬት ነክ a) Regional urban real property joint

ንብረት ዱዳዮች የጋራ ጉባኤ/ምክር ቤት council;


b) A director general and as may be
ለ) u¡MK< S”ÓYƒ ¾T>jS< አንድ ዋና
necessary deputy director generals
ዳይሬክተርና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል ዋና
appointed by the regional state;
ዳይሬክተሮች፣
ሐ) የኤጀንሲው ¾Y^ ›S^` ኮሚቴ' እ“ c) Management committee of the agency and
መ) ኤጀንሲው KY^¨< ›eðLÑ> ¾J’< d) Employees necessary for the functions

W^}™‹ እንደአስፈላጊነቱ Õ\ታM:: of the agency.


2. The agency shall have a head and as may be
2. የኤጀንሲዉ የከተማ ካዳስተርና የዞን ፣
necessary deputy heads; offices and
የከተማና የክፍለ ከተማ አስተዳደር
employees across urban cadastre zone, city
የመሬትና መሬት ነክ ንብረትና መረጃ
and sub-city real property information
መዋቅር ኃላፊና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል
centre.
ኃላፊዎች፣ እንዲሁም የሥራ ክፍሎች እና
ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡
3. The agency shall determine the structure of
3. ኤጀንሲዉ የተሰጡትን ሥልጣንና the organs responsible to exercise its power
ተግባራትን የሚያከናዉኑ አካላትን and duties.
አደረጃጀት በመመሪያ ይወስናል፡፡
8
ክፍል ሦስት Part Three
Structure, Power and Duty of the
eK ኤጀንሲው xdr©jT አካላት
Agency Organs
አወቃቀርÂ ሥልጣንና ተግባር

፲. የጋራ ጉባኤ/ምክር ቤት መቋቋም 10. Establishment of Council


1. The regional urban real property registration
1. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና
and information council (herein after referred to
መረጃ ክልል አቀፍ ምክር ቤት (ከዚህ
as “Council”) is hereby established by this
በኋላ “”ምክር ቤት”” እየተባለ የሚጠራ) በዚህ regulation.
ደንብ ተቋቁሟል፡፡
2. የምክር ቤቱ አባላት ሰብሳቢውን ጨምሮ በርዕሰ 2. Members of the council including the chair
መስተዳድር ይሰየማሉ፡፡ ቁጥራቸውም እንደ person shall be appointed by the chief
አስፈላጊነቱ ይወሰናል፡ executive.
3. የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር የምክር ቤቱ አባልና 3. The director general of the agency shall be
served as a member and secretary of the
ፀሐፊ ይሆናል፡፡ council.
4. የጋራ ምክር ቤት አባላት ይዘት ቢሮው 4/ The composition of the council shall be
determined in the directive to be issued by
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡
the bureau.

፲፩. የጋራ ጉባኤ/ምክር ቤቱ ሥልጣንና 11. Power and Duties of the Council
ተግባር
ምክር ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣንና The council shall have the following power and
ተግባሮች ይኖሩታል፣ duties:-
1. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረትን 1. Deliberate in the ultimate goals
ለመመዝገብ በሚነደፉ ዋና ዋና ግቦች ላይ formulated to register urban real property;
ይመከራል ሀሳብ ያቀርባል፣ propose remarks therewith;
2. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረትን 2. Evaluate the implementation of information
ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ የመረጃ መሠረተልማ infrastructure development, generation,
ትን የማልማት፣ የማመንጨት፣ የማምረት፣ production, improvement and management
የማሻሻልና የማስተዳደር ሂደቶችን አፈፃፀም required for the registration of real
ይገመግማል፤ በጥናትና በግብረ መልስ በተለዩ property; set out recommendation on the
ችግሮች ላይ ተወያይቶ የመፍትሔ አቅጣጫ problems indentified through studies and
ያስቀምጣል፤ ለተፈጻሚነታቸውም feedback; work in collaboration with
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር concerning organs in their implementation.
ይሠራል፤

9
3. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት 3. Follow-up and evaluate the provision of
ምዝገባን ህጋዊ አፈፃፀምና የመረጃ ልውውጥ capacity building to all concerned organs

ሥርዓቱ በተገቢው ሁኔታ እየተከናወነ so as to ensure the nation wide


implementation of the registration of
መሆኑን ለማረጋገጥ እንዲቻል፤
urban read property and a system of
የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት አቅም
information exchange,
መገንባቱ ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
4. Coordinate urban centered forums to be
4. በሚመለከታቸው አካላት ጥምረት ባላቸው
established with a view to ensure whether
ከተሞች ዙሪያ ያለው ልማትና እድገት
the development and growth of the
የከተሞችን አጠቃላይ ኘላን የተከተለ
peripheries of chartered urban areas is in
መሆኑን የሚያረጋግጡ ከተማ አቀፍ conformity with the master plan of urban
መድረኮች እንዲፈጠሩ ያስተባብራል፣ centers; follow up and evaluate their
አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፣ ይገመግማል፤ performance.
5. ከኤጀንሲዉ ተዘጋጅቶ የሚቀርብለትን 5. Approve regional statistics programs
ክልላዊ የስታቲስቲክስ ኘሮግራም የማፅደቅ፣ prepared and submitted by the agency;
thereby evaluate regional statistics programs
በሥራ ላይ የዋለውን ክልላዊ የስታቲስቲክስ
being implemented in the agency.
ኘሮግራም የመገምገም፤
6. ከአስተዳደራዊ መዛግብትና ከተለያዩ 6. Select and approve conducive strategies

ምዝገባዎች የሚሰበሰቡ የስታቲስቲክስ መረጃ to systematically retain administrative


documents and statistical data collected
ክምችቶች በሥርዓት የሚያዙበትን ተስማሚ
from different registration;
ስልት የመምረጥና የማጽደቅ፤
7. ክልል አቀፍ የስታቲስቲክስ ሥርዓትን 7. Issue directives that enable to improve
ለማሻሻልና የአቅም ግንባታና የሰው ኃይል the statistics provisions and enhance

ልማትን ለማሳደግ የሚያስችሉ capacity building and human resource

መመሪያዎችን የማውጣት፤ development;


8. If it is found necessary establish sub-
8. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ንዑሳን ኮሚቴዎችን
committees;
የማቋቋም፡፡

፲፪. የምክር ቤቱ ስብሰባዎች 12. Meetings of the Council

1. The council shall hold its ordinary meeting


1. የምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባ በየሦሥት ወሩ
once in every quarter; however extraordinary
ይካሄዳል፤ ሆኖም እንደአስፈላጊነቱ
meeting may be held at any time when it is
በማናቸውም ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባ ሊደረግ
find necessary;
ይችላል፡፡
10
2. በማንኛውም የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ከአባላቱ 2. There shall be a quorum where more than half
መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑ ከተገኙ ምልዓተ of the members are present at any meeting of
ጉባዔ ይሆናል፡፡ the council;
3. የምክር ቤቱ ውሣኔዎች በድምጽ ብልጫ ያልፋሉ፤ 3. Decisions of the council shall pass by majority
ሆኖም ድምፁ እኩል በእኩል የተከፈለ እንደሆነ vote; however , in case of tie, the chairperson
ሰብሳቢው ያለበት ወገን የምክር ቤት ውሣኔ ሆኖ shall have casting vote;
ያልፋል፡፡ 4. Without prejudice to the provisions of this
4. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቀ ሆኖ ምክር article, the council may issue regulation
ቤቱ የራሱን የስብሰባ ሥርዓት ደንብ ሊያወጣ regarding meeting procedure.
ይችላል፡፡

፲፫. የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ሥልጣንና 13. Power and Duties of the Director
ተግባር general

1. ዋና ዳይሬክተሩ }Ö]’~ Ku=a Lò¨< 1. The director general shall be accountable


J• የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈጻሚ to the bureau head and lead, coordinate and
በመሆን የኤጀንሲውን ሥራዎች uuLÃ’ƒ administer the whole activities of the
ÃS^M፤ Áe}vw^M፤ ያስተዳድራል፡፡ agency as being a chief executive of the
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 አጠቃላይ agency.
2. Without prejudice to the general provision
አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና ዳይሬክተሩ፣
of sub- article 1 of this article; the director
ሀ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 8 የተመለከቱትን general shall-
A. Implement the power and duties of the
የኤጀንሲውን ሥልጣንና ተግባራት ሥራ
agency specified under article 8 of this
ላይ ያውላል፣ regulation;
ለ) በክልሉ መንግስት ሠራተኞች ሕግ B. Employ and administer civil servants of
መሠረት የኤጀንሲውን ሠራተኞች the agency in accordance with civil
ይቀጥራል ያስተዳድርራል፤ service law of the region;
ሐ) የኤጀንሲውን የረዥምና የአጭር ጊዜ
C. Prepare short and long term action plan,
የሥራ ዕቅድ፣ ዓመታዊ የሥራ
annual work program and budget of the
መርሐግብርና በጀት ያዘጋጃል፤ ለቢሮ agency; apply up on the approval of the
ኃላፍ አቅርቦ ሲፈቀድም በሥራ ላይ head;
ያውላል፤ D. Administer the budget based on the
መ) ለኤጀንሲው በተፈቀደለት በጀትና የሥራ approved budget and action plan of the
መርሐግብር መሠረት በጀቱን agency;
ያስተዳድራል፤

11
ሠ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ E. Delegate the agency in the whole
ግንኙነቶች ሁሉ ኤጀንሲውን ይወክላል፣ relation with third parties;

ረ) የኤጀንሲውን የሥራ አፈጻጸምና የሂሳብ F. Prepare and submit performance and


account report to the head of the bureau;
ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለቢሮ ኃላፍ
ያቀርባል፤
3. The director- general may delegate his
3. ዋና ዳሬክተሩ ለኤጀንሲው ሥራ ቅልጥፍና
power and duties to the heads and
አስፈላጊ በሆነ መጠን ከሥልጣንና
employees to the extent necessary for
ተግባሩ በከፊል ለኤጀንሲው ኃላፊዎችና
the effective performance of the works
ሠራተኞች በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡
of the agency.

፲፬. የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ 14. Power and Duties of the Deputy
ሥልጣንና ተግባር General - director
1. ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ከዋናው 1. The deputy general director shall perform
the function which are distinctively given
ዳይሬክትር ተለይተው የሚሰጡ
to him by the director general;
ተግባራትን ያከናውናል፡፡
2. ዋና ዳይሬክተሩ በሌሉበት ተክቶ 2. Act on behalf of the director general in

ይሠራል፡፡ his absence;

3. ምክትል ዳይሬክተሩ ተጠሪነቱ ለዋና 3. The deputy director general shall be


accountable to the director general.
ዳይሬክተሩ ይሆናል፡፡

፲፭. በየደረጃው የሚገኙ የመሬትና መሬት 15.Power and Duties of Real Property
ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ጽ/ቤት Registration and Information
ሥልጣንና ተግባር፡- office.
በየደረጃው የሚቋቋሙ የከተማ ካዳስተርና Urban cadastre and real property
የመሬትና መሬት ነክ ንብረትና መረጃ ጽ/ቤት information office established at different
መረጃዎችን በመሰብሰብ፣ በማደራጀትና ወቅታዊ
level is part of the agency and responsible
በማድረግ ለአገልግሎት የሚያበቃ የኤጀንሲው
to collect, organize, update and apply
አካል ሲሆን በዚህ ደንብ በአንቀፅ ፰
information in addition to the provisions
ለጽ/ቤቱ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባር
በተቋቋመበት ሥፍራ ውስጥ በሥራ ላይ of article 8 of this article; it shall have the
ከማዋል በተጨማሪ የሚከተሉት ዝርዝር following detail power and duties:-
ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፤

12
1. የከተማ ሕጋዊ ካዳስተርና የመሬትና መሬት 1. Gather, consolidate, update, utilize and
ነክ ንብረት ምዝገባ መረጃዎችን ይሰበስባል፤ administer information regarding urban

ያደራጃል፤ ወቅታዊ ያደርጋል፤ ለአገልግሎት legal cadastre and real property


registration;
ያበቃል እንዲሁም ያስተዳድራል፡፡
2. በመስክ የሚሰበሰቡ ይዞታ መረጃዎችን ወደ 2. Prepare legal cadastre map through

ድጂታል መረጃ በመለወጥ የህጋዊ ካዳስተር digitalizing possessory information

ካርታ ያዘጋጃል፤ በየወቅቱ የከተማ መሬትና gathered from field; cause urban real
property to be renewed properly;
መሬት ነክ መረጃ እንዲታደስ ያደርጋል፡፡
3. የተዘጋጀውን የህጋዊ ካዳስተር ካርታ፤ 3. Issue legal cadastre based on national

የይዞታ ሃገራዊ ልዩ መለያ ቁጥር identification code standards of possession

ስታንደርድን ተከትሎ በመስጠት ከገላጭ and network therewith descriptive


information;
መረጃ ጋር ያስተሳስራል፣
4. Properly implement legal frameworks,
4. የከተማ ህጋዊ ካዳስተርና የመሬትና መሬት
standards and manuals issued regarding
ነክ ንብረት ምዝገባ የሚመለከቱ የህግ
legal cadastre and registration of urban real
ማዕቀፎች ስታንዳርችና ማንዋሎችን
property;
በትክክል ይተገብራል፤
5. ለይዞታ ባለቤቶች፣ የኢኮኖሚ ተቋማት፣ ለህግ 5. Share real property registration information
አካላት፣ ለመሬትና መሬት ነክ ተቋማት፣ with possession owners, economic
ለፌደራልና ክልል የከተማ መሬትና መሬት ነክ institution, justice organs, real property
ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እንዲሁም institutions, federal and regional urban real
ሌሎች አግባብነት ላላቸው ተቋማት በሰርቪስ property registration and information
ሌቭል ስምምነት ፕሮቶኮል መሰረት የመሬትና agency and with other pertinent organ else
መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ እና ህጋዊ ካዳስተር based on service level agreement;
መረጃ ያጋራል፤
6. Perform other functions given in relation
6. ሌሎች ከተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት ጋር
to its power and duty;
አግባብነት ያላቸው ስራዎችን ያከናውናል፡፡

16. Power and Duty of the Bureau Head


፲፮. የቢሮ ኃላፊዉ ሥልጣንና ተግባር The bureau head shall have the following
የu=a ሃላፊዉ ¾T>Ÿ}K<ƒ YM×”“ }Óv` power and duties-
Õ\ታM:- 1. Follow-up the over all activities of the
1. ¾ኤጀንሲዉ” ›ÖnLÃ ¾Y^ ”penc?ዎ‹
agency;
ßታ}LM::
2. Recommend the appointment of the
2. ¾ኤጀንሲዉ ዋና ዳይርክተ` g<Sƒ director general of the agency to the
እ”Ç=ìÉpKƒ K`°c Se}ÇÉ\ Ák`vM' 13 chief - executive ;
3. ¾ኤጀንሲዉ” ›Sታ© °pÉ' [mp u˃' 3. Submit the agencies annual plan draft,
]þ`ƒ“ ¾Y^ ›ðíìU Ÿ›e}Á¾ƒ Ò` budget, report, and performance to the
K¡MK< S”ÓYƒ Ák`vM:: regional state together with the remarks;
4. የመሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ እና 4. Follow-up the proper retention of information

ህጋዊ ካዳስተር መረጃ u›Óvu< Øun regarding real property registration and legal
cadastre as well as the proper implementation
SÅ[Ñ<” ”Ç=G<U ኤጀንሲዉ ተግባርና
of the power and duties of the agency.
ኃላፊነቱን Sወ<× †¨<” ß }LM::
5. Evaluate and approve the agencies
5. uኤጀንሲዉ ¾T>k`u<ƒ” ¾›Å[Í˃'
organizational and capacity building
እ“ ¾›pU Ó”vታ S`H Ów` Ø“„‹ program study.
ÃS[U^M' ÁìÉnM'

ክፍል አራት Part Four

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች Miscellaneous provisions


፲፯. u˃ 17. Budget
ኤጀንሲዉ የሚተሉት የበጀት ምንጮች The agency shall have the following budget
ይኖሩታል፡፡ sources:-

1. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣ 1. Budget allocated by the regional state;

2. ከሌሎች ምንጮች በሚገኝ ገቢ ይተዳደታል፡፡ 2. Revenues derived from other sources.

፲፰. የበጀት ዓመት 18.Fiscal year

የኤጀንሲዉ የበጀት ዓመት በየዓመቱ ከሐምሌ 1 ቀን The fiscal year of the enterprise runs from 8th
ጀምሮ በተከታዩ ዓመት ሰኔ 3ዐ ቀን ያበቃል፡፡ July to 7th June of the coming year.
፲፱. ¾H>Xw S³Ówƒ”ና ¾H>Xw U`S^
1. ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ 19. Book of Accounts and Audits
መዛግብት ይይዛል፡፡ 1. The agency shall keep complete and accurate
2. የኤጀንሲው የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ book of accounts ;
ሰነዶች በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር ወይም እርሱ 2. Book of accounts and financial documents of
በሚሰይማቸው ኦዲተሮች ይመረመራል፡፡ the agency shall be audited annually by the
auditor general or auditors designated by him.

፳. የመተባበር ግዴታ
20. Duty to Cooperate
ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም የመተባበር
Any person shall have duty to cooperate in the
ግዴታ አለበት፡፡
implementation of this regulation.

14

21. Inapplicable laws
፳፩ ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጐች
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም Any regulation, directive or customary practices
ሕግ፣ደንብ፣መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ which are inconsistent with this regulation shall
በዚህ ደንብ የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት be inapplicable on matters covered under this
ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡ regulation.

፳፪. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 22. Power to Issue Directive

ቢሮዉ ይህንን ደንብ በሚገባ ለማስፈጸም The bureau may issue the necessary directive for

አስፈላጊ የሆነ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ the proper implementation of this regulation.

፳፫. dNb# y¸iÂbT g!z@ 23. Effective Date

ይህ ደንብ ከፀደቀበት ከዛሬ ጥር ፳፬ ቀን ፪፼፬ ዓ.ም This regulation shall remain effective from the
date of 2nd February 2012.
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሐêú Done at Hawassa this 2 day of February 2012


ጥር ፳፬ ቀን ፪፼፬ ዓ.ም.

ሽፈራው ሽጉጤ Shiferaw Shigute


ydb#B B/@éC B/@rsïC ?ZïC KL§êE Chief-executive of the Southern Nations, Nationalities
mNGST and People’s Regional State
R:s mStÄDR

15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
ደቡብ ነጋሪት ጋዜÈ
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE

፳፪ኛ bdb#B
bdb#B B/@éC½
B/@éC½ B/@rsïCÂ ND
q$_Rq$_R ፲፬
›mT›mT ?ZïC KLልE
B/@rsïCÂ 22 Year No No
Year 14
Hêú ኅዳር ፱ ቀን ፪ሺ፰ ዓ.M መንግሥት Mክር
?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T
b@T Hawassa, Nov. 19/2015
ጠባቂነት የወጣ
ጠባቂነት የወጣ
hêú qN ፻፴፫//፪ሺ፫ ዓ.M Hawassa /2014

ዋጅ

ደንብ ቁጥር ፩፻፴፱ /፪ሺ፰

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ ምግብ ዋስትና እና የስራ
ዕድል ፈጠራ ልማት ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ፩፻፴፱ /፪ሺ፰

የክልሉ መንግስት በየደረጃው በሚገኙ ከተሞች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት በማፋጠን፣


የህዝቡን ኑሮ በማሻሻልና ድህነትን በመቀነስ ለኢኮኖሚ እድገትና ለተረጋጋ መልካም
አስተዳደር አስተዋጽኦ እንደሚኖረው በመታመኑ፣

በከተሞች የነዋሪውን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ወጥነት


ባለውና በተቀናጀ መልኩ መተግበር እንዲችሉ የአደረጃጀት ስርዓት መፍጠር አስፈላጊ ሆኖነ
በመገኘቱ፣

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳደር ምክር ቤት የክልሉ መንግሥት


አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፩፻፷፩/፪ሺ፰
አንቀጽ ፴፭ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

፩. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ ምግብ
ዋስትና እና የስራ ዕድል ፈጠራ ልማት ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ፩፻፴፱ /፪ሺ፰””
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡
፪ . ትር ጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣
፩. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፣

1
፪. “ቢሮ” ማለት የክልሉ ከተማ ልማት እና ቤቶች ቢሮ ነው፣

፫. “ከተማ” ማለት ማዘጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም 2000 እና ከዚያ በላይ የህዝብ ቁጥር
ያለውና ከዚህ ውስጥ 50 በመቶ የሚሆነው የሰው ሃይል ከግብርና ውጭ በሆነ ሥራ
ላይ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ነው፣

፬. “የከተማ አስተዳደር” ማለት በሕግ ወይም በሚመለከተው መንግሥታዊ አካል ውክልና


የከተማ አስተዳደር ሥልጣንና ተግባር የተሰጠው አካል ነው፣

፭. “ኤጀንሲ” ማለት በዚህ ደንብ የተቋቋመው የክልሉ የከተማ ምግብ ዋስትና እና የስራ ዕድል
ፈጠራና ልማት ኤጀንሲ ነው፣

፮. “የምግብ ዋስትና” ማለት እያንዳንዱ ዜጋ መጠንና ጥራትን ባማከለ መልኩ በዘላቂነትና


ባልተቆራረጠ ሁኔታ ምግብ በማግኘት የነፍስ ወከፍ የእለት ፍጆታን 2,200 ካሎሪ
እንዲደርስ በማድረግ ጤናማና አምራች እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡

፯. “የከተማ ሥራ ዕድል ፈጠራ” ማለት የመስራት አቅም እያላቸው በተለያየ ምክንያት ወደ


ስራ ያልገቡ ዜጎችን በጊዜያዊ ወይም በቋሚ የስራ ዘርፎች ማሰማራት ነው፣
፰. ”ጥቃቅን ኢንተርፕራይዝ” ማለት የኢንተርፕራይዙን ባለቤት፤ የቤተሰብ አባላትና ተቀጣሪ
ሰራተኞች ጨምሮ እስከ አምስት ሰዎች ቀጥሮ የሚያሰማራና የጠቅላላ ካፒታሉ መጠን
ህንፃን ሳይጨምር በአገልግሎት ዘርፍ ከብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ወይም በኢንዱስትሪ
ዘርፍ ከብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ) ያልበለጠ ኢንተርፕራይዝ ነው፡፡
፱. ”አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ” ማለት የኢንተርፕራይዙን ባለቤት፤ የቤተሰብ አባላትና ተቀጣሪ
ሰራተኞችን ጨምሮ ከሰድስት እስከ ሰላሳ ሰዎች የሚያሰማራና የጠቅላላ ካፒታሉ መጠን
ህንፃን ሳይጨምር በአገልግሎት ዘርፍ ከብር 50,001 (ሃምሳ ሺህ አንድ) እስከ 500,000
(አምስት መቶ ሺህ) ወይም በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከብር 100,001 (አንድ መቶ ሺህ አንድ)
እስከ 1,500,000 (አንድ ሚልዮን አምስት መቶ ሺ) ያልበለጠ ኢንተርፕራይዝ ነው፡፡
፲. “ለማህበራዊ ኑሮ ችግርና ጠንቅ ተጋላጭየሆኑ” ማለት የጎዳና ተዳዳሪዎች፣አካል ጉዳተኞች፣
የአዕምሮ ህመምተኞች፣ በልመና የሚተዳደሩ ዜጎች፣ ሴተኛ አዳሪዎችና ጧሪና ደጋፊ
የሌላቸው አረጋውያንና ህጻናት እንዲሁም ለከፍተኛ የኑሮ ጫና የተጋለጡ የህብረተሰብ
ክፍሎች ናቸው፡፡

2
፲፩. “የማህበራዊ ሴፍቲኔት የቀጥተኛ ድጋፍ ተጠቃሚ” ማለት በተለያዩ የጤና፣ የማህበራዊ፣
የዕድሜና የሥነ ልቦና ሁኔታዎች ምክንያት ወደስራ መሰማራት የማይችሉ የህብረተሰብ
ክፍሎችን በተለይም ተደራራቢ የአካል ጉዳት ያለባቸውን፣ ጧሪና ደጋፊ የሌላቸውን
አረጋውያንና የኣዕምሮ ህሙማንን ያጠቃልላል፣
፲፫. “የከተማ ማህበራዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ” ማለት የመስራት አቅም የሌላቸው ለምግብ
ዋስትና እጦት የተጋለጡ ከድህነት ወለል በታች ለሚኖሩና ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች
ለተጋለጡ ዜጎች የማህበራዊ ሴፍቲኔት የቀጥታ ድጋፍ በመስጠትና መሠረታዊ የማህበራዊ
አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ የምግብ ዋስትናቸው እንዲረጋገጥ የሚያስችል ፕሮግራም
ነው፡፡
፲፬. . “የከተሞች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም” ማለት የመስራት አቅም ኖሯቸው ከድህነት ወለል
በታች ለሚኖሩ ግለሰቦችና ቤተሰቦች በከተማ በሚገኙ የሥራ አማራጮች በማሳተፍና
አስፈላጊውን የግብዓት አቀርቦት በማመቻቸት እንዲሁም ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ኑሮ
እንዲሻሻል የሚያደርግ ፕሮግራም ነው፣
፲፭. “የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ” ማለት እያንዳንዱ ዜጋ መጠንና ጥራቱን ባማከለ መልኩ
በዘላቂነትና ባልተቆራረጠ ሁኔታ ምግብ በማግኘት የነፍስ ወከፍ የዕለት ፍጆታን 2200
ካሎሪ እንዲደርስ በማድረግ ጤናማና አምራች እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡

፫. የፆታ አገላለፅ

በዚህ ደንብ ውስጥ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው ድንጋጌ ሴትንም ይጨምራል፡፡


፬. መቋቋም እና ተጠሪነት

፩. የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ ምግብ ዋስትና


እና የስራ ዕድል ፈጠራና ልማት ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ “ኤጀንሲው” እየተባለ
የሚጠራ) ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው የክልሉ መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ
በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡
፪. የኤጀንሲው ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል፡፡

፭. ዋና መሥሪያ ቤት
የኤጀንሲው ዋና መሥሪያ ቤት ሀዋሳ ሆኖ እንዳስፈላጊነቱ በሌሎች ቦታዎች ቅርንጫፍ
መስሪያ ቤቶች እና ተቋማትን ሊያቋቋም ይችላል፡፡

3
፮. የኤጀንሲው ዓላማ
ኤጄንሲው የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፡፡

፩. ለዜጎች የሴፍቲኔት ድጋፍ በመስጠት ከድህነት ወለል በታች ያለውን የዜጎች አኗኗር
በቀጣይነት በማሻሻል የምግብ ዋስትናቸውን ማረጋገጥ፣
፪. የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ ተወዳዳሪ ቀጣይነት ያለው
ለኢንዱስትሪው ልማት ጠንካራ መሠረት የሚጥል እንዲሆን ድጋፍ የሚሰጡ
ተቋማትን መደገፍና ማስተባበር፣
፫. በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ በከተማ ግብርና በኮንስትራክሽን፣
በንግድ እና በአገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመደገፍና
በማሳደግ ተወዳዳሪ ቀጣይነት ያላቸው እንዲሆኑ በማድረግ የስራ ዕድል በከተሞች
እንዲፈጠር የነዋሪዎች ገቢ እንዲሻሻል እና ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል እንዲኖር
ማ ድ ረ ግ፣
፰. ሥልጣንና ተግባር

ኤጀንሲው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

፩. የከተሞች ምግብ ዋስትናና የስራ ዕድል ፈጠራና ልማት ስራዎችን ለማፋጠን


የሚረዱ ስትራቴጂዎችን ይነድፋል፣ መርሀ-ግብሮችን ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም
አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
፪. የሴፍቲኔት የኑሮ ማሻሻያ እና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት
የድጋፍ ማእቀፎች ይቀርጻል፣ ያስተባብራል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
፫. ለከተሞች ምግብ ዋስትና መረጋገጥ፣ ለስራ እድል ፈጠራ እና ለጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ልማትና ተወዳዳሪነት እንቅፋት የሆኑ ጉዳዮችን በጥናት በመለየት
መፍትሄ ይሰጣል፣
፬. የከተሞች ምግብ ዋስትናና የስራ እድል ፈጠራ የሚደግፉና የሚያስተባብሩ ተቋማት
የድጋፍ ማዕቀፎችን የማስፈጸም አቅም ይገነባል፣
፭. የከተሞች የምግብ ዋስትናና የስራ እድል ፈጠራ ስትራቴጂ መሠረት በማድረግ
የዘርፉን ክልላዊ የልማት ዕቅድ ያዘጋጃል አፈጻጸሙን ይከታተላል፣

4
፮ በከተሞች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚውል ሀብት ከህብረተሰቡ፣ ከባለድርሻ
አካላትና ከልማት አጋገሮች እንዲሰባሰብና ለሚመለከታቸው አካላት እንዲከፋፈል
ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
፯. የዕሴት ሰንሰለትንና የጠቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ልማት ፍላጎት መሰረት
በ ማ ድ ረግ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ሰጪ ተቋማት
የሚያቀርቡትን የስልጠና፣ የፋይናንስ የቴክኖሎጂና የምክር አ ገ ል ግሎ ት
ያስተባብራል፣
፰. በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን የተዛባ የስራ አመለካከት ለመቀየር የሚያስችሉ
የትምህርትና ስ ልጠ ና ስራዎችን በስፋት እን ዲ ሰ ሩ የሚያግዝ የህዝብ ንቅናቄ
እንዲፈጠር ያደርጋል፣
፱. የሚመለከታቸውን አካላት በማስተባበር የማህበራዊ ኑሮ ችግርና ጠንቅ እንዲሁም
የህገወጥ የሰዎች ዝውውርና ፍልሰት ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን አምራች ሆነው
ራሳቸውን እንዲችሉ ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል፣
፲. ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በየዘርፎቻቸው በማህበር እንዲደራጁ
በመመደገፍ የገበያ ትስስር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደግፋል፣
፲፩. በከተሞች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የሥራ እድል ለመፍጠር አስፈላጊ የሆኑ
የሥራ አጦችና ፈላጊዎች መስራት የሚችሉና የማይችሉ ለማህበራዊ ችግር ተጋላጭ
የሆኑ ዜጎችን መረጃ በ ጥናት ለመለየት ይሰበስባል፣ ይተነትናል፣ የደራጃል፣
ያሰራጫል፣ የስራ አጥ ልየታን አስመልክቶ ከ ሚ መ ለ ከ ታቸ ው ጋር በቅንጅት
ይሰራል፣
፲፪. በከፋ ድህነት ውስጥ ላሉት የህብረተሰብ ክፍሎች የተለየ ፓኬጅ በመቅረጽ ወደስራ
ያሰማራል፣ በጊዜ ገደብ እንዲመረቁ ያደርጋል፣
፲፫. ምርጥ ተሞክሮዎችን በማጥናት፣ በመቀመቀርና በማስፋት የከተሞች ምግብ
ዋስትናና ስራ ዕድል ፈጠራ ስራዎችን ያግዛል፣
፲፬. ተመሳሳይ ዓላማ ካላቸው የግልን የ መ ን ግስ ት ተቋማት የሚገኙ ድጋፎችን
ያስተባብራል፣
፲፭. በከተሞች ከድህነት ወለል በታች የሆኑ እና ልጆቻቸውን ማስተማር ያልቻሉ ዜጎች
እንዲሁም ወላጅ አልባ ህጻናት በምግብ ዕጥረት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ

5
የሚያስል ስርዓት ይዘረጋል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት ስርዓቱን
ተግባራዊ ያደርጋል.
፲፮. የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል በክልሉ ከተሞችት
እየታየ ያለውን የምግብ ዋስትና ዕጦት ለማቀለል ብሎም ለማስወገድ ከሁሉም
ባ ለ ድ ር ሻና ተባባሪ አ ካላ ት ጋር በቅንጅት የሚመራበትን ሁኔታ የመቻቻል፣
ያስተባብራል ይመራል፣
፲፯. ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማ ነዋሪዎች በአነስተኛ መሬት ከፍተኛ ገቢ በሚያስገኙ
በከተማ የግብርና ልማት ስራዎች ላይ ተሰማርቶ የምግብ ፍጆታቸውን ከመሸፈን
አልፈው የገቢ ምንጭና የስራ ዕድል እንዲፈጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል፣
፲፰. የከተሞች ልማት ስራ ከድህነት ቅነሳ ጋር የተቀናጀ እንዲሆን ጥናቶችን ያካሄዳል፣
በዚህ ላይ ከሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ
ይሰራል፣
፲፱. የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ልማትን ለማስፋፋት የሚሰጡ ልማታዊ
ድጋፎች በአግባቡ መተግበራቸውን ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት ይሰራል፣
ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣ እንዲሟላ ያደርጋል፣
፳. ለዞኖችና ለከተሞች የቴክኒክና አቅም ግንባታ ድጋፍ ያደርጋል፣
፳፩. ከገጠር የስራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና አጀንሲ ጋር በቅንጅት ይሰራል
፳፪. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ያዋዋላል፣ ይከሳል፣ ይከሰሳል፣

፱ . አ ቋም

ኤጀንሲው፡-
፩. በክልሉ መንግስት የሚሾም ዋና ዳይሬክተርና እንደ አስፈላጊነቱ ምክትል ዋና
ዳይሬክተሮች እንዲሁም፤
፪. ሌሎች አስፈላጊ ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡

፲. በጀት
ኤጀንሲው የሚከተሉት የበጀት ምንጮች ይኖሩታል፡፡
ሀ. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣
ለ. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ ገቢ፡፡

6
፲፩. የበጀት ዓመት
የኤጀንሲው የበጀት ዓመት የክልሉ መንግስት በጀት ዓመት ነው፡፡

፲፪. የሂሳብ መዛግብትና የሂሳብ ምርመራ

፩. ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት ይይዛል፡፡


፪. የኤጀንሲው የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር
ወይም እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች ይመረመራል፡፡

፲፫. የመተባበር ግዴታ


ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
፲፬. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብና መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ ደንብ
የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
፲፭. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን
ቢሮው ይህንን ደንብ በሥራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ መመሪያዎች ሊወጣ ይችላል፡፡
፲፮. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ
ይህ ደንብ ከዛሬ ህዳር ፱ ቀን ፪ሺ፰ ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር

7
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B
nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND

03 ›mT q$_R ፫ bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ 13st Year No 3


አêú ህዳር ፲፷ qN ፲፱፻፺፱ ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T Hawassa 27/ñv2006
ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ CONTENTS
ደንብ ቁጥር ፻፫/፲፱፻፺፱
Proclamation No 103/2006
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል The Southern Nations, Nationalities and
መንግስት የተሻሻለው የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር Peoples Regiona State the revised cities
procalamation page 1
፻፫ ገፅ ፩

አዋጅ ቁጥር ፻፫/፲፱፻፺፱ PROCLAMATION NO 103/2006


የከተሞች አስተዳደር አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ A PROCLAMATION TO PROVIDE
FOR THE REVISED CITIES
PROCLAMATION
ከተሞች በአገር ግንባታ ሂደት ድህነትን በመቅረፍና WHEREAS, it is appropriate to make cities
contribute more toward the enhancement of
መልካም አስተዳደርን በማስፈን፣ የገበያ፣ የኢንዱስትሪና
the development of rulal areas and the
የአገልግሎት ማዕከላት ሆነው የገጠሩንና የግብርናውን agriculture sector by being market, industry,
ልማት ወደ ከፍተኛ ደረጃ ለማሸጋገር የላቀ አስተዋፅኦ
and service hubs in the process of nation
building, poverty alleviation, and
እዲኖራቸው ማድረግ ተገቢ በመሆኑ፣ establishemt of good governance,
WHEREAS, it is necessary to improve
the level of the socio-economic
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ development of cities in the Southern
መስተዳድር የሚገኙት ከተሞች የደረሱበት የማህበራዊና Nations, Nationalities, and People’s
Regional State as well as the provision of
ኢኮኖሚ የልማት ደረጃ እንዲሁም የከተማ አገልግሎት municipal services in a way that is
አቅርቦች ከሕዝቡ ፈጣን እድገት ጋር በሚጣጣም መልኩ compatible with the high growth rate of the
population ;
እንዲሻሻል ማድረግ በማስፈለጉ፣

1
በክልሉ በእየእርከኑ በሚገኙ ከተሞች በመርህ ላይ WHEREAS, establifhing, in the cities
found at various levels in the Region, a
የተመሠረተ መልካም አስተዳደርን፣ ዘመናዊ ሥራ system which enhances prinicipled good
አመራርን፣ ተጠያቂነትን፣ ግልፅነት፣ እንዲሁም goverenance, modern management,
accountabileity, transparency, as well as a
ከመንግስት ጋር የሚደረግ ግንኙነትና የሕዝቡን smooth relation with the Goverenment and
the active participation of the people is
ንቁ ተሳትፎ የሚያጠናክር ስርዓት መዘርጋት
believed to play a critical role in the
የታሰበውን ልማት እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና realization of the envisioned development;

እንደሚጫወት በመታመኑ፣
በሀገራችንም ሆነ በክልላችን ለሕዝብ የራስ
WHEREAS, the Constitutions which
በራስ አስተዳደር መብት እውቅና
የሚሰጡትና recognize and protect at the national and
ጥበቃ የሚያደርጉት ሕግጋት መንግስት እንዲህ Regional levels the right of the people to
ዓይነት ሥርዓት እንዲዘረጋ ድጋፍ የሚያደርጉና self-rule encourage and facilitate the
ሁኔታዎችንም የሚያመቻቹ በመሆናቸው፣ establishment of such a system;

WHEREAS, with a view to making the


በሥራ ላይ በቆየው የደቡብ ብሔሮች፣
Organization, administration, and the
ብሔረሰቦችና፣ሕዝቦች የከተሞች አስተዳደር አዋጅ leadership of cities in tandem with the
ቁጥር ፶፩/፲፱፻፺፬ አፈፃፀም የተገኙትን ልምዶች prinicpels of democracy and good
goverenance, it is found necessary to revise,
በማጤንና በመለየት የከተሞች አደረጃጀት፣ and replace, the existing Southern Nations,
አስተዳደር እና አመራር አካላት ከዲሞክራሲ Nationalities, and People’s Regional State
Cities proclamation No 51/2002 in
መርሆዎችና ከመልካም አስተዳደር ሥርዓት
accordance with the current growth and
እንዲሁም ከወቅታዊ የእድገት፣ የልማት የልማት development strategies and the urban
አቅጣጫ እና የከተማ ልማት ፖሊሲ ጋር development policy in force by analayzing
and identifying the experiences drawn form
በተጣጣመ መልኩ አዋጁን ማሻሻልና መተካት its implementation;
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

በተሻሻለው የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል ህገ መንግስት NOW, THEREFORE, in accordance with


Article 51 (3) (a) of the Revised
አንቀፅ ፶፩ ንዑስ አንቀፅ ፫ /ሀ/ መሠረት Condtitution of the Southern Nations,
Nationalities and Peoples Regional State, it
የሚከተለው ታውጇል፡፡
is hereby proclaimed as follows.

2
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ General
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Titile
‹‹ This Proclamation may be cited as the
ይህ አዋጅ የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣
“The Southern Nations, Nationalities and
ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት
Peoples Regional State Revised Cities
የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር
Proclamation No 103/2006”
፻፫/፲፱፻፺፱” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ 2. Definitions
Unless the context requires otherwise, in
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
this proclamation;
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. “City”means an area in which a
፩ ‹‹ከተማ›› ማለት በዚህ አዋጅ ውስጥ municipality has been established in
በተቀመጡ መስፈርቶች መሠረት ማዘጋጃ ቤት conformity with the criteria set forth
herein, or that which has been defined
የተቋቋመበት ወይም የደቡብ ብሔሮች፣
and incorporated as a city in accordance
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት with the criteria stipulated by the
Southern Nations, Nationalities, and
በሚያወጣው መስፈርቶች መሠረት ‹‹ከተማ››
Peoples Regional State;
ተብሎ የተከለለና በከተማነት የተደራጀ ማለት
ነው፡፡
‹‹
፪ የከተማ አስተዳደር›› ማለት በሕግ
በታወቀ 2. “City Administration” means an organ
entrusted with the power and
ወሰን ተደራጅቶ የአንድን ከተማ ነዋሪ ሕዝብ responsiblitiy of directing the political
ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና እንዲሁም ልማትና and administrantive affairs as well as the
development and service provision of
አገልግሎት አሰጣን ለመምራት ስልጣንና the dwellers of a given city;
ኃላፊነት ያለው አካል ማለት ነው፡፡
፫ ‹‹የማዘጋጃ ቤት ከተማ›› ማለት
የከተማ 3. “Municipal City” means a community of
people in which a city administration
አስተዳደር ያልተቋቋመበት በማዘጋጃ ቤት has not been constituted, and is thus led
አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ የሚመራ by the manager of the municipal service,

ማህበረሰብ ማለት ነው፡፡


፬ ‹‹የከተማ ምክር ቤት›› ማለት በዚህ አዋጅ 4. “City Council” means a council
እንቀፅ ፲፭ (፩) (፩.፩) እና ፲፮ መሠረት constituted in an area 15 (1) (1.1.) and
ለከተማነት በተከለለ አካባቢ በህብረት ተመርጦ 16 hereof having been elected by
የተቋቋመ ምክር ቤት ነው፡፡ popular vote;

3
፭ ‹‹የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤት›› ማለት
5. “Municipal Court” means an
የከተማ ነክ ጉዳዮችን እንዲዳኝ በዚህ አዋጅ administrative court esdtabished in
አንቀፅ ፲፭ (፩) እና (፩.፭) እና ፳፰ መሠረት accordabce with Article 15 (1) (1.5.) and
28 hereof to adjudicate upon city related
የተቋቋመ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ነው፡፡ cases;
፮ ‹‹ሕገ መንግስት›› ማለት የደቡብ ብሔሮች፣
6. “Constitution” means the Constitution of
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕገ- መንግስት the Southern Nations, Nationalities, and
ነው፡፡ Peoples Regionals State;

፯ ‹‹ሕጋዊ አካልነት ማቋቋም›› ማለት


በዚህ 7. “Incorporation” means the act of
bestowing a city stats upon a community
አዋጅ አንቀፅ ፯ መሠረት የከተማ ደረጃን
of peoples in accordance with Article 7
ለአንድ ማህበረሰብ ማጎናፀፍ ማለት ነው፡፡ hereof;

‹‹
፰ ከንቲባ›› ማለት በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፭ (፩) 8. “Mayor” means the Chif-Executive-
(፩.፪) እና ፳፩ መሠረት በከተማው ምክር ቤት Officer of the city who, having been
የሚመረጥ የከተማውን የፖለቲካ፣ አስተዳደር designated by the City Council in
accordance with article 15 (1) (1.2.) and
የልማትና የአገልግሎት ሥራዎችን በበላይነት
21 hereof, directs, as the superior
የሚመራና የሚያስተባብር የከተማው ዋና ሥራ authority, and coordinates the political,
አስፈፃሚ ነው፡፡ administrative,developmental,and Service
provision activites of the city;
‹‹
፱ ሥራ አስኪያጅ›› ማለት የከተማውን የማዘጋጃ 9. “Manager” means the manager of
ቤት አገልግሎቶች እንዲመራ የሚሰየም municipal services appointed to direct
የማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎት ሥራ አስፈፃሚ the municipal services of the city;
ነው፡፡
፲ ‹‹ቢሮ›› ማለት አግባብ ባለው የክልሉ ሕግ 10. “Bureau” means the Bureau of Works
መሠረት የተቋቋመ የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ and Urban Development established in
accordance with the pertinent laws of
ሲሆን በሥሩ ያሉ የበታች መዋቅሮችን the Regional State, and shall include the
structures subordinate to the Bureau;
ያካትታል፡፡
፲፩.‹‹ክልል›› ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና 11. “Region” means the Southern Nations,
ሕዝቦች ክልል ነው፡፡ Nationalities, and peoples Region;
12. “Population size” means the number of the
፲፪. ‹‹የሕዝብ ብዛት›› ማለት በሀገሪቱ የሕዝብ inhabitants of an area confirmed by the
ቆጠራ ኮሚሽን የተረጋገጠ፣ወይም የፌዴራሉን population Census Commission of the
country or estimated by the Regional
መነሻ በማድረግ በክልሉ የሥነ ሕዝብና
population and Statistics Sector on the basis
ስታትስቲክስ ዘርፍ የተገመተ የሕዝብ ቁጥር of the Federal data.
ነው፡፡

4
፫. የፆታ አገላለፅ
3. Gender Reference
በዚህ አዋጅ ውስጥ ለወንድ ፆታ የተደነገገው The provisions of this proclamation set out
የሴቷንም ፆታ ያካትታል፡፡ in the masculine gender shall also apply to
the feminine gender.
፬. የተፈፀሚነት ወሰን
ይህ አዋጅ በአዋጁ መሠረት በተቋቋሙ የክልሉ
4. Scope of Application
This proclation shall apply to all city
የከተማ አስተዳደሮች ወይም ከተሞች ሁሉ ላይ administrations or cities of the Region
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ that are incorporated in accordance with
it.
ክፍል ሁለት
PART TWO
ስለከተማ ፈርጅ፣ ዓይነት፣ ደረጃና መቋቋም
Category, Typology, Grading and
፭. ስለከተማ ፈርድ Establishment Cities
5. Category
፩ በክልሉ የሚገኙ ከተሞች ለሥራ አመራርና
1. For purposes of management and
ተጠሪነት ጉዳይ በሚከተሉት ሁለት ዋነኛ accountability, cities in the Region shall
be classefed in to the following two
ፈርጆች ይመደባሉ፡፡ major categories:
፩.፩. የከተማ አስተዳር ከተሞች፣ እና 1.1.City administration cities; and
1.2. Municipal cities.
፩.፪. የማዘጋጃ ቤት ከተሞች፡፡
፪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩∙፩.
2. Without prejudice to the provisions of
የተመለከተው ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ sub Article (1.1) of this article, city
administration citie shall in turn be
የከተማ አስተዳደር ከተሞች በሚከተሉት classified in to the following four
አራት ፈርጆች ይመደባሉ፡- categories.

፪.፩. ታዳጊ ከተማ አስተዳደር፣ 2.1. Emerging city admistration,


2.2. Medium-level city administration
፪.፪.መካከለኛ የከተማ አስተዳደር፣
2.3.Advanced city administration, and
፪.፫. ከፍተኛ ከተማ አስተዳር፣ እና 2.4. Leading city administration.

፪.፬.መሪ ከተማ አስተዳደር፡፡


፫ የማዘጋጃ ቤት ከተሞች በበኩላቸው በሚከተሉት 3. Municipal cities shall, on their part, be
in turn be classified in to the following
ሶስት ፈርጆች ይመደባሉ፡-- three categories:
12.1. Candidate municipality.
፫.፩. ዕጩ ማዘጋጃ ቤት፣
12.2. Emerging municipality; and
፫.፪. ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት እና 12.3. Municipal city,
፫.፫.የማዘጋጃ ቤት ከተማ፡፡

5
፮. የከተማ ዓይነት 6. Typology
Without prejudice to the general
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፭ የተመለከተው አጠቃላይ provisions of Article, 5 herein, the
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የከተማ ዓይነት following shall be the typology of cities:

እንደሚከተለው ይገለፃል፡፡
1. Municipal Cities.
፩.የማዘጋጃ ቤት ከተሞች 1.1 Candidate Municipality.
፩.፩. ዕጩ ማዘጋጃ ቤት፣ Is an organized community that has a
የማዘጋጃ ቤቱ አካባቢ/ክልል የህዝብ ብዛቱ ከ ፲፭፻ poupulation size ranging from 1500 to
2000 residents in its municipal
እስከ ፪ሺ ድረስ የሆነ እና ወደፊት የከተማ area/environs and which has the prospect
of being incorporated as a city, such an
እውቅና ለማግኘት የሚችል የተደራጀ የማህበረሰብ
urban ceneter shall stay under
አካል ሲሆን ከተማው በማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች apprenticeship collecting revenues and
providing services in accordance with the
ሥራ አስኪያጅ የሚመራ ሆኖ በቢሮው ውሳኔ decision of the Bureau being mean while
መሠረት ገቢ በመሰብሰብና አገልግሎቶችን administered by the Manager of
municipal Services.
በመስጠት ልምምድ ላይ የሚቆይ ከተማ ነው፡፡
፩.፪. ታዳጊ/አነስተኛ ማዘጋጃ ቤት/ 1.2 Emerging/Small Municipality
Is an organized community that has a
የማዘጋጃ ቤቱ ክልል/አካባቢ የሕዝብ ብዛቱ ከ፪ሺ population size ranging from 2000 to
4000 residents in its municipal
እስከ ፬ ሺ የሚደርስ የከተማ እውቅና ያለው ሆኖ፣
area/environs and which has been
በበጎ ፈቃድ የከተማ አስተዳደር ኮሚቴ እና በጎ incorporated as a city, such a community
shall be administered by a volunteer city
ፈቃድ ከንቲባ የሚመራ የተደራጀ የማህበረሰብ administration committee and a
አካል ነው፡፡ volunteer mayor.

1.3. Municipal City


፩.፫. የማዘጋጃ ቤት ከተማ፣ Is an organized urba community that has
ብዛቱ ከ፬ ሺ እስከ ፲ ሺ የሚሆን ሕዝብ a population size renging from 4000 to
የሚኖርበት የተደራጀ የከተማ ማህበረሰብ ሆኖ፣ 10000 residens and which has been
የከተማ እውቅና ያለው ሲሆን፣ በበጎ ፈቃድ incorporated as a city; such a community

የከተማ አስተዳደር ኮሚቴና በጎ ፈቃድ የከተማ shall be administered by a volunteer city

አስተዳደር ኮሚቴና በጎ ፈቃድ ከንቲባ የሚመራ administration committee and a


volunteer mayor;
ነው፡፡

6
፪.የከተማ አስተዳደር ከተሞች 2. City Administration Cities
፪.፩. ታዳጊ የከተማ አስተዳደር፣
2.1. Emerging City Administration
የከተማው አስተዳደር አካባቢ የነዋሪው ህዝብ Is an organized city administration that
has a population size ranging from 1000
ብዛት ከ ፲ሺ እስከ ፴ሺ ድረስ የሆነ እና
to 3000 residents in its municipal area
የተደራጀ የከተማ አስተዳደር አካል ነው፡፡ Such a city be administered by a fulltime
ከተማው በቋሚ የከንቲባ ኮሚቴ እና ከንቲባ mayor and maror’s committee.

ይተዳደራል፡፡ 2.2. Emerging City Administration


፪.፪. መካከለኛ የከተማ አስተዳደር፣ Is an urban community that has a
relatively beter economic and social
በክልሉ ካሉ ከተሞች የተሻለ የኢኮኖሚና activites by Regional standars and a
population size ranging from 3000 to
ማህበራዊ አስተዳር አካባቢ የህዝብ ብዛት ፴ሺ 6000 residents in its municipal area and
which is administred by a fulltime mayor
እስከ ፷ሺ የሚደርስ፣ በቋሚ የከንቲባ ኮሚቴ
and mayor’s committee.
እና ከንቲባ የሚተዳደር የከተማ ማህበረሰብ
አካል ነው፡፡ 2.3. Advaced City Administration
፪.፫. ከፍተኛ የከተማ አስተዳደር፣ Is a city administration that has attained
an advance level of economic and scial
በኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ የላቀ ደረጃ growth and which has a population size
renging from 60000 to 100000 residents
ላይ የደረሰ፣ የህዝብ ብዛት ከ፷ሺ እስከ ፻ሺ in its municipal area Such a city be
administered by a fulltime mayor and
የሆነ፣ የከተማ አስተዳደር ነው፡፡ ከተማው mayor’s committee.
በቋሚ የከተማ ኮሚቴ እና ከንቲባ ይመራል፡፡ 2.4. Leading City Administration
፪.፬. መሪ የከተማ አስተዳደር፣ Is a city that has, Regional standards, at

በክልሉ ውስጥ የተሻለና የመሪነት ሚና tained the highest level of economic and

የሚጫወት የኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ Social growth which is capable of playing


a leadership role. The size of the
ያለው ከተማ ነው፡፡ የከተማው አስተዳደር
population of such a city shall be more
ሕዝብ ብዛት ከ፻ ሺ በላይ ይሆናል፡፡
than 100000.
፯. የከተሞች ደረጃ
7. Grading Of Cities
በዚህ አዋጅ መሠረት ለተመደቡና ለተጠቀሱ The process of the implemenatation of
የከተማ ደረጃ ዓይነት መለያ መስፈርት the criteria for granding cities provided
አሠራር ሂደት እንደሚከተለው ይሆናል፡- and mentioned herein shall be as follows:

7
፩ በግልፅ የተደነገጉ ሕጋዊ ዓላማዎችን እውን 1. The Bureau shall grade cities on the basis of
ለማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን research and submit its recommendations to
ለማመቻቸት እና ውጤታማ የሆነ አመራር the Executive Council of the Region to
ለማስፈን ከተሞች ተስማሚ በሆነ ደረጃ enable the classification of cities in to
suitable grades so as to facilitate the realization of
እንዲመደቡ ቢሮው በጥናት የከተሞች ደረጃን expressly defined legal objectives and bring
አውጥቶ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሀሳብ about effective leadership.
ያቀርባል፡፡
፪ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ ድንጋጌ 2. Without prejudice to the provisions of
sub Article (1) of this Article, the
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ለደረጃ ማውጫ grading criteria shall, depending on the
purpose, include the per capital income
የሚያገለግሉት መመዘኛዎች እንደ ዓላማው of the city concerned, its level of overall
ዓይነት የከተማውን የነፍስ ወከፍ ገቢ አጠቃላይ economic development, as well as other
criteria to be stipulated by the Ministry
የኢኮኖሚ የልማት ደረጃውን እንዲሁም of Works and Urban Development. The
details shall be specified by law.
በሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር የሚውጡትን
ሌሎች መመዘኛዎች የሚያካትቱ ይሆናል፡፡
ዝርዝር አፈፃፀሙ በሕግ ይወሰናል፡፡
፫ ሁኔታዎች አስፈላጊ በሚደርጉበት ጊዜ ቢሮው 3. Where circumstances so justfy, the
Bureau may, on its own initiative or
በራሱ አነሳሽነት ወይም በሚመለከተው ከተማ upon the request of the city concened,
recommend to the Executive Council of
ጥያቄ በከተማው ዓይነት ወይም ደረጃ ላይ
the Region the revision of the typology
ማስተካከያ እንዲደረግ ለክልሉ እንዲደረግ or the grande of a given city.
ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሀሳብ
ሊያቀርብና ሊያስወስን ይችላል፡፡
፰. ስለከተማ መቋቋምና ዕውቅና ማግኘት
፩ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፯ በተመለከተው ድንጋጌ 8. Establismenet and Incorporation as
a City
መሠረት አንድ ማህበረሰብ የከተማ ደረጃ 1. A community of people may acquire
ሊኖረው የሚችለው የክልሉ መስተዳድር ምክር a city grande as stipulated under
Article 7 herein only when it is
ቤት በከተማነት ሲያቋመው ብቻ ነው፡ incorporated as a city by the
Executive Counicl of the Region.
፪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 መሠረት የክልሉ
መስተዳድር ምክር ቤት በከተማነት ስለመቋቋም 2. The criteria for incorporation to be
issued by the Executive Council of
የሚያወጣቸው መመዘኛ የሚከተሉትን ማካተት the Region in accordance with the
ይኖርበታል፡፡ provisions of Sub-Article (1) of this
Article, shall include the following፡
8
፪∙፩∙ማህበረሰቡ የሚኖርበት፣ ዳር ድንበሩ በግልፅ 2.1 The community must inhabit a
definite area the boundaries of which
የተወሰነ ስፍራ ሊኖረው ይገባል፡፡ ይህም have been clearly defined. This must
አግባብ ያለው የመንግስት አካል በሚሰጠው be substantiated by a document
issued by the appropriate
ሰነድ መደገፍ ይኖርበታል፡፡ governmental organ.
፪.፪.የሕዝቡ አጠቃላይ ብዛት ከተደነገገው 2.2 The overall size of the population
must meet the prescribed Minimum.
አነስተኛ ቁጥር የማያንስ መሆን ይኖርበታል፡፡
2.3 There must be a documentary
፪.፫.አብዛኛውኗሪ፣በኢንዱስትሪና በንግዱ
evidences showing that the majority
እንቅስቃሴ ወይም በአገልግሎት አቅርቦት of the residents is engaged in
industrial and commercial activities
ላይ የተሠማራ ስለመሆኑ በፅህፍ ማስረጃ or in the provision of services.
መቅረብ ይኖርበታል፡፡
፪.፬.የተገመተው አጠቃላይ ዓታዊ ገቢ እና የነፍስ 2.4 The estimated overall annual revenue
ወከፍ ድርሻ ማህበረሰቡ በከተማነት ቢቋቋም and the per capital income must be

መሠረታዊ የሆነውን የእንቅስቃሴ ወጪ show to be sufficient to cover basic

ለመሸፈን አቅም የሚኖረው መሆኑን operation if the community is


incorporated as a city.
ማሳየት ይኖርበታል፡፡
፪.፭.የአንድ ማህበረሰብ የከተማነት ዕውቅና 2.5 The incorporation of a given
community as a city may be
ቢሮው በሚያደርገው ነባራዊና ገቢራዊ determined by objective and practical
ሁኔታዎች በሚያቀርበው ጥያቄ ሊወሰን considerations invoked by the
Bureau.
ይችላል፡፡
፪.፮.የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በግልፅ 2.6 Other criteria/factors expressly
provided for in the regulations to be
የሚደነግጋቸው ሌሎች መስፈርቶች ወይም
issued by the Executive Council of
ታሳቢዎች ከግምት ውስጥ እንዲገቡ
the Region shall also be taken in to
ይደረጋል፡፡
account.
፫ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፮ እና ፪ መሠረት 3 A community that intends to be
የከተማነት ደረጃን ለማግኘት የሚሻ አንድ incorporated as a city in accordance with
ማህበረሰብ፡- Sub-Articles (1) and (2) of this Article:
3.1 shall apply to that effect through its
፫.፩. በተወካዮቹ አማካኝነት ለቢሮው
representatives;
ማመልከቻ ማቅረብ ይኖርበታል፣
3.2 The application shall be written and
፫.፪.ማመልከቻው በፅሁፍ ሆኖ በአስፈላጊው accompanied by the appropritate
ሰነድ ሊደገፍ ይገባዋል፡፡ documents;

9
፫.፫. ማመልከቻውና ደጋፊው ሰነድ የክልሉ 3.3 Shall make sure that the application
and the accompanying documents
መስተዳድር ምክር ቤት በከተማነት conform fully with all the
ስለመቋቋም ያወጣቸውን መመዘኛዎች requirements for incorporation
specified by the Executive council of
ሙሉ በሙሉ ማሟላታቸውን ማረጋገጥ the Region.
ይኖርበታል፡፡
፬ ቢሮው፣ ማመልከቻውን በተረከበ በ 6 ወር ጊዜ 4 The Bureau shall within six months
from receipt of the application forward
ውስጥ አስተያየቱን ለክልሉ መስተዳድር ምክር
same to the Executive Council of the
ቤት ማስተላለፍ ይሮርበታል፡፡ ቢሮው በዚህ Region along with its recommendations.
በተደነገገው የ ፮ ወር ጊዜ ውስጥ እርምጃ Where the Bureau fails to act within
the prescribed six months time, the
ካልወሰደ ማህበረሰቡ አቤቱታውን ለመስተዳድር community may appleal to the Eecutive
ምክር ቤቱ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ Council of the Region.

፭ የክልሉ መስተዳር ምክር ቤት ማመልከቻውንና 5 The Executive Counil of the Region


አስተያየቱን በተቀበለ በ ፫ ወር ጊዜ ውስጥ shall within three months from receipt of
በከተማነት ለመቋቋም የቀረበውን ጥያቄ the application and the

በመቀበል ወይም ውድቅ በማድረግ ውሳኔ recommendations give a decision by


granting or denying the application.
ያስተላልፋል፡፡
፮ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የማህበረሰቡን ጥያቄ 6 Where the Executive Council of the
ከተቀበለው በከተማነት መቋቋሙን የሚያረጋግጥ Region decides to grant the application,
it shall issue the community concerened
የምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡ a certificate of incorporation.
፯ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አመላካቹ ዕጩ 7 The Executive Council of the Region
may decide to place the applicant urban
ከተማ በከተማት ለመቋቋም የሚያስፈልገውን ሁኔታ
centre under the apprenticeship of the
አስኪያሟላ ድረስ በቢሮው ስር ሆኖ በዕጩነት Bureau unitl it fully meets the
requirements for incorporation.
እንዲቆይና እንዲለማመድ ሊወሰን ይችላል፡፡
፱. በሕጋዊ አካልነት ስለመቋቋም 9/ Effects of Incorporation
በዚህ አዋጅ መሠረት በሕጋዊ አካልነት የተቋቋመ A city incorporated in accordance
herewith shall.
አንድ ከተማ፡-
፩ የራሱ የህግ ሰውነት ያለው አካል ሆኖ በዚህ ስም 1. be a body corporate with its own legal
personality and shall have a name by
በመጠቀም የሚጠራ ከመሆኑም በላይ፣ which it is identified;
፪ በዚህ አዋጅ የተመለከተውን ሥልጣን በሥራ 2. be,by virte of its personality, entitled to
exercise the powers and perform the
ለመተርጎም ተግባራቱንም ለመፈፀም እንዲሁም፣ functions provided for herein; and

10
፫ ውል ለመዋዋል፣ የንብረት ባለቤት ለመሆንና 3. have such rights as the right to
conclude contracts, own and manage
ንብረቱንም ለማስተዳደር፣ ለመክሰስና ለመከሰስ የህግ
property, and sue and be sued in its
ችሎታ ይኖረዋል፡፡ own name.
፲. ከሕጋዊ አካልነት ስለመሠረዝ 10. Cancellation of Incorporation
The Execurive Concil of the Region
የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት፣ በህጋዊ አካልነት
may cancel the incorporation of a city
ለመቋቋም የሚያበቁትን መመዘኛዎች ማሟላት which recedes from the criteria for
incorporation upon the request of the
የተነሳውን ከተማ ቢሮው በሚያቀርበው ጥናት Bureau.
መሠረት ከከተማነቱ ለሠርዘው ይችላል፡፡
PART THREE
ክፍል ሦስት Objectives, Powers, and Function of
የከተሞች ዓላማ፣ ሥልጣንና ተግባር Cities

፲፩. የከተሞች ዓላማዎች 11. Objectives of Cities.


የክልሉ ከተሞች ከዚህ የሚከተሉት ዓላማዎች Cties in Region shall have the following
ይኖሯቸዋል፡- objectives:
በሚያቀርበው ጥናት መሠረት ከከተማነቱ ሊሠርዘው
ይችላል፡፡ 1. to contribute toward poverty
reduction, the betterment of the life
፩ ለድህነት ቅነሳ ለነዋሪው ህዝብ ኑሮ ማሻሻልና of the dwellers, and facilitation of
the development of the Region; to,
ለክልሉ ልማት መፋጠን አስተዋፅ ማድረግ ለዚህም
for this purpose, provide the
assistance and support necessary for
የጥቃቅንና አነስተኛ ስራዎች እንዲሁም የግሉ
the growth and enhancement of
micro and small scale businesses as
ሴክተር እንዲስፋፋና እዲጠናከር አስፈላጊውን እገዛና
well as the private sector;
ድጋፍ ማድረግ፣
2. to create an environment in which
competence, transparency, and
፪ ብቁ፣ ግልፅ እና ለህዝብ ተጠያቂነት ያለበት accountability to the populace are
የተረጋጋ ሰላምና አስተማማን ፀጥታ የተከበረበት the norm; where there is sustaible
peace and reliable security; and
የዲሞክራሲ ግንባታን የሚያጠናክር መልካም
which enhances the establishement
አስተዳደር የሰፈነበት አካባቢን መፍጠር፣ of democracy and good
goverenance;

፫ ዲሞክራሲያዊ ራስ አስተዳደር በዝቅተኛ ደረጃ 3. to facilitate and support the exercise


of self-rule at the grassroots levels;
እንዲተገበር ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣ መደገፍ እና
to promote popular participation in
የሕዝቡን ተሳትፎ ማበረታታት፣ such process;

11
፬ የየአካባቢያቸውን የኤኮኖሚና ማህበራዊ 4. to enhance the economic and social
ልማት እንዲሁም የአካባቢ ጥበቃ development and the protection of
the environment and their respective
ማጎልበት፣ areas;

፭ የኗሪውን ፍላጎት በሚያሟላ መልኩ 5. to provide, or ensure the provision of


services commensurate to the
አገልግሎት ማቅረብ ወይም መቅረቡን
demands of the dwellers;
ማረጋገጥ፣
፮ በሕዝቡና በመንግስት መካከል መልካም 6. to promote amicable relations and
understanding between the peoples
ግንኙነትና መግባባት እንዲኖር ማድረግ፡፡ and the Government.

፲፪. የከተሞች ሥልጣን 13.Powers Of Cities.

፩ አንድ የከተማ አካባቢ ጉዳዮችን በሕግ 1. A city shall have the power
necessary to administer local affairs
መሠረት ለማስተዳደር የሚያስፈልገው
subject to law.
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
2. Without prejudice to the general
፪ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ አጠቃላይ
provisions of Sub-Article (1) of this
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ አንድ ከተማ
Article, a city shall have the
ከዚህ በታች በዝርዝር የተመለከተው
following specific powers:
ሥልጣን ይኖረዋል፡-
2.1 to determine and formulate its
፪.፩. ራዕዩን፣ዓላማውን እና ተግባራቱን
vision, objectives and
እንዲሁም አግባብነት ያላቸው
functions, as well as
የአፈፃፀምዘይቤዎችንና ደረጃዎችን
appropriate operational norms
የመወሰንና የመደንገግ፣
asn standars;
፪.፪. ከባቢያዊ ሕጎችን የማውጣት፣
የማስተላለፍ፣ ውሳኔዎችን 2.2 to issue and publicize local

የመወሰን፣ የማልማትና መልካም ordinances; to make decisions;

አስተዳደር መስፈን አቅጣጫዎችን to devise ways for the


achievement of development
የመንደፍ፣
and good governance;

12
፪.፫. በክልሉ ሕግ መሠረት ግብር እና 2.3 to introduce, revise, and
collect taxes and service
የአገልግሎት ክፍያ የመወሰን፣ ነባሩን
charges subject to Regional
የማስተካከል፣ ይህንኑም የመሰብሰብ፣ law;
2.4 to conclude contracts regarding
፪.፬. በሕግ መሠረት የከተማውን ንብረትና
the property and the personnel
ሠራተኛውን አስመልክቶ ውል of the city, and to administer
የመዋዋል እና የማስተዳደር፣ same subject to law;
2.5 to make agreements on the
፪.፭. በዚህና በሌሎች ሕጎች መሠረት
basis of this proclamation and
ስምምነት ያድረግ፣
other pertinent laws,
፪.፮. ለሕዝብ አገልግሎት አስፈላጊ የሆነ 2.6 to put an urban land needed for
የከተማ ይዞታ በህግ መሠረት public purpose to public use by
በይዞታው ላይ ለሰፈረው የግል ንብረት in advance paying compensation
በቅድሚ ተመጣጣኝ ካሳ በመክፈል commensurate to the value of

ለሕዝብ አገልግሎት እንዲውል the private property on the


land.
የማድረግ፡፡
፲፫. የከተሞች ተግባራት . 13. Functions of Cities

አንድ ከተማ አቅምና ሁኔታዎች በፈቀዱ As much as the means and circumstances
allow, a city shall perform the following
መጠን ከዚህ በታች የሚከተሉትን ተግባራት functions:
ያከናውናል፡፡
፩ የማህበራዊ አገልግሎቶና የአቅም ግንባታ 1. Social Services and Capcity Building
Endeavors:-
ሥራዎች፣
፩.፩. በከተማው አንደኛና የሁለተኛ ደረጃ 1.1 Expand, and make elementary and
secondary school education available
ትምህርትን ማስፋፋትና ማዳረስ፣ to all in the city; ensure the quality of
ጥራቱንም መጠበቅ፣ same;

፩.፪. የቴክኒክና ሙያ ተቋማት እንዲስፋፉና 1.2 Orchestrate the expansion and the
strengthening of technical and
እንዲጠናከሩ ማድረግ፣ vocational institutes;
፩.፫.የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ፕሮግራምን 1.3 Implement the civil service reform
ተግባራዊ የማድረግ፣ program,

13
፩.፬.መከላከልን መሠረት ያደረገ የጤና 1.4 Carry out prevention-oriented public
health activites and expand health
ጥበቃ እንቅስቃሴ ማድረግና ተቋማትን facilities; prevent HIV/AIDS through
ማስፋፋት፣ኤች፣ኤድስን በተቀናጀ ጥረት coordinated effort;

መከላከል፡፡

፪ የፕላን፣የፋይናንስ አስተዳደርና የሪሶርስ 2. Planning, Financial Administration


and Resource Mobilization:-
ሞቢላይዜሽን ሥራዎች
፪.፩. የከተሞች የተቀናጀ ልማት ፕላን፣ 2.1 Preparation and implementation of
coordinative development plan as
ስትራቴኪክ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ፣ well as the strategic plan of the city;
፪.፪. የልማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች 2.2 Formulation and implementation of
development programs and projects;
ቀረፃና ትግበራ፣
2.3 Look for finance to fund development
፪.፫. የልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስ projects and coordinate related
ማፈላለግና ጥረቆች ማስተባበር፣ efforts;

፪.፬. የገቢ ማስፋፋትና ማጠናከር፣ ዘመናዊ 2.4 Boost and raise revenue; put in place
a modern system of financial
የፋይናንስአስተዳደር ስርዓት የመዘርጋት፡፡ administration.

3. Maintenance of security and


፫. የከተማ ፀጥታ ማስጠበቅና ፍትህን የማስፈን justice in the City:-
ሥራዎች
፫.፩. የከተማን የፀጥታ ስጋቶችና 3.1 Prevent security threats and crime in
the city.
ወንጀልን መከላለከል፣
3.2 Ensure speedy trial and dispensation
፫.፪. ቀልጣፋ የዳኝነት ሥርዓት እና
of justice;
ፍትህን ማረጋገጥ፣
3.3 Build the necessary institutional
፫.፫. ለፍትህና ፀጥታ አስፈላጊውን capacity for maintrnce of justice and
ተቋማዊ ብቃት ማረጋገጥ፡፡ security.

፬ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪ፣ንግድን፣ 4. Expansion of Micro and Small-scale


ትራንስፖርትን እና ኢንቨስትመንትን Indutry, Commerce, Transport, and
ማስፋፋት፣ Investment:-
4.1 Expansion and strengthening of micro
፬.፩. የጥቃቅንና አነስተና ኢንተርፕራይዞችን and small-scale enterprises and
የማስፋፋትና የማጠናከር እና ሰፊ creation of lots of job opportunities;

የሥራ እድል መፍጠር፣

14
፬.፪. የንግድ ምዝገባ እና ማስፋፋት ስራ፣ 4.2 Registration and expansion of
commercial undertakings; supervision
የንግስ ቁጥጥር ስራ፣ of commercial activities,
፬.፫. የከተማ ትራንስፖርት ማስፋፋት 4.3 Expansion and strengthening of the
city transport infrastracure and
መጠናከርና ዘመናዊ አገልግትን ensuring the provision of a modern
service;
የማረጋገጥ፣
፬.፬. የግሉን ኢንቨስትመንት በመሳብ 4.4 Expand medium and large-scale
industrial or service rendition
መካከለኛና ከፍተኛ የኢንዱስትሪ enterprises by attracting private
ወይም አገልግሎት ማስፋፋት፣ invertment.

፭ የባህል፣ የማስታወቂያ እና የወጣቶችና የሴቶች 5. Culural and Information Services,


and Efforts to Ensure the
አደረጃጀትና ተሳትፎ ሥራዎችን ማከናወን፣ Organization and participation of the
youth and women:-
5.1 Creation of extensive public relation
፭.፩. ሰፊ የህዝብ ግንኙነትና የህብረተሰብ
network and enhancement of popular
ተሳትፎ የመፍጠር፣ participation;
5.2 Upkeep and preservation of the local
፭.፪. የአካባቢውን ባህል የመንከባከብና የመጠበቅ፣ culture; promotion of sports;
ስፖርትን የማስፋፋት፣
5.3 Enhancing popular participation in
፭.፫. ህዝቡን በየደረጃው እየተደራጀ በልማትና development and good governance by
መልካም አስተዳር ተሳትፎን የማሳደግ፣ making the people organize at various
levels;
፭.፬. ወጣቱንና የሴቶችን ተጠቃመiነት መሠረት
5.4 Ensuring local development which
የሚያደርግ አካባቢ ልማትን የማረጋገጥ፣
primarily benefits the youth and
፭.፭. የወጣቶች ማዕከላትንና መዝናኛ women;
5.5 Expanding youth centers and
ሥፍራዎችን ማስፋፋት፡፡ recreation facilities.
፮ የቤቶች፣ የመሠረተ ልማትና ቀልጣፋ የመሬት 6. Cultural and information Services,
and Efforts to Endure the
አስተዳደር እንዲሁም ማዘጋጃ ቤታዊ
organization and participation of the
አገልግሎቶች፣ youth and women:-
፮.፩. የቤት ልማትን በማፋጠን ለኢኮኖሚው 6.1 Contributing toward the growth of
አስተዋጽኦ ማድረግ፣ the economy by facilitating the
development of housings;
፮.፪.የውሃ፣የመንገድ፣የፍሳሽ መውረጃ፣ የመንገድ 6.2 Facilitating the provision of
መብራት፣ የቴሌ አቅርቦትን ማፋጠን፣ water, road, sewerage, street
light, and telephone services;

15
፮.፫. ለተለያዩ አገልግሎቶች የመሬት ልማትና 6.3 Putting in place a speedy and
effective system for the
አስተዳደር ቀልጣፋ እና ውጤታማ development and administration
ሥርዓት መዘርጋት፣ of land for varios purposes;

፮.፬. ደረቅ ቆሻሻን ማስወገድ፣ ብክለትን 6.4 Disposing of solid waste;


preventing pollution; expanding
መከላከል፣ መዝናኛዎችና መናፈሻዎችን recreation centers and parks as
እንዲሁም የቄራና የአንቡላንስ well as abattoir and ambulance
services.
አገልግሎትን ማስፋፋት፡፡

PART FOUR
ክፍል አራት The System, and the Organs of
Governace of cities
የከተማ አስተዳደር ሥርዓትና አካላት 14. City Goverenance System
፲፬. የከተማ አስተዳደር ሥርዓት 1. A system of governance divided and

፩ በክልሉ ሕገ መንግስት አንቀፅ ፵፭ ንዑስ organized in to legislative and executive


organs and the judiciary in accordance
አንቀፅ ፫ መሠረት በከተሞች በሕግ አውጪ፣
with Article 45 (3) of the Regional
በአስፈፃሚና ተርጓሚ የተከፈለና የተደራጀ
Constitution may be put in plce in cities.
የአስተዳር ሥርዓት ሊዘረጋ ይችላል፡፡

፪ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩


ድንጋጌ 2. Without prejudice to the provisions of
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የክልሉ መንግስት ከቢሮው sub Article (1) of this Article, the
Regional Governmanet may, on the
የሚቀርብለትን አስተያየት መነሻ በማድረግ
basis of the opinion of the Bureau,
ባላቸውየተለየ ባህርይ ለየት ያለ የአስተዳደር
prescribe a different governance
ሥርዓት ለሚያስፈልጋቸው ከተሞች የተለየ
arrangement for those cities whose
የአስተዳር ሥርዓት ሊደነገግላቸው ይችላል፡፡
peculiarities require such a variance the
ዝርዝሩ በደንብ ይወሰናል፡፡
details shall be specified by Regulations.
፲፭.የከተማ አስተዳደር አካላት
15. Organs of Governance
፩ የከተሞች አስተዳደር በየእረከኑ እንደሚደራጅ
1. The system of governance of cities shall
የመንግስት አስተዳደር መዋቅር ሆኖ፣ be similar with that of any
የሚከተሉት አካላት ይኖሩታል፡- governamental administrative structure,
and shall have the following organs:

16
፩.፩. የከተማ ምክር ቤት፣ 1.1.City Council;
፩.፪. ከንቲባው፣ 1.2.The Mayor,

፩.፫. የከንቲባ ኮሚቴ፣ 1.3.The Mayor’s Committee;

፩.፬. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ 1.4.The Manager of Municipal Services;


አስኪያጅ፣
፩.፭. የዳኝነት አካላት እና 1.5.Judicial Organs; and

፩.፮. የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ 1.6.Municipal Administrative Courts.


ቤቶች፡፡
፪ የከተማ ቀበሌ የሥልጣን አካላት የሚከተሉት 2. The following shall be the organ of
governance of a kebele in a city:
ይሆናሉ፡-
፪.፩. የቀበሌ ምክር ቤት፣ 2.1 Kebele Council;
2.2 Keble chairpesson:
፪.፪. የቀበሌ ሊቀመንበር፣ 2.3 Keble committee; and
2.4 Keble Social Courts.
፪.፫. የቀበሌ ኮሚቴ፣ እና
፪.፬. የቀበሌ ማህበራዊ ሸንጎዎች፡፡
፲፮. ስለከተማ ምክር ቤት 16. The City Council

፩ የከተማ ምክር ቤት አባላት መደበና ምርጫ 1. The regular election of the members of
the city Council shall take place every
የሚካሄደው በየአምስት ዓመቱ ይሆናል፡፡ five year.
2. The Regional Government shall , on the
፪ የክልሉ መንግስት የየከተማውን የህዝብ basis of the size of the population and
ብዛትና የምርጫ ቀበሌዎች መሠረት the number of the voting kebeles of
በማድረግ፣ የከተማ ምክር ቤቱን አባላት each city, determine the number of the
ብዛት ይወስናል፡፡ city Council .
፫ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ፪ የተደነገገው 3. Without prejudice to the provisions
of sub-Atricle (2) above:
እንደተጠበቀ ሆኖ፡-
፫.፩. በከተማው ውስጥ የሚኖረው 3.1 Where the nations/nationalities
indigenous to the locality of the
የአካባበው ብሔረሰብ/ቦች ቁጥር given city are not in the majority in
መስተዳድር ምክር ቤት ከዞን/ልዩ ወረዳ the city council, the executive
አስተዳደር ምክር ቤት ጋር በመመካከር council of the region may, in
ከከተማው ዙሪያ ቀበሌዎች ምርጫ consulation with the Zonal/ Special
በማድረግ እስከ ፴ እጅ ያለውን Woreda Administrative Council,
የከተማውን ምክር ቤት መቀመጫ ensure that up 30% of the council
seats is reserved where such
ለከተማው አካባቢ ብሄረሰብ/ቦች indigenous nations/nationalities.
እንዲመደብ ያደርጋል፡፡

17
፫.፪. እንዲህ ያሉት ተወካዮች በሚኖሩበት 3.2 An election may be conducted
for the city Council in the
ከተማ አዋሳኝ ከሆኑ ቀበሌዎች Kebeles adjacent to the city
በሚወጣው ደንብ በሚወሰነው concerned where such
representatives reside.
መሠረት ለከተመማ ም/ቤት ተብሎ
ምርጫ ሊካሄድ ይችላል፡፡
፫.፫. እንዲህ ዓይነቱ ውክልና በሥራ ላይ 3.3 Such representation shall
የሚቆየው የአካባቢው ብሔረሰብ/ቦች remain in effect until either the
indigenous nation/nationality
ቁጥር አብላጫ እስኪሆን ወይም becomes in the majority or the
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት እና Executive Council of the
የዞን/ልዩ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት Region and the Zonal /Special
ከብሔረሰቡ/ቦቹ ጋር በመመካከር Woreda Council decide, in
consualation with the nation,
ውከልናው አስፈላጊ መሆኑ እንዲቀር
nationality concerned, to
ሲወስኑ ነው፡፡ repudiate it.

፫.፬. ዝርዝሩ የክልሉ መስተዳድር ምክር 3.4. The details shall be specified
by regulations to be issued by
ቤት በሚያወጣ ደንብ ይወሰናል፡፡ the Executive council of the
Region

፬ ሁሉም የከተማ ምክር ቤት ምርጫዎች 4. All City Council elections shall be


conducted in accordance with the
በብሔራዊ የምርጫ ሕግ እና ሥርዓት መሠረት national electoral laws and rules. By –
ይከናወናሉ፡፡ የጎደሉ አባላትን ለመተካት elections shall be conducted in
accordance with regulations to be issued
የሚደረጉ ምርጫዎችም የብሔራዊ ምርጫ by the National Electoral Board.
ቦርድ በሚያወጣው መሠረት ይከናወናሉ፡፡
፲.፯. የከተማው ምክር ቤት ሥልጣንና ኃላፊነት 17. Powers and Resonsbilities of The City
Council
፩ በዚህ መሠረት አንቀፅ ፲፪ እና ፲፫ መሠረት 1. The Council shall have the powers
and responsibilities necessary for the
ለከተማ የተሰጡ መላው ሥልጣንና ተግባራት exercise of the powers and the
በስራ ላይ እንዲውል ለማድረግ ሥልጣንና performance of the functions vested
in a city under Articles 12 and 13
ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡ hereof.
2. With out prejudice to the general
፪ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ የተመለከተው
provisions of Sub-Article(1) of this
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የከተማው Article, the City Council shall have
the following specific powers and
ምክር ቤት ከዚህ የሚከተለው ዝርዝር responsibilities. It shall:
ሥልጣንና ኃላፊነት ይኖረዋል፡-

18
2.1 subject to its powers and
፪.፩. ከሥልጣንና ኃፊነቱ ጋር የተዛመዱ responsibilities, issue local
ordinances , make decisions,
ከባቢያዊ ሕጎችን ያወጣል፣ ውሳኔዎች approve basic operational
ይወሰናል፣ መሠረታዊ የሥራ አፈፃፀም documents and the implementation
thereof; follow-up and supervise the
ሠነዶችን ያፀድቃል፣ ለዚሁ እንዲበጅ law enforcement process to that
effect;
የህግ ተፈፃሚነት ሂደቱን ይከታተላል፣
2.2 Without Prejudice to the powers
ይቆጣጠራል፡፡ consferred up on the Regional State
Council under the Constititution,
፪.፪. በሕገ መንግስቱ ለክልል ም/ቤት legislate up on matters not covered
የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ by Federal and Regional laws. The
Chief-Exectutie of the Region shall
በፌዴራልና በክልል በወጡ ህጎች publish in Debub Negarit Gazeta
such legislations signed and sent to
ባልተሸፈኑ ጉዮች ላይ እነዚህን ሕጎች፣
him by the speaker of the city
ደንቦችና መመሪዎች ያወጣል፣ የም/ቤቱ council ;
አፈ-ጉባኤ ፈርሞ የላከውን ርዕሰ
መስተዳድር በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ
ያውጃል፡፡
፪.፫. ግብር፣ታሪፍ እና የአገልግት ክፍያ 2.3 levy, and revise taxes, tariff, and
service charges in accordance with
በክልሉ ሕግ መሠረት ይጥላል፣ ለነባሩ Regional law; ensure the collection
ማስተካከያ ያደርጋል፣መሰብሰቡንም of same;

ያረጋግጣል፡፡
፪.፬. በከተማው ክልል ውስጥ ያለው መሬት 2.4 ensure that the land within city
boundary is administered in
በህግ መሠረት መተዳደሩን ያረጋግጣል፡፡ accordance with law;
2.5 determine, on the basis of what has
፪.፭.በክልሉ መንግስት በፀደቀው መሠረት
been approved by the Regional
የከተማውን አስተዳደር መሠረታዊ
Government, the basic
ድርጅታዊ አወቃቀር ይወስናል፣ ከንቲባው
organizational structure of the city
በሚያቀርበው ሀሳብ መሠረት
administration; appoint or remove
የመምሪያዎችን ጽ/ቤቶችን፣ቦርዶችን፣
heads of department, ofices, boards,
ኮሚሽኖችንና ኃላፊዎችን ይሾማል
and commissions based on the
ይሽራል፡፡ recommendation of the Mayor;

19
፪.፮. አስፈላጊነታቸው የታመነባቸው ቋሚ
2.6 Establish standing and or ad-hoc
ወይም ጊዜያዊ ኮሚቴዎች ያቋቁማል committees which are deemed
necessary; formulate the committees
ኮሚቴዎቹን የሥራ ሁኔታ ይወስናል፡፡ of reference;
፪.፯.ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከንቲባውን
2.7 elect the Mayor from among its
ይመርጣል፣ እንደየአስፈላጊነቱ ምክትል members; elect also the Deputy
Mayor as necessary;
ከንቲባውን ይመርጣል፡፡
፪.፰. የከተማ አስተዳር ፍ/ቤትን ፕሬዚዳንትና 2.8 appoint the president and the judges

ዳኞች ይሾማል፡፡ of the municipal court;

፪.፱.የከተማ ፕላን ዝግጅትን ያስጀምራል፣


2.9 initiate, and oversee, as the superior
በበላይነት ይከታተላል፣ ከሕዝቡ ጋር authority, the preparation of the city
plan; see to it , in consultation with
በመመካከር የተቀናጀ የአካባቢ ልማትን the public that the plan is
መሠረት ያደረገ እንዲሆን ያደርጋል፣ coordinative local development
oriented; ensure its implementation;
ተግባራዊነቱንም ረጋግጣል፡፡
፪.፲. የከተማውን ዓመታዊ የሥራ ፕሮግራምና
2.10 approve the annual action plan and
በጀት ያፀድቃል በአግባቡ በሥራ the budget of the city; ensure the
መተርጎማቸውንም ያረጋግጣል፡፡ proper execution thereof;
፪.፲፩. ሥራ አመራሩ የሚመዘንበትን ዓመታዊ
የስራ አፈፃፀም መለኪያና ግቦች 2.11 set annual performance indicators
and a targets for the management;
ይደነግጋል፣በዚያው መሠረትም evaluate performance accordingly;
አፈፃፀሙን ይመዝናል፡፡
፪.፲፪.የተመሰከረለት የውጭ ኦዲተር ይሰይማል 2.12 appoint an accredited external
ከኦዲተር በሚቀርበው ሪፖርት መነሻነት auditor; act on the report of such
እርምጃ ይወስዳል፡፡ auditor;
፪.፲፫.ለአባላቱ እና ለከተማው ሌሎች ሠራተኞች
የሥነ ምግባር ደንብ ያወጣል ተፈፃሚነቱን 2.13 formulate a code of conduct for its
members and other employees of the
ያረጋግጣል፡፡ city; ensure its enforcement

2.14 submit periodic report to the


፪.፲፬.ለመራጩ ሕዝብ ወቅታዊ ዘገባ ያቀርባል፡፡ electorate.

20
፲፰. የከተማው ምክር ቤት የሥራ ዘመን፣ የአሰራር 18. Term of Office Rules of Procedure.
ሥነ ሥርዓትና ተጠሪነት and Accountability of the City
Council
1. Term of office and Rules of Procedure
፩ የሥራ ዘመንና የአሰራር ሥነ ሥርዓት

፩.፩. የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን አምስት 1.1 The terms of office of the council shall
አመት ይሆናል፡፡ ምክር ቤቱ መደበኛና be five years. The council shall have
regular and extraordinary meetings it
አስቸኳይ ስብሰባ ይኖረዋል፡፡ መደበኛ shall hold its regular meetings every
ስብሰባውን በየሦስት ወሩ ያደርጋል፡፡ three months.

፩.፪.በአፈ-ጉባኤው፣በከንቲባው ወይም በአንድ 1.2 Extraordinary meetings may be


convened at the request of the speaker,
ሦስተኛ የምክር ቤቱ አባላት ጥያቄ the Mayor or one-third of the Council
members.
አስቸኳይ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፡፡
፩.፫.ከምክር ቤቱ አባላት ውስጥ አብላጫው 1.3 The presence of the majority of the
council members shall constitute a
ከተገኙ ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል፡፡ quorum.
፩.፬.የምክር ቤቱ ውሳኔ የሚተላለፈው 1.4 The decisions of the Council shall pass
by the majority vote of the members
ምልዓተ ጉባኤውን በሚያቋቁሙት
constituting the quorum.
አባላት ፶ ሲደመር ፩ እጅ ድምር
ይሆናል፡፡
፩.፭.ሁሉም ምክር ቤት ስብሰባዎች ለህዝብ 1.5 All meetings of the council shall be
public. However, the council may
ግልፅ ይሆናል፡፡ ይሁን እንጂ ለአካባቢዊ decide to hold meetings in camera
ደህንነት ለህዝብ ሞራል ወይም ሌሎች where considerations of local security,
ሰዎች መብት ጥበቃ አስፈላጊ ሆኖ public morale, or the rights of others
ሲገኝ ስብሰባው በዝግ እንዲካደሄድ so requires;
ምክር ቤቱ ሊወስን ይችላል፡፡
፩.፮.ምክር ቤቱ የስብሰባ ቃለ ጉባኤዎቹ 1.6 The council shall see to it that the
በመዝገብ እንዲያዙ ያደርጋል፡፡ ምክር minutes of its proceedings are kept in
ቤቱ ለአካባቢያዊ ደህንነት ለሕዝብ a file. The file shall be public, unless
the council decides otherwise for
ሞራል ወይም ለሌሎች ሰዎች መብት
considerations of local security, public
ጥበቃ ሲል በሌላ ሁኔታ ካልወሰነ morale or the rights of others;
በስተቀር መዝገቡ ለሕዝብ ክፍት
ይሆናል፡፡

21
፩.፯.ማናቸውም የምክር ቤቱ አባል፣ በምክር 1.7 No member of the council may, during
ቤት አባልነት ተመርጦ በሚያገልግልበት his tenure, assume another public of
fice held by election; nor may any
ዘመን በምርጫ በሚያዝ ሌላ የህዝብ member work in the city as an
employee of such institutions as the
ኃላፊነት ላይ ሊሰማራ ወይም በከተማው
Municipality of the City, save for
መንግስታዊ ተቋማት ካልሆነ በስተቀር governmental offices;

የከተማው ማዘጋጃ ቤት ተቀጣሪ ሆኖ


ሊሠራ አይችልም፡፡
፩.፰.ለተፈላጊ ጥያቄዎችና ምርመራዎች ካልሆነ 1.8 Except for important inquiries an
examinations, all the relations of both
በስተቀር ምክር ቤቱም ሆኖ የምክር ቤቱ
the council and the council members
አባላት ከከተማው ሹማምንቶችና with the officials and the employees of
the city shall , as applicable, be
ሠራተኞች ጋር የሚያደርጉት ግንኙነት conducted through the Mayor or the
እንደሁነሄታው በከንቲባው ወይም በማዘጋጃ manager of Municipal Services;

ቤት አገልግቶች ስራ አስኪያጅ በኩል


ይካሄዳል፡፡
፩.፱.ማንኛውም የምክር ቤት አባል የግል ጥቅሙ 1.9 No member of the council may sit in
the city’s contracting committee where
ከከተማው ጥቅም ጋር የሚጋጭ በሚሆንበት there appears to be a conflict between
ጊዜ የውል ሠጪ ኮሚቴ አባል ሊሆን his personal interest and the interest of
the city.
አይችልም፡፡
2. Accountability
2. ተጠሪነት
፪.፩.የከተማው ምክር ቤት በሁሉም ጉዳዮች ላይ 2.1 The City Council shall, for all purposes,
be accountable to the electorate.
ተጠሪነቱ ለመረጠው ሕዝብ ይሆናል፡፡
፪.፪.የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ
፪.፩.ድንጋጌ 2.2 Without prejudice to the provisions of
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የፌዴራልና የክልል Sub- Article (2.1.) of this Article, in
matters pertaining to the proper
ሕጎችን፣ፖሊሲዎችንና ደረጃዎችን enforcement of federal an Regional
አፈፃፀም፣ ከመንግስት ለከተማው የተላለፉ laws, policies,and standards , the
performance of activities assigned to the
ተግባራትን ክንውንና የገንዘብ አጠቃቀምን
city by the government , and the use of
በሚመለከት በየደረጃው ላለው አስተዳደርና funds, it shall be accountable to the
Regional Government.
ለክልሉ መንግስት ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ
በደንብ ይወሰናል፡፡

22
፲፱. ስለከተማ ምክር ቤት መበተን 19. Dissolution of a City Council
፩ የከተማው ነዋሪ ህዝብ አስቀድሞ በጉዳዩ ላይ 1. The city council may not dissolve
unless the city dwellers discuss and
ሳይመክርበትና ሳይወስን የከተማ ምክር ቤት decide its dissolution in advance;
መበተን አይችልም፡፡
፪ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ፩ የተደነገገው 2. Without prejudice to the provisions
እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ መስተዳድር of sub Article (1) above, where it
appears that a serious breach the
ም/ቤት የህዝብን ጥቅም የሚጎዳ ወይም ሕገ constitutional order has been
መንግስታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል committed, the Executive Council of
ከባድ ጥፋት መፈፀሙን ሲያረጋግጥ the Region shall have the power to
የከተማውን ምክር ቤት ለጊዜው አግዶ suspend the city Council ending
investigation. In such a case, the
የማቆየትና ጉዳዩን የማጣራት ስልጣን Executive council shall nominate a
ይኖረዋል፡፡ በዚህም ወቅት ከተማውን provisional city administration
የሚመራ ጊዜያዊ የከተማ አስተዳደር which will administer the city
ይሰይማል፡፡ transitionally.
፫ የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት በዚህ አንቀፅ 3. The Executive Counil of the Region
shall carry out the appropriate
ንዑስ አንቀፅ ፪ መሠረት አስፈላጊውን
investigation pursuant to the
ማጣራት አካሂዶ ለክልል ም/ቤት ውሳኔ provisions of sub-Article (2) of this
Article and submit its
ያቀርባል፡፡ የክልሉ ም/ቤት የመጨረሻ ውሳኔ recommendations to the Regional
ያስተላልፋል፡፡ State Council on the basis of its
findings. The state Council shall
give a final decision.
፬ የክልሉ ም/ቤት ውሳኔ የከተማውን ም/ቤት 4. Where the decision of the state
council entails the dissolution of the
የሚበትን ሆኖ ሲገኝ ከተወሰነበት ጊዜ አንስቶ city council, fresh city council
ከስድስት ወራት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አዲስ elections shall be held within six
months from the date of the decision.
የከተማ ም/ቤት ምርጫ ይካሄዳል፡፡
20. Manner of Nomination and powers
፳ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አሰያየም እና ሥልጣንና
and Functions of the Speaker of the
ተግባር council
1. Manner of Nomination
፩. አሰያየም
፩.፩. የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ከምክር ቤቱ አባላት 1.1 The Speaker of the council shall be
elected from among the council
መካከል የሚመረጥ ሆኖ ተጠሪነቱም members and be accountable to the
council.
ለምክር ቤቱ ይሆናል፡፡

23
፩.፪. ምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ የስራ ዘመን የምክር 1.2 The term of office of the Speaker of
the council shall be the term of office
ቤቱ የስራ ዘመን ይሆናል፡፡ of the Council
፩.፫. የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አገልግሎት 1.3 The functions of speaker of the
Council shall terminate where:
የሚቋረጠው፣ 1.3.1 he resigns;
፩.፫.፩. ከኃላፊነቱን በፈቃዱ ሲለቅ፣ 1.3.2 the council removes him;
1.3.3 he ceases to be a member
፩.፫.2 ምክር ቤቱ ከኃላፊነት ሲያነሳው፣
of the council.
፩.፫.፫. ምክር ቤት አባል መሆኑን ሲያቆም
ይሆናል፡፡
ዝርዝሩ በከተማው ምክር ቤት ውስጥ ደንብ The details shall be specified by the
ይወሰናል፡፡ internal rules and regulation of the city
council.
፪. ሥልጣንና ተግባር 2. Powers and functions
የም/ቤቱ አፈ-ጉባኤ የሚከተሉት ስልጣንና The speaker of the council shall have the
following powers and functions. He shall:
ተግባራት ይኖሩታል፡፡
፪.፩. የመወያያ አጀንዳዎችን ያዘጋጃል 2.1 formulate agendum for discussion,
chair the meetings of the Council;
የም/ቤቱን ስብሰባዎች ይመራል፡፡
2.2 devise and plan ways by which the
፪.፪. ም/ቤቱ እንደአስፈላጊነቱ በቋሚና በጊዜያዊ
council may be organized into
ኮሚቴ የሚደራጅበትን ስልት ይነድፋል፣ standing and ad-hoc committees;
follow –up the implementation of
ያቅዳል ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፡፡ same;
፪.፫. በአባላት ላይ የሚወሰዱ የዲስፕሊን 2.3 execute disciplinary measures taken
against Council members;
እርምጃዎችን ያስፈፅማል፣
2.4 prepare plan of action for building
፪.፬.የምክር ቤቱን አባላት የአቅም ግንባታ ሥራ the capacity of council members;
ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ከሚመለከታቸው አስፈላጊ implement same in coordination with
concerned executive institutions;
አካላት ጋር በመቀናጀት ያስፈፅማል፣
2.5 see to it that the decisions of the
፪.፭.የምክር ቤቱ ውሳኔዎች በወቅቱ
council are sent to the appropriate
ለሚመለከታቸው ክፍሎች እንዲተላለፍ organs without delay; follow-up the
implementation of such decisions;
ያደርጋል፣ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣
፪.፮. ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረግ ግንኙነት 2.6 represent the council in its relations
ምክር ቤቱን ይወክላል፣ with third parties;
2.7 Perform other functions assigned to
፪.፯. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች
him by the Council.
ያከናውናል፡፡

24
፳፩.የየከንቲባ አሰያየም፣ ተጠሪነትና የሥራ ዘመን 21. The Manner of Nomination,
Accountability and Terms of
፩. አሰያየም Office of the Mayor
፩.፩. ከንቲባው ከምክር ቤቱ አባላት መካከል 1. Manner of Nomination

በምክር ቤቱ የሚመረጥ ይሆናል፡፡ 1.1 The Mayor shall be elected by the


council from among the council
፩.፪.በአንድ ከተማ ውስጥ የሚኖረው የአካባቢ
members.
ብሔረሰብ/ቦች/ ቁጥራቸው አብላጫ 1.2 However, where, because the
nations/nationalities indigenous to
ባለመሆኑ ምክንያት የምክር ቤቱ የተወሰነ the city are not in the majority in the
መቀመቻ ለብሔረሰቡ/ቦቹ/ እንዲሆን council, the Executive council of the
region decides that a certain
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት percentage of the seats of the council
be reserved for the indigenous
በሚወስንበት ጊዜ ከንቲባው ከከተማው nations/nationalities , of such
ደረጃ ጋር ተመጣጣኝ ብቃትና ችሎታ nations/ Nationalities who,
considering the grade of the city
መሠረት አድርጎ የሚመረጠው የአካባቢው concerned , is fairly competent and
capable shall be elected mayor.
ብሄረሰብ/ቦች/ ከሆኑት ከም/ቤቱ አባላት
መካከል ይሆናል፡፡
፩.፫. ከላይ በተገለፀው መልኩ ከንቲባውን 1.3 Where, for any reason, it is
ከአካባቢው ብሔረሰብ/ቦች/ መምረጥ impossible to elect the mayor from
the indigenous nations/ nationalities
በማይቻልበት ጊዜ ከንቲባው ከም/ቤቱ in accordance with the above
provisions, he shall be elected from
አባላት መካከል ይመረጣል፡፡ ዝርዝሩ
among the council members. The
በደንብ ይወሰናል፡፡ details shall be specified by
Regulations.
፪. ተጠሪነት
በሁሉም ሁኔታዎች ተጠሪነት 2. Accountability
የከንቲባው
The mayor shall in all cases be
ለከተማው ምክር ቤት እንዲሁም በዚህ አዋጅ accountable to the city council . He shall
አንቀፅ ፲፰ ንዑስ አንቀፅ ፪.፪. መሠረት also, as necessary, be accountable to the
Woreda, Special Woreda, and /or zonal
እንደሁኔታው ለወረዳ፣ ለልዩ ወረዳ ለዞን administration in accordance with
አስተዳደር እና ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር Article 18(2.2. ) hereof.
ይሆናል፡፡

25
፫. የሥራ ዘመን 3. Term of Office
3.1 The term of office of the mayor shall
፫.፩. የከንቲባው የሥራ ዘመን የምክር ቤቱ
be the term of office of the council
ዘመን ይሆናል፡፡
፫.፪. በምክር ቤቱ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ 3.2 Unless decided otherwise by
በስተቀር ከንቲባው የሙሉ ጊዜ አገልግሎት Council, the Mayor shall serve full-
time the terms and conditions of his
ይሰጣል፡፡የስራ ሁኔታው በምክር ቤቱ functions shall be determined by the
council.
ይወሰናል፡፡
3.3 The functions of the mayor shall
፫.፫.የከንቲባው የአገልግሎት ዘመን የሚቋረጠው፣ terminate where:
3.3.1. her resigns as a mayor;
፫. ፫.፩ ኃላፊነቱን በፈቃዱ ሲለቅ ፣ 3.3.2. the council remove him
፫. ፫.2 ምክር ቤቱ ከኃላፊነቱ ሲያነሳው፣ from office; or
3.3.3 He ceases to be a member
፫. ፫.፫ ምክር ቤት አባል መሆኑን ሲያቆም of the council.
ይሆናል ፡፡ ዝርዝሩ በምክር ቤቱ የውስጥ The details shall be
specified by the internal
ደንብ ይወሰናል፡፡
rules and regulations of
the city council.
፬ ከንቲባው በታቻለ መጠን ጉዳዩ የሚመለከተውን 4. The mayor shall, in as much as possible,
ከተማ በሚገባ ለመምራት የሚያስፈልገውን have the attitude, the executing capacity,
and the managerial competence required
የአመለካከት፣ የማስፈፀም አቅምና የሥራ to run the city concerned properly. The
details shall be specified by regulations.
አመራር ብቃት ሊኖረው ይገባል፡፡ ዝርዝሩ
በደንብ ይወሰናል፡፡
፳፪. የከንቲባው ሥልጣንና ተግባር 22. Power and functions of the mayor
The mayor shall have the following
ከንቲባው ከዚህ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባር powers and functions. He shall:
ይኖሩታል፡፡
፩ የከተማው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኖ 1. Serve as the chief Executive Officer
of the city;
ያገለግላል፣
፪ የፖሊሲ ሃሳብ እያመነጨ ለምክር ቤቱ 2. initiate and propose policies to the
council; ensure the implementation
ያቀርባል፣ ሲፀድቅም ተግባራዊነቱን thereof upon approval;
ያረጋግጣል፣
3. take charge of and direct, as the
፫ ደህንነትን፣ ሕግ ማስፈፀም እና አስቸኳይ ጊዜ
superior authority, state functions in
ጉዳዮችን አክሎ የመንግስት ሥራዎችን
the city including security, law
በኋላፊነት ይመራል፣ enforcement and emergency matters,

26
፬ የከንቲባ ኮሚቴን መልምሎ ለም/ቤቱ 4. recruit members for, form, and
convene the mayor’s committee and
በማቅረብ ያፀድቃል፣ ያቋቁማል፣ ይሰበስባል፣ submit his nominations to be
የሥራ አፈፃፀሙንም ይመራል፣ Council for approval; direct the
operations of same;
፭ በምክር ቤቱ ስምምነት፣ የማዘጋጃ ቤት 5. recruit the manager of Municipal
አገልግሎት ሥራ አስኪያጅን በሥራ Services on the basis of executive,
ማስፈፀም፣ በሥራ አመራር እና በሙያዊ managerial, and professional

ብቃት መሠረት በመመልመል በሹመት competence and appoint same with

ይመድባል፣ ከንቲባው የማዘጋጃ ቤት the consent of the council. The


Mayor may dismiss the Manager of
አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅን በምክር ቤቱ
Municipal services with the consent
ስምምነት ከሥራ ሊያሰናብተው ይችላል፡፡
of the Council;

፮ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች፣ በማዘጋጃ ቤት 6. follow up to ensure that municipal


services are provided through the
አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ አማካይነት፣ manger of Municipal Services and
መቅረባቸውን፣ ሕዝቡም ተገቢውን አገልግሎት that the public is getting the
appropriate service in the
በተገቢው ሁኔታ ማግኘቱን ይከታተላል፣ appropriate manner;
፯ የከተማ ነክ አስተዳደር ፍ/ቤት ዳኞችን
7. nominate the judges of Municipal
ለም/ቤቱ አቅርቦ ያሾማል፣ እንደአግባብነቱ Courts and submit his nominations
to the council for approval, select as
የመደበኛ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንትና ም/ፕሬዚዳንት necessary, nominees for the posts of
ከፍርድ ቤት ዳኞች መካከል አቅርቦ በም/ቤቱ the president and vice president of
regular courts from among judges
ያሰይማል፣ and submit same to the Council for
approval;
፰ ከተማው ከሌሎች አካላት ጋር የሚያደርጋቸውን
8. represent the city in its relations with
ግንኙነተች በተመለከተ ከተማውን ይወክላል፣
others entities;
፱ አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመመካከር፣
9. inconsultation with the appropriate
የከተማው የሥራ ፕሮግራም፣ በጀት አፈፃፀም፣
organs, organize public forums at
የፋይናንስ ሪፖርት እና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች which the action plan, budget
የሚቀርቡበትንና የህዝቡም ሃሳብ የሚደመጥበትን performance, financial reports, and
የሕዝብ መድረክ ያደራጃል፡፡ other related matters are presented
and the views of the public heard.

27
፲ እነዚህ ዕቅዶች የሚገመገሙበት መመዘኛ 10. Prepare, have approved, and
implement manuals for the
ማኑዋል እያዘጋጀ አፀድቆ ተግባራዊ evaluation of such plans;
ያደርጋል፣
፲፩. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች መሰል 11. Perform similar other functions
assigned to him by the Council.
ተግባራት ያከናውናል፡፡ ሲፀድቅም
ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል፡፡

፳፫. ምክትል ከንቲባ 19.Deputy Mayor

1. The Deputy Mayor shall, upon


፩ ምክትል ከንቲባው በከንቲባው አቅራቢነት
nomination by the Mayor, be
በም/ቤቱ ይሾማል፡፡ appointed by the council.
2. The Deputy Mayor shall act in
፪ ከንቲባው በማይኖርበት ጊዜ ምክትል the Mayor’s absence.
ከንቲባው ተክቶ ይሰራል፣
3. The Deputy Mayor may, by the
፫ ምክትል ከንቲባው፣ በከንቲባው ሃሳብ Mayor’s proposal and the
consent of the Council, head one
አቅራቢነትና በምክር ቤቱ ስምምነት of the departments of the city.
የከተማው አንድ ሥራ ዘርፍ ኃላፊ ሊሆን
ይችላል፣ 4. The Deputy Mayor shall perform
፬ ምክትል ከንቲባው በከንቲባው እና ወይም similar other functions assigned
to him by the Mayor and/or the
በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች መሰል Council.
ተግባራት ያከናውናል፣
፭ ምክትል ከንቲባው የሙሉ ጊዜ ወይም 5. The Deputy Mayor may serve
fulltime or part time.
የከፊል ጊዜ አገልጋይ ሊሆን ይችላል፡፡
20. Mayor’s Committee
፳፬. የከንቲባ ኮሚቴ 1. The membership of the Mayor’s
committee shall consist of
፩ የከንቲባ ኮሚቴ አባላት የምክር ቤት አባላት
council and Non-Council
የሆኑትንና ያልሆኑትን ያካትታል፡፡ Members.
2. The Manager of Municipal
፪ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ Services shall be a non-voting
ድምፅ የማይሰይ የኮሚቴው አባል ይሆናል፡፡ member of the committee.
3. The membership of the Mayor’s
፫ የከንቲባው ኮሚቴ አባልነት ከንቲባው committee shall be determined
by the council on the basis of the
በሚቀርበው ዕጩዎች ዝርዝር መነሻነት list of nominees submitted by the
በምክር ቤቱ ይወሰናል፡፡ Mayor.

28
፬ ከንቲባው የከተማውን የገቢ አቅም እና 4. The Mayor shall propose the
number of members of the
የሥራውን ብዛት ግምት ውስጥ በማስገባት Mayor’s committee taking the
የከንቲባ ኮሚቴውን አባላት ብዛት ምክር ቤቱ size of the city’s financial
resources and the scope of the
እንዲያጸድቅለት ሃሳብ ያቀርባል፡፡ የአባላቱም work involved and submits same
to the council for approval. The
ብዛት ከሦስት የማያንስ እና ከዘጠኝ number of the members shall in
የማይበልጥ ይሆናል፡፡ all cases range from three to
nine.
፭ እንደ ከተማው አቅም የከንቲባው ኮሚቴ አባላት 5. Depending on the means of the
በሙሉ ጊዜአቸው፣ በከፊል ጊዜአቸው ወይም city, the members of the mayor’s
Committee may work on a full
በበጎ ፈቃደኝነት ሊያገለግሉ ይችላሉ፣ ምክር time, or a part-time , or a
voluntary basis. The council
ቤቱ በከንቲባው የሚቀርብለትን ሃሳብ shall examine the Mayor’s
በመመልከት፣ የአባላቱን የአገልግሎት ሁኔታ proposal to that effect and
determine the terms and
ይወስናል፡፡ conditions of the service of the
members.
፮. የከንቲባ ኮሚቴው አባላት ከንቲባውን በከተማው 6. The members of the Mayor’s
ሥራ አፈፃፀም አመራር ላይ ይረዳሉ፡፡ Committee shall assist the Mayor
in the performance of his official
የከንቲባው ኮሚቴ ከንቲባውን በተለይም functions. The Mayor’s
Committee shall, in particular,
በሚከተሉት ረገድ ይረዳል፡፡
assist the Mayor in the following
activities :-
፮.፩.ለምክር ቤት ውሳኔ የሚቀርቡትን ከተማ 6.1 the initiation articulation, and
አቀፍ የፖሊሲ፣ የሕጎች፣ ደንቦችና implementation of city-wide
policies, ordinances,
ውሳኔ ሃሳቦች፣ በማመንጨትና regulation, and proposal to be
submitted for the Council’s
በመቀመር እንዲሁም እነሱን
consideration;
በማስፈጸም ረገድ፣
6.2 the preparation and execution
፮.፪. የከተማውን ዓመታዊ የሥራ እቅድና of the annual action plan and
በጀት በማዘጋጀትና በማስፈፀም budget of the city:

ረገድ፣
፮.፫. በከተማው አስተዳደር ውስጥ 6.3 the enhancement of the
coordination of the activities,
የሚካሄደውን የሥራዎችን፣ የመረጃ information exchange, and
ልውውጥ እና የመደጋገፍ ግንኙነት symbiotic relationships
taking place within the city
ቅንጅት በማጠናከር ረገድ፣ government;

29
፮.፬. በጋራ ሊፈቱ የሚገባቸውን የሥራ 6.4 the examination and solution
of managerial problems which
አመራር ችግሮች በመመርመር እና can for collective action ; and
በመፍታት፣ እንዲሁም የሥራ the evaluation of performance.

አፈፃፀምን በመገምገም ረገድ፣


7. A member of the Mayor’s Committee
፯. እያንዳደንዱ የከንቲባ ኮሚቴ አባል ማዘጋጃ
may have an executive role in one or
ቤታዊ ባልሆነ በአንድ ወይንም ከዚ በበለጠ more non-municipal functions.

የሥራ ዘርፍ የሥራ አስፈፃሚነት ሚና


ሊኖረው ይቻላል፡፡
፰. የከንቲባ ኮሚቴው የሥራ ዘመን ከምክር ቤቱ 8. The term of service of the Mayor’s
Committee shall be similar with that of
የሥራ ዘመን ጋር ተመሳሳይ ይሆናል፡፡
the Council.
፬ የከንቲባ ኮሚቴው ተጠሪነቱ ለከንቲባውና 9. The Mayor’s Committee shall be
ለምክር ቤቱ ይሆናል፡፡ accountable to the Mayor and the
Council.
፳፭. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ 25.The Manger of Municipal
Services
፩. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ 1. The Manager of Municipal Services
አስኪያጅ በከንቲባው አቅራቢነት በምክር shall be nominated by the Mayor with
ቤቱ ስምምነት የሚሰየም ሆኖ the consent of the Council on account

የሚሰየመውም በሥራ አፈፃፀም፣ ሥራ of his executive, managerial, and


professional competence.
አመራር እና በሙዊ ብቃቱ መሠረት
ይሆናል፡፡
፪ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ 2. The Manger of Municipal services shall
አስኪያጅ ተጠሪነቱ ለከንቲባው እና be accountable to the Mayor and the
works and Urban Development
በቴክኒክ ጉዳዮች ለሚመለከተው የሥራና department which deals with technical
matters.
ከተማ ልማት መዋቅር ይሆናል፡፡
፫ ሥራ አስኪያጁ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች 3. The Manger is fully mandated to
ለመምራት ሙሉ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ manage municipal services. Each
ሁሉም የማዘጋጃ ቤት አገልግቶች እንደ service section rendering a municipal
አንድ ራሱን እንደሚመራ ድርጅት ወይም service may be organized as a distinct
አካል ተደርገው ሊደራጁ ይችላሉ፡፡ self-managing enterprise or entity.

30
፬ ከንቲባውም ሆነ የከንቲባው ኮሚቴ አባላት 4. Both the Mayor and the members of the
ከማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ኃላፊዎች ወይም Mayor’s Committee shall deal with the
officials or employees of municipal
ሠራተኞች ጋር የስራ ግንኑነት የሚያደርጉት services through the Manager of
Municipal Services.
በማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ
በኩል ይሆናል፡፡
፭ ማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ 5. The Manager of Municipal Services
shall have the following powers and
ከዚህ የሚከተሉት ሥልጣንና ኃላፊነቶች responsibilities:
ይኖሩታል፡፡
፭.፩. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን ሥራ 5.1 Plan, lead and coordinate the
activities of municipal service;
ያቅዳል፣ ይመራል፣ ያስተባብራል፣
፭.፪. የአገልግሎት አቅርቦት ደረጃዎችን 5.2 develop and propose service
delivery standards and
የአፈፃፀም መመዘኛዎችን እያዘጋጀ performance indicators to the
Mayor; ensure the proper
ለከንቲባው ሃሳብ ያቀርባል፣ ይሄው
implementation thereof up on
በምክር ቤቱ ሲፀድቅም በአግባቡ በሥራ approval by the Council;

ላይ መዋሉን ያረጋግጣል፡፡
፭.፫.ከማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ጋር 5.3 ensure the implementation of
council decisions pertaining to
የሚዛመዱ የምክር ቤት ውሳኔዎች
municipal services as well as the
መተግበራቸውን፣እንዲሁም የመንግስት
execution an enforcement of state
ህጎች ፖሊሲዎች እና ደረጃዎች
laws , policies, and standards;
መፈፀማቸውንና በተግባር መተርጎማቸውን
ያረጋግጣል፡፡
5.4 Establish, and chair a management
፭∙፬. ያሉትን የማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎቶች
team composed of the heads of the
መምሪያ ወይም ክፍል ኃላፊዎች department and units of the
የሚያካትት የሥራ አመራር ቡድን municipal services. The team shall
ያቋቁማል ይመራል፣ ቡድኑም የስራ facilitate coordination. exchange
ቅንጅት የመረጃ ልውውጥ፣ የተባበረ of information ,spirit decorps,
better performance , as well as
የስራ መንፈስ፣ የተሻለ ውጤታማነት evaluation and consultation;
እንዲሁም ግምገማና ምክር፣
እንዲካሄዱ ያስችላል፣

31
፭∙፭∙ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት 5.5 have heads of municipal service
departments. agencies, and office
መምሪያዎችን፣ ኤጀንሲዎችን እና appointed by the Mayor’s
Committee through the Mayor;
ፅሕፈት ቤት ኃላፊዎችን ለከንቲባው
እያቀረበ በከንቲባው ኮሚቴ እንዲመደቡ
ያደርጋል፡፡
፭.፮. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሠራተኞችን 5.6 subject to law and regulations,
hire, determine the salaries and
በህጉና በደንቡ መሠረት ይቀጥራል፣ benefits of, promote, and direct
the employees of municipal
ደመወዝና ጥቅማ ጥቅሞቻቸውን survive; take disciplinary
ይወስናልመ ያሳድጋል፣ ይመራል፣ measures including dismissal
against such employees;
ከሥራ ማሰናበትን የሚያካትት የሥነ
ሥርዓት እርምጃ ይወስዳል፣

፭.፯. መቋቋም ስለሚገባቸው ኤጀንሲዎችና 5.7 Propose to the Mayor the


establishment of agencies and city
የከተማ ድርጅቶች ስለአዳዲስ እና የተሻሻሉ enterprises deemed necessary; the
implementation of new and
የአገልግሎት አቅርቦት አማራጮች improved service delivery
ስለማዘጋጃ ነክ መምሪያዎች፣ ድጋፍ ሰጪ mechanisms; the organization and
structuring of municipal line
አገልግሎቶች፣ ጽ/ቤቶች እና ንዑስ ክፍሎች departments, supportive sections,
አደረጃጀትና አወቃቀር ለከንቲባው ሃሳብ offices and units; implement same
upon approval by the council. The
ያቀርባል፣ ይሄው በምክር ቤት ሲፀድቅም details shall be specified by
Regulations;
በተግባር ላይ ያውላል፣ ዝርዝሩ በደንቡ
ይወሰናል፡፡
፭.፰. ከከንቲባው እና በስሩ ከሚገኙት 5.8 Formulate, conjointly with the

የመምሪያዎች ኤጀንሲዎች እና ጽ/ቤቶች mayor as well as with the heads of


the department, agencies, and
ኃላፊዎች ጋር በመሆን ወቅታዊ የአፈፃፀም
offices subordinate to him. Up-to
ስልቶች ያዘጋጃል፣ በዚያው መሠረት
date performance strategies;
ይፈፅማል፣ ውጤቶችንም ይገመግማል፣
perform and evaluate
achievements accordingly;

32
5.9 Direct the process of preparation
፭.፱. የከተማው ማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች of the annual action program and
budge of the municipal services of
ዓመታዊ የሥራ ፕሮግራም እና በጀት the city; prepare and submit same
ዝግጅት ሂደት ይመራል፣ አዘጋጅቶ to the Mayor; implement same
when it is approved by the
ለከንቲባው ያቀርባል፣በከንቲባው Council through the Mayor;
አማካኝነት ምክር ቤቱ ሲያፀድቀውም submit periodic performance and
financial reports to the Mayor;
ይተገብረዋል፣ ወቅታዊ የእንቅስቃሴና
ሀሳብ ሪፖርቶች ለከንቲባው ቀርቧል፡፡
5.10 attend council meetings; offer
፭.፲. በምክር ቤቱ ስብሰባዎች ላይ ይገኛል፣ explanations on the state of
ሲጠየቅም የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች municipal services when so
requested;
ስላሉበት ሁኔታ ማብራሪያ ያቀርባል፡፡
5.11 take in consultation with the
፭.፲፩. ከከንቲባው ጋር በመመካከር የከተማውን
Mayor, measures aimed at
ገቢ ለማሻሻል እርምጃዎች ይወሰዳል፣ ameliorating the revenues of the
በከተማውና በኗሪው መልካም አኗኗር ላይ city; advise and inform the Mayor
ተፅእኖ ባላቸው ነገሮች ላይ ሁሉ and the Council on matters that
ለከንቲባውና ለምክር በቤቱ ምክርና መረጃ have a bearing on the wellbeing of
the city and its residents; submit
ይሰጣል፣ ምክር ቤቱ ውሳኔ ይሰጥባቸው policy proposal to the mayor for
ዘንድም የፖሊሲ ሃሳቦች ለከንቲባው the Council’s consideration;
ያቀርባል፡፡
፭.፲፪. ከማህበረሰቡ ጋር ተስማሚ ግንኙነት
5.12 Cultivate and maintain
ይፈጥራል፣ ይጠብቃል፣ የኗሪዎችን harmonious relationship with the
አቤቱታ በጥንቃቄና በአትኩሮት መርምሮ community; carefully and
ሳይዘገይ እርምጃ ይወስዳል፣ ለጥያቄዎች attentively examine the petitions
ፈጣን ማብራሪያ ይሰጣል፣ የአሰራር of residents and act without delay;
offer explanation to queries
ሥርዓቶችንና ሰነዶችን ግልፅነት ያላቸው promptly; keep operational rules
ያደርጋል፡፡ and documents open and
transparent;
፭.፲፫. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የማዘጋጃ ቤት 5.13 Recommend, where deemed
necessary , to the Mayor the
አገልግሎቶች ምክትል ሥራ አስኪያጅ employment of a Deputy Manager
እንዲቀጠር ለከንቲባው ሃሳብ ያቀርባል፡፡ of Municipal Services; the Deputy
ሲታመንም በከንቲባው ኮሚቴ ስምምነት Manager of Municipal Services
የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ምክትል ሥራ shall be hired with the consent of
the Mayor’s Committee where it
አስኪያጅ ሊቀጥር ይችላል፡፡ is believed necessary.

33
፮ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ምክትል ሥራ 6. The Deputy Manager of Municipal
Services
አስኪያጅ
The deputy Manager of Municipal
የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ምክትል ሥራ services shall be accountable to the
Manager of Municipal Services. And
አስኪያጅ ተጠሪነቱ ለማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች
shall have the following functions
ሥራ አስኪያጅ ሆኖ ከዚህ የሚከተውን and responsibilities. He shall:
ተግባርና ኃላፊነት ይኖረዋል፣
፮.፩.የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ 6.1 assist the Manger of Municipal
አስኪያጀን ያግዛል፣ Services;

፮.፪.የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ 6.2 act in the absence or in the event


of incapacity of the Manager of
አስኪያጅ በማይገኝበት ወይም ሥራውን Municipal Services to carry out
ሊያከናውን በማይችልበት ጊዜ እሱን his functions.

ተክቶ ይሠራል፡፡
፳፮. የከተማ መምሪያዎች፣ ኤጀንሲዎች፣ ድጋፍ 26. City DepartmentS, Agencies,
ሰጪ አገልግሎቶች እና ጽ/ቤቶች Supportive Sections and Offices
፩ የከተማው ምክር ቤት የከንቲባውን ሃሳብ 1. The City Council shall, upon the
መሠረት በማድረግ በከተማው ውስጥ recommendation of the Mayor,
appoint and dismiss the heads of
የሚቋቋሙትን የመምሪያዎች፣ የኤጀንሲዎች፣ the departments, agencies, boards,
commissions, and offices to be
የቦርዶች፣ የኮሚሽኖች እና የጽ/ቤቶች established in the city.
ኃላፊዎችን ይሾማል ይሽራል፡፡
፪ የመምሪያዎቹ፣ ኤጀንሲዎቹ፣ ድጋፍ ሰጪ 2. The heads of the departments,
አገልግሎቶች እና ጽ/ቤቶች ኃላፊዎች agencies, supportive sections, and
ተጠሪነታቸው የተሰማሩበት ሥራ ከማዘጋጃ offices shall be accountable to
ቤት አገልግሎቶች ውጭ ከሆነ ለከንቲባው፣ Mayor where they are engaged in
non-Municipal services, and to
የተሰማሩት በማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ውስጥ
the Manager of Municipal
ከሆነ ለማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎቶች ሥራ Services where they are engaged
አስኪያጅይሆናል፡፡ ሥራቸውንም ከየተሰማሩበት in municipal services. They shall
ዘርፍ በሚያገኙት መመሪያ መሠረት perform their functions in
accordance with the guidelines
ያከናውናሉ፡፡
issued to that effect by their
respective sectors.

34
፫ የመምሪያዎቹ፣ ኤጅንሲዎቹ፣ድጋፍ ሰጪ 3. The internal organization and the
moudus operandi of the
አገልግሎቶች እና ፅህፈት ቤቶች የውስጥ departments, agencies, supportive
አደረጃጀትና የአሰራር ዘይቤ በቢሮው መመሪያ sections, and offices shall be
specified in the directives to be
ይዘረዘራል፡፡ issued by the Bureau.
4. Without prejudice to the
፬ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩፣፪ እና ፫ ድንጋጌ
provisions of sub Articles (1), (2)
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በከተማ አስተዳደሮች and (3) of this Article, the
governmental institutions
የሚቋቋም መንግስታዊ ተቋማት በከተሞች established by city
ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ቁጥሩ የሚለያይ እና administrations shall vary
depending on the specific
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፫ የተገለፁትን የከተማ situations of each city, shall take
account of the functions assigned
ተግባራትን መሠረት ያደረገ ሆኖ ቁጥሩ ቢበዛ to cities under Article 13 hereof,
ከ፱ መብለጥ የለበትም፡፡ ዝርዝሩ በደንብ and may not exceed nine in
number. The details shall be
ይወሰናል፡፡ specified by Regulations.
፳፯. ከተማውና የከተማ ቀበሌ 27.The City and the city Keble

፩ የከተማ ቀበሌ፣ አግባብ ያለው የከተማ ንዑስ 1. The City Kebele shall be an
indispensable unit of the city
አስተዳደር ክፍል ነው፡፡ የከተማው ም/ቤት administration. The City Council
የከተማ ቀበሌውን ተግባራትና የውስጥ shall determine the functions and the
internal organization of the city
አደረጃጀት ይወስናል፡፡ Kebele .
፪ የከተማ ቀበሌ ተጠሪነት ላቀፈው ሕዝብ እና 2. The City Kebele shall be
ለከተማው አስተዳደር ይሆናል፡፡ accountable to its constituent and the
city administration.
፫ የከተማ ቀበሌ በሕዝብ የተመረጠ ም/ቤት
3. The city kebele shall have acouncil
ይኖረዋል፡፡ የቀበሌው ም/ቤት የአባላት ተዋፅኦ፣
elected by popular vote. The
የአመራረጥ ዘይቤ፣ የሥራ ዘመን እና የአስራር composition, manner of election,
terms of office, and the rules of
ሥነ ሥርዓት በደንብ ይወሰናል፡፡ procedure of the kebele Council
፬ የቀበሌው ም/ቤት የቀበሌውን ጉዳዩ በተመለከተ shall be specified by Regulations.

ለከተማው አስተዳደር ምክርና ሃሳብ በማቅረብ 4. The Kebele Council shall serve by
providing advice and suggestions to
ያገለግላል፡፡ እንዲሁም በከተማው ሕግ ውስጥ the city administration concerning
the states of affairs of the Kebele.
የተመለከተውን ሥልጣን ያስፈፅማል፣ ተግባሩን Moreover; it shall exercise the
ያከናውናል፡፡ powers and perform the functions
provided under the city laws.
35
፭ የከተማው ቀበሌ በቀበሌው ም/ቤት የሚሾሙ 5. The City Kebele shall have kebele
የቀበሌ ማህበራዊ ሸንጎ ዳኞችና ሕግ አስከባሪ social court Judges and organs of
law enforcement appointed by the
አካላት ይኖሩታል፡፡ ማህበራዊ ሸንጎ እና ሕግ Kebele Council. The details
concerning the establishment,
አስከባሪ አካላት አመሠራረት፣ ሥልጣንና
powers, and modus operandi of the
አሰራርን አስመልክቶ ዝርዝሩ በደንብ kebele social court and law
enforcement organs shall be
ይወሰናል፡፡ specified by regulations.
፮ የከተማው ቀበሌ የከተማውን ሥነ- ሥርዓትና 6. The City Kebele shall have an organ
of rules enforcement which enforces
ደንብ የሚያስከብር የደንብ አስከባሪ ይኖረዋል፡፡ discipline and the ordinances of the
city. The details shall be specified by
ዝረዝሩ በደንብ ይወሰናል፡፡
Regulations.
፯ ይህ አዋጅ ከመታወጁ በፊት በቀበሌ ይከናወኑ 7. The functions of the Federal and
የነበሩ ፌዴራልና የክልል መንግስታት Regional Government performed by
Kebeles before the coming into force
ተግባራት፣ የሚመለከተው መንግስት of this proclamation shall be carried
out pursuant to the agreement made
ከከተማው ጋር በሚያደርገው ስምምነት
between the Government concerned
መሠረት ወይም በመንግስት በራሱ ሊከናወኑ and the city, or may be performed by
the Government itself.
ይችላሉ፡፡
8. The Government of the Regional
፰ የክልሉ መንግስት እንደአስፈላጊነቱ ከተሞች
State may, as necessary, decide that
በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እንዲደራጁ ሊወስን cities be organized into different
sub-cities. Such sub-cities shall
ይችላል፣ ክፍለ ከተሞች አስፈፃሚ አካልን incorporate administrative organs
ያካተቱ የአስተዳደር አካላትን የሚያቅፍ እንጂ which consist of executive
establishments, but shall not have
የራሳቸው ምክር ቤት አይኖራቸውም፡፡ their own councils. The details shall
be specified by the cities
ዝርዝሩ በከተሞች አደረጃጀትና አስተዳደር Organization and Administration
ደንብ ይወሰናል፡፡ Regulations.

ክፍል አምስት PART FIVE


የከተማ መደበኛ ፍርድ ቤቶችና የአስተዳራዊ ፍርድ The Manner of Organization of Municipal
Regular and Administrative Courts
ቤቶች አደረጃጀት 28. Establishment
፳፰. ምሥረታ 1. The manner of organization, the modus
operandi, and the powers and functions
፩ የከተማ አስተዳደር መደበኛ ፍርድ ቤቶች of regular city administration courts as
አደረጃጀት አሠራር ሥልጣንና ተግባር well as the mode of appointment of the
እንዲሁም የዳኞች አሰያየም በክልሉ የፍርድ judges thereof shall be put into effect by
ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ መሠረትና በክልሉ the Regional Judges’ Administration
የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በኩል ተፈፃሚ Assembly pursuant to the Establishment
ይሆናል፡፡ proclamation of the courts of the Region.

36
፪ ማንኛውም ከተማ እንደ ገንዘብ አቅሙና 2. A city may, depending on its
financial means and the volume of
እንዳሉት ጉዳዮች ብዛት በተናጥል ወይንም cases it may have, establish
ከአጎራባች ከተሞች ጋር በመቀናጀት የከተማ municipal administrative court
unilaterally or conjointly with other
ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት neighboring cities the details shall be
provided by Regulations.
ሊያቋቁም ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በደንብ
ይደነገጋል፡፡
፫ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ከተሞች አንድ 3. Where two or more cities conjointly
የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት establish or use a municipal
administrative, court the manner of
በጋራ ካቋቋሙ ወይም ከተጠቀሙ የፍርድቤቱ operation of the court shall be
determined by the agreement made
አሠራር በአጋር ከተሞች ስምምነት የሚወሰን between the cities concerned.
ይሆናል፡፡
፳፱. የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ 29. Manner of Organization of Municipal
Administrative Courts
ቤት አደረጃጀት 1. A municipal administrative court
፩ የከተማ ነክ ፍርድ ቤቱ ከዚህ የሚከተሉት shall have the following two tiers.
a) A municipal first instance
ሁለት እርከኖች ይኖሩታል፣ administrative court; and
b) a municipal administrative e
A የመጀመሪያ ደረጃ የከተማ ነክ ጉዳዮች court of appeal.
አስተዳደደራዊ ፍርድ ቤት፣ እና 2. The court shall have a president and
the required number of judges and
E የይግባኝ ሰሚ ከተማ ነክ ጉዳዮች staff.
አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት፣
፪ የከተማ ነክ ፍርድ ቤቱ አንድ ፕሬዝዳንትና
የሚስፈልጉትን ያክል ዳኞችና ሠራኞች
ይኖሩታል፡፡
፴. የከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤት ሥልጣን 30. The Jurisdiction of Municipal Courts
1. A municipal administrative court
፩ የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት shall have jurisdiction over cases
ከሚከተሉት ጉዳዮች በሚመነጩ ክርክሮች arising from the following matters:

ላይ ሥልጣን ይኖረዋል፣
A የከተማ ፕላን ሕጎች ተግባራት፣ a) implementation of urban
planning laws,
E የቤት እና የከተማ ቦታ አጠቃቀም፣ b) housing and urban land use;

37
H የከተማ ግብር፣ ኪራይ ፣ አገልግሎት c) municipal taxes, rentals ,
service charges, and other
እና ሌሎች ክፍያዎች፣ የሥራ ፈቃድ payments, issuance and
አሰጣጥና እድሳት፣ renewal of business licenses;
d) environmental sanitation ;
F የአካባቢ ፅዳት፣ e) municipal services; and
f) traffic violations.
W የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች፣
O የትራፊክ ደንብ መጣስ፣
፪ የመጀመሪ ደረጃ የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደር 2. The municipal first instance
administrative court shall have first
ፍርድ ቤት በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩. instance jurisdiction over those
በተዘረዘሩት ጉዳዮች ላይ የመጀመሪ ደረጃ matters provided under Sub-Article
(1) of this Article.
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
3. The municipal administrative court
፫ የይግባኝ ሰሚው የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደር of appeal shall have appellate
ፍርድ ቤት ከመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት jurisdiction to entertain cases
brought before in from the municipal
በይግባኝ የሚቀርቡ ጉዳዮችን ሁሉ አይቶ first instance administrative court on
appeal.
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ ውሳኔውም
በፍሬ ነገር ጉዳዮች ላይ የመጨረሻ ይሆናል፡፡
፬ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህግ ስህተትን 4. The Supreme Court shall have
በተመለከተ የሚቀርቡ የይግባኝ ጉዳዮች የማየት jurisdiction to entertain appellate
cases with respect to errors of law.
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
፴፩. በከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤት ተፈፃሚ 31. Laws Applied by Municipal
ሕጎች Courts
፩ ፍርድ ቤቱ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፴ ለተጠቀሱት 1. The Municipal court shall apply
substantive and procedural state laws
ጉዳዮች አግባብነት ያላቸውን የመንግስት
as well as municipal ordinances
መሠረታዊ እና የሥነ ሥርዓት ሕጎች which are relevant to the matters
indicated under Article 30 hereof.
እንዲሁም የከተማ ነክ ጉዳዮች ህጎች ተፈፃሚ
ያደርጋል፡፡
2. Regional laws governing Judicial
፪ የፍትህ አስተዳደሩ የሚመራባቸው የክልሉ administration shall, mutatis
ሕጎች በተጣጣመ ሁኔታ ለከተማ ነክ ጉዳዮች mutandis, apply to municipal
administrative court judges.
አስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኞች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

38
PART SIX
ክፍል ስድስት City Government Relationship
የከተማና የመንግስት ግንኙነቶች 32.The Relation ship
፴፪. ስለግንኙነት
፩ በከተሞች መካከልና በከተሞች እና በሁሉም 1. The relationship among cities and
between cities and the government
ደረጃ ከሚገኝ የመንግስት እርከን መካከል apparatus at all levels shall be
guided by the spirit of cooperation,
የሚኖረው ግንኙነት የሚመራው በመተባበር፣ partnership , mutual trust, reciprocal
በአጋርነት በመተማመን እና እርስ በእርስ support, and respect of law.

በመተጋገዝ መንፈስ እና ሕግን በማክበር 2. The ultimate objective of the


external relations of a city
ይሆናል፡፡
administration shall be to benefit the
፪ የከተማ አስተዳደር ግንኙነቶች ዓላማ በግንኙነቱ people by enhancing cooperative
decision making , coordinated
አጋሮች መካከል የተባበረ ውሳኔ አሰጣጥን፣ planning, and civilized exchange of
የተቀናጀ ፕላን አሰራርን እና የሰለጠነ የመረጃ information among the parties
involved in the relations.
ዝውውርን በማጠናከር የሕዝቡን ተጠቃሚነት
በማረጋገጥ ዓላማ ላይ የተመሠረተ ይሆናል፡፡
፴፫. የከተማ እና የመንግስት አጋርነት 33.City Government Partnership
፩ ማናቸውም ከተማ ከክልል ወይም ከፌዴራል
1. Any city may, conjointly or in
መንግስታት ጋር ወይም መንግስታቱ cooperation, contractually or
ካቋቋማቸው መምሪያዎች ወይም ኤጀንሲዎች otherwise, exercise any of its
ወይም ከሌሎቹ ከተሞች ጋር በጋራ ወይም powers or perform any of its
functions or participate in the
በመተባባር፣ በውል ወይም በሌላ መንገድ
supply of finance with regional or
ሥልጣኑን በተግባር ሊተረጉም ወይም federal governments or with any of
የትኛውንም ተግባሩን ሊያከናውን ወይም their departments or agencies or
በመዋዕለ ንዋይ አቅርቦት ረገድ ሊሳተፍ with the other cities.
ይችላል፡፡ 2. A city may, where its means so
፪ የከተማው አቅም በፈቀደ ጊዜ በየትኛውም warrants, apply that a state function of
ደረጃ የሚገኝን የመንግስት ሥራ እንዲሠራ any level be assigned to it ; and may
perform a function so assigned to it
እንዲፈቀድለት ሊያመለክት ሥራውንም by making an agreement with the
አግባብ ካለው የመንግስት ደረጃ ወይም ክፍል concerned level or unit of
ጋር ስምምነት በማድረግ ለማከናወን Government. The manner of payment
ይችላል፡፡ የወጪ ክፍያ ሁኔታ በስምምነቱ of the expenses of such undertakings
መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ shall be as specified in the pertinent
agreement.

39
፴፬.ሕጎችና ደረጃዎች ስሰለማውጣትና 34.The enactment and Enforcement
of Laws and Standards
ስለማስፈጸም
፩ የፌዴራልና የክልል መንግስታት፣ ከተሞች 1. The Federal and Regional
በህገ- መንግስት የተረጋገጠላቸውን ሥልጣን governments shall have the power
to issue policies, directions ,Laws ,
የሚተገብሩበትንና ተግባራቸውን and standards to set the general
የሚያከናውኑበት አጠቃላይ ፖሊሲዎችና frame work within which cities
አቅጣጫዎች እንዲሁም ሕጎችና ደረጃዎች may exercise an perform their
ለማውጣት ሥልጣን አላቸው፡፡ ከተሞች ህጎቹ constitutional powers an functions.
Cities shall be responsible to
መፈፃማቸውንና ደረጃዎቹ መከበራቸውን ensure the enforcement of the laws
የማረጋገጥ ኃላፊነት አለባቸው፡፡ and the observance of the
standards.
፪ ሁሉም የከተሞች ፖሊሲዎች፣ ውሳኔዎች፣ 2. All policies, decisions, regulations,
and directives of cities shall be
ደንቦችና መመሪያዎች ከፌዴራል እና ከክልል compatible with the policies,
decisions, regulations, and
መንግስታት ፖሊሲዎች፣ውሳኔዎች፣
directives of the federal and
ደንቦችና መመሪያዎች ጋር የሚጣጣሙ Regional Governments.

መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
፴፭. መንግስት ለከተሞች የሚያደርገው ድጋፍ 35.Government Assistance to Cities
የክልል መንግስት፣ ለከተሞች የሚያደርገው Without prejudice to project-specific
grants that it may give to cites, the
ፕሮጀክት ተኮር ድጋፍ እንደተጠበቀ ሆኖ አቅም Regional Government shall, to the
በፈቀደ መጠን ፍትሃዊ በሆነና በከተሞች extent the mean, allows, provide cities
with development assistance on the
ተወዳዳሪነት ላይ የተመሰረተ የልማት ድጋፍ basis of the combination of the
principles of equality and
ያደርግላቸዋል፡፡የሚለሙበትንና የሚያደርጉበትን competitiveness. The Government
ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ shall also create a suitable
environment within which cities can
፴፮. የጋራ ኮሚቴ develop and grow.
፩ የከተማና ከተማ እንዲሁም የከተማና ገጠር 36.Joint Committee
1. Cities may, with a view to
ትስስርን በማጠናከር ልማቱን ለማፋጠን facilitating development by
ከተሞች ከሌሎች ከተሞችና ኩታ ገጠም strengthening the nexus between
ወረዳዎች ጥቅሞቻቸው የሚገጣጠሙባቸውን urban and rural areas, establish
መስኮች ለመለየት እነሱም በጋራ ፈር joint committees with other cities
and adjacent Woredas in order to
የሚይዙበትን ሥልት ለመቀየስ አንድ የጋራ
conjointly identify areas of
ኮሚቴ ሊያቋቁሙ ይችላሉ፡፡ common interest and devise
strategies to address same.

40
፪ ከተሞች እንዲህ አይነቱን ኮሚቴ አግባብ 2. Cities may also form such a
committee with the pertinent
ካለው የዞን/ልዩ ወረዳ/ ወረዳ አስተዳደር Zonal/SpecialWoreda
ወይም የከተማ አስተዳደር ወይም ማዘጋጃ administration or with city
municipalities.
ቤት ጋር ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡

37.The Duty of a City to file Report


፴፯. የከተማ ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ
፩ አንዳንዱ ከተማ ወቅታዊ የሂሳብ እና የኦዲት 1. Every city shall file timely
financial and audit reports to the
ሪፖርቶች ለቢሮው እና በዚህ አዋጅ አንቀፅ Bureau and to the Government
ስለተጠሪነት በተደነገገው መሠረት organ which is appropriate
pursuant to the provisions hereof
ለሚመለከተው የመንግስት አካል የማቅረብ concerning accountability.
ግዴታ አለበገት፡፡
2. The Bureau or the appropriate
፪ ቢሮው ወይም አግባብ ያለው የመንግስት governmental organ may verify the
veracity of the report through
አካል የቀረበውን ሪፖርት ትክክለኛነት auditing , monitoring, and timely
በኦዲት፣ በክትትልና በወቅታዊ ግምገማዎች evaluations.

አማካኝነት ሊያረጋግጥ ይችላል፡፡

፴፰. ስለመንግስት ጣልቃ መግባት 38.Government Interventions


፩ የአንድ ከተማ አሰራር በህገ መንግስቱ ላይ
1. No government may intervene in
አደጋ የሚቃጣ ካልሆነ ወይም የህዝብን the operation of city, except where
ጥቅም ወይም የጸና ሁኔታን የሚጎዳ ካልሆነ such operation poses a threat to the
constitutional order or where it is
ማንኛውም መንግስት በከተማው አሰራር
prejudicial to public interest or
ጣልቃ አይገባም፡፡ security

፪ የጣልቃ መግባት ውጤት የምክር ቤቱን 2. Where the intervention entails the
dissolution of the city council, it
መፍረስ የሚመለከት ሲሆንም በዚህ አዋጅ
shall be put into effect in
አንቀፅ ፲፱ ከንዑስ እንቀፅ ፩ እስከ ፬ accordance with the provisions of
በተደነገገው መሠረት ይፈፀማል፡፡ Sub-Articles (1) through (4) of
Article 19 hereof.

41
PART SEVEN
ክፍል ሰባት City Community Relationships
በከተማ አስተዳደርና በነዋሪው ሕዝብ
ስለሚኖር ግንኙነት 39. The Relationship
፴፱. ስለግንኙነት 1. The relationship between the
city administration and the
፩ በከተማው አስተዳደር እና በነዋሪው ሕዝብ dwellers shall be governed by
መካከል የሚኖረው ግንኙነት የሚገባው the principle that all local power
የሁሉም ከባቢያዊ ሥልጣን ምንጭ ሕዝብ emanates from the people.
ነው በሚለው መርህ ይሆናል፡፡
፪ የምክር ቤት አባላትን የሚመረጥ እና 2. The dwellers alone may elect
and recall council members.
ከኃላፊነትም የሚነሳ ኗሪው ነው፡፡
፫ እያንዳደንዱ የከተማው ነዋሪ በከተማው 3. Every dweller of a city shall
have the right to participate in,
ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ and to enjoy the benefits
resulting from matters relating
የመሳተፍና ከውጤቱም የመጠቀም መብት to the development and good
አለው፡፡ governance of the city .

፬ ግንኙነቱ የማህበረሰብ አባል የሆኑትን 4. The community relation shall


take special account of the
ወጣቶችን፣ ሴቶችን፣ አርጋውያንን፣ ህፃናትን፣ specific needs of the youth,
እንዲሁም አካል ጉዳተኞችን አስመልክቶ ልዩ women, the elderly, children,
and of the handicapped.
ትኩረት ያደርጋል፡፡
40.Ensuring participation
፵. ተሳትፎን ስለማረጋገጥ 1. Residents, civic organizations and
the private sector shall be made to
፩ የከተማው ኗሪዎች፣ ህዝባዊ ድርጅቶች እና discuss፣ debate and express their
የግሉ ሴክተር በከተማው ዓመታዊ የሥራ views on the city’s annual action
plan, budgetary bills, project
ፕሮግራም በበጀት ረቂቅ፣ በፕሮጀክት proposals, and performance፣
ሃሳቦች እና አፈፃፀም በሂሳብና በኦዲት financial and audit reports.
2. The city administration shall, with
ሪፖርቶች ላይ ሊወያዩ፣ሊከራከሩ፣ a view to enabling the residents,
ሃሳባቸውንም ሊገልጡ ይገባል፡፡ civic organization and the private
sector to discuss and debate the
፪ የከተማው አስተዳደር ኗሪዎች ሕዝባዊ matters of public interest
ድርጅቶች እና የግሉ ሴክተር በዚህ አንቀፅ mentioned under sub-Article (1) of
ንዑስ አንቀፅ ፩ በተመለከቱት የሕዝብ ጉዳዮች this Article, organize pubic forums
ላይ መወያየትና መከራከር እንዲችሉ ቢያንስ at least once every three months,
በሦስት ወር አንድ ጊዜ ሕዝባዊ ስብሰባ such forum may be organized by
ይጠራል፡፡ ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ሕዝባዊ the Council where circumstances
ስብሰባው በምክር ቤቱ ሊጠራ ይችላል፡፡ so require.

42
፫ የሕዝቡን ፍላጎትና አመለካከት ለይቶ ማወቅ 3. In order to articulate the wishes
and views of public, the Mayor
ይቻል ዘንድ ከንቲባው እና የማዘጋጀ ቤት and the Manager of Municipal
services shall visit the dwellers
አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ ሕዝቡን በየወቅቱ
periodically. They shall also fix
ይጎበኛል፣ ኗሪዎች እነሱን እንዲጎበኙዋቸውም programe for dwellers to visit
them.
ፕሮግራም ያዘጋጃሉ፡፡
፬. የከተማው ኗሪዎች ለከተማው ሰራ ጉዳይ 4. The city administration shall invite
and encourage dwellers to serve
በተቋቋሙ ቦርዶች እና ኮሚቴዎች ውስጥ on boards and committees
established for municipal business
እንዲያገለግሉ ይጋብዛል፣ያበረታታል፡፡ purposes.

፭. የከተማው አስተዳደር ተስማሚ መንገዶችን 5. The city administration shall using


all suitable means, consult with,
በመጠቀም በከተማው ውስጥና ከተማውን and inform the dwellers about new
በሚመለከት ረገድ ስለተፈጠሩት አዳዲስ developments in and concerning
the city.
ለውጦች ከሕዝብ ጋር ይመክራል፣
ያሳውቃል፡፡
6. The city administration shall have
፮ የከተማው አስተዳደር ሕዝቡ ለሚያነሳቸው the duty to give prompt and
ጥያቄዎችና ለሚያቀርባቸው አቤቱታዎች affirmative response to questions
and complaints raised by the
ፈጣንና በጎ ምላሽ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ people .

፵፩. አጀንዳ የማመንጨትና የማቅረብ መብት 41.Right to Initiate and propose


Agenda
አስር ከመቶ ወይም ከዚያ በላይ የሆነው ኗሪ Ten percent or more of the dwellers
መክሮ ውሳኔ የሚሰትበት አንድ ወይንም ከዚያ population shall have the right to
initiate and propose one or more
በላይ የሆነ አጅዳ የማመንጨትና የማቅረብ agenda for the Council’s
consideration. The time for
መብት አለው፡፡ በአጀንዳው የመምከሪያ ጊዜ deliberation on an agendum so
የምክር ቤቱን የአሰራር ሥነ ሥርዓት በመከተል proposed shall be determined on the
basis of the rules of procedure of the
የሚወሰን ይሆናል፡፡ Council.

43
ክፍል ስምንት PART EIGHT
Municipal Finance and Budget
የከተማ ፋይናንስና በጀት አስተዳደር
Administration

፵፪. የበጀት ዓመት 42.Fiscal Year


The fiscal year of every city shall be
ማንኛውም ከተማ የሚሠራበት የበጀት ዓመት the fiscal year of the regional State.
የክልሉ መንግስት የበጀት ዓመት ይሆናል፡፡ 43.Sources of municipal Revenue
፵፫.የከተማው የገቢ ምንጭ 1. Cities shall have the following
፩ ከተሞች የሚከተሉት የገቢ ምንጮች soruce of revenue

ይኖራቸዋል፡፡ 1.1 taxes and service charges


which they are authorized by
፩.፩. በህግ ከተፈቀደላቸውና ከሚሰጡ
law to collect;
አገልግሎቶች የሚሰበሰቡት ታክስና
ግብር፣ 1.2 budget subsidies made by the
፩.፪. የክልሉ መንግስት የበጀት ድጎማ Regional Government;
፩.፫. ከብድር፣ 1.3 . loans
፩.፬.ሌሎች ምንጮች፣ 1.4. other sources

፪ ዝርዝሩ የክልሉ መስተዳድር


በሚያወጣው 2. The details shall be specified by the
የከተሞች የፋይናንስ አስተዳር ደንብ ይወሰናል፡፡ Municipal Finance Administration
Regulations which will be issued by the
Executive council of the Region.
፵፬. የከተማ ፋይናስ ሥርዓት፣ ሂሳብ 44. Municipal Financial system,

አያያዝና የፋይናስ ሪፖርት Accounting and Financial Report


፩ የፋይናንስ አስተዳደር 1. Financial Management
፩.፩.እያንደንዱ ከተማ ሀብቱን 1.1.Every city shall have the power
የማደራጀትየማስተዳደር ሥልጣንና and the responsibility to organize
ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡ and manage its resources.
፩.፪. እያንዳንዱ ከተማ ቀላል፣ ግልፅና
1.2.Every city shall adopt a simple,
ውጤት ተኮር የሆነ የፋይናንስ transparent, and result-oriented
አስተዳር ሥርዓት ሊከተል ይገባል፡፡ system of financial management.

44
፩.፫.ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር አጠቃላይ 1.3.The financial management
system of cities shall be modeled
የመንግስት የፋይናንስ ሥርዓትን መሠረት on the basis of the general
ያደረገ እንዲሁም የከተሞችን ልዩ ባህርይ system of public finance, and
shall accommodate the specific
ያገናዘበ ይሆናል፡፡ የክልሉ መስተዳድር situation of the city concerned.
The Executive Council of the
ም/ቤት ለከተሞች ፋይናንስ አስዳደር ደንብ Region shall issue Regulations
ያወጣል፡፡ concerning the financial
management of cities.
፪. ሂሳብ አያያዝ
2. Accounting
እያንዳደንዱ ከተማ
Each city shall:
፪.፩.በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች
2.1. Maintain two bank accounts
መሠረት የሚሰበሰበው ገንዘብ ሁሉ
opened in its name in which all
በአንድ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት monies collected in accordance
የሚመራ ሆኖ ገቢ የሚደረግበት በስሙ with this Proclamation or other
የተከፈተ ሁለት የባንክ ሂሳብ laws shall be deposited and
ይኖረዋል፡፡ ዝርዝሩ በሚወጣው ደንብ managed in a uniform manner.
ይወሰናል፡፡ The details shall be specified in
the regulations to be issued.

፪.፪.ትክክለኛ የሆኑና የተሟሉ የሂሳብ 2.2.Keep accurate and complete


መዛግብት ሊይዝ ይገባል፡፡ የማዘጋጃ books of accounts. The
ቤት አገልግሎትም ይህንኑ የፋይናንስ Municipal Services shall follow
ሥርዓት ይከተላል፡፡ a similar system of finance

፪.፫.የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት


2.3.Close its accounts annually in
በሚወጣው የፋይናንስ ደንብ መሠረት accordance with the Regulations
issued by the executive council
ሂሳቡን በየዓመቱ ሊዘጋ ይገባል፡፡ of the Region concerning
finance.
3. Financial Reports
፫. የፋይናንስ ሪፖርት
3.1.The Mayor shall present
፫.፩. ከንቲባው በየዓመቱ የመንግስትና የማዘጋጃ governmental and municipal
ቤቶች የፋይናንስ ሪፖርት ለም/ቤቱ ያቀርባል፡፡ financial reports to the Council
annually.
፫.፪.የመንግስትና የማዘጋጃ ቤቱን የፀደቀ በጀት 3.2.He shall organize and submit
በማደራጀት ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ approved governmental and
municipal financial reports to the
በሕጉ መሠረት ማቀረብ ይኖርበታል፡፡
Finance and Economic
Development Bureau.

45
፵፭. በጀት 45. Budget
፩ እያንዳንዱ ከተማ በጀቱን ለመወሰን እና 1. Every city have the power to

ለማስተዳደር ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ determine and administer its own

፪ ከንቲባው የበጀቱን ረቂቅ አዘጋጅቶ በቅድያ budget.


2. The Mayor shall prepare the
ለህዝብ ውይይት በኋላም መክሮ
budgetary bill and Present same first
እንዲያጸድቀው ለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡
to the Public for discussion and then
ይኽው በጀት የተጠቃለለ የከተማ የማዘጋጃ
to the council for deliberation and
ቤቶች መሆን ይገባዋል፡፡
Final approval.
፫ በጀቱ ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ 3. The budget shall, among other things
የሚከተሉትን ማመልከት ይኖርበታል፡፡ ,indicate the following:

፫.፩.ታሳቢ ዓላማዎች፣ ተግባራትና 3.1.the envisaged objectives, tasks


እንቅስቃሴዎች፣ and activities;
፫.፪.የታሳቢው የካፒታልና የሥራ 3.2.the proposed capital and current

ማስኬጃ ወጪ፣ expenditure;


3.3.the anticipated revenues and the
፫.፫. ይገባል ተብሎ የሚጠበቀው ገንዘብና
sources thereof;
ምንጮቹ፣
3.4. Impact indicators.
፫.፬. የውጤት መለኪያዎች፡፡

፬ ምክር ቤቱ በጀቱን ከማፅደቁ በፊት የበጀት 4. The council shall, before approving
the budgetary bill, submit same to
ሕጋዊነቱን ለሚመረመረው ለቢሮው ያቀርባል፡፡
the Bureau, which shall check its
ቢሮው በ፲፭ ቀናት ውስጥ ወሳኔውን ይሰጣል፣
legality. The bureau shall act within
ይህ የጊዜ ገደብ ካለፈ በም/ቤቱ የሚወሰነው
15 days. In default of any action
በጀት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
within this period the budget adopted
by the council shall take effect.

46
፭ ሁኔታዎች ሲያስገድዱ የከተማው ም/ቤት 5. the city council may make budgetary
የበጀት ማስተካከያዎች ሊያደርግ ይችላል፡፡ adjustments where circumstance so
ገንዘብ ከአንድ ርዕስ ወደ ሌላ የሚዘዋወርበትንና require. It shall also determine the
የገንዘብ አወጣጥ ሊለውጥ የሚችልበትንም norms for fund transferability and

ሥርዓት ይደነግጋል፡፡ variance of spending.

፵፮. ኦዲት 46. Audit


1. Every city shall have one internal
፩ እያንዳንዱ ከተማ አንድ የውስጥና አንድ
and one external auditor. However,
የውጭ ኦዲት ይኖረዋል፡፡ ሆኖ የውስጥ
the employment of the internal
ኦዲተሩ አቀጣጠር ሁኔታ እንደ ከተሞቹ
auditor shall depend on the needs
ፍላጎትና አቅም የሚወሰን ይሆናል፡፡
and means of each city.

2. The internal auditor, who shall be


፪. ተጠሪነቱ ለከንቲባው የሆነው የውስጥ ኦዲተር
accountable to the Mayor, shall
ሃብት አስተዳደሩ በጸደቀው የፋይናንስ ደንብ
ensure on a day-by-day basis that the
መሠረት መሆኑን ዕለት በዕለት
management of resources complies
ይረጋግጣል፡፡
with the approved financial
regulations.
፫ የክልሉ ዋና ኦዲተር በሕግ በተሰጠው 3. Without prejudice to the audit that
ሥልጣን መሠረት በከተሞች የሚያደርገው the Auditor General of the Region
ኦዲት እንደተጠበቀ ሆኖ የተመሠከረለት may conduct in cities pursuant to its
የውጭ ኦዲተር የከተማውን የሂሳብ legal mandate, an accredited external
ሥርዓቱን በየዓመቱ ይመረምራል፣ auditor shall annually audit the
የከተማው ገንዘብ በአግባብ በጥቅም ላይ financial system. The auditor shall
ስለመዋሉ ይሄውም ማስረጃ የቀረበበት cheek whether city funds have been
ስለመሆኑ እንዲሁም በከንቲባው የቀረበው properly utilized, are complete and
ሪፖርት የተሟላና ትክክለኛ ስለመሆኑ accurate. Such review shall be
conducted in away which
ያጣራል፡፡ ይህም ምርመራ የሚካሄደው
emphasizes input output
በግብዓትና ውጤት ግንኙነት ላይ ባተኮረ
relationship.
መልኩ ይሆናል፡፡

47
፬ የውጭ ኦዲተሩ ሪፖርት የሚያደርገው 4. The external auditor shall report to
ለከተማው ም/ቤት ይሆናል፡፡ the City council.

፭ የውጭ ኦዲተር ቢያንስ በአምስት ዓመት 5. An external auditor shall audit the

አንድ ጊዜ የከተማዋን አጠቃላይ አፈፃፀም total performance audit of the city at


least once every five years.
ኦዲት ያደርጋል፡፡

ክፍል ዘጠኝ PART NINE


ስለከተማው የሰው ኃይል አስተዳደር Administration of Municipal Personnel

፵፯. ሠራተኛን ስለማስተዳደር 47. Administration of Personnel

፩ እያንዳንዱ ከተማ የከተማውን የሰው ኃይል 1. Every city shall, in regard to the
አስተዳደር አስመልክቶ በሲቪል ሰርቪስ ሕግ municipal human resources

መሠረት ሠራተኛውን የመቅጠር፣ የመመደብ፣ administration, have the power to,

ተግባሩን ደመወዙንና ጥቅማ ጥቅሙን subject to the civil service law, hire;
post; effect the functions, salaries, and
ተግባራዊ የማድረግ፣ የማስተዳደር፣ የማሳደግ
benefits of; administer; promote; and , in
፣የሥነ ሥርዓት ጉድለት ሲኖር የመቅጣት፣
the event of disciplinary breach, to
ከሥራ የማሰናበት ስልጣን ይኖረዋል፡፡
discipline and dismiss its staff.

፪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) መሠረት 2. All appointments, engagements, and
promotions of municipal officials and
የሚፈፀም የሹሞች፣ የሠራተኞች ምደባ፣
employees undertaken pursuant to Sub-
ቅጥርና እድገት የሚካሄደው ትክክለኛ ወይም Article (1) of this Article shall be carried
out solely on the basis of the
አስተማማኝ በሆነ ፈተና ወይም በሌላ የብቁነት
qualification and fitness of the candidate
ማስረጃ በተረጋገጠ የተወዳደሪው ብቃት እና demonstrated by a valid or reliable

ተስማሚነት ላይ በመመስረት ብቻ ይሆናል፡፡ examination or other evidence of


competence.

48
48. Observance of Civil Service
፵፰.የመንግስት የሠራተኛ ሕጎችን
Laws
ስለመከተል
The Executive Council of the Region shall
የከተሞች ሰው ኃይል አስተዳደር የተሻለ
issue Regulations and directives so as to
ውጤታማ በሚሆንበት ሁኔታ እና የሲቪል
make the administration of municipal
ሰርቪሱ የሚተገበርበትን ፖሊሲዎች፣ ሕጎችና
human resources more effective and to
መመሪያዎችን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ensure that it is conducted in accordance
እንዲከናወን የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት with the policies, laws, and directives
ደንብና መመሪያ ያወጣል፡፡ pertaining to the c ivil service.

ክፍል አስር PART TEN


City Plan
የከተማ ፕላን
፵፱. ፕላን የማዘጋጀትና የመተግበር ሥልጣን 49.Powerto prepare and Implement
Plan
፩ እያንዳንዱ ከተማ የከተማ ፕላን ዝግጅትን
1. Every city shall have the power to
ለማነሳሳት፣ እንዲዘጋጁ ለማድረግ፣ initiate the preparation of the city
plan.,to have same prepared, and to
ለማፅቅ፣ ለመከለስ እና ለመተግበር approve, revise, and implement
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ በፕላን ዝግጅትና same. In the course of the
preparation and implementation
ትግበራ ሂደት ላይ ከተማው የክልል such plan, the city shall observe
the principles, guidelines,
መንግስቱን የፕላን አዘገጃጀት መርሆዎች፣
standards, and parameters of the
መመሪያዎች፣ ደረጃዎችና መለኪዎች Regional State pertaining to the
preparation of plan.
ማክበር ይኖርበታል፡፡
2. The Bureau shall have the power
፪ ቢሮው የፕላኑን ሕጋዊነት ለማጣራትና to check and verify the legality of
ለማረጋገጥ ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ the plan.
3. With view to facilitating
፫ ትግበራን ከማመቻቸት አንፃር implementation, the Regional
የሚመለከተው ከተማ በዚህ አዋጅ አንቀፅ Government’s Administrative
፲፰ ንዑስ አንቀፅ (፪) መሠረት ተጠሪ apparatus to which the concerned city
is accountable in accordance with the
የሆነለት የክልሉ መንግስት የአስተዳደር
provision of Article `18(2) hereof and
መዋቅርና ሌላ አግባብ ያለው የመንግስት other appropriate Government
መስተዳር መዋቅር በፕላኑ መስማማት administrative apparatuses shall
ይኖርባቸዋል፡፡ consent to the plan.

49
፶. የከተማ ኗሪዎች ተሳትፎ 50. The Participation Of City

፩ የከተማ ኗሪዎች በፕላን ዝግጅትና


Dwellers
1. The dwellers of the city shall the
አተገባበር ሂደት ላይ የመሳተፍ መብት
right to participat in process of the
ይኖራቸዋል፡፡
preparation an implementation the
plan

፪ የከተማው ምክር ቤት የከተማው ኗሪዎች 2. The city council shall devise ways
and means by which th dwellers of
በፕላን ዝግጅት እና ትግበራ ሂደት ላይ
the city can effectively express their
አመለካከቶቻቸውን እና ሀሳቦችን ውጤታማ
views and opinions on the process of
በሆነ መንገድ መግለፅ የሚችሉባቸውን
the preparation and implementation
መንገዶችና ዘዴዎች ይቀይሳል፡፡
the plan

ክፍል አስራ አንድ PART ELEVEN


Cities’ Association
ስለከተማ ማህበር
፶፩. ምሥረታ 51. Establishment
፩ በክልሉ ውስጥ ያሉ ከተሞች የራሳቸውን 1. Cities in the Region may establish
their own Regional Association and
ክልል አቀፍ ማህበር ሊያቋቁሙ እና
actively participate in the activities
በአሠራሩም ላይ ንቁ ተሳትፎ ሊያደርጉ thereof.
ይችላሉ፡፡
፪ ማህበሩም አግብባነት ባለው የክልሉ 2. The Association shall be registered by
መንግስት አካል ዘንድ መመዝገብ appropriate organ of the Regional

ይኖርበታል፡፡ Government.

፫. የማህበሩ አወቃቀር እና አሰራር ዘይቤ 3. The structure and the manner of


መመስረቻ ሰነዱ ይወሰናል፡፡ operation of the Association shall be
specified in its Memorandum of
Association

50
፶፪. የከተማ ማህበር ተግባራት 52. The Functions of the Cities’
Association
የከተማው ማህበር ከሌሎች በተጨማሪ ከዚህ The cities’ Association shall , among
other things, perform the following
የሚከተሉት ተግባራት ይኖሩታል፣ functions. It shall:

1. promote inter-city cooperation


፩ በሀብት፣ በልምድና በሃሳብ ልውውጥ
through the exchange of resources,
አማካኝነት በከተሞች መካከል ትብብር እንዲኖር
experiences and ideas;
ያበረታታል፣
2. represent cities collectively; express
፪ ከተሞችን በጥቅል ይወክላል፣ በጋራ ጉዳ ላይ
their views on matters of common
ያለቸውን አመለካከት ይገልፃል፣ ሕግ
interest, lobby the government for
እንዲሻሻል በመንግስት ዘንድ የማግባቢያ ጥረት
revision of laws;
ያደርጋል፡፡
፫ በሥልጣና፣ በማቴሪያል እና በገንዘብ ድጋፍ እና 3. assist in building the capacity of its
በመሳሰሉት ግብዓቶች አማካኝነት የአባሎቹን members through the provision of
አቅም በመገንባት ይረዳል፣ such inputs as training and material
and financial support;

፬ ለአባሎቹ የሚሆን የሥነ ምግባር ደንብ 4. issue a code of conduct for its

ያወጣል፣ መከበሩንም ያረጋግጣል፣ members, ensure the observance


thereof;

፭ ከቢሮው ጋር በመመካከር በሃገር ውስጥ እና 5. cultivate and promote, in


በውጭ ካሉ የከተማ ማህበራት ጋር መልካም consultation with the Bureau, good
የሥራ ግንኙነት ይፈጥራል፣ እንዲፈጠር business relations with local and

ያበረታታል፡፡ overseas cities’ associations;

፮. በክልሉ ውስጥ ያሉትን ከተሞች እድገት 6. carry out such other similar activities
that will facilitate the growth of
የሚያፋጥን ሌሎች መሰል ተግባራት
cities in the Region.
ያከናውናል፡፡

51
ክፍል አስራ ሁለት PART TWELVE
የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ
The Bureau of Works and
Urban Development
፶፫. የቢሮው ዓላማ 53. Objectives of the Bureau

1. Without Prejudice to the powers and


፩ የክልሉ የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ functions conferred upon it under its
establishment proclamation, the
በማቋቋሚያ አዋጅ ውስጥ የተሰጠው ሥልጣንና Bureau of Works and Urban
ተግባራት እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አዋጅ Development of the Region Shall be
the lead governmental office
በተመለከቱ ወይም ከተማ ነክ ከሆኑ responsible for all city affairs,
including, but not limited to, the
ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች አፈፃፀም በከተማ
implementation of city-related
ጉዳዮች ላይ ተቀዳሚ ኃላፊነት ያለበት policies and strategies provided
herein.
የመንግስት ፅህፈት ቤት ነው፡፡ 2. The Bureau shall facilitate the
፪ ቢሮው መንግስት ለከተሞች የሚያደርገውን support the Government Provides to
እርዳታ ያመቻቻል፣ የመንግስት ሕጎችና cities; ensure that state laws and
ደንቦች በአግባብ መከበራቸውን ያረጋግጣል regulations have been properly
እንዲሁም መንግስትን በከተማ ነክ ጉዳዮች ላይ observed; and advise the

ይመክራል፡፡ Government on city affairs.

፶፬. የቢሮው ተግባር 54. The Function of the Bureau


የዚህ አዋጅ እንቀፅ ፶፫ ንዑስ አንቀፅ (፩)
Without prejudice to the general provisions
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ
ቢሮው of Article 53(1) hereof, the Bureau shall
በከተማ ጉዳዮች ላይ ከዚህ የሚከተሉት ዝርዝር have the following specific functions in
regard to city affairs.
ተግባራት ይኖሩታል፣
It shall:-
፩ በሕጋዊ አካልነት ለመቋቋም የሚቀርቡ 1. Examine applications for
አቤቱታዎችን ይመረምራል፣ አስተያየቱንም incorporation; and submit its
ለክልሉ መስተዳር ምክር ቤት ያቀርባል፡፡ recommendations on such
applications to the Executive
Council of the Region;

52
፪ በተቋማዊ፣ በቴክኒካዊና በማቴሪያላዊ ድጋፍ 2. help in building the capacity of cities
አማካኝነት የከተሞችን አቅም በመገንባት through institutional, technical, and
material assistance; study ways
ረገድ ይረዳል፡፡ ከተሞች አቅም ግንባታ
through which institutions necessary
አስፈላጊ የሆኑ ተቋማት ሊመሠረቱ for the building of the capacity of
የሚችሉበትን ሁኔታ እያጠና አግባብ ባለው cities may be established and submit
proposals in relation thereto to the
መንግስታዊ አካል ያቀርባል፡፡ appropriate governmental organ;

፫ በመንግስትና በከተሞች መካከል መልካም 3. facilitate and promote good business


የሥራ ግንኙነት እንዲኖር ሁኔታዎችን relationship between the
Government and cities;
ያመቻቻል፣ ያበረታታል፡፡
፬ ከተሞች በሃገር ውስጥና በውጭ ካሉ ሌሎች 4. encourage cities to establish and
ከተሞች ጋር ግንኙነት እንዲፈጠሩና develop relations with other cities in
and outside the country ;
እንዲያዳደብሩ ይደረጋል፡፡
5. assist cities to effectively discharge
፭ ከተሞች በተለይም ሕግና ደረጃ መካከበሩን
their responsibilities particularly
በማረጋገጥ ረገድ ኃላፊነታውን ውጤታማ በሆነ
with respect to ensuring the
መንገድ መወጣት እንዲችሉ ያግዛል፡፡ observance of laws and standards;
፮ የከተሞችን ልማት ለማፋጠን የሚረዳ ምርምርና 6. conduct research and studies with a
ጥናት ያካሂዳል፡፡ view to facilitating the development
of cities.
፯ በከተሞች ሥራ አፈፃፀም ላይ ለመንግስት 7. submit timely reports to the
Government on the performance of
ወቅታዊ ሪፖርቶች ያቀርባል፡፡
cities.
ክፍል አስራ ሶስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች PART THIRTEEN
፶፭. አዳዲስ አሰራሮችን ስለመሞከር Miscellaneous
55. Experimentation
፩ አንድ ከተማ ከቢሮው ጋር በመመካከር
የአስተዳደርና የሥራ አመራር ሥርዓቱን 1. A city may, in consultation with the
የሚያደራጅበት፣ ሥልጣንኑ በሥራ Bureau, invent and experiment new
የሚተረጉምበትንተግባሩንም ways of organizing its governance
የሚያከናውንበትን አዳዲስ ዘዴዎች and management, exercising its
ለማፍለቅና ለመሞከር ይችላል፡፡ powers, and performing its
functions.

53
፪ ቢሮው የሙከራውን አዋጭነት 2. The Bureau shall assess the

ይመረምራል፣ የሚከናወንበትን የጊዜ ገደብ feasibility of the experiment, set the

ይወስናል፣ ሙከራው ባደረገው እርምጃ timeframe for same, conduct


periodic evaluation of its progress,
ላይ ወቅታዊ ግምገማ ያካሂዳል፣
and help the city concerned in its
የከተማውን ጥረት ይያዛል፡፡
endeavors.

፶፮. ደንብና መመሪያ የማውጣት ስልጣን 56. Power to Issue Regulations and

Directives
፩ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህ አዋጅ 1. The Executive Council of the Region
may issue regulations necessary for
በአግባቡ እንዲተገበር አስፈላጊ የሆነውን
the proper implementation of this
ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡
Proclamation.

፪ ቢሮው ደንቡን በመከተል ለአዋጁና ለደንቡ 2. The Bureau shall, following such

መተግበር አስፈላጊ የሆነውን መመሪያ regulations, issue the directives


necessary for the implementation of
ያወጣል፡፡
the proclamation and regulations.

፶፯. ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጎች 57. Inapplicable Laws


፩ በክልሉ መንግስት ወጥቶ ሥራ ላይ የነበረው 1. The existing Cities Proclamation No
የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ፶፩/፲፱፻፺፬ በዚህ 51/2002, which was issued and
አዋጅ ተተክቷል፡፡ given effect by the Government of
the Region, has been hereby
repealed.

፪ ከዚህ አዋጅ ጋር የማይጣጣሙ ወይም 2. Any laws, regulations, directives,


የሚቃረኑ ማናቸውም ሕጎች፣ ደንቦች and practices which are inconsistent
መመሪያዎችና አሠራሮች ሁሉ በዚህ አዋጅ with, or contravene the provisions of

በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት this Proclamation shall be

አይኖራቸውም፡፡ inapplicable to matters Provided for


herein.

54
፶፰. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 58. Effective Date

ይህ አዋጅ ከዛሬ ህዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም This Proclamation shall come into force

ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ as of today, the 27th of November, 2006

Done at Awassa
አዋሳ
this the 27th of November, 2006
ህዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም
ሽፈራው ሽጉጤ
SHIFERAW SHIGUTIE
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ HEAD OF THE GOVERNMENT OF
THE SOUTHERN NATIONS,
መንግስት ርዕሰ መስተዳድር NATIONALITIES ,AND PEOPLES
REGIONAL STATE.

55
13 ዓመት q$_R 4 bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLል
hêú ሚያዚያ 3 qN 1999 ዓ/ም›.M Mክር b@T -ÆqEnT ywÈ አዋጅ

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLላዊ መንግሥት የከተሞች


አደረጃጀትና የአስተዳደር ስርዓት ደንብ ቁጥር 58/1999

ከተሞች የአገርን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት በማፋጠን የልማት እንቅስቃሴን በማጎልበት


ረገድ የሚጫወቱት ሚና ጉልህ መሆኑን በመገንዘብ ተሻሽሎ የወጣውን የከተሞች አዋጅ ቁጥር
103/1999 ተግባራዊ ለማድረግ ዝርዝር ጉዳዮችን በመወሰን የአፈፃፀም ደንብ ማውጣት
በማስፈለጉ፣

የከተሞች አደረጃጀትን፣ አስተዳደርና አመራር አካላትን ከዲሞክራሲ መርሆዎችና ከመልካም


አስተዳደር ስርዓት ጋር እና ከወቅታዊ የዕድገት አቅጣጫና የከተማ ልማት ፖሊሲ አንፃር
በማጣጣም እንደገና ለማደራጀት በሥራ ላይ የቆዩትን የከተሞች አደረጃጀትና አስተዳደር ስርዓት
ደንብ ቁጥር 6/1995 እና የከተማ ሽግግር አስተዳደር ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 7/1995 ማሻሻል
በማስፈለጉ፣

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር ምክር ቤት አዲስ


ተሻሽሎ በፀደቀው የክልሉ ከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 103/1999 አንቀጽ ፶፮ ንዑስ
አንቀጽ 1 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ይህን ደንብ አወጥቷል፡፡

ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ክልላዊ መንግሥት የከተሞች አደረጃጀትና
የአስተዳደር ስርዓት ደንብ ቁጥር 58/1999 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

1
2. ትርጓሜ
በአዋጁ ውስጥ በአንቀጽ ፪ ትርጓሜ የተሰጣቸው ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ደንብ
ውስጥ በግልጽ ሌላ ትርጓሜ ካልተሰጣቸው በስተቀር፡-
1. «አዋጅ» ማለት የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 103/99 ማለት ነው፡፡
2. «ቢሮ» ማለት አግባብ ባለው የክልሉ ሕግ መሠረት የተቋቋመ የሥራና ከተማ ልማት
ቢሮና በሥሩ ያሉ የበታች መዋቅር ያካትታል፡፡
3. «ክፍለ ከተማ» ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት
በከተማች አስተዳደር የከተማው ሁለተኛ የአስተዳደር እርከን ነው፡፡
4. «የቀበሌ አስተዳደር» ማለት የከተማ አስተዳደር ታችኛው የአስተዳደር እርከን ነው፡፡
5. መሪ ከተማ አስተዳደር ማለት በክልሉ ውስጥ የተሻለ እና የመሪነት ሚና የሚጫወት
የሕዝብ ብዛት ከ100 000 በላይ የሆነ ከተማ ነው፡፡
6. ከፍተኛ ከተማ አስተዳደር ማለት በኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ የላቀ ደረጃ የደረሰ፣
የህዝብ ብዛት ከ60000 – 100000 የሆነ ከተማ ነው፡፡
7. መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ማለት የተሻለ የኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ ያለው፣
የህዝብ ብዛቱ ከ30000 እስከ 60000 የሚደርስ ከተማ ነው፡፡
8. ታዳጊ ከተማ አስተዳደር ማለት የነዋሪው ሕዝብ ብዛት ከ10000 እስከ 30000 የሆነ
የተደራጀ የከተማ አስተዳደር ነው፡፡

3. የፆታ አገላለጽ
በዚህ ደንብ ውስጥ ለወንድ ፆታ የተደነገገው የሴቷንም ፆታ ያካትታል፡፡

4. የተፈፃሚነት ወሰን
ይህ ደንብ በአዋጁ መሠረት በተቋቋሙ የክልል የከተማ አስተዳደር ከተሞች እና የማዘጋጃ
ቤት ከተሞች ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት
በከተማነት ስለመቋቋም
5. በከተማነት ለመቋቋም የሚያበቁ ሁኔታዎች
በከተማነት ለመቋቋም በአዋጁ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ ፪ እና ፫ የተደነገገው አጠቃላይ
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማነት እውቅና በቢሮው አነሳሽነት በሚደረግ ጥናት ወይም
በማህበረሰቡ ጥያቄ ሊከናወን ይችላል፡፡

2
1. በቢሮው አነሳሽነት የሚሰጥ የከተማ እውቅና
1.1. ቢሮው በሚያደርገው ጥናት የከተማነት እውቅና መስጠት የሚቻለው መሠረታዊ
መስፈርቶችን የሚቀይር የአዋጅ ወይም ሌሎች ሕጐች በሚያስከትሉት ለውጥ
ብቻ ነው፡፡
1.2. ከላይ በቁጥር 1.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ቢሮው የከተማ እውቅና
እንዲያገኘ የተመረጠው ከተማ በዞኑ አስተዳደር አማካኝነት ጥያቄውን ላቀረበው
ማህበረሰብ ቀርቦ ስምምነት ላይ መደረስ ይኖርበታል፡፡
2. በሕዝቡ ጥያቄ ስለሚሰጥ የከተማነት እውቅና
2.1. አንድ ማህበረሰብ የከተማነት እውቅና እንዲሰጠውና እንዲተዳደር መጠየቅ
ይችላል፡፡
2.2. በማህበረሰቡ የሚቀርብ የከተማነት ጥያቄ በተወካዮቹ የሚቀርብ ሆኖ በዚህ ደንብ
አንቀጽ ፮ እና ፯ በተደነገገው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

6. በከተማነት ለመቋቋም ስለሚቀርብ ማመልከቻ


በአዋጁ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ 3 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ፣
1. የተወካዮች አመራረጥ
የከተማነት ደረጃ ለማግኘት የሚፈልግ ማህበረሰብ ለቢሮው ማመልከቻ የሚያቀርበው
ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሶስት አባላት ባሉት ተወካዮች አማካኝነት ይሆናል፡፡
ውክልናቸውም በወረዳ ወይም ልዩ ወረዳ ምክር ቤት በተፃፈ ደብዳቤ መረጋገጥ
ይኖርባታል፡፡
1.1. ማህበረሰቡ ከሚያቅፋቸው ቀበሌዎች አንድ የቀበሌ ምክር ቤት ተመራጭ፣
1.2. በማህበረሰቡ የሚወከል አንድ የሀገር ሽማግሌ /ታዋቂ ግለሰብ/
1.3. ማህበረሰቡ ከሚኖርበት አካባቢ ካሉ መንግሥታዊ ተቋማት/የትምህርት፣ የጤና
ወዘተ/ አንድ ተወካይ፣
2. የማመለከቻው ይዘት
የከተማነት ደረጃ ለማግኘት ለቢሮው ከሚቀርቡ ማመልከቻ ጋር የሚከተሉት
ማስረጃዎች ተያይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
2.1. በማህበረሰቡ ከታቀፈው መራጭ ህዝብ ከ10 ከመቶ በላይ የሚሆነው ጥያቄውን
በመደገፍ ያረጋገጡበት የድጋፍ ፊርማ ሠነድ፣
2.2. የከተማ ዳር ድንበር በግልጽ የተወሰነበት ማስረጃ

3
2.3. የዳር ድንበሩን ማስረጃ በተመለከተ ማህበረሰቡ ከታቀፈበት የወረዳ/ልዩ ወረዳ
አስተዳደር ምክር ቤት የተሰጠ የድጋፍ ደብዳቤ፡፡

7. ከማመልከቻ ጋር ስለሚቀርብ ሠነድ


በአዋጅ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ 3.2 በተደነገገው መሠረት ከማመልከቻ ጋር የሚቀርበው
ደጋፊ ሠነድ የሚከተሉትን ያካተተ መሆን አለበት፣
1. ማህበረሰቡ የሚኖርበት ስፍራ ዳር ድንበር የሚከተሉት አካላት በሚያደርጉት የጋራ
ስብሰባ የሚወሰንና በተሰብሣቢዎቹ በሚፈረም ቃለ ጉባዔ የሚረጋገጥ ይሆናል፡፡
1.1. ማበረሰቡ ከታቀፈበት ወረዳ ምክር ቤት አንድ ተወካይ - ሰብሣቢ
1.2. ማበረሰቡ ከታቀፈበት ወረዳ የገጠር ልማት ጽ/ቤት አንድ ተወካይ - አባል
1.3. ከማህበረሰቡ አዋሳኝ ቀበሌ ገበሬ ማህበራት አንዳንድ ተወካይ - አባላት
1.4. ማህበረሰቡ የሚገኝበት ቀበሌዎች ጽ/ቤት/ቤቶች ማህበራት አንዳንድ ተወካይ -አባላት
1.5. ማህበረሰቡ የሚገኝበት ቀበሌዎች ሁለት ታዋቂ ግለሰቦች - አባላት
1.6. ጉዳዩ የሚመለከተው መምሪያ አንድ ተወካይ አባለና ፀሐፊ

2. ቃለ ጉባዔው የወሰኖችን ምልክቶች በግልጽ የሚያመላክት እና የሚመለከተው የወረዳ ወይም ልዩ


ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት በሚሰጠው የድጋፍ ማረጋገጫ ደብዳቤ የተረጋገጠ መሆን አለበት፡፡

8. በቢሮ ስለሚቀርብ ጥናት ሠነድ


የጥናት ሠነዱ በዞን መምሪያዎች የሚቀርብ ሆኖ የሚከተሉትን ማካተት ይኖርበታል
8.1. ማህበረሰቡ በከተማነት ለመቋቋም የሚያስፈልጉ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች
የሚያሟላ መሆኑን በማረጋገጥ በመምሪያው ወይም በወረዳው የተዘጋጀ የጥናት
ሠነድና የሶስት ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅድ፣
8.2. ከማህበረሰቡ የሶስት ተከታታይ ዓመት አማካይ ገቢ ውስጥ ቢያንስ 75% ለታዳጊ
የማዘጋጃ ቤት ከተሞች የሚያስፈልገውን ሰው ሀይል ደመወዝ ለመሸፈን የሚበቃ
መሆኑን የሚያሳይ ማረጋገጫ፣
8.3. ማህበረሰቡ በከተማነት ቢቋቋም ሊኖረው የሚችለው የገቢ አቋም፣
8.4. የማህበረሰቡን የመሠረተ ልማትና የማህበራዊ አገልግሎት ገጽታ እንዲሁም
የአካባቢውን የመሬት አቀማመጥ ለልማት አመቺነት የሚያመላክት ጥናት፣
8.5. የማህበረሰቡ የህዝብ ብዛት ከ2000 በላይ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሠነድ መሆን
አለበት፣

4
9. የከተማነት ዕውቅና ስለማግኘት
1. ከአዋጁ በፊት እውቅና ስላላቸው ከተሞች
1.1. አዋጁ እስከወጣበት ጊዜ ቀደም ሲል በነበረው ህግ መሠረት በክልሉ መስተዳድር
ምክር ቤት የከተማነት እውቀና የተሰጣቸው ከተሞች በዚህ ደንብ የከተማነት
እውቅና ለማግኘት የተመለከቱ ድንጋጌዎች መፈፀም ሳያስፈልጋቸው በአዋጁ
አንቀጽ 5 በተመለከተው መሠረት እንደ ህዝብ ብዛታቸው እየታዩ በየፈርጅ
ይመደባሉ፡፡
1.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ መሠረት በየፈርጁ የተመደቡ ከተሞች ዝርዝር
መስተዳድር ምክር ቤቱ በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
2. ከአዋጁ በፊት እውቅና ስለሌላቸው ከተሞች
2.1. አዋጁ እስከወጣበት ቀን ድረስ የከተማነት ዕውቅና ካላገኘ ከማንኛውም
ማህበረሰብ የሚቀርብ ጥያቄ በአዋጁና በዚህ ደንብ በከተማነት ለመቋቋም
የሚበቁ ሁኔታዎችና መመዘኛዎች በተመለከተ የተደነገጉ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ
ይሆናሉ፡፡
2.2. በአዋጁ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ 6 መሠረት እያንዳንዱ የከተማነት ደረጃ
የተሰጠው ማህበረሰብ የከተማነት ህጋዊ እውቅና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
ይሰጠዋል፡፡

0. ከህጋዊ አካልነት ስለመሰረዝ


1. አንድ ከተማ ከህጋዊ አካልነት እንዲሰረዝ ቢሮው አስተያየት ሲያቀርብ የከተማውን
የኦዲት ውጤት፣ ከተማው ባለበት ደረጃ የያዛቸው መብቶችና ግዴታዎች በዝርዝር
የሚያሳይና በከተማነት ለመቀጠል ከሚያስፈልጉት መመዘኛዎች ያጓደለውን መመዘኛ
በግልጽ የሚያመላክት ጥናት መቅረብ አለበት፡፡
2. አንድ ከተማ ከህጋዊ አካልነት ሲሰረዝ የከተማው መብቶችና ግዴታዎች ከተማው
ለሚገኝበት የወረዳ/ልዩ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት ይተላለፋሉ፡፡
3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 የተጠቀሱት እንደተጠበቁ ሆነው፡-
በህጋዊ አካልነት ለመቋቋም የሚያበቃውን መመዘኛ ያጓደለ ከተማ መመዘኛውን
ያጓደለው በአፈፃፀም ችግር ምክንያት ብቻ የሆነ እንደሆነ ከህጋዊ አካልነት ከመሰረዙ
አስቀድሞ በቢሮው ልዩ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገለት ለአንድ ሙሉ የበጀት ዓመት
እንዲታይ ይደረጋል፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ያጓደለውን መመዘኛ ማሟላት ካልቻለ
ከከተማነት ይሰረዛል፡፡

5
01. በነጋሪት ጋዜጣ በይፋ ስለማሳወቅ
አንድ ማህበረሰብ በከተማነት በመቋቋም ህጋዊ ሰውነት ሲያገኝ ወይም ከከተማነት
በመሰረዙ ምክንያት ህጋዊ ሰውነቱን ሲያጣ ይኸው በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ በሚታተም
የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይፋ ይደረጋል፡፡

ክፍል ሶስት
የከተማ አስተዳደር ከተሞች አመሠራረት እና አካላት
ምዕራፍ አንድ
አመሠራረት
፲፩ የከተማ አስተዳደር የሚቋቋምባቸው ከተሞች አወሳሰን
1. መመዘኛ መስፈርቶች
1.1. የከተማ ዕውቅና የተሰጣቸውና የከተማ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ
የሚገኝ፣
1.2. የነዋሪው ሕዝብ ብዛት ከ10 ሺህ በላይ የሆነ፣
1.3. በአካባቢው ከሚገኙ ከተሞች በኢኮኖሚ እንቅስቃሴው የተሻለ ደረጃ ላይ
የሚገኝ፣ ከከተሞችና ከገጠሩ ጋር ተሳስሮ በማደግ አካባቢውን ይዞ
ለመልማት ዕድሉ ከፍተኛ የሆነ፣
1.4. በከተማው የመሠረተ ልማት እና ማህበራዊ አገልግሎቶች የተስፋፋበት እና
ገቢ የመሰብሰብ አቅሙ ከፍተኛ የሆነ፣
1.5. የፖለቲካ እና አስተዳደር ማዕከል የሆነ፣
1.6. ሁለት እና ከዚያ በላይ የቀበሌ አስተዳደሮችና ምክር ቤቶች ያሉት፣
2. ውሣኔ ሰጪ አካል
2.1. አንድ ከተማ የከተማ አስተዳደር ሊዋቀርለት የሚችለው ከላይ በንዑስ
አንቀጽ 1 መሠረትና ሌሎች ቴክኒካዊ መስፈርቶችን መሠረት አድርጎ ቢሮው
ለሚያደርገው ጥናት መነሻነት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በሚሰጠው
ውሣኔ ነው፡፡
2.2. ከላይ በቁጥር 2.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ አስተዳደር
እንዲዋቀር በቢሮው የሚደረግ ጥናት ቢያንስ በየ3 ዓመቱ መሆን
ይኖርበታል፡፡

6
03. በሪፎርም ፕሮግራም የታቀፉ ከተሞች
በከተማች አስተዳደር አዋጁ ቁጥር 103/99 በአንቀጽ 6/2 በተደነገገው መሠረት የከተማ
አስተዳደር ከተሞች ሆነው የሚቋቋሙ ከተሞች በሪፎርም ፕሮግራም የታቀፉ ከተሞች
ይሆናሉ፡፡

ምዕራፍ ሁለት
የከተማ አስተዳደር አካላትና አሰያየም
04. የከተማ አስተዳደር አካላት
የከተማ አስተዳደር ከተሞች የሚከተሉት የአስተዳደር አካላት ይኖራቸዋል፡፡
1. የከተማ ምክር ቤትና አፈጉባዔ እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ ምክትል አፈጉባዔ፣
2. ከንቲባ እንደአስፈላጊነቱ ምክትል ከንቲባ
3. የከንቲባ ኮሚቴ
4. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ ምክትል
ሥራ አስኪያጅ
5. የከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤቶች
6. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፮ መሠረት የሚቋቋሙ ሌሎች አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች
የሚመሩ ኃላፊዎች፡፡

05. ስለ ከንቲባ አሰያየምና ተጠሪነት


1. አሰያየም
1.1. አብላጫ ወንበር ከያዘው ፖለቲካ ፓርቲ አቅራቢነት በም/ቤቱ ይሰየማል፡፡
1.2. የእያንዳንዱ ከተማ ከንቲባ ከየከተማው አይነትና ደረጃ አንፃር ሊኖረው
የሚችለውን የትምህርት፣ የሥራ ልምድ፣ የማስፈፀምና የፖለቲካ አመራር
ብቃትና ችሎታ መሠረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡
1.3. ከከተማው ምክር ቤት መቀመጫ የተወሰነ ቁጥር ለአካባቢው ብሔረሰብ/ቦች
እንዲሆን በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሲወሰን ከንቲባው በከተማው
አካባቢ ወይም በዞኑ ወይም ከልዩ ወረዳው ከሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦች
ከሚወክሉት የምክር ቤት አባላት መካከል ይሆናል፡፡

2. የከንቲባው ተጠሪነት
7
2.1. ከንቲባው በሁሉም ጉዳዮች ለከተማው ምክር ቤት ተጠሪ ይሆናል፡፡
2.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1 የተመለከው እንደተጠበቀ ሆኖ የፌዴራልና የክልል
ህጎች፣ ፖሊሲዎችና ደረጃዎች አፈፃፀም፣ ከመንግሥት ለከተማ የተላለፉትን
ተግባራት ክንውንና የገንዘብ አጠቃቀምን በሚመለከቱ ጉዳዩች፣
ሀ. የመሪ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተጠሪነቱ ለክልሉ ርዕስ መስተዳድር፣
ለ. የከፍተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ለሚመለከተው ዞን ዋና
አስተዳዳሪ፣
ሐ. የዞን አስተዳደር መቀመጫ የሆነ ታዳጊ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ለዞን
ዋና አስተዳዳሪ፣
መ. በልዩ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኝ በማንኛውም ደረጃ የሚገኝ ከተማ ከንቲባ
ለልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ተጠሪ ይሆናሉ፡፡

2. ቃለ መሀላ
የከንቲባው ምርጫ በከተማው ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ ከንቲባው ሥራውን
ከመጀመሩ በፊት በከተማው ምክር ቤት ፊት የሚከተሉትን መሀላ ይፈጽማል፡፡
እኔ በዛሬው ዕለት የ ከተማ ከንቲባ
በመሆን ሥራዬን ስጀምር በሕዝቡና በም/ቤቱ የተጣለብኝን ከፍተኛ ኃላፊነት በብቃት
በመረዳት ለከተማው ልማት መረጋገጥ መልካም አስተዳደር መስፈን ኃላፊነቴን
በትጋት እና በታማኝነት ለመወጣት ቃል እገባለሁ፡፡

06. ስለ ከንቲባ ኮሚቴ


1. መቋቋም
የከተማ አስተዳደር በተቋቋመባቸው የክልሉ ከተሞች
1.1. በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ በተደነገገው መሠረት የከንቲባ ኮሚቴ ይቋቋማል፡፡
1.2. የከንቲባ ኮሚቴ አባላት በከንቲባው አቅራቢነት በከተማው ም/ቤት
ይሰየማሉ፡፡
1.3. በማንኛውም ደረጃ የተቋቋመ የከንቲባ ኮሚቴ አባላት ከአስፈፃሚ አካላት
የተውጣጡ ኃላፊዎች ይሆናል፡፡
1.4. ከከንቲባው በስተቀር የከንቲባ ኮሚቴ አባላት ከከተማ ምክር ቤት አባላት
ወይም ከም/ቤት አባላት ውጭ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
1.5. የከንቲባ ኮሚቴ አባላት በከተማ አስተዳደር ስልጣናቸው በጋራ
ለሚያሳልፉት ውሣኔና ለሚፈጽሙት ተግባር የጋራ ኃላፊነት አለባቸው፡፡
8
2. ስለ ከንቲባ ኮሚቴ አባላት
1. የከንቲባ ኮሚቴ አባላት የሚከተሉት ይሆናሉ
2.1. የከተማ ከንቲባ እና ምክትል ከንቲባ
2.2. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ለከንቲባ ተጠሪ ሆነው የተቋቋሙትን
አስፈፃሚ አካላት የሚመሩ ኃላፊዎች
ሀ/ በመሪ ከተማ አስተዳደር 7 የመምሪያ ኃላፊዎች
ለ/ በከፍተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር 6 የጽ/ቤት ኃላፊዎች
ሐ/ በታዳጊ ከተማ አስተዳደር 5 የጽ/ቤት ኃላፊዎች
2.3. የማዘጋጃ ቤት ሥራ አስኪያጅ - ድምጽ የማይሰጥ - አባል

ምዕራፍ ሦስት
የከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር
07. አስፈፃሚ አካላት ስለመቋቋም
በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በእያንዳንዱ የክልሉ የከተማ አስተዳደር
ከተሞች ለከንቲባው ተጠሪ የሆኑ የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተቋቁመዋል፡፡
1. የመሪ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት
1.1. የከንቲባው ጽ/ቤት
1.2. የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ
1.3. የትምህርትና አቅም ግንባታ መምሪያ
1.4. ጤናና የአካባብ ንጽህና መምሪያ
1.5. የንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ
1.6. ወጣቶች፣ ስፖርትና አካባቢ ልማት መምሪያ
1.7. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ
1.8. የፍትህ፣ ፀጥታና ደንብ ማስከበር መምሪያ
2. የከፍተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር፣ አስፈፃሚ አካላት፣
2.1. የከንቲባው ጽ/ቤት
2.2. የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/በት
2.3. ማህበራዊ አገልግሎትና አቅም ግንባታ ጽ/ቤት
2.4. የንግድና ኢንዲስትሪ ጽ/ቤት

9
2.5. ወጣቶች ስፖርትና አካባቢ ልማት ጽ/ቤት
2.6. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
2.7. የፍትህ፣ ፀጥታና፣ ደንብ ማስከበር ዋና ጽ/ቤት
3. የታዳጊ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት፣
3.1. የከንቲባው ጽ/ቤት
3.2. የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት
3.3. ማህበራዊ አገልግሎትና አቅም ግንባታ ጽ/ቤት
3.4. የሴቶች፣ ወጣቶች እና አከባቢ ልማት ጽ/ቤት
3.5. የንግድና ኢንዲስትሪ ልማት ጽ/ቤት
3.6. የፍትህ፣ ፀጥታና፣ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት

08. የወል ስልጣንና ተግባር


የከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት የሚከተሉት የወል ስልጣን ይኖራቸዋል፣
1. የከተማው የወደፊት ራይና አቅጣጫን የሚያመላክት ስትራቴጂያዊ እቅድ
ለተፈፃሚነቱ አርአያ መሆን፣
2. ህገወጥነትን በመከላከል የከተማውን ሰላምና ፀጥታ ማረጋገጥ፣
3. ህብረተሰቡ የሚፈልገው አገልግሎት ቀልጣፋ በሆነ መንገድ መቅረቡን ማረጋገጥ፣
4. በመልካም አስተዳደርና ልማት የመንግሥትን፣ የህብረተሰቡንና የባለሀብቱን አቅም
አሟጦ መጠቀምና ለዚህም ቅንጅቶችን ማስተባበርና ማጠናከር፣
5. በከተማው የመሠረተ ልማትና የአገልግሎት ግንባታዎች እንደጠቀሜታቸው በቅደም
ተከተል እንዲከናወኑ ማድረግ፣ የኢኮኖሚና ማህበራዊ አገልግሎቶችን ማስፋፋት፣
6. ለኢንቨስትመንት መስፋፋት በተለይ የጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ኢንዱስትሪ
እንዲስፋፋ ሁሉ አቀፍ ድጋፍ ማድረግ፣
7. ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በማፈላለግ የከተማውን አስተዳደር፣ የህብረተሰቡንና የግሉን ዘርፍ
አቅም መገንባት፣
8. በፌዴራልና በክልል መንግሥት የወጡ ፖሊሲዎችና ሕጎች በሥራ ላይ መዋላቸውን
ማረጋገጥ፣
9. የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራምን ማስፈፀምና የአቅም ግንባታ ሥራዎችን
ማከናወን፣
10. አግባብ ካላቸው አካላት የከተማው ነዋሪዎች ጋር በአጋርነት ለመስራት የሚያስችሉ
ስልቶች በመቀየስ ተግባራዊ ማድረግ፣

10
11. ስለሥራው አፈፃፀም በየወቅቱ ተጠሪ ለሆነበት አካል በየወቅቱ ሪፖርት ማቅረብ፣

09. የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ሥልጣንና ተግባራት


1. የተቀናጀ የማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ልማት ለማምጣት የሚያስችል የከተሞች ፕላን
ዝግጅትና ትግበራን ያስተባብራል፣ ይመራል፡፡
2. የከተማ ልማት ለመምራት ለማስፈፀምና ለመደገፈ የሚረዱ የፖሊሲ ሃሳቦችን
ማመንጨት፣ የበጀት ድልድል አዘጋጅቶ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
3. በክልል መስተዳድር ምክር ቤት ሲፈቀድ ከሀገር ውስጥና ከውጪ ምንጮች ብድሮችን
ከተማውን ወክሎ ይበድራል፡፡
4. የከተማውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መረጃ የማደራጀት፣ ማቀነባበር፣ ለአገልግሎት
ሲጠየቅም ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፡፡
5. ማናቸውም የከተማውን የፋይናንስ ንብረት ኢንስፔክሽን ሥራ ያከናውናል፡፡

፳ የትምህርትና አቅም ግንባታ መመሪያ ሥልጣንና ተግባራት


1. በከተማው የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞች ስራዎችን በበላይነት ያስተባብራል፣
አፈፃፀሙንም ይከታተላል፡፡
2. የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ፕሮግራም በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ መሆኑን ይከታተላል፡
3. የከተማውን የሰለጠነ የሰው ሀይል አስተዳደር፣ አደረጃጀትና አሠራር ተግባራዊ ማድረግ
የሚያስችል ስልት ይቀይሳል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
4. የመንግሥት የአቅም ግንባታ ፖሊሲና ፕሮጀክቶች አፈፃፀማቸውን የከታተላል፣
ያስተባብራል፣
5. በከተማው የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን እንዲስፋፋ ያደርጋል፣
6. የቴክኒክና የሙያ ተቋማት እንዲስፋፉና እንዲጠናሩ ያደርጋል፣
7. የከተማውን አስፈፃሚ አካላት ድርጅቶችን፣ ጽ/ቤቶችንና ተቋማትን፣ ኮሚሽንና ቦርዶችን
እንዲሁም ሌሎች ተመሳሳይ አካላት አቅምን የሚገነባበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣

፳፩ የንግድና እንዱስትሪ መምሪያ ሥልጣንና ተግባራት


1. በከተማ ውስጥ ሰፊ የሥራ ዕድል እንዲፈጠር ጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ተቋማት
እንዲስፋፉ ያደርጋል፣ ድጋፎችንም ያስተባብራል፡፡
2. ንግድ ኢንዲስትሪና እደ ጥበብ በከተማ ውስጥ እንዲስፋፋ ያደርጋል፣ የሀገር ውስጥ
ባለሀብቶች በከተማ ውስጥ በንግድ ኢንዱስትሪ ስራ ላይ በሰፊው እንዲሰማሩ
ያበረታታል፣ የቴክኒክ የምክር አገልግሎቶችን ይሰጣል፣ የንግድ ቁጥጥር ሥራ
ይሰራል፣
11
3. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር የከተማውን የቱሪስት መስህቦች
ይመዘግባል፣ እንዲደራጁ እንዲስፋፉና እንዲጠበቁ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
የቱሪዝም እንቅስቃሴዎች እንዲስፋፉ ድጋፍ ይሰጣል፣
4. በከተማ ውስጥ የግብርና ምርት በጥራት የሚመረትበትና ለገበያ የሚቀርብበትን
እንዲሁም የግብርና ልማትን የሚያሻሽልበት፣ ስልት ይቀይሳል፣ ሲፀድቅም
ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣል፣
5. የከተማውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችን ያስተባብራል፣ ያስፋፋል፣
ያበረታታል፣ ምክርና የቴክኒክ ድጋፍ ይሰጣል፣
6. የከተማ ትራንስፖርት እንዲስፋፋ፣ እንዲጠናከር፣ እና ህብረተሰቡም ዘመናዊ
የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኝ ስልት ይቀይሣል፣

፳፪ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ሥልጣንና ተግባራት


1. የማህበራዊ ፖሊሲ ተግባራዊነት የሚረዱ እቅድ ያወጣል፣
2. በከተማ ውስጥ ማህበራዊ ችግሮችና ጠንቆች ሊወገዱ የሚችሉባቸውን ህብረተሰቡን
የሚያሳትፉ ስልቶች ይቀይሣል፣ ሲፀድቁም ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
3. ለሲቪልና ማህበራዊ ጉዳዮች መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በኩል ማህበራዊ
ደህንነትን በሚመለከት ለሚካሄዱ ሥራዎች ድጋፍ ይሰጣል፣
4. የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ ፖለቲካዊ ሁኔታዎችን ለማሻሻል፣ ለፆታ እኩልነት
እንቅፋት የሚሆኑ በሥራ ላይ ያሉ ህጎች፣ መመሪያዎች፣ ደንቦችና አሠራሮችን፣
እንዲጠኑ በማድረግ እንዲሻሻሉ ሃሣብ ያቀርባል፣ በአዲስ መልክ ወይም ተሻሽለው
የሚወጡ ማናቸውም ዓይነት ህጎች፣ መመሪያዎችና ደንቦች የሴቶች ሁለንተናዊ መብት
የሚያስጠብቁ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
5. ለሲቪልና ማህበራዊ ጉዳዮች መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የሚያቀርቧቸውን
ፕሮጀክቶች አግባብነት በማረጋገጥ ስምምነቶችን ይመሰርታል፣ አፈፃፀማቸውን
ይከታተላል፣
6. በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ህፃናትና ለአረጋውያን፣ ለአካል ጉዳተኞች፣
ማህበረሰብ አቀፍ የተሀድሶ አገልግሎት ስርዓት የሚስፋፋበት ሁኔታ ያጠናል፣ ተስማሚ
ስልቶችን ይቀይሳል፣ ሲፀድቅም ተግባራዊነታቸውን ያረጋግጣል፣

፳፫ ወጣቶች ስፖርትና አከባቢ ልማት መምሪያ ሥልጣንና ተግባራት

12
1. ህብረተሰቡ እራሱን በልዩ ልዩ ማህበራት እያደራጀ በልማት ሥራው ተሳታፊ
የሚሆንበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ የህብረተሰቡ ተሳትፎ በስርዓት የሚመራበት ስልት
ይቀይሣል፣ ማህበራት የእርስ በእርስ ተሞክሮ ልውውጥና መደጋገፍ እንዲያደርጉ
በቅንጀት እንዲንቀሳቀሱ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፣ ያበረታታል፣
2. የከተማው ወጣቶች በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና ፖለቲካው እንቅስቃሴ ውስጥ የነቃ
ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያበረታታል፡፡
3. ወጣቱ ከአጉልና ጎጂ ድርጊቶች እንዲቆጠብና ጥሩ ዜጋ እንዲሆን ከተለያዩ አካላት ጋር
ይንቀሳቀሳል፡፡
4. በከተማው ወጣት ተኮር አካባቢ ልማት እንዲስፋፋ ጥረቶችን ያስተባብራል፣
ፕሮጀክቶችን ይቀርፃል፣ ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5. የክልሉ አጠቃላይ ጨዋታዎች /ውድድሮች/ በከተማው ክልል በሚዘጋጅበት ወቅት
ከክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጃል፣ በተከማውም የስፖርት ምክር ቤት
እንዲቋቋም ያደርጋል፣

፳፬ የጤናና አካባቢ ንጽሕና መመሪያ ሥልጣንና ተግባራት


1. አካባቢ እንዳይበክል የመከላከያ ስልት ይቀይሳል፣ የሚመለከታቸውን አካላት በአካባቢ
ንጽሕና ጉዳይ ያስተባብራል፣

2. ስለ አካባቢ ንጽሕና በመገናኛ ብዙሃን ትምህርት እንዲሰጥ ያደርጋል፣


3. የኢንዱስትሪ ዝቃጭ ተረፈ ምርትና ቆሻሻ በህግ መሠረት መወገዱን ይከታተላል፣
ይቆጣጠራል፣

4. የአካባቢ ንጽሕና ህጎች መሠረት በማድረግ የማምረቻና የአልግሎት መስጫ ተቋማት


የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፣

5. የክልሉን የጤና ፖሊሲና ደረጃ በማገናዘብ የከተማውን የጤና አገልግሎት ደረጃ


ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል፣ በጤና ጉዳዮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት
ለከተማው ነዋሪ አመቺ በሆነ ዘዴ ይሰጣል፣

6. በከተማው አስተዳደር ባለቤትነት ስር ያሉ የጤና ተቋማት በህጉ መሠረት


ያስተዳድራል፣

7. መከላከልን መሠረት ያደረገ የጤና ጥበቃ እንቅስቃሴ ማድረግ እና ኤች.አይ.ቪ


ኤድስን በተቀናጀ መልኩ ለመከላከል ጥረት ያደርጋል፣

13
፳፭ የፍትህ፣ ፀጥታና ደንብ ማስከበር ዋና ጽ/ቤት ሥልጣንና ተግባራት
1. ቀልጣፋ ፍትህና የነዋሪዎች ሰላምና ደህንነት በከተማች እንዲሰፍን ያደርጋል፣
2. በከተማው አስተዳደር ስር የሚወድቁ የፍትህና ፀጥታ ጉዳዮችን ያስከብራል፣
3. በከተማው የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ፕሮግራም ተግባራዊ ያደርጋል፣
4. የከተማውን ነዋሪ ንቃተ ህግ ለማዳበር ከሚመለከታቸው የክልሉ አካላት ጋር
በመቀናጀት የህግ ትምህርት ይሰጣል፣
5. በህግ ጉዳዮች የከተማው አስተዳዳር ዋና አማካሪ ሆኖ ይሰራል፣ በሌሎች አካልም
ሲጠየቅ የህግ ምክር ይሰጣል፣
6. በህገ ወጥነት ላይ በህጉ መሠረት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፣
7. የአስተዳደሩንና የነዋሪዎችን መብትና ጥቅም ለማስከበር አስፈላጊ ሆነው ሲያገኛቸው
በፍርድ ቤትና በማንኛውም ዳኝነት ስም ክስ ይመሰርታል፣ ክስ እንዲመሰረት ያደርጋል፣
ወይም ጠበቃ በመግዛት ይከራከራል፣
8. ህጎችና ደንቦች በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፣
9. የውል ማስረጃ ምዝገባዎችን ያከናውናል፣
10.የጽዳት መጓደል፣ ህገ ወጥ ንግድ ፣ ህገ ወጥ ግንባታና ሌሎች ደንብ መተላለፉን
ይቆጣጠራል፣ በህጉ መሠረት ተገብውን እርምጃ ይወስዳል፣ ወይም እንዲወሰድባቸው
ያደርጋል፣

፳፮ የከፍተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደሮች የሚቋቋሙ አካላት ስልጣንና


ተግባር
1. የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት፣ የንግድና ኢንዲስትሪ ጽ/ቤት፣ ሴቶችና ማህበራዊ
ጉዳይ ጽ/ቤት፣ ወጣቶች ስፖርትና አከባቢ ልማት ጽ/ቤት፣ የፍትህ፣ ፀጥታና ደንብ
ማስከበሪ ጽ/ቤት ከላይ በአንቀጽ ፲፱፣፳፩፣ ፳፪፣ ፳፫ እና ፳፭ የተጠቀሱት ስልጣንና
ተግባር በቅደም ተከተል ይኖራቸዋል፡፡
2. የማህበራዊ አገልግሎትና አቅም ግንባታ ጽ/ቤት ከላይ በአንቀጽ ፳ እና ፳፬ የተጠቀሱት
ስልጣንና ተግባር ይኖረዋል፡፡

፳፯ በታዳጊ የከተማ አስተዳደሮች የሚቋቋሙ አካላት ስልጣንና ተግባር


ከላይ በአንቀጽ ፳፮ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የሴቶች፣ ወጣቶች፣ ስፖርት እና
አካባቢ ልማት ጽ/ቤት በአንቀጽ ፳፪ እና ፳፫ የተጠቀሱት ስልጣንና ተግባራት
ይኖሩታል፡፡

14
፳፰ የገቢዎችና ታክስ አስተዳደር ስለመቋቋም
1. ተጠሪነቱ ለከተማው ከንቲባ የሆነ የገቢዎችና ታክስ አስተዳደር ጽ/ቤት በከተማ
አስተዳደር ከተሞች ተቋቁሟል፡፡
2. የጽ/ቤት ስልጣንና ተግባር የሚከተለው ይሆናል፡፡
2.1. የገቢ አወሳሰንና የሂሣብ አያያዝ በተሳለጠና ብቃት ባለው መልኩ ለማከናወን
የሚያስችሉ የአሠራር ዘዴዎች ይቀይሳል፡፡
2.2. አዲስ የገቢ ምንጮች እያጠና በሥራ ላይ ያውላል፣ ይከታተላል፡፡
2.3. በክልሉ ምክር ቤት በፀደቀው የፋይናንስ ደንብ መሠረት የከተማውን ገቢ
ማስተዳደር፣ ግብር፣ ቀረጥ፣ የአገልግሎት ክፍያና ሌሎች ገቢዎች
ይሰበስባል፣ እንዲሰበሰቡ ያደርጋል፡፡
2.4. ግብር ከፋዮችን ለይቶ ለማወቅና ለመመዝገብ የሚያስችሉ አሠራሮችን
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
2.5. በከተማው የሚሰበሰቡ ገቢዎችን ይወስናል፣ የግብር ውሣኔዎችን ለግብር
ከፋዮች በጽሑፍ ያስታውቃል፣ ይሰበስባል፡፡
2.6. በክፍለ ከተማ የተሰበሰቡ ገቢዎች በወቅቱ ፈሰስ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፡፡
2.7. ግብር ከፋዮች ሕጎችን አውቀው መብትና ግዴታቸውን እንዲወጡ
ይቀሰቅሳል፣ ግዴታቸውን መወጣታቸውን ያረጋግጣል፡፡

፳፱ ስለውሃ አገልግሎት ድርጅት ስለመቋቋም


1. በአዋጅ ቁጥር 40/1994 በተደነገገው መሠረት የከተማ አስተዳደር በተቋቋመባቸው
ከተሞች የውሃ አገልግሎት ድርጅት ተቋቁሞአል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተጠቀሰውን አዋጅ ለማሻሻል በወጣው አዋጀ ቁጥር
71/96 አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 4 በተደነገገው መሠረት የውሃ አገልግሎት ድርጅት
ሥራ አመራር ቦርድ አባላት የሚከተሉት ናቸው፡፡
1. የከተማው ከንቲባ ሰብሣቢ
2. የከተማው ማዘጋጃ ቤት ሥራ አስኪያጅ አባል
3. የንግድና ኢንዲስትሪ መምሪያ/ጽ/ቤት አባል
4. የጤናና አካባቢ ንጽህና መምሪያ ጽ/ቤት አባል
5. የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መም/ጽ/ቤት አባል
6. ከተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚወከል አባል
15
7. ከነጋዴው ህብረተሰብ የሚወከል አባል
8. ከድርጅቱ የሚወከሉ ሁለት ሠራተኞች አባል
9. የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ አስረጂ
3. የድርጅቱ ተጠሪነት ለቦርዱ ሆኖ በአዋጅ ቁጥር 40/1994 አንቀጽ 11 የተመለከተው
ሥልጣንና ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡

፴ ስለከተማ ነክ ፍ/ቤቶች መቋቋም


በአዋጁ ከአንቀጽ ፳፰ እስከ አንቀጽ ፴፩ በዝርዝር የተቀመጠው ተፈፃሚነት
እንደተጠበቀ ሆኖ፡-
1. የከተማ አስተዳደር በተቋቋመባቸው 22 ከተሞች በአዋጁ አንቀጽ ፳፱ መሠረት
የከተማ ፍ/ቤቶች ይቋቋማሉ፡፡
2. በሌሎች የማዘጋጃ ቤት ከተሞች በአቅራቢያቸው ከሚገኙ የከተማ አስተዳደር
ከተሞች ጋር በሚደረግ ስምምነት የከተማ ነክ ጉዳዮችን በጋራ ፍ/ቤቶች
መጠቀም ይችላሉ፡፡ ዝርዝር አፈፃፀሙ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚያወጣው
መመሪያ ይወሰናል፡፡
3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የማዘጋጃ ቤት
ጉዳዮችን ባለው የክርክር ጉዳዮች ስፋትና ወጪን በመሸፈን አቅም መነሻነት
በከተማው የከተማ ነክ ጉዳዮች ፍ/ቤትን ለማቋቋም ጥያቄ አቅርቦ ይኸው
ሲፈቀድ ሊያቋቁም ይችላል፡፡

ክፍል አራት
ስለ ማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች እና የማዘጋጃ ቤት ከተሞች
ምዕራፍ አንድ
የከተማ አስተዳደር በተቋቋመባቸው ከተሞች የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች
፴፩ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች አስፈፃሚ አካላት መቋቋም
የሚከተሉት ለማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ ተጠሪ የሆኑ አስፈፃሚ አካላት
ተቋቁመዋል፣
1. በመሪ ከተማ አስተዳደር
1.1. የመሠረተ ልማት እና ምህንድስና ኤጀንሲ

16
1.2. የመሬት ዝግጅትና ልማት ኤጀንሲ
1.3. የመሬት አስተዳደር እና አቅርቦት ኤጀንሲ
1.4. የቤቶች ኤጀንሲ
1.5. የገቢዎች ኤጄንሲ
2. በከፍተኛ ደረጃ የከተማ አስተዳደር
2.1. የመሬት ልማትና ምህንድስና ኤጀንሲ
2.2. የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ኤጀንሲ
2.3. የገቢዎች ኤጀንሲ
2.4. የቤቶች ኤጀንሲ
3. በመካከለኛ እና ታዳጊ ከተማ አስተዳደር
3.1. የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦትና ምህንድስና ኤጀንሲ

፴፪ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር፣


1. የመሠረተ ልማት እና ምህንድስና ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባር
1.1. በማዘጋጃ ቤቱ ለሚካሄዱ ግንባታ ነክ ፕሮጀክቶች ጥናትና የኮንትራት ውል
እንዲዘጋጅ ያደርጋል ለፕሮጀክቱ አጠቃላይ የአፈፃፀም ስልቶችና የድርጊት
መርሃ ግብር ተነድፎ የጊዜ ሰሌዳዎችን ጠብቀው እንዲፈፀሙ ይከታተላል፡፡
1.2. የከተማውን መሠረታዊ አውታሮች የሕዝብ መፀዳጃ፣ የቆሻሻ መሰብሰቢያ፣
የመንገድ ንጣፎችን፣ ሕንፃዎችንና አደባባዮችን፣ የመንገድ መተላለፊያዎችን፣
መናኸሪያዎችን የከተማ ውበትን የጠበቀ ዲዛይን እንዲወጣ ያደርጋል፡
በዲዛይኑ መሠረት የከተማ ግንባታዎችን ይመራል፣ ይከታተላል፡፡
1.3. ከማ/ቤቱ ሕንፃዎች ወይም የከተማ የመሠረተ አውታሮች ግንባታ እድሳት
ይመራል ይከታተላል፡፡
1.4. በከተማው ክልል የሚተከሉና በከተማው ክልል ባሉ ሕንፃዎች የሚለጠፉ
የማስታወቂያ ሰሌዳዎች አግባብነት ይመረምራል፣ ይቆጣጠራል፣ ተገቢውን
ክፍያ ያስፈፅማል፡፡
1.5. ማዘጋጃ ቤቱ ከኮንትራክተሮች ጋር ሊያደርግ ያሰበውን ውል ይመረምራል፣
የቴክኒክና የዋጋ ዝርዝሮች ያወጣል፡፡ በሚደረጉ ድርድሮችና ውዝግቦች
በባለቤትነት ይሳተፋል ለማዘጋጃ ቤቱ ምክር ይሰጣል፡፡

17
1.6. የከተማው የመሠረተ ልማት ሥራዎች የተቀናጀና ደጃውን የጠበቀ የመሠረተ
ልማት ኔት ወርክ ዲዛይን ጥናት ያካሂዳል፣ በዚህ ዲዛይን መሠረት
የመሠረተ ልማት ገንቢዎች ሥራቸውን አቀናጅተው እንዲሠሩ ያደርጋል፡፡
1.7. የመሠረተ ልማት ግንባታ ሥራዎች የወጣውን ዲዛይንና ስታንደርድ
ጠብቀው መፈፀማቸውን ይከታተላል፡፡
1.8. ማዘጋጃ ቤቱ ለመስራት የሚያቅዳቸውን የመኖሪያ ቤቶችና ሕንፃዎች
በከተማው ማስተር ፕላን የተመለከተው የሕንፃ ዓይነትና ደረጃ ተጠብቆ
ግንባታዎች በተዘጋጀው ዲዛይን ሥራ ዝርዝር መሠረት መሠራታቸውን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
1.9. ማዘጋጃ ቤቱ በኮንትራክተር ለሚያሠራቸው ግንባታዎች አማራጭ የጨረታ
ሠነድ በማዘጋጀት ጨረታው ተገምግሞ ሲፀድቅ ውል እንዲዘጋጅ ያደርጋል
በውሉም መሠረት አፈፃፀሙን እየተከታተለ የግንባታው ሥራ እስከሚጠናቀቅ
ድረስ በውልና በሥራ ዝርዝሩ መሠረት ዲዛይኑን ጠብቄ ለመሠራቱ
ይከታተላል ያረጋግጣል፣ ይቆጣጠራል፡፡
1.10. ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት ለከተማው የመንገድ፣ የውሃና ፍሳሽ፣
የስልክና የኤሌክትሪክ እንዲሁም የጎርፍ መስመሮች ውህደት ካርታ
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ በዚህም ካርታ መሠረት አዳዲስ ሥራዎች
እንዲከናወኑ ያደርጋል፡፡
1.11. የተፈቀዱ የሥራ ፕሮግራሞች በተግባር ለመተርጎም የሠራተኛ፣ የፋይናንስ፣
የማሣሪያዎችና ዕቃ አቅርቦችን ወጪዎች በተመለከተ የድርጊት መርሃ ግብር
እንዲዘጋጅና እንዲቀርብ በማድረግ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፡፡
1.12. በከተማው ውስጥ ለተለያዩ ግንባታዎች ፈቃድ ይሰጣል፣ በዚሁ ፈቃድ
መሠረት ብቻ ግንባታ መከናወኑን፣ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣ የቀበሌ ቤት
እድሳት፣ የስምና ንብረት ዝውውር እና የመሳሰሉትን የምህንድስና የግምት
ስራዎች ቁጥጥር ያደርጋል፣ በከተማው ውስጥ የሚገነቡ መሠረተ ልማቶች
መረጃ ተመዝግቦ እንዲያዝ ያደርጋል በየጊዜውም ወቅታዊ እንዲሆን
ያደርጋል፡፡
2. የመሬት ልማትና ዝግጅት ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባት
2.1. ከተማው ዝርዝር ፕላን በመሪ ፕላኑ መሰረት እንዲዘጋጅ፣ የከተማ ፕላን
ህግጋት እንዲከበሩ፣ የከተማ ፕላን የመረጃ ጥናት ያደርጋል፣ ይከታተላል፣

18
2.2. ከተማ ቦታ በደረጃና በንዑስ ደረጃ በመመደብ የኢንቨስትመንት ፖቴንሻል
ጥናቶችን ያደርጋል፣ የቦታዎቹን ጋይድ ማፕ ያዘጋጃል፣ የቦታዎቹ ምደባ
መሠረት በቦታው ላይ መከናወን ያለበት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት በቅደም
ተከተል በመዘርዘር ለመሬት አስተዳደርና ቅርቦት መምሪያ ያስረክባል፣
2.3. የከተማውን ድርጊት ፕላንና ዝርዝር ፕላን ሥራዎችን በመሪ ፕላኑ
መሰረት ያዘጋጃል፣ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፣ አፈጻፀሙን ይከታተላል፣
2.4. የከተማውን የክለሳና የዞኒንግ ጥናት ስራዎች ያጠናል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
2.5. የከተማውን እድገት ተከትሎ ለሚመጡ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች የቦታ
ክለሳ ጥናት ያደርጋል፣ ያዘጋጃል፣ ለቦታ አስተዳደር መምሪያ ያስረክባል፡፡
2.6. የከተማው ውበት የተጠበቀ እንዲሆን የአረንጓዴ ስፍራዎች እንዲለሙ
ጥናቶችን እያደረገ ከሚመለከታቸው ጋር በመወያየት ገቢራዊ ያደርጋል፣
2.7. በከተማው መሬት የመሠረተ ልማት አውታሮች ማለትም የስልክ፣ መብራት
፣የውሃ፣ የመንገድ፣ ወዘተ.. ፊዚካል ፕላኖች ለከተማው እድገት ቀጣይነት
በሚኖረው መልኩ እንዲዘረጉ ለሚመለከታቸው ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
2.8. የከተማው ስትራቴጂክ ፕላን መሰረት የከተማው ድንበር እንዲካለል
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በሚደረገው ውይይት ይሳተፋል፣ ሲወሰንም
ያስፈጽማል፣
2.9. በከተማው ውስጥ መንግስት ቦታዎችን ለልማት በመፈለጉ ሳቢያ
ለሚፈናቀሉ ባለይዞታዎች በካሣ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሠረት
ክፍያዎች ያጠናል፤ የውሳኔ ሃሳብ ለስራ አስኪያጁ ያቀርባል
2.10. በከተማው ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚዘጋጁ ቦታዎች የፕላን
ምደባዎች መሠረት አድርገው እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ ይሸነሽናል፣ ተዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል ያስረክባል፣
3. የመሬት አስተዳደርና አቅርቦት ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባር
3.1. የከተማ ቦታ ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውሉ የቦታ እደላ መሰረታዊ
የሆነ ጥናት በማድረግ ያከናውናል፣
3.2. ለጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ተቋማት እንዲሰጥ የተዘጋጁ ቦታዎች በተቀላጠፈ
መልኩ እንዲሰጡ የአሠራር ስልቶች ይቀይሳል፣

19
3.3. ሕጋዊ ለሆኑ ባለይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ተዘጋጅቶ ስለሚሰጥበት
ሁኔታ ያመቻቻል፣
3.4. የከተማው ቤትና የቦታ ግብር አፈፃፀም ከሌሎች ከሚመለከታቸው
የማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎት ጋር በመሆን ማሻሻያ ሃሳብ ለበላይ ኃላፊው
ያቀርባል፣
3.5. የተለያዩ የቤትና የንብረት ይዞታ የማስተላለፍ ውልና የስም ዝውውር
ሥራዎች በህጋዊ መንገድ ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፣ ያረጋግጣል፣
3.6. በባንክና በግለሰቦች መካል በሚደረገው ብድር ውል ስምምነት ወቅት
ለዋስትና የቀረቡ ቤትና ድርጅት ይዞታ ከማኛውም ዕዳ ነጻ ስለመሆናቸው
ማረጋገጫ ይሰጣል፣
3.7. በሊዝ ደንብ መሠረት ስለሚሰጡት ቦታዎች ያመቻቻል፣ መረጃ ይይዛል፣
ለባለሀብቶች መረጃ ይሰጣል፣
3.8. በሊዝ በተለያዩ ስልቶች ለሚሰጡ ቦታዎች የፕሮሞሽን ሥራዎች
ለሚሠሩበት ሁኔታ ያመቻቻል፣
3.9. የተጠናከረ የካዳስተር ሥርዓት በከተማው እንዲኖር ያደርጋል፣
3.10. የሊዝ ገቢ ያጠናል፣ ስለአጠቃቀሙ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
3.11. ስለሊዝ ዓመታዊ እቅድ፣ የሊዝ ጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፣ የሊዝ ውል
ያዘጋጃል፣ የክፍያ አሰባሰብና አወሳሰን የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
3.12. ለግንባታ ፈቃድ የሚቀርቡ ዲዛይኖች አርክቴክቸራል፣ ስትራክቸራል፣
ኤሌክትሪካል፣ ሳንቴሪ ፕላኖች ከቦታ ስፋት አንጻር መሆናቸውን
ያረጋግጣል፣ የቦታዎችን አስተዳደር በሚመለከት የማሻሻያ ጥናት
ያደርጋል፣
4. የቤቶች ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባር
4.1. ስለ ውርስ የመንግሥት ቤቶች የወጡ ህጎች ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፤
4.2. በከተማው ውስጥ የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ሊረዱ የሚችሉ ልዩ ልዩ
ጥናቶችን ያደርጋል፣ የግል ባለሀብቶች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ
ድርጅቶችንና ማህበራት በመስኩ እንዲሳተፉ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፣
4.3. በከተማ የመኖሪያ ቤት ፍላጎትና አቅርቦት በማጥናት የመፍትሄ አቅጣጫ
ያስቀምጣል፣ የተቀናጀ የቤቶች ልማት ፕሮግራም በማይተገበርበት ከተማ

20
የቤት ችግር ለመቅረፍ በማዘጋጃ ቤቱ ገቢ የቁጠባ ቤቶች እንዲገነቡ
ያደርጋል፣
4.4. በከተማ ውስጥ የተጎሳቆሉና ያረጁ ውርስ የመንግሥት ቤቶችን በማጥናት
ለኢንቨስትመንት እንዲውሉ ያደርጋል፣ የሚታደሱበት ሁኔታ ያመቻቻል፣
4.5. ስለ ቤት ካሣ አከፋፈል፣ ስለ አበል አከፋፈል ስለመካካሻና አዲስ ቤት
አስተዳደር የወጡ መመሪያዎችን በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፣
4.6. በክፍለ ከተማ የሚተዳደሩ የውርስ የመንግሥት ቤቶችን አስተዳደር
ይከታተላል፣ ለኢንቨስትመንት እንዲውሉ ሲወሰን ቤቱን የተከራዩ ሰዎች
አስፈላጊ ሁኔታዎችን በማመቻቸት እንዲለቁ ያደርጋል፣
4.7. የከተማ ነዋሪዎችን የቤትን ችግር ለመቅረፍ ለመኖሪያ ቤቶች የህብረት
ሥራ ማህበራት ድጋፍ ያደርጋል፣ ይመዘግባል፣ ለሚመለከተው
ያስተላፋል፣
4.8. አነስተኛ ገቢ ላላቸው ግለሰቦች የመኖሪያ ቤት ግንባታ በቀላሉ ለማስኬድ
የሚያስችላቸው የገንዘብ ምንጭ /ብድር ወይም እርዳታ/ የሚገኝበትን
መንገድ ያጠናል፣
4.9. ውርስ የመንግሥት ቤቶች /የቁጠባ ቤቶች/ የኪራይ ዋጋ በማጥናት
በአካባቢው ገበያ ዋጋ የሚሻሻልበትን ሁኔታ በማጥናት ለበላይ ኃላፊ
ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
4.10. ከመንግሥት ውርስ ቤቶች የሚሰበሰበውን ኪራይ በወቅቱ ገቢ መደረጉን
ይከታተላል፡፡

5. ገቢዎች ኤጀንሲ

5.1. የገቢ ፖቴንሻል ጥናትና የገቢ ትንተና ሥራዎችን ያካሂዳል፡፡


5.2. የከተማው ማዘጋጃ ቤት የገቢ መሠረቶችን ለማስፋት የሚያስችል ጥናት
ያካሄዳል አዳዲስ አርዕስቶች ለቢሮው ያስተላልፋል፣ የገቢ ማሻሻያ ጥናት
ያካሂዳል፣ የተዘጋጀ የተመን መስመሮች ላይ በጥናት እንዲሻሻል የውሳኔ
ሃሳብ ያቀርባል፡፡

21
5.3. የማዘጋጃ ቤቱ ገቢ አሰባሰብ በዘመናዊ ዕቅድ የሚመራና ከብክነት የፀዳና
ውጤት ተኮር እንዲሆን ስልት ይነድፋል በዋና ሥራ አስኪያጅ ተቀባይነት
ሲያገኝ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5.4. በተለያየ የገቢ ርዕሶች የሚሰበሰቡ ገቢዎች ወቅታቸውን ጠብቀው
እንዲሰበሰቡ ያደርጋል አፈፃፀሙን በየወቅቱ እየገመገመ እንዲሻሻል
ያደርጋል፡፡
5.5. የተሰበሰቡ ገቢዎች በወቅቱ በተቀመጠው ሥርዓት ገቢ እንዲደረጉ
ያደርጋል፣
5.6. የግብርና ታሪፍ ከፋዮች ዝርዝር በመረጃ እንዲያዝ ይደረጋል፣ ወቅቱን
ጠብቀው ይካተታል፣ ውዝፍ የሚሰበሰብበትን ስልት ይነድፋል፣ ሲፈቀድም
ተግባራዊ ያደርጋል፣
5.7. ኃላፊነታቸውን በማይወጡ ማናቸውም አካላት ላይ አስፈላጊው የማስተካከያ
እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከተው ክፍል ያስተላልፋል፡፡

6. በከፍተኛ ከተማ አስተዳደር ለሚቋቋሙ ኤጄንሲዎች ከላይ በዚህ አንቀጽ የተዘረዘረው


ስልጣንና ተግባር እንደተጠበቀው ሆኖ የመሬት ልማትና ምህንድስና ኤጀንሲ በንዑስ
አንቀጽ 1 እና 2 የተጠቀሱት ስልጣንና ተግባር ይኖሩታል፡፡

7. በመካከለኛና ታዳጊ ከተማ አስተዳደሮች የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦትና ምህንድስና ኤጀንሲ


በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1፣2፣እና 3 የተጠቀሱት ስልጣንና ተግባር ይኖሩታል፡፡

ምዕራፍ ሁለት

ስለማዘጋጃ ቤት ከተሞች

፴፫ ስለ እጩ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከተሞች

1. ለዕጩ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከተማነት የሚያበቁ መመዘኛዎች


1.1. ማንኛውም ማህበረሰብ በከተማነት ለመቋቋም የሚያስፈልጉ ህጋዊ ሁኔታዎችን
እሲኪያሟላ ድረስ በቢሮ ስር ሆኖ እንዲለማመድ ሊወሰንለት የሚችለው፣
ሀ. የህዝብ ብዛት ከ1500-2000 የሆነ እንደሆነ፣
ለ. አብዛኛው ነዋሪ ከግብርና ውጪ በሆነ ስራ የሚተዳደር የሆነ እንደሆነ

22
ሐ. የዳር ድንበሩ ክልል የተወሰነ ስፍራ ያለው እንደሆነ፣
መ. ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ በግልጽ የሚደነገጉ ሌሎች መመዘኛዎችን
የሚያሟላ እንደሆነ ነው፡፡
1.2. ዕጩ ማዘጋጃነት የሚሰጠው በቢሮው ሆኖ የሚከተሉትን ተግባር ያስፈጽማል፡፡
ሀ. የእጩ ከተማውን የአስተዳደርና የአደረጃጀት ስርዓት ይወስናል፣
ለ. የእጩ ከተማ ፕላን አዘገጃጀትና የአፈፃፀም እንዲሁም የታሪፍ የግብር
አወሳሰን መመሪያዎችን ያወጣል፣
ሐ. በእጩ ከተማው የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ዓይነትና ደረጃ ይወስናል፣
መ. የእጩ ከተማውን የልምድ ሂደት ይገመግማል፣ በውጤቱም መሠረት
ሀ. በከተማነት ለመቋቋም የሚያስችለውን መመዘኛ አሟልቶ ሲገኝ
በከተማነት እንዲቋቋም ለመስተዳደር ምክር ቤት አስተያያት ያቀርባል፣
ለ. በእጩ ከተማነት ለመቆየት የሚያስፈልጉትን መመዘኛዎች አጓድሎ ሲገን
ይሰርዛል፡፡
፴፬ . ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ
1. አሰያየም
1.1. የከተማ አስተዳደር ባልተቋቋመባቸው ማዘጋጃ ቤት ከተሞች ከቀበሌ ምክር ቤት
አባላት፣ በጎ ፈቃድ ከንቲባና የከንቲባ ኮሚቴ ይሰየማሉ፡፡
1.2. የከንቲባ ኮሚቴ አባልነት የበጎ ፈቃድ ከንቲባው የሚያቀርባቸው ዕጩዎች
ዝርዝር መነሻነት በምክር ቤት ይወሰናል፡፡
1.3. በማዘጋጃ ቤት ከተሞች የሚቋቋመው ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ ከንቲባውን
እና እሱ የሚመርጣቸውን 5 አባላት የያዘ ይሆናል፡፡
2. የኮሚቴ አባልት የስራ ድርሻ

እያንዳንዱ ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ አባል ከዚህ በታች በተጠቀሰው መሰረት


የሚያስተባብረው የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ሲኖሩት በስሩ ቁጥራቸው
5 የሆኑ አባላት ያሉት ኮሚቴ ይሰበስባል፡፡
2.1. የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጉዳዮች አስተባባሪ
2.2. የማህበራዊ አገልግሎትና አቅም ግንባታ ጉዳዮች አስተባባሪ
2.3. የህብረተሰብ ተሳትፎና አካባቢ ልማት አስተባባሪ
2.4. የጥቃቅንና አነስተኛ የደንብ ማስከበር ጉዳዮች አስተባባሪ
2.5. የፍትህ ፀጥታና የደንብ ማስከበር ጉዳዮች አስተባባሪ

23
3. የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት ተቀጣሪ ሠራተኛ

የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት የተለያዩ የጽ/ቤቱን ሥራዎች የሚያከናውንና የጽህፈት ቤት


ኃላፊ የሆነ አንድ ተቀጣሪ ሠራተኞች ይኖረዋል፡፡
፴፭ ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ ስልጣንና ተግባር

ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡

1. የከተማውን የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ስራ አስኪያጅ ይቀጥራል፣ ያሰናብታል፡፡


2. የከተማው ነዋሪ በኢኮኖሚና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ንቅናቄ እንዲያደርግ ያደርጋል፡፡
3. የከተማ ቦታ በህጉ መሰረት መተዳደሩን ያረጋግጣል፡፡
4. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት አቅርቦቶችን መጀመር ወይም መቋረጥ ያጠናል፤ የውሳኔ
ሀሳብ ለምክር ቤት ያቀርባል፡፡
5. የስራ ሁኔታዎችን እያጠና ለምክር ቤት ለውሳኔ ውሳኔ ያቀርባል፡፡
6. በአካባቢ ልማት የነዋሪውን ተሳትፎ ለማጎልበትና አቅም አሟጦ ለመጠቀም የሚያስችሉ
ሁኔታዎችን ያስተባብራል፣ ያቀናጀል፡፡

፴፮. ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ የአሰራር ስርዓት

1. ኮሚቴው በወር አንድ ጊዜ ስብሰባ ያደርጋል፣ ሆኖም በ2/3ኛ የኮሚቴ አባላት ሲጠየቅ
ወይም በከንቲባ አነሳሽነት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያደርግ ይችላል፡፡
2. በማንኛውም ስብሰባ ኮሚቴው አባላት ከግማሽ በላይ በስብሰባ ከተገኙ ምልአተ ጉባኤ
ይሆናል፡፡
3. የኮሚቴው ውሳኔ የሚተላለፈው ምልአተ ጉባኤው በሚያቋቁሙት አባላት አብላጫ
ድምጽ ይሆናል፣ ድምጽ እኩል በሆነ ጊዜ ሰብሳቢው የደገፈው ሀሳብ ይጸናል፣

ክፍል አምስት
ስለ ምርጫ

፴፯ የከተማ ምክር ቤት አባላት ምርጫ

1. በአዋጁና በዚህ ደንብ መሰረት የከተማ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በየአምስት ዓመቱ
የሚካድ ሲሆን ምርጫው የሚካሄድበት ጊዜ በክልሉ ምክር ቤት የሚሰጠውን ውሳኔ
ሃሳብ መሰረት በማድረግ በብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ይወሰናል፡፡

24
2. የከተማው ምክር ቤት አባላት ምርጫ አፈፃፀም የከተማውን ቀበሌዎች መሰረት
በማድረግ ይሆናል፡፡
3. የከተማው ምርጫ የሚካሄድበት ቀበሌዎች ዝርዝር የከተማውን ደረጃ መሰረት
በማድረግ ቢሮው አጥንቶ በሚያቀርበው ሀሳብ ላይ በመመስረት የክልሉ መስተዳድር
ምክ/ቤት በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገልፃል፡፡
4. ከእያንዳንዱ ቀበሌ ለከተማ ምክ/ቤት መቀመጫዎች የሚመረጡ ተወካዮች ብዛት
የከተማውን ደረጃና የህዝብ ብዛት መሰረት በማድረግ መስተዳድር ምክር ቤት
በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይወሰናል፡፡
5. ከመሪ ከተማ ውጪ ባሉ ከተሞች ለከተማ ምክር ቤት ምርጫ ከከተማ ዙሪያ
የሚካተቱ የገጠር ቀበሌዎች ብዛትና የተወካዮች ቁጥር የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
ከተማው ከሚገኝበት ልዩ ወረዳ ወይም ዞን አስተዳደር ጋር በመመካከር ሲወስን
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

፴፷. የማዘጋጃ ቤት ከተሞች ምክር ቤት አመሰራረት

1. የከተማነት እውቅና ያላቸው በአንድ ቀበሌ የተደራጁ የማዘጋጃ ቤት ከተሞች ለከተማ


አስተዳደር ከተሞች የተቀመጠውን ተፈላጊ መስፈርቶች አሟልተው የከተማ አስተዳደር
ደረጃ እስኪያገኙ ድረስ የከተማ ምክር ቤት ተወካዮች ምርጫ አይኖራቸውም፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተደነገገውን ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የማዘጋጃ
ከተማ በተቋቋመበት ስፍራ የሚገኝ የቀበሌ ም/ቤት የከተማው ምክር ቤት ሆኖ
ያገለግላል፡፡

፴፱. ስለ ምርጫ ሂደት

በአዋጁ እና በዚህ ደንብ ተለይተው ባልተገለጹ የምርጫ ጉዳዮች ላይ የኢትዮጵያ


ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ በሚሰራባቸው ብሄራዊ የምርጫ ህግጋት የተመለከቱ አግባብ
ያላቸው ድንጋጌዎች ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

፵. የከተማ ምክር ቤት መቀመጫ ለከተማው አካባቢ ብሄረሰብ/ቦች ስለሚቀመጥበት ስርዓት

1. በአዋጁ አንቀፅ ፲፯ ንዑስ አንቀጽ 3(1) በተደነገገው መሰረት በእያዳንዱ ከተማ ውስጥ
የሚኖረውን የአካባቢ ብሄረሰቦች ተወላጆች ቁጥር መሰረት በማድረግ ተለይቶ

25
የሚቀመጠው ተጨማሪ የከተማ ምክር ቤት መቀመጫ ብዛት መስተዳድር ምክር ቤት
በሚያወጣው በህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
2. ለከተማው የአካባቢ ብሄረሰብ/ቦች የሚቀመጡ ተጨማሪ የከተማ ምክር ቤት
መቀመጫዎች ብሄረሰቡን/ቦቹን ከሚወክለው ከከተማው አካባቢ ገጠር ቀበሌዎች
በሚደረገው ምርጫ በሚወከሉ አባላት የሚያዝ ይሆናል፡፡
3. ከከተማው ምክር ቤት መቀመጫዎች የተወሰነው ቁጥር እንዲመደብላቸው የተወሰነው
የአካባቢ ብሄረሰቦች ቁጥር ከአንድ በላይ የሆነ እንደሆነ ለአካባቢ ብሄረሰቦች ተለይቶ
የሚቀመጠውን መቀመጫ የሚይዙ አባላት ብዛት የብሄረሰቦቹን ተዋፅኦ በማገናዘብ
የሚወሰን ይሆናል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ና 3 ሥር የተመለከቱ ድንጋጌዎች የክልሉ መስተዳድር
ምክር ቤት ከተማው ከሚገኝበት ልዩ ወረዳ ወይም ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ጋር
በመመካከር በሚወስነው መሰረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡

፵፩ . ልዩ መብት

ማንኛውም የከተማ ምክር ቤት አባል በምክር ቤቱ ውስጥ በሚሰጠው ድምጽ ወይም


አስተያየት ምክንያት አይከሰስም፣ አስተዳደራዊ እርምጃም አይወሰድበትም፡፡

፵፪. አመኔታ ማጣት

ማንኛውም የከተማ ምክር ቤት አባል በመራጩ አመኔታ ባጣ ጊዜ የክልል ምክር ቤት፣


የልዩ ወረዳ ወይም ቀበሌ ምክር ቤት አባላት በመራጫቸው አመኔታ በሚያጡበት ጊዜ
ለሚወስድ እርምጃ በወጣው አዋጅ ለምክር ቤት አባል ተፈጻሚ የሚሆነው ስርዓት
ተፈፃሚ ይነበታል፡፡

ክፍል ስድስት
የክፍለ ከተሞች አደረጃጀትና አስፈጻሚ አካላት
፵፫. ስለ ክፍለ ከተሞች መቋቋም

በአዋጁ አንቀጽ ፳፮ (8) ሥር የተደነገገውን መሰረት በማድረግ በተወሰኑ የክልሉ


ከተሞች የክፍለ ከተማ አስተዳደር ይቋቋማል፡፡ ዝርዝሩ መስተዳድር ምክር ቤት
በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይወሰናል፡፡

26
፵፬. የክፍለ ከተሞች ተጠሪነት

በዚህ ደንብ አንቀጽ ፵፫ ሥር በሰፈረው መሰረት በክልሉ ከተሞች የተቋቋሙ ክፍለ


ከተሞት ተጠሪነት ለሚመለከተው የከተማ አስተዳደር ይሆናል፡፡

፵፭. የክፍለ ከተሞች አስተዳደር አካላት


እያንዳንዱ ክፍለ ከተማ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባር ይኖሩታል፣
1. የክፍለ ከተማ ዋና አስፈጻሚ
2. የክፍለ ከተማ አስተዳደር ኮሚቴ
3. የክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ

፵፮. የክፍለ ከተማ አስተዳደር ስልጣንና ተግባራት


እያንዳንዱ ክፍለ ከተማ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባር ይኖሩታል፣

1. የክፍለ ከተማውን አጠቃላይ እቅዶች፣ መርሀ ግብሮችና ፕሮጀክቶች ያዘጋጃል፣ በስራ


ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
2. ፖሊሲዎች፣ ህጎች ደረጃዎችና የአስተዳደሩ የበላይ አካላት ውሳኔዎችን በክፍለ ከተማው
ተግባራዊ መሆነቸውንና የክፍለ ከተማው ጸጥታ መጠበቁን ያረጋግጣል፣
3. የተደለደለለትን በጀት በስራ ላይ ያውላል፣ አፈፃፀሙን በፋይናንስ ህግ መሰረት መሆኑን
ይከታተላል፣ በሚወጣ መመሪያ መሰረት የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ክፍያዎችን
ይሰበስባል፣ የክፍለ ከተማ ገቢ የሚያድግበት ሁኔታ በማፈላለግ በህግ መሰረት
ተግባራዊ ያደርጋል፣
4. የክፍለ ከተማውን የመንግስት አስተዳደር ሰራተኞች በሲቪል ሰርቪስ ህጎች መሰረት
ያስተዳድራል፣
5. በክፍለ ከተማው ውስጥ የህዝብ ተሳትፎ ለማሳደግ እንዲረዳ የብዙሃን ማህበራት
ብቃት ለማሳደግ የሙያና የአቅም ግንባት ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
6. አነስተኛ ነጋዴዎችን፣ የእደጥበብ ባለሙያዎችን እና የመሳሰሉትን ማህበራት
እንዲደራጁ ድጋፍ ይሰጣል፣ አሰራራቸውን ይቆጣጠራል፣
7. በክፍለ ከተማው የሚገኙ ቦታዎችን ያስተዳድራል፣ ህገ ወጥ ግንባታዎችን ይከላከላል፣
ያስወግዳል፣ በከተማው ባለቤትነት ስር ያሉ ቤቶችን ያስተዳድራል፣ ይቆጣጠራል፣
8. በክፍለ ከተማው የሚገኙ ቀበሌዎች ያስተባብራል፣ በአቅም ግንባታ ይደግፋል፣

27
9. የክፍለ ከተማ አስፈጻሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ሥራዎችን ይመራል፣
ያስተባብራል፣
10.የአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለበት እንዲሆን ያደርጋል፡፡
የሚሻሻልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣

፵፯ ስለ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ኮሚቴ አባላት


የክፍለ ከተማ አስተዳደር ኮሚቴ አባላት የሚከተሉት ይሆናሉ

1. የክፍለ ከተማው ዋና አስፈጸሚ


2. በዚህ ደንብ አንቀፅ ፵፰ የተቋቋሙበት ጽ/ቤትን የሚመሩ ኃላፊዎች፣
3. የክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ

፵፰. ስለ ክፍለ ከተማ አስፈጻሚ አካላት መቋቋም

በእያንዳንዱ ክፍለ ከተማ ለሥራ አስፈጻሚ ተጠሪ የሆኑ የሚከተሉት ጽ/ቤቶች


ተቋቁመዋል፣

1. የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽ/ቤት


2. ነዋሪ ደህንነትና ደንብ ማስከበር አገልግሎ ጽ/ቤት
3. የገቢዎች አስተዳደር ጽ/ቤት
4. ወጣቶች፣ ስፖርትና የአካባቢ ልማት፣ ጽ/ቤት
5. ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
6. የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች ጽ/ቤት

፵፱. የክፍለ ከተማ ሥራ አስፈፀሚ አካላት ስልጣንና ተግባራት

በዚህ ደንብ አንቀጽ ፵፰ መሠሰረት የተቋቋመ እያንዳንዱ ጽ/ቤት የሚከተሉት ስልጣንና


ተግባር ይኖሩታል፣

1. የጥቃቅን አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽ/ቤት

1.1. በክፍለ ከተማ ውስጥ የተለያዩ የንግድ ማህበራት እንዲቋቋሙ በማድረግ


የጥቃቅን አነስተኛ ተቋማት እንዲስፋፉ ያደርጋል፣
1.2. የንግድ ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ይመዘግባል፣

28
1.3. በክፍለ ከተማው ውስጥ ከመንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር
ግንኙነት በመፍጠር የጥቃቅን አነስተኛ የንግድ ስራ ማህበራት ድጋፍ
እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ በተለይም የማምረቻና መሸጫ ቦታዎች፣
የፋይናንስ የብድር አገልግሎቶች፣ የጥሬ እቃና የማምረቻ መሳሪያዎች
በአንድ ማዕከል የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
1.4. የጥቃቅን አነስተኛ ንግድ ስራዎች ማሰልጠኛ ማእከላት እንዲቋቋሙ
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ በዘርፉ ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠናዎች
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ያስተባብራል፣
1.5. በክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኙትን ስራ አጥ የሆኑ ወጣቶችና ሴቶች አምራች
ዜጋ ሊያደርጉ የሚችሉ፣ የጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ስራ ፕሮጀክቶች
እንዲጠኑ ያደርጋል፣ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፣
1.6. መረጃና ምክር ለተጠቃሚዎች የሚሰጥበትን ስርዓት ይዘረጋል፣

2. የነዋሪ ደህንነትና ደንብ ማስከበር አገልግሎት ጽ/ቤት

2.1. በክፍለ ከተማው ውስጥ ህግና ስርዓትን መከበሩንና የህብረተሰቡ ሰላምና


ደህንነት መጠበቁን ያረጋግጣል ይከታተላል፣
2.2. የህዝብ ደህንነትና ጸጥታ ስራዎችን የሚያመላክቱ መረጃዎችን ያሰባስባል፣
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ግንኙነት ያደርጋል፣
2.3. ስለህዝቡ ሰላምና ደህንነት ከከተማ አስተዳደር ፖሊስና ሌሎቸ አካላት ጋር
በቅንጅት ይሰራል፣
2.4. የወጡ ህጎችና ደንቦች በስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣ ህገወጥነትና ደንብ
መተላለፍን ይቆጣጠራል፣
2.5. የጽዳት መጉደልን፣ ህገወጥ ንግድንና ህገወጥ ግንባታን ይቆጣጠራል
2.6. በደንብ መተላለፍ ዙሪያ በህግ መሰረት ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ
ያደርጋል፣
2.7. የክፍለ ከተማውን ደንብ አስከባሪ ሀይል ይመራል ያዛል ይቆጣጠራል፣
3. የገቢዎች አስተዳደር ጽ/ቤት
3.1. ከክፍለ ከተማ የተሰበሰቡ ገቢዎችን ለከተማው ገቢዎችና ታክስ አስተዳደር
ጽ/ቤት በወቅቱ ገቢ ያደርጋል፣

29
3.2. ግብር ከፋዮች ህጎችን አውቀው መብትና ግዴታቸውን እንዲወጡ
ይቀሰቅሳል፣ ግብር የመክፈል ግዴታቸውን በህግ መሰረት እንዲፈጽሙ
ያደርጋል፣
3.3. የክፍለ ከተማው ገቢ የሚያድግበትን ያጠናል፣ የገቢ አሰባሰብ ህጎችና ደንቦች
በስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
3.4. ግብር ከፋዮች ለይቶ ለማወቅና ለመመዝገብ የሚያስችሉ አሰራሮችን
ተግባራዊ ያደርጋል፣
3.5. የክፍለ ከተማው ሌሎች ገቢዎች በወቅቱ እንዲሰባሰቡ ያደርጋል፣
3.6. የገቢና አወሳሰንና የሂሳብ አያያዝ ብቃት ባለው መልኩ ለማከናወን
የሚያስችሉ የአሰራር ዘዴዎችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣
4. ወጣቶች፣ ስፖርትና የአካባቢ ልማት ጽ/ቤት
4.1. የከተማው ወጣቶች በልማትና በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሊሳተፉ
የሚችሉበትን እንዲሁም ወጣቶች በመልካም ስነ-ምግባር እንዲታነጹና
እውቀት ለመቅሰም የሚያስችላቸውን አገልግሎቶች ማግኘት የሚችሉበት
ሁኔታ ያመቻቻል፣
4.2. ስፖርት የሚሻሻልበትና የሚያድግበት ስልት ይቀይሳል፣ የስፖርት
ማዘውተሪያ ስፍራዎች በአግባቡ እንዲያዙና እንዲጠበቁ ያደርጋል፣ አግባብ
ካላቸው ድርጅቶችና ባለሀብቶች ጋር በመተባበር የስፖርት ትጥቅና
መሳሪያዎች በክፍለ ከተማ ውስጥ እንዲመረቱ ያበረታታል፣ በእርዳታና
በግዥ የሚገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
4.3. ለጎርፉ የተጋለጡ የከተማውን ክፍሎች በተመለከተ ነዋሪዎችንና ሌሎች
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የጎርፍ መከላከያ ግንባታ
ያከናውናል ወይም እንዲከናወን ያደርጋል፡፡
4.4. በከተማው የሚገኙ የመዝናኛ ሥፍራዎችና ፓርኮች ያደራጃል፣ ይመራል፣
የሚለሙበት ስልት እየቀየሰ ያስተባብራል፣
4.5. በክፍለ ከተሞች መካከል የሚካሄዱ የአካባቢ ልማት ስራዎች የተጣጣሙና
የተደጋገፉ እንዲሆኑ ያስተባራል፡፡

5. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት


5.1. ህብረተሰቡ እራሱን በልዩ ልዩ ማህበራት እያደራጀ በልማት ስራው ተሳታፊ
የሚሆንበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ የህብረተሰቡ ተሳትፎ በስርዓት የሚመራበት

30
ስልት ይቀይሳል፣ ማህበራት የእርስ በእርስ ተሞክሮ ልውውጥና መደጋገፍ
እንዲያደርጉ በቅንጅት እንዲንቀሳቀሱ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፣
ያበረታታል፣
5.2. በከተማ ውስጥ ማህበራዊ ችግሮችና ጠንቆች ሊወገዱ የሚችሉባቸውን
ህብረተሰቡን የሚያሳትፍ ስልቶች ይቀይሳል፣ ሲፀድቁም ተግባራዊ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
5.3. መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በኩል ማህበራዊ ደህንነት በሚመለከት
ለሚካሄዱ ስራዎች ደጋፍ ይሰጣል፣
5.4. ማህበራትን በህብረተሰብ ውስጥ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ተሳትፎ
እንዲያደርጉ ድጋፍ ይሰጣል፡፡
5.5. የሴቶችን አቅም የሚያጎለብቱ ትምህርታዊ፣ ሙያዊ ፣ የተጨማሪ ክህሎት
ስልጠናዎችን ያመቻቻል፣ ሴቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን
ያፈላልጋል፣
5.6. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ሴቶችን በማህበራት እንዲደራጁ
የብድርና የቁጠባ አገልግሎቶች እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
5.7. በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ይከላከላል፣
5.8. በኤች አይቪ ኤድስ ላይ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ የሚሰጡ ተቋማትን
ያስተባብራል፣ የተጠቁትን አካላት እንክብካቤ የሚያገኙበት ሁኔታ
ያመቻቻል፣
6. የክፍለ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ
6.1. መናፈሻዎችን፣ መካነ መቃብርና የጋራ መጸዳጃ ቤቶችን ያስተዳድራል፣
ያስፋፋል፣
6.2. መናፈሻዎች ለተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች እንዲያገለግሉ ያደርጋል፣
መዝናኛዎችን አዘጋጅቶ ያቀርባል፣
6.3. ኅብረተሰቡን በመናፈሻዎች ልማትና እንክብካቤ ያሳትፋል፣
6.4. የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ በተመለከተ የግል ባለሀብቶችና ሌሎች የኅብረተሰብ
ክፍሎች እንዲሳተፉ ያደርጋል፣
6.5. ደረቅ ቆሻሻ እንደገና በስራ ላይ የሚውልበትንና ጠቃሚ ውጤት
የሚያስገኝበትን ስልት በማጥናት ተግባራዊ የሚሆንበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣

31
6.6. በክፍለ ከተማው ባለቤትነት ሥር ያሉ ቤቶችን ይመዘግባል፣ ያስተዳድራል ፣
ቤቶችን በመሻሻል ወደ ግል ባለቤትነት የሚዛወሩበትን ሁኔታ አጥንቶ
ያቀርባል፣
6.7. ቤቶች በሚሰሩበት አካባቢ መሰረተ ልማቶችና ማህበራዊ አገልግሎቶች
የሚሟሉበት ሁኔታ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆኑ ያመቻቻል፣
6.8. በቤት ስራ ማህበራትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የመኖሪያ ቤት
ግንባታ እንዲካሄድ ያበረታታል የቴክኒክ ድጋፍ ይሰጣል፣
6.9. እንዲለሙ የሚፈለጉ ቦታዎችን በማጥናት ያዘጋጃል፣
6.10. የመሬት ልማት ሥራ ለማከናወን ፍላጎት ካላቸው አልሚዎች ጋር በጋራ
በመስራት የልማት ስራው የሚካሄድበትን ሁኔታ ያመቻቻል አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣
6.11. በካሳ ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ተመጣጣኝ ካሳ መከፈሉን
ያረጋግጣል፣
6.12. የግንባታ ህጎች ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
6.13. የመብራት ሀይል፣ የስልክ፣ የውሃና የመሳሰሉት የመሰረተ ልማት
ግንባታዎች በተቀናጀ ዲዛይን ተጣጥመው እንዲካሄዱ ያስተባብራል፣
6.14. በመሰረተ ልማት ስራዎች ህብረተሰቡ እንዲሳተፍ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
6.15. ለጎርፍ የተጋለጡ የከተማውን ክፍሎች በተመለከተ የጎርፍ መከላከያ ጥናት
በማድረግ ሲጸድቅም ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣ፣
6.16. ልደት፣ ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ ይመዘግባል፣ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፣
6.17. ለነዋሪዎች የነዋሪነት መታወቂያ ወረቀት የሚሰጥበት ሁኔታ ያመቻቻል፣
6.18. በከተማው ተወስኖ ከሚሰጥ የገቢ ምንጮች የማዘጋጃ ቤት ገቢ ያሰበስባል፡፡

ክፍል ሰባት

ስለ ከተማ ቀበሌ አስተዳደር አካላት

፶ . ስለቀበሌ አስተዳደር መቋቋም

1. በእያንዳንዱ ከተማ አስተዳደር ከተሞች እንደየከተማው የህዝብ ብዛት ቁጥራቸው


የሚለያይ ቀበሌ አስተዳደሮች ይቋቋማሉ፣

32
2. በእያንዳንዱ የከተማ አስተዳደር የሚኖሩ የቀበሌ አስተዳደሮች ዝርዝር የክልሉ
መስተዳድር ምክር ቤት በህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገለጻል፣

፶፩ . ስለከተማ ቀበሌ አስተዳደር አካላት


1. እያንዳንዱ የከተማ ቀበሌ ምክር ቤት አፈጉባኤ፣ የቀበሌ ሊቀመንበር፣ የቀበሌ
ኮሚቴና ማህበራዊ ሸንጎ ይኖሩታል፡፡
2. ስለቀበሌ አስተዳደር የውስጥ አደረጃጀትና አሰራር ስርዓት በከተማው ምክር ቤት
በሚወስነው መሰረት ይፈጸማል፡፡
3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የቀበሌ ኮሚቴ
ሊቀመንበሩን ጨምሮ 6 አባላት የያዘ ይሆናል፡፡
4. የቀበሌ አስተዳደር ኮሚቴ አባላትና የስራ ድርሻ በዚህ ደንብ አንቀጽ 34/2
በተመለከተው መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡

፶፪ . ስለ ከተማ ቀበሌ ምክር ቤት

1. በአንድ ቀበሌ ብቻ በመዋቀራቸው ምክንያት በከተማ ንዑስ አስተዳደር ክፍሎች


መከፋፈል ከማይችሉ ከተሞች በቀር እያንዳንዱ ከተማ በስሩ በአንድ ላይ የከተማ
ቀበሌ ምክር ቤቶች ይኖሩታል፡፡
2. የከተማ ቀበሌ ምክር ቤቶች አባላት የከተማ ቀበሌው በሚያቅፈው ህዝብ ነጻና
ቀጥተኛ ምርጫ ይመረጣሉ፣
3. የየእርከኑን ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት ለመወሰን በክልል ምክር ቤት በወጣው
አዋጅ ቁጥር …./1999 አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 6 በተደነገገው መሰረት የእያንዳንዱ
ከተማ ቀበሌ ምክር ቤት አባላት ብዛት 200 ይሆናል፡፡

፶፫. የቀበሌ ምክር ቤት ስልጣንና ተግባር

እያንዳንዱ የቀበሌ ምክር ቤት የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣


1. በቀበሌው እቅድ ላይ በመምከር ለክፍለ ከተማው ምክር ቤት እንዲቀርብ
ያደርጋል፣
2. የቀበሌው ነዋሪ በየአካባቢው በልማትና በመልካም አስተዳደር የሚያደርገው
ተሳትፎ ከፍ እንዲል ያደርጋል፣
3. የምክር ቤቱን አፈ ጉባኤና ቀበሌ ሊቀመንበር ከምክር ቤቱ አባላት መካከል
ይመርጣል፤

33
4. በቀበሌ ሊቀመንበር አቅራቢነት የቀበሌውን ኮሚቴ አባላትና ማህበራዊ ሸንጎ
ዳኖች ሹመት ያጸድቃል፣
5. የቀበሌ ምክር ቤት ኮሚቴዎችን ያቋቁማል፣
6. በቀበሌው ሊቀ መንበር የሚቀርቡ ዓመታዊና ወቅታዊ ሪፖርት መርምሮ ውሳኔ
ይሰጣል፣

፶፬. የአፈጉባኤ ስልጣንና ተግባር፣

ከምክር ቤቱ አባላት የሚመረጥ ሆኖ፣

1. የምክር ቤቱን ስብሰባዎች ይመራል፣ የመወያያ አጀንዳዎችን ያዘጋጃል፣


2. የምክር ቤቱን ኮሚቴ ያስተባብራል፣
3. ምክር ቤቱ በአባላት ላይ የሚወስዳቸውን የስነ-ስርዓት ርምጃዎች ያስፈጽማል፣
4. በምክር ቤቱ ስለሚወስኑ ውሳኔዎች ወቅታዊ መግለጫ ለቀበሌ ነዋሪዎች ይሰጣል፣
ለሚመለከታቸው አካላት ያሳውቃል፣
5. የምክር ቤቱ አባላት አቅም ግንባታ ስራ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት
ያስፈጽማል፣
6. ሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረግ ግንኙነት ምክር ቤቱን ይወክላል፣
7. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከናውናል፣

፶፭. የቀበሌ ሊቀመንበር

በጎ ፈቃድ የቀበሌ ሊቀመንበር ተጠሪነቱ ለቀበሌው ምክር ቤት ሆኖ የሚከተሉት


ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

1. በከተማው የቀበሌ ምክር ቤት የሚወሰኑ የቀበሌ ተግባራትንና የውስጥ አደረጃጀት


ያስፈጽማል፣ ይመራል፣
2. የቀበሌ ኮሚቴ አባላትን ከምክር ቤት አባላትና የምክር ቤት አባላት ካልሆኑት
መካከል መርጦ ለቀበሌው ምክር ቤት በማቅረብ ሹመታቸውን ያጸድቃል፣
3. ከቀበሌ ኮሚቴ ጋር የቀበሌውን አመታዊ እቅድ በማዘጋጀት ለቀበሌ ምክር ቤት
ያቀርባል፣ የቀበሌ ኮሚቴ ይመራል፣ በቀበሌ ህግና ስርዓት ያስከብራል፣
4. በአካባቢ ልማት የህብረተሰቡን ተሳትፎ ያስተባብራል የተለያዩ ኮሚቴዎች
እንዲቋቋሙ ያደርጋል፣
34
5. በብሄራዊና በህዝብ በአላት ስነ-ስርዓቶች ላይ እንደአስፈላጊነቱ ቀበሌውን ይወክላል
6. ዓመታዊና ወቅታዊ ሪፖርት ለክፍለ ከተማ ስራ አስፈጻሚና ለቀበሌው ምክር ቤት
ያቀርባል፣
7. በቀበሌው ምክር ቤትና በክፍለ ከተማው ስራ አስፈጻሚ የሚወጡትን ሌሎች
ተግባራት ያከናውናል፣

ክፍል ስምንት
ስለ ማህበራዊ ሸንጎና ደንብ አስከባሪ አካል

፶፮. ማህበራዊ ሸንጎ ስለመቋቋም

1. በአዋጁ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ 2 እና አንቀጽ ፳፯ ንዑስ አንቀጽ 5 በተደነገገው


መሰረት በእያንዳንዱ የከተማ ቀበሊያት በሚፈጸሙ የደንብ መተላለፍና በስነ-ስርዓት
ማጉደል የሚቀርቡ ክሶችን የሚዳኝ የማህበራዊ ሸንጎ ፍርድ ቤት ይቋቋማል፣
2. የቀበሌ ማበራዊ ሸንጎ ተጠሪነቱ ለቀበሌ ምክር ቤት ይሆናል

፶፯ . የማህበራዊ ሸንጎ ስልጣን

የቀበሌ ማበራዊ ፍርድ ቤቶችን እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 65/95
የተደነገገው የማህበራዊ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በሚከተሉት
ጉዳዮች ስልጣንና የተሟላ ዳኝነት ይኖረዋል፣

1. ህገወጥ ግንባታ፣ መሬት አጠቃቀም፣ እንዲሁም በይዞታ ካርታ ፕላን አተገባበር


በጽዳት መጓደል፣ ሀይጂንና ሳኒቴሽን ጉዳይን፣ የህዝብ አገልግሎቶችን እና ክፍት
ቦታዎችን አጠቃቀም በተመለከተ፣
2. ሕገወጥ እርድ፣ ሕገወጥ ንግድ፣ ደረጃቸውን ያልጠበቁ የታሸጉ ምግቦችንና ሸቀጦችን
በተመለከተ፣
3. የቤት እንሰሳትና የአካባቢ ብክለት በተመለከተ፣
4. የነዋሪውን ደህንነትና ሰላም እንዲሁም ክብርና ጥቅም የሚጎዱ ሌሎች የከተማ ስነ-
ስርዓት እና ደንብ መተላለፍ የተመለከቱ ጉዳዮች፣

፶፷ . ስለማበራዊ ሸንጎ ዳኞች አሿሿም

1. የከተማ ቀበሌ ማህበራዊ ሸንጎ ፍርድ ቤት ሶስት ዳኞች ይኖሩታል፣

35
2. የማህበራዊ ሸንጎ ፍርድ ቤት ዳኞች በቀበሌው ሊቀመንበር አቅራቢነት በቀበሌው ምክር
ቤት ይሾማሉ፣

፶፱. ደንብ አስከባሪ አካል ስለማቋቋም

1. በአዋጁ አንቀጽ ፳፯ ንዑስ አንቀጽ 6 በተደነገገው መሰረት እያንዳንዱ የከተማ ቀበሌ


ቁጥራቸው እንደሁኔታው የሚለያይ ስነ-ስርዓትና ደንብ አስከባሪ ግብረ ሀይል
ይኖረዋል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት የሚቋቋም የቀበሌ ስነስርዓትና ደንብ አስከባሪ
ሀይል በቀበሌ ሊቀመንበር አቅራቢነት በምክር ቤቱ የሚሾም አስተባባሪ
እንደአስፈላጊነቱ ረዳት አስተባባሪ ይኖረዋል፡፡
3. የቀበሌ ስነስርዓትና ደንብ አስከባሪ ሀይል አስተባባሪ ተጠሪነቱ ለምክር ቤቱና ለቀበሌ
ሊቀመንበር ይሆናል፡፡
4. የቀበሌ ስነስርዓት ደንብ አስከባሪ አባላት ብዛት ምልመላና ሌሎች አስተዳደራዊ
የአሰራር ስርዓቶች በከተማው አስተዳደር ተጠንቶ በከተማው ምክር ቤት በሚወስነው
መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡

ክፍል ዘጠኝ
ስለግንኙነትና የሪፖርት ስርዓት
፷. የከተማና የመንግስት ግንኙነት

1. ማንኛውም የክልሉ ከተማ አስተዳደር ወይም የማዘጋጃ ቤት ከተማ በከተማው ክልል


ውስጥ በሚንቀሳቀሱ የክልልና የፌዴራል መንግስት ተቋማት ወይም ከሌሎች ድርጅቶች
ጋር የከተማውን ዓላማ ለማሳካት የሚረዱ ግንኙነት መፍጠር ይቻላል፡፡
2. በማናቸውም ደረጃ የሚገኝ ከተማ በመንግስት የወጡ ፖሊሲዎችን፣ ህጎችንና ደንቦችን፣
ደረጃዎችን የማስፈጸም ተጠሪ ለሆነለት የመንግስት አካል ወቅታዊ ሪፖርት የማቅረብና
የፈጸማቸውን ተግባራት አስመልክቶ ተገቢውን መግለጫና መረጃ የመስጠት ግዴታ
አለበት፣ የሚመለከተውም የበላይ አካልም የመከታተል ግዴታና ሀላፊነት ይኖርበታል፣

36
፷፩. ሕጎችን ደንቦችንና ደረጃዎችን ስለማስፈጸም፣

1. ማንኛውም ከተማ በመንግስት የሚወጡ ፖሊሲዎች፣ ህጎችን፣ ደንቦችን፣ ደረጃዎች


የማስፈፀምና የመፈጸም ግዴታ አለበት፣
2. ከተማው ተጠሪ ለሆነለት የመንግስት አካል የሚያቀርበው ሪፖርት ይህ ግዴታ
ስለመፈፀሙ የሚያረጋግጥ መግለጫ ያካተተ ሊሆን ይገባል፣
3. ከተማው ተጠሪ የሆነለት የመንግስት አካል ወይም ቢሮው ወቅታዊ ኢንስፔክሽን
ኦዲትና ግምገማ በማድረግ በመንግስት የወጡ ህጎች፣ ደንቦችና ደረጃዎች በከተማች
ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣

፷፪. በከተማ የመንግሥት ተቋማት ተጠሪነት

1. በከተማ ደረጃ የሚቋቋመው መንግሥታዊ ተቋማት ተጠሪነት ለከተማው አስተዳደር


ከንቲባና እንደ ከተማው ደረጃና ተጠሪነት ለክልል ቢሮ ወይም ለዞን መምሪያ
ይሆናል፡፡
2. በክፍለ ከተማ ደረጃ የሚቋቋሙ መንግስታዊ ተቋማት ተጠሪነት ለክፍለ ከተማው
ዋና አስፈጻሚ እና ለከተማው መምሪያ ወይም ጽ/ቤት ይሆናል፡፡

፷፫. ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ

እያንዳንዱ ከተማ የስራ እና የገንዘብ አጠቃቀም ሪፖርቶች በየሩብ ዓመቱ እንዲሁም


የኦዲት ሪፖርት በየዓመቱ ተጠሪ ለሆነለት የመንግስት አካል ያቀርባል፣ የሪፖርቱ
ግልባጭ ለቢሮው እንዲደርስ ያደርጋል፣

፷፬. የሥራ አፈጸጸም ሪፖርቱ ይዘት

1. በከተማች የሚቀርበው የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ሰነድ የቀረበበት ወቅት


የሚያመለክት ሆኖ በዋነኝነት የሚከተሉትን ያካተተ መሆን አለበት፣
1.1. የታቀዱ ተግባራት ዝርዝር
1.2. የተከናወኑ ተግባራት
1.3. የተገኘውን ውጤት
1.4. ከሌሎች አካላት ጋር የተደረገውን ግንኙነትና የስራ ደረጃ፣
1.5. ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃ

37
1.6. ለሚቀጥለው ወቅት የታቀዱ ተግባራት
1.7. እቅዶችን ለመፈጸም የሚያስፈልጉ ግብአቶች፣ ከመንግስት የሚያስፈልገው
ትብብርና ድጋፍ፣
2. የገንዘብ አጠቃቀም ሪፖርት በዋነኝነት የሚከተሉትን ማካተት አለበት፣
2.1. የገንዘብ አጠቃቀም እቅድ
2.2. በወቅቱ የተገኘው ገቢ
2.3. በወቅቱ የወጣውን ወጪ
2.4. ለሚቀጥለው ወቅት የተዘጋጀውን የገንዘብ አጠቃቀም እቅድ
2.5. እቅዶችን ለመፈጸም ከመንግስት የሚያስፈልገውን ትብብርና ድጋፍ፣
3. የስራ አፈፃፀም ሪፖርቱም ሆነ የገንዘብ አጠቃቀም ሪፖርቱ አስፈላጊ የሆኑ የድጋፍ
ሰነዶች/መረጃዎች/ ያካተተ ይሆናል፣

፷፭. በሪፖርቱና በክትትል ግምገማዎች መነሻነት ስለሚወሰዱ ርምጃዎች፣

ከተማው ተጠሪ የሆነለት መንግስታዊ አካል በሚቀርብለት ሪፖርትና በሚያደርገው


ክትትል ላይ በመመስረት የሚከተሉትን እርምጃዎች በቅደም ተከተል ሊወስድ ይችላል፣

1. ከተማው ሪፖርቱን በወቅቱ ሳያቀርብ የቀረ እንደሆነ ወይም ሪፖርቱ የከተማውን


ትክክለኛና እውነተኛ ሁኔታ የማያሳይ የሆነ እንደሆነ ወይም የኦዲት ኢንስፔክሸን
ወይም የግምገማ ውጤት የአስተዳደር ብቃት የሚያንስ መሆኑን የሚያመላክት
ሲሆን ወይም ተገቢ ደጋፊ ሰነድ ከሪፖርቱ ጋር ያልተያያዘ እንደሆነ በጉዳዩ ላይ
ተገቢው ማብራሪያ እንዲቀርብ ወይም አስፈላጊው ደጋፊ ሰነድ እንዲያዝ መጠየቅ
ስልጣን አለው፣
2. የቀረበው ጥያቄ በተገቢው ጊዜ ሳይፈጸም ወይም ምላሽ ሳያገኝ የቀረ እንደሆነ
ከከተማው ምክር ቤት ጋር የጋራ ስብሰባ እንዲደረግ ሃሳብ ያቀርባል፣
3. የጋራ ስብሰባ ዓላማና ግብ የችግሩን ትክክለኛ ገጽታ መረዳትና የከተማውን የእቅድ
አፈፃፀምና ሪፖርት አቀራረብ አቅም ማጎልበት ይሆናል፣
4. የጋራ ስብሰባ የተፈለገውን ውጤት ሳያስገኝ የቀረ እንደሆነ ከቢሮው ጋር በመመካከር
ጉዳዩን ለከተማው ህዝብ አጠቃላይ ስብሰባ የሚያቀርብበት ሁኔታ ይመቻቻል፣
5. ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ለቢሮውና ለሚመለከታቸው መንግስታዊ አካላት ተጨማሪ
አስተያየት ሊያቀርብ ይችላል፣

38
6. ሁኔታው ከተማው ምክር ቤት መፍረስ የሚያመለክት ከሆነ ውሳኔው በአዋጁ
አንቀጽ 19 በተመለከተው መሰረት በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የሚሰጥ
ይሆናል፣

ክፍል አሥር
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፷፮. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ

1. የከተሞች ሽግግር አስተዳደር እና የከተማ አስተዳደር ኮሚቴ የከተማ ምርጫ እስከ


ሚደረግ ብቻ ያገለግላል፣
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ ምክር
ቤት አባላት ምርጫ በተከናወነ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የከተማ ሽግግር አስተዳደርና
የከተማ አስተዳደር ኮሚቴ ስልጣኑን ለተመረጠው የከተማ ምክር ቤት ያስረክባል፣
መብትና ግዴታውም ለከተማ ምክር ቤት ይተላለፋል፣

፷፯. ስለተሻሩና ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች


የሚከተሉት በዚህ ደንብ ተሸረዋል፡፡
1. የከተሞች አደረጃጀትና አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር ለማስቻልና አዋጅ ቁጥር 51/94
ለማስፈፀም የወጣው የከተሞች አደረጃጀትና አስተዳደር ስርዓት ደንብ ቁጥር6/1995
2. የከተሞች ምክር ቤት እስኪቋቋም ድረስ የሽግግር አስተዳደር ሂደቱን የሚመራ የከተሞች
አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 51/94 የሚያስፈጽም የከተሞች ሽግግር አስተዳደር ለማቋቋም
የወጣው ደንብ ቁጥር 7/1995
3. በሌላ ሁኔታ በግልጽ ካልተደነገገ በስተቀር ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት ሲሰራባቸው የቆዩና
ከዚህ ደንብ የማይጣጣሙ ወይም የሚቃረኑ ማናቸውም ደንቦችና መመሪያዎች በዚህ ደንብ
በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡

፷፰. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን


ቢሮው ደንቡን በመከተል ለደንቡ መተግበር አስፈላጊ የሆነውን መመሪያ ያወጣል፡፡

፷፱. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ


ይህ ደንብ ከዛሬ ሚያዚያ 3 ቀን 1999 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል
ሽፈራው ሽጉጤ
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት
ርዕሰ መስተዳድር
አዋሳ

39
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST
db#B nU¶T Uz@È
፲፯ ›mT q$_R ፫ bdb#B
ሀዋሳ ሕዳር ፪ qN ፪፼፫ ›.M B/@éC½B/@rsïCÂ
?ZïC KLL M¼b@T -
ÆqEnT ywÈ

dNB ቁጥር ፹፫/፪፼፫ ዓ.ም


የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት yktäC GBR XÂ
yxgLGlÖT KFÃãC tmN xwúsN SR›T lmwsN ywÈ dNB

መGb!Ã

yKLl# ktäC kdrs#bT y:DgT dr© xNÉR XNÄ!h#M bktäC xStÄdR


xêJ q$_R ፻፫/፺9 btsÈcW SLÈN msrT yGBR XÂ yxgLGlÖT KFÃãC

XNdxµÆb!ÃcW t=Æ+ h#n@¬ ‰úcW mwsN XNÄ!Cl# xmcE yxs‰R SR›T


mzRUt$ xSf§g! çñ bmgßt$¿

yKLl# ktäC y¸s-#TN ¥?b‰êE x!÷ñ¸ÃêE xgLGlÖT b¥-ÂkRÂ


b¥SÍT fጣንና qÈYnT ÃlW L¥T XNÄ!ÃSmzGb# btfqd§cW ygb! R:îC
gb! XNÄ!sbSb# yÍYÂNS xQ¥cWN XNÄ!ïlBt$ ¥DrG ተገቢ bmçn#¿
ktäC y¸s-#TN xgLGlÖT knê¶W HZB F§¯T xNÉR bB”T b_‰T
l¥ššL y¸sbSb#TN gb! k¸ÃqRb#T xgLGlÖT UR tmÈÈS y¸ÃdRG

GL} xSt¥¥S SR›T zRGè S‰ §Y ¥êL b¥Sflg#¿

ktäCና ¥zU© b@èC k¸s-#T xgLGlÖT xµ*à ytššl kwQt$ ygbà h#n@¬
UR ytgÂzb ymÈn@ tmN XNdyxµÆb!ÃcW h#n@¬ mwsN XNÄ!Cl# ¥DrG
b¥Sflg#¿

1
yKLl# mStÄDR MKR b@T bktäC xStÄdR xêJ 1)3¼(9 xNq} #4

btdnggW msrT YHNN dNB xW_aLÝÝ


KFL xND
-Q§§ DNUg@ãC
xNq{ 1:- x+R R:S
YH dNB « ydb#B B/@éC B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST yktäC
yNBrT GBRÂ yxgLGlÖT KFÃãC yMÈn@ tmN xwúsN SR›TN lmwsN
ywÈ dNB q$_R ፹፫¼ ፪፼፫´ tBlÖ l!-qS YC§LÝÝ

xNq} 2:- TRÙ»


y”l# xgÆB l@§ TRg#M y¸Ãs-W µLçn bStqR lz!H dNB xfÉiM
1. «KLL´ ¥lT ydb#B B/@éC B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST nWÝÝ

2. «b!é´ ¥lT የንግድ ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ s!çN yb!éWN yb¬C

mêQሩ õT¬LÝÝ
3. «ÆlSLÈN´ ¥lT የgb!ãC ÆlSLÈN s!çN yb¬C mêQéCን õT¬LÝÝ

4. «kt¥´ ¥lT bktäC xStÄdR xêJ q$_R 1)3¼(9 msrT kt¥ tBlÖ

ytkll bkt¥nT ytd‰j nWÝÝ


5. «ykt¥ xStÄdR´ ¥lT yxNDN kt¥ xStÄÄር፣ L¥TÂ xgLGlÖT

xsÈ_N lmM‰T SLÈN `§ðnT ÃlW xµL nWÝÝ


6. «ykt¥ MKR b@T´ ¥lT bktäC xStÄdR xêJ 1)3¼(9 xNq} 06

msrT yተÌÌመ MKR b@T nWÝÝ


7. «¥zU© b@T´ ¥lT bktäC WS_ y¥zU© b@èCN xgLGlÖT lmS-T

ytÌÌm አካል nWÝÝ


8. «y¥zU© b@T xgLGlÖT´ ¥lT ¥zU© b@èC b?G ytÌÌÑbTN ›§¥

l¥SfiM y¸ÃkÂW•cW tGƉT ¥lT nWÝÝ


9. «yMÈn@ tmN´ ¥lT k¥N¾WM sW y¸flGbTN GBR XÂ yxgLGlÖT

KFÃãCN m-N l¥S§T y¸ÃglGL XNdgb!W R:S ›YnT½ mSfRTÂ

2
mlk!à y¸lÃY çñ bkt¥W yL¥T F§¯T X bHBrtsb# ymKfL xQM
msrT y¸tmN yn-§ y¥Skfà tmN nWÝÝ
0. «KFô ¥lT kt¥W bHG XNÄ!ÃStÄDR btfqdlT NBrT §Y y¸ÈL

k!‰Y ወይም l!Z KFÃ nWÝÝ


01. «HNÉ´ ¥lT lmñ¶Ã wYM lNGD wYM l¥k¥Ò wYM lmZ¾ wYM

ll@§ tmúúY xgLGlÖT ytgnÆ ¥N¾WM ȉ GDGÄ ÃlW bb@T mLK
ytgnÆ GNƬ nWÝÝ ሆኖም KÄn# úR GDGÄW XN=T +” yçnN b@T
xY=MRMÝÝ
02. «yHNÉ GBR´ ¥lT kt¥W bHG XNÄ!ÃStÄDR ktfqdlT mÊT §Y

ktgnÆ HNÉ y¸sbsB GBR nWÝÝ


03. «yxgLGlÖT KFô ¥lT kt¥W l¸s-W yÑàxStÄd‰êE xgLGlÖT

w+ãCN b¸¹FN mLK btgLUY XNÄ!kfL ytwsn ygNzB KFà nWÝÝ


04. «yNBrT mú¶ÃãC k!‰Y´ ¥lT bkt¥W SM tmZGï ytÃz

y¸NqúqS wYM y¥YNqúqS NBrT bl@§ îSt¾ wgN _QM §Y


XNÄ!WL b¸fiM WL SMMnT msrT y¸sbsB ygNzB KFÃ nWÝÝ
05. «y¥StêwQ S‰ ymÊT k!‰Y´ ¥lT ¥N¾WM sW ykt¥ mÊTN

lm-qM ltwsn g!z@ÃT wYM b̸nT SÑN½ xR¥WN½ MLKt$N½


›§¥WN t²¥J h#n@¬WN bkðL wYM bÑl# lmGl} y¸ÃdRgW
y¥StêwQ S‰ nWÝÝ
06. «ymKfL xQÑ ZQt¾ yçn sW´ ¥lT xGÆB ÆlW ykt¥ xStÄdR

ktwsnW yDHnT wlL b¬C yçn X ymsr¬êE xgLGlÖèCN bmKfL


lm-qM xQM yl@lW mçn# bqbl@ xStÄdR {ህፈትb@T ytmskrlT
sW nWÝÝ
07. «msr¬êE xgLGlÖT´ ¥lT msr¬êE y-@ yTMHRT xgLGlÖèCN

XNÄ!h#M xGÆB ÆlW ሕግ msr¬êE xgLGlÖèC ÂcW tBlW ytsyÑ


l@lÖC xgLGlÖèCN Y=M‰LÝÝ
08. «NBrT´ ¥lT yêU GMt$ tsLè l!¬wQ y¸CLÂ bxND wYM bl@§

wgN SM tmZGï ytÃz y¸NqúqS wYM y¥YNqúqS NBrT nWÝÝ


09. «sW´ ¥lT ytf_é sW wYM bHG sWnT yts-W xµL nWÝÝ

3
xNq} 3:- የደንቡ tfɸnT wsN
ይህ ደንብ በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩፻፫/፺፱ መሰረት የከተማ አስተዳደር እና
ማዘጋጃ ቤት ዕውቅና የተሰጣቸው ወይም በቀጣይ በአዋጁ በተቀመጠው መስፈርት
መሰረት የክልሉ መንግስት የከተማ አስተዳደር ወይም ማዘጋጃ ቤት እንዲሆኑ እውቅና
የሚሰጣቸው ከተሞች እና ማዘጋጃ ቤቶች ላይ ደንቡ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

KFL h#lT
yktäC gb! MNôCÂ ymÈn@ xzg©jT

xNq} 4:- yktäC ygb! MNôC


bHG yts-# ytlÆ ¬KS ¬KS µLçn# ygb! MNôC bt=¥¶
yktäC ¥zU© b@T xgLGlÖT gb! MNôC dNB q$_R &¼!) xNq} 5

ytdnggW XNdt-bq çñ bx!ØÄ!¶ gNzB x!÷ñ¸ L¥T ¸n!St&R እና


በKLl# ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት b!é bk#L tzUJè y£úB xw”qR
SR›T msrT tlYtW ytzrz„T y¥zU© b@T xgLGlÖT ygb! R:îC
yktäC ygb! MNôC YçÂl#ÝÝ

xNq} 5:- yktäC gb! R:îC mÈn@ tmN xwúsN


1. bktäC xStÄdR xêJ q$_R xêJ 1)3¼(9 msrT ytÌÌm XÂ ykt¥

xStÄdR XNÄ!ñrW ytdngg ¥N¾WM bKLl# WS_ y¸gS kt¥

y‰s#N ¥zU© b@T GBR XÂ yxgLGlÖT KFÃãC MÈn@ tmN


bkt¥W MKR b@T XÃidq mwsN YC§LÝÝ
2. ykt¥ xStÄdR ÆLtÌÌmbT kt¥ kt¥W y¸gSbT ywrÄW MKR

b@T bz!H dNB ytqm-# ykt¥WN g#Ä×C YwSÂLÝÝ

xNq} 6:- yktäC gb! R:îC MÈn@ tmN xwúsN

4
1 ktäC GBR xNÄ!sbsb#ÆcW ytl†T yNBrT ›YnèC ykt¥ mÊT½

ykt¥ HNÉ kt>kRµ¶ ÆlNBrèC y¸sbsB ykt¥ WS_ mNgD m-


q¸Ã ገቢ ÂcWÝÝ

2. lHNÉÂ mÊT GBRÂ KFÃ xwúsN msrèC፣

y¸ktl#T lHNÉ lmÊT GBR KFà xwúsN msrT YçÂl#ÝÝ


h. HNÉW b¸gSbT ï¬ bts-W dr© msrT ytwsnW tmN wYM

ymÊt$ GMT BÒ፣


l. lmÊt$ XÂ l?NÉW bÈM‰ ytwsnW tmN
/. tmÂCW §Ltwsn xµÆb!ãC xND ›YnT tmN S‰ §Y yêl ሆኖ
êUcW kGMT WS_ úYgÆ dr©cW y¸wsNbT ytmN xsÈ_ SR›T
ይኖራል፡፡
3. mr© SlmsBsBÂ ¥-ÂqRÂ mtNtN

bz!H xNq} N;#S xNq} 2 yt-qsW xNdt-bq ሆኖ የገቢዎች ባለስልጣን

GBR s!wsN ykt¥WN yL¥T F§¯T½y?Brtsb# yNGD ወይም y|‰


XNQS”s@ ygb! MN+½ ymKfL xQM X l@lÖC -̸ mr©ãCN
msBsB½ ¥-ÂqRÂ mtNtN YgÆLÝÝ

xNq} 7:- ymÊT k!‰Y ወይም l!Z MÈn@ tmN xzg©jT


1 ymÊT l!Z¼k!‰Y MÈn@ s!wsN ymÊt$ ywQt$ êU½ ykt¥W WS_

yï¬ dr©Â yï¬W xgLGlÖT ›YnT mSfRT çnW ÃglG§l#ÝÝ


2 yï¬ dr© yktäCN xdr©jT½P§N ZGJT KTTL b¸Ã- xµL

bt-ÂW wYM b¸-ÂW msrT YkÂwÂLÝÝ


3 wQt$N b-bq h#n@¬ bXÃNÄNÇ ymÊT ÆlYø¬ tlYè yt-ÂW

yï¬ dr© ከሚመለከተው የሥራ ሂደት የተደራጀ ደረጃ lgb!ãC ÆlSLÈN


ቅርንጫፍ ጽህፈት b@T mQrB xlbTÝÝ
4 yï¬ xgLGlÖT ›YnT lW_ X ymÊT ወይም HNÉ ÆlYø¬ãC lW_

b¸ñRbT xNÄ!h#M xÄÄ!S yNBrT ÆlYø¬ãC b¸kst$bT wQT

5
mr©ãC xgLGlÖt$N k¸s-# yS‰ £dèC lkt¥W ወይም ለወረዳው
ገቢዎች ÆlSLÈN ቅርንጫፍ ጽህፈት b@T mt§lF YñRÆcêLÝÝ
5 yï¬ =r¬ êU ykt¥W mÊT ywQt$ ygbà êU xm§µC çñ

l!ÃglGL YC§LÝÝ

xNq} 8:- yHNÉ GBR MÈn@ tmN

1. yHNÉ GBR s!wsN HNÉW ÃrfbT ymÊT dr©½yHNÉW xgLGlÖT

›YnTÂ yHNÉW ywQt$ êU mSfRT çnW ÃglG§l#ÝÝ


2. yHNÉW xgLGlÖT ›YnT X HNÉW ÃrfbT yï¬ dr© y¸wsnW

ykt¥ mÊT xStÄdR HGUèCN tkTlÖ YçÂL¿ çñM GN


XNdkt¥W t=Æ+ h#n@¬ yï¬ dr© X yxgLGlÖT ›YnèC
yxNÇ kt¥ kl@§W kt¥ l!lÃY YC§LÝÝ
3. yHNÉ êU GMT b¸ÃzUjW xµL yHNÉW êU GMT YwSÂLÝÝ

4. yHNÉ GBR MÈn@ tmN xwúsN ktäC bZRZR b¸Ãw-#T መመሪያ

ይወሰናል፡፡

xNq} 9:- ymNgD m-q¸Ã KFà MÈn@ tmN

1. የከተማ ውስጥ መንገድ መጠቀሚያ ክፍያ ከሀገር አቋራጭ መንገድ ውጪ ሆኖ


ተሽከርካራወች የከተማ ውስጥ ለውስጥ መንገድ ስለመጠቀማቸው መረጋገት
ይኖርበታለ፤ የመኪናው አሽከርካሪም የጫነው ንብረት ወይም ሰው መነሻና
መድረሻ የሚገልጽ ማስረጃ መያዝ ይኖርበታል፡፡
2. ለkt¥ WS_ mNgD m-q¸Ã ክፍያ ለመወሰን የተሸከርካሪ

የአገልግሎትጸዓይነት፣ የተሸከርካሪ የመጫን አቅም፣ የተሸከርካሪው ምልልስና


የመንገድ ጥገናና ወጪ ፍላጎት መነሻ ሆነው ያገለግላሉ፡፡
3. አንድ ከተማ በገነባቸው መንገዶች ላይ ከሚጠቀም ከማንኛውም ተሸከርካሪ ባለቤት

እንደ ተሸከርካሪው አገልግሎት ዓይነት ዓመታዊ ክፍያ ወይም እንደአስፈላጊነቱ


በምልልስ ብዛት እየተወሰነ የመንገድ መጠቀሚያ ክፍያ ማስከፈል ይችላል፡፡

6
፬ የከተማው ትራፊክ ፓሊስ የከተማውን የውስጥ መንገድ የሚጠቅሙ
ተሽከርካሪዎች የከተማውን ውስት መንገድ መጠቀሚያ ክፍያ ስላለመክፈላቸው
ከገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤት መረጃ ሲደርሰው ተሸከርካሪወቹን
ተከታትሎ እንዲከፍሉ የማድረግና የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
5. ymNgD m-q¸Ã KFà MÈn@ xwúsN ktäC b¸Ãw-#T አሰራር

መመሪያ በዝርዝር ይወሰናል፡፡


፮ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት
ተሸከርካሪወች በከተማ ውስጥ በሚጠቀሙት መንገድ ላይ የመጠቀሚያ ክፍያ
አይጠይቁም፡፡

xNq} 0. yNBrT mú¶ÃãC k!‰Y MÈn@ tmN


የንብረት መሳሪያዎች ኪራይ ወይም ምጣኔ ተመን ሲሰላ፡-

1. lk!‰Y y¸Wl# NBrèC ወይም mú¶ÃãCN ywQt$N êU GMT q¶

yxgLGlÖT zmN¿
2. yNBrt$ ወይም ymú¶ÃW ywQt$N êU GMT bNBrt$ ወይም bmú¶ÃW

q¶ yxgLGlÖT zmN b¥µfL yNBrt$ wYM ymú¶ÃW k!‰Y bqN


wYM bs›T wYM b¸ÃmcW yn-§ mlk!à msrT y¸k‰YbTN
m-N እና ¿
3. NBrt$ HNÉ kçn ?NÉW ÆrfbT ï¬ dr©½ ywQt$ yb@T ygbà k!‰Y

tmN½ yHNÉW ywQt$ êU½ yHNÉW xgLGlÖT ›YnT½ HNÉW


y¸gSbT ymÊT SÍT msrT ማስላት ይቻላል፡፡

፲፩ ykt¥ mÊT m-q¸Ã k!‰Y


1 ktäC kgbàbkt¥ xµÆb! lGBYT k¸ÃglGL gbàykt¥
xµÆb! ï¬ ykt¥ mÊT m-q¸Ã k!‰Y ይሰበስባሉ፡፡
2 ktäC xzUJtW §qrÆ*cW ygbà mdïC XNddr©cW h#n@¬
bDRDR wYM b=r¬ xk‰YtW gb! ይሰበስባሉ፡፡
3 lgbà k¸qRb# XNSú ygbà brT ï¬ bmklL l¸s-#T xgLGlÖT
XNdykt¥W t=Æ+ h#n@¬ k¸s-W yxgLGlÖT m-NÂ dr©
XNÄ!h#M bXNSúT ›YnT t-”¸ y¸lÃY tmN ktäC MÈn@

7
bmwsN gb! ይሰበስባሉ፡፡ YH MÈn@ ktäC ygbà brT lmgNÆT½
lm-gN N}HÂWN lm-bQ ÃSktlWN wYM y¸ÃSkTlWN wÀ
õtt mçN YñRb¬LÝÝ
4 yNGD wYM ymlà MLKèCN btfqÇ ï¬ãC §Y k¸l-F½
k¸N-l-L½k¸tkL XÂ b¥N¾WM mNgD ykt¥N mÊT ltwsn
g!z@ bmk‰yT k¸-qM tk‰Y b¥S¬wqEÃW »TR µÊ½ bï¬W
dr©Â SÍT y¸lÃY MÈn@ bmwsN ገቢ ይሰበስባሉ፡፡
5 በዚህ አንቀጽ ከዚህ በላይ የተጠቀሱ ንዑስ አንቀጾች እንደተጠበቀ ሆኖ
የመንግስት ተቋማት በከተማው ውስጥ በሚጠቀሙት መሬት ላይ
የመጠቀሚያ ኪራይ ክፍያ እና በሚኖራቸው ህንፃ ላይ ግብር አይጠየቁም፡፡

xNq} 0፪. yxgLGlÖT KFÃãC ምጣኔ xwúsN

1. yKFÃ MÈn@ãC b¸wsNbT g!z@ ykt¥W xgLGlÖT y¸-YqW

x-”§Y wÀ k?ZB B²T xNÉR እና bKLl# mNGST y¸Èl#Â


y¸sbsb# l@lÖC q_t¾Â q_t¾ ÃLçn# ¬KîC DMR W-@T
y¸ÃSkTlW _QL Å GMT WS_ mGÆT YñRb¬LÝÝ
2. kt¥W yxStÄd‰êE ÑÃêE xgLGlÖT KFÃãCN MÈn@

b¸wSNbT g!z@ kGMT WS_ ¥SgÆT ያለበት መርሆዎች፡-


h. yxgLGlÖt$ q_t¾ t-”¸ bçnW yHBrtsB KFL §Y
y¸ÃRFbTN mNgD mflG¿
l. yxgLGlÖT xQRïT X F§¯T ygbà SR›TN XNÄ!ktL b¥DrG
yhBT x-”qM B”TN ¥údG¿
3. k§Y bN;#S xNq} (1) እና (2) ytyt-qs#TN mRçãC msrT b¥DrG

kt¥W
h ymKfL xQÑ ZQt¾ kçnW sW bStqR ¥ÂcWM የአገልግሎቱ
ተጠቃሚ አገልግሎት y¸wÈWN Ñl# wÀ m¹fn#N¿

8
l. መሰረታዊ የሆኑ አገልግሎቶችን ማግኘት ለማይችሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች
y¸-qÑÆcW xgLGlÖèC ytly D¯¥ y¸Ãgß#bT h#n@¬ mñ„N¿
/. yKFÃW xwúsN ±l!s! lh#l#M yxgLGlÖT t-”¸ãC GL} mdrg#N
X yts-# D¯¥ãC X L† xStÃyèC t-”¸ ¥wQ b¸CLbT
h#n@¬ S‰ §Y mê§cWN¿
m. yKFÃW xwúsN SR›T y¸ÃSkTlW DMR W-@T bNGD S‰
XNQS”s@ §Y tgb! ÃLçn ÅÂ Ãl¥Sktl#N¿
\. yx!÷ñ¸ :DgTN msrT b¥DrG yMÈn@ SR›t$ byg!z@W ¥StµkÃ
ytdrgbT mçn#N¿
r. yKFà GÁ¬cWN b¥Yw-# §Y w_ yçn y¥Sgd© XRM© mWsD
y¸ÃSCL y±l!s! X y¥Sfi¸Ã SLT l¥rUg_ y¸ÃSCL mm¶Ã
mWÈt$N ¥rUg_ YñRb¬LÝÝ
4. ktäC l¸sÈ*cW xgLGlÖèC ytlÆ KFÃãC s!tMn# lxgLGlÖt$

y¸wÈWN wÀ Ñl# bÑl# y¸¹FN ሲሆን፣ l?Brtsb# y¸s-W


xgLGlÖT kxgLGlÖt$ k¸gßW gb! wÀWN m¹fN y¥YCL kçn bM¼b@t$
l!wsN YgÆLÝÝ D¯¥ y¥ÃSfLgW kçn tmn# wÀWN Ñl# lÑl#
XNÄ!¹FN tdR¯ YtመÂLÝÝ
5. yxgLGlÖT wÀN lmtmN y¸l† wÀãC xgLGlÖt$N lmS-T

y¸wÈWN Ñl# wÀ XN©! xgLGlÖT sÀ xµL bbjT ytmdblTN


ymdb¾ wYM S‰ ¥Sk@© wÀን አያካትትም፡፡
6. yxgLGlÖT KFÃ y¸tmnW lxgLGlÖt$ ygNzB KFÃ ytfimbTN g!z@

úYçN lxgLGlÖt$ btwsn g!z@ gdB WS_ b¸ÃSfLgW wÀ GMT §Y


ytmsrt ይሆናል፡፡
7. yxgLGlÖT KFÃ lmtmN

h. ywÀ GMT y¸s§§cW yxgLGlÖèC ›YnT b_ÂT በmlyT¿


l. y_Ât$ xSf§g!nT X l_Ât$ y¸ÃSfLg# mr©ãC በmwsN¿
/. yxgLGlÖèC W-@T XÂ wÀ xlµK zÁ mwsN xlbT፡፡
8. bz!H xNq} N;#S xNq} 7 ytgli#T XNdt-bq$ çnW yxgLGlÖT KFÃ

lmtmN QdM tktሉ¿


h. ywÀ ¥:kLN mMR_¿

9
l. lxgLGlÖt$ y¸wÈ ywÀ ›YnT mlyT¿
/. yxgLGlÖt$N wÀ mgmT¿
m. yxgLGlÖt$N t-”¸ B²T mlyT¿
\. yxgLGlÖt$N KFÃ mwsN ሲሆን¿
9. y¥zU© b@T xgLGlÖèC lmS-T kt¥W bq_¬M Yh#N btzêê¶

y¸ÃwÈcWN wÀãC lmgmT y¸ÃSCL yxs‰R SR›T የንግድ


ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ እና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በጋራ
ÃzU©l#ÝÝ

xNq} 0፫:- yMÈn@ tmN xwúsN QdM tktሎች

1. MÈn@W s!wsN ykt¥WN ^BrtsB ያútF mçn#ን ማrUg_፣

2. ktäC ያጠኑትን የምጣኔ ተመን snÇN lKLl# ገቢዎች ÆlSLÈN kGNïT "

bðT ¥QrB¿
3. kHBrtsb# ytgß# GB›èCN b¥µtT ytzUjW snD lKLl# ንግድ

ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ እና ለገቢዎች ባለስልጣን ቀርቦ ቴክኒካዊ ይዘቱን


ማስመርመር፣
4. yKLl# ንግድ ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ XÂ ygb!ãC ÆlSLÈN snÇ

btsÈcW b05 qÂT WS_ t&Kn!µêE xStÃy¬CWN mS-TÝÝ

5. h#l#M ktäC ተነፃፃሪ የሆነ የምጣኔ አወሳሰን ስርዓት እንዲከተሉ ቢያንስ

በየሦስት ዓመቱ አንድ ጊዜ በታህሳስ ወር የገቢወች ባለስልጣን እና የንግድ


ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ በመቀናጀት በክልሉ የሚገኙ ማዘጋጀ ቤቶች
የምጣኔ ተመን አወሳሰንና አፈፃፀም ጥናት በማከናወን የተጠቃለለ ማዕቀፍ
ማዘጋጅት፤
6. ktäC t&Kn!µêE Yzt$ tqÆYnT Ãgኙት snÄች HUêE YzT XNÄ!ñrW

ለ¥DrG ለkt¥W ወይም ለወረዳው M¼b@T ቀርቦ ይጸድቃል፡፡

xNq} 0፬. ምጣኔ ተመንን መለወጥ ወይም ማሻሻል ስለማይቻልበት ሁኔታ

10
በዚህ ደንብ በተመለከተው መሰረት አንድ ከተማ የምጣኔ ተመኑን ሳያዘጋጅ፣ ለክልሉ
ንግድ ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት እና ገቢዎች ባለስልጣን አቅርበው ቴክኒካዊ
አስተያየት ሳይሰጥበት እና ለወረዳው ወይም ለከተማው ምክር ቤት ቀርቦ ሳያፀድቅ
የምጣኔ ተመን መለወጥ ወይም ማሻሻል አይችልም፡፡

xNq} 05:- ygb! xsÆsB SR›T


bz!H dNB btdnggW msrT ktäC ZRZR yMÈn@ tmN wSnW
bMKR b@T µidq$ b“§ የKLl# ÍYÂNS ሕጎች XNdt-bq$ çnW ከተሞች
gb! lmsBsB:-
1. yGBR wYM yxgLGlÖT KFà kÍ×C ZRZR bgb! R:S bxD‰šcW

wYM l@§ xGÆB ÆlW mNgD lYè ¥d‰jT¿


2. kXÃNÄNÇ የንብረት ግብር እና የአገልግሎ ክፍያ የተሰበሰበውን፣ ሊሰበሰብ

የሚገበውን በውዝፍ ከየግብረ ከፋዮ እና አገልግሎት ተጠቃሚ የሚፈለገውን


መጠን በአግባቡ ለይቶ መረጃን በማደራጀት የገቢ አሰባሰብን ስራ ማሳለጥና
አስፈላጊውን አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ማስቻል፣

3. kxgLGlÖT sÀ yS‰ £dèC btlY kmÊT½ kHNɽ kmsrt L¥TÂ

kt>kRµ¶ UR GNß#nT µ§cW ykt¥W S‰ £dèC UR y¥ÃÌR_


ymr© LWW_ እንዲኖር ማድረግ፣
4. xGÆB GL} yçn mr© ለግብር ከፋዮ bmS-T QʬWN ¥StÂgD፣

5. yGBR GÁ¬cWN b¥Yw-#T §Y xGÆB yçn bHG ytm‰ yQÈT

XRM© mWsD፣
6. lGBR k͆ lHBrtsb# yGN²b@ ¥S=bÅ SR›èC mzRUT፣

7. bGBR xsÆsB xwúsN §Y yts¥„ ÆlÑÃãC ySn MGÆR dr©

byg!z@W mmRmRÂ xSf§g! çñ s!gS የእርምት እርምጃ መውሰድ፣

8. ktäC yHNÉ KFà s!Ãsl# bM¶T bts-W ï¬ m-N X bGb!W

WS_ ytgnÆW b@T ወይም HNÉW ÃrfbT ï¬ SÍT m-N UR s!nÉiR


GNƬ ytµÿdbT ï¬ m-N kmÊt$ SÍT k2¼3 b¬C kçn wYM sð

11
Gb! YzW _QM §Y çêl# wYM btfqd§cW yúYT P§N msrT
GNƬ çµÿÇ ktäC XNdxµÆb!ÃcW t=Æ+ h#n@¬ b¥yT t=¥¶
KFÃ ማስከፈል፣

xNq} 06. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፭ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የገቢ አሰባሰብና አወሳሰኑ

ስራ በገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ይከናወናል፡፡

KFL ƒST
የገቢ አሰባሰብና የመክፈል ግዴታ ሥርዓት

xNq} 07. yNBrT X yxgLGlÖT KFà ymKfL GÁ¬

1 በክልሉ በተደነገጉት ሕጎች መሰረት አንድ ከተማ በሕግ እንዲያስተዳድራቸው


በተሰጡት ንብረቶች ላይ የመጠቀም ወይም የመከራየት መብት የተሰጠው ሰው
ከተማው በሚወሰነው መስት ክፍያ የመክፈል ግዴታ አለበት
2 ከተማው የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያገኝ ማንኛውም ሰው በዚህ ደንብ
በከተማው የሚወሰኑትን የአገልግሎት ክፍያወችን የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡

xNq} 08. y¥S¬wqEÃ g!z@

1. ¥N¾WM sW y¸flGbTN ›m¬êE yNBrT KFà bGBR zmn#

ymjm¶Ã wR b/Ml@ XNÄ!ÃWqW YdrULÝÝ


2. yWL g!z@ÃcW kxND wR b§Y yçn# yNBrT mú¶ÃãC k!‰Y KFÃ

wR bgÆ bmjm¶ÃW úMNT XNÄ!ÃWq$T YdrULÝÝ


3. bz!H xNq} N;#S xNq} 1 y¸zUjW ¥S¬wqEà yzmn#N KFý WZF

KFý QÈT µl QÈTN wlDN b¥µtT mzUjT xlbTÝÝ

KFL x‰T
L† L† DNUg@ãC
xNq} 0፱. ymtÆbR GÁ¬

12
¥N¾WM sW YHN dNB b¥SfiM rgD kb!éW½ kÆlSLÈn#Â kktäC UR
ymtÆbR GÁ¬ xlbTÝÝ

xNq} ፳. ytš„ ?¯C


ማናቸውም ሌላ ደንብ ወይም መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር ከዚህ ደንብ ጋር የቃረን
ከሆነ በዚህ ደንብ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡

xNq} !1 :- dNb# y¸iÂbT g!z@


YH dNB k²Ê ህዳር 2/2003 ዓ.ም jMé yi YçÂLÝÝ

>f‰W >g#-@
ydb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST
R:s mStÄdR

13
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST

db#B nU¶T Uz@È

፲፬¾ ›mT q$_R ፯ bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC


hêú ከሐምሌ ፳፬ ቀን ፪፼ ዓ.ም KL§êE
mNGST M¼b@T ጠÆqEnT ywÈ

ደንብ ቁጥር 70/2000


የከተሞች ፋይናንስ የሚመራበትን ሥርዓት ለመወሰን የወጣ

የከተሞችን የፋይናንስ ሥርዓት ዘመናዊ ማድረጉ ለሚካሄደው የልማትና መልካም አስተዳደር


ሥራ የላቀ አስተዋጽኦ ስለሚኖረው፤

ከተሞች በሕግ በተሰጣቸው ስልጣን ያላቸውን ውስን ሃብት አሟጠው በመጠቀምና ሌሎች
የገቢ ምንጮችን በማፈላለግ ለነዋሪው ህብረተሰብ ውጤታማና የተቀላጠፈ አገልግሎት
እንዲያገኙ ለማድረግ፣

የከተሞች ገቢ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ልማትና ኢኮኖሚያዊ እድገት እንቅስቃሴ ያለውን


ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውን ለማድረግ በከተሞች አንድ ወጥ የሆነ የፋይናንስ አስተዳደር
ሥርዓት እንዲኖርና በከተሞች ተመሳሳይ አገልግሎት በሁለት አካላት መስጠትን በማስቀረት
የመንግስትና የተገልጋይ ሕብረተሰብ ወጪንና ጊዜን መቆጠብ በማስፈለጉ፣

የአካባቢ አስተዳደር ሥልጣን የተሰጣቸው የከተማ አስተዳደሮችና የአካባቢ አስተዳደር


ሥልጣን ለመረከብ ያልበቁ ከተሞች በአዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፲፪ እና ፲፫ የተሰጧቸውን
ሥልጣን ተግባራት ለመወጣት የሚያበቃቸው ተገቢ የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት
መቅረጽ አስፈላጊ እንደሆነ በመታመኑና፣

1
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፵ ለከተሞች
ተስማሚ የሆነ የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት የሚያወጣ መሆኑን የደነገገ በመሆኑ
ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

ክፍል 1
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ "በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የከተሞች
ፋይናንስ የሚመራበትን ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር 70/2000" ተብሎ
ሊጠቅ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካለሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ፣
1. "ከተማ" ማለት በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፻፫/፺፱ በተቀመጡ መስፈርቶች
ማዘጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ
መንግሥት በወጣው መስፈርት መሰረት ከተማ ተብሎ የተከለለና በከተማነት
የተደራጀ ነው፡፡
2. "የከተማ አስተዳደር" ማለት በህግ በታወቀ ወሰን ተደራጅቶ የአንድን ከተማ ነዋሪ
ህዝብ ፖለቲካዊ ፣ አስተዳደራዊ እንዲሁም ልማትና አገልግሎት አሰጣጥን
ለመምራት ስልጣንና ኃላፊነት ያለው አካል ነው፡፡
3. "የከተማ ምክር ቤት " ማለት በከተሞች አስተዳደርአዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፲፮
መሠረት በከተማ ውስጥ የሚቋቋም በከተማው ነዋሪዎች ነጻ ቀጥተኛ ሚስጥራዊ
የምርጫ ስነ-ሥርዓት የሚመረጡ አባላት ያሉት ምክር ቤት ነው፡፡
4. "ማዘጋጃ ቤት" ማለት በከተሞች ውስጥ የማዘጋጃ ቤቶችን አገልግሎት እና ከዚሁ
የሚመነጩ ተያያዥ ጉዳዮች ለመስጠት የተቋቋመ ሥልጣን የተሰጠው ተቋም ነው፡፡
5. "ከንቲባ"ማለት በደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የከተማ
አስተዳደር አዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፳ መሠረት በከተማው ምክር ቤት የሚመረጥ እና

2
የከተማውን የፖለቲካ አስተዳደር፣የልማትና የአገልግሎት ሥራዎችን በበላይነት
የሚመራና የሚያስተገብር የከተማው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ነው፡፡
6. "የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት" ማለት ከሹመቱ የሚመነጭ ማናቸውም
ኃላፊነትና ተጠያቂነት የሚኖርበት የከተማውን አስተዳደር ፋይናንስ በበላይነት
የሚያስተባብር ተቋም ነው፡፡
7. "በገቢ ክፍፍል መሠረት የተገኘ ገቢ" ማለት ከጊዜ ወደ ጊዜ በሚወጣ የገቢ ክፍፍል
ቀመር መሠረት ከክልል መንግሥት ወደ ከተማ አስተዳደር የሚተላለፍ ገንዘብ
ነው፡፡
8. "የካፒታል ፕሮጀክት" ማለት የህዝብ አገልግሎት ለመስጠት የተዘረጋ(የሚዘረጋ)
ተጨማሪ መሠረተ ልማት ወይም ማናቸውም የዚሁ ማሻሻያ ፣ቋሚነት ያለው
ንብረት ማፍራት ወይም መሳሪያዎችን መግዛት ወይም በአስፈላጊ መሳሪያዎች
ማደራጀትን ይጨምራል፡፡
9. "የከተማ አስተዳደር ገቢ" ማለት በህግ በተፈቀደው መሠረት ከተለያዩ ገቢዎች
የሚሰበሰብ ገንዘብና ከማናቸውም ሌሎች ከከተማው ጋር ከተገቡ ስምምነቶች የሚገኝ
ገንዘብ ነው፡፡
10."ሀብት"ማለት ከተለያዩ ምንጮች የተገኘ ገቢ ፣ቀሪ ሂሳብ ፣ የልማት ድርጅቶች
ገንዘብ ወይም ሌላ ተዘዋዋሪ ሂሳብ እና ከሌሎች ምንጮች የተገኘ ማናቸውም ገንዘብ
ነው፡፡
11."የልማት ድርጅት"ማለት የተለያዩ የከተማ አገልግሎቶችን ለመስጠት በከተማው
አስተዳደር የሚቋቋም የልማት ድርጅቶች ናቸው፡፡
12."በጀት" ማለት የተሰበሰበ ወይም ይሰበሰባል ተብሎ በሚገመት ወይም በሚጠበቅ
ሀብት ለሚከናወን የሥራ እንቅስቃሴ እንዲፈቀድ የተጠየቀ ወይም ወጪ ለማድረግ
የተሰጠ ስልጣን ነው፡፡
13."የገንዘብ ድጋፍ"ማለት የክልሉ መንግሥት በጥቅል ወይም ለተለየ ዓላማ ለከተማ
አስተዳደር የሚመደበው ገንዘብ ነው፡፡
14."የተጠቃለለ ፈንድ" ማለት በከተማ አስተዳደሩ ስም በባንክ ሂሳብ ወይም በካዝና
የተቀመጠ ገንዘብ ነው፡፡
15."ድሐ"ማለት አግባብ ባለው የከተማ አስተዳደር ከተወሰነው የድህነት ወለል በታች
የሆነ እና የመክፈል አቅም የሌለው መሆኑ በቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት የተመሰከረለት
ሰው ነው፡፡

3
16."መሠረታዊ አገልግሎት" ማለት መሠረታዊ የጤናና የትምህርት አገልግሎቶችን
እንዲሁም አግባብ ባለው የከተማው ባለሥልጣን መሰረታዊ አገልግሎቶች ናቸው
ተብለው የተሰየሙ ሌሎች አገልግሎቶችን ይጨምራል፡፡
17."ተራፊ ገንዘብ" ማለት በአንድ በጀት ዓመት ጥቅም ላይ እንዲውል ታውጆ ጥቅም
ላይ ሳይውል የቀረ ወይም የተረፈ ገንዘብ ነው፡፡
18. "ንብረት" ማለት የዋጋ ግምቱ ተሠልቶ ሊታወቅ የሚችልና በአንድ ወይም በሌላ
ወገን ባለቤትነት ተመዝግቦ የተያዘና የሚንቀሳቀስ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት
ነው፡፡
19. "ዕዳ" ማለት በአንድ ወይም በሌላ ወገን ሕጋዊ ግዴታ የተገባበትና በቅድሚያ
የተወሰደ ሀብት ወይም የተሰጠ አገልግሎት ግምት ዋጋ ማለት ነው፡፡
20. "ሰው" ማለት ማንኛውም በተፈጥሮ ወይም በህግ የተወሰነለት መብት የተሰጠው
አካል ነው፡፡

3. የተፈጻሚነት ወሰን
1. ይህ ደንብ ከማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎት በተጨማሪ የመንግሥትን ተግባራት
እንዲያከናውኑ በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ፻፫/፺፱ መሠረት ስልጣን የተሰጣቸውን
የከተማ አስተዳደሮች ከዚህ በላይ በተሰጠው ትርጉም መሠረት እና በዚህ ደንብ
የተደነገጉት ሁሉ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 1 ሥር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ
አስተዳደር ያልተቋቋመባቸው ከተሞች የፋይናንስ ሥርዓት በዚሁ ደንብ መሠረት
ይከናወናል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ አስተዳደር
የሌላቸውን ማዘጋጃ ቤቶች የፋይናንስ ጉዳዮች በወረዳው አስተዳደር አመራር
ይተዳደራሉ፡፡

4. የሀብት ምዝገባ
ይህ ደንብ ተፈፃሚ ከሆነበት ቀን ጀምሮ እንደአግባብነቱ በከተማ አስተዳደር የሥራ
ክፍሎች እና በማዘጋጃ ቤቶች ይዞታ ሥር የሚገኘውን ማናቸውንም ገንዘብና ሀብት
እንዲሁም ማናቸውንም ለእነዚህ አካላት የተሰጠ ወይም ሲሰጥ የታሰበ የገንዘብ
ድጋፍ የእነዚህ አካላት የይገባኛል ጥያቄና ግዴታ በከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ

4
ልማት ጽ/ቤት በሚቋቋም መዝገብ ላይ ይመዘገባል፣ የከተማው አስተዳደር ሀብት፣
መብት እና ግዴታ ሆኖ ይቆጠራል፡፡

ክፍል 2
ገቢ
5. የከተማው የገቢ ምንጭ
1. ለከተማው አስተዳደር በክልለ ም/ቤቱ ተለይተው በተሰጡት ጉዳዮ ላይ በኗሪው
ጋር በመመካከር አዲስ ግብር ለመጣልና ለመሰብሰብ ይችላል፡፡ ኪራይና
የአገልግሎት ክፍያን በተመለከተም በክልል ሕጎችና ደንቦች መሰረት ለመወሰን፣
ለማስተካከልና ለመሰብሰብ ይችላል ፡፡ ከመሬትና ከንብረት ግብር የሚገባው ገቢ
የከተማው የብቻ ገቢ ይሆናል፡፡
2. አንድ ከተማ ከራሱ የገቢ ማስገኛ ምንጮች፣ ከበጎ ፈቃድ መዋጮዎች፣
ከስጦታዎችና ልገሳዎችገንዘብ ሊያሰበሰብ ይችላል፡፡
3. የክልሉ መንግስት አንድ ከተማ በራሱ ክልል ውስጥ ከተሰበሰበው ገቢ
የተወሰነውን ክፍል ማግኘት የሚችልበትን መብት የሚሰጥ የገቢ ማከፋፈያ
ዘይቤ ሊደነግግ ይችላል፡፡ ይህ መንግስት የሚያደርገው የገንዘብ ማስተላለፍ
የሚፈጸመው በከተሞች መካከል የአፈጻፀም ፍክክርን በሚያጠናክርና የተሳሳቱ
አሰራሮችን በሚያስቀር መልኩ ይሆናል፡፡ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
በሚያወጣው ሕግ መሰረት ይፈጸማል፡፡
4. አንድ ከተማ መንግስትን ወክሎ ለሚያከናውነው ተግባር ከመንግስት በጀት
ይመደብለታል ፡፡
5. የመንግስት የፋይናንስ ደንቦች እንደተጠበቁ ሆነው አንደ ከተማ ለካፒታል
ውጪ የሚውል ገንዘብ ከፌደራልና ክልል መንግስታት እንዲሁም እውቅና
ካላቸው የግል የፋይናንስ ተቋማት የመበደር የሕግ ችሎታ ይኖረዋል፡፡ ሆኖም
ከውስጥና ከውጭ ምንጮች ብድር ለመውሰድ ከተማው አግባብ ካለው
ከፌደራልና የክልል መንግስት አካል የቅድሚያ ስምምነት ማግኘት ይኖርበታል፡፡
እንዲሁም ከተማው እስቶክ እና ተዘዋዋሪ ሰነዶች በመሸጥ ለመበደር ይችላል፡፡

5
ይሁን እንጂ ከተማው ሊወስድ ባሰበው ብድር ምክንያት አመታዊ የብድር ክፍያ
መጠን ከከተማው አመታዊ ገቢ 25% የሚበልጥ ከሆነ ከተማው የኗሪውን
የቅድሚያ ስምምነት ሳያገኝ ብድር ሊወሰድ አይችልም፡፡
6. የፌደራልና የክልል መንግሥታት ፣ ከተሞችና ለጋሹ ማህበረሰብ በአንድ ላይ
ሆነው ከተሞች ሊበድሩበት የሚችሉት አንድ የጋራ ፈንድ ሊያቋቋሙ ይችላሉ፡፡
ዝርዝሩ ፈንዱን በሚያቋቁመው ሰነድ ይወሰናል፡፡
7. ተገቢ ሆኖ ሲገኝ የክልሉ መንግስት ከተሞች ከአበዳሪ ተቋማት ለሚበደሩት
ገንዘብ ዋስትና ሊሰጥ ይችላል፡፡

6. የንብረት ግብር አወሳሰን


1. ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ለንብረት ግብር አወሳሰን መሰረት ይሆናሉ
ሀ/ ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ በተሰጠው ደረጃ መሰረት የተወሰነው ተመን
ወይም የመሬቱ ግምት ብቻ
ለ/ ለመሬቱ እና ለሕንጻው በጣምራ የተወሰነው ተመን
ሐ/ የቤትና የመሬት ተመን በአንድነት ነገር ግን በተለያየ መጠን የሚወሰን እና
ለማሻሻያ ከሚከፈለው ለመሬት የሚከፈለው የበለጠ በሚሆንበት ጊዜ
በተለያየ ወይም በአንድነት በሚወሰን ተመን፣
መ/ ቀደም ሲል ተመናቸው ላልተወሰነ አካባቢዎች አንደ ዓይነት ተመን ሥራ
ላይ የዋለ ሲሆን ዋጋቸው ከግምት ውስጥ ሳይገባ ደረጃቸው
የሚወሰንበት የተመን አሰጣጥ ሥርዓት ፣
ሠ/ ከላይ የተዘረዘሩት ዘዴዎች ሥራ ላይ በሚውሉበት ጊዜ፡-
1. የመሬት ግብር (ሊዝ /ኪራይ) ሲወሰን የመሬቱ የወቅቱ ዋጋ፡-
የከተማው ውስጥ የቦታ ደረጃ እና የመሬቱ አገልግሎት ዓይነት
መስፈርት ሆነው ያገለግላሉ፡፡
2. የህንጻ ግብር ሲወሰን ህንጻው ያረፈበት የመሬት ደረጃ የህንጻው
አገልግሎት አይነት እና የህንፃው የወቅቱ ዋጋ መስፈርት ሆነው
ያገለግላሉ
3. የሚከራይ ህንጻ ኪራይ ሲወሰን ህንጻው የሚገኝበት ቦታ ደረጃ የወቅቱ
የቤት የገበያ ኪራይ ተመን፣ የህንጻው/የቤቱ የወቅቱ ዋጋ፣ ህንጻው
የቤቱ አገልግሎት ዓይነት እና ህንፃው /ቤቱ የሚገኝበት የመሬት
ስፋት መስፈርት ሆነው ያገለግላሉ፡፡

6
2. አንድ ከተማ በገነባቸው መንገዶች ላይ ከሚጠቀም ከማንኛውም ተሸከርካሪ ባለቤት
እንደተሸከርካሪው የአገልግሎት ዓይነት የሚለያይ ዓመታዊ ግብር ወይም
እንደአስፈላጊነቱ በምልልስ ብዛት ለማስከፈል በሚያመች መልክ የተወሰነ የመንገድ
መጠቀሚያ ግብር መቀበል ይችላል፡፡ ለከተማ ውስጥ መንገድ መጠቀሚያ ግብር
መቀበል ይችላል፡፡ ለከተማ ውስጥ መንገድ መጠቀሚያ ግብር ለመወሰን የተሸከርካሪ
የአገልግሎት ዓይነት፣ የተሸከርካሪ የመጫን አቅም፣ የተሸከርካሪ የመጫን አቅም፣
የተሸከርካሪ ምልልስ እና የመንገድ ጥገና ወጪ ፍላጎት መስፈርት ሆነው ያገለግላሉ፡፡
ዝርዝሩ አፈጻፀሙ በከተማው ይወጣል፡፡
3. በክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ በሚያዘጋጀው የምጣኔ ማዕቀፍ መመሪያ መሠረት
ከተሞች ከአካባቢው ዋጋ ጋር የተገናዘበ ዝርዝር ምጣኔ መወሰን ይችላሉ፡፡
4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1፣2 እና 3 የተዘረዘሩት ክፍያዎችና ሌሎች የክፍያ ዓይነቶች
ምጣኔ በሚወሰንበት ጊዜ የማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎት የሚጠይቀው አጠቃላይ ወጪ
ከሕዝብ ብዛት አንጻር በፌደራልና በክልል መንግስታት የሚጣሉና የሚሰበሰቡ ሌሎች
ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶች ድምር ውጤት የሚያስከትለው ጥቅል ጫና ግምት
ውስጥ መግባት ይኖርበታል፡፡

7. የአገልግሎት ክፍያዎች አወሳሰን

1. ከተማው የአስተዳደራዊና ሙያዊ አገልግሎት ክፍያዎችን ምጣኔ በሚወሰንበት ጊዜ


የሚከተሉትን መርሆዎች ከግምት ውስጥ ማስገባት አለበት ፡፡
ሀ/ ለግብር ከፋዩ ሕብረተሰብ ፍትሐዊ ለመሆን ከተማው ለሚያቀርበው
አገልግሎት የሚያስፈልገው የወጪ እና በአጠቃላዩ የግብር ከፋይ
ሕብረተሰብ ላይ ከሚያርፍ ይልቅ የአገልግሎቱ ቀጥተኛ ተጠቃሚ
በሆነው የሕብረተሰብ ክፍል ላይ የሚያርፍበትን መንገድ መፈለግ፣
ለ/ የአገልግሎቶቹ አቅርቦት እና ፍላጎት የገበያ ሥርዓትን እንዲከተል
በማድረግ የሀብት አጠቃቀም ብቃትን ማሳደግን፣

2. ከላይ በንኡስ አንቀጽ 1 የተጠቀሱትን መርሆዎች መሠረት በማድረግ ከተማው


ሀ/ ከድሆች በስተቀር ማናቸውም ቤተሰብ ለሚጠቀምበት አገልግሎት
የሚወጣውን ሙሉ ወጪ መከፈሉን፣

7
ለ/ ድሐ ቤተሰቦች ቢያንስ መሠረታዊ የሆኑ አገልግሎቶችን ማግኘት
እንዲችሉ እነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚጠቀሙባቸው አገልግሎቶች
የተለየ ድጎማ የሚያገኙበት ሁኔታ መኖሩን፣
ሐ/ የክፍያ አወሳሰን ፖሊሲ ለሁሉም የአገልግሎት ተጠቃሚዎች ግልጽ
መደረጉን እና የተሰጡ ድጎማዎች እና ልዩ አሰተያየቶች ተጠቃሚ
ማወቅ በሚችልበት አኳ|ን ሥራ ላይ መዋላቸውን፣
መ/ የክፍያው አወሳሰን ሥርዓት የሚያስከትለው ድምር ውጤት በንግድ
ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ተገቢ ያልሆነ ጫና ያለማስከተሉን ፣
ሠ/ የኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት በማድረግ የታሪፍ ሥርዓቱ በየጊዜው
ማሰተካከያ የተደረገበት መሆኑን፣
ረ/ የክፍያ ግዴታዎቸውን በማይወጡ ላይ የማያሰልስ እና አንድ ወጥ የሆነ
የማስገደጃ እርምጃ መውሰድ የሚያስችል ፖሊሲ እና የማስፈጸሚያ
ስልት ለማረጋገጥ የሚያስችል መመሪያ ማውጣት ይኖርባቸዋል፡፡

8. ማዕደቅ

የክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ በሚያዘጋጀው የምጣኔማዕቀፍ መነሻ መሠረት


የከተማው ከንቲባ አዳዲስ የዕቃና የአገልግሎት ክፍያዎችን እና በነባር ክፍያዎች ላይ
ሊደረግ የሚገባውን ለውጥ በሚመለከት ከከተማው የገቢዎች ክፍል በቀረበለት የምጣኔ
ተመን ሀሳብ ላይ የራሱን አስተያየት በማከል በየደረጃው ከነዋሪው ሕብረተሰብ
ውይይት ከተደረገበት በ|ላ ለከተማው ምክር ቤት ቀርቦ እንዲጸድቅ ያደርጋል፡፡

9. አሰባሰብ

1. በሕግ ካልተፈቀደ በስተቀር ማናቸውንም ግብር ወይም የእቃና አገልግሎት ክፍያ


መሰብሰብ አይቻልም፡፡
2. የከተማው ገቢ የሚሰበስበው በከተማው አስተዳደር በሚቋቋም የገቢ መ/ቤት ነው፡፡
3. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ቢሮ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት የከተማው ገቢዎች የሚሰበሰቡበትን
ሥርዓት ይወሰናል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 አማካይነት በሚታተም ደረሰኝ ካልሆነ በስተቀር
ማናቸውንም ታክስና ግብር ወይም የእቃና አገልግሎት ክፍያ መሰብሰብ
አይቻልም፡፡

8
10. የማስታወቂያና የክፍያ ጊዜ
1. ማንኛውም ሰው የሚፈለግበትን ግብር በግብር ዘመኑ የመጀመሪያ ወር በሐምሌ
እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡
2. የሚፈለግበትን ግብር የመክፈል ግዴታ ያለበት ማንኛውም ሰው በበጀት አመቱ
የጊዜ ገደብ ውስጥ መክፈል አለበት፡፡ ሆኖም የአገልግሎት ክፍያን በተመለከተ
አገልግሎትን እንደተቀበለ መከፈል አለበት፡፡
3. የሚፈለግበትን ግብር ያልከፈለ ማንኛውም ሰው ከተጣለበት ቅጣት ጋር
እንዲከፍል ይደረጋል፡፡

11. መቀጫ
1. ከተሞች ግብር ወይም የአገልግሎት ክፍያ ተከፍሎ መጠናቀቅ ያለበትን ዝርዝር
የጊዜ ገደብ ይወስናሉ፤
2. የሚፈለግበትን ግብር በመክፈያ የጊዜ ገደብ ውስጥ ያልከፈለ የማስጠንቀቂያ
ደብዳቤ እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡ በ30 ቀናት ውስጥ ያልከፈለ ማንኛው ሰው
መክፈል በነበረበት ወር ባልተከፈለው መጠን ላይ የሚታሰብ ከተሞች
እንደአካባቢያቸው ተጨባጭ ሁኔታ በሚያወጡት ዝርዝር ደነብ በሚቀመጠው
መቀጮ መሰረት ይከፍላል
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የሚጣለው መቀጫ መክፈል ካለበት ግብር
መጠን 50% ሊበልጥ አይችልም፡፡
4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ 2 መሰረት የተቀመጠውን የጊዜ ገደብ የከንቲባው ኮሚቴ
አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን ከ15-30 ቀናት ድረስ ሊያራዝም ይችላል፡፡
5. የመቀጫው መታሰብ መጀመር ገቢ ለመሰብሰብ የተፈቀደለት አካል በዚህ አንቀጽ
ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ንብረትን መያዝን ጨምሮ ሌሎች እርምጃዎችን
ከመውሰድ አያግደውም፡፡
6. በማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ ውስጥ መጥተው የማይከፍሉት የመሬትና የህንጻ
ግብር ባለእዳዎች የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገድ
ይደረጋል፡፡
7. የመንገድ መጠቀሚያ ግብር ባለእዳዎችን በሚመለከት በከተማው ትራፊክ
አማካይነት የመኪናው መለያ ሰሌዳ ቁጥር ግብሩ እስከሚፈጸም ድረስ እንዲያዝ
ይደረጋል፡፡

9
8. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አነቀጽ 6 እና 7 መሠረት ክፍያውን ያልፈጸመ በሕግ
ይጠየቃል፡፡
9. ግዴታውን ካልተወጣ ሰው ገቢውን ለመሰብሰብ የተደረገን ማናቸውንም ወጪ
ግዴታውን ያልተወጣው ሰው እንዲተካው ይደረጋል፡፡
10.የክፍያ ግዴታቸውን ያልተወጡ ሰዎች ንብረት የሚያዝበት አኳ|ን እና ሁኔታ
ወደፊት በሚወጣው መመሪያ መሠረት ይወሰናል፡፡

12. ስለ ይግባኝ
1. በአንቀጽ 0 ንዑስ አንቀጽ 1 በተሰጠው የግብር ማስታወቂያ ላይ ቅር የተሰኘ
ማንኛውም ግብር ከፋይ በከተማው ለተቋቋመው ገቢ ሰብሳቢ ክፍል ያለምንም
ቅድመ ሁኔታ አቤቱታውን በማቅረብ ምላሽ ማግኘት ይችላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የቅሬታው
ምንጭ ከመረጃና ለሴት ጋር የተያያዘ ከሆነ በገቢ ክፍል ወይም ሌሎች
ከሚመለከታቸው የሥራ ሂደቶች ጋር በመነጋገር መፍታት፣ቅሬታው በገቢ ክፍል
መፈታት ካልተቻለና ከአገልጋይ ሥነ ምግባር ጋር የተያያዘ ከሆነ አቤቱታውን
ለከንቲባው ወይም ከንቲባው ለሚሰይመው ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
ቅሬታው/ አቤቱታው የሚቀርብበት እና ተጣርቶ ውሳኔ የሚሰጥበት ሁኔታ
በመመሪያ ይገለጻል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 መሠረት በሚወሰነው ውሳኔ ቅር የተሰኘ
ማንኛውም ግብር ከፋይ የህግ ግድፈት አለበት ብሎ ካመነ ጉዳዮን ለከተማ ነክ
ጉዳዮች ፍ/ቤት ወይም ይህ ባልተቋቋመበት ስፍራ ከበቢያዊ ስልጣን ላለው የወረዳ
ፍ/ቤት አቅርቦ ሊያስወሰን ይችላል፡፡

13. ገቢ ስለማድረግ
ገቢን ለመሰብሰብ የተመደበው ሰው የሰበሰበውን ወይም የተቀበለውን ወይም
የተፈጸመለትን ክፍያ በየቀኑ የሥራ ሰዓት ማብቂያ ወይም እጅግ ቢዘገይ በሚቀጥለው
ቀን ጠዋት አግባብ ባለው የባንክ ሂሳብ ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት፡፡ ሆኖም ግን
በአካባቢው የባንክ አገልግሎት በማይኖርበት ወቅት በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት
ካዝና እንዲቀመጥ ይደረጋል፡፡ በዚህ ደንብ መሠረት ከሚፈቀድ በጀት በስተቀር
በማንኛውም መልክ የተሰበሰበ ገቢ ባንክ ወይም ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ካዝና
ገቢ ሳይሆን ወጪ አድርጎ መጠቀም አይቻልም፡፡

10
14. ምዝገባ
1. ማናቸውም ሂሳብ የፌደራልን እና የክልል ሂሳብ አመዘጋገብን ባገናዘበ መልኩ
በተዘጋጀው የከተማው የሂሳብ አወቃቀር ሥርዓት መሠረት ይመዘገባል፡፡
2. በአይነት የተገኘ እርዳታ ዋጋ ግምት በከተማው አስተዳደር ሂሳብ ውስጥ መመዝገብ
ይኖርበታል፡፡

15. የባንክ ሂሳብ


ከተማው የሚያንቀሳቅሰው አንድ የትሬዠሪ አካውንት በከተማው ፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት ስም በክልሉ ፋይናነስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሲፈቅድ በኢትዬዽያ
ብሔራዊ ባንክ ወይም እሱ በሚወክለው ባንክ ይከፈትለታል፡፡

16. የገቢ ክፍፍል ፣ድጋፍ እና ፍትሐዊነት


1. የገቢ ክፍፍል ቀመር፣
በክልሉ መንግስት በየጊዜው ተዘጋጅቶ በሚጸድቀው የገቢ ክፍፍል ቀመር መሠረት
የሚመደበው ገቢ ድርሻ ለከተማው ይተላለፋል፡፡
2. ድጋፍ
ሀ/ የክልሉ መንግስት ከተጠቃለለ ፈንድ ውስጥ የካፒታል ፕሮጀክቶችን ወጪ
ለመሸፈን የሚያስችል ድጋፍ ለከተሞች ሊሰጥ ይችላል
ለ/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የሥራና ከተማ ልማት ቢሮና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት
ቢሮ ለፕሮጀክቶች የስራ ማስኬጃ ወጪ የሚውል በቅድመ ሁኔታ ላይ
የተመሰረተ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲሰጥ ሀሳብ ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡
ሐ/ ከክልሉ መንግስት የተገኘውን ጠቅላላ ድጋፍ በበጀት ማከፋፈያ ቀመር መሠረት
ለከተሞች ይከፋፈላል፡
መ/ ለከተማ አስተዳደሮች የሚደረግ የበጀት ድጋፍ ማከፋፈያ ቀመር
በሚዘጋጅበት ጊዜ መሰረት የሚያደርጋቸው ታሳቢዎች የሕዝብ ብዛት ፣
የነፍስ ወከፍ ገቢንና የልማት አፈጻፀም ጥረትን ያጠቃለለ ሊሆን ይገባል፡፡
ሠ/ የበጀት ድጋፍ ለከተሞች በሚያከፋፍልበት ጊዜ የሚከተሉትን ከግምት ውስጥ
ማስገባት አለበት፣
1. ፍትሃዊነትን፣
2. ብቃትን

11
3. ዝቅተኛ ሀብት ያላቸው የከተሞች መሠረታዊ የማስፈጸም አቅም ያላቸው
መሆኑን፣
4. አስተማማኝነትን እና
5. በከተማ ደረጃ ተገቢው የፋይናንስ አስተዳደር እንዲኖር ማበረታታት
ማስቻሉን፣

17. ፍትሃዊነት
የገቢ ክፍፍል እና የድጋፍ አሰጣጥ ዘዴዎች በሚዘጋጁበት ዘዴዎች በሚዘጋጁበት
ጊዜ አንጻራዊ እድገት ያላቸው ከተሞች፣ በአነስተኛ ደረጃ የሚገኙ ከተሞች እና
በገጠር ወረዳዎች መካከል ፍትሃዊ የሆነ የሀብት ክፍፍል መኖሩን ለማረጋገጥ
የሚያስችለውን ዘዴ ጥቅም ላይ መዋል አለበት፡፡

ክፍል 3
ብድር
18. ጠ ቅ ላ ላ
1. ከተሞች የሚወስዱት የረዥምና የአጭር ጊዜ ብድር አገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ
መረጋጋትን እና የገንዘብ ፖሊሲን የማይነካ መሆኑ መረጋገጥ አለበት፡፡
2. ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 አፈጻጸም ማናቸውም ከተማ ብድር ከመውሰዱ
በፊት አስቀድሞ የተወሰደውን እዳ ክምችት እና ሊወሰድ የታሰበውን ብድር መጠን
እና የሚውልበትን ዓላማ ለክልሉ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ማስታወቅ አለበት፡፡

19. የአጭር ጊዜ ብድር


1. ከተማው የአጭር ጊዜ ብድር (ቀጥታ ብድር) ሊወሰድ የሚችለው በክልሉ ፋይናንስና
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሲጸድቅ እና በሚከተሉት ምክንያቶች የሚያጋጥምን የገንዘብ
እጥረት ለማሟላት ነው፡፡
ሀ/ ብድሩ በሚወሰድበት የበጀት ዓመት ያጋጠመን የገንዘብ እጥረት
ለማሟላት ሆኖ ዕዳውን በዚያው በጀት አመት መልሶ ለመክፈል
የሚያስችል ተለይቶ የታወቀ ገቢመኖሩ የተረጋገጠ ሲሆን፣
ለ/ በበጀት ዓመቱ ውስጥ ፍላጎት ማሟያ የሚውል የገንዘብ እጥረት ሲያጋጥም
እና በብድር የተወሰደ ገንዘብ ተለይቶ ከታወቀ በህግ ከተፈቀደ ድልድል

12
ወይም በረዥም ጊዜ ብድር ከሚገኝ ገንዘብ በዚያው የበጀት አመት ውስጥ
ተመልሶ የሚከፈል ሲሆን ነው፡፡
2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1ላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ከተማው ይህንን ብድር
ሊወስድ የሚችለው ፡-
ሀ/ በብድር ስምምነቱ በከተማው ምከር ቤት ውሣኔ ሲፀድቅ እና ይþው ውሣኔ
በከተማው ከንቲባ ፊርማ ሲረጋገጥ፣
ለ/ የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የብድር ስምምነቱን ወይም ብድሩ
የተወሰደ መሆኑን የሚያረጋግጡ ወይም ለእዳው እውቅና የሚሰጡ ሌሎች
ተመሳሳይ ሰነዶችን ሲፈርም ነው፡፡
ሐ/ ብድሩ የተገኘው ከአንድ ግለሰብ፣ቡድን ወይም ድርጅት ጋር በተደረገ ስምምነት
ሆኖ የብድሩ ጣሪያ ብድሩን የሚያጸድቀው ምክር ቤት ተወስኖ በአንድ ጊዜ
ብድር ወይም እንደአስፈላጊነቱ በየጊዜው በሚወሰዱ ብድሮች ሲሆን የክፍያው
ጊዜ ሊሻሻል የሚችለው ብድሩን ባጸደቀው ምክር ቤት በሚሰጥ ውሳኔ ብቻ
ይሆናል፡፡
መ/ የከተማ ምክር ቤት ያጸደቀው ብድር አስቸኳይ ሁኔታ ሲያጋጥም ጥቅም ላይ
የሚውል ሲሆን የተገባውን እዳ መጠን፣ብድሩ የሚያስከትለውን ወጪ
፣የእዳውን ክፍያ ለመፈጸም የሚያስችሉ አማራጮችን ለምክር ቤቱ ማሳወቅ
አለበት፡፡
3. ከተማው የወሰደውን የአጭር ጊዜ ብድር በተወሰደበት የበጀት ዓመት ውስጥ መልሶ
መከፈል ሲኖርበት የከተማው አስተዳደርን ወይም ዋስትና የተሰጠበትን የሌላ አካል
ብድር መልሶ መክፈያ ጊዜ ወደሌላ የበጀት ዓመት የማሸጋገር ውጤት በሚኖረው
አኳ|ን ውሉን ማሻሻል ወይም እዳውን ለመክፈል የሚያስችል ሌላ ብድር መውሰድ
አይችልም፡፡

20.የረዥም ጊዜ ብድር
1. ከተማው የረዥም ጊዜ ብድር ሊወስድ የሚችለው በክልሉ መስተዳድር እና
ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሲጸድቅ ሆኖ ለሚከተሉት ዓላማዎች ብቻ ይሆናል፡፡
ሀ/ ከተማው የተቋቋመበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ የሚያስችሉ ንብረቶች
ማምረቻ ወይም ሌሎች መሣሪያዎች ለማፍሪያ ለሚያስፈልጉ የካፒታል
ወጪዎች ለማዋል፣
ለ/ አስቀድሞ የተወሰደን የረዥም ጊዜ ብድር ክፍያ ለመፈጸም ፣

13
2. ከላይ አንቀጽ 1 ላይ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ብድር ለመውሰድ የሚችለው፣
ሀ/ በከተማው ከንቲባ ፊርማ ሲረጋገጥ እና በከተማው ምክር ቤት ውሣኔ የብድር
ስምምነቱ ሲፀድቅ
ለ/ የከተማ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የብድር ስምምነቱን ወይም ብድሩ
የተሰደ መሆኑን የሚያረጋግጡ ወይም ለዕዳው ዕውቅና የሚሰጡ ሌሎች
ተመሳሳይ ሰነዶችን ሲፈርም ነው፡፡
3. ከተማው የረዥም ጊዜ ብድር ሊወስድ የሚችለው የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት ፡-
ሀ/ ምክር ቤቱ ብድሩን ለማጽደቅ ስብሰባ በሚያካሄድበት ዕለት ቢያንስ 15 የሥራ
ቀናት በፊት የሚወስደውን ብድር እና የሚሰጠውን መያዣ ዝርዝር
የሚያመለክት መግለጫ ለሕዝብ ይፋ በማድረግ፣
ለ/ ሊፈረም የታሰበውን የብድር ስምምነት በተመለከተ የሕዝቡ አስተያየት እንደ
ግብዓት በመጠቀም፣
ሐ/ የምክር ቤቱ ስብሰባ ከሚካሄድበት ዕለት ቢያንስ 15 ቀናት አስቀድሞ የብድር
ስምምነቱን ቅጂ እንዲሁም የብድሩ ገንዘብ ተመልሶ የሚከፈልበትን ጊዜ
የሚያመለክት ሠንጠረዥ ጨምሮ የመልሶ አከፋፈሉን ሁኔታ የሚያሳይ ዋና
ዋና የውል ቃሎችን፣
መ/ ከላይ በተ.ቁ ሐ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የብድሩ ገንዘብ ተመልሶ
እስከሚከፈል ድረስ ያስከትላል ተብለው የሚገመቱ ከብድሩ ጋር የተያያዙ
ወጪዎችን የሚያሳይ ዝርዝር ለከተማው አስተዳደር ምክር ቤት ማቅረብ
አለበት፡፡
4. ከተማው አስቀድሞ የተወሰደን የረዥም ጊዜ ብድር ለመክፈል የሚያስችል ብድር
ሊወሰድ የሚችለው፣
ሀ/ የተወሰደው የረዥም ጊዜ ብድር በሕግ መሠረት የተወሰደ ሲሆን
ለ/ ብድሩን ለመክፈል የሚወስደው ብድር የመክፈያ ጊዜ በመጀመሪያው ብድር
በተወሰደው ገንዘብ ከተገዙት ንብረቶች የማምረቻ ወይም ሌሎች መሳሪያዎች
የጠቀሜታ ጊዜ በላይ ካልሆነ፣
ሐ/ ብደሩን ለመክፈያ የተወሰደው ገንዘብ የወደፊት ክፍያ (የዋና ገንዘብና የወለድ
ክፍያን ጨምሮ) የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት በቀድሞው ስምምነት መሠረት

14
ሊፈጸም ከታሰበው የወደፊት ክፍያ የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት የሚያንስ ሲሆን
፣እና
መ/ በተራ ፊደል (ሐ) ከተጠቀሰው የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት በቀድሞው ስምምነት
መሠረት ሊፈጸም ከታሰበው የወደፊት ክፍያ የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት
የሚያንስ ሲሆን፣ እና
መ/ በተራ ፊደል (ሐ) ከተጠቀሰው የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት ላይ ለመድረስ
ሥራ ላይ የዋለው የማቀናነሻ ምጣኔ እና ስሌቱ መሠረት ያደረጋቸው ሌሎች
ታሳቢዎች የተደገፉ እና ወደፊት ሥራ ላይ በሚውለው ማዕቀፍ የተመለከቱትን
መስፈርቶች ያሟሉ ሆነው ሊገኙ ነው፡፡
5. ከተማው የረጅም ጊዜ ብድር በዓመታዊው የመንግሥት በጀት የካፒታል በጀት
ድርሻን ለመወሰን ሥራ ላይ ከዋለው መርህ ጋር የተጣጠመ መሆን አለበት፡፡

21. ለአጭር እና ለረጅም ጊዜ ብድር በጋራ የሚያገለግሉ ሁኔታዎቸ


ከተማው ብድር ሊወሰድ የሚችለው በኢትዬዽያ ብር ሆኖ መዋዥቅ ከሚያስከትሉ
የውጭ አገር ገንዘቦች ጋር ያልተያያዘ ወይም በዚህ ዓይነቱ ተጽእኖ ሥር የማይውል
መሆን አለበት፡፡

22. መያዣ ስለመስጠት


1. ከተማው የከተማው ምክር ቤት በሚወሰነው መሠረት፣
ሀ/ ከተማው ለገባው ማናቸውም የብድር ግዴታ፣
ለ/ በከተማው ብቸኛ ቁጥጥር ሥር ያለ የልማት ድርጅት ለገባው ማናቸውም
የብድር ግዴታ፣
ሐ/ ከተማው በውል በገባው ግዴታ መሠረት ለሚጠቀምባቸው ወይም
የከተማውን ዓላማ ለማስፈፀም ሌላ ሰው ለሚፈፅመው የካፒታል ወጪ
መያዣ መስጠት ይችላል፡፡
2. ከተማው የሚከተሉትን ጨምሮ ሌሎች ተገቢ የሆኑ መያዣዎችን ሊሰጥ ይችላል፡፡
ሀ/ መብትን ወይንም ሀብትን በዋስትና፣በመያዣ ወይም በሌላ ተመሳሳይ የመያዣ
ውል በመስጠት፣
ለ/ ወደፊት ይገኛል ተብሎ ከሚገመት ገንዘብ ወይም ሀብት እንዲከፈል ግዴታ
መግባት ወይም አበዳሪው ወይም ኢንቬስተሩ እንደዚህ ያሉ ገቢዎችን በቀጥታ

15
እንዲወሰድ በመፍቀድ ዕዳው የሚከፈል መሆኑን ወይም መያዣ የተሰጠበት
ግዴታ የሚፈፀም መሆኑን በማረጋገጥ፣
ሐ/ በአበዳሪው፣በኢንቬስተሩ ወይም በሦስተኛ ወገን ዘንድ በዋስትና መልክ ገንዘብ
በማስያዝ፣
መ/ ማናቸውንም የገቢ ዓይነት ወይም ወደፊት የሚሰበሰብ ገቢ ለዕዳው ክፍያ
እንዳይውል ክልከላ የሌለበት መሆኑን በማረጋገጥ
ሠ/ ማናቸውም ያለመግባባት በዕርቅ ፣በግልግል ወይም ያለመግባባትን ለመፍታት
በሚያስችል ዘዴ እንዲፈታ ግዴታ በመግባት፣
ረ/ የተገባውን ግዴታ መወጣት በሚያስችል መጠን ከጠቅላላ ገቢ ቀንሶ በመያዝ
ወይም የተለያዩ የዕቃና አገልግሎት ክፍያ ወይም ተቀማጭ ገንዘብ በተወሰነ
መጠን እዳው እንዲውል ግዴታ በመግባት፣
ሰ/ ዋና ገንዘብ እና ወለድን ጨምሮ ለማናቸውም ሌላ ዕዳ ክፍያ የሚውል ገንዘብ
በበጀት በማስያዝ፣
ሸ/ ዋና ገንዘብ እና ወለድን ጨምሮ ለማናቸውም ሌላ ዕዳ ክፍያ የሚውል ገንዘብ
በበጀት በማስያዝ፣
ቀ/ ከተማው አስፈላጊና ተገቢ ናቸው ብሎ በሚያምንባቸው ሌሎች ዘዴዎች
በመስማማት፣
3. መያዣ የሚፈቅድ ማናቸውም የከተማው ምክር ቤት ውሳኔ፣
ሀ/ በመያዣ እንዲሰጥ የተፈቀደው ሀብት ወይም መብት መሠረታዊ የሆኑ
የከተማ አስተዳደር አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚኖረውን አስፈላጊነት
መወሰን
ለ/ መሠረታዊ የሆኑ አገልግሎቶችን ለመስጠት አስፈላጊ መሆኑ ሲታመን ይህ
ሀብት ወይም መብት መሠረታዊ የሆኑ አገልግሎቶች ሳይቋረጡ
እንዲከናወኑ ለማድረግ በሚያስችል አኳ|ን የሚጠበቅበት ሁኔታ ማመልከት
ይኖርበታል፡፡
4. የምክር ቤቱ ውሳኔ ሀብቱ ወይም መብቱ መሠረታዊ የሆኑ የከተማው
አገልግሎቶችን ለመስጠት አስፈላጊ ነው የሚል በሚሆንበት ጊዜ በከተማው መያዣ
የተሰጠው ማናቸውም ተዋዋይ ወይም አዋዋዩ ወራሽ ወይም መብት የተላለፈለት
ወገን ከተማው ግዴታውን ሳይወጣ ሲቀር በሀብቱ ወይም በመብቱ ሊጠቀም

16
የሚችለው መሠረታዊ የሆኑ የከተማው አገልግሎቶች ቀጣይነት በማይደናቀፍበት
ወይም በማይታወክበት ሁኔታ መሆን ይኖርበታል፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በምክር ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ ሀብቱ
ወይም መብቱ መሰረታዊ የሆኑ የከተማው አገልግሎቶችን ለመስጠት አስፈላጊ
አይደለም የሚል በሚሆንበት ጊዜ እንደአግባብነቱ መያዣ ከተሰጠበት ዕዳ ተከፍሎ
እስከሚጠናቀቅ ወይም በተገባው ግዴታ መሠረት እስከሚፈጸም ድረስ ከተማው
በውሉ መገደዱ የሚቀጥል ይሆናል፡፡

23. ከተማው ስለሚሰጠው ዋስትና

ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች መሠረት ካልሆነ በስተቀር ከተማው በመንግሥት


አካላት ወይም በማናቸውም ሌላ ሰው ለተገቡ ግዴታዎች ወይም ዕዳ ዋስትና ሲሰጥ
አይችልም፡፡
1. በከተማው ብቸኛ ቁጥጥር ሥር ያለ የልማት ድርጅት ለሚወስደው የረጅም
ጊዜ ብድር የከተማው ዋስትና የሚሰጠው ለዕዳው ምክንያት የሆነውን
የልማት ድርጅቱን የልማት ዕቅድ እና ዋስትናውን የከተማውን የከተማው
ምክር ቤት ያፀደቀው ሲሆን ነው፡፡
2. ከተማው ማናቸውም ሌላ ሰው ለገባው ዕዳ ዋስትና ሊሰጥ የሚችለው የክልሉ
የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሲያፀድቀው እና
ሀ/ ዋስትናው በመስጠቱ ምክንያት ከተማው ሲያጋጥመው ይችላል ተብሎ
ከሚገመተው ወጪ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ጥሬ ገንዘብ ወይም ለሌላ
ዓላማ ያልተመደበ መጠባበቂያ ገንዘብ ዋስትናው ጸንቶ በሚቆይበት
ጊዜ ውስጥ ሁሉ አስተዳደሩ ለይቶ የሚያስቀምጥ ወይም የሚይዝ
ከሆነ ወይም፣
ለ/ በዚሁ ዋስትና ምክንያት ከተማው ያጋጥመዋል ተብሎ በሚታሰብ
ወጪ መጠን በተመዘገበ የመድን ድርጅት የተሰጠ የመድን ዋስትና
ከተማው የገዛና መድህኑ ዋስትናው በሚቆይበት ጊዜ ሁሉ እንደጸና
የሚቆይ መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡

17
ክፍል 4
ዕቅድ እና በጀት
24.ዕቅድ
1. ከተማው ከሶስት በማይበልጡ ዓመታት ተከፋፍሎ የሚፈጸም ስትራቴጂክ ዕቅድ
ያዘጋጃል፡፡ ይህ ስትራቴጂክ ዕቅድ የከተማውን የኢኮኖሚ ልማት፣የማህበራዊ ልማት
እና የመሠረተ ልማት ዕቅድ በአንድነት የሚይዝ መሆን አለበት፡፡
2. የከተማው መሪ እቅድ የከተማውን አጠቃላይ የመልካም አስተዳደርና የልማት
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች ቴክኒካዊ ሁኔታዎች ሳይዘነጋ የሚከተሉትን ማካተት
አለበት
ሀ/ የቤቶች ልማት፣
ለ/ የመሬት አጠቃቀምና አቅርቦት ፣
ሐ/ ከተማውን መልሶ የማደስ እና መልሶ የማልማት፣
መ/ የሕዝብ አገልግሎት መስጫ የመሰረተ ልማትና ማህበራዊ አገልግሎት
ማስፋፈያ ግንባታዎች እና
ረ/ የመሠረተ ልማት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚ፣ የትራንስፖርት እና የህዝብ እድገትን
መጠን የሚያሳይ መቶኛ ፣
3. ስትራቴጂክ ዕቅድ በውስጡ ለእቅዱ ማስፈጸሚያ የሚያስፈልገውን ገንዘብና ገንዘቡ
የሚገኝበትን ምንጭ የያዘ መሆን አለበት፡፡
4. ስትራቴጂክ ዕቅድ እና በተወሰኑ ዓመታት ሥራ ላይ የሚውለው ዕቅድ የሚፀድቀው
በዚህ ደንብ በጀት ስለሚታይበት ሥርዓት በተደነገገው መሠረት ይሆናል፡፡

25. ዕቅድ እና በጀት እንደገና የሚታይበት ጊዜ


1. ከተማው ስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ የተመለከተውን የፋይናንስ ዕቅድ መሠረት
በማድረግ ከዓመታዊ በጀት በተጨማሪ ከሦስት ዓመታት ላልበለጠ ጊዜ የሚቆይ
ተንከባላይ ዕቅድ ሊያዘጋጅ ይችላል፡፡
2. ለዕቅዱ ማስፈጸሚያ የሚውል ገቢ መኖሩን ለማረጋገጥ ከተማው የእያንዳንዱን
ዓመት የፋይናንስ ፍላጎት ግምት ውስጥ የሚያስገባ የምጣኔ ማሻሻያ ሊያደርግ
ይችላል፡፡ ማሻሻያ በየዓመቱ አዲሱ የበጀት ዓመት ከመግባቱ በፊት መዘጋጀት
አለበት፡፡

18
3. ማሻሻያው የሚያስከትለውን የማስከፈያ ምጣኔ ለመቆጣጠር ከተማው በዕቅድ
ለተያዘው የወጪ በጀት መሸፈኛ የሚውል ገቢ የሚያመነጩ ሌሎች የገቢ
ምንጮችን መፍጠር አለበት፡፡

26. የበጀት ምድብ


የከተማ በጀት መሠረት የሚያደርገው የወቅቱን እና ወደፊት ይገኛል ተብሎ
የሚታሰበውን ገቢ ሲሆን ዓላማውም ከከተማው የልማት እና የአገልግሎት ተግባራት
የረዥም ገዚ እቅድ ውስጥ በጀት በተፈቀደበት የበጀት ዓመት ውስጥ ይፈፀማል ተብሎ
የተያዘውንና የካፒታልና የመደበኛ በጀት አንድ ክፍል የሆነውን ወጪ ለመሸፈን ነው፡፡

27. የወጪ አሸፋፈን


1. የዓመታዊ በጀት ወጪ የሚሸፈነው
ሀ/ በእርግጠኝነት ይሰበሰባል ተብሎ ከሚታሰበው ገቢ
ለ/ ለካፒታል በጀት ብቻ ከሚውል በብድር ከተገኘ ገንዘብ
ሐ/ ከፌደራል መንግሥት ፣ ከክልል መንግስት እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች
፣ ከመንግስታትና ከበይነ መንግስት የተገኘ እርዳታ
መ/ ለተለየ ተግባር ማስፈጸሚያ እንዲውል የተገኘ ገንዘብ
ሠ/ በማከፋፈያ ቀመር መሠረት የተገኘ ገቢ
ረ/ የበጀት ድጋፍ
ሰ/ ሌሎች በአይነት ወይም በጥሬ ገንዘብ የተገኙ እርዳታዎች ወይም ገቢዎች
ይሆናል፡፡
2. በግብር መልክ የተሰበሰበውን ገቢ ለልማት ሥራዎች መዋል ይኖርበታል፡፡ ዝርዝር
የወጪ አሸፋፈን አፈጻጸም ከተማው ያዘጋጃል፡፡

28. የከተማው በጀት


1. የከተማው በጀት መሠረት የሚያደርገው በዚህ ደንብ አንቀጽ ፭ መሠረት ይሆናል፡፡
2. የከተማው ተግባሮች በጀት ዝግጅቱ መነሻው ከፕሮግራም እና ከወጪ ማዕከላት
ሲሆን የዝግጅቱም ሥራ በጽ/ቤት ደረጃ የሚቀነባበር ይሆናል፡፡
3. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከባለ በጀት መ/ቤቶች የሚቀርብለትን
የበጀት ጥያቄ ካጠቃለለ በ|ላ ከኢኮኖሚ ትንታኔ እና ኢኮኖሚውን ለማረጋጋት
ሊወሰዱ ከሚገባቸው እርምጃዎች እንዲሁም ከሌሎችም አስፈላጊ ከሆኑ መረጃዎች
አካቶ ለከንቲባው ያቀርባል፡፡

19
29. የበጀት ጣሪያና ጉድለት
1. የከንቲባ ኮሚቴው የገቢውን ግምት መሠረት በማድረግ የከተማውን ዓመታዊ
የበጀት ጣሪያ ይወሰናል፡፡
2. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከንቲባውን በማማከር
ለእያንዳንዱ የበጀት ምድብ የተወሰነውን ጣሪያ ለየስራ ክፍሎቻቸው
ያስታውቃሉ፡፡
3. የበጀት ጣሪያው ለበጀት ጥያቄዎች ዝግጅትና ምርመራ መሰረት ይሆናል፡፡
4. ከተማው የበጀት ጉድለት አይፈቀድለትም በመሆኑም ወጪውን በእርግጠኝነት
ከተሰበሰበ ገቢ መሸፈንይኖርበታል፡፡
5. የከተማው ምክር ቤት ያልተጠበቁ የኢኮኖሚ ሁኔታዎች በማጋጠማቸው
ምክንያት በልዩ ሁኔታ ካልፈቀደ በስተቀር በብድር እና ለተለየ ዓላማ ከተሰጠ
እርዳታ የተገኘ ገንዘብ ለሥራ ማስኬጃ ወጪዎች መሸፈኛ እንዲውል ማዘዋወር
አይቻልም፡፡

30. በጀት የመመርመር ሥልጣን

1. የከተማው ከንቲባ የቀረበለትን በጀት በዝርዝር መመርመር እና በምርመራው


ውጤት መሠረት እንደአስፈላጊነቱ በበጀት ጥያቄው ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ
እንዲደረግ ሀሳብ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
2. የከተማው ከንቲባ በጀትን በመመርመር ረገድ የተሰጠው ሥልጣን በበጀት ጥያቄው
ላይ ለውጥ ወይም የማሻሻያ ሀሳብ በማቅረብ ላይ ለከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት የማሻሻያውን ሀሳብ አስተያየት ለየሥራ ክፍሎች ይልካል፡፡
3. የበጀት ጥያቄውን ያቀረበው የሥራ ሂደት በተደረገው ለውጥ ወይም ማሻሻያ
የተስማማ እንደሆነ ከንቲባው የበጀት ጥያቄውን ለከተማው ምክር ቤት
ያቀርባል፡፡
4. እንደአግባብነቱ የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከከተማው ከንቲባ
በቀረበለት የማሻሸያ ሀሳብ ላይ በሀያ ቀናት ውስጥ መልስ ያልሰጠ እንደሆነ
በከንቲባው የቀረበው የማሻሻያ ሀሳብ ተቀባይነት እንዳገኘ ይቆጠራል፡፡
5. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አግባብ ያለው የሥራ ሂደት
በቀረበው የማሻሻያ ሀሳብ ላይ በአሥር ቀናት ውስጥ አስተያየቱን ያልላከ እንደሆነ
ማሻሻያ ተቀባይነት እንዳገኘ በመቁጠር ለከተማው ከንቲባ ያስታውቃል፡፡ የከተማው

20
ከንቲባ በበኩሉ የቀረበውን የለውጥ እና የማሻሻያ ሀሳብ በማከል ለከተማው ምክር
ቤት ያቀርባል፡፡
6. የከተማው ምክር ቤት የቀረበለትን የበጀት ጥያቄ ላይ ማሻሻያ ያደረገ እንደሆነ የበጀት
ጥያቄው በማሻሻያው መሠረት ተስተካክሎ እንዲቀርብ ምክር ቤቱ በከተማው
አስተዳደር ከንቲባ አማካኝነት አግባብ ባለው የሥራ ሂደት መልሶ ይልካል፡፡
7. የከተማው አስተዳደር ከንቲባ በአስር ቀናት ጊዜ ውስጥ የተስተካከለውን በጀት የሥራ
ሂደቱ ያቀረበው አስተያየት ካለ ከዚሁ ጋር ለከተማው ምክር ቤት ያቀርባል፡፡
8. የከተማው ምክር ቤት የተስተካከለውን በጀት እና የቀረቡ አስተያየቶችን ከመረመረ
እና በበጀቱ ላይ ሕዝብ እንዲወያይበት ካደረገ በኋላ ያፀድቃል፡፡

31. የሕዝብ አስተያየት ማሳሰቢያ መድረክ


1. በየደረጃው በሚደረግ የበጀት ውይይት የሕዝብ አስተያየት ማሰባሰቢያ መድረክ
ይኖራል፡፡
2. ሕዝቡ ስለበጀቱ ያለውን ግንዛቤ ከፍ ለማድረግ በህዝብ አስተያየት መድረኮች ከሌሎች
መካከል በሚከተሉት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ፡፡
ሀ/ በቅደም ተከተል ሊከናወኑ የሚገባ ተግባራት
ለ/ የወጪ አሸፋፈን ዘዴ እና
ሐ/ የበጀት አፈፃፀም የድርጊት መርሃ ግብር እና ሌሎች የህዝብ አስተያየት መድረኩን
በሊቀመንበርነት የሚመራው ሰው የሚያቀርባቸው ጉዳዮች፣

32. ተጨማሪ በጀት

1. የበጀት ጥያቄ የፋይናንስ እቅድን ጨምሮ ፊዚካል ዕቅድ ጋር በተያያዘው ግምት ውስጥ
ሊገቡ የሚባቸውን ጉዳዮች የያዘ እና ፊዚካል ዕቅድ አፈፃፀም ዕቅዱ ለተዘረጋባቸው
የበጀት አመታት በትክክል የተከፋፈለና በተለይም በጀቱ በተጠየቀበት ዘመን ተፈፃሚ
የሆነውን የዕቅዱን ክፍል በሚገባ ለይቶ የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡ ስለሆነም በዚያው
የበጀት ዓመት ውስጥ ተጨማሪ በጀት መጠየቅ አይኖርበትም፡፡
2. ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ 1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ከተማው የፖሊሲ ለውጥ
በማድረጉ ወይም ሌሎች ያልተጠበቁ ጣልቃ ገብ ጉዳዮች በገጠማቸው ምክንያት አዲስ
እና ተጨማሪ በጀት አስፈላጊ የሆነ እንደሆነ የሥራ ሂደቱ ለከተማው ከንቲባ
የተጨማሪ በጀት ጥያቄ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ የከተማው ከንቲባ የቀረበለትን የተጨማሪ

21
በጀት ጥያቄ በከተማው በበጀት ዓመቱ የተያዘ መጠባበቂያ ካለ ለመጠባበቂያ የተያዘ
በጀት ሥራ ላይ ስለማዋል በሚደነግገው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

33. የበጀት ዝውውርና ቁጥጥር


1. የከተማው አስተዳደር የከንቲባ ኮሚቴ በአንዱ ወይንም በሌላው የበጀት ምድብ
ጥቅም ላይ ያልዋለ ገንዘብ መኖሩን ሲያረጋግጥ እና በከንቲባው ሲቀርብ ከአንድ
ጽ/ቤት ወደ ሌላ ጽ/ቤት የበጀት ዝውውር ሊያደርግ ይችላል፡፡ የከንቲባው ኮሚቴ
ውሣኔውን ከመስጠቱ በፊት የከተማውን የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት
ዝውውሩን በማስመልከት አስፈላጊውን ሙያዊ ትንታኔ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡ሰ
2. የጽ/ቤት ሃላፊ ከአንዱ የሥራ ሂደት ወደሌላው የሥራ ሂደት የበጀት ዝውውር
እንዲደረግ መፍቀድ ይችላል፡፡
3. የስራ ሂደት የበላይ ኃላፊዎች በየሥራ ሂደታቸው ከአንድ ሂሳብ መደብ ወደሌላ
የሂሳብ መደብ የከተማው ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በሚሠጣቸው
ውክልና መሠረት እንዲዘዋወር ለመፍቀድ ይችላሉ፡፡
4. የበጀት ክፍል በበላይ ኃላፊዎች የተፈቀደውን በሀጀት፣ የበጀት ዝውውር እና
ለእያንዳንዱ የበጀት ርዕስ የተደረገውን የበጀት ዝውውር የሚያሳይ የበጀት ሌጀር
ካርድ ይይዛል፡፡
5. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የከተማው የሂሳብ ሹም በመሆኑ
በበጀት አፈፃፀም ላይ አጠቃላይ ክትትል ያደርጋል፡፡

34. የሂሳብ አወቃቀር ሥርዓት


የከተሞች የሂሳብ አወቃቀር ሥርዓት የክልሉን የሂሳብ አወቃቀር ሥርዓት የተከተለ
እንዲሆን ይደረጋል፡፡

35. የፋይናንስ የጊዜ ሰሌዳ

የከተማው የበጀት የጊዜ ሰሌዳ የክልሉን የፋይናንስ የበጀት የጊዜ ሠሌዳ የተከተለ ይሆናል፡፡
ሆኖም ግን አዲሱ በጀት ዓመት ከመጀመሩ በፊት በጀት ጸድቆ ለትግበራ ዝግጁ መሆን
አለበት፡፡

22
36. በጋዜጣ ስለማውጣት
በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፱ ንዑስ አንቀጽ 8 መሠረት በከተማው ምክር ቤት የፀደቀው በጀት
በቅደም ተከተል ሊከናወኑ የሚገቡ ተግባራትን እና የወጪ አሸፋፈን ዘዴ ከሚያሳይ
መግለጫ ጋር በከተማው የህግ ጋዜጣ ታትሞ መውጣት አለበት፡፡

37. የከተማው የልማት ድርጅቶች በጀት

1. አግባብ ባለው ሕግ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎ ለመስጠት በንግድ መልክ የተቋቋሙ


የልማት ድርጅቶች በጀት የሚፀድቀው በከተማው ከንቲባ አማካኝነት በሚቋቋም ቦርድ
ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በድርጅቶቹ በሚቋቋሙበት ማቋቋሚያ ደንብ ይወሰናል፡፡
2. የልማት ድርጅቶች በጀት መሠረቱ የማዘጋጀ ቤት አገልግሎ የሚሰጡ ድርጅቶች
የሚያገኙት ገቢ ይሆና፡፡
3. የልማት ድርጅቶች ተራፊ ሂሳባቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙበት በቦርድ ዝርዝር
መመሪያ ይወሰናል፡፡

38. የካፒታል ፐሮጀክቶች

የከተማው ምክር ቤት የከተማውን የካፒታል ፕሮጀክቶች ከመፅደቁ በፊት


1. ፕሮጀክቱ ለከተማው የሚኖረውን አጠቃላይ ጠቀሜታና አስተዋፅኦ ፣
2. ፕሮጀክቱ ሥራ ከመጀመሩ በፊት በሚኖሩት ዓመታት የሚያስፈልገውን ወጪ፣
3. በግብር፣ በዕቃና አገልግሎቶች ክፍያ ላይ የሚኖረውን እንድምታ ጨምሮ ሥራ
ከጀመረ በኋላ ለፕሮጀክቱ ሥራ ማከናወኛ የሚያስፈልገውን ወጪ እና የሚኘውን
ገቢ ከግምት ውስጥ ማስገባት አለበት፡፡

ክፍል 5
ክፍያ

39. ሥልጣን
ማናቸውንም ክፍያ መፈፀም የሚቻው በከተማው ምክር ቤት በፀደቀው እና በከተማው የህግ
ጋዜጣ ታትሞ በወጣው የበጀት አዋጅ እና በበጀት ዓመቱ ውስጥ በተፈቀደው ተጨማሪ በጀት
መሠረት ብቻ ነው፡፡

23
40. ግዴታ ስለመግባት
1. በሥራ ክፍሉ የበላይ ኃላፊ ወይም እርሱ በወከለው ሰው በጽሑፍ ካልተጠየቀ
በስተቀር ከተፈቀደ በጀት ላይ ክፍያ ለመፈፀም ግዴታ መግባት አይቻልም፡፡
2. ማናቸውም የሥራ ሂደት ኃላፊ ከብር 50,000 በላይ የሆነ ውል ከመፈረሙ በፊት
እንደአግባብነቱ ለከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አቅርቦ ስምምነት
ማግኘት አለበት፡፡ የዚህ ዓይነቱ ስምምነት ያለበቂ ምክንያት ሊከለከል አይችልም፡፡
3. ከብር 50,000 በታች የሆነ ማናቸውም ውል አግባብ ባለው የሥራ ሂደት ኃላፊ
ፈቃድ ሊፈረም ይችላል፡፡
4. ለሁለት ዓመታት የሚቆዩ ውሎች እንደአግባብነቱ በከተማ የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት መጽደቅና ለውሎቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ መኖሩ መረጋገጥ
አለበት፡፡
5. ከሁለት ዓመት ለበለጠ ጊዜ የሚቆዩ ውሎች በከተማው መሪ ዕቅድ መሠረት
በማድረግ በከታማው ከንቲባ ኮሚቴ መጽደቅ አለባቸው፡፡

41. በአገልግሎቶች መካከል ስሚደረግ የወጪ መደጋገፍ


የመግዛት አቅማቸው ደካማ የሆነ ነዋሪዎች የሚጠቀሙባቸውን አገልግሎቶች ለመደጎም
የሚችሉ የመግዛት አቅም ያላቸው ነዋሪዎች የሚጠቀሙባቸው አገልግሎቶች ምርጫ እና
ምርጫውን ለማድረግ የሚያስችል ዘዴ አገልግሎቱን ከሚሰጠው የሥራ ክፍል ጋር
በመመካከር በከተማው የከንቲባ ኮሚቴ ይወሰናል፡፡

42. አጠቃቀም
ማናቸውም ክፍያ የሚፈፀመው በጀቱ በተፈቀደበት የበጀት ዓመት ውስጥ እና በበጀት ዓመቱ
ውስጥ ለቀረቡ ዕቃዎች እና ለተሰጡ አገልግሎቶች ብቻ መሆን አለበት፡፡ ይሁን እንጂ
የማዘጋጃ ቤትን ሥራ ባህሪያት ያገናዘበ አሠራር ማስቀመጥ አስፈላጊ ሆኖ ከተገነ ይህን ደንብ
በማይቃረን አኳኋን ዝርዝር አሠራር መመሪያ ተዘጋጅቶ በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ ፀድቆ
ሊተገበር ይችላል፡፡

43. ወጪ ስለማድረግ
የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከከተማው ከንቲባ በሚሰጠው የፅሑፍ ሥልጣን ከዚህ
በታች ለተዘረዘሩት ኣላማዎች የሚው ገንዘብ የባንክ ሂሳብ ወጪ ለማድረግ ወይም ወጪ
ለማድረግ የሚያስችል ውክልና መስጠት ይችላለሉ፡፡
1. በፀደቀ በጀት መሠረት የተፈቀዱ ወጪዎችን ክፍያ ለመፈፀም፣

24
2. ከተማው በጀቱን እስከሚያፀድቅ ድረስ መፈጸም ያለባቸውን ክፍያዎች ለመፈፀም፣
3. አግባብ ባለው የህግ ድንጋጌዎች በተወሰነው መሠረት ያልተጠበቁ እና ሊቀሩ
የማይችሉ ክፍያዎችን ለመፈፀም፣
4. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ጨምሮ በሌላ ሰው ወይም የመንግሥት አካል ስም
ከተማው የተቀበለውን ገንዘብ የገንዘቡ ባለቤት ለሆነው ሰው ወይም የመንግሥት
አካል ለመክፈል
ሀ. በስምምነቱ መሠረት ከተማ ሌላ ሰው ወይም የመንግሥት አካላ ስል
የሰበሰበውን ገንዘብ.
ለ. ከተማው በሌላ ሰው ወይም የመንግሥት አካል ስም የተቀበለውን የመድን
ካሳ ወይም ሌላ ማናቸውም ክፍያ፣
5. በከተማው የባንክ ሂሳብ ውስጥ በስህተት ገቢ የተደረገን ገንዘብ ለመክፈል
6. በዋስትና ወይም በመያዣ መልክ የተቀመጠን ገንዘብ ለመክፈል
7. በከተማው ውሣኔ መሠረት በተወሰነ ማዕቀፍ ለጥሬ ገንዘብ አስተዳደርና
ለኢንቨስትመንት ዓላማዎች የሚውል ገንዘብ

44. ለጥቃቅን ወጪዎች የሚውል ገንዘብ


የክልሉ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ለጥቃቅን
ወጪዎች የሚውል የተወሰነ ገንዘብ በካዝና እንዲቀመጥ ለመፍቀድ እና አስተዳደሩንም
ለመወሰን ይችላል፣
45. የአጭርና የረዥም ጊዜ የደመወዝ ብድር

የክልሉ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት በአጭር እና


በረዥም ጊዜ ጊዜ የሚመለድ የደመወዝ ብድር ለቋሚ ሠራተኞ ሊሰጥ ይችላል፡፡
46. ጥቅም ላይ ያልዋለ ገንዘብ

1. ለበጀት ዓመቱ የተፈቀደ እና ጥቅም ላይ ያልዋለ ገንዘብ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት


ጽ/ቤት በከፈተው ሂሣብ ተመላሽ ሆኖ የከተማ አስተዳደሩ ሀብት በመሆኑ በቀጣይ
ዓመት ታውጆላቸው የዕቅድ ማስፈፀሚያ ይሆናል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተገለፀው ቢኖርም በበጀት ዓመቱ ጥቅም ላይ ሣይውል
የቀረ በዕርዳታና በብድር የተገኘ ገንዘብ በብድር እና በዕርዳታ ስምምነቱ መሠረት
ጥቅም ላይ መዋሉን ይቀጥላል፡፡

25
47. የተመላሽ ሂሣብ
1. የወጪ ተመላሽ
በበጀት ዓመቱ ውስጥ ተመላሽ የተደረገ የወጪ ሂሣብ በመጀመሪያ ወጪው የቅድሚያ
ክፍያው ወይም ክፍያው በተመዘገበበት ርዕስ እንዲመዘገብ ይደረጋል፡፡
2. የገቢ ተመላሽ
በስህተት ገቢ የተደረጉ ወይም ሕግ ከሚፈቅደው በላይ የተሰበሰበን ገንዘብ የተፈቀደ
በጀት መኖሩ ሳያስፈልግ ገቢው በተመዘገበበት ርዕስ ወጪ አድርጎ መመለስ ይቻላል፡፡

ክፍል 6
ግዥ
48. የግዥ መርሆዎች
1. በዕቃና አገልግሎት ግዥ ተግባር ላይ የተሠማሩ የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት እንዲሁም የሥራ ሂደት የበላይ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ግዥ
ለገንዘብ ተመጣጣኙን ዋጋ በሚያስገኝ አኳኋን መፈፀሙን የማረጋገጥ ኃላፊነት እና
ተጠያቂነት አለባቸው፡፡
2. የዕቃዎች አጠቃቀም ብቃት በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ ካልሆነ በስተቀር የአነስተኛና
የጥቃቅን ኢንዱስትሪዎችን እድገት ለማገዝ ከውጭ አገር ከተመረቱ ተመሳሳይ
ዕቃዎች ይልቅ ለአገር ውስጥ ምርቶች ቅድሚያ በመስጠት የእነዚህን ድርጅቶች
ምርቶች የመግዛት ግዴታ አለባቸው፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 በተደነገገው መሠረት በልዩ አስተያየት ከዚህ በላይ
ከተመለከቱት ድርጅቶች ግዥ እንዲፈፀም ሲደረግ በአገር ውስጥ የተመረተው ዕቃ ዋጋ
በውጭ አገር ለተመረቱ ዕቃዎች ከተሰጠው ዋጋ 15% የሚበልጥ መሆኑ የለበትም፡፡

49. የግዥ ዘዴ
1) የከተማው ግዥ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሊ ልማት ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ
መሠረት ይፈፀማል፡፡ ይህ መመሪያ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን ልዩ ሁኔታ ከግምት
ውስጥ ያስገባ የተለዩ አሠራሮችና ልዩነቶችን እና የተለዩ የአፈፃፀም ሥርዓቶችን
ያካተተ መሆን አለበት፡፡

26
2) የከተማው የሥራ ሂደቶች በግንቦትና ሰኔ ወራት ውስጥ ማናቸውንም የዕቃ አገልግሎት
ግዥ መፈፀም የለባቸውም፡፡ ስለሆነም እያንዳዱ የሥራ ሂደት የተፈቀደለትን በጀት
እንዳወቀ የግዥ ዕቅዱን ለከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማትና ጽ/ቤት ማቅረብ
አለበት፡፡
3) የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የግዥ አፈፃፀም በዕቅዱ በሥራ ላይ
መዋሉን ማረጋገጥ እና በዕቅዱ መሠረት ግዥያቸውን በማይፈፅሙ የሥራ ሂደት
ኃላፊዎች ላይ እርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት አለባቸው፡፡
4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 የተገለጸው ቢኖርም እንደአግባብነቱ በከተማው
የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ሲፈቀድ ለሊበላሹ የሚችሉ ዕቃዎችን እና በበቂ
ምክንያት በዕቅዱ መሠረት ግዥያቸው ሊከናወን ያልቻለ ዕቃዎችን ግዥ በማናቸውም
ጊዜ መፈጸም ይቻላል፡፡
5) የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የግዥውን መጠን መሰረት በማድረግ
የዕቃዎች እና የአገልግሎቶች ግዥ በተማከለ ሁኔታ ወይም በሥራ ሂደት ደረጃ
እንዲፈፀም ለማድረግ የገንዘብ ጣሪያ ለመወሰን ይአችላል፡፡

ክፍል 7
የዕዳ ምህረት እና እዳን ከመዝገብ ስለመዘረስ
50. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሲያምንበት የከተማው አስተዳደር በሚያቀርብለት
አስተያየት መሠረት ከማንኛውም ግብር በዚሁ ላይ የሚከፈል ወይም ከተከፈለ ወለድም
ጭምር ምህረት ሊያደርግ ይችላል፡፡
51. የከተማው አስተዳደር በቂ ምክንያት መኖሩን አረጋግጦ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
በማቅረብ ማናቸውም ተሰብሳቢ ሂሳብ እና በዚሁ ላይ ከሚከፈል ወይም ከተከፈለ ወለድ
ጭምር ሊያዘርዝ ይችላል፡፡ ዝርዝር በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል 8
ንብረት
52. መርሆዎች
የከተማው ንብረቶች ግዥ፣ አጠቃቀም፣ ጥገና፣ ጥበቃ እና አወጋገድ የበጀት ውስንነትን ግምት
ውስጥ በማስገባት የሀብት አጠቃቀምን በጠበቀ ብቃት ባለው እና ውጤታማ በሆነ መንገድ
መመራቱን በሚያረጋግጥ አኳኋን መፈፀም አለበት፡፡

27
53. ንብረት መያዝ
1. በግዥ ወይም በሌላ ማናቸውም መንገድ የተገኘ ማንኛውም የከተማው ንብረት ብቸኛ
ዓላማ የፀደቁ ፕሮግራሞችን አመራር እና አፈፃፀም ብቃት ባለው እና ውጤታማ በሆነ
መንገድ እንዲከናወን ማስቻል መሆን አለበት፡፡
2. ማናቸውም ባለቤት የሌለው ወይም ባለንብረቱ በውል ያልታወቀ ንብረት ከንቲባው
በሚወክለው አካል ወይም ሰው አስተዳደር ሥር ይሆናል ፡፡ ዝርዝር የአፈፃፀም
መመሪያ በከንቲባው ይዘጋጅለታል፡፡

54. አጠቃቀምና አጠባበቅ


በከተማ አስተዳደር ሥር ያሉ የሥራ ሂደቶች በዚህ ደንብ አንቀጽ ፬ በተደነገገው መሠረት
በየሥራ ሂደቱ ይዞታ ሥር ያለው ንብረት በመልካም ሁኔታ መጠበቁን እና ምርታማ በሆነ
አኳኋን ጥቅም ላይ መዋሉን የማረጋገጥ ሃላፊነት አለበት፡፡

55. የጥበቃና የቁጥጥር መዝገብ


1. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ማንኛውም የከተማው ንብረት የተሟላ
መዝገብ እንዲኖር ያደርጋል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚያዘው መዝገብ የእያንዳንዱን ንብረት ዝርዝር የሕይወት ታሪክ
ያካተተ መሆን አለበት፡፡

56. የንብረት አስተዳደር


1. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በከተማ አስተዳደር ሥር ባሉ መ/ቤቶች
ውስጥ የሚገኝ ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ የሕይወት ዘመን ሥርዓትን እንዲከተል
ማድረግ አለባቸው፡፡
2. የከተማው ንብረት በይዞታው ሥር የሚገኙትን ንብረቶች ዓመታዊ ቆጠራ እና የዋጋ
ትመና ማካሔድ አለበት፡፡
3. የክልሉ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የከተማው ንብረት ዋጋ የሚተመንበትን እና
ወጪው የሚሰላበትን ዘዴ በመመሪያ በማውጣት ለከተማው ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት
ጽ/ቤት ይልካል፡፡ በዚህ ዓይነት እንዲሰራባቸው የተዘረጉ ዘዴዎች ስለመለወጣቸው
ማስታወቂያ እስካልደረሰ ድረስ ባለው ሁኔታ ሥራ ላይ መዋል አለባቸው፡፡ ለውጥ

28
መደረጉን የሚገልፅ ማስታወቂያ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ ብቻ መተላለፍ
ይኖርበታል፡፡

57. የንብረት አወጋገድ


1. በእርጅና እና በቴክኖለጂ ለውጥ ወይም ንብረቱ ለሥራ ሂደቱ አስፈላጊ መሆኑ
በመቋረጡ ምክንያት ሥራ ላይ ሊውል የማይችል ንብረት ወዲያውን መወገድ አለበት፡፡
2. የንብረት አወጋገድ በሚከተለው ቅደም ተከተል የፈጸማል፡፡
ሀ/ ለማዘጋጃ ቤት ወይም የማዘጋጃ ቤት ላልሆነ ሌላ የሥራ ሂደት በማስተላለፍ፣
ለ/ ንብረቱ የሚቀበል የሥራ ሂደት በማይኖርበት ጊዜ በሽያጭ፣
ሐ/ ንብረቱን ማናቸውም ምክንያት ሊሸጥ የማይችል በሚሆንበት ጊዜ በሌላ አመቺ
በሆነ መንገድ ፣
3. ንብረት የሚወገድበት አኳኋን እና ሥርዓት የከተማው ከንቲባ ኮሚቴ በሚያወጣው
መመሪያ ይወሰናል፡፡
4. ከንብረት ሽያጭ የሚገኝ ገቢ በከተማው ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ስም በተከፈተው የባንም
ሂሳብ ውስጥ ገቢ ይደረጋል፡፡

ክፍል 9
ሀብትን በልማት ላይ ስለማዋል

58. አገልግሎቶች በሦስተኛ ወገን እንዲሰጡ ስለማድረግ


1. በሥራ አስኪያጁ ከንቲባው አገልግሎቶች በሦስተኛ ወገን እንዲሰጡ ማድረግ ይችላል፡፡
2. ከንቲባው አገግሎቶች በሦስተኛ ወገን እንዲሰጡ ለማድረግ የሚከተሉትን ሁኔታዎች
ያገናዘበ ጥናት ማድረግ አለበት፡፡
ሀ/ በሦስተኛ ወገን ሊሰጡ የሚችሉ አገልግሎቶች መኖራቸውን ማረጋገጥና መለየት፣
ለ/ የመምረጫ መመዘኛዎችን መዘጋጀታቸውን
ሐ/ እንደዚህ ያለውን ውል ለመዋዋል የሚያስችል በተሟላ መንገድ የተደራጀ
የፋይናንስና የቴክኒክ ብቃት ያላቸው ተዋዋዮች መኖራቸውን ማረጋገጥ፣ሰ

29
መ/ ሕብረተሰቡ አገልግሎቶቹን በተመጣጣኝ ዋጋ በማግኘት እንዲችል የትኛው ሰው
ወይም ድርጅት የትኛውን አገልግሎት በአነስተኛ ወጪ ለመስጠት እንደሚችል
በማረጋገጥ ጥናት ማካሄድ አለበት፣
3. ሥራ አስኪያጁ እና በሥሩ ያሉ የሥራ ሂደቶች ለሦስተኛ ወገን የተሰጡ አገልግሎቶች
በብቃት እየተከናወኑ መሆኑን ለማረጋጋጥ ክትትል የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 በተገለጸው መሠረት ክትትል ተደርጎ ግዴታቸውን
ባልተወጡ የሶስተኛ ወገኖች ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡

59. ተራፊ ገንዘብ በልማት ላይ ስለማዋል /የጥሬ ገንዘን አስተዳደር/


1. ከተማው በክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚወሰን ማዕቀፍ ክልል ውስጥ
በመሆኑ ተገቢ የሆነ የጥሬ ገንዘብ አስተዳደር እና ሀብትን በልማት ላይ ማዋል
መመሪያ ማውጣት አለበት፡፡
2. ተራፊ ገንዘብ በሚኖርበት ጊዜ የከተማው ከንቲባ የከተማውን ምክር ቤት በማስፈቀድ
ከከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በሚያገኘው ምክር መሠረት ተራፊው
ገንዘብ በተመረጡ የዋስትና ሰነዶች ላይ እንዲውል ሊያደርግ ይችላል፡፡
3. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ተራፊው ገንዘብ ሥራ ላይ
የሚውልባቸውን የዋስትና ሰነዶች፣ የዋስትና ሰነዱን እና አክሲዮኑን ለሽያጭ
የሚያውለውን ኩባንያ የፋይናንስ አቋም በማጥናት ችግር የማይፈጠር ስለመቦኑ
ማረጋገጫ መስጠት አለባቸው፡፡
4. የከተማው ከንቲባ በከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በሚሰጠው ምክር
ላይ በመመሥረት ተራፊ ገንዘብ በንግድ ድርጅት መልክ እንዲከናወን በታቀዱ
አገልግሎቶች ላይ እንዲውል ማድረግ ይችላል፡፡

60. የጥሪት ፈንድ


የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ለረጅም ጊዜ ብድር መክፈያ ለቋሚ ንብረቶች
መተከያ የሚውል የጥሪት ፈንድ ማቋቋምና ማስተዳደር ይችላል፡፡

30
ክፍል 10
ሂሳብ እና የሂሳብ አመዘጋገብ
61. የሂሳብ ዝግጅትና ሪፖርት አቀራረብ
1. ማናቸውም የከተማው ሂሳብ መግለጫ ዝግጅት በጀት ከሚመደብላቸው የሥራ
ሂደቶች ይጀምራል፡፡
2. የከተማው የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት፣ ዕዳ እና ሀብትን እንዲሁም የተጣራ ቀሪ
ሀብትን የሚያሳይ የተሟላ መረጃ መያዝ አለበት፡፡ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓቱ
በሚከተሉት ሳይወሰን፡-
ሀ/ የሂሳብ ሚዛን መግለጫ፣
ለ/ የገቢ እና የወጪ መግለጫ፣
ሐ/ የተሰብሳቢና የተከፋይ መግለጫ፣
መ/ የጥሬ ገንዘብ ፍሰት መግለጫ የሚያካትት መሆን ይኖርበታል፡፡
3. የከተማው የሂሳብ ሪፖርት በከተማው የፋይናስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ለውጭ
ኦዲተር ይቀርባል፡፡
4. የሂሳብ መግለጫ እና በውጭ ኦዲተር የተመረመረው ሂሳብ ለከተማው ከንቲባ
ይቀርባል፡፡ የከተማው ከንቲባ የቀረቡለትን የተመረመሩ ሒሳቦች በማጠቃለል ታይቶ
እንዲፀድቅ ለከተማው ምክር ቤት ያቀርባል፡፡ለክልሉ የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
የሂሳብ ሪፖርት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

62. ስለሂሳብ ሪፖርቶች መጣጣም


የከተማው የሂሳብ ሪፖርት አቀራረብ ሥርዓት ከክልሉ የሂሳብ ሪፖርት አቀራረብ ሥርዓት
ጋር የተጣጣመ መሆን አለበት፡፡

63. ሰነዶችን ስለማቆየት


ማናቸውም የሂሳብ መረጃና መዝገብ በክልል መንግሥት ሕግ ለተወሰነው ዓመት ይዘው
ማቆየት አለባቸው፡፡

31
ክፍል 11
የኦዲትና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
64. የክልሉ ፋይናስና የኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ተግባራት
1. የክልሉ ፋይናንስና የኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣
አግባብ ባለው የክልሉ አዋጅ በተሰተው ስልጣን መሠረት ይህንን ደንብ በተከሞች
ተግባራዊ እንዲሆን ዕገዛ ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ይገመገማል፡፡
2. የክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ
በከተሞት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 103/1999 በአንቀጽ 53 የተሰጠውን አላማ ለማሳካት
በአንቀጽ 54 ንዑስ አንቀጽ ከ2-7 የተሰጡትን ተግባራት በሥሩ ያሉ የበታች መዋቅር
በማካተት ያከናውናል፡፡

65. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ተግባር


የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የከተማው ዋና ሂሳብ ሹም ሆኖ
ያገለግላል፡፡ በዚህ ሃላፊነቱ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡
1. የከተማ አስተዳደሩን የበጀት አፈፃፀም ይከታተላል፡፡
2. በከተማም ሆነ በክፍለ ከተማ ደረጃ የሥራ ሂደቶችን ጨምሮ ከከተማው
አስተዳደር የፋይናንስ አቋም ጋር የተያያዙ መረጃዎች በማናቸውም ጊዜ
እንዲኖሩ ያደርጋል፡፡
3. የሁሉንም የበጀት ምድቦች ገቢ እና ወጪ የሚያሳይ ትክክለኛ መዝገብ የያዘውን
መረጃ ያጠቃልላል፡፡
4. የከተማውን የተጠቃለለ የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጅቶ ለከተማው ከንቲባ ያቀርባል
በግልባጩም የክልለሉ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ/የዞን ፋይናንስ
ኢ/ልማት መምሪያ እንዲያውቀው ያደርጋል፡፡
5. የብድር ወጪ አሸፋፈንን ይቆጣጠራል፣ የዕዳው ሚዛን በከተማው የፋይናንስ
አቅም ውስጥ መሆኑን እና የዕዳው ክምችት በክልለሉ የማይክሮ ኢኮኖሚ
መረጋጋት ላይ ችግር የማያስከትል መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
6. በውጭ ኦዲተሮች የተከናወነው የሂሳብ ምርመራ ሪፖርት ለከተማው ምክር ቤት
እንዲተላለፍ ለከንቲባው ያቀርባል፡፡

32
7. በውጥ ኦዲተር ፣ በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና በምክር ቤቱ በተሰጡ
አስተያየቶችን በማጠቃለል ለከተማ ው ጽ/ቤቶች ያቀርባል፡፡
8. ማናቸውንም ሂሳብ የሚመለከት መዝገብ እና የሂሳብ መግለጫ ለአጠቃቀም
በሚያመች መንገድ ይይዛል፣ አግባብ ያላቸው የሥራ ሂደቶች በጠየቁ ጊዜ
ሊጠቀሙበት እንዲችሉ ያደርጋል፡፡
9. በዚህ ደንብ በዝርዝር እንደተቀመጠው የፋይናንስ ሥራዎች ሁሉ የመንግሥትና
የፋይናንስ ፖሊሲዎች የሚመለከቱ ሌሎች ማናቸወንም ተግባራት ያከናውናል፡፡

66. . ኦዲት
1. የከተማው ምክር ቤት የከተማውን ሂሣብና በጀት የሚመረምር እና የምርመራው
ውጤት ለምክር ቤቱ የሚያቀርብ በውድድር ከተመረጡ የግል ኦዲት ተቋም የውጭ
ኦዲተር መሰየም ይችላል፡፡
2. የኦዲት ሪፖርቱ ከምርመራው ውጤት በተጨማሪ ያለፈውን የበጀት ዓመት የሂሳብ
ምርመራ ግኝት እና በግኝቱ ላይ የተወሰደውን እርምጃ የሚያካትት መሆን አለበት፡፡
3. በከተማው ውስጥ የሚቋቋመው የውስጥ ኦዲት ተጠሪነት ለከንቲባው ይሆናል፡፡
4. የከተማው ሂሣብ ሣይመረመር ከሁለት ዓመት በላይ መቆየት የለበትም፡፡

67. የልማት ድርጅቶች


በከተማው ሥር የሚደራጁ የልማት ድርጅቶች የሚቋቋሙበት፣ ፋይናንስ
እንቅስቃሴያቸውን የሚያከናውንበት እና የሚፈርሱበት ስርዓት በከተማው ምክር ቤት
በሚወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡

68. የማኅበራዊ ፈንድ


በከተማው ችግረኛ የሆኑ የከተማ ነዋሪዎች የሚረዱበት የማኅበራዊ ፈንድ ያቋቁማል፡፡
የማህበራዊ ፈንዱ የገቢ ምንጮች በከተማው ምክር ቤት ይወሰናሉ፡፡

69. የሕዝብ ማስታወቂያ


የከተማው ምክር ቤት የከተማው ከንቲባ የሚያቀርብለትን አስተያት መሠረት በማድረግ
በአስተዳደሩ ሥራ የሚካተቱትን አስፈላጊ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎች ዓይነት የሚገልፅ
የህዝብ ማስታወቂያ በከተማው ወይም በአካባቢው በሚታተም ጋዜጣ ወይም በሌላ
አመቺ በሆነ የህዝብ መገናኛ ለከተማው ህዝብ እንዲገለጽ ያደርጋል፡፡

33
70. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
1. መመሪያዎች ስለማስወጣት
ሀ/ በዚህ ደንብና ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት
ቢሮ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
ለ/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1(ሀ) መሠረት በሚወጡ መመሪያዎች ባልተሸፈኑ
ጉዳዮች ላይ የክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
2. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረኑ አሠራሮች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡

71. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ


በዚህ ደንብ የተመለከቱትን ጉዳዮች ደረጃ በደረጃ በሥራ ላይ ለማዋል የሚያስችሉ
ጉዳዮች ወጥተው እስካልተተኩ ድረስ እስካሁን ሲሰራባቸው የቆዩ ደንቦችና
መመሪያዎች እንደፀኑ ሲሰራባቸው ይቆያቀሉ፡፡

72. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ


ይህ ደንብ ከሐምሌ 24 ቀን 2000 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሽፈራው ሽጉጤ
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት
ርዕሰ መስተዳድር
ሀዋሳ

34

You might also like