Professional Documents
Culture Documents
Ydb#B B/@Éc B/@Rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È: 13 MT Q$ - R7 Hêú 13 1999 .
Ydb#B B/@Éc B/@Rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È: 13 MT Q$ - R7 Hêú 13 1999 .
በተለያዩ ምክንያቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው በውጭ አገራት የሚኖሩ ከፍተኛ ቁጥር
ያላቸው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን የክልላችን ተወላጆች በክልላችን በሚካሄደው
የልማትና የድህነት ቅነሳ እንቅስቃሴ አጋዥ ኃይል ማድረግ በማስፈለጉ፣
በዚህ መሠረት ይህ በተሻሻለው የክልሉ ሕገ መንግስት አንቀፅ 66/6 መሠረት ደንብ ወጥቷል፡፡
1. ዓላማ
የዚህ ደንብ ዋና ዓላማ ለዲያስፖራው የሚደረግ የቦታ አሰጣጥ ግልፅና ቀልጣፋ
እንዲሆን በማድረግ በምላሹ ዲያስፖራው ክልሉን የሚጠቅም ተግባር እዲያከናውን
ማነሳሳት ነው፡፡ ይህን በማድረግ የክልሉን የኢንቨስትመንት ማስተዋወቅ ሥራ ከዚህ
ጋር አያይዞ ለመሥራት እንዲያስችል፣
1.1. በውጭ የሚኖረው የክልሉና የአገሪቱ ተወላጅ /ዲያስፖራው/ በዕውቀት፣
በካፒታልና በቴክኖሎጂ ሽግግር ክልሉን እንዲያግዝ ማነሳሳት፣
1.2. ከዲያስፖራው ጋር የበለጠ መቀራረብና መግባባትን መፍጠር፣ የአገር ገፅታ
ከመቀየር አንፃር አስተዋፅኦ እንዲኖራቸው ማድረግ፣
1.3. በከተሞቻችን ሞዴል ሊሆን የሚችል እና አገልግሎቶቹ የተሟሉለት
የተሻለ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎችን የያዘ የመኖሪያ መንደር መመስረት
የሚቻልበትን አሠራር መዘርጋት ነው፡፡
1.4. በውጭ የሚኖረው የክልሉ ተወላጅ የክልሉን የመልማት አቅም መረጃ
በመውሰድ የኢንቨስመንት ማስተዋወቅ ሥራ እዲሠራና ራሱን ኢንቨስት
ለማድረግ እንዲነሳሳና እንዲወስን ነው፡፡
1.5. በክልላችን ያረጁ የከተማ አካባቢዎች ለማደስ የተጀመረው ሥራ
ዲያስፖራው በሚያደርገው የኮንስትራክሽን ሥራ ከተሞችንም እንዲያነቃቃ
ለማድረግ ነው፡፡
2. ትርጓሜ
በዚህ ደንብ ውስጥ ‹‹ዲያስፖራ›› ማለት ከኢትዮጵያ ውጭ በሌሎች አገራት
ዜግነታቸውን ሳይቀይሩ ወይም ቀይረውና የሚኖሩበትን አገር ዜግነት ተቀብለው
የሚኖሩ ወይም የመኖሪያ ፈቃድ በግልፅ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ትውልደ-
ኢትዮጵያውን ማለት ነው፡፡
3. አስተባባሪ ኮሚቴ ስለማቋቋም
1. በክልል ደረጃ
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . .ሰብሳቢ
የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ . . . . . . . . . .. . . . . . . .. . አባል
የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . .አባል
7. ቦታ የማስረከብ ሂደት
7.1. የቦታ አሰጣጥ ሂደቱ በተቻለ መጠን ከቢሮክራሲያዊ ውጣ ወረድ የፀዳና
ቀልጣፋ በሆነ መንገድ መመራት ይኖርበታል፡፡
7.2. ቦታ የተሰጣቸው አባላት ቦታውን በተረከቡ በ60 ቀናት /በሁለት ወራት/
ውስጥ የግንብታ ፕላናቸውን አቅርበው የግንባታ ፈቃድ መውሰድ
አለባቸው፣
7.3. የግንባታ ፈቃድ ከተሰጠ በኋላ በዚህ መመሪያ መሠረት ለሚስተናገድ ብቻ
እስከ ዘጠኝ (9) ወራት ድረስ ግንባታ ማካሄድ ካልጀመሩ ያልተጨማሪ
ማስጠንቀቂያ የወሰዱት ቦታ ለማዘጋጃ ቤቱ ገቢ ይደረጋል፣
7.4. የተወሰደውን መሬት ማዘጋጃ ቤቱ ለሌላ ቦታ ጠያቂ ሊሰጠው ይችላል፣
7.5. ዲያስፖራውን ለመሳብ ተብሎ በልዩ ሁኔታ በዚህ ደንብ አግባብ የተሰጠ
የመኖሪያ ቤት ግንባታ ላይ ሳይካሄድበት መሸጥ፣ በስጦታ ማስተላለፍ እና
በሞት ምክንያት ከሚከሰት ውርስ በስተቀር ማውረስ አይፈቀድም፡፡
ሽፈራው ሽጉጤ
የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት
ርዕሰ መስተዳደር
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES
REGIONAL STATE
1
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
፩. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተማ ቦታ
በሊዝ ለመያዝ የወጣ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፫/፪ሺ፯”ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
፪. ትርጓሜ
የቃሉአገባብሌላትርጉምየሚያሰጠውካልሆነበስተቀርበዚህደንብ፤
፩) “አዋጅ” ማለት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ ለመደንገግ የወጣው የኢፌዲሪ ሊዝ
አዋጅ ቁጥር ፯፻፳፩/፪ሺ፬ ነው፡፡
፪)“ሊዝ” ማለት የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት በጊዜ በተገደበ ውል የሚተላለፍበት ወይም
የሚያዝበት የመሬት ስሪት ዓይነት ነው፡፡
፫) “ከተማ” ማለት ማዘጋጃ ቤት ወይም የከተማ አስተዳደር የተቋቋመበት ወይም ሁለት ሺ ወይም
ከዚያ በላይ የህዝብ ቁጥር ያለውና ከዚህ ውስጥ 50 በመቶ የሚሆነው የሰው ኃይል ከግብርና
ውጭ በሆነ ሥራ ላይ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ነው፡፡
፬) “አግባብ ያለው አካል” ማለት በከተሞች መሬትን ለማስተዳደር እና ለማልማት በህግ ስልጣን
የተሰጠው ማዘጋጃ ቤት ነው፡፡
፭) “የከተማ ቦታ” ማለት በከተማ አስተዳደራዊ ወሰን ክልል ውስጥ የሚገኝ መሬት ነው፡፡
፮) “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡
፯) “ነባር ይዞታ” ማለት ከተማው በሊዝ ስርዓት መተዳደር ከመጀመሩ በፊት በሕጋዊ መንገድ
የተያዘ ወይም ሊዝ ተግባራዊ ከሆነ በኋላ ለነባር ይዞታ ተነሺ በምትክ የተሰጠ ወይም ሊዝ
ከመተግበሩ በፊት የተያዘ ሆኖ አግባብ ባለው አካል ከሊዝ ስሪት ውጭ እንዲቀጥል በህግ
እውቅና የተሰጠው ቦታ ነው፡፡
፰) “ሰነድ አልባ ይዞታ” ማለት በህጋዊ አግባብ የተያዘ ወይም በተለያዩ የመንግስት መዋቅር
እውቅና የተሰጠው ይዞታ ሆኖ አግባብ ባለው አካል የሚሰጥ የይዞታ ምስክር ወረቀት የሌለው
ይዞታ ነው፡፡
፱) “ህገ-ወጥ ይዞታ” ማለት ህጋዊ ባልሆነ መንገድ የተያዘ እና አግባብ ባለው አካል እውቅና
ያልተሰጠው ነው፡፡
፲) “ዞኒንግ ለውጥ” ማለት ከዚህ ቀደም በፕላን ከተወሰነው የቦታ አገልግሎት ወደ ሌላ አገልግሎት
ከቦታው አመቺነት አንጻር በመቃኘት መለወጥ ነው፡፡
2
፲፩) “ለሕዝብ ጥቅም የሚዉል ቦታ” ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ሕዝቦች በመሬት
ላይ ያላቸውን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና የከተማ ልማትን
በቀጣይነት ለማጎልበት አግባብ ያለው አካል በከተማው መዋቅራዊ ፕላን ወይም በልማት
ዕቅድ መሠረት ለህዝብ ጥቅም እንዲውል ብሎ የሚወስነው ቦታ ነው፡፡
፲፪) “የከተማ ፕላን” ማለት ሥልጣን ባለው አካል የፀደቀና ህጋዊ ተፈፃሚነት ያለው የከተማ
መዋቅራዊ ፕላን፣ ስትራቴጅያዊ ኘላን፣ የሠፈር ልማት ፕላን፣ መሠረታዊ ፕላን እና ስኬች
ኘላን እንዲሁም ከነዚህ ጋር የተያያዙ አባሪ የፅሁፍ ማብራሪያዎችን ይጨምራል፡፡
፲፫) “ጨረታ” ማለት የከተማ የመሬት ይዞታ በገበያ የውድድር ሥርዓት በሚወጡ የውድድር
መስፈርቶች መሠረት ለተጠቃሚው ወይም ለአልሚው መሬት በሊዝ የሚተላለፍበት ዘዴ
ነው
፲፬) “ልዩ ጨረታ” ማለት በአዋጁ መሠረት ልዩ ክልላዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች በጨረታ
አግባብ የሚሰጥበት የጨረታ ዓይነት ነው፡፡
፲፭) “የጨረታ አስፈጻሚ ቡድን” ማለት አግባብ ባለው አካል የጨረታ ሂደቱን እንዲያስፈጽሙ
በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሰረት ምደባ የተሰጣቸው እና ተገቢ ባለሙያዎች ያሉት የመሬት
የሊዝ ጨረታ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ተግባራትን እንዲያከናውኑ የሚሰየሙ አባላት ያሉት
ቡድን ነው፡፡
፲፮) "ምደባ"ማለት የከተማ መሬት ከውድድር ውጪ ባላቸው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ
ፋይዳ እየተመዘኑ በነፃ ወይም በሊዝ አግባብ መሬት ለልማት የሚፈቀድበት ስልት ነው፡፡
፲፯) “የሊዝ መነሻ ዋጋ” ማለት ዋና ዋና የመሰረተ ልማት አውታሮች የመዘርጊያ ወጪን፣ ነባር
ግንባታዎች ባሉበት አካባቢ የሚነሱ ግንባታዎችና ንብረቶችን ለማንሳት የሚያስፈልገውን
ወጪና ለተነሺዎች የሚከፈል ካሳን እና ሌሎች አግባብ ያላቸው መስፈርቶችን ታሳቢ
ያደረገ የመሬት የሊዝ ዋጋ ነው፤
፲፰) “ራሱን ችሎ የማይለማ ቦታ” ለንግድና ለሌሎች አገልግሎቶች ከ፻ ካሬ ሜትር በታችና
ለመኖሪያ አገልግሎት ከከተማው የሸንሻኖ ስታንዳርድበታች የሆነ ቦታ ወይም በፕላኑ
መሠረት በቦታዉ አራቱም ጎን መጋቢ ወይም መንገድ የለሌዉ ቦታ ነዉ፡፡
፲፱ )“የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ” ማለት ግንባታ ያልተከናወነበት ወይም ግማሽ እና ከግማሽ
በታች የተገነባ ግንባታ ያረፈበትን የሊዝ መሬት የመጠቀም መብት በህጉ መሰረት ሲተላለፍ
አግባብ ባለው አካል የአካባቢውን የሊዝ መሬት ጨረታ ዋጋ መሰረት በማድረግ የሚወሰን ዋጋ
ነው፡፡ የሊዝ መብቱ በሻጭ የተገዛበት ሲደመር ግብይቱ በሚከናወንበት ወቅት ያለው
የአካባቢ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ ድምር ለሁለት ተካፍሎ የሚገኝ የሂሳብ ውጤት ወይም አግባብ
ያለው አካል በደንቡ በተቀመጠው መሰረት ስምምነት የሰጠበት ዋጋ ነው፡፡
፳) “የችሮታ ጊዜ” ማለት መሬት በሊዝ የተፈቀደለት ሰው ወይም ነባር ስሪት ከውርስ በስተቀር
የተላለፈለት ሶስተኛ አካል ከጠቅላላ የመሬቱ የሊዝ ዋጋ ውስጥ በየዓመቱ መከፈል ያለበትን
3
መክፈል ከመጀመሩ በፊት ከዓመታዊ ክፍያ ነፃ ሆኖ እንዲቆይ የሚፈቀድለት የእፎይታ ጊዜ
ነው፡፡
፳፩) “ግንባታ መጀመር” ማለት ቢያንሰ በቦታው ላይ ለመስራት ከተፈቀደው ግንባታ ወይም ሕንፃ
ቢያንስ የመሠረት ሥራ፣ የኮለን ግንባታ ለማከናወን የሚያስችሉ የኮለን ብረቶች የማቆም
ሥራ ማጠናቀቅ ነው፡፡
፳፪) “ግንባታን በግማሽ ማጠናቀቅ” ማለት፡-
ሀ) ቪላ ሲሆን የመሠረቱን፣ የኮለኖችና ለጣሪያ ውቅር የሚያስፈልጉ ቢሞችን ሥራ
ማጠናቀቅ፣
ለ) ፎቅ ሲሆን የመሠረቱንና ከጠቅላላው ወለሎች ውስጥ 50 በመቶ የሚሆኑትን የሶሌታ
ሥራ ማጠናቀቅ፣ ወይም
ሐ) ሪል ስቴት ሲሆን የሁሉንም ብሎኮች ግንባታ እንደአግባቡ ማለትም ሁሉንም
ማስተላለፍ ሲፈልግ የሁሉንም ብሎኮች፤ በተናጠል ማስተላለፍ ሲፈልግ የተናጠሉን
ሕንፃ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ (ሀ) ወይም (ለ) በተመለከተው ደረጃ ማጠናቀቅ
ማለት ነው፡፡
፳፫) “ግንባታ ማጠናቀቅ” ማለት በሊዝ የተፈቀደ ቦታ ላይ እንዲገነባ የተፈቀደን ግንባታ በተሰጠው
የግንባታ ፈቃድ መሰረት ሙሉ በሙሉ መስራትና ዋና ዋና አገልግሎቶች ተሟልተውለት
ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ ነው፡፡
፳፬) ነ”ቤት” ማለት በከተማ ወይም በማስፋፊያ አካባቢ ለመኖሪያ፣ ለንግድ፣ ለማህበራዊ ወይም
ለማንኛውም ሌላ አገልግሎት የተሰራ ወይም በመሰራት ላይ ያለ ማንኛውም ህጋዊ ወይም
የግንባታ ፍቃድ አግባብ ባለው አካል ተሰጥቶት የተካሄደ ግንባታ ነው፡፡
፳፭) “ልዩ ክልላዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች” ማለት ለክልሉ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ከፍተኛ
ለውጥ የሚያመጡ የልማት ፕሮጀክቶች ወይም የትብብር መስኮች ለማስፋት በሚደረጉ
እንቅስቃሴዎች ክልሉ ከሌሎች ክልሎች ጋር ለሚኖረው የተሻለ ግንኙነት መሠረት
እንዲጥሉ በመንግሥት የታቀዱ እና የተወሰኑ ፕሮጀክቶች ናቸው፡፡
፳፮) “ቢሮ” ማለት የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ነው፡፡
፳፯) “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል
ነው፡፡
፳፰) ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴትንም ይጨምራል።
4
፫. ተፈፃሚነትወሰን፤
፩) ይህ ደንብ፡-
ሀ) በሚወጣበት ጊዜ በማንም ሰው ባልተያዘ የከተማ ቦታ ላይ፣
ለ) በከተማው መዋቅራዊ ኘላንና የአካባቢ ልማት ፕላን መሰረት የመልሶ ማልማት
ፕሮግራም ፈርሶ መልሶ እንዲለማ በሚደረግ የከተማ አካባቢዎች ላይ፣
ሐ) በሊዝ ለመያዝ በተጠየቀ ማንኛውም ነባር ይዞታ ላይ፤
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
፪) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ ስር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሌሎች ነባር
ይዞታዎች ላይ ደንቡ ተፈጻሚ የሚሆነው በአዋጁ አንቀጽ ፮ መሰረት ይሆናል፡፡
ክፍል ሁለት
የከተማ መሬትን በሊዝ ስለማስተዳደር
፬. መሬት በሊዝ አግባብ ስለሚሰጥበት ስልት እና የፕላን አግባብ
፩) የዚህ ደንብ አንቀጽ ፮ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የከተማ ቦታ የሚያዘው
በሊዝ ስሪት ብቻ ነው፡፡
፪) የከተማ ቦታ በሊዝ የሚፈቀደው፤
ሀ) በዋናነት በጨረታ ወይም
ለ) በምደባ ይሆናል፡፡
5
፫) በአዋጁ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሠረት በተለዩት ከተሞች በዓመታዊ የመሬት
የኪራይ ተመን መነሻነት በጨረታ አግባብ ለተላለፈ መሬት የሚዘጋጀው የይዞታ
የምስክር ወረቀት በነባር ስሪት መሰረት ይሆናል፡፡ ሆኖም በተላለፈው መሬት ላይ
የሚኖረው የልማት ግዴታ እና ልማቱን ባለማከናወን የሚወሰደው እርምጃን በተመለከተ
በሚወጣው ዝርዝር መመሪያ መሠረት ይወሰናል፡፡
፮. ነባር የከተማ ቦታ አስተዳደርን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፫፣፬፣ እና ፮ የተመለከቱት እንደተጠበቁ ሆኖ ነባር
ይዞታዎች በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት ዝርዝር ጥናት ተከናውኖ እና
ከህዝብ ጋር ዉይይት ተደርጎ እስከሚወሰን ድረስ ባሉበት ሁኔታ በነባር ይዞታነት
የሚቀጥሉ ይሆናል፡፡
፯. ነባር የከተማ ቦታን በሊዝ ስሪት ስለማስተዳደር
፬) ወደ ሶስተኛ ወገን የሚተላለፉ ነባር ይዞታዎች
በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት ከውርስ በስተቀር በማናቸውም መንገድ ወደ
ሦስተኛ ወገን የሚተላለፍ ነባር ይዞታ ወደሊዝ ስሪት ሲሸጋገር በሊዝ መነሻ ዋጋ ሆኖ፡-
ሀ) ይዞታ የተላለፈለት ሰው የይዞታው አገልግሎት በከተማው መዋቅራዊ ፕላን ወይም
በአከባቢው የልማት ፕላን መሰረት የሚወሰን ሆኖ፣ የውል ዘመኑም በአዋጁ
ለአገልግሎቱ በተወሰነው የሊዝ ዘመን መሰረት ይሆናል ፡፡
ለ) ይዞታው ግልጋሎት እየሰጠ የነበረው ለድርጅት እና ለመኖሪያ (በጥምር) ከሆነ ውሉ
የሚፈጸመው በአካባቢው መዋቅራዊ ፕላኑ የመሬት አጠቃቀሙ ባመለከተው መሰረት
ይሆናል፡፡ ይህም በፕላኑ ተቀባይነት ካገኘ ውለታ የሚፈጸመው ገዥው በመረጠው
አገልግሎት ይሆናል፤ ሆኖም ይዞታው የተላለፈለት ሰው በነበረበት አግባብ እንዲቀጥል
ፍላጎት ያለው እና ከመዋቅራዊ ፕላኑ ጋር የማይጋጭ ከሆነ ውል የሚገባው የበለጠ
የመሬት ስፋት በያዘው አገልግሎት ይሆናል፡፡
ሐ) ወደ ሦስተኛ ወገን የሚተላለፍ ነባር ይዞታ ወደሊዝ የሚገባው በሰነድ በተመለከተው
የቦታ ስፋት መሰረት ይሆናል፡፡ ሆኖም በመስክ ልኬት የተገኘው በሰነድ ከተገኘው
ከበለጠ በሚወጣው መመሪያ መሰረት ይፈጸማል፡፡ በመስክ የተገኘው ካነሰ ግን
በልኬት በተገኘው መጠን ብቻ ይሆናል፡፡
መ) ዓመታዊ ክፍያን በተመለከተ ቀደም ሲል ሲከፈል የነበረው ዓመታዊ የቦታ ኪራይ ቀሪ
ሆኖ የቦታው የሊዝ መነሻ ዋጋ በቦታው ስፋት ተባዝቶ የሚገኘውን የገንዘብ መጠን
ለአገልግሎቱ በተቀመጠው የመክፈያ ጊዜ መጠን ተካፍሎ የሚገኘው ውጤት
ለአገልግሎቱ በተቀመጠው የክፍያ ጊዜ ገደብ በየዓመቱ ይከፈላል፡፡
6
ሠ) ወደ ሦስተኛ ወገን የሚተላለፉ ነባር ይዞታዎች ከውርስ በስተቀር ወደ ሌላ ሲተላለፉ
ወደ ሊዝ መግባታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ የቅድሚያ ክፍያ እንዲከፍሉ ግን
አይገደዱም፡፡
ረ) ባለመብቱ ጥያቄውን በጽሁፍ ሲያቀርብ የሁለት ዓመት የችሮታ ጊዜ አግባብ ባለው
አካል ሊሰጠው ይችላል፡፡
ሰ) የውል ዘመን መቆጠር የሚጀምረው የሊዝ ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
ሸ) የቤቱ ስፋት ከቦታው ስፋት ምጣኔ የክፍፍል ድርሻ ተሰልቶ በሚሰጥ የንብረት
ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር የተያዘ ንብረት ከውርስ በስተቀር ወደ ሶስተኛ ወገን
ሲተላለፍ በጋራ ግቢው የክፍፍል ምጣኔ ድርሻ ላይ የተናጠል ተጠቃሚነቱ
እስካልተረጋገጠ ድረስ ቤቱ ብቻ ያረፈበት ቦታ በሊዝ አግባብ ይስተናገዳል፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) እስከ ሰኔ ፴፪ሺ፬ ዓ/ም ድረስ ያለፈቃድ የተያዙ ይዞታዎች የአካባቢ ልማት ፕላን እና የሽንሻኖ
ፕላንን መሰረት በማድረግ ህጋዊ የሚደረጉ ሲሆን ህጋዊ ተደርገው ወደ ሊዝ ሲሸጋገሩ፤
ሀ) ያለፈቃድ የተያዘ ይዞታ ህጋዊ ሲደረግ የመኖሪያ ቤት ቦታ ከፍተኛዉ ከ200 ካሬ ሜትር
መብለጥ የለበትም፣ ከተጠቀሰዉ በላይ በትርፍነት የተያዘዉ ቦታ ያለምንም ቅደመ ሁኔታ
ተቆርጦ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ አንዲገባ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በፊደል ተራ ቁጥር “ሀ” የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ
በከተማዉ ፪፻ ካሬ ሜትር በላይ እሰከ ከ፭፻ ካሬ ሜትር ድረስ ባለዉ ቦታ ላይ ግንባታ
ተካሂዶ ያለና መሬቱን ወደ መሬት ባንክ መመለስ ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ ትርፉን
ይዞታ መንገድና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች ተቀንሶና ተስተካክሎ የአገልግሎቱ በአካባቢዉ
የሊዝ ጨረታ ዝቅተኛ ዋጋ በመክፈል እንዲያጠቃልል ይደረጋል ፡፡
ሐ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በፊደል ተራ ቁጥር “ሀ”እና “ለ” የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ
ሆኖ ከ፭፻ ካሬ ሜትር በለይ ቦታ ላይ ህገወጥ ግንባታ ተገንብቶ ያለና ትርፉን ይዞታ ቆርጦ
በመዉሰድ ወደ መሬት ባንክ ለማስገባት በማያስችል ደረጃ በግንባታ የተያዘ ከሆነ
በአጠቃላይ ይዞታዉ የማስተካከያ ስራዎች ተሰርቶ ቀሪዉ ቦታ የአገልግሎቱ በአከባቢዉ
የሊዝ ጨረታ ከፍተኛ ዋጋ በመክፈል እንዲስተናገድ ይደረጋል፡፡
መ) በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛዉ ስም የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤትመስሪያ ቦታ ያለዉ
እና ከ፲8 ዓመት በታች በሆነ ልጁ ስም ቦታ ወይም ቤት ያለው ወይም በአንድም ሆነ በሌላ
መንገድ ቦታ ወስዶ ሽጦ ስም ዝዉዉር ያደረገ ግለሰብ በከተማዉ ያለፈቃድ የያዘው ይዞታ
ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ግንባታዉ ፈርሶ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ይደረጋል ፡፡
ሠ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በፊደል ተራ ቁጥር “ሀ” የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ
በይዞታዉ ደረጃዉን የጠበቀ ግንባታ ያረፈበት በመሆኑ ግንባታዉንአፈርሶ መሬቱን ወደ
መሬት ባንክ ማስገባት ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ እንደቦታው አገልግሎት
7
በአከባቢዉ ሊዝ ጨረታ ከፍተኛ ዋጋ ወይም በኪራይ ስሪት ከተሞች ከሆነ በአከባቢዉ
የኪራይ ጨረታ ክፍተኛ ዋጋ እንዲስተናገድ ይደረጋል፡፡ ሆኖም ከ፪፻ ካሬ ሜትር በላይ
ቦታ በየትኛዉም አግባብ በሌላ አካባቢ በተለያየ ሁኔታ ቤትና ቦታ ላላቸዉ የሚፈቀድ
አይሆንም፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት ህጋዊ ተደርገው ወደ ሊዝ ሲሸጋገሩ፤ የሊዝ
መነሻ ዋጋን መሠረት በማድረግ፡-
ሀ) መዋቅራዊ ፕላኑ ወይም የአካባቢ ልማት ፕላን ባስቀመጠው የአገልግሎት ዓይነት እና
የሊዝ መነሻ ዋጋውን መሠረት በማድረግ ውል የሚዋዋል ሆኖ፤የውል ዘመኑም
ለአገልግሎቱ በተቀመጠው የጊዜ ወሰን መሰረት ይሆናል፡፡
ለ) የውል ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ውል ከተዋዋለበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
ሐ) በአዋጁ አንቀጽ ፳ ንዑስ አንቀጽ ፪የተመለከተውን የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ እንዲከፍል
የሚደረግ ሲሆን ክፍያውን በዓመት ውስጥ በሁለት ወይም በሦስት ጊዜ አጠቃሎ
እንዲከፍል ከተማ አስተዳደሩ ሁኔታዎችን ሊያመቻች ይችላል፡፡ የቅድሚያ ክፍያው
ከተከፈለ በኋላ የሚቀረው የሊዝ ዋጋ በመክፈያ ዘመኑ እኩል ዓመታዊ ክፍያ የሚፈጸም
ይሆናል፡፡
መ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሐ ላይ የተደነገገው ቢኖርም በኪራይ የሚተዳደሩ ይዞታዎች
ኪራይ የሚከፈለው ባለይዞታው መሬቱን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ክፍያ በመፈጸም
ይሆናል፡፡
ሠ) ግንባታው በፕላን ከሚፈቀደው ስታንዳርድ በታችና በላይ ከሆነ ከተሞች በስታንዳረዱ
መሰረት መርሀ ግብር በማዘጋጀት መዋቅራዊ እና የአካባቢ ልማት ፕላን ባስቀመጠው
አገልግሎት አይነት ውል በመዋዋል ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
፬) በነባር እና በሊዝ ስሪት የሚተዳደሩ ይዞታዎች ተቀባይነት ያለው የግንባታ ፈቃድ ሲኖራቸው
እና የይዞታዎቹ መቀላቀል የሽንሻኖ ስታንዳርድን የጠበቀ ሆኖ ነባሩ ወደ ሊዝ ሲሸጋገር
ባለመብቱ፣
ሀ) የቦታዉ አገልግሎት የከተማው ፕላን በሚፈቅደው መሰረት ይሆናል፤
ለ) ነባሩ ይዞታ በሊዝ መነሻ ዋጋ ወደ ሊዝ የሚገባ ሲሆን ቀድሞ በሊዝ የተገኘው ይዞታ ግን
ቀድሞ በተዋዋለው ውል ላይ በሰፈረው ዋጋ ይቀጥላል፤
ሐ) የሊዝ ዘመኑ ቀድሞ በሊዝ የተገኘው ቦታ የተፈቀደለትና የተጠቀመበትን ጊዜ ታሳቢ
በማድረግ አዲስ ወደ ሊዝ ለሚገባው ለነባሩ ይዞታ የሚፈቀደውን የሊዝ ዘመን ሁለቱን
በመደመር አማካዩን በማስላት ይወሰናል፡፡
መ) በነባሩ ሊዝ ውል ለመጠናቀቅ አስር ዓመት እና ያነሰ የቀረው ሲሆን የማቀላቀል ጥያቄ
ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
8
ሠ) የሁለቱ ይዞታዎች ክፍያ በተናጠል በየራሳቸው ውል መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡
፰. ወደ ሊዝ ስሪት ስለማይገቡ ነባር ይዞታዎች
በአዋጁ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና በዚህ ደንብ አንቀጽ ፮ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ
የሚከተሉት ነባር ይዞታዎች ወደ ሊዝ ስሪት የሚገቡ አይሆንም፡፡
፩) በውርስ አግባብ የተገኘ ነባር ይዞታ ባለመብቶች ለመከፋፈል ጥያቄ አቅርበው
ሽንሻኖው በፕላን ተቀባይነት አግኝቶ ሲፈቀድላቸው፤
፪) በፍቺ የተለያዩ ነባር ይዞታ ያላቸው ባልና ሚስት በህግ በተወሰነው አግባብ ሽንሻኖው
በፕላን ተቀባይነት አግኝቶ ይዞታቸውን ሲከፋፈሉ፤
፫) በፍቺ የተለያዩ ነባር ይዞታ ያላቸው ባልና ሚስት ወይም የውርስ ባለመብቶች
በይዞታው ላይ የክፍፍል ውሳኔ የተላለፈበት እና ከሁለቱ አንደኛው ወይም ከውርስ
ባለመብቶቹ ከፊሎቹ ግምቱን ከፍለው ይዞታውን ያጠቃለሉት እና ሽናሻኖው በፕላን
ተቀባይነት ያገኘ እንደሆነ፤
፬) ለህዝብ ጥቅም ሲባል ከነባር ይዞታቸው ተነሺ የሆኑ ባለመብቶች በምትክነት
በሚያገኙት ቦታ፤
፭) ሰነድ አልባ ይዞታዎች ሰነድ በሚሰጥበት ወቅት ለመኖርያ እሰከ ፭፻ ካሬ ሜትርና
ከ፭፻ ካሬ ሜትር በላይ ራሱን ችሎ የማይለማ ቦታ ካለ በነባር ስሪት ለባለይዞታው
የሚሰጥ ሆኖ ከ፭፻ ካሬ ሜትር በላይ በሆነ ይዞታ ግንባታ ያላረፈ ከሆነ በይዞታዉ
ለሚገኝ ንብረት ካሳ ተከፍሎ መሬቱ ወደ ባንክ እንዲገባ ይደረጋል፡፡ ሆኖም በይዞታ
ግንባታ የተካሄደ ከሆነና መሬቱን ባንክ ማድረግ ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ
ከ፭፻ ካሬ ሜትር በላይ የሆኑ ይዞታዎች በሊዝ ወቅታዊ የአከባቢዉ የጨረታ መነሻ
ዋጋ ባለይዞታዎቹ እንደወስዱ የሚደረግ ሆኖ የይዞታ ማረጋገጫ አሰጣጡ ቢሮው
በሚያወጣው መመሪያ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
፮) በደርግ ጊዜ የተወረሱ እና በሚመለከተዉ መንግስታዊ አካል ለቀድሞ ባለይዞታዎች
እንዲመለሱ የሚወሰኑ ይዞታዎች፤
፯) አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከመውጣቱ በፊት፤
ሀ) በመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጄንሲ በኩል ተሸጠው ውል የተፈጸመባቸዉ
ሆነው የስም ዝውውር ያልተፈጸመባቸው ይዞታዎች፤
ለ) የሽያጭ ውል በክልሉ የውል እና ማስረጃ መዝጋቢ አካል የተመዘገበ ወይም በፍርድ
ቤት የጸደቀ ወይም አግባብ ላለው አካል ገቢ የተደረገባቸዉ ነባር ይዞታዎች፤
ሐ) በባንኮች ተመላሽ ላልተደረገ ብድር ማስከፈያ በሀራጅ የተሸጡ ይዞታዎች፤
9
መ) ለህዝብ ጥቅም ሲባል ተነሺ የሆነ በግዥ ወይም በስጦታ አግባብ የተገኘ ሰነድ አልባ
ይዞታ፡፡
ክፍል ሦስት
የከተማ ቦታንበሊዝ ጨረታ ወይም በምደባ ስለመስጠት
፱. ለጨረታ ወይም ለምደባ የሚቀርብ መሬት መረጃን ለህዝብ ይፋ ስለማድረግ
በአዋጁ አንቀፅ ፰ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ መሬት ለጨረታ የሚቀርበው
የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲሟሉ ነው፡፡
፩) ከተሞች የመሬት ልማት እና መሬት የማዘጋጀት አቅማቸዉን መሰረት በማድረግ
በየዓመቱ ለጨረታ የሚቀርበውን ወይም በምደባ የሚሰጠውን የመሬት መጠን እና
ትኩረት የሚያደርግባቸውን የልማት መስኮች በመለየትና ዓመታዊ እቅድ በማውጣት፡-
ሀ) ለኢንተርኘራይዞች ልማት /ኢንዲስትሪ
ለ) ለመኖሪያ፣
ሐ) ለንግድ፣
መ) ለትምህርት፣ ለጤና፣ ለባህል፣ ለስፖርት (ለማህበራዊ አገልግሎት)፣
ሠ) ለለከተማ ግብርና
ረ) ለሌሎችም በሚል በዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የዓመት ዕቅዱ ለህዝብ ይፋ መደረግ
አለበት፡፡
፪) ከተሞች ጨረታ ለማውጣት እቅዳቸውን ለህዝብ ይፋ ባደረጉት መሰረት አግባብ ያለው
አካል የመፈጸም ግዴታ እና ተጠያቂነት ይኖርበታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወጣል፡፡
፫) የጨረታ መነሻ ዋጋ፣ የቀድሞ የአካባቢው የጨረታ ዋጋ፣ የአካባቢው የልማት ዕቅድ እና
ተዛማጅ መረጃዎች ህዝቡ በግልጽ እና በቀላሉ ሊያገኘው በሚችልበት አግባብ በስራ
ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡ ይህንን አለመፈጸምም ተጠያቂነትን የሚያስከትል
ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) የከተሞች የወደፊት ቀጣይ የጨረታ ቦታ ዝግጅት እና ያለፉ ጨረታዎች ዝርዝር መረጃ
ለህዝብ ይፋ መደረግ ይኖርበታል፡፡
፲. የጨረታ አቀራረብ
፩) ጨረታ እንደፕሮጀክቱ ባህሪ መደበኛ ጨረታ ወይም ልዩ ጨረታ በመባል በተናጠል ወይም
በጣምራ ሊወጣ ይችላል፡፡
10
፪ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተመለከተው መደበኛ ጨረታ በመደበኛ መርሀ ግብር የሚወጣ
እና በመጀመሪያው ዙር ቢያንስ ሶስት ተጫራቾች ካልቀረቡ ይሰረዛል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
ይወጣል፡፡
፫ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በልዩ ጨረታ የሚካተቱት በአዋጁ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፯
እና ፰ መሰረት ተለይተው በጨረታ አግባብ የሚስተናገዱ እና በመጀመሪያው ዙር አንድ
ተጫራች ቢቀርብም እንዲስተናገድ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) በዚህ ደንብና ይህንን ደንብ ተከትሎ በሚወጣ መመሪያ የማይሸፈኑ ጉዳዮች አግባብነት ባላቸው
ህጎች ይሸፈናሉ፡፡
፲፩. ስለጨረታ ማስታወቂያ
፩) የጨረታ ማስታወቂያ በጨረታው ስለሚወጣው መሬት ዝርዝር መረጃን በሚሰጥ መልኩ
መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ የሚወጣ ይሆናል፡፡
፪) የጨረታ ማስታወቂያ በእያንዳንዱ ከተማ በክልሉ የስራ ቋንቋ እንዲሁም ልዩ ጨረታ
በሚሆንበት ጊዜ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ጭምር የሚዘጋጅ ይሆናል፡፡ ፡
የጨረታ ማስታወቂያ ጨረታው ከሚካሄድበት ከአስር የስራ ቀናት በፊት አመቺ በሆኑ የብዙሀን
መገናኛ ዘዴዎች የሚተላለፍ ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወጣል፡፡
፲፪. የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ ስለማውጣት
በአዋጁ አንቀፅ ፱ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ ቦታ በጨረታ ለመፍቀድየጨረታ
ማስታወቂያ ቢያንስ በመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ማለትም በኤፍ.ኤም ሬዲዮዎች፣
በማስታወቂያ ሰሌዳዎች፣ በከተማው ወይም በክልሉ ድህረ ገጽ እና uK?KA‡ ¾SÑ“— w²<H”
በሚመለከተው አካል አማካይነት ለሕዝብ ይፋ መደረግ አለበት፡፡
፲፫. የጨረታሰነድይዘትእናአቅርቦት
፩) የጨረታ ሰነድ የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የጨረታ ዋጋ እና መወዳደሪያ መስፈርት
ማቅረቢያ እን ዲሁም ለተጫራች ዝርዝር መረጃን በሚሰጥ አግባብ የሚዘጋጅ ሆኖ
ይዘቱ በመመሪያ የሚወሰን ይሆናል፡፡
፪) የጨረታ ሰነዶችን ይዘት የሚለውጥ ማናቸውም ማሻሻያ ከተደረገ ማሻሻያውን
በተጨማሪ የጨረታ ሰነድነት የጨረታውን ሰነድ ለገዙ ሁሉ በማስታወቂያ ሰሌዳ፣
በስልክ፣ በፋክስና ሌሎች የመገናኛ ዘዴዎች አማካኝነት ተገልጾ እንዲወስዱ
ይደረጋል፡፡
፫) ማንኛውም ተጫራች በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የጨረታውን ሰነድ በግዥብቻ
የሚያገኝ ይሆናል፡፡
11
፬) ነየጨረታሰነድዋጋ ለጨረታው ማስፈጸሚያ የሚወጣውን ወጪ የሚተካ መሆን
ይኖርበታል፣
፭) በጨረታ ሰነድ ግዢ መጠን ላይ በምንም መልኩ የሚጣል ገደብ አይኖርም፡፡ ሆኖም
አንድ ተጫራች ለአንድ ቦታ ከአንድ የጨረታ ሰነድ በላይ መግዛት አይችልም፡፡
፮) የጨረታ ሰነድ በሳጥን የሚገባ ባልሆነበት የጨረታ ሰነድ የተቀበለ ሰው መተማመኛ
ደረሰኝ ለተጫራች ሊሰጥ ይገባል፡፡
፯) የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የሚጠናቀቀዉ የጨረታ ሳጥኑን ለመዝጋት በተቀመጠው ቀነ
ገደብ እስከ ፱ ሰዓት ባለው ጊዜ ሆኖ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
፰) የጨረታ ሳጥን የሚታሸገዉ ከቀኑ በ፲፩ሰዓት በጨረታ አስፈጻሚ ቡድኑ እና አግባብ
ያለው አካል በሚሰይመው አንድ ታዛቢ አማካይነት ይሆናል፡፡ ይህም በኮሚቴው
ቃለጉባኤ የሚካተት ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
12
፲፭. ተጫራቾችን የማወዳደርና አሸናፊዎችን የመለየት ሂደት
፱) በአዋጁ አንቀፅ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፯ ከተጠቀሰው ውጪ ለአንድ የቦታ ጨረታ ቦታው
ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ ከሆነ ቢያንስ ሦስት ተጫራቾች መቅረብ አለባቸው፡፡ በመጀመሪያው
ዙር ጨረታ በቂ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ጨረታው ተሰርዞ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲወጣ ይደረጋል፡፡
በሁለተኛዉ ዙር በተመሳሳይ ሶስት እና ከሶስት በላይ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ለሶስተኛ ጊዜ ወጥቶ
በቀረበው ተወዳዳሪ መጠን ጨረታዉ ይካሄዳል፡፡
፪) የጨረታ አሸናፊዎችን በመወሰኑ ሂደት የሚከተሉትን የማወዳደሪያ መስፈርቶችን
መሰረት በማድረግ ግልፅ በሆነ አግባብ ተገምግሞይወሰናል፡
ሀ) ተጫራቾች ለቦታው ያቀረቡት ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ 80%
13
እና በአንቀጽ ፲፯ ንዑስ አንቀጽ ፬ በተጠቀሰው ቀነ-ገደብ ውስጥ ቀርቦ ውል ካልተዋዋለ
አሸናፊነቱ ይሠረዛል፤ ያስያዘውም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለከተማው ገቢ
ይደረጋል፡፡
፲፯. ጨረታንስለመመርመር
፩) የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ጨረታውን የተሟላነው ብሎ ሊቀበል የሚችለው
በጨረታ ሰነድ ላይ የተዘረዘሩት ተፈላጊ ነጥቦች ተሟልተው ሲገኙ ብቻ ነው፡፡
፪) በጨረታው የቀረበው ሰነድ ከተዘረዘሩት ባህሪያት፣የውሉ ቃላትና ሁኔታዎች እንዲሁም
ተፈላጊ ነጥቦች ጋርበ ተወሰነ ደረጃ ልዩነት ቢታይበትና ይሄው ልዩነት መሠረታዊ
የሆነ ለውጥ የማያስከትልና የጨረታውን ቁምነገር ሳይለውጥ በቀላሉ ሊታረም የሚችል
ጥቃቅን ስህተት ወይም ግድፈት ያዘለ መሆኑ በፈፃሚ አካሉ ሲታመን ጨረታውን
እንደተሟላ አድርጐ ሊቀበለው ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የሚመለከተው አካል ጨረታን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ
ነው፡፡
፬) የሚመለከተው አካል ተጫራችን ተጨባጭ በሆነ ምክንያት ከጨረታው የማገድ ስልጣን
ያለው ሲሆን ተጫራቹን ወይም ከጨረታ ሂደት ለማገድ የሚያበቁ መሰረታዊ ጉዳዮች
እና ዝርዝር ምክንያቶች በመመሪያ የሚወሰን ይሆናል፡፡
፲፯. የጨረታውጤትስለማጽደቅ
፩) በአዋጁ እና በዚህ ደንብ መሬትን ለሊዝ ጨረታ ለማውጣት ስልጣን የተሰጠው መ/ቤት
የሚያቋቁመው የማኔጅመንት ኮሚቴ የጨረታ ውጤትን የሚያጸድቅ ይሆናል፡፡
፪) የመሬት ሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ የስራ ቡድን የጨረታ ውጤቱን በመገምገም
አሸናፊውን እንዲሁም ከሁለተኛ እስከ ሶስተኛ የወጡትን በመለየት ጨረታውን
ለአጽዳቂ ኮሚቴው ያቀርባል፡፡
፫) በዚህአንቀጽንዑስአንቀጽ፭የተጠቀሰውን ውጤት እንዲያጸድቅ ስልጣን የተሰጠው አካል
ውጤቱ በቀረበለት በሁለት የስራ ቀናት ውስጥ በማጽደቅ አግባብ ባለው ማስታወቂያ
እና በከተማው ወይም ክልል ድህረ ገጽ ለሕዝብ ይፋ ያደርጋል፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት የተገለጸው አሸናፊ ተጫራች ውጤቱ አግባብ
ባለው መንገድ ከተገለጸለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ፲ የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ቅድመ
ክፍያ በመፈጸም እና ተገቢውን ቅድመ ሁኔታበማሟላት ውል እንዲፈርም
ይደረጋል፡፡
14
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሰረት አሸናፊው ተጫራች ግዴታውን አሟልቶ ውል
ካልፈረ መበሦስት ተጨማሪ የስራ ቀናት ቀርቦ ቅድመ ሁኔታውን አሟልቶ ውል
እንዲፈርም በጽ/ቤቱ የማስታወቂያ ሰሌዳ ማስጠንቀቂያ እንዲለጠፍለት ይደረጋል፡፡
፮) የጨረታው አሸናፊ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፭ መሰረት በተሰጠ ውሦስት ተጨማሪ
የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ቅድመ ክፍያ ያልፈጸመ ከሆነ ቦታውን እንደማይፈልገው
ተቆጥሮ በሲፒኦ ያስያዘውን የጨረታ ማስከበርያ ገንዘብ ለከተማው ገቢ ይደረጋል፡፡
1) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፮መሰረት ውል ላልተፈጸመበት ቦታ የጨረታ አስፈጻሚ
ቡድኑ ሁለተኛ ለወጣው ተጫራች አንደኛ የወጣው ተጫራች በሰጠው ዋጋ መሠረት
ተመሳሳይ ጥሪ በማድረግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ እና ፭ በተደነገገው የጊዜ ገደብ
ውስጥ ተገቢውን ቅድመ ሁኔታ እንዲያሟላ እና ውል እንዲፈጽም ያደርጋል፡፡
2) በዚህአንቀጽንዑስ አንቀጽ ፯ መሰረት በተሠጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሁለተኛ የወጣው
ተጫራች ካልቀረበ ሶስተኛ ለወጣው ተጫራች ተመሳሳይ ዕድል ይሰጠዋል፡፡ ይህም
ካልተሳካ ጨረታው እንደተሰረዘ ይቆጠራል፡፡
፲፰. የጨረታማስከበሪያዋጋሲፒኦንተመላሽስለማድረግ
1) በቂተጫራቾችባለመቅረባቸውምክንያትከጨረታውየተሰረዙተጫራቾችለማስከበርያያስያዙ
ትሲፒኦተመላሽየሚደረግላቸውይሆናል፡፡
2) የጨረታው አሸናፊዎች ውጤት ከተገለጸ ጊዜ ጀምሮ ቀሪዎቹ ተጫራቾች ለጨረታ
ማስከበርያ ያስያዙት ሲፒኦ ከሚቀጥለው የሥራ ቀን ጀምሮ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
3) በጨረታው ውጤት ሁለተኛ እና ሶስተኛ የወጡት ተጫራቾች አሸናፊው ቀርቦ ውል
መዋዋሉ እስኪረጋገጥ ድረስ ለመቆየት እና አሸናፊው ካልቀረበ ወይም ውጤቱ
ካልጸደቀለት አንደኛ አሸናፊው በሰጠው ዋጋ ቦታውን ለመቀበል ፍላጎት ካለቸው እና
ይህንንም በማመልከቻ ለጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ከገለጹ ያስያዙት ሲፒኦ ሳይመለስ
ተመዝግቦ ሊቆይ ይችላል፡፡ ካልሆነም ሲፒኦው ይመለስላቸዋል፡፡
፲፱. የሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ስለማደራጀት
፩) ከተሞች የሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ሲያደራጁ የቋሚ ቅጥር ሠራተኞችን
መመደባቸውን ማረጋገጥ አለባቸው፡፡
፪) የጨረታ አስፈጻሚ የሙያ ስብጥር፣ ተግባር እና ኃላፊነት በሚወጣው መመሪያ
ይወሰናል፡፡
15
፳. የሊዝጨረታአስፈጻሚ ቡድን ኃላፊነት
፩) ለሊዝ ጨረታ የተዘጋጁትን ቦታዎች ከምንም ዓይነት ይዞታ ነፃ መሆናቸውን፣
ሽንሻኖ ያላቸው መሆኑንና መሠረተ ልማት የቀረበላቸው መሆናቸውን በመስክ
በማረጋገጥ ርክክብ ያደርጋል፡፡
፪) ዝርዝርየጨረታጥሪ ሰነድ ያዘጋጃል፡፡
፫) የጨረታማስታወቂያጥሪያደርጋል፡፡
፬) የጨረታሰነድመሸጫዋጋግምትያወጣል፣ሽያጭያከናውናል፡፡
፭) የጨረታሰነድማስገቢያሳጥንያዘጋጃል፣ያሽጋል፡፡
፮) የጨረታውንሂደትይመራል፡፡
፯) የጨረታአሸናፊን በተቀመጠው የግምገማ መስፈርት ይለያል፤ የውሳኔ ሃሳብ
አደራጅቶና ውሳኔ እንዲሰጥ ስልጣን ለተሰጠው አካል አቅርቦ ያጸድቃል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፰) በእያንዳንዱ የሊዝ ጨረታ የጨረታውን አጠቃላይ ሂደት የሚያሳይ በተለይም
የጨረታውን አፈፃፀም ሥርዓት ፣እያንዳንዱ ተጫራች ለመስፈርቱ ያቀረበውን
ሃሳብና የገባቸውን ግዴታዎች፣ያቀረባቸውን ልዩልዩ ሰነዶች፣በተለየ ሁኔታ የቀረበ
ማመልከቻ ካለ የጨረታውን አሸናፊ፣ አሸናፊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም
ሌሎች ተጫራቾች ያላሸነፉበትን ምክንያት የያዘ ቃለ ጉባዔ ያዘጋጃል፡፡
፱) ለሊዝ ውዝፍ ዕዳ መክፈያ የተያዘን መሬትና መሬት ነክ ንብረት በዕዳው ልክ
ብቻ ሽያጭ ያስፈጽማል፡፡ ለሥራውም የተለያዩ አግባብነት ያላቸው አጋዥ
ሙያተኞችን ያስተባብራል ይመራል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይገለፃል፡፡
ክፍልአራት
የከተማ ቦታን በሊዝ ምደባ ስለመስጠት
፳፩. መሬት በሊዝ ምደባ የሚሰጥበት አግባብ
፩) መሬት በሊዝ ምደባ የሚሰጠው በአዋጁ አንቀጽ ፲፪ መሰረት ለተፈቀደላቸው
ፕሮጀክቶች እና ዘርፎች በክልል ካቢኔ በኩል በየዓመቱ ዕቅድ ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ
ዝርዝር አፈጻጸሙ በየከተሞቹ ይተገበራል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በአዋጁ አንቀጽ ፲፪ንዑስ
አንቀጽ ፩በፊደል ተራ ሰ መሰረት በክልል ርዕሰ መስተዳደር እየተመሩ በካቢኔ
16
የሚወሰኑ ፕሮጀክቶች ዝርዝር ይህን ደንብ ለማስፈፀም በሚወጣው መመሪያ የሚወሰን
ይሆናል፡፡
17
፳፫. በልማት ምክንያት የሚነሱ ነዋሪዎችን መልሶ ለማስፈር ስለሚሰጥ ቦታ
የከተማ ቦታቸዉን በልማት ምክንያት ወይም በከተማ መልሶ ማልማት ምክንያት
ለሚለቁ ነዋሪዎች የሚደረገው የካሳ አከፋፈል ስርዓት አግባብ ባለው ሕግ የሚመራ
መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፡-
፩) በአዋጁ አንቀጽ ፲፪ ንዑስ አንቀጽ ፪መሰረት ይዞታውን እንዲለቅ የተደረገ ህጋዊ የነባር
ባለይዞታ ከቦታ ደረጃ፣ የሽንሻኖ ስታንዳርድና የአገልግሎቶች ተደራሽነትን ያገናዘበ
ምትክ ቦታ በነባሩ ስሪት ይሰጠዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) የሊዝ ይዞታ ባለመብት የውል ዘመኑ ከመድረሱ በፊት ቦታውን እንዲለቅ አይደረግም፡፡
ሆኖም ይዞታው ለህዝብ ጥቅም ሲባል የሚፈለግ ሲሆን የሊዝ ይዞታውን እንዲለቅ
የተደረገ ህጋዊ ባለመብት ለቀሪው የሊዝ ዘመን ተመሳሳይ ስፋት እና ደረጃ ያለው
ምትክ ቦታ በነባሩ ሊዝ አግባብ ይሰጠዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) በህገ-ወጥ መንገድ በተያዘ ቦታ ላይ ለሰፈረ ንብረት በተለያየ ምክንያት እንዲነሳ
ሲወሰን ምንም ዓይነት ካሣ እና ምትክ ቦታ አይሰጥም፡፡
፩) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፫ ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖየክልሉ ካቢኔ ወይም ከተማ
አስተዳደሩ የህገወጥ ግንባታውናየይዞታው የጊዜ ቆይታና ሌሎች ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ጉዳዮችን ከግምት በማስገባት ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚከተሉትን አሰተዳደራዊ ዉሣኔዎችን ሊሰጥ
ይችላል፡-
18
በግዥ በቅድሚያ የሚያገኝበት ሁኔታ ይመቻችለታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፫) የቤት ልማት ፕሮግራም በሌለበት ከተማ የመንግስት ወይም የቀበሌ መኖሪያ ቤት
ህጋዊ ተከራይ የሆነ ሰው በከተማ መልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ
በሚሆንበት ጊዜ የመኖሪያ ቤት መገንቢያ ቦታ በሊዝ መነሻ ዋጋ በምደባ የሚሰጠው
ይሆናል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፬) የመንግስት ወይም የቀበሌ የንግድ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆኑ ሰዎች በከተማ መልሶ
ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ በሚሆኑበት ጊዜ ፕላኑ የሚፈቅደውን ግንባታ
በጋራ ለማከናወን ፍላጎት ሲኖራቸው ለዚሁ ግንባታ የሚሆን ተመጣጣኝ ቦታ
በሚመለከተው አካል ወይም በክልሉ በሚወሰነው መሠረት ማጣራት ተደርጎ በፕላኑ
ለህንጻ ግንባታው ከተፈቀደው ቦታ፡-
ሀ) በአንደኛ ደረጃ ከተሞች በነፍስ ወከፍ ፳፭ ካሬ ሜትር፤
ለ) በሁለተኛ ደረጃ ከተሞች በነፍስ ወከፍ ፸፭ ካሬ ሜትር፤
ሐ) በሶስተኛ ደረጃ ከተሞች በነፍስ ወከፍ ፩፻፶ ካሬ ሜትር በሊዝ መነሻ ዋጋ የሚስተናገዱ
ሆኖ በፕላን የተመለከተው ሽንሻኖ ለአባላቱ በነፍስ ወከፍ ከተፈቀደው ጠቅላላ ስፋት በላይ
ከሆነ ቀሪው በአካባቢው ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ በሕጉ መሠረት ከፍለው
ይመደብላቸዋል፡፡ዝርዝሩ በተለየ ቦታ ካልተሰጠ የሚስተናገድበት አማራጭ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፭) በልማትምክንያት የመኖሪያ ቤታቸዉን እና የእርሻ ወይም የግጦሽ ቦታቸውን እንዲለቁ
የተደረጉ አርሶ አደሮችና ኑዋሪዎች አግባብ ባለው ሕግ ተወስኖ ለንብረቱ ከሚከፈለው
ካሳ በተጨማሪ በክልሉ ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ በሚወጣዉ መመሪያ
መሠረት ባለይዞታዎችንና ቤተሰቦቻቸዉን ያገነዘበ ምትክ ቦታ በኪራይ/በሊዝ ስሪት
ይሰጣቸዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፳፬. በአጭር ጊዜ በሊዝ ስለሚሰጡ ቦታዎች
፩) በአዋጁ አንቀፅ ፲፰ ንዑስ አንቀፅ ፪ ፊደል ተራ “ለ” በተጠቀሰው መሰረት በአጭር ጊዜ
ጥቅም ላይ የማይውሉ የከተማ ቦታዎች ለሚከተሉት አገልግሎቶች፡-
ሀ) ከከተማ ግብርና እና ከከተማ አረንጓዴ ነክ ልማት ሥራ ጋር የተያያዙ የአትክልት፣
የአበባ፣ የዶሮ እርባታ፣ የአረንጓዴ መናፈሻ፤አረንጓዴ መዝናኛ፤ አረንጓዴ ሎጅ እና
የመሳሰሉት፤
ለ) ለግንባታ ዕቃዎች ማምረቻ ወይም መሸጫ ወይም ማሳያ፤
ሐ) ለግንባታ ጊዜ ማሽነሪና ቁሳቁስ ማስቀመጫ፤
19
መ) ለግንባታ ድንጋይ ማውጫ እና ለዚሁ ተግባር የሚሆን ማሽነሪ መትከያ፤
ሠ) ለማስታወቂያ ሰሌዳ መትከያ፤
ረ) ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ለተለያዩ አገልግሎቶች ማቅረቢያ እና ማምረቻ፤
ሊፈቀድ ይችላል፡፡
፪) በአጭር ጊዜ ሊዝ ይዞታ የተሰጠ ቦታ አጠቃቀምና ውል አያያዝ እንደሚከተለው
ይሆናል፤
ሀ) ለከተማ ግብርና በአዋጁ የተመለከተዉ ፲፭ ዓመት የዉል ዘመን ሲሆን በዚህ አንቀጽ
ንዑስ አንቀጽ ፩ ከተራ ፊደል ለ እስከ ረ ለተዘረዘሩት የአጭር ጊዜ ሊዝ ይµታ ውል
እስከ ፭ ዓመት የተወሰነ ነው፡፡
ለ) ለአጭር ጊዜ የተሰጠ ቦታ የውል ጊዜው ከማብቃቱ በፊት ለልማት ሲፈለግ ንብረቱን
ለማንሳት የሚበቃ ግምት ይሰጠዋል፤ አስፈላጊነቱ እየታየም ለቀሪው የውል ጊዜ ብቻ
መጠቀሚያ የሚሆን ምትክ ቦታ ሊሰጥ ይችላል፡፡
ሐ) ቀደም ሲል ተይዘው ተገቢው ውል ያልተፈጸመባቸው ቦታዎች በዚህ ደንብ መሰረት
ውል ፈጽመው ደንቡ በጸደቀ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ስርዓት እንዲይዙ ይደረጋል፡፡
፫) በጊዜያዊ ሊዝ የሚሰጥ ቦታ የሊዝ ክፍያ እንደሚከተለው ይሆናል፤
ሀ) ለአጭር ጊዜ ቦታ በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ የተፈቀደላቸው አካላት በከተማ ቦታ የኪራይ
ተመን ወይም የሊዝ መነሻ ዋጋን መሰረት በማድረግ ዓመታዊ ክፍያ እንዲከፍሉ
ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ለ) በከተማ ቦታ ኪራይ ተመን መሰረት ማስከፈል ለማይቻልባቸው ለአጭር ጊዜ ለሚሰጡ
ቦታዎች በተለየ ጥናት መነሻነት በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ በሚወሰነው የክፍያ መጠን
እንዲከፍሉ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ክፍል አምስት
ስለሊዝ ውል እና የምስክር ወረቀት አሰጣጥ
21
ሠ) በየዓመቱ የሚፈጸመውን የሊዝ ክፍያ መጠንና ክፍያው የሚጠናቀቅበትን ጊዜ፤
ረ) የሊዝ ይዞታው ፀንቶ የሚቆይበትን ዘመን፡
ሰ) የይዞታ የምስክር ወረቀት ቁጥር
ሸ) የቦታው የስሜን አቅጣጫ አመልካች፣ የስኬሉ መለኪያ እና የማዕዘን መገናኛዎች (ኤክስ
ዋይ ኮኦርድኔትን) አካቶ መያዝ አለበት፡፡
‹
ክፍል ስድስት
የከተማ ቦታ የሊዝ ዋጋ እና የክፍያ አፈፃፀም
22
፬) የትኛውም ቦታ ለቦታው ደረጃ ከተቀመጠው የመነሻ ዋጋ በታች በጨረታ ሊተላለፍ
አይችልም፡፡
፭) ለራስ አገዝ እና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በሚወጣው የሀገራችን
የከተማ ቤት ፖሊሲ መሰረት ለመኖሪያ አገልግሎት ለሚሰጥ ቦታ፣ ለማኑፋክቸሪንግ፣
ለከተማ ግብርና እና ለቢዚነስ አገልግሎት እንደየ አገልግሎቱ የተለየ መነሻ ዋጋ
በማጥናት ተግባራዊ ሊደረግ ይችላል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በአሁኑ ወቅት የሊዝ
መነሻ ዋጋ ያላቸው ከተሞች የተወሰነ አስፈላጊ የሆኑ ማስተካከያ በማድረግ አዋጁ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ባለው ጊዜ መነሻውን ሳይከልሱ ሊቆዩ
ይችላሉ፡፡
፳፱ የመሬት የሊዝ ዋጋ
፩) የከተማ መሬት የጨረታ ዋጋ ለእያንዳንዱ ቦታ ወይም የጨረታ ቁጥር አሸናፊ
ተጫራች የሰጠው ከፍተኛ ዋጋ ነው፡፡
፪) በምደባ የተላለፈ ቦታ የሊዝ ዋጋ በየአገልግሎቱ ዓይነት በተናጠል ተለያይቶ ሊተመን
ይችላል፡፡ ካልሆነም የሊዝ መነሻ ዋጋ በምደባ ለተሰጠ ክፍያ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ለዲኘሎማቲክና
ለዓለም አቀፍ ተቋማት በመንግስት ስምምነት መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ሆኖም
በመንግስት በኩል ግልጽ ስምምነት በማይኖርበት ጊዜ በአካባቢው ወቅታዊ ከፍተኛ የጨረታ
ዋጋ መሰረት ይሆናል፡፡
፬) ለሐይማኖት ተቋማት የአምልኮ ማከናወኛ እና ለባለበጀት የመንግስታዊ ተቋማት
የመስሪያ ቦታ የሚመደበው በቦታው ላይ ለነበረው ንብረት እና ቦታው የአርሶ አደር
ከሆነም ለዚሁ አግባብ የተከፈለውን ካሳ ክፍያ የሚተካ ክፍያ በአንድ ጊዜ ሲፈጽሙ
ነው፡፡ መሬቱ ግን ከሊዝ ክፍያ ነፃ ይሰጣል፡፡ ዝርዝር መስፈርቱ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፴. የሊዝ ክፍያ አፈፃፀም
በሊዝ ቦታ የተፈቀደለት ሰው፡-
፩) ከሊዝ ዋጋ የቅድሚያ ክፍያ መጠን በልማት ሥራው ወይም በአገልግሎቱ ዓይነት ተለይቶ
የሚወሰን ሆኖ ውል ተቀባይ የሚፈጽመው የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ ከጠቅላላው የሊዝ ዋጋ 10
በመቶ ያነሰ አይሆንም፡፡
23
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ላይ የተመለከተው ቢኖርም፣ ጠቅላላ የቦታውን የሊዝ ዋጋ ክፍያ
በአንድ ጊዜ የመክፈል መብቱ የተጠበቀ ነው ወይም ይበረታታልም፡፡ በክፍያውም ወለድ
አይታሰብም ወይም የ3 ከመቶ ማበረታቻም ይሰጠዋል፡፡
፫) ቅድሚያ ክፍያ ከፈፀመ በኋላ እንደ ልማት ወይም አገልግሎት ዓይነት የሚለያይ ሆኖ ለመኖሪያ
አገልግሎት እስከ ፶ዓመት ለሌሎች አገልግሎቶች እስከ ፴ ዓመት እንዲሁም ለከተማ ግብርና
እስከ ፯ ዓመት የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፤ ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣዉ መመሪያ
ይገለጻል፡፡
፫) በየዓመቱ የሊዝ ክፍያ መፈጸም ያለበት ሆኖ ከጠቅላላ የቦታው የሊዝ ዋጋ የከፈለው ቅድሚያ
ክፍያ ተቀንሶና ቀሪው ክፍያ ለተሰጠው የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተካፍሎ የሚገኘውን አማካይ
ዋጋ ዓመታዊ የሊዝ ክፍያ እስከ ማጠናቀቂያ ጊዜው በየዓመቱ ይከፍላል::
፬) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 4 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ውል ተቀባይ ዓመታዊ
ክፍያውን በዓመቱም ውስጥ ከፋፍሎ ለመክፈል ጥያቄ ካቀረበ የሚመለከተው አካል ሊፈቅድለት
ይችላል፡፡ ሆኖም የክፍያ አፈጻጸሙ በዓመት ከሶስት ጊዜ መብለጥ የለበትም፡፡
፭) በየዓመቱ በሚከፈለው ቀሪ የሊዝ ክፍያ ላይ የዓመቱ ወለድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማበደሪያ
ተመን መሠረት ይከፍላል፡፡ የወለድ ምጣኔውም የባንክ የማበደሪያ ተመን ሲለወጥ አብሮ
ይለወጣል፤
፮) በአገልግሎት ለዉጥ ምክንያት የዋጋ ለውጥ ካልኖረ በስተቀር አንዴ ውል የተገባበት የሊዝ
ክፍያ የውል ዘመኑ እስኪያበቃ ድረስ የሚሻሻል አይሆንም፡፡
24
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፰ መሰረት የሚመለከተው አካል ውዝፍ ዕዳውን
ለማስመለስ የሚያከናውነው ሽያጭ የንብረት አስተዳደሩን በህግ አግባብ የሚያውክ
አለመሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ ያልተከፈለውን የሊዝ ዕዳ ለማስከፈል የሚበቃውን
ንብረት ብቻ ይሆናል፡፡
፮) የሚመለከተው አካል የሊዝ ባለይዞታ ሃብት መያዝ የሚቻለው የመያዙ ትዕዛዝ
በተሰጠበት ጊዜ ከውሉ ጋር በተያያዘው ይዞታ ስር የሚገኝ ንብረት ብቻ ላይ ነው፡፡
፯) ውዝፍ የሊዝ ክፍያ የሚሰበሰበው ተቋም የሊዝ ባለይዞታውን ንብረት በሚይዝበት ጊዜ
የፖሊስ ኃይል እንዲገኝ ሊጠይቅ ይችላል፡፡
፯) ንብረቱን የያዘው ተቋም ከያዘበት ቀን አንስቶ ከሚቆጠር ከአሥር የሥራ ቀናት በኋላ
በሃራጅ እስከ ዕዳው ገደብ ድረስ የባለይዞታውን ንብረት መሸጥ ይችላል፡፡ ውዝፉን
ለማስመለስ እስከቻለው ድረስ በዕዳው ገደብ በእዳ የተያዘውን ንብረት መሸጥ ይችላል፡፡
፰) በአዋጁና በዚህ ደንብ መሠረት ባልተከፈለ የሊዝ ክፍያ ምክንያት የባለይዞታውን
ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያለው ገቢ ወይም ሌላ ንብረት መያዝ የሚቻለው የሊዝ ክፍያ
ለመሰብሰብ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ሀብቱን በመያዝ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ
እንደሚሰበስብ አስቀድሞ ለሊዝ ባለይዞታው በፅሁፍ ካስታወቀ በኋላ ይሆናል፡፡ በዚህ
ዓይነት የሚሰጠው ማስታወቂያ ሀብቱ ከመያዙ ስልሳ (፷) ቀናት በፊት ለሊዝ ክፍያ
ባለዕዳው ሊደርሰው ይገባል፡፡
፱) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተከበረ ወይም በአፈፃፀም ላይ ያለ ወይም በሕግ አግባብ
በዋስትና የተያዘ ካልሆነ በስተቀር ማናቸውም በውዝፍ የሊዝ ክፍያ ምክንያት የተያዘ
ንብረት በእጁ የሚገኝ ወይም ለውዝፍ ሊዝ ባለዕዳው ማናቸውም ግዴታ ያለበት ሰው
ውዝፍ የሊዝ ክፍያ የሚሰበስብ ተቋም ሲጠይቀው የያዘውን ሀብት የማስረከብ ወይም
ያለበትን ግዴታ የመፈፀም ኃላፊነት አለበት፡፡
፲) ማንኛውም ሰው የውዝፍ ሊዝ ክፍያ የሚሰበስብ ተቋም ሲጠይቀው አንድን የተያዘ
ንብረት ለማስረከብ ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ በተያዘው ንብረት መጠን በግል
ተጠያቂ ይሆናል፡፡ ሆኖም ተጠያቂነቱ ለንብረቱ መያዝ ምክንያት ከሆነው ውዝፍ የሊዝ
ክፍያ መጠን እና ሌሎች ህጋዊ ወጪዎች ሊበልጥ አይችልም፡፡
፲) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት ንብረቱ ለውዝፍ ዕዳው መክፈያ የተያዘበት
ሰው በአፈጻጸሙ ላይ ቅሬታ ካለው ጉዳዩን በተዋረድ እስከ የከተማው ከንቲባ ኮሚቴ
ድረስ በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡
25
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፱ መሰረት አቤቱታው የቀረበለት አካል ጉዳዩን መርምሮ
ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት፡፡
፴፪. የችሮታ ጊዜን ስለመወሰን
፩) የከተማ ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው እንደ ልማቱ ወይም አገልግሎቱ ዓይነት ከሁለት
እስከ አራት ዓመት የሚደርስ የችሮታ ጊዜ ያለው ሆኖ፡-
ሀ) ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ፬ ዓመት ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፤
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ከ “ሀ” እስከ “ረ” የተገለጹት እንደተጠበቁ ሆኖ የችሮታ
ጊዜን ላልተወሰነላቸው ዘርፎች የችሮታ ጊዜው እስከ አራት ዓመት ሊሆን ይችላል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የችሮታ ጊዜ የተወሰነለት አካል የችሮታ ጊዜ መነሻ የሊዝ ውል ከፈረመበት ቀን ጀምሮ
የሚታሰብ ይሆናል፡፡ የሚፈቀደው የችሮታ ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ ከግንባታ
ማጠናቀቂያ ጊዜ መብለጥ የለበትም፡፡
፬) ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት የከተማ ቦታ በሊዝ ተፈቅዶለት በቦታ አስረካቢው አካል
ምክንያት ቦታ ያልተረከበ ወይም ቦታ ከተረከበበት ጊዜ ጀምሮ ደንቡ እስከፀናበት ቀን
ድረስ ከ2 ዓመት በላይ ያልሆነው ወይም የቅድሚያ ክፍያ መጠን ይቀነስልኝ ወይም
የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ይራዘምልኝ በሚል አቤቱታ አቅርቦ ጉዳዩ በእንጥልጥል ላይ
የሚገኝ ማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ የተመለከተው የችሮታ ጊዜ እንደአግባብነቱ
ተጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡
26
ክፍል ሰባት
ስለቦታ አጠቃቀም፣የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ
የግንባታ ደረጃዎች
፴፫.የግንባታ ደረጃዎች
፩) አነስተኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች፡-
ሀ) እስከ 2 ወለል ድረስ የሆኑ ማንኛዉም ግንባታዎች ወይም
ለ) የይዞታ ስፋቱ እስከ ፭፻ ካሬ ሜትር ላይ የሚገነቡ ናቸው፡፡
፪) መካከለኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች፡-
ሀ) ከ ፫ እስከ ፭ ወለል የሆኑ ግንባታዎች፤
ለ) የመኖሪያ ቤት በአንድ ጊዜ እስከ ፹ ነጠላ ቤቶች የያዙ፤
ሐ) ለትምህርት ተቋማት እስከ ፪ኛ ከፍተኛ ደረጃ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች፤
መ) ለጤና ማዕከል እስከ ከፍተኛ ልዩ ክሊኒክ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች፤
ሠ) ለቤተ መፃሕፍትና ለሁለገብ አዳራሾች እስከ ፭፻ ሰው የሚይዙ ግንባታዎች፤
ረ) ለስፖርት ሜዳዎችና ለስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከላት እስከ ፭፻ ሰው የሚይዙ ግንባታዎች፤
ሰ) አጠቃላይ የወጪ ግምታቸው እስከ ብር 5,000,000 (አምስት ሚሊዮን) የሆኑ
መካከለኛናአነስተኛ የማምረቻ እና ማከማቻ ተቋማቶችን ወይም
ሸ) የይዞታ ስፋቱ ከ፭፻፩ እስከ ፭ሺ ካ.ሜ ይዞታ ላይ የሚገነባ ግንባታዎችን ያጠቃልላል፤
፫) ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች፡-
ሀ) ፮ ወለልና ከዚያ በላይ ለሆነ ማንኛውም ግንባታ፤
ለ) በዓለም፣ በአገር እንዲሁም በከተማ አቀፍ ደረጃ ለሚገነቡ የትራንስፖርት
የመነሃሪያተቋማቶች፤
ሐ) የዲፕሎማቲክ ተቋማት የሚገነቧቸው ግንባታዎችን ወይም
መ) ስፋቱ ከ፭ሺ፩ ካ.ሜ በላይ በሆነ ይዞታ ላይ የሚገነቡ ግንባታዎችን ያጠቃልላል፡፡
፴፬ ግንባታን መጀመር
፩) የግንባታ ፈቃድ የሚሰጥበት ጊዜ የሊዝ ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ለአነስተኛ
ግንባታ ከ፫ ወር፣ ለመካከለኛ ግንባታ ከ፮ ወር እና ለከፍተኛ ግንባታ ከ፱ ወር መብለጥ
የለበትም፡፡ የጊዜ ገደቡ በልጦ ከተገኘም ጉዳዩ ተመርምሮ በአዋጁ መሠረት ተጠያቂ
ሊኖር ይገባል፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ባለይዞታው ዲዛይኑን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ
ካላቀረበ የግንባታ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው የሊዝ ውል ከተዋዋለበት ቀን ጀምሮ
ይሆናል፡፡
27
፪) የግንባታ ፈቃድ ከተወሰደበት ጊዜ ጀምሮ የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ጣሪያ ለአነስተኛ
ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፮ ወር፣ ለመካከለኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፱ ወር እና
ለከፍተኛ ግንባታዎች እስከ ፲፰ ወር ይሆናል፡፡ ይህም በሊዝ ውሉ ውስጥ ይካተታል፡፡
፫) ማንኛውም ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው የግንባታ ፈቃድ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ
ለግንባታ ደረጃው በተቀመጠው የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ
መጀመር አለበት፡፡
፬) በአዋጁ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት በክልሉ አግባብ ያለው አካል የሚሰጠው
የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ማራዘሚያ ከነማስጠንቀቂያ ጋር ለአነስተኛ ግንባታዎች 6
ወር፣ ለመካከለኛ ግንባታዎች ፱ ወር እና ለከፍተኛ ግንባታዎች ፩ ዓመት ይሆናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ፪ እና ፬የሚፈቀዱት የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ዕርዝማኔ
በማንኛውም ሁኔታ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ዕርዝማኔን ለመጠየቅ ወይም ለመፍቀድ
በምክንያትነት ሊቀርቡ አይችሉም፤
፮) ከላይ በዚህ አንቀጽ ስር የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆኖ በመልሶ ማልማትና ሌሎች
ለህዝብ ጥቅም ሲባል በፍጥነት መካሄድ ያለባቸው ግንባታዎች ላይ የሚመለከተው
አካል ከተቀመጠው ጊዜ ባጠረ ገደብ ሊያስፈጽም ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ
ይወሰናል፡፡
፴፭. ግንባታንስለማጠናቀቅ፣
፩) ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው የሊዝ ውል ከሚመለከተው አካል ጋር በተፈራረመው
መሠረት የግንባታ ፈቃድ ከወሰደበት ቀን አንስቶ በግንባታው ደረጃ ወይም ዓይነት
በተወሰነው የጊዜ ጣሪያ ውስጥ ግንባታውን በማጠናቀቅ በቦታው ላይ አገልግሎት
መስጠት መጀመር አለበት፡፡
፪) አነስተኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፳፬ ወራት፣ መካከለኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፴፮
ወራት እና ከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ፵፰ ወራት የሚደርስ የግንባታ ማጠናቀቂያ
ጊዜ ይኖራቸዋል፡፡
፩) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ለአነስተኛ የግንባታ ደረጃ
ለአንድ ጊዜ ከማስጠንቀቂያ ጋር ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፮ ወራት
ሊፈቀድ ይችላል፡፡ ለመካከለኛ ግንባታ ለአንድ ዓመት እና ለከፍተኛ ደረጃ
ግንባታዎች አንድ ዓመት ተጨማሪ ጊዜ ከማስጠንቀቂያ ጋር ሊፈቀድላቸው ይችላል፡፡
፪) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፫ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በአዋጁ አንቀፅ ፳፫ ንዑስ
አንቀፅ ፫ በተደነገገው መሠረት በማንኛውም ሁኔታ የግንባታ ፈቃድ ከተሰጠበት ቀን
28
ጀምሮ የአነስተኛ፣ የመካከለኛና የከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች እንደቅደም ተከተላቸው
፪ዓመት ተኩል፣ ፬ ዓመትና ከ፭ ዓመት በላይ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ሊፈቀድላቸው
አይችልም፡፡ ሆኖም ግዙፍ እና የተቀናጀ ልማትን የሚጠይቁ የቦታ ስፋታቸው ከአንድ
መቶ ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የሆኑ ፕሮጀክቶች በክልሉ በኩል ተጨባጭ እና ልዩ መርሀ
ግብር ወጥቶላቸው ቀድሞ በሚደረጉ የተናጠል ስምምነቶች በክልሉ ካቢኔ ወይም
በከተማ አስተዳደር ካቢኔ ፀድቀው ሊፈጸሙ ይችላሉ፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ስር የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆኖ በመልሶ ማልማት እና ሌሎች ለህዝብ
ጥቅም ሲባል በፍጥነት መካሄድ ያለባቸው ግንባታዎች ከዚህ ባጠረ ጊዜ ሊፈጸም
ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) መጠናቀቅ ያለባቸው ግንባታዎች የግንባታ ፈቃድ ጊዜ መቁጠር የሚጀምረው የሊዝ
ውሉ ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ የግንባታ መጀመሪያና የግንባታ ማጠናቀቂያ
ጊዜያት ማራዘም አይቻልም፡፡
29
፭) የሊዝ ውል ግንባታ ባለመጀመር ምክንያት የተቋረጠበት ሰው በዚህ ደንብና በሊዝ
አዋጁ አንቀጽ ፳፪ንዑስ አንቀጽ (፬) መሠረት የተደነገገው ቅጣት ተፈጻሚ
ይሆንበታል፡፡
፴፯. የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ስላለፈባቸው ይዞታዎች
፩) አግባብ ያለው አካል እንደግንባታው ደረጃ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፭ ንዑስ አንቀጽ ፪
የተቀመጠው የጊዜ ጣሪያ ካለፈ ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ግንባታውን
ያላጠናቀቀበትን ምክንያት በአሥር የስራ ቀናት ውስጥ የሊዝ ባለመብቱ ቀርቦ በማስረጃ
እንዲያስረዳ በጽሁፍ ጥሪ ማድረግ አለበት፡፡
፪) ባለመብቱ ጥሪው ከተላለፈበት ቀን ጀምሮ በ፲ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ካላስረዳ ወይም
መልስ ሳይሰጥ የዘገየበት አሳማኝ ምክንያት ማቅረብ ካልቻለ የግንባታው ማጠናቀቂያ
የጊዜ ገደብ ካበቃበት ቀን ጀምሮ መልስ እስከሰጠበት ቀን ድረስ ላለው ጊዜ ከጠቅላላው
የሊዝ ዋጋ የሚሰላ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ወር የ0.15 ከመቶ የገንዘብ ቅጣት በአንድ ጊዜ
እንዲከፍል ይደረጋል፡፡ ይህ የሚፈጸመው ግንባታው ያልተጠናቀቀበት በቂ ምክንያት
ካለው ነው፡፡
፫) የሊዝ ባለመብቱ በተሰጠው ፲ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ካመለከተ ወይም በዚህ አንቀጽ ንዑስ
አንቀጽ ፪ መሰረት በመዘግየቱ ተቀጥቶና ግንባታውን ያላጠናቀቀው ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት መሆኑን በማስረጃካረጋገጠ ያለቅጣት ተጨማሪው ጊዜ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፭
ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት ሊፈቀድለት ይችላል፡፡
፬) የሊዝ ባለመብቱ በተጨማሪ የጊዜ ገደብ ውሰጥ ግንባታውን ካላጠናቀቀና በቦታው ላይ
የተገነባው ግንባታ ከተፈቀደው ጠቅላላ ግንባታ ከ10% ያነሰ ከሆነ በሊዝ አዋጁ አንቀጽ
23 ንዑስ አንቀጽ ፮ መሠረት የሊዝ ውሉን በማቋረጥ ቦታውን አግባብ ያለው አካል
መረከብ ይችላል፡፡ ሆኖም በቦታው ላይ የተገነባው ከተፈቀደው ጠቅላላ ግንባታ 10% እና
ከዚያ በላይ ከሆነ በሊዝ አዋጁ አንቀጽ ፳፫ ንዑስ አንቀጽ ፯ የተደነገገው እንደ አግባብነቱ
ተፈጻሚ ይደረጋል፡፡
፩) የሊዝ ባለመብቱ ተጨማሪ የጊዜ ገድብ ውስጥ ግንባታውን ማጠናቀቅ ባለመቻሉ አግባብ
ያለው አካል በአዋጁ አንቀፅ ፳፫ ንዑስ አንቀጽ ፬ ከፊደል ተራ ሀ-ሐ መሠረት የሚሰጠው
ጊዜ ገደብ እንደ ግንባታ ማጠናቀቅያ ተጨማሪ ጊዜ የሚታሰብ ይሆናል፡፡
፪) በአዋጁ አንቀፅ ፳፫ ንዑስ አንቀፅ ፮ መሠረት በወጣው ጨረታ ተወዳደሮ ያሸነፈ ባለሀብት
በስሙ ይዛወርለታል፡፡ አግባብ ካለው አካል ጋርም አዲስ ውል ይዋዋላል፡፡ ግንባታ
30
ማጠናቀቅያ ጊዜን በተመለከተ ግንባታው ያለበት ደረጃ ታይቶ ለቀሪው ሥራ
የሚያስፈልገው ጊዜ በባለሙያ ተረጋግጦ ይሰጠዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፴፰ በሊዝየተሰጡቦታዎችየአገልግሎትለውጥስለመፍቀድ፣
፩) በከተማው መዋቅራዊ ፕላን መሰረት ለአንድ የአገልግሎት ዓይነት በተሰጠ ቦታ ላይ
ተመሳሳይነት ላለው ሌላ የሥራ ዘርፍ የቦታ አገልግሎት ለውጥ ጥያቄ ሲቀርብ
በአካባቢው ካለው ወይም ወደፊት ከሚኖረው አገልግሎት ጋር የማይጋጭ ሆኖ ከተገኘ
የአገልግሎት ለውጡ ሊፈቀድ ይችላል ፡፡
፪) የቀረበው የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ የፕላን ምደባ ለውጥ (የዞኒንግ ለውጥ)
የሚያስፈልገው ከሆነ መጀመሪያ የፕላን ለውጥ ጥያቄው በፕላን አፈጻጸም ክትትል
አግባብነት ላለው አካል የመ/ቤቱ ኃላፊ ቀርቦ ውሳኔ ማግኘት ይኖርበታል፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፫) የአገልግሎት ለውጥ ሲፈቀድ አስቀድሞ በተገባው ውል መሰረት ሊዝ ውሉ ይፈረማል፡፡
ሆኖም ቀደም ሲል የተፈረመው ውል የአገልገሎት ለውጥ እንዲደረግ ከተጠየቀበት የሊዝ
ዘመን ጣርያ ከበለጠ እና የዋጋ ለውጥ ካለ ለአገልግሎቱ በተሰጠው የዘመን ጣርያ እና
በአዲሱ ዋጋ መሰረት ይሆናል፡፡
፬) ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት አግባብነት ያለው አካል ሳያውቀው ወይም ሳያፀድቀው
የተፈፀመ ማናቸውም የአገልግሎት ለውጥ ፕላኑ የሚቀበለው ከሆነ ብቻ የግንባታውን
ዝርዝር ዋጋ 0.5 በመቶ በማስከፈል ለውጡ በዚህ ደንብ ድንጋጌ መሰረት እንዲስተካከል
ይደረጋል ፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ ደንብ ከፀደቀ
በኋላ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ ስር ከተደነገገው ውጭ በማናቸውም ሁኔታ
የአገልግሎት ለውጥ ተፈጽሞ ከተገኘ የአካባቢው ከፍተኛ የሊዝ ዋጋ በአጠቃላይ ይዞታው
መጠን ተሰልቶ ፫ በመቶ ቅጣት ተከፍሎ መዋቅራዊ ፕላኑ ወይም የአካባቢ ልማት ፕላኑ
የሚፈቅድ ወይም ሊስተካከል የሚችል ከሆነ ለውጡ ሊፈቀድ ይችላል፤ የሊዝ ዋጋውም
አዲስ በተቀየረው የአገልግሎት ዓይነት መሰረት ተስተካክሎ እና ቅጣቱ ተደምሮበት
በቀሪው የሊዝ የመክፈያ ዘመን እንዲጠናቀቅ ይደረጋል፣
፮) የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፭ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ለአገልግሎት ለውጡ
የሚከፈለው የሊዝ ዋጋ ቀድሞ ከነበረው አገልግሎት ዓይነት የሊዝ ዋጋ የሚያንስ ሆኖ
ከተገኘ ቀድሞ በነበረው የሊዝ ዋጋ ስሌት 3 በመቶው ቅጣት ተከፍሎ ለውጡ
ሊፈቀድለት ይችላል፡፡
31
፴፱ የአገልግሎት ለውጥ የማይደረግባቸው ዋና ዋና ሁኔታዎች
፩) የፕላን ምደባቸው ለአረንጓዴ ልማት ወይም ደን፣ ለፓርክ እና ለጥብቅነት የተከለሉ
ቦታዎች፤
፪) የፕላን ምደባቸው አርኪኦሎጅካል የሆኑ ወይም በተፈጥሮአዊ አቀማመጣቸው የተለየ
ገጽታ ያላቸው ቦታዎች፤
፫) ማንኛውንም ዓይነት ብክለት ሊፈጥሩ የሚችሉ አገልግሎቶች ከፕላን ምድባቸው ውጭ
ለማቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
፵. በልዩሁኔታ የአገልግሎት ለውጥ ስለሚደረግባቸው ሁኔታዎች
፩) በመርህ ደረጃ የፕላን ምደባ ለውጥ ማድረግ የማይፈቀድባቸው እና በዚህ ደንብ
በአንቀጽ ፴፱ ከተደነገጉት ውጪ ሆነዉ ነገርግን አስገዳጅ ወይም አሳማኝ ሁኔታዎች
ሲኖሩ በልዩ ሁኔታ በሚከተሉት ቦታዎች ላይ የፕላን ምደባ ለውጥ ሊፈቀድ ይችላል፤
ሀ) ለስፖርት ማዘውተሪያ የፕላን ምደባ የተሰጡ ቦታዎች፣
ለ) ለገበያ፣ ለመናኸሪያ፣ ለእምነት ተቋማትና ለቀብር ቦታ የተመደቡ ቦታዎች
የሚመለከታቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በማወያየት መግባባት ላይ ሲደረስ ለውጥ
ሊደረግባቸው ይችላል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ሥር በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ የፕላን ምደባ ለውጥ
ሊፈቀድ የሚችለው ከተማው እና የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን እንዲያስፈጽም
ውክልና በተሰጠው አግባብ ያለው አካል መ/ቤት ኃላፊ ሲፀድቅ ብቻ ነው፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ክፍል ስምንት
የሊዝ መብትን ስለማስተላለፍ
፵፩. ግንባታ ያልተጀመረበትን ቦታ የሊዝ መብት ስለማስተላለፍ
የሊዝ መብትን የማስተላለፍና በዋስትና የማስያዝ አፈፃፀም በአዋጁ አንቀጽ 24
መሠረት ተግባራዊ የሚደረግ ሆኖ፡-
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ ግንባታ ለመጀመር በዚህ ደንብ አንቀጽ 34 የተቀመጠው
ጊዜ ከማለፉ በፊት የሊዝ መብቱን ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ ይችላል፡፡
፪) ማንኛውም የሊዝ ባለመብት ግንባታ ለመጀመር የተመለከተው ጊዜ ከማለፉ በፊት
የሊዝ መብቱን ሲያስተላልፍ ከውርስ በስተቀር በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፪
የተመለከተው የሚፈጸመው በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፬ መሰረት አግባብ ያለው አካል
በሚወስነው ወቅታዊ የመሬት ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ ስሌት መሰረት ይሆናል፡፡
32
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ በተመለከተው መብቱን በማስተላለፍ (በመሸጥ) ሂደት
ቅሬታ ያለው አካል ቅሬታውን አግባብ ላለው አካል በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡
አግባብ ያለው አካልም በአስራ አምስት የስራ ቀናት ጊዜ ውስጥ መሬቱን ለጨረታ
በማቅረብ በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) በ(ሀ) እና (ሐ) በተመለከተው
መሰረት መብቱን የሚያስጠብቅለት ይሆናል፡፡
፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ባለመብቱ በመሸጫ
ዋጋው ካልተስማማ እና መሬቱም ለጨረታ እንዲወጣ ፈቃደኛ ካልሆነ የሚመለከተው
አካል በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፫ (ሀ) የተመለከተውን ክፍያ በቅድሚያ
በመፈጸም ቦታውን መልሶ ይረከበዋል፡፡ በመሬቱ ላይ የሰፈረውን ግንባታ ግምት
ክፍያን በተመለከተ መሬቱ ለሶስተኛ ወገን ከተላለፈ በኋላ የአካባቢው የሊዝ ከፍተኛ
የጨረታ ዋጋ፣ በሂደቱ የወጡ ወጪዎችና በሕጉ መሠረት አግባብነት ያላቸው ቅጣቶች
ተቀንሶ ልዩነቱ ለባለመብቱ ይመለስለታል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ፬ መሰረት አግባብ ያለው አካል ቦታውን በህጉ
የተቀመጠው ጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መልሶ ለመረከብ የሚችለው ባለመብቱ
በጽሁፍ ስምምነቱን ሲያቀርብ ብቻ ይሆናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት ወደ ሶስተኛ አካል በሽያጭ የተላለፈ የሊዝ
መብት የስም ዝውውር የሚፈጸመው አግባብ ያለዉ አካል ባሰላው ወይም በተስማማው
መሰረት ከተገኘ ገቢ ላይ፣
ሀ) ሻጭ ቅድሚያ ክፍያው ወይም ከቅድሚያ ክፍያው በላይም ክፍያ ፈጽሞ ከሆነ
ይኸው ገንዘብ እና ይህ ገንዘብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቁጠባ ሂሳብ ቢቀመጥ ኖሮ ያገኝ
የነበረው ወለድ ሲደመር በቀድሞው የሊዝ ዋጋ እና አሁን የተገኘው የሽያጭ ዋጋ ልዩነት
፭ በመቶ፤
ለ) ከተገኘው ልዩነት ላይ፭ በመቶ ተቀንሶ ቀሪውን ክፍያ ለመንግስት ገቢ ሲደርግ እና ገዥው
አግባብ ላለው አካል ተገቢውን የሊዝ ክፍያ ለመፈጸም ውል ከተዋዋለ በኋላ ይሆናል፡፡
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
33
፵፪. ከግማሽ በታች ግንባታ ያረፈበትን ቦታ የሊዝ መብት ስለማስተላለፍ
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከማለፉ በፊት ከግማሽ በታች
ግንባታ ያረፈበትን ቦታ የሊዝ መብት ለሶስተኛ አካል ማስተላለፍ ይችላል፡፡
፪) የሪል ስቴት ልማትን በተመለከተ በተናጠል በተጠናቀቀ ግንባታ ላይ የሪል ስቴት
ባለሀብቱ በተናጠል በገባው ውል መሰረት ለተጠቃሚው ማስተላለፍ የሚችል መሆኑ
እንደተጠበቀ ሆኖ ሙሉ በሙሉ ሪል ስቴቱን ወደሶስተኛ አካል ከውርስ በስተቀር
ለማስተላለፍ ሲፈልግ በሁሉም ብሎኮች ላይ በዚህ ደንብ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ
21 መሰረት ግንባታውን ማከናወን ይኖርበታል፡፡
፫) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት የተላለፈ የሊዝ መብት ዋጋ አግባብ ላለው አካል
የሚቀርበው የመሬት ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ እና የግንባታ ዋጋ በሚል ተለይቶ
ይሆናል፡፡
፬) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት ከግማሽ በታች ግንባታ የተፈጸመበት ቦታ
ዝውውር የሚፈጸመው ባለመብቱ በቅድሚያ አግባብ ላለው አካል በሚወስነው የመሬት
ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ ከተስማማ ይሆናል፡፡
፭) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ (፩) እስከ (፫) ባለው መሰረት ከውርስ በስተቀር ወደ ሶስተኛ አካል
የተላለፈ የሊዝ መብት የስም ዝውውር የሚፈጸመው መብቱን የሚያስተላልፈው ሰው
አግባብ ላለው አካል ቅድሚያ ክፍያው ወይም ሌላ ተጨማሪ ክፍያም ከፈጸመ ይህ
ገንዘብ እና ገንዘቡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቁጠባ ሒሳብ ቢቀመጥ ኖሮ ያገኝ
የነበረው ወለድ ታስቦ እና ለመንግስት ገቢ ከሚሆነው 95 በመቶ ትርፍ ላይ ተቀንሶ
ቀሪውን ክፍያ ገቢ ሲያደርግ እና ገዥው አግባብ ላለው አካል ተገቢውን የሊዝ ክፍያ
በቀጣይነት ለመፈጸም ውል ከተዋዋለ በኋላ ይሆናል፡፡ የተከፈለው የሊዝ ክፍያ
ባለይዞታው በመሬቱ ላይ የተጠቀመበትን ጊዜ ታሳቢ ይደረግበታል፡፡ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ በተመለከተው መሰረት የሊዝ መብቱን ለማስተላለፍ
ቅሬታ ያለው አካል ቅሬታውን አግባብ ላለው አካል በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡
አግባብ ያለው አካልም ሁኔታውን በዝርዝር አይቶ በጨረታ ማስተላለፍ ተገቢ ሆኖ
ካገኘው በአስራ አምስት የስራ ቀን ጊዜ ውስጥ ቦታውን ለጨረታ በማቅረብ በአዋጁ
አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ ፫ በተመለከተው መሰረት መብቱን የሚያስጠብቅለት
ይሆናል፡፡
34
፰) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ፮ መሰረት የጨረታ መነሻ ዋጋ የመሬት ሊዝ መብት
መሸጫ ዋጋ እና ግንባታው ዋጋ ተደምሮ የሚገኘው ውጤት ይሆናል፡፡
፱) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፯ የተመለከተውን የግንባታ ግምት አግባብ ያለው አካል
ግልጽ በሆነ አግባብ የሚገምተው ይሆናል፡፡ ግንባታን ለመገመት የወጡ ወጪዎች
ካሉ ከሽያጩ ላይ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፵፫. ግማሽ ግንባታ የተከናወነበትን ቦታ የሊዝ መብት ማስተላለፍ ላይየተቀመጡ ክልከላዎች
፩) በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፯ በተመለከተው መሰረት በመሬት የወቅት ጥበቃ
የሚመጣን ጥቅም ለማግኘት ሲባል ግንባታ ከመጀመሩ ወይም በዚህ ደንብ አንቀጽ ፪
ንዑስ አንቀጽ ፳ መሰረት ግንባታውን ከግማሽ በላይ ከመገንባቱ በፊት በሦስት ዓመት
ውስጥ ለሦስት ጊዜ የሊዝ መብቱን ያስተላለፈ ከሆነ ለሁለት ዓመት ከማንኛውም
የመሬት ሊዝ ጨረታ እንዳይሳተፍ ይደረጋል። ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በተመለከተው መሰረት የእግድ ውሳኔ የተላለፈበት ሰው
በእግዱ ጊዜ ውስጥ በጨረታ ሂደት የተሳተፈ ከሆነ ከጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ
ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ የሚደረግ ሆኖ በሊዝ ጨረታ እንዳይሳተፍ
ለተጨማሪ አንድ ዓመት እግዱ ይራዘማል፡፡
35
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት አማካይ ውጤቱ ለባለመብቱ መሬቱ ቀደም
ሲል ከተላለፈበት ዋጋ በታች ከሆነ አግባብ ያለዉ አካል ከሁለቱ ተደማሪዎች በተሻለው
የመሸጫ ዋጋውን ይወስናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ገዢው የሰጠው ዋጋ
ከተገኘው አማካይ ዋጋ በታች ከሆነ አግባብ ያለዉ አካል አማካይ ውጤቱን መነሻ
በማድረግ ቦታውን ለጨረታ የሚያቀርበው ይሆናል፡፡
ክፍል ዘጠኝ
የሊዝ መብትን በዋስትና ስለማስያዝ
፵፭. ግንባታ ያልተከናወነበትን ቦታ በዋስትና ስለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት
ስለመጠቀም
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ መሰረት ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የሊዝ
መብቱን በዋስትና ለማስያዝ ወይም የከፈለውን ቅድመ ክፍያ በካፒታል አስተዋጽኦነት
መጠቀም ይችላል፣
፪) ማንኛውም ባለይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት በዋስትና ማስያዝ
የሚችለው ከሊዝ የቅድሚያ ክፍያው ወይም ከቅድሚያ ክፍያው ተጨማሪ የከፈለም
ከሆነ ከክፍያ መጠኑ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሠረት ሊደረጉ
የሚችሉ ተቀናሾች እና መሬቱን የተጠቀመበት ጊዜ ክፍያ ታስበው በሚቀረው የገንዘብ
መጠን ላይ ብቻ ይሆናል፡፡
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሊዝ መብቱን በዋስትና ያስያዘ ሰው የዋስትና
ግዴታውን ባለመወጣቱ በህጉ መሰረት የተመለከተው የሚፈጸም ይሆናል፡፡
፵፮. ግንባታያረፈበትን ቦታ በዋስትና ስለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ስለመጠቀም
፩) ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ በማንኛውም ደረጃ ላይ ግንባታ ያረፈበትን ይዞታ የሊዝ መብቱን
በዋስትና ለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ለመጠቀም ይችላል፡፡
፪) ማንኛውም ባለይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሰረት በዋስትና ማስያዝ የሚችለው ከሊዝ
የቅድሚያ ክፍያው ወይም ሌላ በተጨማሪነት የተፈጸመ ክፍያ ካለም በተከፈለው መጠን ድምር
ላይ በአዋጁ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት ሊደረጉ የሚችሉ ተቀናሾች እና መሬቱን
የተጠቀመበት ጊዜ ክፍያ ታስበው በሚቀረው የገንዘብ መጠን እና የግንባታ ዋጋው ተሰልቶ ብቻ
ይሆናል፡፡
36
፫) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት በመሬቱ ላይ ያለውን የሊዝ መብት መጠን መረጃ
አግባብ ያለው አካል የሚሰጥ ሲሆን የግንባታ ዋጋ ግምቱ በዋስትና የሚይዘው አካል ኃላፊነት
ይሆናል፡፡
፬) ይዞታውን በዋስትና የሚይዘው አካል የንብረቱን ግምት እና ያበደረውን የገንዘብ መጠን ዕዳውን
ለሚመዘግበው አካል በጽሁፍ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
፭) ከዚህ ደንብ መውጣት በፊት በዋስትና የተያዙ የሊዝ መብቶች ደንቡ ከፀደቀበት ቀን
ጀምሮ ለአንድ ዓመት ጊዜ ብቻ በቀድሞው አሰራር መሰረት የሚፈጸሙ ይሆናል፡፡
፮) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፭ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በመያዣነት የተያዘ
የሊዝ ዕዳ ያለበት ይዞታ በተለይ ግንባታው በጅምር ወይም ከግማሽ በታች ሆኖ ዕዳው
ሳይጠናቀቅ እና ተበዳሪ ግዴታውን ባለመወጣቱ የሚሸጥ ሆኖ ሲገኝ የሚመለከተው
አካል ቀሪ የሊዝ ዕዳው ቅድሚያ ከሽያጩ ላይ የሚያገኝ ይሆናል፡፡ መብትና
ግደታዎቹን በተመለከተ በአዋጁ መሠረት ተፈጻሚ ይደረጋል፡፡
፯) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፮ መሰረት ቀሪ የሊዝ ዕዳ ያልተፈጸመ ሆኖ ሲገኝ አግባብ
ያለው አካል የስም ዝውውሩን የሚፈጽም አይሆንም፡፡
ክፍል አስር
የሊዝ ዘመን አወሳሰን፤ የሊዝ ውል እድሳት እና የሊዝ ውል ማቋረጥ
፴፰ የሊዝ ውል እድሳት
፩) የሊዝ ዘመን እድሳትና የእድሳት አፈፃፀም ሁኔታ በአዋጁ አንቀጽ ፲፱ በተመለከተው
መሠረት ይሆናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ፩ የተመለከተዉ እንደተጠበቀ ሆኖ በሚከተሉት
መሠረታዊ ምክንያቶች ፡-
ሀ) በመዋቅራዊ ፕላን ለውጥ፤
ለ) ቦታው ለህዝብ ጥቅም ሲፈለግ፤
ሐ) ነባሩን ልማት ቦታው ወደ ሚጠይቀው የልማት ደረጃ እና አግባብ ለመቀየር ባለይዞታው
የማይችል ሲሆን የሊዝ ውሉ ዳግም ላይታደስ ይችላል፡፡
37
፵፱ የአጭር ጊዜ የሊዝ ውል ዕድሳት
፩) የአጭር ጊዜ ሊዝ ውል ቦታው ለሌላ ልማት የማይፈለግ መሆኑ በሚመለከተው አካል
ሲረጋገጥ ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊታደስ ይችላል፤ሆኖም የውል እድሳቱ ከአምስት ዓመት
ሊበልጥ አይችልም፡፡ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፪) ለማስታወቂያ ሰሌዳ መትከያ የተፈቀዱ ቦታዎች ቦታው የማይፈለግና የትራፊክ
እንቅስቃሴ ላይ ችግር የማይፈጥር መሆኑ እየተረጋገጠ በየጊዜው ሊታደስ ይችላል፤
፩) የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ ፩(ሀ) መሠረት ሲቋረጥ
ተገቢው ወጪና መቀጫ ተቀንሶ የሊዝ ክፍያው ለባለመብቱ ተመላሽ ይሆናል፡፡
፪) የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ለ) መሠረት ሲቋረጥ
ባለይዞታው አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ተመጣጣኝ ካሣ ይከፈለዋል፡፡
፫) የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ሐ) መሠረት ሲቋረጥ
ባለይዞታው እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በቦታው ላይ ያሰፈረውን ንብረት
የማንሳት መብቱን በመጠቀም ንብረቱን በማንሳት ቦታውን አግባብ ላለው አካል መልሶ
ማስረከብ አለበት፡፡
፩) ባለይዞታው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ እና
በተሰጠው መብት ተጠቅሞ ንብረቱን ካላነሳ አግባብ ያለው አካል ለንብረቱ ክፍያ
ሳይፈጽም ቦታውን ሊወስደው ይችላል፡፡ ለአፈፃፀሙም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው
ፖሊስን ማዘዝ ይችላል፡፡
፶፩ አቤቱታ ማቅረብና ውጤቱ
የከተማን ቦታን ከማስለቀቂያ ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ አቤቱታዎች እና በተሰጡ ውሳኔዎች ላይ
የሚቀርቡ ይግባኞች በተመለከተ በአዋጁ ፳፰ ፤፳፱ እና ፴ መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ዝርዝሩ
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
38
ሀ) በአድራሻው በጽሁፍ እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡
ለ) በአድራሻው ያልተገኘ ከሆነ በሚለቀቀው ይዞታ ላይ እንዲሁም በሚመለከተው አካል
የማስታወቂያ ሰሌዳ እና ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ላይ እንዲለጠፍ ይደረጋል፡፡
ሐ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ (ለ) መሰረት የተለጠፈ ማስጠንቀቂያ ለባለይዞታው
እንደደረሰው ይቆጠራል፡፡
በትእዛዝ የሚለቀቀው ይዞታ የመንግስት ንብረት የሰፈረበት ከሆነ የማስለቀቂያ ትእዛዙ
የሚደርሰው ንብረቶቹን ለሚያስተዳድረው መንግስታዊ ተቋም ይሆናል፡፡
፪) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት የማስለቀቂያ ትዕዛዝ የተላለፈበት ንብረት
ተከራይቶከነበረ ትዕዛዙ የደረሰው አካል የማስጠንቀቂያ ጊዜው ከማብቃቱ በፊት የኪራይ
ውሉን ለማቋረጥ የሚያስችል እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡
፫) የከተማ ቦታ ከማስለቀቅ ጋር ተያይዞ መከናወን የሚገባቸው ጉዳዮች በአዋጁ አንቀጽ 27 እና
28 መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
፶፬ ቅጣት
፩) ይህን ደንብ እና በዚህ ደንብ መሠረት የወጡ መመሪያዎችን ለማስፈጸም የተመደበ
ማንኛውም ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው
ለማስገኘት በማሰብ
ሀ) በዚህ ደንብ ከተደነገገው ዉጪ የከተማ ቦታን የፈቀደ፤
ለ) የጨረታ መረጃዎችን ይፋ ባያደርግ፣ የጨረታ ሂደቱን ቢያዛባ ወይም የጨረታ
ዉጤቱን ቢለዉጥ
ሐ) በዚህ ደንብ ከተደነገገው ዉጪ ፈጽሞ ከተገኘ ወይም በዚህ ደንብ መሰረት
መወሰድ የሚገባውን እርምጃ ሳይወስድ ከቀረ፤
39
፪) ይህን ደንብ እና በዚህ ደንብ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን ለማስፈጸም የተመደበ
ማንኛዉም ኃላፊ ወይም ሠራተኛ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ሀ እስከ ሐ
የተመለከቱትን ጥፋቶች በቸልተኝነት ከፈጸመ
፫) ማንኛውም ሰዉ ይህን ደንብ ወይም በዚህ ደንብ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን
በመተላለፍ የከተማ ቦታን አጥሮ ከያዘ፤ ግንባታ ካካሄደበት ወይም ከአዋሳኝ ይዞታው
ካቀላቀለ፤
፬) የከተማ ቦታ ሊዝ ጨረታ የሚወዳደር ማንኛውም ሰው የሀሰት ማስረጃ ካቀረበ፤መግለጽ
የነበረበትን መረጃ ከደበቀ፤ወይም ከሌላ ተወዳዳሪ ጋር በመመሳጠር የሀሰት ውድድር
ካደረገ፤ በአዋጁ አንቀጽ ፴፭ ላይ በተደነገገው መሰረት ይቀጣል፡፡
፶፭ የመተባበር ግዴታ
ማንኛውም ሰው ይህንን ደንብ ለማስፈፀም በሚደረግ ማናቸውም እንቅስቃሴ ትብብር
እንዲያደርግ ሲጠየቅ የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
፶፮ መመሪያ የማውጣት ስልጣን
የክልሉ ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ይህንን ደንብ ለማስፈጸም የሚረዳ የአፈጻጸም
መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
40
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE
1
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
1 አጭር ርዕስ
2. ትርጓሜ
3. የፆታ አገላለጽ
4. መቋቋም
1) ፩. የክልሉ የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት፣ ከዚህ በኋላ “ኢንስቲትዩቱ” እየተባለ የሚጠራ፣ በህግ
የሰውነት መብት ያለው እራሱን የቻለ የክልሉ መንግስት መስሪያ ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ
ተቋቁሟል፡፡
2) የኢንስቲትዩቱ ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል፡፡
5. ዋና መሥሪያ ቤት
1) ዋና ዓላማ፣
በክልላችን አከታተምን ሥርዓት ባለው መልክ ከመምራት አንፃር ልማታቸው በፕላን እንዲመራ፣
ሰፋፊ ከተሞችም በዙሪያቸው የሚገኙትን አነስተኛ ከተሞችንና የገጠር ልማት ማዕከላትን
አማክለው በመያዝ ማደግ እንዲችሉ ከደረጃቸው ጋር የሚመጥኑ የተለያዩ የፕላን ዓይነቶችን
በማዘጋጀት እና ትግበራቸውን በመከታተልና በመደገፍ የወጡ የከተማ ፖሊሲና ስትራቴጂዎችን
በመተግበር ክልላችንን ምቹ የመስሪያና የመኖሪያ ዘመናዊ ከተሞች ባለቤት እንዲሆን ማድረግ፡፡
2) ዝርዝር ዓላማ፣
1) የክልሉን ከተሞች አጠቃላይ የእድገት አቅጣጫ የሚያሳይ ክልላዊ የከተማ ልማትና ብቁ የመሬት
አጠቃቀም ፕላን ጥናት በማካሄድ የተመጣጠነ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት ለማምጣት እና
ከተሞች በዙሪያው ከሚገኙ የገጠር አካባቢዎች ጋር እርስ በርሳቸው ጠንካራ ቁርኝት በመፍጠር
የፈጣንና የዘላቂ ልማት ማዕከላት እንዲሆኑ ለማድረግ፣
2) የከተማ ፕላን ዝግጅት፣ ክትትልና ትግበራ የሚያሳልጡ በጥናትና ምርምር የተለዩ ምርጥ
አሰራሮችን እና ተሞክሮዎችን ለመቀመርና ለማስፋት፣
3) የግል አማካሪ ድርጅቶችን በከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ ለማሰማራት የሚያስችል የአሰራር
ሥርዓት ለመዘርጋት፣
3
4) የከተማ-ከተማና የከተማ-ገጠር ትስስር የሚጠናከርበትን ጥናት በማካሄድ የክልሉን የአከታተም
ደረጃ ማሳደግ፣ከተሞችን ማዘመን እና በኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ውስ የከተሞች ሚና እንዲጎላ
ለማድረግ፣
5) በከተሞቻችን ግልጽነት፣ተጠያቂነትና ውጤታማነት ያለው የፕላን ዝግጅትና ትግበራ ትኩረት
አግኝቶ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግና በከተሞች የሚታየውን የፕላን ጥሠት ለመከላከል
በሕዝቡ በነቃ ተሳትፎ ከተሞች በፕላን ብቻ እንዲመሩ ለማድረግ፣
4
10) ከተሞች አማካሪ በመቅጠር በሚያሰሯቸው የከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ ሂደት ላይ
ከከተሞች በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት በፕሮጀክት ቀረፃ፣ በአማካሪ ቅጥርና የአፈፃፀም ሥራዎች
ላይ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ለባለሙያዎች ሥልጠና ይሰጣል፣
11) ለከተማ ፕላን አገልግሎት የሚውሉ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን፣ መሳሪያዎችንና አዳዲስ
ሶፍትዌሮችን በየደረጃው ለሚገኙ ለዞኖች፣ለልዩ ወረዳዎች፣ወረዳዎችና ለከተሞች ድጋፍ
ያደርጋል፣ ስለአጠቃቀሙም ስልጠና ይሰጣል፣
12) ከዞኖች፣ልዩ ወረዳዎች፣ወረዳዎች እና ከከተሞች ጋር በመተባበር የተለያዩ የፕላን ዓይነቶችን
አዘገጃጀትና አተገባበር በተመለከተ የጥራት ቁጥጥር ያካሂዳል፣በፕላን ዝግጅትም ሆነ ትግበራ ላይ
የሚፈጠር ግድፈት ያርማል እንደአስፈላጊነቱ ወደ ህግ ፊት እንዲቀርብ ያደርጋል፣
13) ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች በመንግስት በሚወሰን ተመን መሰረት እንደአስፈላጊነቱ የአገልግሎት
ክፍያ ሊያስከፍል ይችላል፣
14) በከተማ ፕላን ዝግጅት ወይም ትግበራ ሥራ ላይ ለተሰማሩ ዞኖች፣ልዩ ወረዳዎች ወረዳዎች፣
ለከተማ አስተዳደሮች፣ ለከተሞች ለከተማ ፕላን አሀዶችና ለግሉ ዘርፍ ሥልጠና ይሰጣል፣
የሥልጠና ፕሮግራም ስለሚስፋፋበት የሙያ ብቃት በሚረጋገጥበትና በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ይሰራል፣
15) በከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ ወቅት የአርኪዮሎጂያዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ ቅርሶች እና
ትኩረት የሚሹ የተፈጥሮ ሀብቶችን እንክብካቤ ግምት ውስጥ ያስገባ እንዲሆን ያደርጋል፣
16) የከተማ ፕላን ዝግጅትና ትግበራ በከተማ ፕላን አዋጅ፣ የህግ ማዕቀፎችና የአሠራር ሥርዓቶች
መሠረት እየተዘጋጀና እየተተገበረ ስለመሆናቸው የክትትልና ግምገማ ስራዎችን ያከናውናል፣
17) የህዝብ ብዛታቸው ከ2000 በታች ለሆኑ የከተማ ቀመስ የገጠር አገልግሎት ማዕከላት ስኬች
ፕላን ያዘጋጃል፣አተገባበሩን ይከታተላል፣ቴክኒካዊ ድጋፍ ይሰጣል፡፡
18) ለአሰራርና ለአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍና ያመች ዘንድ በጥናት ላይ በተመሰረተ አግባብ
የመዋቅር ማሻሻያ ጥናት አካሂዶ ያስወስናል፣ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
19) የክልሉን አጠቃላይ የዕድገት አቅጣጫ የሚያሳይ ክልላዊ የከተማ ልማትና የህዝብ አሰፋፈር
ጥናት በማካሄድ በክልሉ ውስጥ የተመጣጠነና የተቀናጀ የከተማ ልማት ተግባራዊነቱን
ያረጋግጣል፣
20) የከተሞችን የደረጃ መመዘኛ መስፈርት ያዘጋጃል፣ የደረጃ ውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣ የከተማነት
እውቅና ጥናት ለተካሄደላቸው የገጠር አገልግሎት ማዕከላት የከተማነት እውቅና እንዲያገኙ
ያደርጋል፣
21) የከተሞችን አስተዳደራዊ እና የፕላን ወሰን እንዲካለል ያደርጋል፣ አከታተምን በሚመለከት
ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፣የከተሞችን ፕሮፋይል ያዘጋጃል፣ መረጃውን ለተጠቃሚዎች ምቹ
ያደርጋል፣
22) ከተሞች የአካባቢያቸው የልማት ማዕከላት እንዲሆኑ የተቀናጀ ድጋፍ ይሰጣል፣
5
23) የከተሞችን አደረጃጀትና አወቃቀር ጥናት ያካሂዳል፣ የአገልግሎት አሰጣጣቸውን እንዲያሻሽሉ
የአቅም ግንባታ ሥልጠና ይሠጣል፣
24) ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት መሰረታዊ ከተማ ነክ መረጃዎች
ያሰባስባል፣ ያደራጃል፣ ያሰራጫል፤ የመረጃ ማዕከል በመሆን ያገለግላል፣
25) የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣ በራሱ ስም ይከሳል፣ ይከሰሳል፣
26) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
8. የኢንስቲትዩቱ አቋም
ኢንስቲትዮቱ ፣
1) በመንግስት የሚሾም አንድ ዋና ዳይሬክተር፣ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች እና
2) አስፈላጊው ሠራተኞች፤ ይኖሩታል፡፡
9. የዋና ዳይሬክተሩ ስልጣንና ተግባራት፣
6
10. የምክትል ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባራት፣
ክፍል ሦስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
11. በጀት፣
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ህግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ ደንብ
የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
7
16. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን
ደሴ ዳልኬ
ርዕሠ መስተዳድር
8
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL
mNGST db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች Regulation Issued for the Establishment of the
ክልላዊ መንግሥት የከተማ መሬት ልማት እና southern Nations, Nationalities and People’s
ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤትን ለማቋቋም የወጣ Regional State Urban Land Development and
የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Management Office.
መግቢያ
Preamble
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ሥርዓቱን
Whereas, it has been issued a policy of land
በመሠረታዊነት ከሚታየው የኪራይ ሰብሣቢነት development and management that enable to apply
አደጋ መከላከልና መሬት ለከተሞች ልማት ዋነኛ the land for a better development due to the fact that
ሀብት ከመሆኑ አንፃር የላቀ ልማታዊነትን land is the main source of urban development and to
በሚያረጋግጥ መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል prevent, basically, land development and
የሚያስችል የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ፖሊሲ management system from the danger of rent seeking;
በመውጣቱ፣
Whereas, it has been issued lease proclamation of
የከተማ መሬት ለልማታችን እጅግ አስፈላጊና ዘላቂ urban land to administrate in a way that ensure fair
benefit of citizens since urban land is a very
ሀብት በመሆኑ የዜጐችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት
important and sustainable resource for development;
በሚያረጋግጥ አግባብ ለማስተዳደር የከተማ መሬት
የሊዝ አዋጅ በመውጣቱ፣
Whereas, it has been necessary to establish and
ፖሊሲውንና አዋጅን እንዲሁም ሌሎች የሕግ organize institution that carry out the responsibility
ማዕቀፎችን ተግባራዊ በማድረግ ግልፅ፣ ቀልጣፋና of laying down transparent, effective and efficient
land development and management system through
ውጤታማ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት
implementing the policy and proclamation as well as
ሥርዓት በመዘርጋት ይህንን ኃላፊነት በብቃት
others legal frameworks;
የሚወጣ ተቋም ማቋቋምና ማደራጀት በማስፈለጉ፣
Now therefore, in accordance with article 47/3/ of
የመስተዳድር ምክር ቤት የደቡብ ብሔሮች፣
proclamation No 133/2010 issued to re-determine the
ብሔረሰቦችና ሕዘቦች ክልል መንግሥት አስፈፃሚ
power and duties of the southern Nations; Nationalities
አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን
and People’s Regional state executive organs; the
በወጣው አዋጅ ቁጥር ፻፴፫/፪፼፫ አንቀጽ ፵፯ ንዑስ
executive council has here by proclaimed as follows;
አንቀጽ ፫ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና This regulation may be cited as, “southern
ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የከተማ መሬት Nations; Nationalities and People’s Regional
State Urban Land Development and
ልማት እና ማነጅመንት ጽ/ቤት ማቋቋሚያ
Management Office Establishment Regulation
የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፻/፪፼፬”
No 100/2004”
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. Definitions
2. ትርጓሜ
In this regulation unless the context otherwise
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው
requires:-
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣ 1. “Region” means the southern Nations:
1. “በክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ Nationalities and People’s region.
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡ 2. “Executive council” means the highest
2. “መስተዳድር ም/ቤት” ማለት በተሻሻለው executive organ established in accordance
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች with article 64 of the revised constitution of
ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፰፬ መሠረት the southern Nations; Nationalities and
2
5. “የከተማ መሬት” ማለት በክልሉ ማዘጋጃ ቤት 5. “Urban Land” means urban land situated
ወይም ከተማ አስተዳደር ዕወቅና በተሰጠው within urban territory recognized by the
region’s municipality or urban
ከተማ ወሰን ውስጥ ያለ የከተማ ቦታ ነው፡፡
administration.
6. “ይዞታ” ማለት የከተማ ቦታ በሚመራበት ሕግ 6. “Possession” means an urban land held by
መሠረት አግባብ ባለው አካል ተፈቅዶ በሊዝ lease or rent up on the authorization of
appropriate body in accordance with the law
ወይም በክራይ የተያዘ የከተማ ቦታ ነው፡፡
regulating urban land.
7. “ሊዝ” ማለት በጊዜ በተገደበ ውል መሠረት 7. “Lease” means a system of land tenure by
የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት የሚገኝበት which the right to use of urban land
የመሬት ይዞታ ስሪት ነው፡፡ acquired under a contract of definite period.
8. “Old Possession” means urban land legally
8. “ነባር ይዞታ” ማለት የከተማ ቦታ በሊዝ
acquired through rent before the urban
ሥርዓት ከመተዳደሩ በፊት በሕጋዊ መንገድ center entered into the lease hold system or
በኪራይ የተያዘ ወይም ሊዝ ነባራዊ ከሆነ በኋላ an urban land provided as compensation in
kind to the person instead of evicted old
ለነባር ይዞታ ተነሽ በምትክ የተሰጠ የከተማ
possession after the lease system is being
ቦታ ነው፡፡ implemented.
9. “የተቀናጀ መሬት መረጃ” ማለት መሬትና 9. “Cadastre” means a system of collecting,
መሬት ነክ መረጃ የማሰባሰብ የማደራጀት organizing and administrating land and land
related information.
የማስተዳደር ሥርዓት ነው፡፡
0. “ቢሮ” ማለት የክልሉ ንግድ ኢንደስትሪና ከተማ 10. “Bureau” means trade, industry and urban
ልማት ቢሮ ነው፡፡ development bureau of the Region;
፲፩ “የቢሮ ኃላፊ” ማለት የንግድ ኢንደስትሪና 11. “Bureau Head” means Bureau Head of
trade, industry and urban development.
ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ ነው፡፡
12. “Urban Administration” means an organ
02. “የከተማ አስተዳደር” ማለት በሕግ ወይም to which powers and duties of
በሚመለከተው መንግሥታዊ አካል ውክልና administrating an urban center has been
የከተማ አስተዳደር ሥልጣንና ተግባር የተሰጠ given by law or delegation by law or
delegation by the concerned government
አካል ነው፡፡
body.
03. “ጽሕፈት ቤት” ማለት በዚህ ደንብ የተቋቋመ 13. “Office” means an office of urban land
የክልል የከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት development and management of the region
established by this regulation.
ጽ/ቤት ነው፡፡
04. “መሬት ልማት” ማለት ከተሞች የልማት
14. “Land Development” means reclamation
ግባቸውን መሠረት ያደረገ በቂ መሬት of sufficient land for various purposes with
በሚፈለገው ጥራት፣ ብዛትና ፍጥነት ለተለያዩ the required quality, quantity and speed
based on the development goals of urban
አገልግሎቶች የሚውል መሠረተ ልማት
centers.
የተሟላለት፣ (የለማ) መሬት ዝግጅት
ነው፡፡
3
05. “መሬት ማኔጅመነት” ማለት በከተሞች ዘላቂ 15. “Land Management” means a system of
ልማት ለማምጣት ወሳኝ የሆነውን መሬትን providing land in a fair, effective and
ፍትሐዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በሆነ መንገድ productive manner to the users; and a means
of ensuring the community benefit through
ለተጠቃሚው የሚቀርብበትና በከተሞች
laying down a system that enable to achieve
የልማትና የመልካም አስተዳደር ግቦችን
development and good governance goals of
ማሳኪያ የሚያደርግ የአሠራር ሥርዓት
urban centers;
በማስፈን የኀብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ
ነው፡፡
16. “Spatial Information” means an
06. “የምድር መረጃ” ለመሬት አስተዳደር፣
information describing the condition of
ለመሠረተ ልማትና ለመሳሰሉት በግብአትነት
cadastre and served as an input for land
የሚያገለግል ስለመሬትና መሬት ነክ ሁኔታ
management,
የሚገልፅ መረጃ ነው፡፡
07. “ ሰው “ ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ- 17. “Person” means a natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡ person.
ተቋቁሟል፡፡
4
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት 2. The executive organ office established
የተቋቋመው የአስፈፃሚ አካላት መስሪያ pursuant to sub article 1 of this article may,
መምሪያ ይሆናል፡፡
6. ዋና መሥሪያ ቤት 6. Head Office
1. የጽሕፈት ቤቱ ዋና መስሪያ ቤት በክልሉ 1. The head office of the office shall be
መንግሥት ርዕሰ ከተማ ሀዋሣ ይሆናል፡፡ situated in Hawassa, the capital city of the
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ regional state;
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ 2. Without prejudice to the general provision
በየደረጃ ባሉት ከተሞች የዋና ጽ/ቤቱ አካል of sub-article /1/ of this article, urban land
and management offices which are part of
የሆኑ የከተማ መሬት ልማትና the head office may, as may be necessary,
ማኔጅመንት ጽ/ቤቶች ይኖራሉ፡፡ establish in urban centers found in each
level.
7. ዓላማ 7. Objectives
የጽሕፈት ቤቱ ዓላማ፣ The office shall have the following objective:-
1. በክልሉ ከተሞች የመሬት ልማት እና 1. To make land development and
ማኔጅመንት አሠራር ስርዓት ለከተሞች management system of the region to be a
ውጤታማ ሶሽዮ-ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካል base for urban centers effective socio-
ትራንስፎርሜሽን መሠረት እንዲሆን economic and political transformation; and
ማድረግ እና
5
2. የክልሉን ከተሞች የመሬት እና መሬት ነክ 2. To ensure the dwellers satisfaction and the
መረጃዎችን በዘመናዊ አሠራር እና success of development and good governance
ቴክኖሎጂ እንዲሁም በተሟላ ክህሎት እና of the urban centers through organizing the
6
6. የከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት 6. Create integrated interconnection among
የሶሺዮ ኢኮኖሚና ፖለቲካል government, people, institution through
ትራንስፎርሜሽን መሠረት በመጣል laying down a for socio-economic and
የመንግሥት፣ የሕዝብና የተቋም ትስስርን political transformation of urban land
፲፩ የመሬት ዝግጅት ወጭን በማሰመለስ 11. Organize land bank that stretch consistent
ቀጣይነት ያለው የአቅርቦት ሥርዓት supply provision system through
የሚረጋ የመሬት ባንክ ያደራጃል፣ reimbursing land reclamation expenditure;
12. lay down a system of land transaction and
02. የመሬት ፍላጎትና የመሬት ዝግጅት
offer taking into consideration the land
አቅምን ታሳቢ የሚያደርግ የመሬት demand and capacity of land reclamation;
ግብይትና አሰጣጥ ሥርዓት ይዘረጋል፣
03. ወቅታዊና የከተሞችን ተጠቃሚነት 13. Lay down a system of bench mark price of
urban land that may ensure the benefit of
የሚያረጋግጥ፣ የንብረት ኢኮኖሚ
urban centers as well as fasten a system of
ሥርዓቱን የሚያሳልጥ የከተሞች መሬት
property economy;
መነሻ ዋጋ ሥርዓት ይዘረጋል፣
14. Create a complete system that enable to
04. የከተሞችን የይዞታ አስተዳደር በማስተካከል
give prompt service and ensure property
ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና የዜጎችን
guarantee of citizens through rectifying
የንብረት ዋስትና ለማረጋገጥ የሚያስችል
possession administration of the urban
የተሟላ ሥርዓት ይፈጠራል፣ centers;
7
05. የመሬት ዘርፉ ውጤታማና ብቃት ያለው 15. Create transparent working system and
እንዲሆን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ structure equipped with modern technology,
09. በከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት 19. Ensure the effectiveness and efficiency of
land development and management system
ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት
by identifying the problems of urban land
በመለየት እና ተገቢውን የመፍትሔ ሃሣብ
development to be faced in process through
በማቅረብ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት
study and provide appropriate solution;
ሥርዓቱ ቅልጥፍናና ውጤታማነት
ያረጋገጣል፣
፳ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዘርፍ 20. Coordinate the concerned organ with regard
፳፩ ለዞኖችና ለከተሞች የቴክኒክና የአቅም 21. Provide technical and capacity building
ግንባታ ድጋፍ ያደርጋል፣ support to zone and urban centers;
8
፳፪. በከተሞች መሬት ልማት ማስፈጸሚያ 22. Establish revolving fund for the execution
የሚሆን ፋይናንስ በተዘዋዋሪ ፈንድ of urban land development, follow-up and
ያቋቁማል፣ የከተማ መሬት ልማት የወጪ monitor the execution of the reimbursement
ማስመለስ አሠራርን ተግባራዊነት
activities of urban land development
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣
፳፫. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣ 23. Own property, enter into contract, sue and
በስሙ ይከሳል፣ ይከሰሳል፣ be sued in its own name,
24. Undertake other activities that are relevant
፳፬. ዓላማውን ለመፈፀም የሚረዱ ሌሎች
to the attainment of its goal.
ተግባራትን ያከናውናል፡፡
ኃላፊዎች፣ እንዲሁም የሥራ ክፍሎች shall have head and as may be necessary
deputy heads as well as the necessary staff
እና ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡
employees.
9
3. የክልሉ ጽህፈት ቤት የተሰጡትን 3. Organization of body who execute the given
ሥልጣንና ተግባራትን የሚያከናውኑ power and duties of the regional office shall
፲ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሥልጣንና ተግባር 10. Power and Duty of head of the Office:-
1. የጽሕፈት ቤቱ ተጠሪነት ለቢሮ ኃላፊ ሆኖ 1. Head of the office shall be accountable to head
የጽሕፈት ቤቱን ሥራ በበላይነት ይመራል of the bureau and lead, co-ordinate and
መሠረት የጽሕፈት ቤቱን ሠራተኞች office in accordance with the region civil
ሠ/ ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደጉ e) Represent the office in its all dealings with
ይወክላል፡፡
10
ረ/ የጽሕፈት ቤቱን የሥራ አፈጻጸምና f) Prepare performance and financial reports
የሂሳብ ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለቢሮ of the office; submit to the head of the
፲፩ የጽሕፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊዎች ሥልጣንና 11. Power and Duty of Deputy Heads of The
ተግባር Office
1. ምክትል ኃላፊ በዋናው ኃላፊ ተለይቶ 1. Perform other functions distinctively given by
የተሰጡትን ተግባራት ያከናውናል. the head;
2. ዋና ኃላፊው በሌለበት ወቅት ተክቶ
2. Act on behalf of the head in his absence;
ይሠራል፣
3. የምክትል ኃላፊው ተጠሪነት ለጽህፈት ቤቱ
3. The deputy head shall be accountable to head
ኃላፊ ይሆናል፣
of the office.
፲፪. በየደረጃው የሚገኙ የመሬት ልማትና 12. Power and Duty of Land Development and
Management Structure Found at Different
ማኔጅመንት መዋቅር ሥልጣንና ተግባር
level
In addition to implementing the power and duty
በየደረጃው የሚቋቋሙ የከተማ መሬት ልማትና
given to the office by article /8/ of this regulation,
ማኔጅመንት ጽ/ቤት በዚህ ደንብ በአንቀጽ 8
urban land development and management office
ለጽ/ቤቱ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባር
established at different level shall have the
በተቋቋመበት ሥፍራ ውስጥ በሥራ ላይ ከማዋል
following detail power and duties-
በተጨማሪ የሚከተሉት ዝርዝር ስልጣንናተግባራት
ይኖሩታል፡፡
11
3. ዓመታዊ በጀት አዘጋጅቶ የመጠየቅ፣ 3. Prepare and request annual budget, implement
ሲፈቀድም ስራ ላይ የማዋል፣ በወቅቱም same upon approval, and submit report
ሪፖርት የማቅረብ፣ periodically;
4. በከተሞች የተቀናጀ መሬትና መሬት ነክ 4. Collect, organize, update, make ready for
መረጃ ያሰባስባል፣ ያደራጃል ወቅታዊ service and administer consolidated urban
ያደርጋል፣ ለአገልግሎት ያበቃል፣ cadastral information;
ያስተዳድራል፣
5. Prepare cadastral map by changing socio-
5. ከመስክ የሚሰበሰቡ የሶሺዮ ኢኮኖሚና
economic and spatial information collected
የምድር መረጃዎችን ወደ ዲጂታል መረጃ
from field to digital information; update
በመለወጥ የካዳስተር ካርታ ያዘጋጅ፣
through information renewing system;
በየወቅቱ ግብዓታዊ በሆነ የመረጃ ማደስ
ስርዓት ወቅታዊ ያደርጋል፣
6. በከተሞች ወጥ የሆነ የአድራሻ ሥርዓት 6. Lay down address system in the urban
ይዘረጋል፣ centers;
7. የተዘጋጀውን የተቀናጀ ካዳስተር ካርታ፣ 7. Issue consolidated cadastral plan that has
already been prepared through following
የይዞታ ሀገራዊ ልዩ መለያ ቁጥር
national identification code standard of
ስታንዳርድን ተከትሎ በመስጠት ከገላጭ possession and interconnect there on with
መረጃ ጋር ያስተባብራል፣ descriptive information;
8. Implement manuals, standard and legal
8. የተቀናጀ የከተማ መሬት ነክ መረጃ
frameworks appropriately concerning
የሚመለከቱ የህግ ማዕቀሮች፣
consolidated cadastral information;
ስታንዳርዶችና ማኑዋሎችን በትክክል
ይተገብራል፣ሰ 9. Inter-connect information with national data
9. በከተሞች በተዘጋጀ የካዳስተር ካርታ base following national possession spec
ያድራሻ ሥርዓት ዝርጋታ ስታንዳርድን identification standards based on installation
ተከትሎ መረጃዎችን ከአገራዊ መረጃ ቋት standard of cadastral map address system;
ጋር ያስተሳስራል፣
፲. ለይዞታ ባለቤቶች፣ የኢኮኖሚ ተቋማት፣ ለህግ
10. Share consolidated cadastral information to
አካላት፣ ለመሬት ነክ ተቋማት፣ ለፌዴራልና
possessors, economic institution, justice
ክልል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት
organs,, real property registration and
ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እንዲሁም ሌሎች
information agency and other relevant
አግባብነት ላላቸው ተቋማት የአገልግሎ
institution based on service level agreement;
አቅርቦት ደረጃ ስምምነት መሰረት የተቀናጀ
የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ያጋራል፡፡
12
፲፩ . የቅየሣ መቆጣጠሪያ ነጥቦች ያስተካክላል፣ 11. Install survey control points, replicate,
ያባዛል፣ ያስተዳድራል፣ የተቀናጀ የመሬት administer, organize cadastral information
መረጃ ማዕከል ያደራጃል፣ የቅብብሎሽ center and lay down pass-over system;
ሥርዓት ይዘረጋል፣
12. Follow up and ensure whether the land has
፲፪ . ከተሞች በጨረታም ሆነ ከጨረታ ውጭ
been transferred from urban centers either
ያስተላለፉት መሬት የልማት ግባቸውን
with bid or without bid has been implemented
ሊያሳካ በሚችል ተግባር ላይ መዋሉን
for the intended purpose to achieve its
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል ከዓላማው ውጭ
development goal; take administrative
የሚጠቀሙት ላይ ተገቢ አስተዳደራዊ
measure on those who use beyond the
እርምጃ በሕጉ መሠረት ይወሰዳል፣ objective based on the law;
፲፫ . ሌሎች ከተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት ጋር 13. Perform other works which have relevancy
አግባብነት ያላቸው ስራዎችን ያከናውናል፡፡ with the given power and duty.
፲፫. የቢሮው ኃላፊው ሥልጣንና ተግባር 13. Power and Duty of the Bureau Head.
The Bureau Head shall have the following
ቢሮ ኃላፊ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር
power and duties:-
ይኖሩታል፡፡ 1. Follow up the overall activities of the
1. የጽህፈት ቤቱን አጠቃላይ የሥራ office;
እንቅስቃሴዎች ይከታተላል፡፤ 2. Recommend the appointment of the office
2. የጽህፈት ቤቱን ኃላፊ ሹመት እንዲፀድቅለት head to the chief executive to be approved;
13
ክፍል አራት Part Four
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች Miscellaneous provisions
፲፬. በጀት 14. Budget
ጽሕፈት ቤቱ የሚከተሉት የበጀት ምንጮች The office shall have the following budget
ይኖሩታል፡፡ source:-
1. Budget allocated by the regional state;
1. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣
2. Revenues derived from other sources.
2. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ ገቢ ይተዳደራል፡፤
፲፮. የሂሳብ መዛግብትንና የሂሣብ ምርመራ 16. Book of Account and Audits
1. ጽሕፈት ቤቱ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ 1. The office shall keep complete and accurate
የሂሣብ መዛግብት ይይዛል፡፡ book of accounts;
14
፲፱ . መመሪያ የማውጣት ስልጣን 19. Power to Issue Directives
1. The bureau may issue the necessary directives
1. ቢሮው ይህንን ደንብ በሚገባ
for the effective implementation this
ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ
regulation;
መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡
2. Te office may issue detail manual to fully
2. ጽሕፈት ቤቱ ደንቡን ተከትሎ
implement the regulation, and directive to be
የሚወጣውን መመሪያ በተሟላ issued following the regulation.
ሁኔታ ለማስፈጸም የሚረዳውን
ዝርዝር ማኑዋል ሊያወጣ ይችላል፡፡
Shieferaw sigute
ሽፈራው ሽጉጤ
ርዕሰ መስተዳድር
15
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL
mNGST db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA
ብሔሮች፤ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የከተማ Regulation Issued to Establish the Southern Nations,
መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲን Nationalities and People’s Regional State Urban Real
ለማቋቋም የወጣ የመስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Property Registration and Information Agency
መግቢያ Preamble
በክልሉ ውስጥ ወጥ የሆነ የመሬት ምዝገባ Where as, different policies, regulations and
directives as well as standards has been prepared
ሥርዓት እንዲሠፍን የከተማ መሬት ምዝገባን
regarding urban land registration so as to establish
በተመለከተ የተለያዩ ፖሊሲዎች፣ ደንቦችና
uniform system of urban land registration throughout
መመሪያዎች እንዲሁም ስታንዳርዶች የተዘጋጁ
the region.
በመሆኑ፤
Where as, it is necessary to ensure possessory right
የከተማ የማይንቀሳቀስ ንብረትን በመመዝገብ የመጠቀም
of citizen through registering immovable property so
መብትና የይዞታ ባለቤትነትን ማረጋገጥ ለዜጎች የንብረት
as to secure their property; and thereby introduce a
ዋስትና የሚሰጥ ከመሆኑም በላይ ከምዝገባው
conducive structure having swift working procedure
የሚገኘውን መረጃ በመተንተንና በማሠራጨት ለከተሞች
and organization; and information gathered by such
ኢኮኖሚያዊ ልማት ግብዓት እንዲሆን የተፋጠነ
registration to be utilized for urban economic
አሠራርና አደረጃጀት መዘርጋት ተልዕኮውን በአግባቡ
development;
የሚወጣ መዋቅር መፍጠር በማስፈለጉ፤
Now therefore, in accordance with article 47(3) of
የመስተዳድር ምክር ቤት የደቡብ ብሔሮች፣
Proclamation No 133/2010 Issued to Re-determine the
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት አስፈፃሚ
Power and Duties of the Southern Nations, Nationalities
አካላትን ሥልጣንና ተግባር ንደገና ለመወሰን በወጣው
and People’s Regional State Executive Organs; the
አዋጅ ቁጥር 1፴3///፪፼፫ አንቀጽ ፵፯ ንዑስ አንቀጽ ፫ executive council has hereby proclaimed as follows.
መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡
Part One
ክፍል አንድ
ጠቅላላ DNUg@ãC General Provisions
ይችላል፡፡
፪. ትርጓሜ 2. Definition
In this regulation, unless the context
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው otherwise requires:-
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣
1. “Region” means the Southern Nations,
1. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣
Nationalities and People’s Region;
ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡
2. “Executive council” means the highest
2. “መስተዳድር ም/ቤት” ማለት በተሻሻለው
executive organ established in
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
accordance with article 64 of the revised
ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ %4
constitution of the Southern Nations,
መሠረት የተቋቋመው የክልሉ መንግስት Nationalities and People’s Regional State
ከፍተኛ የሕግ አስፈፃሚ አካል ወይም or the cabinet of the regional state
የክልሉ አስፈፃሚ አካላት ሥልጣንና established under proclamation 133/2010
ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ issued to re-determine the power and
ቁጥር ፪፼3
1፴3/፪ የተዋቀረው የክልሉ duty of the region executive organs.
2
4. ”ከተማ” ማለት በንግድ ኢንዱስትሪና 4. “Urban Center” means residential area
ከተማ ልማት ቢሮ የማዘጋጃ ቤት ዕውቅና recognized as municipality under trade,
5. “የከተማ መሬት” ማለት በክልሉ በከተማ 5. “Urban land” means a land under the
territory of an urban administration of the
አስተዳደር ወሰን ውስጥ ያለ መሬት ነው፡፡
region.
6. ”ይዞታ” ማለት የከተማ ቦታ የሊዝ ሥሪት 6. “Possession” means an urban land lease
በሚመራበት ሕግ መሠረት አግባብ ባለዉ holding authorized by the pertinent organ
pursuant to the law regulating urban land lease
አካል ተፈቅዶ በሊዝ የተያዘ የከተማ ቦታ
or a possession having granted accreditation by
ወይም በዚሁ ሕግ መሠረት ዕዉቅና
such law.
የተሰጠዉ የከተማ ቦታ ይዞታ ነዉ፡፡
7. ”መሬትና መሬት ነክ ንብረት ” ማለት 7. “Real property” includes a parcel of land
መሬትንና በመሬቱ ላይ የሚገኘውን together with immovable property on the
8. “ኤጀንሲ” ማለት በዚሁ ደንብ የተቋቋመ 8. “Agency” means urban real property
የከተማ መሬትና መሬት ነክ መረጃ information agency established under this
ማዕከል ኤጄንሲ ነዉ፡፡ regulation.
9. “ህጋዊ ካዳስተር” ማለት አንድን መሬት 9. “Legal Cadastre” means a system of
የሚመለከቱ መረጃዎችን በማሰባሰብና confirming possessory right on a parcel of
በማደራጀት የቦታው ይዞታ ባለመብትነት land through gathering and consolidating
የሚረጋገጥበት ሥርዓት ነው፡፡ information regarding such land.
0. “ የከተማ አስተዳደር” ማለት በሕግ ወይም 10. “Urban Administration” means an organ
፲፩ “ቢሮ” ማለት የክልል ንግድ ኢንዱስትሪ 11. “Bureau” means the bureau of trade,
ከተማ ልማት ቢሮ ነዉ፡፡ industry and urban development;
፲፪ “የከተማ መሬት ነክ ምክር ቤት/የጋራ ጉባኤ” 12. “Urban land Council” means a
ማለት የክልሉን የከተማ መሬት እና መሬት management body established in
3
፲፫ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ- 13. “Person” means any natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡ person.
፯. ዓላማ 7. Objective
The agency shall have the following objective:-
የኤጀንሲው የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል ፡-
1. Ensure the proper application of the system
1. የይዞታና የንብረት ባለቤትነት አስተማማኝ
of urban real property registration so as to
እንዲሆን ለማድረግ የከተማ መሬትና መሬት ነክ
make possessory and ownership right on
ንብረት ምዝገባ ሥርዓት በአግባቡ ሥራ ላይ
such property to be reliable.
እንዲውል መደረጉን በማረጋገጥ፣
2. Enable any person to be better beneficiary
2. ለቀልጣፋ የከተማ መሬት ነክ ንብረት ገበያ ምቹ
from the transaction of urban real property
ሁኔታ በመፍጠር ማንኛውም ሰው በንብረቱ
through creating conducive environment.
የተሻለ ተጠቃሚ እንዲሆን በማስቻል፡፡
3. Causing the organization of information
3. የመሬት ባለይዞታና የመሬት ነክ ንብረት
relevant for establishing a conducive
ባለቤት በተለያዩ ከተሞች ባፈራው የሀብት
system for ensuring the payment of
መጠን ተገቢውን የሀብት ፈጠራ ታክስ
appropriate capital gain tax by a person
እንዲከፍል የሚያስችል ሥርዓት ለመዘርጋት
who possesses land and owns property in
የሚመች መረጃ እንዲደራጅ ማድረግ ፣ different urban centers.
5
4. ህገወጥ ከለላ እንዳያገኝና መሬት ያልተገባ 4. Create procedure an urban land not to be
የጥቅም ምንጭ የማይሆንበትን ሥርዓት under cover unlawfully and as a source of
ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጥናት urban real properties, provide solution; and
thereby ensure the effectiveness of the
በመለየትና ተገቢውን መፍትሄ በመፈለግ
system.
የምዝገባ ሥርዓቱን ቅልጥፍና ያረጋግጣል፡፡
7
፲፩. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት 11. Provide support to urban centers real
ምዝገባን የሚያከናውኑ ተቋማት property registration institution to be
፲፫. ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች 13. Perform other related functions to achieve
1. ኤጀንሲዉ የሚከተሉት አካላት ይኖሩታል፤ 1. The agency shall have the following organs
፲፩. የጋራ ጉባኤ/ምክር ቤቱ ሥልጣንና 11. Power and Duties of the Council
ተግባር
ምክር ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣንና The council shall have the following power and
ተግባሮች ይኖሩታል፣ duties:-
1. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረትን 1. Deliberate in the ultimate goals
ለመመዝገብ በሚነደፉ ዋና ዋና ግቦች ላይ formulated to register urban real property;
ይመከራል ሀሳብ ያቀርባል፣ propose remarks therewith;
2. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረትን 2. Evaluate the implementation of information
ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ የመረጃ መሠረተልማ infrastructure development, generation,
ትን የማልማት፣ የማመንጨት፣ የማምረት፣ production, improvement and management
የማሻሻልና የማስተዳደር ሂደቶችን አፈፃፀም required for the registration of real
ይገመግማል፤ በጥናትና በግብረ መልስ በተለዩ property; set out recommendation on the
ችግሮች ላይ ተወያይቶ የመፍትሔ አቅጣጫ problems indentified through studies and
ያስቀምጣል፤ ለተፈጻሚነታቸውም feedback; work in collaboration with
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር concerning organs in their implementation.
ይሠራል፤
9
3. የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት 3. Follow-up and evaluate the provision of
ምዝገባን ህጋዊ አፈፃፀምና የመረጃ ልውውጥ capacity building to all concerned organs
፲፫. የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ሥልጣንና 13. Power and Duties of the Director
ተግባር general
11
ሠ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ E. Delegate the agency in the whole
ግንኙነቶች ሁሉ ኤጀንሲውን ይወክላል፣ relation with third parties;
፲፬. የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ 14. Power and Duties of the Deputy
ሥልጣንና ተግባር General - director
1. ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ከዋናው 1. The deputy general director shall perform
the function which are distinctively given
ዳይሬክትር ተለይተው የሚሰጡ
to him by the director general;
ተግባራትን ያከናውናል፡፡
2. ዋና ዳይሬክተሩ በሌሉበት ተክቶ 2. Act on behalf of the director general in
፲፭. በየደረጃው የሚገኙ የመሬትና መሬት 15.Power and Duties of Real Property
ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ጽ/ቤት Registration and Information
ሥልጣንና ተግባር፡- office.
በየደረጃው የሚቋቋሙ የከተማ ካዳስተርና Urban cadastre and real property
የመሬትና መሬት ነክ ንብረትና መረጃ ጽ/ቤት information office established at different
መረጃዎችን በመሰብሰብ፣ በማደራጀትና ወቅታዊ
level is part of the agency and responsible
በማድረግ ለአገልግሎት የሚያበቃ የኤጀንሲው
to collect, organize, update and apply
አካል ሲሆን በዚህ ደንብ በአንቀፅ ፰
information in addition to the provisions
ለጽ/ቤቱ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባር
በተቋቋመበት ሥፍራ ውስጥ በሥራ ላይ of article 8 of this article; it shall have the
ከማዋል በተጨማሪ የሚከተሉት ዝርዝር following detail power and duties:-
ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፤
12
1. የከተማ ሕጋዊ ካዳስተርና የመሬትና መሬት 1. Gather, consolidate, update, utilize and
ነክ ንብረት ምዝገባ መረጃዎችን ይሰበስባል፤ administer information regarding urban
ካርታ ያዘጋጃል፤ በየወቅቱ የከተማ መሬትና gathered from field; cause urban real
property to be renewed properly;
መሬት ነክ መረጃ እንዲታደስ ያደርጋል፡፡
3. የተዘጋጀውን የህጋዊ ካዳስተር ካርታ፤ 3. Issue legal cadastre based on national
ህጋዊ ካዳስተር መረጃ u›Óvu< Øun regarding real property registration and legal
cadastre as well as the proper implementation
SÅ[Ñ<” ”Ç=G<U ኤጀንሲዉ ተግባርና
of the power and duties of the agency.
ኃላፊነቱን Sወ<× †¨<” ß }LM::
5. Evaluate and approve the agencies
5. uኤጀንሲዉ ¾T>k`u<ƒ” ¾›Å[Í˃'
organizational and capacity building
እ“ ¾›pU Ó”vታ S`H Ów` Ø“„‹ program study.
ÃS[U^M' ÁìÉnM'
የኤጀንሲዉ የበጀት ዓመት በየዓመቱ ከሐምሌ 1 ቀን The fiscal year of the enterprise runs from 8th
ጀምሮ በተከታዩ ዓመት ሰኔ 3ዐ ቀን ያበቃል፡፡ July to 7th June of the coming year.
፲፱. ¾H>Xw S³Ówƒ”ና ¾H>Xw U`S^
1. ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ 19. Book of Accounts and Audits
መዛግብት ይይዛል፡፡ 1. The agency shall keep complete and accurate
2. የኤጀንሲው የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ book of accounts ;
ሰነዶች በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር ወይም እርሱ 2. Book of accounts and financial documents of
በሚሰይማቸው ኦዲተሮች ይመረመራል፡፡ the agency shall be audited annually by the
auditor general or auditors designated by him.
፳. የመተባበር ግዴታ
20. Duty to Cooperate
ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም የመተባበር
Any person shall have duty to cooperate in the
ግዴታ አለበት፡፡
implementation of this regulation.
14
፳
21. Inapplicable laws
፳፩ ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጐች
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም Any regulation, directive or customary practices
ሕግ፣ደንብ፣መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ which are inconsistent with this regulation shall
በዚህ ደንብ የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት be inapplicable on matters covered under this
ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡ regulation.
ቢሮዉ ይህንን ደንብ በሚገባ ለማስፈጸም The bureau may issue the necessary directive for
አስፈላጊ የሆነ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ the proper implementation of this regulation.
ይህ ደንብ ከፀደቀበት ከዛሬ ጥር ፳፬ ቀን ፪፼፬ ዓ.ም This regulation shall remain effective from the
date of 2nd February 2012.
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
ደቡብ ነጋሪት ጋዜÈ
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE
፳፪ኛ bdb#B
bdb#B B/@éC½
B/@éC½ B/@rsïCÂ ND
q$_Rq$_R ፲፬
›mT›mT ?ZïC KLልE
B/@rsïCÂ 22 Year No No
Year 14
Hêú ኅዳር ፱ ቀን ፪ሺ፰ ዓ.M መንግሥት Mክር
?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T
b@T Hawassa, Nov. 19/2015
ጠባቂነት የወጣ
ጠባቂነት የወጣ
hêú qN ፻፴፫//፪ሺ፫ ዓ.M Hawassa /2014
ዋጅ
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ ምግብ ዋስትና እና የስራ
ዕድል ፈጠራ ልማት ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ፩፻፴፱ /፪ሺ፰
፩. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ ምግብ
ዋስትና እና የስራ ዕድል ፈጠራ ልማት ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር ፩፻፴፱ /፪ሺ፰””
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡
፪ . ትር ጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣
፩. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፣
1
፪. “ቢሮ” ማለት የክልሉ ከተማ ልማት እና ቤቶች ቢሮ ነው፣
፫. “ከተማ” ማለት ማዘጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም 2000 እና ከዚያ በላይ የህዝብ ቁጥር
ያለውና ከዚህ ውስጥ 50 በመቶ የሚሆነው የሰው ሃይል ከግብርና ውጭ በሆነ ሥራ
ላይ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ነው፣
፭. “ኤጀንሲ” ማለት በዚህ ደንብ የተቋቋመው የክልሉ የከተማ ምግብ ዋስትና እና የስራ ዕድል
ፈጠራና ልማት ኤጀንሲ ነው፣
2
፲፩. “የማህበራዊ ሴፍቲኔት የቀጥተኛ ድጋፍ ተጠቃሚ” ማለት በተለያዩ የጤና፣ የማህበራዊ፣
የዕድሜና የሥነ ልቦና ሁኔታዎች ምክንያት ወደስራ መሰማራት የማይችሉ የህብረተሰብ
ክፍሎችን በተለይም ተደራራቢ የአካል ጉዳት ያለባቸውን፣ ጧሪና ደጋፊ የሌላቸውን
አረጋውያንና የኣዕምሮ ህሙማንን ያጠቃልላል፣
፲፫. “የከተማ ማህበራዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ” ማለት የመስራት አቅም የሌላቸው ለምግብ
ዋስትና እጦት የተጋለጡ ከድህነት ወለል በታች ለሚኖሩና ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች
ለተጋለጡ ዜጎች የማህበራዊ ሴፍቲኔት የቀጥታ ድጋፍ በመስጠትና መሠረታዊ የማህበራዊ
አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ የምግብ ዋስትናቸው እንዲረጋገጥ የሚያስችል ፕሮግራም
ነው፡፡
፲፬. . “የከተሞች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም” ማለት የመስራት አቅም ኖሯቸው ከድህነት ወለል
በታች ለሚኖሩ ግለሰቦችና ቤተሰቦች በከተማ በሚገኙ የሥራ አማራጮች በማሳተፍና
አስፈላጊውን የግብዓት አቀርቦት በማመቻቸት እንዲሁም ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ኑሮ
እንዲሻሻል የሚያደርግ ፕሮግራም ነው፣
፲፭. “የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ” ማለት እያንዳንዱ ዜጋ መጠንና ጥራቱን ባማከለ መልኩ
በዘላቂነትና ባልተቆራረጠ ሁኔታ ምግብ በማግኘት የነፍስ ወከፍ የዕለት ፍጆታን 2200
ካሎሪ እንዲደርስ በማድረግ ጤናማና አምራች እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡
፫. የፆታ አገላለፅ
፭. ዋና መሥሪያ ቤት
የኤጀንሲው ዋና መሥሪያ ቤት ሀዋሳ ሆኖ እንዳስፈላጊነቱ በሌሎች ቦታዎች ቅርንጫፍ
መስሪያ ቤቶች እና ተቋማትን ሊያቋቋም ይችላል፡፡
3
፮. የኤጀንሲው ዓላማ
ኤጄንሲው የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፡፡
፩. ለዜጎች የሴፍቲኔት ድጋፍ በመስጠት ከድህነት ወለል በታች ያለውን የዜጎች አኗኗር
በቀጣይነት በማሻሻል የምግብ ዋስትናቸውን ማረጋገጥ፣
፪. የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ ተወዳዳሪ ቀጣይነት ያለው
ለኢንዱስትሪው ልማት ጠንካራ መሠረት የሚጥል እንዲሆን ድጋፍ የሚሰጡ
ተቋማትን መደገፍና ማስተባበር፣
፫. በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ በከተማ ግብርና በኮንስትራክሽን፣
በንግድ እና በአገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመደገፍና
በማሳደግ ተወዳዳሪ ቀጣይነት ያላቸው እንዲሆኑ በማድረግ የስራ ዕድል በከተሞች
እንዲፈጠር የነዋሪዎች ገቢ እንዲሻሻል እና ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል እንዲኖር
ማ ድ ረ ግ፣
፰. ሥልጣንና ተግባር
4
፮ በከተሞች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚውል ሀብት ከህብረተሰቡ፣ ከባለድርሻ
አካላትና ከልማት አጋገሮች እንዲሰባሰብና ለሚመለከታቸው አካላት እንዲከፋፈል
ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
፯. የዕሴት ሰንሰለትንና የጠቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ልማት ፍላጎት መሰረት
በ ማ ድ ረግ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ሰጪ ተቋማት
የሚያቀርቡትን የስልጠና፣ የፋይናንስ የቴክኖሎጂና የምክር አ ገ ል ግሎ ት
ያስተባብራል፣
፰. በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን የተዛባ የስራ አመለካከት ለመቀየር የሚያስችሉ
የትምህርትና ስ ልጠ ና ስራዎችን በስፋት እን ዲ ሰ ሩ የሚያግዝ የህዝብ ንቅናቄ
እንዲፈጠር ያደርጋል፣
፱. የሚመለከታቸውን አካላት በማስተባበር የማህበራዊ ኑሮ ችግርና ጠንቅ እንዲሁም
የህገወጥ የሰዎች ዝውውርና ፍልሰት ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን አምራች ሆነው
ራሳቸውን እንዲችሉ ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል፣
፲. ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በየዘርፎቻቸው በማህበር እንዲደራጁ
በመመደገፍ የገበያ ትስስር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደግፋል፣
፲፩. በከተሞች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የሥራ እድል ለመፍጠር አስፈላጊ የሆኑ
የሥራ አጦችና ፈላጊዎች መስራት የሚችሉና የማይችሉ ለማህበራዊ ችግር ተጋላጭ
የሆኑ ዜጎችን መረጃ በ ጥናት ለመለየት ይሰበስባል፣ ይተነትናል፣ የደራጃል፣
ያሰራጫል፣ የስራ አጥ ልየታን አስመልክቶ ከ ሚ መ ለ ከ ታቸ ው ጋር በቅንጅት
ይሰራል፣
፲፪. በከፋ ድህነት ውስጥ ላሉት የህብረተሰብ ክፍሎች የተለየ ፓኬጅ በመቅረጽ ወደስራ
ያሰማራል፣ በጊዜ ገደብ እንዲመረቁ ያደርጋል፣
፲፫. ምርጥ ተሞክሮዎችን በማጥናት፣ በመቀመቀርና በማስፋት የከተሞች ምግብ
ዋስትናና ስራ ዕድል ፈጠራ ስራዎችን ያግዛል፣
፲፬. ተመሳሳይ ዓላማ ካላቸው የግልን የ መ ን ግስ ት ተቋማት የሚገኙ ድጋፎችን
ያስተባብራል፣
፲፭. በከተሞች ከድህነት ወለል በታች የሆኑ እና ልጆቻቸውን ማስተማር ያልቻሉ ዜጎች
እንዲሁም ወላጅ አልባ ህጻናት በምግብ ዕጥረት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ
5
የሚያስል ስርዓት ይዘረጋል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት ስርዓቱን
ተግባራዊ ያደርጋል.
፲፮. የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል በክልሉ ከተሞችት
እየታየ ያለውን የምግብ ዋስትና ዕጦት ለማቀለል ብሎም ለማስወገድ ከሁሉም
ባ ለ ድ ር ሻና ተባባሪ አ ካላ ት ጋር በቅንጅት የሚመራበትን ሁኔታ የመቻቻል፣
ያስተባብራል ይመራል፣
፲፯. ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማ ነዋሪዎች በአነስተኛ መሬት ከፍተኛ ገቢ በሚያስገኙ
በከተማ የግብርና ልማት ስራዎች ላይ ተሰማርቶ የምግብ ፍጆታቸውን ከመሸፈን
አልፈው የገቢ ምንጭና የስራ ዕድል እንዲፈጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል፣
፲፰. የከተሞች ልማት ስራ ከድህነት ቅነሳ ጋር የተቀናጀ እንዲሆን ጥናቶችን ያካሄዳል፣
በዚህ ላይ ከሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ
ይሰራል፣
፲፱. የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ልማትን ለማስፋፋት የሚሰጡ ልማታዊ
ድጋፎች በአግባቡ መተግበራቸውን ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት ይሰራል፣
ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣ እንዲሟላ ያደርጋል፣
፳. ለዞኖችና ለከተሞች የቴክኒክና አቅም ግንባታ ድጋፍ ያደርጋል፣
፳፩. ከገጠር የስራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና አጀንሲ ጋር በቅንጅት ይሰራል
፳፪. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ያዋዋላል፣ ይከሳል፣ ይከሰሳል፣
፱ . አ ቋም
ኤጀንሲው፡-
፩. በክልሉ መንግስት የሚሾም ዋና ዳይሬክተርና እንደ አስፈላጊነቱ ምክትል ዋና
ዳይሬክተሮች እንዲሁም፤
፪. ሌሎች አስፈላጊ ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡
፲. በጀት
ኤጀንሲው የሚከተሉት የበጀት ምንጮች ይኖሩታል፡፡
ሀ. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣
ለ. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ ገቢ፡፡
6
፲፩. የበጀት ዓመት
የኤጀንሲው የበጀት ዓመት የክልሉ መንግስት በጀት ዓመት ነው፡፡
ርዕሰ መስተዳድር
7
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B
nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND
ማውጫ CONTENTS
ደንብ ቁጥር ፻፫/፲፱፻፺፱
Proclamation No 103/2006
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል The Southern Nations, Nationalities and
መንግስት የተሻሻለው የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር Peoples Regiona State the revised cities
procalamation page 1
፻፫ ገፅ ፩
1
በክልሉ በእየእርከኑ በሚገኙ ከተሞች በመርህ ላይ WHEREAS, establifhing, in the cities
found at various levels in the Region, a
የተመሠረተ መልካም አስተዳደርን፣ ዘመናዊ ሥራ system which enhances prinicipled good
አመራርን፣ ተጠያቂነትን፣ ግልፅነት፣ እንዲሁም goverenance, modern management,
accountabileity, transparency, as well as a
ከመንግስት ጋር የሚደረግ ግንኙነትና የሕዝቡን smooth relation with the Goverenment and
the active participation of the people is
ንቁ ተሳትፎ የሚያጠናክር ስርዓት መዘርጋት
believed to play a critical role in the
የታሰበውን ልማት እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና realization of the envisioned development;
እንደሚጫወት በመታመኑ፣
በሀገራችንም ሆነ በክልላችን ለሕዝብ የራስ
WHEREAS, the Constitutions which
በራስ አስተዳደር መብት እውቅና
የሚሰጡትና recognize and protect at the national and
ጥበቃ የሚያደርጉት ሕግጋት መንግስት እንዲህ Regional levels the right of the people to
ዓይነት ሥርዓት እንዲዘረጋ ድጋፍ የሚያደርጉና self-rule encourage and facilitate the
ሁኔታዎችንም የሚያመቻቹ በመሆናቸው፣ establishment of such a system;
2
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ General
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Titile
‹‹ This Proclamation may be cited as the
ይህ አዋጅ የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣
“The Southern Nations, Nationalities and
ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት
Peoples Regional State Revised Cities
የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር
Proclamation No 103/2006”
፻፫/፲፱፻፺፱” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
፪. ትርጓሜ 2. Definitions
Unless the context requires otherwise, in
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
this proclamation;
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
1. “City”means an area in which a
፩ ‹‹ከተማ›› ማለት በዚህ አዋጅ ውስጥ municipality has been established in
በተቀመጡ መስፈርቶች መሠረት ማዘጋጃ ቤት conformity with the criteria set forth
herein, or that which has been defined
የተቋቋመበት ወይም የደቡብ ብሔሮች፣
and incorporated as a city in accordance
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት with the criteria stipulated by the
Southern Nations, Nationalities, and
በሚያወጣው መስፈርቶች መሠረት ‹‹ከተማ››
Peoples Regional State;
ተብሎ የተከለለና በከተማነት የተደራጀ ማለት
ነው፡፡
‹‹
፪ የከተማ አስተዳደር›› ማለት በሕግ
በታወቀ 2. “City Administration” means an organ
entrusted with the power and
ወሰን ተደራጅቶ የአንድን ከተማ ነዋሪ ሕዝብ responsiblitiy of directing the political
ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና እንዲሁም ልማትና and administrantive affairs as well as the
development and service provision of
አገልግሎት አሰጣን ለመምራት ስልጣንና the dwellers of a given city;
ኃላፊነት ያለው አካል ማለት ነው፡፡
፫ ‹‹የማዘጋጃ ቤት ከተማ›› ማለት
የከተማ 3. “Municipal City” means a community of
people in which a city administration
አስተዳደር ያልተቋቋመበት በማዘጋጃ ቤት has not been constituted, and is thus led
አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ የሚመራ by the manager of the municipal service,
3
፭ ‹‹የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤት›› ማለት
5. “Municipal Court” means an
የከተማ ነክ ጉዳዮችን እንዲዳኝ በዚህ አዋጅ administrative court esdtabished in
አንቀፅ ፲፭ (፩) እና (፩.፭) እና ፳፰ መሠረት accordabce with Article 15 (1) (1.5.) and
28 hereof to adjudicate upon city related
የተቋቋመ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ነው፡፡ cases;
፮ ‹‹ሕገ መንግስት›› ማለት የደቡብ ብሔሮች፣
6. “Constitution” means the Constitution of
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕገ- መንግስት the Southern Nations, Nationalities, and
ነው፡፡ Peoples Regionals State;
‹‹
፰ ከንቲባ›› ማለት በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፭ (፩) 8. “Mayor” means the Chif-Executive-
(፩.፪) እና ፳፩ መሠረት በከተማው ምክር ቤት Officer of the city who, having been
የሚመረጥ የከተማውን የፖለቲካ፣ አስተዳደር designated by the City Council in
accordance with article 15 (1) (1.2.) and
የልማትና የአገልግሎት ሥራዎችን በበላይነት
21 hereof, directs, as the superior
የሚመራና የሚያስተባብር የከተማው ዋና ሥራ authority, and coordinates the political,
አስፈፃሚ ነው፡፡ administrative,developmental,and Service
provision activites of the city;
‹‹
፱ ሥራ አስኪያጅ›› ማለት የከተማውን የማዘጋጃ 9. “Manager” means the manager of
ቤት አገልግሎቶች እንዲመራ የሚሰየም municipal services appointed to direct
የማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎት ሥራ አስፈፃሚ the municipal services of the city;
ነው፡፡
፲ ‹‹ቢሮ›› ማለት አግባብ ባለው የክልሉ ሕግ 10. “Bureau” means the Bureau of Works
መሠረት የተቋቋመ የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ and Urban Development established in
accordance with the pertinent laws of
ሲሆን በሥሩ ያሉ የበታች መዋቅሮችን the Regional State, and shall include the
structures subordinate to the Bureau;
ያካትታል፡፡
፲፩.‹‹ክልል›› ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና 11. “Region” means the Southern Nations,
ሕዝቦች ክልል ነው፡፡ Nationalities, and peoples Region;
12. “Population size” means the number of the
፲፪. ‹‹የሕዝብ ብዛት›› ማለት በሀገሪቱ የሕዝብ inhabitants of an area confirmed by the
ቆጠራ ኮሚሽን የተረጋገጠ፣ወይም የፌዴራሉን population Census Commission of the
country or estimated by the Regional
መነሻ በማድረግ በክልሉ የሥነ ሕዝብና
population and Statistics Sector on the basis
ስታትስቲክስ ዘርፍ የተገመተ የሕዝብ ቁጥር of the Federal data.
ነው፡፡
4
፫. የፆታ አገላለፅ
3. Gender Reference
በዚህ አዋጅ ውስጥ ለወንድ ፆታ የተደነገገው The provisions of this proclamation set out
የሴቷንም ፆታ ያካትታል፡፡ in the masculine gender shall also apply to
the feminine gender.
፬. የተፈፀሚነት ወሰን
ይህ አዋጅ በአዋጁ መሠረት በተቋቋሙ የክልሉ
4. Scope of Application
This proclation shall apply to all city
የከተማ አስተዳደሮች ወይም ከተሞች ሁሉ ላይ administrations or cities of the Region
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ that are incorporated in accordance with
it.
ክፍል ሁለት
PART TWO
ስለከተማ ፈርጅ፣ ዓይነት፣ ደረጃና መቋቋም
Category, Typology, Grading and
፭. ስለከተማ ፈርድ Establishment Cities
5. Category
፩ በክልሉ የሚገኙ ከተሞች ለሥራ አመራርና
1. For purposes of management and
ተጠሪነት ጉዳይ በሚከተሉት ሁለት ዋነኛ accountability, cities in the Region shall
be classefed in to the following two
ፈርጆች ይመደባሉ፡፡ major categories:
፩.፩. የከተማ አስተዳር ከተሞች፣ እና 1.1.City administration cities; and
1.2. Municipal cities.
፩.፪. የማዘጋጃ ቤት ከተሞች፡፡
፪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩∙፩.
2. Without prejudice to the provisions of
የተመለከተው ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ sub Article (1.1) of this article, city
administration citie shall in turn be
የከተማ አስተዳደር ከተሞች በሚከተሉት classified in to the following four
አራት ፈርጆች ይመደባሉ፡- categories.
5
፮. የከተማ ዓይነት 6. Typology
Without prejudice to the general
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፭ የተመለከተው አጠቃላይ provisions of Article, 5 herein, the
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የከተማ ዓይነት following shall be the typology of cities:
እንደሚከተለው ይገለፃል፡፡
1. Municipal Cities.
፩.የማዘጋጃ ቤት ከተሞች 1.1 Candidate Municipality.
፩.፩. ዕጩ ማዘጋጃ ቤት፣ Is an organized community that has a
የማዘጋጃ ቤቱ አካባቢ/ክልል የህዝብ ብዛቱ ከ ፲፭፻ poupulation size ranging from 1500 to
2000 residents in its municipal
እስከ ፪ሺ ድረስ የሆነ እና ወደፊት የከተማ area/environs and which has the prospect
of being incorporated as a city, such an
እውቅና ለማግኘት የሚችል የተደራጀ የማህበረሰብ
urban ceneter shall stay under
አካል ሲሆን ከተማው በማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች apprenticeship collecting revenues and
providing services in accordance with the
ሥራ አስኪያጅ የሚመራ ሆኖ በቢሮው ውሳኔ decision of the Bureau being mean while
መሠረት ገቢ በመሰብሰብና አገልግሎቶችን administered by the Manager of
municipal Services.
በመስጠት ልምምድ ላይ የሚቆይ ከተማ ነው፡፡
፩.፪. ታዳጊ/አነስተኛ ማዘጋጃ ቤት/ 1.2 Emerging/Small Municipality
Is an organized community that has a
የማዘጋጃ ቤቱ ክልል/አካባቢ የሕዝብ ብዛቱ ከ፪ሺ population size ranging from 2000 to
4000 residents in its municipal
እስከ ፬ ሺ የሚደርስ የከተማ እውቅና ያለው ሆኖ፣
area/environs and which has been
በበጎ ፈቃድ የከተማ አስተዳደር ኮሚቴ እና በጎ incorporated as a city, such a community
shall be administered by a volunteer city
ፈቃድ ከንቲባ የሚመራ የተደራጀ የማህበረሰብ administration committee and a
አካል ነው፡፡ volunteer mayor.
6
፪.የከተማ አስተዳደር ከተሞች 2. City Administration Cities
፪.፩. ታዳጊ የከተማ አስተዳደር፣
2.1. Emerging City Administration
የከተማው አስተዳደር አካባቢ የነዋሪው ህዝብ Is an organized city administration that
has a population size ranging from 1000
ብዛት ከ ፲ሺ እስከ ፴ሺ ድረስ የሆነ እና
to 3000 residents in its municipal area
የተደራጀ የከተማ አስተዳደር አካል ነው፡፡ Such a city be administered by a fulltime
ከተማው በቋሚ የከንቲባ ኮሚቴ እና ከንቲባ mayor and maror’s committee.
በክልሉ ውስጥ የተሻለና የመሪነት ሚና tained the highest level of economic and
7
፩ በግልፅ የተደነገጉ ሕጋዊ ዓላማዎችን እውን 1. The Bureau shall grade cities on the basis of
ለማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን research and submit its recommendations to
ለማመቻቸት እና ውጤታማ የሆነ አመራር the Executive Council of the Region to
ለማስፈን ከተሞች ተስማሚ በሆነ ደረጃ enable the classification of cities in to
suitable grades so as to facilitate the realization of
እንዲመደቡ ቢሮው በጥናት የከተሞች ደረጃን expressly defined legal objectives and bring
አውጥቶ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሀሳብ about effective leadership.
ያቀርባል፡፡
፪ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ ድንጋጌ 2. Without prejudice to the provisions of
sub Article (1) of this Article, the
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ለደረጃ ማውጫ grading criteria shall, depending on the
purpose, include the per capital income
የሚያገለግሉት መመዘኛዎች እንደ ዓላማው of the city concerned, its level of overall
ዓይነት የከተማውን የነፍስ ወከፍ ገቢ አጠቃላይ economic development, as well as other
criteria to be stipulated by the Ministry
የኢኮኖሚ የልማት ደረጃውን እንዲሁም of Works and Urban Development. The
details shall be specified by law.
በሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር የሚውጡትን
ሌሎች መመዘኛዎች የሚያካትቱ ይሆናል፡፡
ዝርዝር አፈፃፀሙ በሕግ ይወሰናል፡፡
፫ ሁኔታዎች አስፈላጊ በሚደርጉበት ጊዜ ቢሮው 3. Where circumstances so justfy, the
Bureau may, on its own initiative or
በራሱ አነሳሽነት ወይም በሚመለከተው ከተማ upon the request of the city concened,
recommend to the Executive Council of
ጥያቄ በከተማው ዓይነት ወይም ደረጃ ላይ
the Region the revision of the typology
ማስተካከያ እንዲደረግ ለክልሉ እንዲደረግ or the grande of a given city.
ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሀሳብ
ሊያቀርብና ሊያስወስን ይችላል፡፡
፰. ስለከተማ መቋቋምና ዕውቅና ማግኘት
፩ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፯ በተመለከተው ድንጋጌ 8. Establismenet and Incorporation as
a City
መሠረት አንድ ማህበረሰብ የከተማ ደረጃ 1. A community of people may acquire
ሊኖረው የሚችለው የክልሉ መስተዳድር ምክር a city grande as stipulated under
Article 7 herein only when it is
ቤት በከተማነት ሲያቋመው ብቻ ነው፡ incorporated as a city by the
Executive Counicl of the Region.
፪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 መሠረት የክልሉ
መስተዳድር ምክር ቤት በከተማነት ስለመቋቋም 2. The criteria for incorporation to be
issued by the Executive Council of
የሚያወጣቸው መመዘኛ የሚከተሉትን ማካተት the Region in accordance with the
ይኖርበታል፡፡ provisions of Sub-Article (1) of this
Article, shall include the following፡
8
፪∙፩∙ማህበረሰቡ የሚኖርበት፣ ዳር ድንበሩ በግልፅ 2.1 The community must inhabit a
definite area the boundaries of which
የተወሰነ ስፍራ ሊኖረው ይገባል፡፡ ይህም have been clearly defined. This must
አግባብ ያለው የመንግስት አካል በሚሰጠው be substantiated by a document
issued by the appropriate
ሰነድ መደገፍ ይኖርበታል፡፡ governmental organ.
፪.፪.የሕዝቡ አጠቃላይ ብዛት ከተደነገገው 2.2 The overall size of the population
must meet the prescribed Minimum.
አነስተኛ ቁጥር የማያንስ መሆን ይኖርበታል፡፡
2.3 There must be a documentary
፪.፫.አብዛኛውኗሪ፣በኢንዱስትሪና በንግዱ
evidences showing that the majority
እንቅስቃሴ ወይም በአገልግሎት አቅርቦት of the residents is engaged in
industrial and commercial activities
ላይ የተሠማራ ስለመሆኑ በፅህፍ ማስረጃ or in the provision of services.
መቅረብ ይኖርበታል፡፡
፪.፬.የተገመተው አጠቃላይ ዓታዊ ገቢ እና የነፍስ 2.4 The estimated overall annual revenue
ወከፍ ድርሻ ማህበረሰቡ በከተማነት ቢቋቋም and the per capital income must be
9
፫.፫. ማመልከቻውና ደጋፊው ሰነድ የክልሉ 3.3 Shall make sure that the application
and the accompanying documents
መስተዳድር ምክር ቤት በከተማነት conform fully with all the
ስለመቋቋም ያወጣቸውን መመዘኛዎች requirements for incorporation
specified by the Executive council of
ሙሉ በሙሉ ማሟላታቸውን ማረጋገጥ the Region.
ይኖርበታል፡፡
፬ ቢሮው፣ ማመልከቻውን በተረከበ በ 6 ወር ጊዜ 4 The Bureau shall within six months
from receipt of the application forward
ውስጥ አስተያየቱን ለክልሉ መስተዳድር ምክር
same to the Executive Council of the
ቤት ማስተላለፍ ይሮርበታል፡፡ ቢሮው በዚህ Region along with its recommendations.
በተደነገገው የ ፮ ወር ጊዜ ውስጥ እርምጃ Where the Bureau fails to act within
the prescribed six months time, the
ካልወሰደ ማህበረሰቡ አቤቱታውን ለመስተዳድር community may appleal to the Eecutive
ምክር ቤቱ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ Council of the Region.
10
፫ ውል ለመዋዋል፣ የንብረት ባለቤት ለመሆንና 3. have such rights as the right to
conclude contracts, own and manage
ንብረቱንም ለማስተዳደር፣ ለመክሰስና ለመከሰስ የህግ
property, and sue and be sued in its
ችሎታ ይኖረዋል፡፡ own name.
፲. ከሕጋዊ አካልነት ስለመሠረዝ 10. Cancellation of Incorporation
The Execurive Concil of the Region
የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት፣ በህጋዊ አካልነት
may cancel the incorporation of a city
ለመቋቋም የሚያበቁትን መመዘኛዎች ማሟላት which recedes from the criteria for
incorporation upon the request of the
የተነሳውን ከተማ ቢሮው በሚያቀርበው ጥናት Bureau.
መሠረት ከከተማነቱ ለሠርዘው ይችላል፡፡
PART THREE
ክፍል ሦስት Objectives, Powers, and Function of
የከተሞች ዓላማ፣ ሥልጣንና ተግባር Cities
11
፬ የየአካባቢያቸውን የኤኮኖሚና ማህበራዊ 4. to enhance the economic and social
ልማት እንዲሁም የአካባቢ ጥበቃ development and the protection of
the environment and their respective
ማጎልበት፣ areas;
፩ አንድ የከተማ አካባቢ ጉዳዮችን በሕግ 1. A city shall have the power
necessary to administer local affairs
መሠረት ለማስተዳደር የሚያስፈልገው
subject to law.
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
2. Without prejudice to the general
፪ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ አጠቃላይ
provisions of Sub-Article (1) of this
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ አንድ ከተማ
Article, a city shall have the
ከዚህ በታች በዝርዝር የተመለከተው
following specific powers:
ሥልጣን ይኖረዋል፡-
2.1 to determine and formulate its
፪.፩. ራዕዩን፣ዓላማውን እና ተግባራቱን
vision, objectives and
እንዲሁም አግባብነት ያላቸው
functions, as well as
የአፈፃፀምዘይቤዎችንና ደረጃዎችን
appropriate operational norms
የመወሰንና የመደንገግ፣
asn standars;
፪.፪. ከባቢያዊ ሕጎችን የማውጣት፣
የማስተላለፍ፣ ውሳኔዎችን 2.2 to issue and publicize local
12
፪.፫. በክልሉ ሕግ መሠረት ግብር እና 2.3 to introduce, revise, and
collect taxes and service
የአገልግሎት ክፍያ የመወሰን፣ ነባሩን
charges subject to Regional
የማስተካከል፣ ይህንኑም የመሰብሰብ፣ law;
2.4 to conclude contracts regarding
፪.፬. በሕግ መሠረት የከተማውን ንብረትና
the property and the personnel
ሠራተኛውን አስመልክቶ ውል of the city, and to administer
የመዋዋል እና የማስተዳደር፣ same subject to law;
2.5 to make agreements on the
፪.፭. በዚህና በሌሎች ሕጎች መሠረት
basis of this proclamation and
ስምምነት ያድረግ፣
other pertinent laws,
፪.፮. ለሕዝብ አገልግሎት አስፈላጊ የሆነ 2.6 to put an urban land needed for
የከተማ ይዞታ በህግ መሠረት public purpose to public use by
በይዞታው ላይ ለሰፈረው የግል ንብረት in advance paying compensation
በቅድሚ ተመጣጣኝ ካሳ በመክፈል commensurate to the value of
አንድ ከተማ አቅምና ሁኔታዎች በፈቀዱ As much as the means and circumstances
allow, a city shall perform the following
መጠን ከዚህ በታች የሚከተሉትን ተግባራት functions:
ያከናውናል፡፡
፩ የማህበራዊ አገልግሎቶና የአቅም ግንባታ 1. Social Services and Capcity Building
Endeavors:-
ሥራዎች፣
፩.፩. በከተማው አንደኛና የሁለተኛ ደረጃ 1.1 Expand, and make elementary and
secondary school education available
ትምህርትን ማስፋፋትና ማዳረስ፣ to all in the city; ensure the quality of
ጥራቱንም መጠበቅ፣ same;
፩.፪. የቴክኒክና ሙያ ተቋማት እንዲስፋፉና 1.2 Orchestrate the expansion and the
strengthening of technical and
እንዲጠናከሩ ማድረግ፣ vocational institutes;
፩.፫.የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ፕሮግራምን 1.3 Implement the civil service reform
ተግባራዊ የማድረግ፣ program,
13
፩.፬.መከላከልን መሠረት ያደረገ የጤና 1.4 Carry out prevention-oriented public
health activites and expand health
ጥበቃ እንቅስቃሴ ማድረግና ተቋማትን facilities; prevent HIV/AIDS through
ማስፋፋት፣ኤች፣ኤድስን በተቀናጀ ጥረት coordinated effort;
መከላከል፡፡
፪.፬. የገቢ ማስፋፋትና ማጠናከር፣ ዘመናዊ 2.4 Boost and raise revenue; put in place
a modern system of financial
የፋይናንስአስተዳደር ስርዓት የመዘርጋት፡፡ administration.
14
፬.፪. የንግድ ምዝገባ እና ማስፋፋት ስራ፣ 4.2 Registration and expansion of
commercial undertakings; supervision
የንግስ ቁጥጥር ስራ፣ of commercial activities,
፬.፫. የከተማ ትራንስፖርት ማስፋፋት 4.3 Expansion and strengthening of the
city transport infrastracure and
መጠናከርና ዘመናዊ አገልግትን ensuring the provision of a modern
service;
የማረጋገጥ፣
፬.፬. የግሉን ኢንቨስትመንት በመሳብ 4.4 Expand medium and large-scale
industrial or service rendition
መካከለኛና ከፍተኛ የኢንዱስትሪ enterprises by attracting private
ወይም አገልግሎት ማስፋፋት፣ invertment.
15
፮.፫. ለተለያዩ አገልግሎቶች የመሬት ልማትና 6.3 Putting in place a speedy and
effective system for the
አስተዳደር ቀልጣፋ እና ውጤታማ development and administration
ሥርዓት መዘርጋት፣ of land for varios purposes;
PART FOUR
ክፍል አራት The System, and the Organs of
Governace of cities
የከተማ አስተዳደር ሥርዓትና አካላት 14. City Goverenance System
፲፬. የከተማ አስተዳደር ሥርዓት 1. A system of governance divided and
16
፩.፩. የከተማ ምክር ቤት፣ 1.1.City Council;
፩.፪. ከንቲባው፣ 1.2.The Mayor,
፩ የከተማ ምክር ቤት አባላት መደበና ምርጫ 1. The regular election of the members of
the city Council shall take place every
የሚካሄደው በየአምስት ዓመቱ ይሆናል፡፡ five year.
2. The Regional Government shall , on the
፪ የክልሉ መንግስት የየከተማውን የህዝብ basis of the size of the population and
ብዛትና የምርጫ ቀበሌዎች መሠረት the number of the voting kebeles of
በማድረግ፣ የከተማ ምክር ቤቱን አባላት each city, determine the number of the
ብዛት ይወስናል፡፡ city Council .
፫ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ፪ የተደነገገው 3. Without prejudice to the provisions
of sub-Atricle (2) above:
እንደተጠበቀ ሆኖ፡-
፫.፩. በከተማው ውስጥ የሚኖረው 3.1 Where the nations/nationalities
indigenous to the locality of the
የአካባበው ብሔረሰብ/ቦች ቁጥር given city are not in the majority in
መስተዳድር ምክር ቤት ከዞን/ልዩ ወረዳ the city council, the executive
አስተዳደር ምክር ቤት ጋር በመመካከር council of the region may, in
ከከተማው ዙሪያ ቀበሌዎች ምርጫ consulation with the Zonal/ Special
በማድረግ እስከ ፴ እጅ ያለውን Woreda Administrative Council,
የከተማውን ምክር ቤት መቀመጫ ensure that up 30% of the council
seats is reserved where such
ለከተማው አካባቢ ብሄረሰብ/ቦች indigenous nations/nationalities.
እንዲመደብ ያደርጋል፡፡
17
፫.፪. እንዲህ ያሉት ተወካዮች በሚኖሩበት 3.2 An election may be conducted
for the city Council in the
ከተማ አዋሳኝ ከሆኑ ቀበሌዎች Kebeles adjacent to the city
በሚወጣው ደንብ በሚወሰነው concerned where such
representatives reside.
መሠረት ለከተመማ ም/ቤት ተብሎ
ምርጫ ሊካሄድ ይችላል፡፡
፫.፫. እንዲህ ዓይነቱ ውክልና በሥራ ላይ 3.3 Such representation shall
የሚቆየው የአካባቢው ብሔረሰብ/ቦች remain in effect until either the
indigenous nation/nationality
ቁጥር አብላጫ እስኪሆን ወይም becomes in the majority or the
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት እና Executive Council of the
የዞን/ልዩ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት Region and the Zonal /Special
ከብሔረሰቡ/ቦቹ ጋር በመመካከር Woreda Council decide, in
consualation with the nation,
ውከልናው አስፈላጊ መሆኑ እንዲቀር
nationality concerned, to
ሲወስኑ ነው፡፡ repudiate it.
፫.፬. ዝርዝሩ የክልሉ መስተዳድር ምክር 3.4. The details shall be specified
by regulations to be issued by
ቤት በሚያወጣ ደንብ ይወሰናል፡፡ the Executive council of the
Region
18
2.1 subject to its powers and
፪.፩. ከሥልጣንና ኃፊነቱ ጋር የተዛመዱ responsibilities, issue local
ordinances , make decisions,
ከባቢያዊ ሕጎችን ያወጣል፣ ውሳኔዎች approve basic operational
ይወሰናል፣ መሠረታዊ የሥራ አፈፃፀም documents and the implementation
thereof; follow-up and supervise the
ሠነዶችን ያፀድቃል፣ ለዚሁ እንዲበጅ law enforcement process to that
effect;
የህግ ተፈፃሚነት ሂደቱን ይከታተላል፣
2.2 Without Prejudice to the powers
ይቆጣጠራል፡፡ consferred up on the Regional State
Council under the Constititution,
፪.፪. በሕገ መንግስቱ ለክልል ም/ቤት legislate up on matters not covered
የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ by Federal and Regional laws. The
Chief-Exectutie of the Region shall
በፌዴራልና በክልል በወጡ ህጎች publish in Debub Negarit Gazeta
such legislations signed and sent to
ባልተሸፈኑ ጉዮች ላይ እነዚህን ሕጎች፣
him by the speaker of the city
ደንቦችና መመሪዎች ያወጣል፣ የም/ቤቱ council ;
አፈ-ጉባኤ ፈርሞ የላከውን ርዕሰ
መስተዳድር በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ
ያውጃል፡፡
፪.፫. ግብር፣ታሪፍ እና የአገልግት ክፍያ 2.3 levy, and revise taxes, tariff, and
service charges in accordance with
በክልሉ ሕግ መሠረት ይጥላል፣ ለነባሩ Regional law; ensure the collection
ማስተካከያ ያደርጋል፣መሰብሰቡንም of same;
ያረጋግጣል፡፡
፪.፬. በከተማው ክልል ውስጥ ያለው መሬት 2.4 ensure that the land within city
boundary is administered in
በህግ መሠረት መተዳደሩን ያረጋግጣል፡፡ accordance with law;
2.5 determine, on the basis of what has
፪.፭.በክልሉ መንግስት በፀደቀው መሠረት
been approved by the Regional
የከተማውን አስተዳደር መሠረታዊ
Government, the basic
ድርጅታዊ አወቃቀር ይወስናል፣ ከንቲባው
organizational structure of the city
በሚያቀርበው ሀሳብ መሠረት
administration; appoint or remove
የመምሪያዎችን ጽ/ቤቶችን፣ቦርዶችን፣
heads of department, ofices, boards,
ኮሚሽኖችንና ኃላፊዎችን ይሾማል
and commissions based on the
ይሽራል፡፡ recommendation of the Mayor;
19
፪.፮. አስፈላጊነታቸው የታመነባቸው ቋሚ
2.6 Establish standing and or ad-hoc
ወይም ጊዜያዊ ኮሚቴዎች ያቋቁማል committees which are deemed
necessary; formulate the committees
ኮሚቴዎቹን የሥራ ሁኔታ ይወስናል፡፡ of reference;
፪.፯.ከምክር ቤቱ አባላት መካከል ከንቲባውን
2.7 elect the Mayor from among its
ይመርጣል፣ እንደየአስፈላጊነቱ ምክትል members; elect also the Deputy
Mayor as necessary;
ከንቲባውን ይመርጣል፡፡
፪.፰. የከተማ አስተዳር ፍ/ቤትን ፕሬዚዳንትና 2.8 appoint the president and the judges
20
፲፰. የከተማው ምክር ቤት የሥራ ዘመን፣ የአሰራር 18. Term of Office Rules of Procedure.
ሥነ ሥርዓትና ተጠሪነት and Accountability of the City
Council
1. Term of office and Rules of Procedure
፩ የሥራ ዘመንና የአሰራር ሥነ ሥርዓት
፩.፩. የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን አምስት 1.1 The terms of office of the council shall
አመት ይሆናል፡፡ ምክር ቤቱ መደበኛና be five years. The council shall have
regular and extraordinary meetings it
አስቸኳይ ስብሰባ ይኖረዋል፡፡ መደበኛ shall hold its regular meetings every
ስብሰባውን በየሦስት ወሩ ያደርጋል፡፡ three months.
21
፩.፯.ማናቸውም የምክር ቤቱ አባል፣ በምክር 1.7 No member of the council may, during
ቤት አባልነት ተመርጦ በሚያገልግልበት his tenure, assume another public of
fice held by election; nor may any
ዘመን በምርጫ በሚያዝ ሌላ የህዝብ member work in the city as an
employee of such institutions as the
ኃላፊነት ላይ ሊሰማራ ወይም በከተማው
Municipality of the City, save for
መንግስታዊ ተቋማት ካልሆነ በስተቀር governmental offices;
22
፲፱. ስለከተማ ምክር ቤት መበተን 19. Dissolution of a City Council
፩ የከተማው ነዋሪ ህዝብ አስቀድሞ በጉዳዩ ላይ 1. The city council may not dissolve
unless the city dwellers discuss and
ሳይመክርበትና ሳይወስን የከተማ ምክር ቤት decide its dissolution in advance;
መበተን አይችልም፡፡
፪ ከላይ በንዑስ አንቀፅ ፩ የተደነገገው 2. Without prejudice to the provisions
እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ መስተዳድር of sub Article (1) above, where it
appears that a serious breach the
ም/ቤት የህዝብን ጥቅም የሚጎዳ ወይም ሕገ constitutional order has been
መንግስታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል committed, the Executive Council of
ከባድ ጥፋት መፈፀሙን ሲያረጋግጥ the Region shall have the power to
የከተማውን ምክር ቤት ለጊዜው አግዶ suspend the city Council ending
investigation. In such a case, the
የማቆየትና ጉዳዩን የማጣራት ስልጣን Executive council shall nominate a
ይኖረዋል፡፡ በዚህም ወቅት ከተማውን provisional city administration
የሚመራ ጊዜያዊ የከተማ አስተዳደር which will administer the city
ይሰይማል፡፡ transitionally.
፫ የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት በዚህ አንቀፅ 3. The Executive Counil of the Region
shall carry out the appropriate
ንዑስ አንቀፅ ፪ መሠረት አስፈላጊውን
investigation pursuant to the
ማጣራት አካሂዶ ለክልል ም/ቤት ውሳኔ provisions of sub-Article (2) of this
Article and submit its
ያቀርባል፡፡ የክልሉ ም/ቤት የመጨረሻ ውሳኔ recommendations to the Regional
ያስተላልፋል፡፡ State Council on the basis of its
findings. The state Council shall
give a final decision.
፬ የክልሉ ም/ቤት ውሳኔ የከተማውን ም/ቤት 4. Where the decision of the state
council entails the dissolution of the
የሚበትን ሆኖ ሲገኝ ከተወሰነበት ጊዜ አንስቶ city council, fresh city council
ከስድስት ወራት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አዲስ elections shall be held within six
months from the date of the decision.
የከተማ ም/ቤት ምርጫ ይካሄዳል፡፡
20. Manner of Nomination and powers
፳ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አሰያየም እና ሥልጣንና
and Functions of the Speaker of the
ተግባር council
1. Manner of Nomination
፩. አሰያየም
፩.፩. የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ከምክር ቤቱ አባላት 1.1 The Speaker of the council shall be
elected from among the council
መካከል የሚመረጥ ሆኖ ተጠሪነቱም members and be accountable to the
council.
ለምክር ቤቱ ይሆናል፡፡
23
፩.፪. ምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ የስራ ዘመን የምክር 1.2 The term of office of the Speaker of
the council shall be the term of office
ቤቱ የስራ ዘመን ይሆናል፡፡ of the Council
፩.፫. የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አገልግሎት 1.3 The functions of speaker of the
Council shall terminate where:
የሚቋረጠው፣ 1.3.1 he resigns;
፩.፫.፩. ከኃላፊነቱን በፈቃዱ ሲለቅ፣ 1.3.2 the council removes him;
1.3.3 he ceases to be a member
፩.፫.2 ምክር ቤቱ ከኃላፊነት ሲያነሳው፣
of the council.
፩.፫.፫. ምክር ቤት አባል መሆኑን ሲያቆም
ይሆናል፡፡
ዝርዝሩ በከተማው ምክር ቤት ውስጥ ደንብ The details shall be specified by the
ይወሰናል፡፡ internal rules and regulation of the city
council.
፪. ሥልጣንና ተግባር 2. Powers and functions
የም/ቤቱ አፈ-ጉባኤ የሚከተሉት ስልጣንና The speaker of the council shall have the
following powers and functions. He shall:
ተግባራት ይኖሩታል፡፡
፪.፩. የመወያያ አጀንዳዎችን ያዘጋጃል 2.1 formulate agendum for discussion,
chair the meetings of the Council;
የም/ቤቱን ስብሰባዎች ይመራል፡፡
2.2 devise and plan ways by which the
፪.፪. ም/ቤቱ እንደአስፈላጊነቱ በቋሚና በጊዜያዊ
council may be organized into
ኮሚቴ የሚደራጅበትን ስልት ይነድፋል፣ standing and ad-hoc committees;
follow –up the implementation of
ያቅዳል ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፡፡ same;
፪.፫. በአባላት ላይ የሚወሰዱ የዲስፕሊን 2.3 execute disciplinary measures taken
against Council members;
እርምጃዎችን ያስፈፅማል፣
2.4 prepare plan of action for building
፪.፬.የምክር ቤቱን አባላት የአቅም ግንባታ ሥራ the capacity of council members;
ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ከሚመለከታቸው አስፈላጊ implement same in coordination with
concerned executive institutions;
አካላት ጋር በመቀናጀት ያስፈፅማል፣
2.5 see to it that the decisions of the
፪.፭.የምክር ቤቱ ውሳኔዎች በወቅቱ
council are sent to the appropriate
ለሚመለከታቸው ክፍሎች እንዲተላለፍ organs without delay; follow-up the
implementation of such decisions;
ያደርጋል፣ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣
፪.፮. ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረግ ግንኙነት 2.6 represent the council in its relations
ምክር ቤቱን ይወክላል፣ with third parties;
2.7 Perform other functions assigned to
፪.፯. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች
him by the Council.
ያከናውናል፡፡
24
፳፩.የየከንቲባ አሰያየም፣ ተጠሪነትና የሥራ ዘመን 21. The Manner of Nomination,
Accountability and Terms of
፩. አሰያየም Office of the Mayor
፩.፩. ከንቲባው ከምክር ቤቱ አባላት መካከል 1. Manner of Nomination
25
፫. የሥራ ዘመን 3. Term of Office
3.1 The term of office of the mayor shall
፫.፩. የከንቲባው የሥራ ዘመን የምክር ቤቱ
be the term of office of the council
ዘመን ይሆናል፡፡
፫.፪. በምክር ቤቱ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ 3.2 Unless decided otherwise by
በስተቀር ከንቲባው የሙሉ ጊዜ አገልግሎት Council, the Mayor shall serve full-
time the terms and conditions of his
ይሰጣል፡፡የስራ ሁኔታው በምክር ቤቱ functions shall be determined by the
council.
ይወሰናል፡፡
3.3 The functions of the mayor shall
፫.፫.የከንቲባው የአገልግሎት ዘመን የሚቋረጠው፣ terminate where:
3.3.1. her resigns as a mayor;
፫. ፫.፩ ኃላፊነቱን በፈቃዱ ሲለቅ ፣ 3.3.2. the council remove him
፫. ፫.2 ምክር ቤቱ ከኃላፊነቱ ሲያነሳው፣ from office; or
3.3.3 He ceases to be a member
፫. ፫.፫ ምክር ቤት አባል መሆኑን ሲያቆም of the council.
ይሆናል ፡፡ ዝርዝሩ በምክር ቤቱ የውስጥ The details shall be
specified by the internal
ደንብ ይወሰናል፡፡
rules and regulations of
the city council.
፬ ከንቲባው በታቻለ መጠን ጉዳዩ የሚመለከተውን 4. The mayor shall, in as much as possible,
ከተማ በሚገባ ለመምራት የሚያስፈልገውን have the attitude, the executing capacity,
and the managerial competence required
የአመለካከት፣ የማስፈፀም አቅምና የሥራ to run the city concerned properly. The
details shall be specified by regulations.
አመራር ብቃት ሊኖረው ይገባል፡፡ ዝርዝሩ
በደንብ ይወሰናል፡፡
፳፪. የከንቲባው ሥልጣንና ተግባር 22. Power and functions of the mayor
The mayor shall have the following
ከንቲባው ከዚህ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባር powers and functions. He shall:
ይኖሩታል፡፡
፩ የከተማው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኖ 1. Serve as the chief Executive Officer
of the city;
ያገለግላል፣
፪ የፖሊሲ ሃሳብ እያመነጨ ለምክር ቤቱ 2. initiate and propose policies to the
council; ensure the implementation
ያቀርባል፣ ሲፀድቅም ተግባራዊነቱን thereof upon approval;
ያረጋግጣል፣
3. take charge of and direct, as the
፫ ደህንነትን፣ ሕግ ማስፈፀም እና አስቸኳይ ጊዜ
superior authority, state functions in
ጉዳዮችን አክሎ የመንግስት ሥራዎችን
the city including security, law
በኋላፊነት ይመራል፣ enforcement and emergency matters,
26
፬ የከንቲባ ኮሚቴን መልምሎ ለም/ቤቱ 4. recruit members for, form, and
convene the mayor’s committee and
በማቅረብ ያፀድቃል፣ ያቋቁማል፣ ይሰበስባል፣ submit his nominations to be
የሥራ አፈፃፀሙንም ይመራል፣ Council for approval; direct the
operations of same;
፭ በምክር ቤቱ ስምምነት፣ የማዘጋጃ ቤት 5. recruit the manager of Municipal
አገልግሎት ሥራ አስኪያጅን በሥራ Services on the basis of executive,
ማስፈፀም፣ በሥራ አመራር እና በሙያዊ managerial, and professional
27
፲ እነዚህ ዕቅዶች የሚገመገሙበት መመዘኛ 10. Prepare, have approved, and
implement manuals for the
ማኑዋል እያዘጋጀ አፀድቆ ተግባራዊ evaluation of such plans;
ያደርጋል፣
፲፩. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች መሰል 11. Perform similar other functions
assigned to him by the Council.
ተግባራት ያከናውናል፡፡ ሲፀድቅም
ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል፡፡
28
፬ ከንቲባው የከተማውን የገቢ አቅም እና 4. The Mayor shall propose the
number of members of the
የሥራውን ብዛት ግምት ውስጥ በማስገባት Mayor’s committee taking the
የከንቲባ ኮሚቴውን አባላት ብዛት ምክር ቤቱ size of the city’s financial
resources and the scope of the
እንዲያጸድቅለት ሃሳብ ያቀርባል፡፡ የአባላቱም work involved and submits same
to the council for approval. The
ብዛት ከሦስት የማያንስ እና ከዘጠኝ number of the members shall in
የማይበልጥ ይሆናል፡፡ all cases range from three to
nine.
፭ እንደ ከተማው አቅም የከንቲባው ኮሚቴ አባላት 5. Depending on the means of the
በሙሉ ጊዜአቸው፣ በከፊል ጊዜአቸው ወይም city, the members of the mayor’s
Committee may work on a full
በበጎ ፈቃደኝነት ሊያገለግሉ ይችላሉ፣ ምክር time, or a part-time , or a
voluntary basis. The council
ቤቱ በከንቲባው የሚቀርብለትን ሃሳብ shall examine the Mayor’s
በመመልከት፣ የአባላቱን የአገልግሎት ሁኔታ proposal to that effect and
determine the terms and
ይወስናል፡፡ conditions of the service of the
members.
፮. የከንቲባ ኮሚቴው አባላት ከንቲባውን በከተማው 6. The members of the Mayor’s
ሥራ አፈፃፀም አመራር ላይ ይረዳሉ፡፡ Committee shall assist the Mayor
in the performance of his official
የከንቲባው ኮሚቴ ከንቲባውን በተለይም functions. The Mayor’s
Committee shall, in particular,
በሚከተሉት ረገድ ይረዳል፡፡
assist the Mayor in the following
activities :-
፮.፩.ለምክር ቤት ውሳኔ የሚቀርቡትን ከተማ 6.1 the initiation articulation, and
አቀፍ የፖሊሲ፣ የሕጎች፣ ደንቦችና implementation of city-wide
policies, ordinances,
ውሳኔ ሃሳቦች፣ በማመንጨትና regulation, and proposal to be
submitted for the Council’s
በመቀመር እንዲሁም እነሱን
consideration;
በማስፈጸም ረገድ፣
6.2 the preparation and execution
፮.፪. የከተማውን ዓመታዊ የሥራ እቅድና of the annual action plan and
በጀት በማዘጋጀትና በማስፈፀም budget of the city:
ረገድ፣
፮.፫. በከተማው አስተዳደር ውስጥ 6.3 the enhancement of the
coordination of the activities,
የሚካሄደውን የሥራዎችን፣ የመረጃ information exchange, and
ልውውጥ እና የመደጋገፍ ግንኙነት symbiotic relationships
taking place within the city
ቅንጅት በማጠናከር ረገድ፣ government;
29
፮.፬. በጋራ ሊፈቱ የሚገባቸውን የሥራ 6.4 the examination and solution
of managerial problems which
አመራር ችግሮች በመመርመር እና can for collective action ; and
በመፍታት፣ እንዲሁም የሥራ the evaluation of performance.
30
፬ ከንቲባውም ሆነ የከንቲባው ኮሚቴ አባላት 4. Both the Mayor and the members of the
ከማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ኃላፊዎች ወይም Mayor’s Committee shall deal with the
officials or employees of municipal
ሠራተኞች ጋር የስራ ግንኑነት የሚያደርጉት services through the Manager of
Municipal Services.
በማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ
በኩል ይሆናል፡፡
፭ ማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ 5. The Manager of Municipal Services
shall have the following powers and
ከዚህ የሚከተሉት ሥልጣንና ኃላፊነቶች responsibilities:
ይኖሩታል፡፡
፭.፩. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን ሥራ 5.1 Plan, lead and coordinate the
activities of municipal service;
ያቅዳል፣ ይመራል፣ ያስተባብራል፣
፭.፪. የአገልግሎት አቅርቦት ደረጃዎችን 5.2 develop and propose service
delivery standards and
የአፈፃፀም መመዘኛዎችን እያዘጋጀ performance indicators to the
Mayor; ensure the proper
ለከንቲባው ሃሳብ ያቀርባል፣ ይሄው
implementation thereof up on
በምክር ቤቱ ሲፀድቅም በአግባቡ በሥራ approval by the Council;
ላይ መዋሉን ያረጋግጣል፡፡
፭.፫.ከማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ጋር 5.3 ensure the implementation of
council decisions pertaining to
የሚዛመዱ የምክር ቤት ውሳኔዎች
municipal services as well as the
መተግበራቸውን፣እንዲሁም የመንግስት
execution an enforcement of state
ህጎች ፖሊሲዎች እና ደረጃዎች
laws , policies, and standards;
መፈፀማቸውንና በተግባር መተርጎማቸውን
ያረጋግጣል፡፡
5.4 Establish, and chair a management
፭∙፬. ያሉትን የማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎቶች
team composed of the heads of the
መምሪያ ወይም ክፍል ኃላፊዎች department and units of the
የሚያካትት የሥራ አመራር ቡድን municipal services. The team shall
ያቋቁማል ይመራል፣ ቡድኑም የስራ facilitate coordination. exchange
ቅንጅት የመረጃ ልውውጥ፣ የተባበረ of information ,spirit decorps,
better performance , as well as
የስራ መንፈስ፣ የተሻለ ውጤታማነት evaluation and consultation;
እንዲሁም ግምገማና ምክር፣
እንዲካሄዱ ያስችላል፣
31
፭∙፭∙ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት 5.5 have heads of municipal service
departments. agencies, and office
መምሪያዎችን፣ ኤጀንሲዎችን እና appointed by the Mayor’s
Committee through the Mayor;
ፅሕፈት ቤት ኃላፊዎችን ለከንቲባው
እያቀረበ በከንቲባው ኮሚቴ እንዲመደቡ
ያደርጋል፡፡
፭.፮. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሠራተኞችን 5.6 subject to law and regulations,
hire, determine the salaries and
በህጉና በደንቡ መሠረት ይቀጥራል፣ benefits of, promote, and direct
the employees of municipal
ደመወዝና ጥቅማ ጥቅሞቻቸውን survive; take disciplinary
ይወስናልመ ያሳድጋል፣ ይመራል፣ measures including dismissal
against such employees;
ከሥራ ማሰናበትን የሚያካትት የሥነ
ሥርዓት እርምጃ ይወስዳል፣
32
5.9 Direct the process of preparation
፭.፱. የከተማው ማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች of the annual action program and
budge of the municipal services of
ዓመታዊ የሥራ ፕሮግራም እና በጀት the city; prepare and submit same
ዝግጅት ሂደት ይመራል፣ አዘጋጅቶ to the Mayor; implement same
when it is approved by the
ለከንቲባው ያቀርባል፣በከንቲባው Council through the Mayor;
አማካኝነት ምክር ቤቱ ሲያፀድቀውም submit periodic performance and
financial reports to the Mayor;
ይተገብረዋል፣ ወቅታዊ የእንቅስቃሴና
ሀሳብ ሪፖርቶች ለከንቲባው ቀርቧል፡፡
5.10 attend council meetings; offer
፭.፲. በምክር ቤቱ ስብሰባዎች ላይ ይገኛል፣ explanations on the state of
ሲጠየቅም የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች municipal services when so
requested;
ስላሉበት ሁኔታ ማብራሪያ ያቀርባል፡፡
5.11 take in consultation with the
፭.፲፩. ከከንቲባው ጋር በመመካከር የከተማውን
Mayor, measures aimed at
ገቢ ለማሻሻል እርምጃዎች ይወሰዳል፣ ameliorating the revenues of the
በከተማውና በኗሪው መልካም አኗኗር ላይ city; advise and inform the Mayor
ተፅእኖ ባላቸው ነገሮች ላይ ሁሉ and the Council on matters that
ለከንቲባውና ለምክር በቤቱ ምክርና መረጃ have a bearing on the wellbeing of
the city and its residents; submit
ይሰጣል፣ ምክር ቤቱ ውሳኔ ይሰጥባቸው policy proposal to the mayor for
ዘንድም የፖሊሲ ሃሳቦች ለከንቲባው the Council’s consideration;
ያቀርባል፡፡
፭.፲፪. ከማህበረሰቡ ጋር ተስማሚ ግንኙነት
5.12 Cultivate and maintain
ይፈጥራል፣ ይጠብቃል፣ የኗሪዎችን harmonious relationship with the
አቤቱታ በጥንቃቄና በአትኩሮት መርምሮ community; carefully and
ሳይዘገይ እርምጃ ይወስዳል፣ ለጥያቄዎች attentively examine the petitions
ፈጣን ማብራሪያ ይሰጣል፣ የአሰራር of residents and act without delay;
offer explanation to queries
ሥርዓቶችንና ሰነዶችን ግልፅነት ያላቸው promptly; keep operational rules
ያደርጋል፡፡ and documents open and
transparent;
፭.፲፫. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የማዘጋጃ ቤት 5.13 Recommend, where deemed
necessary , to the Mayor the
አገልግሎቶች ምክትል ሥራ አስኪያጅ employment of a Deputy Manager
እንዲቀጠር ለከንቲባው ሃሳብ ያቀርባል፡፡ of Municipal Services; the Deputy
ሲታመንም በከንቲባው ኮሚቴ ስምምነት Manager of Municipal Services
የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ምክትል ሥራ shall be hired with the consent of
the Mayor’s Committee where it
አስኪያጅ ሊቀጥር ይችላል፡፡ is believed necessary.
33
፮ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ምክትል ሥራ 6. The Deputy Manager of Municipal
Services
አስኪያጅ
The deputy Manager of Municipal
የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ምክትል ሥራ services shall be accountable to the
Manager of Municipal Services. And
አስኪያጅ ተጠሪነቱ ለማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች
shall have the following functions
ሥራ አስኪያጅ ሆኖ ከዚህ የሚከተውን and responsibilities. He shall:
ተግባርና ኃላፊነት ይኖረዋል፣
፮.፩.የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ 6.1 assist the Manger of Municipal
አስኪያጀን ያግዛል፣ Services;
ተክቶ ይሠራል፡፡
፳፮. የከተማ መምሪያዎች፣ ኤጀንሲዎች፣ ድጋፍ 26. City DepartmentS, Agencies,
ሰጪ አገልግሎቶች እና ጽ/ቤቶች Supportive Sections and Offices
፩ የከተማው ምክር ቤት የከንቲባውን ሃሳብ 1. The City Council shall, upon the
መሠረት በማድረግ በከተማው ውስጥ recommendation of the Mayor,
appoint and dismiss the heads of
የሚቋቋሙትን የመምሪያዎች፣ የኤጀንሲዎች፣ the departments, agencies, boards,
commissions, and offices to be
የቦርዶች፣ የኮሚሽኖች እና የጽ/ቤቶች established in the city.
ኃላፊዎችን ይሾማል ይሽራል፡፡
፪ የመምሪያዎቹ፣ ኤጀንሲዎቹ፣ ድጋፍ ሰጪ 2. The heads of the departments,
አገልግሎቶች እና ጽ/ቤቶች ኃላፊዎች agencies, supportive sections, and
ተጠሪነታቸው የተሰማሩበት ሥራ ከማዘጋጃ offices shall be accountable to
ቤት አገልግሎቶች ውጭ ከሆነ ለከንቲባው፣ Mayor where they are engaged in
non-Municipal services, and to
የተሰማሩት በማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ውስጥ
the Manager of Municipal
ከሆነ ለማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎቶች ሥራ Services where they are engaged
አስኪያጅይሆናል፡፡ ሥራቸውንም ከየተሰማሩበት in municipal services. They shall
ዘርፍ በሚያገኙት መመሪያ መሠረት perform their functions in
accordance with the guidelines
ያከናውናሉ፡፡
issued to that effect by their
respective sectors.
34
፫ የመምሪያዎቹ፣ ኤጅንሲዎቹ፣ድጋፍ ሰጪ 3. The internal organization and the
moudus operandi of the
አገልግሎቶች እና ፅህፈት ቤቶች የውስጥ departments, agencies, supportive
አደረጃጀትና የአሰራር ዘይቤ በቢሮው መመሪያ sections, and offices shall be
specified in the directives to be
ይዘረዘራል፡፡ issued by the Bureau.
4. Without prejudice to the
፬ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩፣፪ እና ፫ ድንጋጌ
provisions of sub Articles (1), (2)
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በከተማ አስተዳደሮች and (3) of this Article, the
governmental institutions
የሚቋቋም መንግስታዊ ተቋማት በከተሞች established by city
ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ቁጥሩ የሚለያይ እና administrations shall vary
depending on the specific
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፫ የተገለፁትን የከተማ situations of each city, shall take
account of the functions assigned
ተግባራትን መሠረት ያደረገ ሆኖ ቁጥሩ ቢበዛ to cities under Article 13 hereof,
ከ፱ መብለጥ የለበትም፡፡ ዝርዝሩ በደንብ and may not exceed nine in
number. The details shall be
ይወሰናል፡፡ specified by Regulations.
፳፯. ከተማውና የከተማ ቀበሌ 27.The City and the city Keble
፩ የከተማ ቀበሌ፣ አግባብ ያለው የከተማ ንዑስ 1. The City Kebele shall be an
indispensable unit of the city
አስተዳደር ክፍል ነው፡፡ የከተማው ም/ቤት administration. The City Council
የከተማ ቀበሌውን ተግባራትና የውስጥ shall determine the functions and the
internal organization of the city
አደረጃጀት ይወስናል፡፡ Kebele .
፪ የከተማ ቀበሌ ተጠሪነት ላቀፈው ሕዝብ እና 2. The City Kebele shall be
ለከተማው አስተዳደር ይሆናል፡፡ accountable to its constituent and the
city administration.
፫ የከተማ ቀበሌ በሕዝብ የተመረጠ ም/ቤት
3. The city kebele shall have acouncil
ይኖረዋል፡፡ የቀበሌው ም/ቤት የአባላት ተዋፅኦ፣
elected by popular vote. The
የአመራረጥ ዘይቤ፣ የሥራ ዘመን እና የአስራር composition, manner of election,
terms of office, and the rules of
ሥነ ሥርዓት በደንብ ይወሰናል፡፡ procedure of the kebele Council
፬ የቀበሌው ም/ቤት የቀበሌውን ጉዳዩ በተመለከተ shall be specified by Regulations.
ለከተማው አስተዳደር ምክርና ሃሳብ በማቅረብ 4. The Kebele Council shall serve by
providing advice and suggestions to
ያገለግላል፡፡ እንዲሁም በከተማው ሕግ ውስጥ the city administration concerning
the states of affairs of the Kebele.
የተመለከተውን ሥልጣን ያስፈፅማል፣ ተግባሩን Moreover; it shall exercise the
ያከናውናል፡፡ powers and perform the functions
provided under the city laws.
35
፭ የከተማው ቀበሌ በቀበሌው ም/ቤት የሚሾሙ 5. The City Kebele shall have kebele
የቀበሌ ማህበራዊ ሸንጎ ዳኞችና ሕግ አስከባሪ social court Judges and organs of
law enforcement appointed by the
አካላት ይኖሩታል፡፡ ማህበራዊ ሸንጎ እና ሕግ Kebele Council. The details
concerning the establishment,
አስከባሪ አካላት አመሠራረት፣ ሥልጣንና
powers, and modus operandi of the
አሰራርን አስመልክቶ ዝርዝሩ በደንብ kebele social court and law
enforcement organs shall be
ይወሰናል፡፡ specified by regulations.
፮ የከተማው ቀበሌ የከተማውን ሥነ- ሥርዓትና 6. The City Kebele shall have an organ
of rules enforcement which enforces
ደንብ የሚያስከብር የደንብ አስከባሪ ይኖረዋል፡፡ discipline and the ordinances of the
city. The details shall be specified by
ዝረዝሩ በደንብ ይወሰናል፡፡
Regulations.
፯ ይህ አዋጅ ከመታወጁ በፊት በቀበሌ ይከናወኑ 7. The functions of the Federal and
የነበሩ ፌዴራልና የክልል መንግስታት Regional Government performed by
Kebeles before the coming into force
ተግባራት፣ የሚመለከተው መንግስት of this proclamation shall be carried
out pursuant to the agreement made
ከከተማው ጋር በሚያደርገው ስምምነት
between the Government concerned
መሠረት ወይም በመንግስት በራሱ ሊከናወኑ and the city, or may be performed by
the Government itself.
ይችላሉ፡፡
8. The Government of the Regional
፰ የክልሉ መንግስት እንደአስፈላጊነቱ ከተሞች
State may, as necessary, decide that
በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እንዲደራጁ ሊወስን cities be organized into different
sub-cities. Such sub-cities shall
ይችላል፣ ክፍለ ከተሞች አስፈፃሚ አካልን incorporate administrative organs
ያካተቱ የአስተዳደር አካላትን የሚያቅፍ እንጂ which consist of executive
establishments, but shall not have
የራሳቸው ምክር ቤት አይኖራቸውም፡፡ their own councils. The details shall
be specified by the cities
ዝርዝሩ በከተሞች አደረጃጀትና አስተዳደር Organization and Administration
ደንብ ይወሰናል፡፡ Regulations.
36
፪ ማንኛውም ከተማ እንደ ገንዘብ አቅሙና 2. A city may, depending on its
financial means and the volume of
እንዳሉት ጉዳዮች ብዛት በተናጥል ወይንም cases it may have, establish
ከአጎራባች ከተሞች ጋር በመቀናጀት የከተማ municipal administrative court
unilaterally or conjointly with other
ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት neighboring cities the details shall be
provided by Regulations.
ሊያቋቁም ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በደንብ
ይደነገጋል፡፡
፫ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ከተሞች አንድ 3. Where two or more cities conjointly
የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት establish or use a municipal
administrative, court the manner of
በጋራ ካቋቋሙ ወይም ከተጠቀሙ የፍርድቤቱ operation of the court shall be
determined by the agreement made
አሠራር በአጋር ከተሞች ስምምነት የሚወሰን between the cities concerned.
ይሆናል፡፡
፳፱. የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ 29. Manner of Organization of Municipal
Administrative Courts
ቤት አደረጃጀት 1. A municipal administrative court
፩ የከተማ ነክ ፍርድ ቤቱ ከዚህ የሚከተሉት shall have the following two tiers.
a) A municipal first instance
ሁለት እርከኖች ይኖሩታል፣ administrative court; and
b) a municipal administrative e
A የመጀመሪያ ደረጃ የከተማ ነክ ጉዳዮች court of appeal.
አስተዳደደራዊ ፍርድ ቤት፣ እና 2. The court shall have a president and
the required number of judges and
E የይግባኝ ሰሚ ከተማ ነክ ጉዳዮች staff.
አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት፣
፪ የከተማ ነክ ፍርድ ቤቱ አንድ ፕሬዝዳንትና
የሚስፈልጉትን ያክል ዳኞችና ሠራኞች
ይኖሩታል፡፡
፴. የከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤት ሥልጣን 30. The Jurisdiction of Municipal Courts
1. A municipal administrative court
፩ የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት shall have jurisdiction over cases
ከሚከተሉት ጉዳዮች በሚመነጩ ክርክሮች arising from the following matters:
ላይ ሥልጣን ይኖረዋል፣
A የከተማ ፕላን ሕጎች ተግባራት፣ a) implementation of urban
planning laws,
E የቤት እና የከተማ ቦታ አጠቃቀም፣ b) housing and urban land use;
37
H የከተማ ግብር፣ ኪራይ ፣ አገልግሎት c) municipal taxes, rentals ,
service charges, and other
እና ሌሎች ክፍያዎች፣ የሥራ ፈቃድ payments, issuance and
አሰጣጥና እድሳት፣ renewal of business licenses;
d) environmental sanitation ;
F የአካባቢ ፅዳት፣ e) municipal services; and
f) traffic violations.
W የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች፣
O የትራፊክ ደንብ መጣስ፣
፪ የመጀመሪ ደረጃ የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደር 2. The municipal first instance
administrative court shall have first
ፍርድ ቤት በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩. instance jurisdiction over those
በተዘረዘሩት ጉዳዮች ላይ የመጀመሪ ደረጃ matters provided under Sub-Article
(1) of this Article.
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
3. The municipal administrative court
፫ የይግባኝ ሰሚው የከተማ ነክ ጉዳዮች አስተዳደር of appeal shall have appellate
ፍርድ ቤት ከመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት jurisdiction to entertain cases
brought before in from the municipal
በይግባኝ የሚቀርቡ ጉዳዮችን ሁሉ አይቶ first instance administrative court on
appeal.
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ ውሳኔውም
በፍሬ ነገር ጉዳዮች ላይ የመጨረሻ ይሆናል፡፡
፬ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህግ ስህተትን 4. The Supreme Court shall have
በተመለከተ የሚቀርቡ የይግባኝ ጉዳዮች የማየት jurisdiction to entertain appellate
cases with respect to errors of law.
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
፴፩. በከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤት ተፈፃሚ 31. Laws Applied by Municipal
ሕጎች Courts
፩ ፍርድ ቤቱ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፴ ለተጠቀሱት 1. The Municipal court shall apply
substantive and procedural state laws
ጉዳዮች አግባብነት ያላቸውን የመንግስት
as well as municipal ordinances
መሠረታዊ እና የሥነ ሥርዓት ሕጎች which are relevant to the matters
indicated under Article 30 hereof.
እንዲሁም የከተማ ነክ ጉዳዮች ህጎች ተፈፃሚ
ያደርጋል፡፡
2. Regional laws governing Judicial
፪ የፍትህ አስተዳደሩ የሚመራባቸው የክልሉ administration shall, mutatis
ሕጎች በተጣጣመ ሁኔታ ለከተማ ነክ ጉዳዮች mutandis, apply to municipal
administrative court judges.
አስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኞች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
38
PART SIX
ክፍል ስድስት City Government Relationship
የከተማና የመንግስት ግንኙነቶች 32.The Relation ship
፴፪. ስለግንኙነት
፩ በከተሞች መካከልና በከተሞች እና በሁሉም 1. The relationship among cities and
between cities and the government
ደረጃ ከሚገኝ የመንግስት እርከን መካከል apparatus at all levels shall be
guided by the spirit of cooperation,
የሚኖረው ግንኙነት የሚመራው በመተባበር፣ partnership , mutual trust, reciprocal
በአጋርነት በመተማመን እና እርስ በእርስ support, and respect of law.
39
፴፬.ሕጎችና ደረጃዎች ስሰለማውጣትና 34.The enactment and Enforcement
of Laws and Standards
ስለማስፈጸም
፩ የፌዴራልና የክልል መንግስታት፣ ከተሞች 1. The Federal and Regional
በህገ- መንግስት የተረጋገጠላቸውን ሥልጣን governments shall have the power
to issue policies, directions ,Laws ,
የሚተገብሩበትንና ተግባራቸውን and standards to set the general
የሚያከናውኑበት አጠቃላይ ፖሊሲዎችና frame work within which cities
አቅጣጫዎች እንዲሁም ሕጎችና ደረጃዎች may exercise an perform their
ለማውጣት ሥልጣን አላቸው፡፡ ከተሞች ህጎቹ constitutional powers an functions.
Cities shall be responsible to
መፈፃማቸውንና ደረጃዎቹ መከበራቸውን ensure the enforcement of the laws
የማረጋገጥ ኃላፊነት አለባቸው፡፡ and the observance of the
standards.
፪ ሁሉም የከተሞች ፖሊሲዎች፣ ውሳኔዎች፣ 2. All policies, decisions, regulations,
and directives of cities shall be
ደንቦችና መመሪያዎች ከፌዴራል እና ከክልል compatible with the policies,
decisions, regulations, and
መንግስታት ፖሊሲዎች፣ውሳኔዎች፣
directives of the federal and
ደንቦችና መመሪያዎች ጋር የሚጣጣሙ Regional Governments.
መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
፴፭. መንግስት ለከተሞች የሚያደርገው ድጋፍ 35.Government Assistance to Cities
የክልል መንግስት፣ ለከተሞች የሚያደርገው Without prejudice to project-specific
grants that it may give to cites, the
ፕሮጀክት ተኮር ድጋፍ እንደተጠበቀ ሆኖ አቅም Regional Government shall, to the
በፈቀደ መጠን ፍትሃዊ በሆነና በከተሞች extent the mean, allows, provide cities
with development assistance on the
ተወዳዳሪነት ላይ የተመሰረተ የልማት ድጋፍ basis of the combination of the
principles of equality and
ያደርግላቸዋል፡፡የሚለሙበትንና የሚያደርጉበትን competitiveness. The Government
ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ shall also create a suitable
environment within which cities can
፴፮. የጋራ ኮሚቴ develop and grow.
፩ የከተማና ከተማ እንዲሁም የከተማና ገጠር 36.Joint Committee
1. Cities may, with a view to
ትስስርን በማጠናከር ልማቱን ለማፋጠን facilitating development by
ከተሞች ከሌሎች ከተሞችና ኩታ ገጠም strengthening the nexus between
ወረዳዎች ጥቅሞቻቸው የሚገጣጠሙባቸውን urban and rural areas, establish
መስኮች ለመለየት እነሱም በጋራ ፈር joint committees with other cities
and adjacent Woredas in order to
የሚይዙበትን ሥልት ለመቀየስ አንድ የጋራ
conjointly identify areas of
ኮሚቴ ሊያቋቁሙ ይችላሉ፡፡ common interest and devise
strategies to address same.
40
፪ ከተሞች እንዲህ አይነቱን ኮሚቴ አግባብ 2. Cities may also form such a
committee with the pertinent
ካለው የዞን/ልዩ ወረዳ/ ወረዳ አስተዳደር Zonal/SpecialWoreda
ወይም የከተማ አስተዳደር ወይም ማዘጋጃ administration or with city
municipalities.
ቤት ጋር ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
፪ የጣልቃ መግባት ውጤት የምክር ቤቱን 2. Where the intervention entails the
dissolution of the city council, it
መፍረስ የሚመለከት ሲሆንም በዚህ አዋጅ
shall be put into effect in
አንቀፅ ፲፱ ከንዑስ እንቀፅ ፩ እስከ ፬ accordance with the provisions of
በተደነገገው መሠረት ይፈፀማል፡፡ Sub-Articles (1) through (4) of
Article 19 hereof.
41
PART SEVEN
ክፍል ሰባት City Community Relationships
በከተማ አስተዳደርና በነዋሪው ሕዝብ
ስለሚኖር ግንኙነት 39. The Relationship
፴፱. ስለግንኙነት 1. The relationship between the
city administration and the
፩ በከተማው አስተዳደር እና በነዋሪው ሕዝብ dwellers shall be governed by
መካከል የሚኖረው ግንኙነት የሚገባው the principle that all local power
የሁሉም ከባቢያዊ ሥልጣን ምንጭ ሕዝብ emanates from the people.
ነው በሚለው መርህ ይሆናል፡፡
፪ የምክር ቤት አባላትን የሚመረጥ እና 2. The dwellers alone may elect
and recall council members.
ከኃላፊነትም የሚነሳ ኗሪው ነው፡፡
፫ እያንዳደንዱ የከተማው ነዋሪ በከተማው 3. Every dweller of a city shall
have the right to participate in,
ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ and to enjoy the benefits
resulting from matters relating
የመሳተፍና ከውጤቱም የመጠቀም መብት to the development and good
አለው፡፡ governance of the city .
42
፫ የሕዝቡን ፍላጎትና አመለካከት ለይቶ ማወቅ 3. In order to articulate the wishes
and views of public, the Mayor
ይቻል ዘንድ ከንቲባው እና የማዘጋጀ ቤት and the Manager of Municipal
services shall visit the dwellers
አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ ሕዝቡን በየወቅቱ
periodically. They shall also fix
ይጎበኛል፣ ኗሪዎች እነሱን እንዲጎበኙዋቸውም programe for dwellers to visit
them.
ፕሮግራም ያዘጋጃሉ፡፡
፬. የከተማው ኗሪዎች ለከተማው ሰራ ጉዳይ 4. The city administration shall invite
and encourage dwellers to serve
በተቋቋሙ ቦርዶች እና ኮሚቴዎች ውስጥ on boards and committees
established for municipal business
እንዲያገለግሉ ይጋብዛል፣ያበረታታል፡፡ purposes.
43
ክፍል ስምንት PART EIGHT
Municipal Finance and Budget
የከተማ ፋይናንስና በጀት አስተዳደር
Administration
44
፩.፫.ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር አጠቃላይ 1.3.The financial management
system of cities shall be modeled
የመንግስት የፋይናንስ ሥርዓትን መሠረት on the basis of the general
ያደረገ እንዲሁም የከተሞችን ልዩ ባህርይ system of public finance, and
shall accommodate the specific
ያገናዘበ ይሆናል፡፡ የክልሉ መስተዳድር situation of the city concerned.
The Executive Council of the
ም/ቤት ለከተሞች ፋይናንስ አስዳደር ደንብ Region shall issue Regulations
ያወጣል፡፡ concerning the financial
management of cities.
፪. ሂሳብ አያያዝ
2. Accounting
እያንዳደንዱ ከተማ
Each city shall:
፪.፩.በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች
2.1. Maintain two bank accounts
መሠረት የሚሰበሰበው ገንዘብ ሁሉ
opened in its name in which all
በአንድ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት monies collected in accordance
የሚመራ ሆኖ ገቢ የሚደረግበት በስሙ with this Proclamation or other
የተከፈተ ሁለት የባንክ ሂሳብ laws shall be deposited and
ይኖረዋል፡፡ ዝርዝሩ በሚወጣው ደንብ managed in a uniform manner.
ይወሰናል፡፡ The details shall be specified in
the regulations to be issued.
45
፵፭. በጀት 45. Budget
፩ እያንዳንዱ ከተማ በጀቱን ለመወሰን እና 1. Every city have the power to
፬ ምክር ቤቱ በጀቱን ከማፅደቁ በፊት የበጀት 4. The council shall, before approving
the budgetary bill, submit same to
ሕጋዊነቱን ለሚመረመረው ለቢሮው ያቀርባል፡፡
the Bureau, which shall check its
ቢሮው በ፲፭ ቀናት ውስጥ ወሳኔውን ይሰጣል፣
legality. The bureau shall act within
ይህ የጊዜ ገደብ ካለፈ በም/ቤቱ የሚወሰነው
15 days. In default of any action
በጀት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
within this period the budget adopted
by the council shall take effect.
46
፭ ሁኔታዎች ሲያስገድዱ የከተማው ም/ቤት 5. the city council may make budgetary
የበጀት ማስተካከያዎች ሊያደርግ ይችላል፡፡ adjustments where circumstance so
ገንዘብ ከአንድ ርዕስ ወደ ሌላ የሚዘዋወርበትንና require. It shall also determine the
የገንዘብ አወጣጥ ሊለውጥ የሚችልበትንም norms for fund transferability and
47
፬ የውጭ ኦዲተሩ ሪፖርት የሚያደርገው 4. The external auditor shall report to
ለከተማው ም/ቤት ይሆናል፡፡ the City council.
፭ የውጭ ኦዲተር ቢያንስ በአምስት ዓመት 5. An external auditor shall audit the
፩ እያንዳንዱ ከተማ የከተማውን የሰው ኃይል 1. Every city shall, in regard to the
አስተዳደር አስመልክቶ በሲቪል ሰርቪስ ሕግ municipal human resources
ተግባሩን ደመወዙንና ጥቅማ ጥቅሙን subject to the civil service law, hire;
post; effect the functions, salaries, and
ተግባራዊ የማድረግ፣ የማስተዳደር፣ የማሳደግ
benefits of; administer; promote; and , in
፣የሥነ ሥርዓት ጉድለት ሲኖር የመቅጣት፣
the event of disciplinary breach, to
ከሥራ የማሰናበት ስልጣን ይኖረዋል፡፡
discipline and dismiss its staff.
፪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) መሠረት 2. All appointments, engagements, and
promotions of municipal officials and
የሚፈፀም የሹሞች፣ የሠራተኞች ምደባ፣
employees undertaken pursuant to Sub-
ቅጥርና እድገት የሚካሄደው ትክክለኛ ወይም Article (1) of this Article shall be carried
out solely on the basis of the
አስተማማኝ በሆነ ፈተና ወይም በሌላ የብቁነት
qualification and fitness of the candidate
ማስረጃ በተረጋገጠ የተወዳደሪው ብቃት እና demonstrated by a valid or reliable
48
48. Observance of Civil Service
፵፰.የመንግስት የሠራተኛ ሕጎችን
Laws
ስለመከተል
The Executive Council of the Region shall
የከተሞች ሰው ኃይል አስተዳደር የተሻለ
issue Regulations and directives so as to
ውጤታማ በሚሆንበት ሁኔታ እና የሲቪል
make the administration of municipal
ሰርቪሱ የሚተገበርበትን ፖሊሲዎች፣ ሕጎችና
human resources more effective and to
መመሪያዎችን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ensure that it is conducted in accordance
እንዲከናወን የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት with the policies, laws, and directives
ደንብና መመሪያ ያወጣል፡፡ pertaining to the c ivil service.
49
፶. የከተማ ኗሪዎች ተሳትፎ 50. The Participation Of City
፪ የከተማው ምክር ቤት የከተማው ኗሪዎች 2. The city council shall devise ways
and means by which th dwellers of
በፕላን ዝግጅት እና ትግበራ ሂደት ላይ
the city can effectively express their
አመለካከቶቻቸውን እና ሀሳቦችን ውጤታማ
views and opinions on the process of
በሆነ መንገድ መግለፅ የሚችሉባቸውን
the preparation and implementation
መንገዶችና ዘዴዎች ይቀይሳል፡፡
the plan
ይኖርበታል፡፡ Government.
50
፶፪. የከተማ ማህበር ተግባራት 52. The Functions of the Cities’
Association
የከተማው ማህበር ከሌሎች በተጨማሪ ከዚህ The cities’ Association shall , among
other things, perform the following
የሚከተሉት ተግባራት ይኖሩታል፣ functions. It shall:
፬ ለአባሎቹ የሚሆን የሥነ ምግባር ደንብ 4. issue a code of conduct for its
፮. በክልሉ ውስጥ ያሉትን ከተሞች እድገት 6. carry out such other similar activities
that will facilitate the growth of
የሚያፋጥን ሌሎች መሰል ተግባራት
cities in the Region.
ያከናውናል፡፡
51
ክፍል አስራ ሁለት PART TWELVE
የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ
The Bureau of Works and
Urban Development
፶፫. የቢሮው ዓላማ 53. Objectives of the Bureau
52
፪ በተቋማዊ፣ በቴክኒካዊና በማቴሪያላዊ ድጋፍ 2. help in building the capacity of cities
አማካኝነት የከተሞችን አቅም በመገንባት through institutional, technical, and
material assistance; study ways
ረገድ ይረዳል፡፡ ከተሞች አቅም ግንባታ
through which institutions necessary
አስፈላጊ የሆኑ ተቋማት ሊመሠረቱ for the building of the capacity of
የሚችሉበትን ሁኔታ እያጠና አግባብ ባለው cities may be established and submit
proposals in relation thereto to the
መንግስታዊ አካል ያቀርባል፡፡ appropriate governmental organ;
53
፪ ቢሮው የሙከራውን አዋጭነት 2. The Bureau shall assess the
፶፮. ደንብና መመሪያ የማውጣት ስልጣን 56. Power to Issue Regulations and
Directives
፩ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህ አዋጅ 1. The Executive Council of the Region
may issue regulations necessary for
በአግባቡ እንዲተገበር አስፈላጊ የሆነውን
the proper implementation of this
ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡
Proclamation.
፪ ቢሮው ደንቡን በመከተል ለአዋጁና ለደንቡ 2. The Bureau shall, following such
54
፶፰. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 58. Effective Date
ይህ አዋጅ ከዛሬ ህዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም This Proclamation shall come into force
Done at Awassa
አዋሳ
this the 27th of November, 2006
ህዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም
ሽፈራው ሽጉጤ
SHIFERAW SHIGUTIE
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ HEAD OF THE GOVERNMENT OF
THE SOUTHERN NATIONS,
መንግስት ርዕሰ መስተዳድር NATIONALITIES ,AND PEOPLES
REGIONAL STATE.
55
13 ዓመት q$_R 4 bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLል
hêú ሚያዚያ 3 qN 1999 ዓ/ም›.M Mክር b@T -ÆqEnT ywÈ አዋጅ
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ክልላዊ መንግሥት የከተሞች አደረጃጀትና
የአስተዳደር ስርዓት ደንብ ቁጥር 58/1999 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
1
2. ትርጓሜ
በአዋጁ ውስጥ በአንቀጽ ፪ ትርጓሜ የተሰጣቸው ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ደንብ
ውስጥ በግልጽ ሌላ ትርጓሜ ካልተሰጣቸው በስተቀር፡-
1. «አዋጅ» ማለት የከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 103/99 ማለት ነው፡፡
2. «ቢሮ» ማለት አግባብ ባለው የክልሉ ሕግ መሠረት የተቋቋመ የሥራና ከተማ ልማት
ቢሮና በሥሩ ያሉ የበታች መዋቅር ያካትታል፡፡
3. «ክፍለ ከተማ» ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት
በከተማች አስተዳደር የከተማው ሁለተኛ የአስተዳደር እርከን ነው፡፡
4. «የቀበሌ አስተዳደር» ማለት የከተማ አስተዳደር ታችኛው የአስተዳደር እርከን ነው፡፡
5. መሪ ከተማ አስተዳደር ማለት በክልሉ ውስጥ የተሻለ እና የመሪነት ሚና የሚጫወት
የሕዝብ ብዛት ከ100 000 በላይ የሆነ ከተማ ነው፡፡
6. ከፍተኛ ከተማ አስተዳደር ማለት በኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ የላቀ ደረጃ የደረሰ፣
የህዝብ ብዛት ከ60000 – 100000 የሆነ ከተማ ነው፡፡
7. መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ማለት የተሻለ የኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ ያለው፣
የህዝብ ብዛቱ ከ30000 እስከ 60000 የሚደርስ ከተማ ነው፡፡
8. ታዳጊ ከተማ አስተዳደር ማለት የነዋሪው ሕዝብ ብዛት ከ10000 እስከ 30000 የሆነ
የተደራጀ የከተማ አስተዳደር ነው፡፡
3. የፆታ አገላለጽ
በዚህ ደንብ ውስጥ ለወንድ ፆታ የተደነገገው የሴቷንም ፆታ ያካትታል፡፡
4. የተፈፃሚነት ወሰን
ይህ ደንብ በአዋጁ መሠረት በተቋቋሙ የክልል የከተማ አስተዳደር ከተሞች እና የማዘጋጃ
ቤት ከተሞች ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ክፍል ሁለት
በከተማነት ስለመቋቋም
5. በከተማነት ለመቋቋም የሚያበቁ ሁኔታዎች
በከተማነት ለመቋቋም በአዋጁ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ ፪ እና ፫ የተደነገገው አጠቃላይ
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማነት እውቅና በቢሮው አነሳሽነት በሚደረግ ጥናት ወይም
በማህበረሰቡ ጥያቄ ሊከናወን ይችላል፡፡
2
1. በቢሮው አነሳሽነት የሚሰጥ የከተማ እውቅና
1.1. ቢሮው በሚያደርገው ጥናት የከተማነት እውቅና መስጠት የሚቻለው መሠረታዊ
መስፈርቶችን የሚቀይር የአዋጅ ወይም ሌሎች ሕጐች በሚያስከትሉት ለውጥ
ብቻ ነው፡፡
1.2. ከላይ በቁጥር 1.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ቢሮው የከተማ እውቅና
እንዲያገኘ የተመረጠው ከተማ በዞኑ አስተዳደር አማካኝነት ጥያቄውን ላቀረበው
ማህበረሰብ ቀርቦ ስምምነት ላይ መደረስ ይኖርበታል፡፡
2. በሕዝቡ ጥያቄ ስለሚሰጥ የከተማነት እውቅና
2.1. አንድ ማህበረሰብ የከተማነት እውቅና እንዲሰጠውና እንዲተዳደር መጠየቅ
ይችላል፡፡
2.2. በማህበረሰቡ የሚቀርብ የከተማነት ጥያቄ በተወካዮቹ የሚቀርብ ሆኖ በዚህ ደንብ
አንቀጽ ፮ እና ፯ በተደነገገው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
3
2.3. የዳር ድንበሩን ማስረጃ በተመለከተ ማህበረሰቡ ከታቀፈበት የወረዳ/ልዩ ወረዳ
አስተዳደር ምክር ቤት የተሰጠ የድጋፍ ደብዳቤ፡፡
4
9. የከተማነት ዕውቅና ስለማግኘት
1. ከአዋጁ በፊት እውቅና ስላላቸው ከተሞች
1.1. አዋጁ እስከወጣበት ጊዜ ቀደም ሲል በነበረው ህግ መሠረት በክልሉ መስተዳድር
ምክር ቤት የከተማነት እውቀና የተሰጣቸው ከተሞች በዚህ ደንብ የከተማነት
እውቅና ለማግኘት የተመለከቱ ድንጋጌዎች መፈፀም ሳያስፈልጋቸው በአዋጁ
አንቀጽ 5 በተመለከተው መሠረት እንደ ህዝብ ብዛታቸው እየታዩ በየፈርጅ
ይመደባሉ፡፡
1.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ መሠረት በየፈርጁ የተመደቡ ከተሞች ዝርዝር
መስተዳድር ምክር ቤቱ በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
2. ከአዋጁ በፊት እውቅና ስለሌላቸው ከተሞች
2.1. አዋጁ እስከወጣበት ቀን ድረስ የከተማነት ዕውቅና ካላገኘ ከማንኛውም
ማህበረሰብ የሚቀርብ ጥያቄ በአዋጁና በዚህ ደንብ በከተማነት ለመቋቋም
የሚበቁ ሁኔታዎችና መመዘኛዎች በተመለከተ የተደነገጉ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ
ይሆናሉ፡፡
2.2. በአዋጁ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ 6 መሠረት እያንዳንዱ የከተማነት ደረጃ
የተሰጠው ማህበረሰብ የከተማነት ህጋዊ እውቅና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
ይሰጠዋል፡፡
5
01. በነጋሪት ጋዜጣ በይፋ ስለማሳወቅ
አንድ ማህበረሰብ በከተማነት በመቋቋም ህጋዊ ሰውነት ሲያገኝ ወይም ከከተማነት
በመሰረዙ ምክንያት ህጋዊ ሰውነቱን ሲያጣ ይኸው በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ በሚታተም
የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይፋ ይደረጋል፡፡
ክፍል ሶስት
የከተማ አስተዳደር ከተሞች አመሠራረት እና አካላት
ምዕራፍ አንድ
አመሠራረት
፲፩ የከተማ አስተዳደር የሚቋቋምባቸው ከተሞች አወሳሰን
1. መመዘኛ መስፈርቶች
1.1. የከተማ ዕውቅና የተሰጣቸውና የከተማ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ
የሚገኝ፣
1.2. የነዋሪው ሕዝብ ብዛት ከ10 ሺህ በላይ የሆነ፣
1.3. በአካባቢው ከሚገኙ ከተሞች በኢኮኖሚ እንቅስቃሴው የተሻለ ደረጃ ላይ
የሚገኝ፣ ከከተሞችና ከገጠሩ ጋር ተሳስሮ በማደግ አካባቢውን ይዞ
ለመልማት ዕድሉ ከፍተኛ የሆነ፣
1.4. በከተማው የመሠረተ ልማት እና ማህበራዊ አገልግሎቶች የተስፋፋበት እና
ገቢ የመሰብሰብ አቅሙ ከፍተኛ የሆነ፣
1.5. የፖለቲካ እና አስተዳደር ማዕከል የሆነ፣
1.6. ሁለት እና ከዚያ በላይ የቀበሌ አስተዳደሮችና ምክር ቤቶች ያሉት፣
2. ውሣኔ ሰጪ አካል
2.1. አንድ ከተማ የከተማ አስተዳደር ሊዋቀርለት የሚችለው ከላይ በንዑስ
አንቀጽ 1 መሠረትና ሌሎች ቴክኒካዊ መስፈርቶችን መሠረት አድርጎ ቢሮው
ለሚያደርገው ጥናት መነሻነት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በሚሰጠው
ውሣኔ ነው፡፡
2.2. ከላይ በቁጥር 2.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ አስተዳደር
እንዲዋቀር በቢሮው የሚደረግ ጥናት ቢያንስ በየ3 ዓመቱ መሆን
ይኖርበታል፡፡
6
03. በሪፎርም ፕሮግራም የታቀፉ ከተሞች
በከተማች አስተዳደር አዋጁ ቁጥር 103/99 በአንቀጽ 6/2 በተደነገገው መሠረት የከተማ
አስተዳደር ከተሞች ሆነው የሚቋቋሙ ከተሞች በሪፎርም ፕሮግራም የታቀፉ ከተሞች
ይሆናሉ፡፡
ምዕራፍ ሁለት
የከተማ አስተዳደር አካላትና አሰያየም
04. የከተማ አስተዳደር አካላት
የከተማ አስተዳደር ከተሞች የሚከተሉት የአስተዳደር አካላት ይኖራቸዋል፡፡
1. የከተማ ምክር ቤትና አፈጉባዔ እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ ምክትል አፈጉባዔ፣
2. ከንቲባ እንደአስፈላጊነቱ ምክትል ከንቲባ
3. የከንቲባ ኮሚቴ
4. የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ ምክትል
ሥራ አስኪያጅ
5. የከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤቶች
6. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፮ መሠረት የሚቋቋሙ ሌሎች አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች
የሚመሩ ኃላፊዎች፡፡
2. የከንቲባው ተጠሪነት
7
2.1. ከንቲባው በሁሉም ጉዳዮች ለከተማው ምክር ቤት ተጠሪ ይሆናል፡፡
2.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1 የተመለከው እንደተጠበቀ ሆኖ የፌዴራልና የክልል
ህጎች፣ ፖሊሲዎችና ደረጃዎች አፈፃፀም፣ ከመንግሥት ለከተማ የተላለፉትን
ተግባራት ክንውንና የገንዘብ አጠቃቀምን በሚመለከቱ ጉዳዩች፣
ሀ. የመሪ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተጠሪነቱ ለክልሉ ርዕስ መስተዳድር፣
ለ. የከፍተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ለሚመለከተው ዞን ዋና
አስተዳዳሪ፣
ሐ. የዞን አስተዳደር መቀመጫ የሆነ ታዳጊ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ለዞን
ዋና አስተዳዳሪ፣
መ. በልዩ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኝ በማንኛውም ደረጃ የሚገኝ ከተማ ከንቲባ
ለልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ተጠሪ ይሆናሉ፡፡
2. ቃለ መሀላ
የከንቲባው ምርጫ በከተማው ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ ከንቲባው ሥራውን
ከመጀመሩ በፊት በከተማው ምክር ቤት ፊት የሚከተሉትን መሀላ ይፈጽማል፡፡
እኔ በዛሬው ዕለት የ ከተማ ከንቲባ
በመሆን ሥራዬን ስጀምር በሕዝቡና በም/ቤቱ የተጣለብኝን ከፍተኛ ኃላፊነት በብቃት
በመረዳት ለከተማው ልማት መረጋገጥ መልካም አስተዳደር መስፈን ኃላፊነቴን
በትጋት እና በታማኝነት ለመወጣት ቃል እገባለሁ፡፡
ምዕራፍ ሦስት
የከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር
07. አስፈፃሚ አካላት ስለመቋቋም
በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በእያንዳንዱ የክልሉ የከተማ አስተዳደር
ከተሞች ለከንቲባው ተጠሪ የሆኑ የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተቋቁመዋል፡፡
1. የመሪ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት
1.1. የከንቲባው ጽ/ቤት
1.2. የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ
1.3. የትምህርትና አቅም ግንባታ መምሪያ
1.4. ጤናና የአካባብ ንጽህና መምሪያ
1.5. የንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ
1.6. ወጣቶች፣ ስፖርትና አካባቢ ልማት መምሪያ
1.7. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ
1.8. የፍትህ፣ ፀጥታና ደንብ ማስከበር መምሪያ
2. የከፍተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር፣ አስፈፃሚ አካላት፣
2.1. የከንቲባው ጽ/ቤት
2.2. የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/በት
2.3. ማህበራዊ አገልግሎትና አቅም ግንባታ ጽ/ቤት
2.4. የንግድና ኢንዲስትሪ ጽ/ቤት
9
2.5. ወጣቶች ስፖርትና አካባቢ ልማት ጽ/ቤት
2.6. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
2.7. የፍትህ፣ ፀጥታና፣ ደንብ ማስከበር ዋና ጽ/ቤት
3. የታዳጊ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት፣
3.1. የከንቲባው ጽ/ቤት
3.2. የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት
3.3. ማህበራዊ አገልግሎትና አቅም ግንባታ ጽ/ቤት
3.4. የሴቶች፣ ወጣቶች እና አከባቢ ልማት ጽ/ቤት
3.5. የንግድና ኢንዲስትሪ ልማት ጽ/ቤት
3.6. የፍትህ፣ ፀጥታና፣ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት
10
11. ስለሥራው አፈፃፀም በየወቅቱ ተጠሪ ለሆነበት አካል በየወቅቱ ሪፖርት ማቅረብ፣
12
1. ህብረተሰቡ እራሱን በልዩ ልዩ ማህበራት እያደራጀ በልማት ሥራው ተሳታፊ
የሚሆንበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ የህብረተሰቡ ተሳትፎ በስርዓት የሚመራበት ስልት
ይቀይሣል፣ ማህበራት የእርስ በእርስ ተሞክሮ ልውውጥና መደጋገፍ እንዲያደርጉ
በቅንጀት እንዲንቀሳቀሱ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፣ ያበረታታል፣
2. የከተማው ወጣቶች በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና ፖለቲካው እንቅስቃሴ ውስጥ የነቃ
ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያበረታታል፡፡
3. ወጣቱ ከአጉልና ጎጂ ድርጊቶች እንዲቆጠብና ጥሩ ዜጋ እንዲሆን ከተለያዩ አካላት ጋር
ይንቀሳቀሳል፡፡
4. በከተማው ወጣት ተኮር አካባቢ ልማት እንዲስፋፋ ጥረቶችን ያስተባብራል፣
ፕሮጀክቶችን ይቀርፃል፣ ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5. የክልሉ አጠቃላይ ጨዋታዎች /ውድድሮች/ በከተማው ክልል በሚዘጋጅበት ወቅት
ከክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጃል፣ በተከማውም የስፖርት ምክር ቤት
እንዲቋቋም ያደርጋል፣
13
፳፭ የፍትህ፣ ፀጥታና ደንብ ማስከበር ዋና ጽ/ቤት ሥልጣንና ተግባራት
1. ቀልጣፋ ፍትህና የነዋሪዎች ሰላምና ደህንነት በከተማች እንዲሰፍን ያደርጋል፣
2. በከተማው አስተዳደር ስር የሚወድቁ የፍትህና ፀጥታ ጉዳዮችን ያስከብራል፣
3. በከተማው የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ፕሮግራም ተግባራዊ ያደርጋል፣
4. የከተማውን ነዋሪ ንቃተ ህግ ለማዳበር ከሚመለከታቸው የክልሉ አካላት ጋር
በመቀናጀት የህግ ትምህርት ይሰጣል፣
5. በህግ ጉዳዮች የከተማው አስተዳዳር ዋና አማካሪ ሆኖ ይሰራል፣ በሌሎች አካልም
ሲጠየቅ የህግ ምክር ይሰጣል፣
6. በህገ ወጥነት ላይ በህጉ መሠረት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፣
7. የአስተዳደሩንና የነዋሪዎችን መብትና ጥቅም ለማስከበር አስፈላጊ ሆነው ሲያገኛቸው
በፍርድ ቤትና በማንኛውም ዳኝነት ስም ክስ ይመሰርታል፣ ክስ እንዲመሰረት ያደርጋል፣
ወይም ጠበቃ በመግዛት ይከራከራል፣
8. ህጎችና ደንቦች በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፣
9. የውል ማስረጃ ምዝገባዎችን ያከናውናል፣
10.የጽዳት መጓደል፣ ህገ ወጥ ንግድ ፣ ህገ ወጥ ግንባታና ሌሎች ደንብ መተላለፉን
ይቆጣጠራል፣ በህጉ መሠረት ተገብውን እርምጃ ይወስዳል፣ ወይም እንዲወሰድባቸው
ያደርጋል፣
14
፳፰ የገቢዎችና ታክስ አስተዳደር ስለመቋቋም
1. ተጠሪነቱ ለከተማው ከንቲባ የሆነ የገቢዎችና ታክስ አስተዳደር ጽ/ቤት በከተማ
አስተዳደር ከተሞች ተቋቁሟል፡፡
2. የጽ/ቤት ስልጣንና ተግባር የሚከተለው ይሆናል፡፡
2.1. የገቢ አወሳሰንና የሂሣብ አያያዝ በተሳለጠና ብቃት ባለው መልኩ ለማከናወን
የሚያስችሉ የአሠራር ዘዴዎች ይቀይሳል፡፡
2.2. አዲስ የገቢ ምንጮች እያጠና በሥራ ላይ ያውላል፣ ይከታተላል፡፡
2.3. በክልሉ ምክር ቤት በፀደቀው የፋይናንስ ደንብ መሠረት የከተማውን ገቢ
ማስተዳደር፣ ግብር፣ ቀረጥ፣ የአገልግሎት ክፍያና ሌሎች ገቢዎች
ይሰበስባል፣ እንዲሰበሰቡ ያደርጋል፡፡
2.4. ግብር ከፋዮችን ለይቶ ለማወቅና ለመመዝገብ የሚያስችሉ አሠራሮችን
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
2.5. በከተማው የሚሰበሰቡ ገቢዎችን ይወስናል፣ የግብር ውሣኔዎችን ለግብር
ከፋዮች በጽሑፍ ያስታውቃል፣ ይሰበስባል፡፡
2.6. በክፍለ ከተማ የተሰበሰቡ ገቢዎች በወቅቱ ፈሰስ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፡፡
2.7. ግብር ከፋዮች ሕጎችን አውቀው መብትና ግዴታቸውን እንዲወጡ
ይቀሰቅሳል፣ ግዴታቸውን መወጣታቸውን ያረጋግጣል፡፡
ክፍል አራት
ስለ ማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች እና የማዘጋጃ ቤት ከተሞች
ምዕራፍ አንድ
የከተማ አስተዳደር በተቋቋመባቸው ከተሞች የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች
፴፩ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች አስፈፃሚ አካላት መቋቋም
የሚከተሉት ለማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች ሥራ አስኪያጅ ተጠሪ የሆኑ አስፈፃሚ አካላት
ተቋቁመዋል፣
1. በመሪ ከተማ አስተዳደር
1.1. የመሠረተ ልማት እና ምህንድስና ኤጀንሲ
16
1.2. የመሬት ዝግጅትና ልማት ኤጀንሲ
1.3. የመሬት አስተዳደር እና አቅርቦት ኤጀንሲ
1.4. የቤቶች ኤጀንሲ
1.5. የገቢዎች ኤጄንሲ
2. በከፍተኛ ደረጃ የከተማ አስተዳደር
2.1. የመሬት ልማትና ምህንድስና ኤጀንሲ
2.2. የመሬት አቅርቦትና አስተዳደር ኤጀንሲ
2.3. የገቢዎች ኤጀንሲ
2.4. የቤቶች ኤጀንሲ
3. በመካከለኛ እና ታዳጊ ከተማ አስተዳደር
3.1. የመሬት ዝግጅት፣ አቅርቦትና ምህንድስና ኤጀንሲ
17
1.6. የከተማው የመሠረተ ልማት ሥራዎች የተቀናጀና ደጃውን የጠበቀ የመሠረተ
ልማት ኔት ወርክ ዲዛይን ጥናት ያካሂዳል፣ በዚህ ዲዛይን መሠረት
የመሠረተ ልማት ገንቢዎች ሥራቸውን አቀናጅተው እንዲሠሩ ያደርጋል፡፡
1.7. የመሠረተ ልማት ግንባታ ሥራዎች የወጣውን ዲዛይንና ስታንደርድ
ጠብቀው መፈፀማቸውን ይከታተላል፡፡
1.8. ማዘጋጃ ቤቱ ለመስራት የሚያቅዳቸውን የመኖሪያ ቤቶችና ሕንፃዎች
በከተማው ማስተር ፕላን የተመለከተው የሕንፃ ዓይነትና ደረጃ ተጠብቆ
ግንባታዎች በተዘጋጀው ዲዛይን ሥራ ዝርዝር መሠረት መሠራታቸውን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
1.9. ማዘጋጃ ቤቱ በኮንትራክተር ለሚያሠራቸው ግንባታዎች አማራጭ የጨረታ
ሠነድ በማዘጋጀት ጨረታው ተገምግሞ ሲፀድቅ ውል እንዲዘጋጅ ያደርጋል
በውሉም መሠረት አፈፃፀሙን እየተከታተለ የግንባታው ሥራ እስከሚጠናቀቅ
ድረስ በውልና በሥራ ዝርዝሩ መሠረት ዲዛይኑን ጠብቄ ለመሠራቱ
ይከታተላል ያረጋግጣል፣ ይቆጣጠራል፡፡
1.10. ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት ለከተማው የመንገድ፣ የውሃና ፍሳሽ፣
የስልክና የኤሌክትሪክ እንዲሁም የጎርፍ መስመሮች ውህደት ካርታ
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ በዚህም ካርታ መሠረት አዳዲስ ሥራዎች
እንዲከናወኑ ያደርጋል፡፡
1.11. የተፈቀዱ የሥራ ፕሮግራሞች በተግባር ለመተርጎም የሠራተኛ፣ የፋይናንስ፣
የማሣሪያዎችና ዕቃ አቅርቦችን ወጪዎች በተመለከተ የድርጊት መርሃ ግብር
እንዲዘጋጅና እንዲቀርብ በማድረግ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፡፡
1.12. በከተማው ውስጥ ለተለያዩ ግንባታዎች ፈቃድ ይሰጣል፣ በዚሁ ፈቃድ
መሠረት ብቻ ግንባታ መከናወኑን፣ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣ የቀበሌ ቤት
እድሳት፣ የስምና ንብረት ዝውውር እና የመሳሰሉትን የምህንድስና የግምት
ስራዎች ቁጥጥር ያደርጋል፣ በከተማው ውስጥ የሚገነቡ መሠረተ ልማቶች
መረጃ ተመዝግቦ እንዲያዝ ያደርጋል በየጊዜውም ወቅታዊ እንዲሆን
ያደርጋል፡፡
2. የመሬት ልማትና ዝግጅት ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባት
2.1. ከተማው ዝርዝር ፕላን በመሪ ፕላኑ መሰረት እንዲዘጋጅ፣ የከተማ ፕላን
ህግጋት እንዲከበሩ፣ የከተማ ፕላን የመረጃ ጥናት ያደርጋል፣ ይከታተላል፣
18
2.2. ከተማ ቦታ በደረጃና በንዑስ ደረጃ በመመደብ የኢንቨስትመንት ፖቴንሻል
ጥናቶችን ያደርጋል፣ የቦታዎቹን ጋይድ ማፕ ያዘጋጃል፣ የቦታዎቹ ምደባ
መሠረት በቦታው ላይ መከናወን ያለበት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት በቅደም
ተከተል በመዘርዘር ለመሬት አስተዳደርና ቅርቦት መምሪያ ያስረክባል፣
2.3. የከተማውን ድርጊት ፕላንና ዝርዝር ፕላን ሥራዎችን በመሪ ፕላኑ
መሰረት ያዘጋጃል፣ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፣ አፈጻፀሙን ይከታተላል፣
2.4. የከተማውን የክለሳና የዞኒንግ ጥናት ስራዎች ያጠናል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
2.5. የከተማውን እድገት ተከትሎ ለሚመጡ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች የቦታ
ክለሳ ጥናት ያደርጋል፣ ያዘጋጃል፣ ለቦታ አስተዳደር መምሪያ ያስረክባል፡፡
2.6. የከተማው ውበት የተጠበቀ እንዲሆን የአረንጓዴ ስፍራዎች እንዲለሙ
ጥናቶችን እያደረገ ከሚመለከታቸው ጋር በመወያየት ገቢራዊ ያደርጋል፣
2.7. በከተማው መሬት የመሠረተ ልማት አውታሮች ማለትም የስልክ፣ መብራት
፣የውሃ፣ የመንገድ፣ ወዘተ.. ፊዚካል ፕላኖች ለከተማው እድገት ቀጣይነት
በሚኖረው መልኩ እንዲዘረጉ ለሚመለከታቸው ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
2.8. የከተማው ስትራቴጂክ ፕላን መሰረት የከተማው ድንበር እንዲካለል
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በሚደረገው ውይይት ይሳተፋል፣ ሲወሰንም
ያስፈጽማል፣
2.9. በከተማው ውስጥ መንግስት ቦታዎችን ለልማት በመፈለጉ ሳቢያ
ለሚፈናቀሉ ባለይዞታዎች በካሣ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሠረት
ክፍያዎች ያጠናል፤ የውሳኔ ሃሳብ ለስራ አስኪያጁ ያቀርባል
2.10. በከተማው ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚዘጋጁ ቦታዎች የፕላን
ምደባዎች መሠረት አድርገው እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ ይሸነሽናል፣ ተዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል ያስረክባል፣
3. የመሬት አስተዳደርና አቅርቦት ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባር
3.1. የከተማ ቦታ ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውሉ የቦታ እደላ መሰረታዊ
የሆነ ጥናት በማድረግ ያከናውናል፣
3.2. ለጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ተቋማት እንዲሰጥ የተዘጋጁ ቦታዎች በተቀላጠፈ
መልኩ እንዲሰጡ የአሠራር ስልቶች ይቀይሳል፣
19
3.3. ሕጋዊ ለሆኑ ባለይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ተዘጋጅቶ ስለሚሰጥበት
ሁኔታ ያመቻቻል፣
3.4. የከተማው ቤትና የቦታ ግብር አፈፃፀም ከሌሎች ከሚመለከታቸው
የማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎት ጋር በመሆን ማሻሻያ ሃሳብ ለበላይ ኃላፊው
ያቀርባል፣
3.5. የተለያዩ የቤትና የንብረት ይዞታ የማስተላለፍ ውልና የስም ዝውውር
ሥራዎች በህጋዊ መንገድ ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፣ ያረጋግጣል፣
3.6. በባንክና በግለሰቦች መካል በሚደረገው ብድር ውል ስምምነት ወቅት
ለዋስትና የቀረቡ ቤትና ድርጅት ይዞታ ከማኛውም ዕዳ ነጻ ስለመሆናቸው
ማረጋገጫ ይሰጣል፣
3.7. በሊዝ ደንብ መሠረት ስለሚሰጡት ቦታዎች ያመቻቻል፣ መረጃ ይይዛል፣
ለባለሀብቶች መረጃ ይሰጣል፣
3.8. በሊዝ በተለያዩ ስልቶች ለሚሰጡ ቦታዎች የፕሮሞሽን ሥራዎች
ለሚሠሩበት ሁኔታ ያመቻቻል፣
3.9. የተጠናከረ የካዳስተር ሥርዓት በከተማው እንዲኖር ያደርጋል፣
3.10. የሊዝ ገቢ ያጠናል፣ ስለአጠቃቀሙ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
3.11. ስለሊዝ ዓመታዊ እቅድ፣ የሊዝ ጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፣ የሊዝ ውል
ያዘጋጃል፣ የክፍያ አሰባሰብና አወሳሰን የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
3.12. ለግንባታ ፈቃድ የሚቀርቡ ዲዛይኖች አርክቴክቸራል፣ ስትራክቸራል፣
ኤሌክትሪካል፣ ሳንቴሪ ፕላኖች ከቦታ ስፋት አንጻር መሆናቸውን
ያረጋግጣል፣ የቦታዎችን አስተዳደር በሚመለከት የማሻሻያ ጥናት
ያደርጋል፣
4. የቤቶች ኤጀንሲ ስልጣንና ተግባር
4.1. ስለ ውርስ የመንግሥት ቤቶች የወጡ ህጎች ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፤
4.2. በከተማው ውስጥ የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ሊረዱ የሚችሉ ልዩ ልዩ
ጥናቶችን ያደርጋል፣ የግል ባለሀብቶች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ
ድርጅቶችንና ማህበራት በመስኩ እንዲሳተፉ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፣
4.3. በከተማ የመኖሪያ ቤት ፍላጎትና አቅርቦት በማጥናት የመፍትሄ አቅጣጫ
ያስቀምጣል፣ የተቀናጀ የቤቶች ልማት ፕሮግራም በማይተገበርበት ከተማ
20
የቤት ችግር ለመቅረፍ በማዘጋጃ ቤቱ ገቢ የቁጠባ ቤቶች እንዲገነቡ
ያደርጋል፣
4.4. በከተማ ውስጥ የተጎሳቆሉና ያረጁ ውርስ የመንግሥት ቤቶችን በማጥናት
ለኢንቨስትመንት እንዲውሉ ያደርጋል፣ የሚታደሱበት ሁኔታ ያመቻቻል፣
4.5. ስለ ቤት ካሣ አከፋፈል፣ ስለ አበል አከፋፈል ስለመካካሻና አዲስ ቤት
አስተዳደር የወጡ መመሪያዎችን በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፣
4.6. በክፍለ ከተማ የሚተዳደሩ የውርስ የመንግሥት ቤቶችን አስተዳደር
ይከታተላል፣ ለኢንቨስትመንት እንዲውሉ ሲወሰን ቤቱን የተከራዩ ሰዎች
አስፈላጊ ሁኔታዎችን በማመቻቸት እንዲለቁ ያደርጋል፣
4.7. የከተማ ነዋሪዎችን የቤትን ችግር ለመቅረፍ ለመኖሪያ ቤቶች የህብረት
ሥራ ማህበራት ድጋፍ ያደርጋል፣ ይመዘግባል፣ ለሚመለከተው
ያስተላፋል፣
4.8. አነስተኛ ገቢ ላላቸው ግለሰቦች የመኖሪያ ቤት ግንባታ በቀላሉ ለማስኬድ
የሚያስችላቸው የገንዘብ ምንጭ /ብድር ወይም እርዳታ/ የሚገኝበትን
መንገድ ያጠናል፣
4.9. ውርስ የመንግሥት ቤቶች /የቁጠባ ቤቶች/ የኪራይ ዋጋ በማጥናት
በአካባቢው ገበያ ዋጋ የሚሻሻልበትን ሁኔታ በማጥናት ለበላይ ኃላፊ
ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
4.10. ከመንግሥት ውርስ ቤቶች የሚሰበሰበውን ኪራይ በወቅቱ ገቢ መደረጉን
ይከታተላል፡፡
5. ገቢዎች ኤጀንሲ
21
5.3. የማዘጋጃ ቤቱ ገቢ አሰባሰብ በዘመናዊ ዕቅድ የሚመራና ከብክነት የፀዳና
ውጤት ተኮር እንዲሆን ስልት ይነድፋል በዋና ሥራ አስኪያጅ ተቀባይነት
ሲያገኝ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5.4. በተለያየ የገቢ ርዕሶች የሚሰበሰቡ ገቢዎች ወቅታቸውን ጠብቀው
እንዲሰበሰቡ ያደርጋል አፈፃፀሙን በየወቅቱ እየገመገመ እንዲሻሻል
ያደርጋል፡፡
5.5. የተሰበሰቡ ገቢዎች በወቅቱ በተቀመጠው ሥርዓት ገቢ እንዲደረጉ
ያደርጋል፣
5.6. የግብርና ታሪፍ ከፋዮች ዝርዝር በመረጃ እንዲያዝ ይደረጋል፣ ወቅቱን
ጠብቀው ይካተታል፣ ውዝፍ የሚሰበሰብበትን ስልት ይነድፋል፣ ሲፈቀድም
ተግባራዊ ያደርጋል፣
5.7. ኃላፊነታቸውን በማይወጡ ማናቸውም አካላት ላይ አስፈላጊው የማስተካከያ
እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከተው ክፍል ያስተላልፋል፡፡
ምዕራፍ ሁለት
ስለማዘጋጃ ቤት ከተሞች
22
ሐ. የዳር ድንበሩ ክልል የተወሰነ ስፍራ ያለው እንደሆነ፣
መ. ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ በግልጽ የሚደነገጉ ሌሎች መመዘኛዎችን
የሚያሟላ እንደሆነ ነው፡፡
1.2. ዕጩ ማዘጋጃነት የሚሰጠው በቢሮው ሆኖ የሚከተሉትን ተግባር ያስፈጽማል፡፡
ሀ. የእጩ ከተማውን የአስተዳደርና የአደረጃጀት ስርዓት ይወስናል፣
ለ. የእጩ ከተማ ፕላን አዘገጃጀትና የአፈፃፀም እንዲሁም የታሪፍ የግብር
አወሳሰን መመሪያዎችን ያወጣል፣
ሐ. በእጩ ከተማው የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ዓይነትና ደረጃ ይወስናል፣
መ. የእጩ ከተማውን የልምድ ሂደት ይገመግማል፣ በውጤቱም መሠረት
ሀ. በከተማነት ለመቋቋም የሚያስችለውን መመዘኛ አሟልቶ ሲገኝ
በከተማነት እንዲቋቋም ለመስተዳደር ምክር ቤት አስተያያት ያቀርባል፣
ለ. በእጩ ከተማነት ለመቆየት የሚያስፈልጉትን መመዘኛዎች አጓድሎ ሲገን
ይሰርዛል፡፡
፴፬ . ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ
1. አሰያየም
1.1. የከተማ አስተዳደር ባልተቋቋመባቸው ማዘጋጃ ቤት ከተሞች ከቀበሌ ምክር ቤት
አባላት፣ በጎ ፈቃድ ከንቲባና የከንቲባ ኮሚቴ ይሰየማሉ፡፡
1.2. የከንቲባ ኮሚቴ አባልነት የበጎ ፈቃድ ከንቲባው የሚያቀርባቸው ዕጩዎች
ዝርዝር መነሻነት በምክር ቤት ይወሰናል፡፡
1.3. በማዘጋጃ ቤት ከተሞች የሚቋቋመው ቋሚ ያልሆነ የከንቲባ ኮሚቴ ከንቲባውን
እና እሱ የሚመርጣቸውን 5 አባላት የያዘ ይሆናል፡፡
2. የኮሚቴ አባልት የስራ ድርሻ
23
3. የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት ተቀጣሪ ሠራተኛ
1. ኮሚቴው በወር አንድ ጊዜ ስብሰባ ያደርጋል፣ ሆኖም በ2/3ኛ የኮሚቴ አባላት ሲጠየቅ
ወይም በከንቲባ አነሳሽነት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያደርግ ይችላል፡፡
2. በማንኛውም ስብሰባ ኮሚቴው አባላት ከግማሽ በላይ በስብሰባ ከተገኙ ምልአተ ጉባኤ
ይሆናል፡፡
3. የኮሚቴው ውሳኔ የሚተላለፈው ምልአተ ጉባኤው በሚያቋቁሙት አባላት አብላጫ
ድምጽ ይሆናል፣ ድምጽ እኩል በሆነ ጊዜ ሰብሳቢው የደገፈው ሀሳብ ይጸናል፣
ክፍል አምስት
ስለ ምርጫ
1. በአዋጁና በዚህ ደንብ መሰረት የከተማ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በየአምስት ዓመቱ
የሚካድ ሲሆን ምርጫው የሚካሄድበት ጊዜ በክልሉ ምክር ቤት የሚሰጠውን ውሳኔ
ሃሳብ መሰረት በማድረግ በብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ይወሰናል፡፡
24
2. የከተማው ምክር ቤት አባላት ምርጫ አፈፃፀም የከተማውን ቀበሌዎች መሰረት
በማድረግ ይሆናል፡፡
3. የከተማው ምርጫ የሚካሄድበት ቀበሌዎች ዝርዝር የከተማውን ደረጃ መሰረት
በማድረግ ቢሮው አጥንቶ በሚያቀርበው ሀሳብ ላይ በመመስረት የክልሉ መስተዳድር
ምክ/ቤት በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገልፃል፡፡
4. ከእያንዳንዱ ቀበሌ ለከተማ ምክ/ቤት መቀመጫዎች የሚመረጡ ተወካዮች ብዛት
የከተማውን ደረጃና የህዝብ ብዛት መሰረት በማድረግ መስተዳድር ምክር ቤት
በሚያወጣው የህግ ክፍል ማስታወቂያ ይወሰናል፡፡
5. ከመሪ ከተማ ውጪ ባሉ ከተሞች ለከተማ ምክር ቤት ምርጫ ከከተማ ዙሪያ
የሚካተቱ የገጠር ቀበሌዎች ብዛትና የተወካዮች ቁጥር የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
ከተማው ከሚገኝበት ልዩ ወረዳ ወይም ዞን አስተዳደር ጋር በመመካከር ሲወስን
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
1. በአዋጁ አንቀፅ ፲፯ ንዑስ አንቀጽ 3(1) በተደነገገው መሰረት በእያዳንዱ ከተማ ውስጥ
የሚኖረውን የአካባቢ ብሄረሰቦች ተወላጆች ቁጥር መሰረት በማድረግ ተለይቶ
25
የሚቀመጠው ተጨማሪ የከተማ ምክር ቤት መቀመጫ ብዛት መስተዳድር ምክር ቤት
በሚያወጣው በህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
2. ለከተማው የአካባቢ ብሄረሰብ/ቦች የሚቀመጡ ተጨማሪ የከተማ ምክር ቤት
መቀመጫዎች ብሄረሰቡን/ቦቹን ከሚወክለው ከከተማው አካባቢ ገጠር ቀበሌዎች
በሚደረገው ምርጫ በሚወከሉ አባላት የሚያዝ ይሆናል፡፡
3. ከከተማው ምክር ቤት መቀመጫዎች የተወሰነው ቁጥር እንዲመደብላቸው የተወሰነው
የአካባቢ ብሄረሰቦች ቁጥር ከአንድ በላይ የሆነ እንደሆነ ለአካባቢ ብሄረሰቦች ተለይቶ
የሚቀመጠውን መቀመጫ የሚይዙ አባላት ብዛት የብሄረሰቦቹን ተዋፅኦ በማገናዘብ
የሚወሰን ይሆናል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ና 3 ሥር የተመለከቱ ድንጋጌዎች የክልሉ መስተዳድር
ምክር ቤት ከተማው ከሚገኝበት ልዩ ወረዳ ወይም ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ጋር
በመመካከር በሚወስነው መሰረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
፵፩ . ልዩ መብት
ክፍል ስድስት
የክፍለ ከተሞች አደረጃጀትና አስፈጻሚ አካላት
፵፫. ስለ ክፍለ ከተሞች መቋቋም
26
፵፬. የክፍለ ከተሞች ተጠሪነት
27
9. የክፍለ ከተማ አስፈጻሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ሥራዎችን ይመራል፣
ያስተባብራል፣
10.የአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለበት እንዲሆን ያደርጋል፡፡
የሚሻሻልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
28
1.3. በክፍለ ከተማው ውስጥ ከመንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር
ግንኙነት በመፍጠር የጥቃቅን አነስተኛ የንግድ ስራ ማህበራት ድጋፍ
እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ በተለይም የማምረቻና መሸጫ ቦታዎች፣
የፋይናንስ የብድር አገልግሎቶች፣ የጥሬ እቃና የማምረቻ መሳሪያዎች
በአንድ ማዕከል የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
1.4. የጥቃቅን አነስተኛ ንግድ ስራዎች ማሰልጠኛ ማእከላት እንዲቋቋሙ
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ በዘርፉ ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠናዎች
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ያስተባብራል፣
1.5. በክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኙትን ስራ አጥ የሆኑ ወጣቶችና ሴቶች አምራች
ዜጋ ሊያደርጉ የሚችሉ፣ የጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ስራ ፕሮጀክቶች
እንዲጠኑ ያደርጋል፣ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፣
1.6. መረጃና ምክር ለተጠቃሚዎች የሚሰጥበትን ስርዓት ይዘረጋል፣
29
3.2. ግብር ከፋዮች ህጎችን አውቀው መብትና ግዴታቸውን እንዲወጡ
ይቀሰቅሳል፣ ግብር የመክፈል ግዴታቸውን በህግ መሰረት እንዲፈጽሙ
ያደርጋል፣
3.3. የክፍለ ከተማው ገቢ የሚያድግበትን ያጠናል፣ የገቢ አሰባሰብ ህጎችና ደንቦች
በስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
3.4. ግብር ከፋዮች ለይቶ ለማወቅና ለመመዝገብ የሚያስችሉ አሰራሮችን
ተግባራዊ ያደርጋል፣
3.5. የክፍለ ከተማው ሌሎች ገቢዎች በወቅቱ እንዲሰባሰቡ ያደርጋል፣
3.6. የገቢና አወሳሰንና የሂሳብ አያያዝ ብቃት ባለው መልኩ ለማከናወን
የሚያስችሉ የአሰራር ዘዴዎችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣
4. ወጣቶች፣ ስፖርትና የአካባቢ ልማት ጽ/ቤት
4.1. የከተማው ወጣቶች በልማትና በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሊሳተፉ
የሚችሉበትን እንዲሁም ወጣቶች በመልካም ስነ-ምግባር እንዲታነጹና
እውቀት ለመቅሰም የሚያስችላቸውን አገልግሎቶች ማግኘት የሚችሉበት
ሁኔታ ያመቻቻል፣
4.2. ስፖርት የሚሻሻልበትና የሚያድግበት ስልት ይቀይሳል፣ የስፖርት
ማዘውተሪያ ስፍራዎች በአግባቡ እንዲያዙና እንዲጠበቁ ያደርጋል፣ አግባብ
ካላቸው ድርጅቶችና ባለሀብቶች ጋር በመተባበር የስፖርት ትጥቅና
መሳሪያዎች በክፍለ ከተማ ውስጥ እንዲመረቱ ያበረታታል፣ በእርዳታና
በግዥ የሚገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
4.3. ለጎርፉ የተጋለጡ የከተማውን ክፍሎች በተመለከተ ነዋሪዎችንና ሌሎች
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የጎርፍ መከላከያ ግንባታ
ያከናውናል ወይም እንዲከናወን ያደርጋል፡፡
4.4. በከተማው የሚገኙ የመዝናኛ ሥፍራዎችና ፓርኮች ያደራጃል፣ ይመራል፣
የሚለሙበት ስልት እየቀየሰ ያስተባብራል፣
4.5. በክፍለ ከተሞች መካከል የሚካሄዱ የአካባቢ ልማት ስራዎች የተጣጣሙና
የተደጋገፉ እንዲሆኑ ያስተባራል፡፡
30
ስልት ይቀይሳል፣ ማህበራት የእርስ በእርስ ተሞክሮ ልውውጥና መደጋገፍ
እንዲያደርጉ በቅንጅት እንዲንቀሳቀሱ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፣
ያበረታታል፣
5.2. በከተማ ውስጥ ማህበራዊ ችግሮችና ጠንቆች ሊወገዱ የሚችሉባቸውን
ህብረተሰቡን የሚያሳትፍ ስልቶች ይቀይሳል፣ ሲፀድቁም ተግባራዊ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
5.3. መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በኩል ማህበራዊ ደህንነት በሚመለከት
ለሚካሄዱ ስራዎች ደጋፍ ይሰጣል፣
5.4. ማህበራትን በህብረተሰብ ውስጥ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ተሳትፎ
እንዲያደርጉ ድጋፍ ይሰጣል፡፡
5.5. የሴቶችን አቅም የሚያጎለብቱ ትምህርታዊ፣ ሙያዊ ፣ የተጨማሪ ክህሎት
ስልጠናዎችን ያመቻቻል፣ ሴቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን
ያፈላልጋል፣
5.6. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ሴቶችን በማህበራት እንዲደራጁ
የብድርና የቁጠባ አገልግሎቶች እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
5.7. በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ይከላከላል፣
5.8. በኤች አይቪ ኤድስ ላይ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ የሚሰጡ ተቋማትን
ያስተባብራል፣ የተጠቁትን አካላት እንክብካቤ የሚያገኙበት ሁኔታ
ያመቻቻል፣
6. የክፍለ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ
6.1. መናፈሻዎችን፣ መካነ መቃብርና የጋራ መጸዳጃ ቤቶችን ያስተዳድራል፣
ያስፋፋል፣
6.2. መናፈሻዎች ለተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች እንዲያገለግሉ ያደርጋል፣
መዝናኛዎችን አዘጋጅቶ ያቀርባል፣
6.3. ኅብረተሰቡን በመናፈሻዎች ልማትና እንክብካቤ ያሳትፋል፣
6.4. የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ በተመለከተ የግል ባለሀብቶችና ሌሎች የኅብረተሰብ
ክፍሎች እንዲሳተፉ ያደርጋል፣
6.5. ደረቅ ቆሻሻ እንደገና በስራ ላይ የሚውልበትንና ጠቃሚ ውጤት
የሚያስገኝበትን ስልት በማጥናት ተግባራዊ የሚሆንበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣
31
6.6. በክፍለ ከተማው ባለቤትነት ሥር ያሉ ቤቶችን ይመዘግባል፣ ያስተዳድራል ፣
ቤቶችን በመሻሻል ወደ ግል ባለቤትነት የሚዛወሩበትን ሁኔታ አጥንቶ
ያቀርባል፣
6.7. ቤቶች በሚሰሩበት አካባቢ መሰረተ ልማቶችና ማህበራዊ አገልግሎቶች
የሚሟሉበት ሁኔታ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆኑ ያመቻቻል፣
6.8. በቤት ስራ ማህበራትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የመኖሪያ ቤት
ግንባታ እንዲካሄድ ያበረታታል የቴክኒክ ድጋፍ ይሰጣል፣
6.9. እንዲለሙ የሚፈለጉ ቦታዎችን በማጥናት ያዘጋጃል፣
6.10. የመሬት ልማት ሥራ ለማከናወን ፍላጎት ካላቸው አልሚዎች ጋር በጋራ
በመስራት የልማት ስራው የሚካሄድበትን ሁኔታ ያመቻቻል አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣
6.11. በካሳ ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ተመጣጣኝ ካሳ መከፈሉን
ያረጋግጣል፣
6.12. የግንባታ ህጎች ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
6.13. የመብራት ሀይል፣ የስልክ፣ የውሃና የመሳሰሉት የመሰረተ ልማት
ግንባታዎች በተቀናጀ ዲዛይን ተጣጥመው እንዲካሄዱ ያስተባብራል፣
6.14. በመሰረተ ልማት ስራዎች ህብረተሰቡ እንዲሳተፍ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
6.15. ለጎርፍ የተጋለጡ የከተማውን ክፍሎች በተመለከተ የጎርፍ መከላከያ ጥናት
በማድረግ ሲጸድቅም ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣ፣
6.16. ልደት፣ ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ ይመዘግባል፣ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፣
6.17. ለነዋሪዎች የነዋሪነት መታወቂያ ወረቀት የሚሰጥበት ሁኔታ ያመቻቻል፣
6.18. በከተማው ተወስኖ ከሚሰጥ የገቢ ምንጮች የማዘጋጃ ቤት ገቢ ያሰበስባል፡፡
ክፍል ሰባት
32
2. በእያንዳንዱ የከተማ አስተዳደር የሚኖሩ የቀበሌ አስተዳደሮች ዝርዝር የክልሉ
መስተዳድር ምክር ቤት በህግ ክፍል ማስታወቂያ ይገለጻል፣
33
4. በቀበሌ ሊቀመንበር አቅራቢነት የቀበሌውን ኮሚቴ አባላትና ማህበራዊ ሸንጎ
ዳኖች ሹመት ያጸድቃል፣
5. የቀበሌ ምክር ቤት ኮሚቴዎችን ያቋቁማል፣
6. በቀበሌው ሊቀ መንበር የሚቀርቡ ዓመታዊና ወቅታዊ ሪፖርት መርምሮ ውሳኔ
ይሰጣል፣
ክፍል ስምንት
ስለ ማህበራዊ ሸንጎና ደንብ አስከባሪ አካል
የቀበሌ ማበራዊ ፍርድ ቤቶችን እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 65/95
የተደነገገው የማህበራዊ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በሚከተሉት
ጉዳዮች ስልጣንና የተሟላ ዳኝነት ይኖረዋል፣
35
2. የማህበራዊ ሸንጎ ፍርድ ቤት ዳኞች በቀበሌው ሊቀመንበር አቅራቢነት በቀበሌው ምክር
ቤት ይሾማሉ፣
ክፍል ዘጠኝ
ስለግንኙነትና የሪፖርት ስርዓት
፷. የከተማና የመንግስት ግንኙነት
36
፷፩. ሕጎችን ደንቦችንና ደረጃዎችን ስለማስፈጸም፣
37
1.6. ለሚቀጥለው ወቅት የታቀዱ ተግባራት
1.7. እቅዶችን ለመፈጸም የሚያስፈልጉ ግብአቶች፣ ከመንግስት የሚያስፈልገው
ትብብርና ድጋፍ፣
2. የገንዘብ አጠቃቀም ሪፖርት በዋነኝነት የሚከተሉትን ማካተት አለበት፣
2.1. የገንዘብ አጠቃቀም እቅድ
2.2. በወቅቱ የተገኘው ገቢ
2.3. በወቅቱ የወጣውን ወጪ
2.4. ለሚቀጥለው ወቅት የተዘጋጀውን የገንዘብ አጠቃቀም እቅድ
2.5. እቅዶችን ለመፈጸም ከመንግስት የሚያስፈልገውን ትብብርና ድጋፍ፣
3. የስራ አፈፃፀም ሪፖርቱም ሆነ የገንዘብ አጠቃቀም ሪፖርቱ አስፈላጊ የሆኑ የድጋፍ
ሰነዶች/መረጃዎች/ ያካተተ ይሆናል፣
38
6. ሁኔታው ከተማው ምክር ቤት መፍረስ የሚያመለክት ከሆነ ውሳኔው በአዋጁ
አንቀጽ 19 በተመለከተው መሰረት በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የሚሰጥ
ይሆናል፣
ክፍል አሥር
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፷፮. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ
39
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST
db#B nU¶T Uz@È
፲፯ ›mT q$_R ፫ bdb#B
ሀዋሳ ሕዳር ፪ qN ፪፼፫ ›.M B/@éC½B/@rsïCÂ
?ZïC KLL M¼b@T -
ÆqEnT ywÈ
መGb!Ã
ktäCና ¥zU© b@èC k¸s-#T xgLGlÖT xµ*à ytššl kwQt$ ygbà h#n@¬
UR ytgÂzb ymÈn@ tmN XNdyxµÆb!ÃcW h#n@¬ mwsN XNÄ!Cl# ¥DrG
b¥Sflg#¿
1
yKLl# mStÄDR MKR b@T bktäC xStÄdR xêJ 1)3¼(9 xNq} #4
mêQሩ õT¬LÝÝ
3. «ÆlSLÈN´ ¥lT የgb!ãC ÆlSLÈN s!çN yb¬C mêQéCን õT¬LÝÝ
4. «kt¥´ ¥lT bktäC xStÄdR xêJ q$_R 1)3¼(9 msrT kt¥ tBlÖ
2
mlk!à y¸lÃY çñ bkt¥W yL¥T F§¯T X bHBrtsb# ymKfL xQM
msrT y¸tmN yn-§ y¥Skfà tmN nWÝÝ
0. «KFô ¥lT kt¥W bHG XNÄ!ÃStÄDR btfqdlT NBrT §Y y¸ÈL
ll@§ tmúúY xgLGlÖT ytgnÆ ¥N¾WM ȉ GDGÄ ÃlW bb@T mLK
ytgnÆ GNƬ nWÝÝ ሆኖም KÄn# úR GDGÄW XN=T +” yçnN b@T
xY=MRMÝÝ
02. «yHNÉ GBR´ ¥lT kt¥W bHG XNÄ!ÃStÄDR ktfqdlT mÊT §Y
3
xNq} 3:- የደንቡ tfɸnT wsN
ይህ ደንብ በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩፻፫/፺፱ መሰረት የከተማ አስተዳደር እና
ማዘጋጃ ቤት ዕውቅና የተሰጣቸው ወይም በቀጣይ በአዋጁ በተቀመጠው መስፈርት
መሰረት የክልሉ መንግስት የከተማ አስተዳደር ወይም ማዘጋጃ ቤት እንዲሆኑ እውቅና
የሚሰጣቸው ከተሞች እና ማዘጋጃ ቤቶች ላይ ደንቡ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
KFL h#lT
yktäC gb! MNôCÂ ymÈn@ xzg©jT
4
1 ktäC GBR xNÄ!sbsb#ÆcW ytl†T yNBrT ›YnèC ykt¥ mÊT½
5
mr©ãC xgLGlÖt$N k¸s-# yS‰ £dèC lkt¥W ወይም ለወረዳው
ገቢዎች ÆlSLÈN ቅርንጫፍ ጽህፈት b@T mt§lF YñRÆcêLÝÝ
5 yï¬ =r¬ êU ykt¥W mÊT ywQt$ ygbà êU xm§µC çñ
l!ÃglGL YC§LÝÝ
ይወሰናል፡፡
6
፬ የከተማው ትራፊክ ፓሊስ የከተማውን የውስጥ መንገድ የሚጠቅሙ
ተሽከርካሪዎች የከተማውን ውስት መንገድ መጠቀሚያ ክፍያ ስላለመክፈላቸው
ከገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤት መረጃ ሲደርሰው ተሸከርካሪወቹን
ተከታትሎ እንዲከፍሉ የማድረግና የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
5. ymNgD m-q¸Ã KFà MÈn@ xwúsN ktäC b¸Ãw-#T አሰራር
yxgLGlÖT zmN¿
2. yNBrt$ ወይም ymú¶ÃW ywQt$N êU GMT bNBrt$ ወይም bmú¶ÃW
7
bmwsN gb! ይሰበስባሉ፡፡ YH MÈn@ ktäC ygbà brT lmgNÆT½
lm-gN N}HÂWN lm-bQ ÃSktlWN wYM y¸ÃSkTlWN wÀ
õtt mçN YñRb¬LÝÝ
4 yNGD wYM ymlà MLKèCN btfqÇ ï¬ãC §Y k¸l-F½
k¸N-l-L½k¸tkL XÂ b¥N¾WM mNgD ykt¥N mÊT ltwsn
g!z@ bmk‰yT k¸-qM tk‰Y b¥S¬wqEÃW »TR µÊ½ bï¬W
dr©Â SÍT y¸lÃY MÈn@ bmwsN ገቢ ይሰበስባሉ፡፡
5 በዚህ አንቀጽ ከዚህ በላይ የተጠቀሱ ንዑስ አንቀጾች እንደተጠበቀ ሆኖ
የመንግስት ተቋማት በከተማው ውስጥ በሚጠቀሙት መሬት ላይ
የመጠቀሚያ ኪራይ ክፍያ እና በሚኖራቸው ህንፃ ላይ ግብር አይጠየቁም፡፡
kt¥W
h ymKfL xQÑ ZQt¾ kçnW sW bStqR ¥ÂcWM የአገልግሎቱ
ተጠቃሚ አገልግሎት y¸wÈWN Ñl# wÀ m¹fn#N¿
8
l. መሰረታዊ የሆኑ አገልግሎቶችን ማግኘት ለማይችሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች
y¸-qÑÆcW xgLGlÖèC ytly D¯¥ y¸Ãgß#bT h#n@¬ mñ„N¿
/. yKFÃW xwúsN ±l!s! lh#l#M yxgLGlÖT t-”¸ãC GL} mdrg#N
X yts-# D¯¥ãC X L† xStÃyèC t-”¸ ¥wQ b¸CLbT
h#n@¬ S‰ §Y mê§cWN¿
m. yKFÃW xwúsN SR›T y¸ÃSkTlW DMR W-@T bNGD S‰
XNQS”s@ §Y tgb! ÃLçn ÅÂ Ãl¥Sktl#N¿
\. yx!÷ñ¸ :DgTN msrT b¥DrG yMÈn@ SR›t$ byg!z@W ¥StµkÃ
ytdrgbT mçn#N¿
r. yKFà GÁ¬cWN b¥Yw-# §Y w_ yçn y¥Sgd© XRM© mWsD
y¸ÃSCL y±l!s! X y¥Sfi¸Ã SLT l¥rUg_ y¸ÃSCL mm¶Ã
mWÈt$N ¥rUg_ YñRb¬LÝÝ
4. ktäC l¸sÈ*cW xgLGlÖèC ytlÆ KFÃãC s!tMn# lxgLGlÖt$
9
l. lxgLGlÖt$ y¸wÈ ywÀ ›YnT mlyT¿
/. yxgLGlÖt$N wÀ mgmT¿
m. yxgLGlÖt$N t-”¸ B²T mlyT¿
\. yxgLGlÖt$N KFÃ mwsN ሲሆን¿
9. y¥zU© b@T xgLGlÖèC lmS-T kt¥W bq_¬M Yh#N btzêê¶
2. ktäC ያጠኑትን የምጣኔ ተመን snÇN lKLl# ገቢዎች ÆlSLÈN kGNïT "
bðT ¥QrB¿
3. kHBrtsb# ytgß# GB›èCN b¥µtT ytzUjW snD lKLl# ንግድ
10
በዚህ ደንብ በተመለከተው መሰረት አንድ ከተማ የምጣኔ ተመኑን ሳያዘጋጅ፣ ለክልሉ
ንግድ ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት እና ገቢዎች ባለስልጣን አቅርበው ቴክኒካዊ
አስተያየት ሳይሰጥበት እና ለወረዳው ወይም ለከተማው ምክር ቤት ቀርቦ ሳያፀድቅ
የምጣኔ ተመን መለወጥ ወይም ማሻሻል አይችልም፡፡
XRM© mWsD፣
6. lGBR k͆ lHBrtsb# yGN²b@ ¥S=bÅ SR›èC mzRUT፣
11
Gb! YzW _QM §Y çêl# wYM btfqd§cW yúYT P§N msrT
GNƬ çµÿÇ ktäC XNdxµÆb!ÃcW t=Æ+ h#n@¬ b¥yT t=¥¶
KFÃ ማስከፈል፣
xNq} 06. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፭ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የገቢ አሰባሰብና አወሳሰኑ
KFL ƒST
የገቢ አሰባሰብና የመክፈል ግዴታ ሥርዓት
KFL x‰T
L† L† DNUg@ãC
xNq} 0፱. ymtÆbR GÁ¬
12
¥N¾WM sW YHN dNB b¥SfiM rgD kb!éW½ kÆlSLÈn#Â kktäC UR
ymtÆbR GÁ¬ xlbTÝÝ
>f‰W >g#-@
ydb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST
R:s mStÄdR
13
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST
ከተሞች በሕግ በተሰጣቸው ስልጣን ያላቸውን ውስን ሃብት አሟጠው በመጠቀምና ሌሎች
የገቢ ምንጮችን በማፈላለግ ለነዋሪው ህብረተሰብ ውጤታማና የተቀላጠፈ አገልግሎት
እንዲያገኙ ለማድረግ፣
1
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፵ ለከተሞች
ተስማሚ የሆነ የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት የሚያወጣ መሆኑን የደነገገ በመሆኑ
ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
ክፍል 1
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ "በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የከተሞች
ፋይናንስ የሚመራበትን ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር 70/2000" ተብሎ
ሊጠቅ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካለሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ፣
1. "ከተማ" ማለት በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፻፫/፺፱ በተቀመጡ መስፈርቶች
ማዘጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ
መንግሥት በወጣው መስፈርት መሰረት ከተማ ተብሎ የተከለለና በከተማነት
የተደራጀ ነው፡፡
2. "የከተማ አስተዳደር" ማለት በህግ በታወቀ ወሰን ተደራጅቶ የአንድን ከተማ ነዋሪ
ህዝብ ፖለቲካዊ ፣ አስተዳደራዊ እንዲሁም ልማትና አገልግሎት አሰጣጥን
ለመምራት ስልጣንና ኃላፊነት ያለው አካል ነው፡፡
3. "የከተማ ምክር ቤት " ማለት በከተሞች አስተዳደርአዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፲፮
መሠረት በከተማ ውስጥ የሚቋቋም በከተማው ነዋሪዎች ነጻ ቀጥተኛ ሚስጥራዊ
የምርጫ ስነ-ሥርዓት የሚመረጡ አባላት ያሉት ምክር ቤት ነው፡፡
4. "ማዘጋጃ ቤት" ማለት በከተሞች ውስጥ የማዘጋጃ ቤቶችን አገልግሎት እና ከዚሁ
የሚመነጩ ተያያዥ ጉዳዮች ለመስጠት የተቋቋመ ሥልጣን የተሰጠው ተቋም ነው፡፡
5. "ከንቲባ"ማለት በደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የከተማ
አስተዳደር አዋጅ ፻፫/፺፱ አንቀጽ ፳ መሠረት በከተማው ምክር ቤት የሚመረጥ እና
2
የከተማውን የፖለቲካ አስተዳደር፣የልማትና የአገልግሎት ሥራዎችን በበላይነት
የሚመራና የሚያስተገብር የከተማው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ነው፡፡
6. "የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት" ማለት ከሹመቱ የሚመነጭ ማናቸውም
ኃላፊነትና ተጠያቂነት የሚኖርበት የከተማውን አስተዳደር ፋይናንስ በበላይነት
የሚያስተባብር ተቋም ነው፡፡
7. "በገቢ ክፍፍል መሠረት የተገኘ ገቢ" ማለት ከጊዜ ወደ ጊዜ በሚወጣ የገቢ ክፍፍል
ቀመር መሠረት ከክልል መንግሥት ወደ ከተማ አስተዳደር የሚተላለፍ ገንዘብ
ነው፡፡
8. "የካፒታል ፕሮጀክት" ማለት የህዝብ አገልግሎት ለመስጠት የተዘረጋ(የሚዘረጋ)
ተጨማሪ መሠረተ ልማት ወይም ማናቸውም የዚሁ ማሻሻያ ፣ቋሚነት ያለው
ንብረት ማፍራት ወይም መሳሪያዎችን መግዛት ወይም በአስፈላጊ መሳሪያዎች
ማደራጀትን ይጨምራል፡፡
9. "የከተማ አስተዳደር ገቢ" ማለት በህግ በተፈቀደው መሠረት ከተለያዩ ገቢዎች
የሚሰበሰብ ገንዘብና ከማናቸውም ሌሎች ከከተማው ጋር ከተገቡ ስምምነቶች የሚገኝ
ገንዘብ ነው፡፡
10."ሀብት"ማለት ከተለያዩ ምንጮች የተገኘ ገቢ ፣ቀሪ ሂሳብ ፣ የልማት ድርጅቶች
ገንዘብ ወይም ሌላ ተዘዋዋሪ ሂሳብ እና ከሌሎች ምንጮች የተገኘ ማናቸውም ገንዘብ
ነው፡፡
11."የልማት ድርጅት"ማለት የተለያዩ የከተማ አገልግሎቶችን ለመስጠት በከተማው
አስተዳደር የሚቋቋም የልማት ድርጅቶች ናቸው፡፡
12."በጀት" ማለት የተሰበሰበ ወይም ይሰበሰባል ተብሎ በሚገመት ወይም በሚጠበቅ
ሀብት ለሚከናወን የሥራ እንቅስቃሴ እንዲፈቀድ የተጠየቀ ወይም ወጪ ለማድረግ
የተሰጠ ስልጣን ነው፡፡
13."የገንዘብ ድጋፍ"ማለት የክልሉ መንግሥት በጥቅል ወይም ለተለየ ዓላማ ለከተማ
አስተዳደር የሚመደበው ገንዘብ ነው፡፡
14."የተጠቃለለ ፈንድ" ማለት በከተማ አስተዳደሩ ስም በባንክ ሂሳብ ወይም በካዝና
የተቀመጠ ገንዘብ ነው፡፡
15."ድሐ"ማለት አግባብ ባለው የከተማ አስተዳደር ከተወሰነው የድህነት ወለል በታች
የሆነ እና የመክፈል አቅም የሌለው መሆኑ በቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት የተመሰከረለት
ሰው ነው፡፡
3
16."መሠረታዊ አገልግሎት" ማለት መሠረታዊ የጤናና የትምህርት አገልግሎቶችን
እንዲሁም አግባብ ባለው የከተማው ባለሥልጣን መሰረታዊ አገልግሎቶች ናቸው
ተብለው የተሰየሙ ሌሎች አገልግሎቶችን ይጨምራል፡፡
17."ተራፊ ገንዘብ" ማለት በአንድ በጀት ዓመት ጥቅም ላይ እንዲውል ታውጆ ጥቅም
ላይ ሳይውል የቀረ ወይም የተረፈ ገንዘብ ነው፡፡
18. "ንብረት" ማለት የዋጋ ግምቱ ተሠልቶ ሊታወቅ የሚችልና በአንድ ወይም በሌላ
ወገን ባለቤትነት ተመዝግቦ የተያዘና የሚንቀሳቀስ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት
ነው፡፡
19. "ዕዳ" ማለት በአንድ ወይም በሌላ ወገን ሕጋዊ ግዴታ የተገባበትና በቅድሚያ
የተወሰደ ሀብት ወይም የተሰጠ አገልግሎት ግምት ዋጋ ማለት ነው፡፡
20. "ሰው" ማለት ማንኛውም በተፈጥሮ ወይም በህግ የተወሰነለት መብት የተሰጠው
አካል ነው፡፡
3. የተፈጻሚነት ወሰን
1. ይህ ደንብ ከማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎት በተጨማሪ የመንግሥትን ተግባራት
እንዲያከናውኑ በከተሞች አስተዳደር አዋጅ ፻፫/፺፱ መሠረት ስልጣን የተሰጣቸውን
የከተማ አስተዳደሮች ከዚህ በላይ በተሰጠው ትርጉም መሠረት እና በዚህ ደንብ
የተደነገጉት ሁሉ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 1 ሥር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ
አስተዳደር ያልተቋቋመባቸው ከተሞች የፋይናንስ ሥርዓት በዚሁ ደንብ መሠረት
ይከናወናል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ አስተዳደር
የሌላቸውን ማዘጋጃ ቤቶች የፋይናንስ ጉዳዮች በወረዳው አስተዳደር አመራር
ይተዳደራሉ፡፡
4. የሀብት ምዝገባ
ይህ ደንብ ተፈፃሚ ከሆነበት ቀን ጀምሮ እንደአግባብነቱ በከተማ አስተዳደር የሥራ
ክፍሎች እና በማዘጋጃ ቤቶች ይዞታ ሥር የሚገኘውን ማናቸውንም ገንዘብና ሀብት
እንዲሁም ማናቸውንም ለእነዚህ አካላት የተሰጠ ወይም ሲሰጥ የታሰበ የገንዘብ
ድጋፍ የእነዚህ አካላት የይገባኛል ጥያቄና ግዴታ በከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ
4
ልማት ጽ/ቤት በሚቋቋም መዝገብ ላይ ይመዘገባል፣ የከተማው አስተዳደር ሀብት፣
መብት እና ግዴታ ሆኖ ይቆጠራል፡፡
ክፍል 2
ገቢ
5. የከተማው የገቢ ምንጭ
1. ለከተማው አስተዳደር በክልለ ም/ቤቱ ተለይተው በተሰጡት ጉዳዮ ላይ በኗሪው
ጋር በመመካከር አዲስ ግብር ለመጣልና ለመሰብሰብ ይችላል፡፡ ኪራይና
የአገልግሎት ክፍያን በተመለከተም በክልል ሕጎችና ደንቦች መሰረት ለመወሰን፣
ለማስተካከልና ለመሰብሰብ ይችላል ፡፡ ከመሬትና ከንብረት ግብር የሚገባው ገቢ
የከተማው የብቻ ገቢ ይሆናል፡፡
2. አንድ ከተማ ከራሱ የገቢ ማስገኛ ምንጮች፣ ከበጎ ፈቃድ መዋጮዎች፣
ከስጦታዎችና ልገሳዎችገንዘብ ሊያሰበሰብ ይችላል፡፡
3. የክልሉ መንግስት አንድ ከተማ በራሱ ክልል ውስጥ ከተሰበሰበው ገቢ
የተወሰነውን ክፍል ማግኘት የሚችልበትን መብት የሚሰጥ የገቢ ማከፋፈያ
ዘይቤ ሊደነግግ ይችላል፡፡ ይህ መንግስት የሚያደርገው የገንዘብ ማስተላለፍ
የሚፈጸመው በከተሞች መካከል የአፈጻፀም ፍክክርን በሚያጠናክርና የተሳሳቱ
አሰራሮችን በሚያስቀር መልኩ ይሆናል፡፡ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
በሚያወጣው ሕግ መሰረት ይፈጸማል፡፡
4. አንድ ከተማ መንግስትን ወክሎ ለሚያከናውነው ተግባር ከመንግስት በጀት
ይመደብለታል ፡፡
5. የመንግስት የፋይናንስ ደንቦች እንደተጠበቁ ሆነው አንደ ከተማ ለካፒታል
ውጪ የሚውል ገንዘብ ከፌደራልና ክልል መንግስታት እንዲሁም እውቅና
ካላቸው የግል የፋይናንስ ተቋማት የመበደር የሕግ ችሎታ ይኖረዋል፡፡ ሆኖም
ከውስጥና ከውጭ ምንጮች ብድር ለመውሰድ ከተማው አግባብ ካለው
ከፌደራልና የክልል መንግስት አካል የቅድሚያ ስምምነት ማግኘት ይኖርበታል፡፡
እንዲሁም ከተማው እስቶክ እና ተዘዋዋሪ ሰነዶች በመሸጥ ለመበደር ይችላል፡፡
5
ይሁን እንጂ ከተማው ሊወስድ ባሰበው ብድር ምክንያት አመታዊ የብድር ክፍያ
መጠን ከከተማው አመታዊ ገቢ 25% የሚበልጥ ከሆነ ከተማው የኗሪውን
የቅድሚያ ስምምነት ሳያገኝ ብድር ሊወሰድ አይችልም፡፡
6. የፌደራልና የክልል መንግሥታት ፣ ከተሞችና ለጋሹ ማህበረሰብ በአንድ ላይ
ሆነው ከተሞች ሊበድሩበት የሚችሉት አንድ የጋራ ፈንድ ሊያቋቋሙ ይችላሉ፡፡
ዝርዝሩ ፈንዱን በሚያቋቁመው ሰነድ ይወሰናል፡፡
7. ተገቢ ሆኖ ሲገኝ የክልሉ መንግስት ከተሞች ከአበዳሪ ተቋማት ለሚበደሩት
ገንዘብ ዋስትና ሊሰጥ ይችላል፡፡
6
2. አንድ ከተማ በገነባቸው መንገዶች ላይ ከሚጠቀም ከማንኛውም ተሸከርካሪ ባለቤት
እንደተሸከርካሪው የአገልግሎት ዓይነት የሚለያይ ዓመታዊ ግብር ወይም
እንደአስፈላጊነቱ በምልልስ ብዛት ለማስከፈል በሚያመች መልክ የተወሰነ የመንገድ
መጠቀሚያ ግብር መቀበል ይችላል፡፡ ለከተማ ውስጥ መንገድ መጠቀሚያ ግብር
መቀበል ይችላል፡፡ ለከተማ ውስጥ መንገድ መጠቀሚያ ግብር ለመወሰን የተሸከርካሪ
የአገልግሎት ዓይነት፣ የተሸከርካሪ የመጫን አቅም፣ የተሸከርካሪ የመጫን አቅም፣
የተሸከርካሪ ምልልስ እና የመንገድ ጥገና ወጪ ፍላጎት መስፈርት ሆነው ያገለግላሉ፡፡
ዝርዝሩ አፈጻፀሙ በከተማው ይወጣል፡፡
3. በክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ በሚያዘጋጀው የምጣኔ ማዕቀፍ መመሪያ መሠረት
ከተሞች ከአካባቢው ዋጋ ጋር የተገናዘበ ዝርዝር ምጣኔ መወሰን ይችላሉ፡፡
4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1፣2 እና 3 የተዘረዘሩት ክፍያዎችና ሌሎች የክፍያ ዓይነቶች
ምጣኔ በሚወሰንበት ጊዜ የማዘጋጃ ቤቱ አገልግሎት የሚጠይቀው አጠቃላይ ወጪ
ከሕዝብ ብዛት አንጻር በፌደራልና በክልል መንግስታት የሚጣሉና የሚሰበሰቡ ሌሎች
ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶች ድምር ውጤት የሚያስከትለው ጥቅል ጫና ግምት
ውስጥ መግባት ይኖርበታል፡፡
7
ለ/ ድሐ ቤተሰቦች ቢያንስ መሠረታዊ የሆኑ አገልግሎቶችን ማግኘት
እንዲችሉ እነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚጠቀሙባቸው አገልግሎቶች
የተለየ ድጎማ የሚያገኙበት ሁኔታ መኖሩን፣
ሐ/ የክፍያ አወሳሰን ፖሊሲ ለሁሉም የአገልግሎት ተጠቃሚዎች ግልጽ
መደረጉን እና የተሰጡ ድጎማዎች እና ልዩ አሰተያየቶች ተጠቃሚ
ማወቅ በሚችልበት አኳ|ን ሥራ ላይ መዋላቸውን፣
መ/ የክፍያው አወሳሰን ሥርዓት የሚያስከትለው ድምር ውጤት በንግድ
ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ተገቢ ያልሆነ ጫና ያለማስከተሉን ፣
ሠ/ የኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት በማድረግ የታሪፍ ሥርዓቱ በየጊዜው
ማሰተካከያ የተደረገበት መሆኑን፣
ረ/ የክፍያ ግዴታዎቸውን በማይወጡ ላይ የማያሰልስ እና አንድ ወጥ የሆነ
የማስገደጃ እርምጃ መውሰድ የሚያስችል ፖሊሲ እና የማስፈጸሚያ
ስልት ለማረጋገጥ የሚያስችል መመሪያ ማውጣት ይኖርባቸዋል፡፡
8. ማዕደቅ
9. አሰባሰብ
8
10. የማስታወቂያና የክፍያ ጊዜ
1. ማንኛውም ሰው የሚፈለግበትን ግብር በግብር ዘመኑ የመጀመሪያ ወር በሐምሌ
እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡
2. የሚፈለግበትን ግብር የመክፈል ግዴታ ያለበት ማንኛውም ሰው በበጀት አመቱ
የጊዜ ገደብ ውስጥ መክፈል አለበት፡፡ ሆኖም የአገልግሎት ክፍያን በተመለከተ
አገልግሎትን እንደተቀበለ መከፈል አለበት፡፡
3. የሚፈለግበትን ግብር ያልከፈለ ማንኛውም ሰው ከተጣለበት ቅጣት ጋር
እንዲከፍል ይደረጋል፡፡
11. መቀጫ
1. ከተሞች ግብር ወይም የአገልግሎት ክፍያ ተከፍሎ መጠናቀቅ ያለበትን ዝርዝር
የጊዜ ገደብ ይወስናሉ፤
2. የሚፈለግበትን ግብር በመክፈያ የጊዜ ገደብ ውስጥ ያልከፈለ የማስጠንቀቂያ
ደብዳቤ እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡ በ30 ቀናት ውስጥ ያልከፈለ ማንኛው ሰው
መክፈል በነበረበት ወር ባልተከፈለው መጠን ላይ የሚታሰብ ከተሞች
እንደአካባቢያቸው ተጨባጭ ሁኔታ በሚያወጡት ዝርዝር ደነብ በሚቀመጠው
መቀጮ መሰረት ይከፍላል
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የሚጣለው መቀጫ መክፈል ካለበት ግብር
መጠን 50% ሊበልጥ አይችልም፡፡
4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ 2 መሰረት የተቀመጠውን የጊዜ ገደብ የከንቲባው ኮሚቴ
አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን ከ15-30 ቀናት ድረስ ሊያራዝም ይችላል፡፡
5. የመቀጫው መታሰብ መጀመር ገቢ ለመሰብሰብ የተፈቀደለት አካል በዚህ አንቀጽ
ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ንብረትን መያዝን ጨምሮ ሌሎች እርምጃዎችን
ከመውሰድ አያግደውም፡፡
6. በማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ ውስጥ መጥተው የማይከፍሉት የመሬትና የህንጻ
ግብር ባለእዳዎች የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገድ
ይደረጋል፡፡
7. የመንገድ መጠቀሚያ ግብር ባለእዳዎችን በሚመለከት በከተማው ትራፊክ
አማካይነት የመኪናው መለያ ሰሌዳ ቁጥር ግብሩ እስከሚፈጸም ድረስ እንዲያዝ
ይደረጋል፡፡
9
8. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አነቀጽ 6 እና 7 መሠረት ክፍያውን ያልፈጸመ በሕግ
ይጠየቃል፡፡
9. ግዴታውን ካልተወጣ ሰው ገቢውን ለመሰብሰብ የተደረገን ማናቸውንም ወጪ
ግዴታውን ያልተወጣው ሰው እንዲተካው ይደረጋል፡፡
10.የክፍያ ግዴታቸውን ያልተወጡ ሰዎች ንብረት የሚያዝበት አኳ|ን እና ሁኔታ
ወደፊት በሚወጣው መመሪያ መሠረት ይወሰናል፡፡
12. ስለ ይግባኝ
1. በአንቀጽ 0 ንዑስ አንቀጽ 1 በተሰጠው የግብር ማስታወቂያ ላይ ቅር የተሰኘ
ማንኛውም ግብር ከፋይ በከተማው ለተቋቋመው ገቢ ሰብሳቢ ክፍል ያለምንም
ቅድመ ሁኔታ አቤቱታውን በማቅረብ ምላሽ ማግኘት ይችላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የቅሬታው
ምንጭ ከመረጃና ለሴት ጋር የተያያዘ ከሆነ በገቢ ክፍል ወይም ሌሎች
ከሚመለከታቸው የሥራ ሂደቶች ጋር በመነጋገር መፍታት፣ቅሬታው በገቢ ክፍል
መፈታት ካልተቻለና ከአገልጋይ ሥነ ምግባር ጋር የተያያዘ ከሆነ አቤቱታውን
ለከንቲባው ወይም ከንቲባው ለሚሰይመው ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
ቅሬታው/ አቤቱታው የሚቀርብበት እና ተጣርቶ ውሳኔ የሚሰጥበት ሁኔታ
በመመሪያ ይገለጻል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 መሠረት በሚወሰነው ውሳኔ ቅር የተሰኘ
ማንኛውም ግብር ከፋይ የህግ ግድፈት አለበት ብሎ ካመነ ጉዳዮን ለከተማ ነክ
ጉዳዮች ፍ/ቤት ወይም ይህ ባልተቋቋመበት ስፍራ ከበቢያዊ ስልጣን ላለው የወረዳ
ፍ/ቤት አቅርቦ ሊያስወሰን ይችላል፡፡
13. ገቢ ስለማድረግ
ገቢን ለመሰብሰብ የተመደበው ሰው የሰበሰበውን ወይም የተቀበለውን ወይም
የተፈጸመለትን ክፍያ በየቀኑ የሥራ ሰዓት ማብቂያ ወይም እጅግ ቢዘገይ በሚቀጥለው
ቀን ጠዋት አግባብ ባለው የባንክ ሂሳብ ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት፡፡ ሆኖም ግን
በአካባቢው የባንክ አገልግሎት በማይኖርበት ወቅት በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት
ካዝና እንዲቀመጥ ይደረጋል፡፡ በዚህ ደንብ መሠረት ከሚፈቀድ በጀት በስተቀር
በማንኛውም መልክ የተሰበሰበ ገቢ ባንክ ወይም ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ካዝና
ገቢ ሳይሆን ወጪ አድርጎ መጠቀም አይቻልም፡፡
10
14. ምዝገባ
1. ማናቸውም ሂሳብ የፌደራልን እና የክልል ሂሳብ አመዘጋገብን ባገናዘበ መልኩ
በተዘጋጀው የከተማው የሂሳብ አወቃቀር ሥርዓት መሠረት ይመዘገባል፡፡
2. በአይነት የተገኘ እርዳታ ዋጋ ግምት በከተማው አስተዳደር ሂሳብ ውስጥ መመዝገብ
ይኖርበታል፡፡
11
3. ዝቅተኛ ሀብት ያላቸው የከተሞች መሠረታዊ የማስፈጸም አቅም ያላቸው
መሆኑን፣
4. አስተማማኝነትን እና
5. በከተማ ደረጃ ተገቢው የፋይናንስ አስተዳደር እንዲኖር ማበረታታት
ማስቻሉን፣
17. ፍትሃዊነት
የገቢ ክፍፍል እና የድጋፍ አሰጣጥ ዘዴዎች በሚዘጋጁበት ዘዴዎች በሚዘጋጁበት
ጊዜ አንጻራዊ እድገት ያላቸው ከተሞች፣ በአነስተኛ ደረጃ የሚገኙ ከተሞች እና
በገጠር ወረዳዎች መካከል ፍትሃዊ የሆነ የሀብት ክፍፍል መኖሩን ለማረጋገጥ
የሚያስችለውን ዘዴ ጥቅም ላይ መዋል አለበት፡፡
ክፍል 3
ብድር
18. ጠ ቅ ላ ላ
1. ከተሞች የሚወስዱት የረዥምና የአጭር ጊዜ ብድር አገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ
መረጋጋትን እና የገንዘብ ፖሊሲን የማይነካ መሆኑ መረጋገጥ አለበት፡፡
2. ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 አፈጻጸም ማናቸውም ከተማ ብድር ከመውሰዱ
በፊት አስቀድሞ የተወሰደውን እዳ ክምችት እና ሊወሰድ የታሰበውን ብድር መጠን
እና የሚውልበትን ዓላማ ለክልሉ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ማስታወቅ አለበት፡፡
12
ወይም በረዥም ጊዜ ብድር ከሚገኝ ገንዘብ በዚያው የበጀት አመት ውስጥ
ተመልሶ የሚከፈል ሲሆን ነው፡፡
2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1ላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ከተማው ይህንን ብድር
ሊወስድ የሚችለው ፡-
ሀ/ በብድር ስምምነቱ በከተማው ምከር ቤት ውሣኔ ሲፀድቅ እና ይþው ውሣኔ
በከተማው ከንቲባ ፊርማ ሲረጋገጥ፣
ለ/ የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የብድር ስምምነቱን ወይም ብድሩ
የተወሰደ መሆኑን የሚያረጋግጡ ወይም ለእዳው እውቅና የሚሰጡ ሌሎች
ተመሳሳይ ሰነዶችን ሲፈርም ነው፡፡
ሐ/ ብድሩ የተገኘው ከአንድ ግለሰብ፣ቡድን ወይም ድርጅት ጋር በተደረገ ስምምነት
ሆኖ የብድሩ ጣሪያ ብድሩን የሚያጸድቀው ምክር ቤት ተወስኖ በአንድ ጊዜ
ብድር ወይም እንደአስፈላጊነቱ በየጊዜው በሚወሰዱ ብድሮች ሲሆን የክፍያው
ጊዜ ሊሻሻል የሚችለው ብድሩን ባጸደቀው ምክር ቤት በሚሰጥ ውሳኔ ብቻ
ይሆናል፡፡
መ/ የከተማ ምክር ቤት ያጸደቀው ብድር አስቸኳይ ሁኔታ ሲያጋጥም ጥቅም ላይ
የሚውል ሲሆን የተገባውን እዳ መጠን፣ብድሩ የሚያስከትለውን ወጪ
፣የእዳውን ክፍያ ለመፈጸም የሚያስችሉ አማራጮችን ለምክር ቤቱ ማሳወቅ
አለበት፡፡
3. ከተማው የወሰደውን የአጭር ጊዜ ብድር በተወሰደበት የበጀት ዓመት ውስጥ መልሶ
መከፈል ሲኖርበት የከተማው አስተዳደርን ወይም ዋስትና የተሰጠበትን የሌላ አካል
ብድር መልሶ መክፈያ ጊዜ ወደሌላ የበጀት ዓመት የማሸጋገር ውጤት በሚኖረው
አኳ|ን ውሉን ማሻሻል ወይም እዳውን ለመክፈል የሚያስችል ሌላ ብድር መውሰድ
አይችልም፡፡
20.የረዥም ጊዜ ብድር
1. ከተማው የረዥም ጊዜ ብድር ሊወስድ የሚችለው በክልሉ መስተዳድር እና
ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሲጸድቅ ሆኖ ለሚከተሉት ዓላማዎች ብቻ ይሆናል፡፡
ሀ/ ከተማው የተቋቋመበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ የሚያስችሉ ንብረቶች
ማምረቻ ወይም ሌሎች መሣሪያዎች ለማፍሪያ ለሚያስፈልጉ የካፒታል
ወጪዎች ለማዋል፣
ለ/ አስቀድሞ የተወሰደን የረዥም ጊዜ ብድር ክፍያ ለመፈጸም ፣
13
2. ከላይ አንቀጽ 1 ላይ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ብድር ለመውሰድ የሚችለው፣
ሀ/ በከተማው ከንቲባ ፊርማ ሲረጋገጥ እና በከተማው ምክር ቤት ውሣኔ የብድር
ስምምነቱ ሲፀድቅ
ለ/ የከተማ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የብድር ስምምነቱን ወይም ብድሩ
የተሰደ መሆኑን የሚያረጋግጡ ወይም ለዕዳው ዕውቅና የሚሰጡ ሌሎች
ተመሳሳይ ሰነዶችን ሲፈርም ነው፡፡
3. ከተማው የረዥም ጊዜ ብድር ሊወስድ የሚችለው የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት ፡-
ሀ/ ምክር ቤቱ ብድሩን ለማጽደቅ ስብሰባ በሚያካሄድበት ዕለት ቢያንስ 15 የሥራ
ቀናት በፊት የሚወስደውን ብድር እና የሚሰጠውን መያዣ ዝርዝር
የሚያመለክት መግለጫ ለሕዝብ ይፋ በማድረግ፣
ለ/ ሊፈረም የታሰበውን የብድር ስምምነት በተመለከተ የሕዝቡ አስተያየት እንደ
ግብዓት በመጠቀም፣
ሐ/ የምክር ቤቱ ስብሰባ ከሚካሄድበት ዕለት ቢያንስ 15 ቀናት አስቀድሞ የብድር
ስምምነቱን ቅጂ እንዲሁም የብድሩ ገንዘብ ተመልሶ የሚከፈልበትን ጊዜ
የሚያመለክት ሠንጠረዥ ጨምሮ የመልሶ አከፋፈሉን ሁኔታ የሚያሳይ ዋና
ዋና የውል ቃሎችን፣
መ/ ከላይ በተ.ቁ ሐ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የብድሩ ገንዘብ ተመልሶ
እስከሚከፈል ድረስ ያስከትላል ተብለው የሚገመቱ ከብድሩ ጋር የተያያዙ
ወጪዎችን የሚያሳይ ዝርዝር ለከተማው አስተዳደር ምክር ቤት ማቅረብ
አለበት፡፡
4. ከተማው አስቀድሞ የተወሰደን የረዥም ጊዜ ብድር ለመክፈል የሚያስችል ብድር
ሊወሰድ የሚችለው፣
ሀ/ የተወሰደው የረዥም ጊዜ ብድር በሕግ መሠረት የተወሰደ ሲሆን
ለ/ ብድሩን ለመክፈል የሚወስደው ብድር የመክፈያ ጊዜ በመጀመሪያው ብድር
በተወሰደው ገንዘብ ከተገዙት ንብረቶች የማምረቻ ወይም ሌሎች መሳሪያዎች
የጠቀሜታ ጊዜ በላይ ካልሆነ፣
ሐ/ ብደሩን ለመክፈያ የተወሰደው ገንዘብ የወደፊት ክፍያ (የዋና ገንዘብና የወለድ
ክፍያን ጨምሮ) የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት በቀድሞው ስምምነት መሠረት
14
ሊፈጸም ከታሰበው የወደፊት ክፍያ የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት የሚያንስ ሲሆን
፣እና
መ/ በተራ ፊደል (ሐ) ከተጠቀሰው የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት በቀድሞው ስምምነት
መሠረት ሊፈጸም ከታሰበው የወደፊት ክፍያ የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት
የሚያንስ ሲሆን፣ እና
መ/ በተራ ፊደል (ሐ) ከተጠቀሰው የተጣራ የአሁን ጊዜ እሴት ላይ ለመድረስ
ሥራ ላይ የዋለው የማቀናነሻ ምጣኔ እና ስሌቱ መሠረት ያደረጋቸው ሌሎች
ታሳቢዎች የተደገፉ እና ወደፊት ሥራ ላይ በሚውለው ማዕቀፍ የተመለከቱትን
መስፈርቶች ያሟሉ ሆነው ሊገኙ ነው፡፡
5. ከተማው የረጅም ጊዜ ብድር በዓመታዊው የመንግሥት በጀት የካፒታል በጀት
ድርሻን ለመወሰን ሥራ ላይ ከዋለው መርህ ጋር የተጣጠመ መሆን አለበት፡፡
15
እንዲወሰድ በመፍቀድ ዕዳው የሚከፈል መሆኑን ወይም መያዣ የተሰጠበት
ግዴታ የሚፈፀም መሆኑን በማረጋገጥ፣
ሐ/ በአበዳሪው፣በኢንቬስተሩ ወይም በሦስተኛ ወገን ዘንድ በዋስትና መልክ ገንዘብ
በማስያዝ፣
መ/ ማናቸውንም የገቢ ዓይነት ወይም ወደፊት የሚሰበሰብ ገቢ ለዕዳው ክፍያ
እንዳይውል ክልከላ የሌለበት መሆኑን በማረጋገጥ
ሠ/ ማናቸውም ያለመግባባት በዕርቅ ፣በግልግል ወይም ያለመግባባትን ለመፍታት
በሚያስችል ዘዴ እንዲፈታ ግዴታ በመግባት፣
ረ/ የተገባውን ግዴታ መወጣት በሚያስችል መጠን ከጠቅላላ ገቢ ቀንሶ በመያዝ
ወይም የተለያዩ የዕቃና አገልግሎት ክፍያ ወይም ተቀማጭ ገንዘብ በተወሰነ
መጠን እዳው እንዲውል ግዴታ በመግባት፣
ሰ/ ዋና ገንዘብ እና ወለድን ጨምሮ ለማናቸውም ሌላ ዕዳ ክፍያ የሚውል ገንዘብ
በበጀት በማስያዝ፣
ሸ/ ዋና ገንዘብ እና ወለድን ጨምሮ ለማናቸውም ሌላ ዕዳ ክፍያ የሚውል ገንዘብ
በበጀት በማስያዝ፣
ቀ/ ከተማው አስፈላጊና ተገቢ ናቸው ብሎ በሚያምንባቸው ሌሎች ዘዴዎች
በመስማማት፣
3. መያዣ የሚፈቅድ ማናቸውም የከተማው ምክር ቤት ውሳኔ፣
ሀ/ በመያዣ እንዲሰጥ የተፈቀደው ሀብት ወይም መብት መሠረታዊ የሆኑ
የከተማ አስተዳደር አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚኖረውን አስፈላጊነት
መወሰን
ለ/ መሠረታዊ የሆኑ አገልግሎቶችን ለመስጠት አስፈላጊ መሆኑ ሲታመን ይህ
ሀብት ወይም መብት መሠረታዊ የሆኑ አገልግሎቶች ሳይቋረጡ
እንዲከናወኑ ለማድረግ በሚያስችል አኳ|ን የሚጠበቅበት ሁኔታ ማመልከት
ይኖርበታል፡፡
4. የምክር ቤቱ ውሳኔ ሀብቱ ወይም መብቱ መሠረታዊ የሆኑ የከተማው
አገልግሎቶችን ለመስጠት አስፈላጊ ነው የሚል በሚሆንበት ጊዜ በከተማው መያዣ
የተሰጠው ማናቸውም ተዋዋይ ወይም አዋዋዩ ወራሽ ወይም መብት የተላለፈለት
ወገን ከተማው ግዴታውን ሳይወጣ ሲቀር በሀብቱ ወይም በመብቱ ሊጠቀም
16
የሚችለው መሠረታዊ የሆኑ የከተማው አገልግሎቶች ቀጣይነት በማይደናቀፍበት
ወይም በማይታወክበት ሁኔታ መሆን ይኖርበታል፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በምክር ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ ሀብቱ
ወይም መብቱ መሰረታዊ የሆኑ የከተማው አገልግሎቶችን ለመስጠት አስፈላጊ
አይደለም የሚል በሚሆንበት ጊዜ እንደአግባብነቱ መያዣ ከተሰጠበት ዕዳ ተከፍሎ
እስከሚጠናቀቅ ወይም በተገባው ግዴታ መሠረት እስከሚፈጸም ድረስ ከተማው
በውሉ መገደዱ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
17
ክፍል 4
ዕቅድ እና በጀት
24.ዕቅድ
1. ከተማው ከሶስት በማይበልጡ ዓመታት ተከፋፍሎ የሚፈጸም ስትራቴጂክ ዕቅድ
ያዘጋጃል፡፡ ይህ ስትራቴጂክ ዕቅድ የከተማውን የኢኮኖሚ ልማት፣የማህበራዊ ልማት
እና የመሠረተ ልማት ዕቅድ በአንድነት የሚይዝ መሆን አለበት፡፡
2. የከተማው መሪ እቅድ የከተማውን አጠቃላይ የመልካም አስተዳደርና የልማት
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች ቴክኒካዊ ሁኔታዎች ሳይዘነጋ የሚከተሉትን ማካተት
አለበት
ሀ/ የቤቶች ልማት፣
ለ/ የመሬት አጠቃቀምና አቅርቦት ፣
ሐ/ ከተማውን መልሶ የማደስ እና መልሶ የማልማት፣
መ/ የሕዝብ አገልግሎት መስጫ የመሰረተ ልማትና ማህበራዊ አገልግሎት
ማስፋፈያ ግንባታዎች እና
ረ/ የመሠረተ ልማት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚ፣ የትራንስፖርት እና የህዝብ እድገትን
መጠን የሚያሳይ መቶኛ ፣
3. ስትራቴጂክ ዕቅድ በውስጡ ለእቅዱ ማስፈጸሚያ የሚያስፈልገውን ገንዘብና ገንዘቡ
የሚገኝበትን ምንጭ የያዘ መሆን አለበት፡፡
4. ስትራቴጂክ ዕቅድ እና በተወሰኑ ዓመታት ሥራ ላይ የሚውለው ዕቅድ የሚፀድቀው
በዚህ ደንብ በጀት ስለሚታይበት ሥርዓት በተደነገገው መሠረት ይሆናል፡፡
18
3. ማሻሻያው የሚያስከትለውን የማስከፈያ ምጣኔ ለመቆጣጠር ከተማው በዕቅድ
ለተያዘው የወጪ በጀት መሸፈኛ የሚውል ገቢ የሚያመነጩ ሌሎች የገቢ
ምንጮችን መፍጠር አለበት፡፡
19
29. የበጀት ጣሪያና ጉድለት
1. የከንቲባ ኮሚቴው የገቢውን ግምት መሠረት በማድረግ የከተማውን ዓመታዊ
የበጀት ጣሪያ ይወሰናል፡፡
2. የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከንቲባውን በማማከር
ለእያንዳንዱ የበጀት ምድብ የተወሰነውን ጣሪያ ለየስራ ክፍሎቻቸው
ያስታውቃሉ፡፡
3. የበጀት ጣሪያው ለበጀት ጥያቄዎች ዝግጅትና ምርመራ መሰረት ይሆናል፡፡
4. ከተማው የበጀት ጉድለት አይፈቀድለትም በመሆኑም ወጪውን በእርግጠኝነት
ከተሰበሰበ ገቢ መሸፈንይኖርበታል፡፡
5. የከተማው ምክር ቤት ያልተጠበቁ የኢኮኖሚ ሁኔታዎች በማጋጠማቸው
ምክንያት በልዩ ሁኔታ ካልፈቀደ በስተቀር በብድር እና ለተለየ ዓላማ ከተሰጠ
እርዳታ የተገኘ ገንዘብ ለሥራ ማስኬጃ ወጪዎች መሸፈኛ እንዲውል ማዘዋወር
አይቻልም፡፡
20
ከንቲባ በበኩሉ የቀረበውን የለውጥ እና የማሻሻያ ሀሳብ በማከል ለከተማው ምክር
ቤት ያቀርባል፡፡
6. የከተማው ምክር ቤት የቀረበለትን የበጀት ጥያቄ ላይ ማሻሻያ ያደረገ እንደሆነ የበጀት
ጥያቄው በማሻሻያው መሠረት ተስተካክሎ እንዲቀርብ ምክር ቤቱ በከተማው
አስተዳደር ከንቲባ አማካኝነት አግባብ ባለው የሥራ ሂደት መልሶ ይልካል፡፡
7. የከተማው አስተዳደር ከንቲባ በአስር ቀናት ጊዜ ውስጥ የተስተካከለውን በጀት የሥራ
ሂደቱ ያቀረበው አስተያየት ካለ ከዚሁ ጋር ለከተማው ምክር ቤት ያቀርባል፡፡
8. የከተማው ምክር ቤት የተስተካከለውን በጀት እና የቀረቡ አስተያየቶችን ከመረመረ
እና በበጀቱ ላይ ሕዝብ እንዲወያይበት ካደረገ በኋላ ያፀድቃል፡፡
1. የበጀት ጥያቄ የፋይናንስ እቅድን ጨምሮ ፊዚካል ዕቅድ ጋር በተያያዘው ግምት ውስጥ
ሊገቡ የሚባቸውን ጉዳዮች የያዘ እና ፊዚካል ዕቅድ አፈፃፀም ዕቅዱ ለተዘረጋባቸው
የበጀት አመታት በትክክል የተከፋፈለና በተለይም በጀቱ በተጠየቀበት ዘመን ተፈፃሚ
የሆነውን የዕቅዱን ክፍል በሚገባ ለይቶ የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡ ስለሆነም በዚያው
የበጀት ዓመት ውስጥ ተጨማሪ በጀት መጠየቅ አይኖርበትም፡፡
2. ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ 1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ከተማው የፖሊሲ ለውጥ
በማድረጉ ወይም ሌሎች ያልተጠበቁ ጣልቃ ገብ ጉዳዮች በገጠማቸው ምክንያት አዲስ
እና ተጨማሪ በጀት አስፈላጊ የሆነ እንደሆነ የሥራ ሂደቱ ለከተማው ከንቲባ
የተጨማሪ በጀት ጥያቄ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ የከተማው ከንቲባ የቀረበለትን የተጨማሪ
21
በጀት ጥያቄ በከተማው በበጀት ዓመቱ የተያዘ መጠባበቂያ ካለ ለመጠባበቂያ የተያዘ
በጀት ሥራ ላይ ስለማዋል በሚደነግገው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
የከተማው የበጀት የጊዜ ሰሌዳ የክልሉን የፋይናንስ የበጀት የጊዜ ሠሌዳ የተከተለ ይሆናል፡፡
ሆኖም ግን አዲሱ በጀት ዓመት ከመጀመሩ በፊት በጀት ጸድቆ ለትግበራ ዝግጁ መሆን
አለበት፡፡
22
36. በጋዜጣ ስለማውጣት
በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፱ ንዑስ አንቀጽ 8 መሠረት በከተማው ምክር ቤት የፀደቀው በጀት
በቅደም ተከተል ሊከናወኑ የሚገቡ ተግባራትን እና የወጪ አሸፋፈን ዘዴ ከሚያሳይ
መግለጫ ጋር በከተማው የህግ ጋዜጣ ታትሞ መውጣት አለበት፡፡
ክፍል 5
ክፍያ
39. ሥልጣን
ማናቸውንም ክፍያ መፈፀም የሚቻው በከተማው ምክር ቤት በፀደቀው እና በከተማው የህግ
ጋዜጣ ታትሞ በወጣው የበጀት አዋጅ እና በበጀት ዓመቱ ውስጥ በተፈቀደው ተጨማሪ በጀት
መሠረት ብቻ ነው፡፡
23
40. ግዴታ ስለመግባት
1. በሥራ ክፍሉ የበላይ ኃላፊ ወይም እርሱ በወከለው ሰው በጽሑፍ ካልተጠየቀ
በስተቀር ከተፈቀደ በጀት ላይ ክፍያ ለመፈፀም ግዴታ መግባት አይቻልም፡፡
2. ማናቸውም የሥራ ሂደት ኃላፊ ከብር 50,000 በላይ የሆነ ውል ከመፈረሙ በፊት
እንደአግባብነቱ ለከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት አቅርቦ ስምምነት
ማግኘት አለበት፡፡ የዚህ ዓይነቱ ስምምነት ያለበቂ ምክንያት ሊከለከል አይችልም፡፡
3. ከብር 50,000 በታች የሆነ ማናቸውም ውል አግባብ ባለው የሥራ ሂደት ኃላፊ
ፈቃድ ሊፈረም ይችላል፡፡
4. ለሁለት ዓመታት የሚቆዩ ውሎች እንደአግባብነቱ በከተማ የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት መጽደቅና ለውሎቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ መኖሩ መረጋገጥ
አለበት፡፡
5. ከሁለት ዓመት ለበለጠ ጊዜ የሚቆዩ ውሎች በከተማው መሪ ዕቅድ መሠረት
በማድረግ በከታማው ከንቲባ ኮሚቴ መጽደቅ አለባቸው፡፡
42. አጠቃቀም
ማናቸውም ክፍያ የሚፈፀመው በጀቱ በተፈቀደበት የበጀት ዓመት ውስጥ እና በበጀት ዓመቱ
ውስጥ ለቀረቡ ዕቃዎች እና ለተሰጡ አገልግሎቶች ብቻ መሆን አለበት፡፡ ይሁን እንጂ
የማዘጋጃ ቤትን ሥራ ባህሪያት ያገናዘበ አሠራር ማስቀመጥ አስፈላጊ ሆኖ ከተገነ ይህን ደንብ
በማይቃረን አኳኋን ዝርዝር አሠራር መመሪያ ተዘጋጅቶ በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ ፀድቆ
ሊተገበር ይችላል፡፡
43. ወጪ ስለማድረግ
የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ከከተማው ከንቲባ በሚሰጠው የፅሑፍ ሥልጣን ከዚህ
በታች ለተዘረዘሩት ኣላማዎች የሚው ገንዘብ የባንክ ሂሳብ ወጪ ለማድረግ ወይም ወጪ
ለማድረግ የሚያስችል ውክልና መስጠት ይችላለሉ፡፡
1. በፀደቀ በጀት መሠረት የተፈቀዱ ወጪዎችን ክፍያ ለመፈፀም፣
24
2. ከተማው በጀቱን እስከሚያፀድቅ ድረስ መፈጸም ያለባቸውን ክፍያዎች ለመፈፀም፣
3. አግባብ ባለው የህግ ድንጋጌዎች በተወሰነው መሠረት ያልተጠበቁ እና ሊቀሩ
የማይችሉ ክፍያዎችን ለመፈፀም፣
4. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ጨምሮ በሌላ ሰው ወይም የመንግሥት አካል ስም
ከተማው የተቀበለውን ገንዘብ የገንዘቡ ባለቤት ለሆነው ሰው ወይም የመንግሥት
አካል ለመክፈል
ሀ. በስምምነቱ መሠረት ከተማ ሌላ ሰው ወይም የመንግሥት አካላ ስል
የሰበሰበውን ገንዘብ.
ለ. ከተማው በሌላ ሰው ወይም የመንግሥት አካል ስም የተቀበለውን የመድን
ካሳ ወይም ሌላ ማናቸውም ክፍያ፣
5. በከተማው የባንክ ሂሳብ ውስጥ በስህተት ገቢ የተደረገን ገንዘብ ለመክፈል
6. በዋስትና ወይም በመያዣ መልክ የተቀመጠን ገንዘብ ለመክፈል
7. በከተማው ውሣኔ መሠረት በተወሰነ ማዕቀፍ ለጥሬ ገንዘብ አስተዳደርና
ለኢንቨስትመንት ዓላማዎች የሚውል ገንዘብ
25
47. የተመላሽ ሂሣብ
1. የወጪ ተመላሽ
በበጀት ዓመቱ ውስጥ ተመላሽ የተደረገ የወጪ ሂሣብ በመጀመሪያ ወጪው የቅድሚያ
ክፍያው ወይም ክፍያው በተመዘገበበት ርዕስ እንዲመዘገብ ይደረጋል፡፡
2. የገቢ ተመላሽ
በስህተት ገቢ የተደረጉ ወይም ሕግ ከሚፈቅደው በላይ የተሰበሰበን ገንዘብ የተፈቀደ
በጀት መኖሩ ሳያስፈልግ ገቢው በተመዘገበበት ርዕስ ወጪ አድርጎ መመለስ ይቻላል፡፡
ክፍል 6
ግዥ
48. የግዥ መርሆዎች
1. በዕቃና አገልግሎት ግዥ ተግባር ላይ የተሠማሩ የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት እንዲሁም የሥራ ሂደት የበላይ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ግዥ
ለገንዘብ ተመጣጣኙን ዋጋ በሚያስገኝ አኳኋን መፈፀሙን የማረጋገጥ ኃላፊነት እና
ተጠያቂነት አለባቸው፡፡
2. የዕቃዎች አጠቃቀም ብቃት በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ ካልሆነ በስተቀር የአነስተኛና
የጥቃቅን ኢንዱስትሪዎችን እድገት ለማገዝ ከውጭ አገር ከተመረቱ ተመሳሳይ
ዕቃዎች ይልቅ ለአገር ውስጥ ምርቶች ቅድሚያ በመስጠት የእነዚህን ድርጅቶች
ምርቶች የመግዛት ግዴታ አለባቸው፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 በተደነገገው መሠረት በልዩ አስተያየት ከዚህ በላይ
ከተመለከቱት ድርጅቶች ግዥ እንዲፈፀም ሲደረግ በአገር ውስጥ የተመረተው ዕቃ ዋጋ
በውጭ አገር ለተመረቱ ዕቃዎች ከተሰጠው ዋጋ 15% የሚበልጥ መሆኑ የለበትም፡፡
49. የግዥ ዘዴ
1) የከተማው ግዥ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሊ ልማት ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ
መሠረት ይፈፀማል፡፡ ይህ መመሪያ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን ልዩ ሁኔታ ከግምት
ውስጥ ያስገባ የተለዩ አሠራሮችና ልዩነቶችን እና የተለዩ የአፈፃፀም ሥርዓቶችን
ያካተተ መሆን አለበት፡፡
26
2) የከተማው የሥራ ሂደቶች በግንቦትና ሰኔ ወራት ውስጥ ማናቸውንም የዕቃ አገልግሎት
ግዥ መፈፀም የለባቸውም፡፡ ስለሆነም እያንዳዱ የሥራ ሂደት የተፈቀደለትን በጀት
እንዳወቀ የግዥ ዕቅዱን ለከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማትና ጽ/ቤት ማቅረብ
አለበት፡፡
3) የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የግዥ አፈፃፀም በዕቅዱ በሥራ ላይ
መዋሉን ማረጋገጥ እና በዕቅዱ መሠረት ግዥያቸውን በማይፈፅሙ የሥራ ሂደት
ኃላፊዎች ላይ እርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት አለባቸው፡፡
4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 የተገለጸው ቢኖርም እንደአግባብነቱ በከተማው
የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ሲፈቀድ ለሊበላሹ የሚችሉ ዕቃዎችን እና በበቂ
ምክንያት በዕቅዱ መሠረት ግዥያቸው ሊከናወን ያልቻለ ዕቃዎችን ግዥ በማናቸውም
ጊዜ መፈጸም ይቻላል፡፡
5) የከተማው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የግዥውን መጠን መሰረት በማድረግ
የዕቃዎች እና የአገልግሎቶች ግዥ በተማከለ ሁኔታ ወይም በሥራ ሂደት ደረጃ
እንዲፈፀም ለማድረግ የገንዘብ ጣሪያ ለመወሰን ይአችላል፡፡
ክፍል 7
የዕዳ ምህረት እና እዳን ከመዝገብ ስለመዘረስ
50. የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሲያምንበት የከተማው አስተዳደር በሚያቀርብለት
አስተያየት መሠረት ከማንኛውም ግብር በዚሁ ላይ የሚከፈል ወይም ከተከፈለ ወለድም
ጭምር ምህረት ሊያደርግ ይችላል፡፡
51. የከተማው አስተዳደር በቂ ምክንያት መኖሩን አረጋግጦ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
በማቅረብ ማናቸውም ተሰብሳቢ ሂሳብ እና በዚሁ ላይ ከሚከፈል ወይም ከተከፈለ ወለድ
ጭምር ሊያዘርዝ ይችላል፡፡ ዝርዝር በመመሪያ ይወሰናል፡፡
ክፍል 8
ንብረት
52. መርሆዎች
የከተማው ንብረቶች ግዥ፣ አጠቃቀም፣ ጥገና፣ ጥበቃ እና አወጋገድ የበጀት ውስንነትን ግምት
ውስጥ በማስገባት የሀብት አጠቃቀምን በጠበቀ ብቃት ባለው እና ውጤታማ በሆነ መንገድ
መመራቱን በሚያረጋግጥ አኳኋን መፈፀም አለበት፡፡
27
53. ንብረት መያዝ
1. በግዥ ወይም በሌላ ማናቸውም መንገድ የተገኘ ማንኛውም የከተማው ንብረት ብቸኛ
ዓላማ የፀደቁ ፕሮግራሞችን አመራር እና አፈፃፀም ብቃት ባለው እና ውጤታማ በሆነ
መንገድ እንዲከናወን ማስቻል መሆን አለበት፡፡
2. ማናቸውም ባለቤት የሌለው ወይም ባለንብረቱ በውል ያልታወቀ ንብረት ከንቲባው
በሚወክለው አካል ወይም ሰው አስተዳደር ሥር ይሆናል ፡፡ ዝርዝር የአፈፃፀም
መመሪያ በከንቲባው ይዘጋጅለታል፡፡
28
መደረጉን የሚገልፅ ማስታወቂያ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ ብቻ መተላለፍ
ይኖርበታል፡፡
ክፍል 9
ሀብትን በልማት ላይ ስለማዋል
29
መ/ ሕብረተሰቡ አገልግሎቶቹን በተመጣጣኝ ዋጋ በማግኘት እንዲችል የትኛው ሰው
ወይም ድርጅት የትኛውን አገልግሎት በአነስተኛ ወጪ ለመስጠት እንደሚችል
በማረጋገጥ ጥናት ማካሄድ አለበት፣
3. ሥራ አስኪያጁ እና በሥሩ ያሉ የሥራ ሂደቶች ለሦስተኛ ወገን የተሰጡ አገልግሎቶች
በብቃት እየተከናወኑ መሆኑን ለማረጋጋጥ ክትትል የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 በተገለጸው መሠረት ክትትል ተደርጎ ግዴታቸውን
ባልተወጡ የሶስተኛ ወገኖች ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡
30
ክፍል 10
ሂሳብ እና የሂሳብ አመዘጋገብ
61. የሂሳብ ዝግጅትና ሪፖርት አቀራረብ
1. ማናቸውም የከተማው ሂሳብ መግለጫ ዝግጅት በጀት ከሚመደብላቸው የሥራ
ሂደቶች ይጀምራል፡፡
2. የከተማው የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት፣ ዕዳ እና ሀብትን እንዲሁም የተጣራ ቀሪ
ሀብትን የሚያሳይ የተሟላ መረጃ መያዝ አለበት፡፡ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓቱ
በሚከተሉት ሳይወሰን፡-
ሀ/ የሂሳብ ሚዛን መግለጫ፣
ለ/ የገቢ እና የወጪ መግለጫ፣
ሐ/ የተሰብሳቢና የተከፋይ መግለጫ፣
መ/ የጥሬ ገንዘብ ፍሰት መግለጫ የሚያካትት መሆን ይኖርበታል፡፡
3. የከተማው የሂሳብ ሪፖርት በከተማው የፋይናስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ለውጭ
ኦዲተር ይቀርባል፡፡
4. የሂሳብ መግለጫ እና በውጭ ኦዲተር የተመረመረው ሂሳብ ለከተማው ከንቲባ
ይቀርባል፡፡ የከተማው ከንቲባ የቀረቡለትን የተመረመሩ ሒሳቦች በማጠቃለል ታይቶ
እንዲፀድቅ ለከተማው ምክር ቤት ያቀርባል፡፡ለክልሉ የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
የሂሳብ ሪፖርት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
31
ክፍል 11
የኦዲትና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
64. የክልሉ ፋይናስና የኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ተግባራት
1. የክልሉ ፋይናንስና የኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣
አግባብ ባለው የክልሉ አዋጅ በተሰተው ስልጣን መሠረት ይህንን ደንብ በተከሞች
ተግባራዊ እንዲሆን ዕገዛ ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ይገመገማል፡፡
2. የክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ
በከተሞት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 103/1999 በአንቀጽ 53 የተሰጠውን አላማ ለማሳካት
በአንቀጽ 54 ንዑስ አንቀጽ ከ2-7 የተሰጡትን ተግባራት በሥሩ ያሉ የበታች መዋቅር
በማካተት ያከናውናል፡፡
32
7. በውጥ ኦዲተር ፣ በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና በምክር ቤቱ በተሰጡ
አስተያየቶችን በማጠቃለል ለከተማ ው ጽ/ቤቶች ያቀርባል፡፡
8. ማናቸውንም ሂሳብ የሚመለከት መዝገብ እና የሂሳብ መግለጫ ለአጠቃቀም
በሚያመች መንገድ ይይዛል፣ አግባብ ያላቸው የሥራ ሂደቶች በጠየቁ ጊዜ
ሊጠቀሙበት እንዲችሉ ያደርጋል፡፡
9. በዚህ ደንብ በዝርዝር እንደተቀመጠው የፋይናንስ ሥራዎች ሁሉ የመንግሥትና
የፋይናንስ ፖሊሲዎች የሚመለከቱ ሌሎች ማናቸወንም ተግባራት ያከናውናል፡፡
66. . ኦዲት
1. የከተማው ምክር ቤት የከተማውን ሂሣብና በጀት የሚመረምር እና የምርመራው
ውጤት ለምክር ቤቱ የሚያቀርብ በውድድር ከተመረጡ የግል ኦዲት ተቋም የውጭ
ኦዲተር መሰየም ይችላል፡፡
2. የኦዲት ሪፖርቱ ከምርመራው ውጤት በተጨማሪ ያለፈውን የበጀት ዓመት የሂሳብ
ምርመራ ግኝት እና በግኝቱ ላይ የተወሰደውን እርምጃ የሚያካትት መሆን አለበት፡፡
3. በከተማው ውስጥ የሚቋቋመው የውስጥ ኦዲት ተጠሪነት ለከንቲባው ይሆናል፡፡
4. የከተማው ሂሣብ ሣይመረመር ከሁለት ዓመት በላይ መቆየት የለበትም፡፡
33
70. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
1. መመሪያዎች ስለማስወጣት
ሀ/ በዚህ ደንብና ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት
ቢሮ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
ለ/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1(ሀ) መሠረት በሚወጡ መመሪያዎች ባልተሸፈኑ
ጉዳዮች ላይ የክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
2. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረኑ አሠራሮች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡
ሽፈራው ሽጉጤ
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት
ርዕሰ መስተዳድር
ሀዋሳ
34