Professional Documents
Culture Documents
Draft Regulation On CSO - ACO
Draft Regulation On CSO - ACO
(ረቂቅ)
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሲቪል ማኅበረሰብ This regulation is issued by the FDRE Council
ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 አንቀፅ of Ministers pursuant to Article 89 (1) of the
89(1) መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል። Civil Society Organizations Proclamation No.
1113/2019.
2. ትርጓሜ 2. Definitions
Unless the context otherwise requires, in this
በዚህ ደንብ ውስጥ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም
Regulation:
የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር፦
1. “Proclamation” means the Civil Society
1. “አዋጅ” ማለት የሲቪል ማኅበረሰብ Organizations Proclamation No.
ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 1113/2011.
ነው።
2. The definitions provided under Article 2 of
2. በአዋጁ አንቀፅ 2 ስር የተሰጡ
the Proclamation shall be applicable to this
ትርጓሜዎች ለዚህም ደንብ ተፈፃሚ
ይሆናሉ። Regulation.
2
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
3. ኤጀንሲው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ 3. Where the Agency finds necessary, it may
አንቀፅ መሰረት የሚፅፈው ደብዳቤ specify the validity period of the letter of
ተቀባይነት የሚያገኝበትን ጊዜ ገድቦ support issued as per this Article.
ሊያስቀምጥ ይችላል።
3
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
4
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
5
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
3. ኤጀንሲው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ 2 3. If the Agency, in the course of implementing
ስር የተመለከተውን በሚያስፈጽምበት ጊዜ the provisions of this Article, identifies a
የወንጀል ድንጋጌዎች ጥሰት መኖሩን ካመነ violation of penal laws, it shall file a
በይዞታው የሚገኘውን መረጃ በማሰባሰብ complaint or claim based on the evidence in
አግባብነት ባለው ህግ መሰረት አቤቱታ its possession and the applicable law; and
ወይም ክስ ያቀርባል፣ አግባብነት ባለው cooperate and provide the necessary support
የወንጀል ህግ አስፈጻሚ አካል ሲጠየቅ in criminal proceedings upon the request of
የወንጀል ስነ ሥርዓት ሂደት ውስጥ the appropriate law enforcement body.
አስፈላጊውን እገዛና ድጋፍ ያደርጋል።
6. ህብረት 6. Consortium
2. ህብረቶች አዲስ የሚቀላቀሉዋቸውን አባላት 2. Consortiums shall notify the Agency of the
ጨምሮ በስራቸው ያሉ አባላትን ዝርዝር names of their members including those of
በአመታዊ ሪፖርታቸው ላይ በማካተት new members by appending the list in their
ለኤጀንሲው ማሳወቅ ይኖርባቸዋል። yearly report.
1. ለዚህ ደንብ ዓላማ “ሙያ” ማለት ከአንድ 1. For the purposes of this Regulation,
በመንግስት እውቅና ካገኘ የትምህርት “profession” means educational certificate
ተቋም በአንድ ሙያ ዙሪያ ስላለ እውቀት፤ issued by officially recognised educational
ልምድ ወይም ክህሎት የሚሰጥ institution confirming knowledge,
የትምህርት ማስረጃ ወይም ሌላ ሙያን experience or skill relating to a profession
ማረጋገጥ በሚችል የመንግስት አካል or a profession certified by relevant
ወይም ስልጣን ባለው አካል የተረጋገጠ Government or authorized body.
ሙያ ማለት ነው፡፡
6
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
7
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 2. The Agency shall implement the provisions
የተመለከተው ኤጀንሲው ለድርጅቶች of sub-article (1), in a manner that will not
የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት hamper the efficiency of its services to
የሚያስችሉትን አሰራሮችን በማይገድብ Organizations.
መልኩ ይተገበራል።
2. ድርጅቶች ስያሜውን ወይም አርማውን 2. The organizations shall have the option to
በራሳቸው በኩል ከላይ በተደነገገው አግባብ publish on its own in line with the above
በጋዜጣ ማሳተም ወይም የማሳተም provision or may use the Agency’s pre-set
ሂደቱን ለማቀላጠፍ በኤጀንሲው አስቀድሞ publication process where such a process
የተደራጀ የማሳተሚያ አሰራር ካለ በዚሁ has been pre-set by the Agency to simplify
አሰራር መጠቀም ይችላሉ፡፡ በሁለቱም the application process. The expenses for
መንገዶች የማሳተሚያው ወጪ publication shall, in either case, be borne by
በአመልካች ድርጅቶች የሚሸፈን ይሆናል፡፡ the applicant.
3. ስያሜ ወይም ዓርማ በጋዜጣ ከታተመበት 3. After the 10th consecutive publishing day,
ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የህትመት the organization must submit proof of
ቀናት በአየር ላይ ከዋለ በኋላ ድርጅቱ publication which shows the date of
የታተመበትን ቀን የሚያሳይ የህትመቱን publication. Where an Organization chooses
ማስረጃ ለኤጀንሲው ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ a publication process pre-set by the Agency,
ድርጅቱ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 the Agency shall make available to the
መሰረት በኤጀንሲው አስቀድሞ public the name and symbol of the
የተደራጀውን የስያሜና አርማ ህትመት organizations for a period of 10 consecutive
አሰራር የሚመርጥ ከሆነ ኤጀንሲው
days from its day of announcement.
በአሰራሩ መሰረት ለአስር ተከታታይ ቀናት
ስያሜውንና አርማውን ለሕዝብ እይታ
ክፍት ያደርጋል፡፡
8
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
4. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 3 በተደነገገው 4. Any affected person may, after paying a
መሰረት በታተመው ስያሜ ወይም አርማ prescribed fee, file a notice of opposition
ላይ ተቃውሞ ያለው ማናቸውም ሰው claiming that it may suffer harm from the
ለዚሁ የተመለከተውን ክፍያ በመክፈል name or symbol of an organisation within 10
ጉዳት የሚደርስበት መሆኑን በመጥቀስ day of the publication. The Agency shall
የተቃውሞ አቤቱታውን ከህትመቱ ቀን decide on the merits of the opposition.
ጀምሮ በአስር ተከታታይ የህትመት ቀናት
ውስጥ ለኤጀንሲው ማቅረብ ይችላል፡፡
ኤጀንሲው የቀረበውን ተቃውሞ መርምሮ
ውሳኔ ይሰጣል፡፡
1. በአዋጁ አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ 2(ሐ) 1. The letter of recommendation for foreign
የተጠቀሰው ለውጭ ድርጅቶች የሚሰጥ organisations referred in Article 58 sub-
የድጋፍ ደብዳቤ ድርጅቱ በተቋቋመበት
article 2 (c) of the Proclamation, is a letter of
አገር ከሚገኝ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ወይም
recommendation from the Ethiopian
ሚሲዮን የሚፃፍ የድጋፍ ደብዳቤ ማለት
Embassy or Mission located in the country
ነው።
9
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
10
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
6. የውጭ ድርጅቶች በኤጀንሲው 6. The Agency may, together with the relevant
ተመዝግበው አህጉራዊ ወይም ንዑስ governmental institutions, determine by
አህጉራዊ ቢሮዎችን በኢትዮጵያ ውስጥ
issuing guideline the special privileges and
በሚያቋቁሙበት ወቅት ስለሚያገኙዋቸው
benefits that foreign organisations
ልዩ መብቶችና ጥቅሞች ኤጀንሲው
registered by the Agency gain from
ከሚመለከታቸው የመንግስት ተቋማት ጋር
በመሆን ዝርዝሩን በመመሪያ ሊወስን establishing regional or sub-regional
ይችላል። offices in Ethiopia.
12. በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚጋበዙ 12. Foreign Organizations Invited by the
የውጭ ድርጅቶች Ministry of Foreign Affairs
Part Three
ክፍል ሶስት
13. በወንጀል የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን 13. Money laundering and financing
ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብና ሽብርተኝነትን terrorism
በገንዘብ መርዳት
11
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
3. ኤጀንሲው በወንጀል የተገኘ ገንዘብ ወይም 3. The Agency shall facilitate the inclusion of
ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና procedures necessary to counter threats of
ሽብርተኝነትና በገንዘብ መርዳት ስጋቶች money laundering and financing terrorism
ለመከላከል የሚያስችሉ አሰራሮች in the self-regulatory mechanisms of
የድርጅቶች የራስ በራስ ቁጥጥር ስርዓት organizations.
ውስጥ የሚካተትበትን ሁኔታ ያመቻቻል።
14. ንብረት በሽያጭ ወይም በስጦታ 14. Transferring Assets Through Sale and
ስለማስተላለፍ donation
12
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
4. ከሽያጭ ከተላለፈ ንብረት የሚገኙ ገቢዎች 4. Proceeds from the sale of assets shall be
ወደ በጎ አድራጎት ድርጅት የሂሳብ deposited in the bank account of the
አካውንት ገብተው በአዋጁ መሰረት Organization and utilised in accordance with
ለአስተዳደራዊ ወይም ለፕሮግራም the provisions of the Proclamation on
ወጪዎች በተደነገገው መሰረት ጥቅም ላይ administrative program expenses.
መዋል ይኖርባቸዋል።
13
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
beneficiaries.
2. ማንኛውም ድርጅት በገቢ ማስገኛ ሥራ 2. The start-up capital used by any organisation
ላይ ለመሰማራት የሚያውለው መነሻ for income generating activities shall be
ካፒታል እንደ ፕሮግራም ወጪ የሚቆጠር considered as a program expense.
ይሆናል፡፡
3. ከገቢ ማስገኛ ስራ የሚገኝ ገቢ እንደ አንድ 3. Proceeds from income generating activities
የድርጅት የገንዘብ ምንጭ ተቆጥሮ ወደ shall be considered as one source of
ድርጅቱ ሂሳብ ገቢ መደረግና በአዋጁ income for the Organization and deposited
አንቀፅ 63(2) መሰረት መዋል in the Organizations’ account and utilised
ይኖርበታል። in accordance with Article 63 (2) of the
Proclamation.
5. ለሶስተኛ ወገን ጥቅም የተቋቋሙ 5. The Agency shall monitor the income
ድርጅቶች የተሰማሩበት የገቢ ማስገኛ generating activity of an organization
ሥራው ለታለመለት የበጎ አድራጎት አላማ working for the benefit of third party to
እየዋለና በተገቢው መንገድ እየተመራ ensure that it is managed appropriately and
መሆኑን ኤጀንሲው ይከታተላል። serve its intended purpose.
14
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
1. ለዚህ ክፍል ዓላማ “ህዝባዊ መዋጮ” 1. For the purposes of this section “public
ማለት በህዝባዊ ወይም በስራ ወይም collection” means the process of collecting
በመኖሪያ ቦታዎች በመሄድ ወይም ሌላ cash or other types of assets by going to
መንገድ በመጠቀም የሚገኘውን ገቢ ለምን public, work or residential places, or using
እንደሚያውለው ገልፆ ገንዘብ ወይም ሌላ other means, with or without pay, and after
ንብረት በዋጋ ወይም በነፃ ለማሰባሰብ having informed the donor the purpose of
የሚደረግ ጥሪ ማለት ነው። the fundraising.
3. ማናቸውም ህዝባዊ መዋጮ ያካሄደ 3. Any Organization that has conducted public
ድርጅት የህዝባዊ መዋጮውን አላማ፣ collection shall incorporate in its annual reports
የቆየበትን ጊዜ፣ መዋጮው የተሰባሰበበትን and accounts, the purpose of the public
ቦታዎችና መዋጮውን የሚመለከቱ የሂሳብ collection, its duration, places of collection and
አያያዝ መዛግብትን የሚመለከት ዘገባ the relevant statement of accounts.
በዓመታዊ የሥራና የገንዘብ እንቅስቃሴ
ሪፖርት ውስጥ ማካተት ይኖርበታል።
4. ኤጀንሲው ግለሰቦች ወይም የንግድ 4. The Agency, after assessing procedures for
ተቋማት ከእቃ ወይም ከአገልግሎት communicating and implementing
ወይም ከሌሎች መሰል ሽያጮች commercial advertisements in which
የሚያገኙትን ገቢ በከፊል ለበጎ አድራጎት individuals or commercial entities pledge to
አላማ እንደሚያውል ቃል በመግባት donate part of the proceeds from sale to
የንግድ ማስታወቂያዎችን charitable purposes, shall identify ways to
የሚያሰራጩበትን እናም የሚተገብሩበትን promote this and such other methods of
አሰራር በማጥናት እነዚህ እና ተመሳሳይ charitable giving
አሰራሮች ለበጎ አድራጎት ስራ መስፋፋትና
መጠናከር የሚችሉበትን አግባብ በተለያየ
መንገድ ያመላክታል፣ ይደግፋል።
15
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
1. ለዚህ ደንብ አላማ “ወጪ መጋራት” 1. For the purposes of this Regulation “cost
ማለት ለሶስተኛ ወገን ጥቅም የሚሰሩ sharing” means an arrangement whereby, in
ድርጅቶች የተሰማሩበትን የበጎ አድራጎት order to achieve their objectives,
አላማ ለማከናወን ከተጠቃሚው ህብረተሰብ Organizations operating for the benefit of
ጋር በጉልበት፤ በአይነት ወይም በገንዘብ third parties, share costs in cash or in-kind
የአገልግሎቱን ወጪ የሚጋሩበት የአሰራር with the beneficiaries of their services; and
ስርዓት ማለት ሲሆን አቅም ለሌላቸው includes an arrangement whereby, an
የህብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎቱን በነፃ Organization provides chargeable services
ለመስጠትና አገልግሎቱን ለማስፋፋት
for individuals who are not beneficiaries of
ሲባል የበጎ አድራጎት አላማው ተጠቃሚ
its charitable aim in order to maintain and
ያልሆኑ ሰዎችን አገልግሎቱን በክፍያ
expand its free services.
እንዲያገኙ ማድረግን ያጠቃልላል።
2. ማንኛውም ለሶስተኛ ወገን ጥቅም የሚሰራ 2. Any Organization operating for the benefit
ድርጅት ለተጠቃሚዎች የሚሰጠውን of third parties can provide its services to
አገልግሎት ያለምንም ክፍያ ወይም its beneficiaries for free or a nominal fee in
በመጠነኛ ዋጋ የወጪ መጋራትን መርህ accordance with the principles of cost
ተከትሎ ሊሰጥ ይችላል። sharing.
16
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
ያገለግላል።
17
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
2. ኤጀንሲው በአዋጁ በተሰጠው ስልጣንና 2. The Agency may sign a project agreement
ተግባራት ዙሪያ ከሚሰማሩ ድርጅቶች ጋር with organisations working on issues
የፕሮጀክት ስምምነት ሊፈራረም ይችላል። related to its powers and functions
provided in the Proclamation.
22. የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በጎ አድራጊነት 22. Volunteerism and Charity works
18
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
2. ኤጀንሲው የሲቪል ማኅበረሰብ 2. The Agency shall conduct the study of best
ድርጅቶችን መፍረስ በሚመለከት ምርጥ practices regarding the dissolution of civil
ልምዶችን ያጠናል፤ ከሲቪል ማኅበረሰብ society organizations and initiate the
ዘርፍ ጋር በመመካከር ተገቢ የህግ እና requisite legislative and regulatory reform
የቁጥጥር ስርአት ለውጥ እንዲጀመር in consultation with the civil society sector.
ያደርጋል፡፡
1. በአዋጁ ወይም በዚህ ደንብ መሰረት 1. Any order given by the Agency in
በኤጀንሲው የሚሰጥ ማንኛውም ትእዛዝ accordance with the Proclamation or this
ወይም የድርጅቶችን አሰራር በሚመለከት Regulation, or an enquiry relating to the
የሚቀርብ ጥያቄ በጽሁፍ ተቀምጦ rules of operation for Organizations shall
በሚመለከተው ድርጅት መዝገብ be put in writing and kept in the file of the
ይያያዛል። relevant Organization.
19
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
2. ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብ፤ 2. Any law, regulation, directive and customary
መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ practice contrary to this Proclamation shall
ደንብ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ have no effect with respect to matters
ተፈፃሚነት አይኖረውም። provided by this Regulation.
ኤጀንሲው ለዚህ ደንብ አፈፃፀም የሚያስፈልጉ The Agency may issue directives necessary to
መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል። give effect to this Regulation.
ይህ ደንብ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Regulation shall come into force as of the
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። date of its publication in the Federal Negarit
Gazeta.
20
ለውይይት የቀረበ ረቂቂ ደንብ Draft Regulation
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ Agency for Civil Society Organizations
21