Professional Documents
Culture Documents
A Proclamation To Ammend Micro Finance Business Proclamation
A Proclamation To Ammend Micro Finance Business Proclamation
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፷፬/፪ሺ፲፪ ዓ.ም Proclamation No. 1164/2019
የአነስተኛ ፋይናንስ ሥራ /ማሻሻያ/ አዋጅ…..ገጽ ፲፪ሺ፸፰ Microfinance Business (Amendment) Proclamation
Page ……………………………..…………………12078
ማረሚያ ቁጥር ፲፭/፪ሺ፲፪…………………ገጽ፲፪ሺ፹፭ Corrigendum No.15/2020………………….page 12085
የአነስተኛ ፋይናንስ ሥራ አዋጅ ቁጥር ፮፻፳፮/፪ሺ፩ን WHEREAS, it has become necessary to amend
ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ the Microfinance Business Proclamation
No. 626/2009;
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ NOW, THEEFORE, in accordance with
መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) መሰረት የሚከተለው Article 55(1) of the Constitution of the Federal
ታውጇል:- Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
proclaimed as follows:
፩. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “የአነስተኛ ፋይናንስ ሥራ /ማሻሻያ/ “This Proclamation may by cited as Microfinance
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፷፬/፪ሺ፲፪” ተብሎ ሊጠቀስ Business (Amendment) ProclamationNo.1164/ 2019.”
ይችላል፡፡
፪. ማሻሻያ 2. Amendment
የአነስተኛ የፋይናንስ ሥራ አዋጅ ቁጥር The Microfinance Business Proclamation
፮፻፳፮/፪ሺ፩ እንደሚከተለው ተሻሽሏል:- No.626/2009 is hereby amended as follows:
፩/ የአዋጁ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ (፫)፣ (፬) እና 1/ Sub Article (3), (4) and (6) of Article 2 of the
(፮)፣ ተሰርዘው በሚከተሉት አዲስ ንዑስ Proclamation are deleted and replaced by the
አንቀጽ (፫)፣ (፬) እና (፮) ተተክተዋል፡፡ following new Sub-Articles (3), (4) and (6):
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፸፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12079
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፹ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12080
መ) በብሔራዊ ባንክ በየጊዜው ተቀባይነት d) Such other assets as the National Bank
አላቸው ተብለው የሚወሰኑ ሌሎች ገንዘብ may from time to time declare to be
አከል ንብረቶች፡፡" liquid assets.
፫/ የአዋጁ አንቀጽ ፫ ንዑስ አንቀጽ (፪) ፊደል ተራ 3/ Paragraph (g), (i) and (k) of Sub Article (2) of
(ሰ)፣ (ቀ) እና (ተ) ተሰርዘው በሚከተሉት ፊደል Article 3 of the Proclamation are deleted
ተራ (ሰ)፣ (ቀ) እና (ተ) ተተክተዋል:- and replaced by the following new paragraph
(g), (i) and (k):
ሰ) “በከተማና በገጠር በጥቃቅንና አነስተኛ
የሥራ መስኮች ወይንም በሌሎች ምርታማ g) “Supporting income generating projects of
urban and rural micro and small scale
ተግባራት ላይ የተሰማሩ ሰዎች የሚያካሂ
operators or others engaged in productive
ዷቸውን ገቢ የሚያስገኙ ፕሮጀክቶች activities;”
ማገዝ፤”
i) “Managing funds for micro and small
ቀ)“ለጥቃቅንና ለአነስተኛ የንግድ ሥራዎች
scale businesses or other related
ወይም መሰል ምርታማ ተግባራት ዓላማ
productive activities;”
የሚውል ገንዘብ ማስተዳደር፤”
ተ) “የፋይናንስ ኪራይ አገልግሎት በካፒታል k) “Providing financial leasing service to
ዕቃ ኪራይ ንግድ ሥራ አዋጅ ቁጥር lessees in accordance with Capital Goods
፩፻፫/፲፱፻፺ እና የካፒታል ዕቃ ኪራይ Leasing Business Proclamation No
.103/1998 and Capital Goods Leasing
ንግድ ሥራ (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር
Business (Amendment) Proclamation
፰፻፯/፪ሺ፭ መሠረት ለተከራዮች No. 807/2013;”
መስጠት፤
፬/ ከአዋጁ አንቀጽ ፫ ንዑስ አንቀጽ (፪) ፊደል ተራ 4/ The following new paragraphs (l), (m) and
(ተ) ቀጥሎ የሚከተሉት አዲስ ፊደል ተራ (n) are added after paragraph (k) of Sub-
(ቸ)፣ (ኀ) እና (ነ) ተጨምረው ነባሩ ፊደል ተራ Article 2 of Article 3 of the Proclamation,
(ቸ) ፊደል ተራ (ኘ) ሆኖ ተሸጋሽጓል፡፡ and the existing paragraph (l) is renumbered
as paragraph (o):
ቸ) "በዲጅታል ዘዴዎች የዲጅታል l) Provide digital finance services;
ፋይናንስ አገልግሎት፣
ኀ) የወኪል ባንኪንግ አገልግሎት መስጠት፤ m) Agent banking service; and
እና
n) Provide interest-free microfinance
ነ) ከወለድ ነፃ አነስተኛ የፋይናንስ ሥራ
service;
አገልግሎት መስጠት፣"
፭/ ከአዋጁ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ (፩) 5/ The following new paragraph (c), (d) and (e)
ፊደል ተራ (ለ) ቀጥሎ አዲስ ፊደል ተራ are added after paragraph (b) Sub Article (1)
(ሐ)፣ (መ) እና (ሠ) ተጨምረዋል፡፡ of Article 8 of the Proclamation:
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፹፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12081
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፹፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12082
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፹፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12083
፴፪/ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ትውልደ 32. Manner of Participation of Foreign Nationals of
ኢትዮጵያዊ በአነስተኛ የፋይናንስ Ethiopian Origin in a Microfinance Business:
ዘርፍ ስለሚሳተፉበት ሁኔታ
፩/ "በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ የተደነገገው 1/ “Without Prejudice to Article 25 of thi
ክልከላ እንደተጠበቀ ሆኖ የውጭ Proclamation foreign nationals of Ethiopian
ሀገር ዜግነት ያለው ትውልደ origin or organizations owned fully by
ኢትዮጵያዊ ወይም ሙሉ በሙሉ
foreign nationals of Ethiopian origin, or
የውጭ ሀገር ዜግነት ባላቸው
jointly by foreign nationals of Ethiopian
ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባለቤትነት
origin and Ethiopian nationals may be
ወይም የውጭ ሀገር ዜግነት ባላቸው
ትውልደ ኢትዮጵያውያንና በኢትዮ allowed to acquire the shares of an
ጵያውያን የጋራ ባለቤትነት የተቋቋ Ethiopian micro-financing institution or
ሙ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ውስጥ establish a micro-financing institution.
በተቋቋመ አነስተኛ የፋይናንስ
ተቋም የአክስዮን ባለቤት መሆን
ወይም አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም
ማቋቋም ይችላሉ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ If a foreign national of Ethiopian origin
በተደነገገው አግባብ የውጭ ሀገር holds a share directly in a microfinance
ዜግነት ያለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ institution or indirectly by holding a share
ቀጥታ የአንድ የአነስተኛ ፋይናንስ in another organization that holds a share
ተቋም ባለአክስዮን ሲሆን ወይም in a microfinance institution, in accordance
በተዘዋዋሪ መንገድ የአክስዮን with the provisions of Sub Article (1) of
ባለቤት የሆነበት ሌላ ድርጅት this article, a foreign national of Ethiopian
የአንድ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም origin or the organization in which he is
ባለአክስዮን ሲሆን የውጭ ሀገር shareholder, shall pay the values of the
ዜግነት ያለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ shares in a microfinance institution only in
ወይም እሱ ባለአክስዮን የሆነበት
an acceptable foreign currency.
እና በአነስተኛ ፋይናንስ ተቋሙ
ባለአክሲዮን የሆነ ድርጅት
በአነስተኛ ፋይናንስ ተቋሙ
የሚኖረው የአክስዮን ድርሻ ዋጋ
በሙሉ ተቀባይነት ባለው የውጭ
ምንዛሪ ብቻ የሚከፈል ይሆናል፡፡
፫ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ Notwithstanding the provisions of sub-
የተደነገገው ግዴታ ቢኖርም:- article (2) of this article, all types of
payments due to a foreign national of
Ethiopian origin resulting from:
ሀ) ከአክስዮን ባለቤትነት የሚያገኘው a) dividends earned from a share in a
የትርፍ ድርሻ፣ microfinance institution;
ለ) የአክስዮን ድርሻውን ለሌላ ሰው b) transfer of shares in a microfinance
ሲያዛውር፣ institution;
ሐ) ባለአክስዮን የሆነበት አነስተኛ c) sales or liquidation of a microfinance
የፋይናንስ ተቋም ሲሸጥ ወይም institution; or
ፈርሶ ሂሳቡ ሲሰራ፣ ወይም
መ) ሌሎች ከአክሲዮን ባለቤትነት ጋር d) any other matters related to shareholding
በተያያዘ፤ in a microfinance institution;
የውጭ ሀገር ዜግነት ላለው ትውልደ shall be paid in local currency, i.e., Birr,
ኢትዮጵያዊ ወይም እሱ ባለአክሲዮን meanwhile, he shall not be allowed to repatriate
ለሆነበት ድርጅት እና በአነስተኛ any asset or interest obtained in this manner.
የፋይናንስ ተቋም ውስጥ አክሲዮን ላለው
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፹፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12084
፫. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
3. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት
This Proclamation shall come into force on the date
ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል:: of publication in the Federal Negarit Gazette.
www.chilot.me
gA ፲፪ሺ፹፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፯ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No.7, 9th Junuary,2020…..page 12085
www.chilot.me