Professional Documents
Culture Documents
Federal Negarit Gazette
Federal Negarit Gazette
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲን ለማቋቋም Council of Ministers Regulation to Provide for the
Establishment of the Ethiopian DIASPora Agency
የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ This Regulation is issued by the Council of
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና Ministers pursuant to Article 5 of the Definition of
ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮/፪ሺ፰ Powers and Duties of the Executive Organs of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia
(እንደተሻሻለ) አንቀጽ ፭ እንዲሁም በውጭ ግንኙነት
Proclamation No.916/2015(as amended) and Article
አገልግሎት አዋጅ ቁጥር ፯፻፺/፪ሺ፭ አንቀጽ ፶፮(፩)
56 (1) of the Foreign Relation Service Proclamation
መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል።
No. 790/2013.
፪. ትርጓሜ 2. Definition
In this Regulation, unless the context
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
otherwise requires:
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፦
1. “Ministry” or “Minister” means the
፩/ “ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር” ማለት እንደቅደም
Ministry or Minister of Foreign Affairs of
ተከተሉ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ
the Federal Democratic Republic of
ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም
Ethiopia, respectively;
ሚኒስትር ነው፤
2. “Proclamation” means the Foreign Relation
፪/ “አዋጅ” ማለት የውጭ ግንኙነት አገልግሎት
Service Proclamation No. 790/2013;
አዋጅ ቁጥር ፯፻፺/፪ሺ፭ ነው፤
ያለው ወይም የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆነ የውጭ Ethiopian origin that permanently resides
abroad;
ዜጋ ነው፤
፬/ “ምክር ቤት” ማለት በዳያስፖራ እና ተያያዥ 4. “Council” means an entity established to
undertake Diaspora and related activities
ጉዳዮች ላይ በዚህ ደንብ የተሰጡትን ተግባራት
pursuant to this Regulation;
ለማከናወን የተቋቋመ አካል ነው፤
5. "Mission" means Ethiopia's diplomatic
፭/ “ሚሲዮን” ማለት በውጭ አገር የሚገኝ
mission, permanent mission, consular
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
office or trade office abroad;
ኤምባሲ፣ ቋሚ መልክተኛ ጽ/ቤት፣ ቆንስላ
ጄኔራል ጽ/ቤት ወይም የንግድ ጽ/ቤት ነው፤
፮/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራስያዊ 6. “Regional State" means any State referred
ሪፐብሊክ አባል የሆነ ክልል ሲሆን፣ የአዲስ አበባ Ethiopia and includes the administrations
፯/ በአዋጁ አንቀጽ (፪) የተሰጡ ትርጓሜዎች ለዚህ 7. The definitions provided under article (2)
፫. መቋቋም 3. Establishment
፩/ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ 1. The Ethiopian Diaspora Affairs Agency
“ኤጀንሲ” ተብሎ የሚጠራ) የሕግ ሰውነት ያለው (hereinafter referred to as “Agency”) is
የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤት ሆኖ በዚህ hereby established as an Autonomous
፭. ዓላማ
5. Objectives
የኤጀንሲው ዓላማ፡-
The objectives of the Agency include:
፩/ የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ፖሊሲን ማስፈጸም፤እና
1. Implementing the Ethiopian Diaspora
Policy; and
gA ፲ሺ፭፻፷፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፪ ጥቅምት ፲፱ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 2 29th October , 2018 …...page 10564
፰/ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ በአገር ውስጥ የበጐ 8. Coordinate and facilitates conditions for
፲፪/ ተገቢነት ካላቸው የአገር ውስጥና የውጭ 12. create working mechanism with relevant
ተቋማት ጋር የስራ ግንኙነት ይፈጥራል፣ domestic and foreign institutions;
፲፫/ ዓላማዎቹን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች 13. Undertake other activities necessary for the
accomplishment of its objectives.
ተግባራትን ያከናውናል።
፯. የኤጀንሲው አወቃቀር 7. Organization of the Agency
ኤጀንሲው፦ The Agency shall have:
፩/ አማካሪ ምክር ቤት፣ 1. Advisory Council;
፪/ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር የአማካሪ ምክር 2. The Director General of the Agency shall
act as member and the secretary of the
ቤቱ ፀሐፊ እና አባል ይሆናል። Advisory council .
፱. የአማካሪ ምክር ቤቱ ሥልጣንና ተግባራት 9. Powers and Duties of the Advisory Council
The Advisory Council shall have powers and
አማካሪ ምክር ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣን እና
duties to:
ተግባራት ይኖሩታል፤
1. Provide strategic direction to implement
፩/ የኤጀንሲውን ዓላማ ለማስፈጸም የሚረዱ
the objectives of the Agency ;
ስትራተጂያዊ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፤
፪/ የኤጀንሲውን የሥራ ዕቅድ እና አፈጻጸም 2. Evaluate the Agency’s wok plans and
ይገመግማል፤ implementations;
3. Hold consultations and provide
፫/ ከዋና ዳይሬክተሩ በሚቀርቡለት ሌሎች ጉዳዮች
recommendations on matters presented by
ላይ በመምከር የውሳኔ ሀሳቦችን ያቀርባል። the Director General.
፲. የአማካሪ ምክር ቤት ስብሰባዎች 10. Meetings of the Advisory Council
1. The regular meetings of the Council shall
፩/ የምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባ በየሦስት ወሩ
be held every three months; provided,
ይካሄዳል፣ ሆኖም እንደአስፈላጊነቱ በማናቸውም ጊዜ
however, that an urgent meeting may be
አስቸኳይ ስብሰባ ሊደረግ ይችላል፡፡
held whenever necessary.
፪/ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የአማካሪ ምክር ቤቱ 2. There shall be quorum where more than
አባላት በስብሰባው ላይ ከተገኙ ምልዐተ ጉባኤ half of the members of the Advisory
ይሆናል፡፡ Council are present at a meeting.
gA ፲ሺ፭፻፷፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፪ ጥቅምት ፲፱ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 2 29th October , 2018 …...page 10566
የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን የምክር majority vote and in case of a tie, the
Chairperson shall have a casting vote;
ቤቱ ውሳኔ ሆኖ ያልፋል፡፡
፬/ የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው 4. Without prejudice to the provisions of this
አማካሪ ምክር ቤቱ የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት Article, the council may adopt its own
፲፩. የዋና ዳይሬክተር ሥልጣን እና ተግባር 11. Powers and Duties of the Director General
፩/ ዋና ዳይሬክተሩ የኤጀንሲው ዋና ሥራ 1. The Director General shall be the chief
አስፈጻሚ በመሆን ኤጀንሲውን ይመራል፤ executive officer of the Agency and shall
’
Agency.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው 2. Without prejudice to sub-article (1) of this
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና ዳይሬክተሩ:-
Article, the Director General shall:
ሀ) በዚህ ደንብ አንቀጽ (፮) የተመለከቱትን a) implement the powers and duties of the
የኤጀንሲውን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ Agency specified under Article (6) of
ላይ ያውላል፤ this Regulation;
ለ) የውጭ ግንኙነት አገልግሎት ሰራተኞችን b) employ and administer Foreign
በአዋጅ ቁጥር ፯፻፺/፪ሺ፭ እንዲሁም በውጭ Relation Service Officers in accordance
ግንኙነት አገልግሎት ሰራተኞች አስተዳደር with the Proclamation No. 790/2013
ደንብ ቁጥር ፫፻፺፱/፪ሺ፰ መሠረት እና and the Foreign Relation Service
በከፊል ለኤጀንሲው ሌሎች ኃላፊዎችና staff of the Agency to the extent necessary
for the efficient performance of the
ሠራተኞች በውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡
activities of the Agency.
፲፪. በጀት 12. Budget
የኤጀንሲው በጀት በመንግሥት ይመደባል፡፡ The Agency’s budget shall be allocated by
the Government.
፲፫. የሂሳብ መዛግብት 13. Books of Accounts
፩/ ኤጀንሲው የተሟሉ እና ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ 1. The Agency shall keep complete and
ነክ ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይም ዋናው documents of the Agency shall be audited
annually by the Auditor General or by an
ኦዲተር በሚሰይመው ኦዲተር በየዓመቱ
auditor assigned by him.
ይመረመራል፡፡
ይህ ደንብ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Regulation shall enter into force on the date
of publication in the Federal Negarit Gazette.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል።
አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፱ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Done at Addis Ababa, this 29thday of October 2018.