You are on page 1of 32

www.abyssinialaw.

com

16ኛ አመት ቁጥር 3 ባህር ዳር ህዳር 24 ቀን 2003 ዓ.ም


Bahir Dar 3rd, December 2010
16th Year No 3

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት
ዝክረ-ሕግ
ZIKRE-HIG
OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL
STATE IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF
ETHIOPIA

ISSUED UNDER THE


የአንዱ ዋጋ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ የፖ.ሣ.ቁ
AUSPICES OF THE COUNCIL
ብር መንግስት ምክር ቤት
OF THE AMHARA NATIONAL
---------- ጠባቂነት የወጣ REGIONAL STATE P.o. Box
Price

ማውጫ CONTENTS
ደንብ ቁጥር 75/2003 ዓ/ም Regulation No. 75/2010

በአማራ ብሔራዊ ክልል የተሻሻለው የመንግሥት The Revised Amhara National Regional State Civil
ሠራተኞች ዲስፕሊን አፈፃፀምና የቅሬታ servants’ Disciplinary and Grievance Submittal
አቀራረብ ሥነ-ስርዓት መወሰኛ ክልል Procedure Determination, Council of Regional
መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Government Regulation

ደንብ ቁጥር 75/2003 ዓ/ም Regulation No. 75/2010

በአማራ ብሔራዊ ክልል የመንግስት ሠራተኞች A REVISED REGULATION ISSUED BY THE


COUNCIL OF THE REGIONAL GOVERNMENT
ዲስፕሊን አፈፃፀምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-
TO PROVIDE FOR THE DISCIPLINARY AND
ሥርዓትን ለመወሰን የወጣ ክልል መስተዳድር GRIEVANCE SUBMITTAL PROCEDURE
DETERMINATION FOR THE CIVIL SERVANTS OF
ምክር ቤት ደንብ
THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE

1
www.abyssinialaw.com

በክልሉ ውስጥ ሲካሄድ ከቆየው የአሠራር ሥርዓት Whereas, it is from the standpoint of the working
ማሻሻያ አንፃር የመንግሥት ሠራተኛው በአዋጁ system reform which has been undertaken
የተሰጡትን መብቶች ሊያስከብር የሚችልበትንና through the regional State found necessary to
issue a procedural law enabling the civil servant
ግዴታዎቹን ሣይወጣ ሲቀር ደግሞ ተጠያቂ
to enforce the rights granted to him/her under the
የሚሆንበትን የሥነ-ስርዓት ሕግ ማውጣት አስፈላጊ
proclamation and equally render him/her liable in
ሆኖ በመገኘቱ፣
case of failure to discharge his/her obligations
thereof;

እስካሁን ሲሰራበት በቆየው ደንብ ውስጥ ያጋጠሙ Whereas, it has been found appropriate to rectify
የአፈጻጸም ክፍተቶችን ማረመና እንደገና መደንገግ the implementation gaps encountered during the
ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ፤ enforcement of the outgoing regulation effective
to this date and thereby provide it in a renewed
form;
የመንግሥት ሠራተኛው የሚያቀርበው ቅሬታም ሆነ Whereas, it is believed that if there is any
የፈፀመው የዲስፕሊን ግድፈት ቢኖር በተፋጠነ grievance to be submitted or disciplinary offense
ስርዓት መመርመር ፣ መጣራትና አስተዳደራዊ committed involving a civil servant shall have
been examined, investigated and obtained an
እልባት ማግኘት እንዳለበት በመታመኑ፣
administrative remedy in an accelerated procedure;

የአማራ ብሔራዊ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት Now, therefore, the Council of the Amhara
ተሻሽሎ በወጣው የብሔራዊ ክልሉ ሕገ መንግሥት National Regional Government, pursuant to the
አንቀጽ 58 ንዑስ አንቀጽ /7/ እና በክልሉ powers vested in it under Art. 58 sub-art. (7) of
the Revised National Regional Constitution and
የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 171/2002
Art. 92 of the Amhara National Regional State
ዓ.ም አንቀጽ 92 ድንጋጌዎች ሥር በተሰጠው
Civil Servants’ Proclamation No, 171/2010,
ስልጣን መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል።
hereby issues this regulation.

2
www.abyssinialaw.com

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL PROVISIONS
1. አጭር ርዕስ 1. Short title

ይህ ደንብ “የተሻሻለው የመንግሥት ሠራተኞች This Regulation may be cited as “The


የዲስፕሊን አፈፃፀምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ- Revised Amhara National Regional State
ስርዓት መወሰኛ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት Civil Servants’ Disciplinary and Grievance
ደንብ ቁጥር -75/2003 ዓ.ም’’ ተብሎ ሊጠቀስ Submittal Procedure determination Council
ይችላል። of Regional Government Regulation No
75/2010.’’

2. ትርጓሜ 2. Definitions
1. የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ 1. unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡- regulation:
ሀ) “አዋጅ” ማለት የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ a) “Proclamation” means the Revised
ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር Amhara National Regional State Civil
171/2002 ዓ.ም ነው። Servants’ Proclamation No. 171/2010.
ለ/ “ቅሬታ” ማለት የመንግሥት ሠራተኛ ከቅርብ b) “Grievance” means a complaint of a civil
አለቃው ወይም ከሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ጋር servant which could not be resolved
በሚያደርገው ውይይት ሊፈታ ያልቻለና through discussion between the
በመደበኛ የማጣራት ሂደት ምላሽ ሊያገኝ complainant and his immediate supervisor
የሚገባው አቤቱታ ነው። or the concerned official and ought to be
redressed through formal review
mechanism.
ሐ/ “የመንግሥት መ/ቤት የበላይ ኃላፊ” ማለት c) “Head of Government Office” means,
በአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 5 ስር የተሰጠው without prejudice to the definition given to
ትርጉም እንደተጠበቀ ሆኖ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን፣ it under Article 2 sub-Art. (5) of the
ተቋምን ወይም ማዕከልንና የመሣሰሉትን proclamation, a person who directs a
በበላይነት የሚመራ ሰው ሲሆን ምክትሉን Branch Office, an Institution or center and
ይጨምራል። the like, and includes his deputy.

3
www.abyssinialaw.com

መ/ ‘’ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ‘’ ማለት በፖሊስ d) “Force majeure” means a situation which
ጣቢያ፣ በማረሚያ ቤት ቆይታ፣ በህመም ወይም hinders one from performing permanent
በሌላ በማናቸውም ምክንያት መደበኛ ሥራን duties due to, having been detained under
ለማከናወን የማያስችል ሁኔታ ነው። police station or prison confinement,
illness or any other cause.
2. በአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 1፣ 2፣ 5 እና 12 2. The definitions provided for under Art. 2
ሥር የተሰጡ ትርጓሜዎች ለዚህ ደንብ sub-Arts. (1), (2), (5) and (12) of the
ድንጋጌዎችም በተመሣሣይ ተፈፃሚ ይሆናሉ። proclamation shall, mutatis mutandis, apply
to the provisions of this regulation.
3. የተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application
ይህ ደንብ በአዋጁ በሚተዳደሩ የመንግስት This regulation shall apply to those
መስሪያ ቤቶች እና ሰራተኞች ላይ ተፈጻሚ government offices and civil servants
ይሆናል። administered by the proclamation

ክፍል ሁለት PART TWO

ስለዲስፕሊን አፈፃፀም፣ DISIPLINARY EXECUTION,

የዲስፕሊን እርምጃ የመውሰድ POWERS AND RESPONSIBILITIES


TO TAKE DISCIPLINARY ACTIONS
ሥልጣንና ኃላፊነት
4. ስለቀላል የዲስፕሊን ቅጣቶች 4. Simple Disciplinary Penalties
1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በአዋጁ አንቀጽ 1. The process owner or coordinator shall,
67 ንዑስ አንቀጽ 1/ሀ/ እና /ለ/ ድንጋጌዎች ሥር depending on the gravity of the offense,
በተዘረዘሩት የቅጣት አይነቶች መሠረት have the powers and responsibilities to
የሚያስቀጣ ቀላል የዲስፕሊን ጥፋት የፈፀመ render oral or written warnings to any civil
እንደሆነ እንደ ጥፋቱ ክብደት የስራ ሂደት መሪው servant where the latter has committed
ወይም አስተባበሪው የቃል ወይም የጽሁፍ disciplinary offenses punishable with simple
ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሥልጣንና ኃላፊነት disciplinary penalties specified under Art.67
ይኖረዋል። sub-Art. 1 (a)and (b) of the proclamation.

4
www.abyssinialaw.com

2. የመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ በቀጥታ ለእሱ ተጠሪ 2. The head of the government office shall
በሆኑት የመንግሥት ሰራተኞች ላይ ቀላል have the power to decide simple disciplinary
የዲሲፒሊን ቅጣት የመወሰን ስልጣን ይኖረዋል። penalties against civil servants who are
directly accountable to him.
3. በስራ ሂደት መሪው፣ በአስተባባሪው ወይም 3. The civil servant shall sign and receive the
በመስሪያ ቤቱ የበላይ ሐላፊ የሚሰጠውን የጽሁፍ written warning to be delivered to him by
ማስጠንቀቂያ ሰራተኛው ፈርሞ መቀበል the process owner, coordinator or head of
ይኖርበታል። ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች the government office; provided, however,
ውሳኔውን ለሰራተኛው መስጠት ያልተቻለ that, where it becomes impossible to hand
እንደሆነ በዚህ ደንብ አንቀጽ 20 ንዑስ አንቀጽ 2 the decision over to the accused due to
ሥር የሠፈረው ድንጋጌ ተፈጻሚ ይሆናል። various reasons, the provision stated under
Art. 20 sub-Art. (2) of this regulation shall
apply.

5. ስለ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣቶች 5. Grave Disciplinary Penalties


1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በአዋጁ አንቀጽ 1. The head of a government office shall, upon
67 ንዑስ አንቀጽ 1/ሐ፣መእና ሠ/መሠረት receiving reports of inquiry conducted by human
የሚያስቀጣ ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት የፈፀመ resource management support process, have the

እንደሆነ የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ጉዳዩ powers and responsibilities to take disciplinary
measures against a civil servant who has
በሰው ኃይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት
committed grave disciplinary offences
ተጣርቶ ሲቀርብለት እንደጥፋቱ ክብደት እስከ
punishable in accordance with Art. 67 sub-Art.
አንድ ወር ደመወዝ የመቅጣት፣ ከሥራ ደረጃና
1(c), (d) and (e) of the proclamation entailing
ደመወዝ ዝቅ የማድረግ ወይም ከሥራ የማሰናበት
fine not exceeding one month’s salary, demotion
ሥልጣንና ኃላፊነት ይኖረዋል።
or dismissal form duty depending on the severity
2. የተሰጠውን ውሳኔ ሰራተኛው እንዲያውቀው
of the offense.
የሚደረገው ከዚህ በላይ በአንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ
2. The decision shall be notified to the civil
3 ሥር በተመለከተው አኳኋን ይሆናል።
servant in accordance with Art. 4 sub-Art.
(3) mentioned hereof.
3. በዚሀ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1ሥር የተደነገገው 3. Without prejudice to sub-Art. (1) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ የማናቸውንም ቅርንጫፍ Article hereof, the issue regarding the

5
www.abyssinialaw.com

ጽ/ቤት፣ ማዕከል ወይም ተቋም ሠራተኞች disciplining of civil servants in any branch
ዲስፕሊን አስመልክቶ ጉዳዩ በሚመለከተው office, center or institution shall be
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ ማእከል ወይም ተቋም ደረጃ examined and decided upon at the level of
ተመርምሮ ውሣኔ ያገኛል፤ ሆኖም ውሣኔው such a branch office, center or institution
ቅሬታን ያስከተለ እንደሆነ የዚሁ ተጠሪ የሆነው Concerned, Provided, however, that, if the
የበላይ መ/ቤት ጉዳዩ ለአስተዳደር ፍ/ቤት decision raises grievance before the case is
በይግባኝ ከመቅረቡ በፊት ወደራሱ በመሣብ appealed to an administrative tribunal, the
እንደገና የማጣራትና የመወሰን ሥልጣን superior government office, to which same
ይኖረዋል። is accountable, shall have the power to take
the case over to itself and render decision
thereof.

6. ከሥራ ስለማገድ 6. Suspension from Duty


ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በአዋጁ አንቀጽ Where a civil servant is suspended in
70 መሠረት ከስራ ሲታገድ የታገደበት ምክንያት accordance with Art. 70 of the
በጽሁፍ ይገለጽለታል። የሠራተኛው አድራሻ proclamation, he shall be notified, in
ባለመታወቁ ወይም በሌላ ምክንያት የማገጃውን writing, of the grounds of his suspension.
ትእዛዝ ለሠራተኛው ለራሱ መስጠት ካልተቻለ Where the address of the civil servant is
ትእዛዙ በመሥሪያ ቤቱ የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ unknown or it is otherwise impossible to
ተለጥፎ ለአስር ተከታታይ ቀናት እንዲቆይ give the suspension order to him, such
ይደረጋል። shall be posted on the notice board of the
government office for ten consecutive
days.

ክፍል ሦስት PART THREE


ሥለ ዲስፕሊን ክስ ምርመራ INQUIRY OF DISCIPLINARY
CHARGES
7. መደበኛ ምርመራ 7. Formal Inquiry

ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በአዋጁ አንቀጽ 67 Where any civil servant has been charged with
grave disciplinary offences punishable in

6
www.abyssinialaw.com

ንዑስ አንቀጽ 1ፊደል ተራ ቁጥሮች /ሐ-ሠ/መሠረት accordance with Art. 67 sub-.Art. 1(c-e) of the
በሚያስቀጣ ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት የተከሰሰ እንደሆነ proclamation, the charge shall be investigated

ክሱ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ድንጋጌዎች መሠረት pursuant to the provisions stipulated here-

በማድረግ ይጣራል። bellow.

8. ስለ ክስ አመሰራረት 8. Instituting charges


1. በክልል አቀፍ የመንግሥት መ/ቤት ውስጥ 1. Disciplinary charges shall bear the seal of the
የዲሲፒሊን ክስ የሚመሰረተው በእያንዳንዱ የስራ government office, and charges pertaining to a
ሂደት መሪ ወይም አስተባባሪ፣ ጉዳዩ ለመስሪያ region-wide government agency shall be

ቤቱ ኃላፊ ቀጥታ ተጠሪ የሆኑትን ሰዎች instituted by every process owner or coordinator;
and if the case involves those who are directly
የሚመለከት ከሆነ ደግሞ የመስሪያ ቤቱ ኃላፊ
accountable to the head of the office, by the body
በሚሰይመው አካል፣ በዞን እናበወረዳ
represented on the part of the head; if it is in the
አደረጃጀቶች ሲሆን በሊያሰን ኦፊሰር፣ በሜሪት
arrangements of the zones and woredas, by a
አግባብ የተመደቡ የዞን እና የወረዳ መስሪያ
liaison officer; if the disciplinary case concerns
ቤቶች ኃላፊዎችን የሚመለከት የዲስፕሊን ጉዳይ
the woreda and zonal government office heads
ከሆነ እንደቅደም ተከተላቸው የዞን ወይም የወረዳ
who are assigned with merits; by the body
አስተዳዳሪው በሚሰይመው አካል ወይም የዞን represented by the worda or zonal administrator
ጽ/ቤት እና ጽ/ቤቱ ተጠሪ የሆነለት የመንግስት or the body presented by both zonal office and the
መስሪያ ቤት በጋራ በሚሰይሙት አካል office which is accountable to the government
አማካኝነት ሆኖ የመ/ቤቱ ማህተም አርፎበት office respectively; and such charges shall
የሚከተሉትን ዝርዝሮች መያዝ ይኖርበታል፦ contain the following particulars:

ሀ/ የተከሣሹን ሙሉ ስም a) The Full name of the accused;

ለ/ የጥፋቱን ዝርዝር b) Particulars of the offense;


ሐ/ ጥፋቱ የተፈፀመበትን ጊዜና ቦታ c) The time and place of the offense;
መ/ የተጣሰውን የሕግ ድንጋጌ እና d) The provisions of the law so contravened and
ሠ/ የማስረጃዎች ዓይነት። e) The types of evidences.
2. ሠራተኛው ከአንድ በላይ በሆነ ጥፋት የተከሰሰ 2. Where a civil servant is charged with more
እንደሆነ እያንዳንዱ ጥፋት ተለይቶ በዚህ አንቀጽ than one offences, each offense shall be
ንዑስ አንቀጽ 1 ከ/ለ/-/ሠ/ በተመለከተው አኳኋን described separately in accordance with sub-
መገለጽ አለበት። Art. 1 (b-e) of this Article hereof.

7
www.abyssinialaw.com

9. ክስን ስለማሻሻል 9. Amendment of Charges


1. በዲስፕሊን ክስ ጽሁፍ ውስጥ የተገለፀውን የጥፋት 1. A disciplinary charge containing essential
ዝርዝር በሚመለከት መሠረታዊ በሆኑ ነጥቦች errors or omissions may be amended at any
ላይ ስህተት ወይም ግድፈት መኖሩ ሲታወቅ time before submitting a recommendation
የውሣኔ ሃሣብ ከመቅረቡ በፊት በማናቸውም ጊዜ thereon.
ክሱን ማሻሻል ይቻላል።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ/1/ መሠረት 2. The government office, process owner,
የመንግሥት መ/ቤቱ የስራ ሂደት መሪ፣ አስተባባሪ coordinator or liaison officer may amend a
ወይም ሊያሰን ኦፊሰር የዲስፕሊን ክሱን disciplinary charge pursuant to sub-art (1) of
ሊያሻሽል የሚችለው በራሱ አነሣሽነት ወይም this Article hereof on his own initiative or
ክሱን በሚያጣሩት የሰው ኃይል ሥራ አመራር upon the request of the human resource
ደጋፊ የስራ ሂደት ባለሙያዎች ጥያቄ መሠረት management support process personnel.
ሊሆን ይችላል።

10. የዲስፕሊን ክስ ሥለሚቋረጥበት ሁኔታ 10. Discontinuance of the disciplinary


Charges
1. የዲስፕሊን ክስ የቀረበበት የመንግሥት ሠራተኛ 1. Where the service of an accused civil
በማናቸውም ምክንያት አገልግሎቱ የተቋረጠ servant is terminated on any ground, the
እንደሆነ የክሱ መታየት ይቆማል። hearing of the charge shall be discontinued.
2. በአዋጁ አንቀጽ 71 ሥር ስለ ዲስፒሊን ክስ 2. Without prejudice to the period of limitation
ይርጋ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ for disciplinary charges stipulated under Art.
በዲስፕሊን ጥፋት የተከሰሰ የመንግሥት ሠራተኛ 71 of the proclamation, where a civil
በራሱ ፈቃድ ሥራውን በመልቀቁ አገለግሎቱን servant accused of disciplinary offense
አቋርጦ በሌላ በማናቸውም የመንግሥት መ/ቤት resigns and is reemployed by any
ተመልሶ የተቀጠረ እንደሆነ የተቋረጠው ክስ government office, the hearing of the charge
በቀድሞው መ/ቤት መታየቱን የሚቀጥል ሲሆን shall proceed in the previous office provided
አፈፃፀሙ ግን አዲስ በተቀጠረበት መ/ቤት that its execution shall be made in the office
የሚከናወን ይሆናል። of his re-employment.
3. የመንግስት መስሪያ ቤቱ ለሰራተኛው የሥራ 3. The government office shall have the duty to
መልቀቂያ ሲሰጥ የዲሲፕሊን ቅጣት ሪኮርድ state same, if there is a record of disciplinary
ወይም በመታየት ላይ የነበረ የዲስፕሊን ጉዳይ penalty or any other case involving

8
www.abyssinialaw.com

ያለ እንደሆነ ይህንኑ መግለጽ ይኖርበታል። disciplinary proceedings about the civil


servant, while issuing a certificate of release.

11. ክስን ስለማሣወቅ 11. Notification of Charge


1. የሰው ኃይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት ክስ 1. The human resource management support
የቀረበበት ሠራተኛ መልሱን ይዞ እንዲቀርብ process shall cause the charge to be served on
የክሱን ጽሁፍና ማስረጃዎች ቅጅ አያይዞ የክስ the accused together with copies of evidence
ማስታወቂያ ይልክለታል። attached therewith and summon him to
appear with his statement of defense.
2. የክስ ማስታወቂያው ክሱ የሚሰማበትን ቦታ፣ቀንና 2. The summons shall indicate the place, date
ሰዓት የሚገልጽ ሆኖ ክሱ ከሚሰማበት ጊዜ and time of the hearing and shall be served at
ቢያንስ ከ1ዐ ተከታታይ ቀናት በፊት ለተከሣሹ least ten consecutive days prior to the date of
መድረስ አለበት። the hearing.
3. ሠራተኛው ሊገኝ ባለመቻሉ ወይም ለመቀበል 3. Where the charge could not be served
ፈቃደኛ ባለመሆኑ የክስ ማስታወቂያውን because the where about of the accused is
ለመስጠት ያልተቻለ እንደሆነ በመ/ቤቱ unknown or he is unwilling to receive it, the
ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ተለጥፎ ለ15 ተከታታይ summons shall be posted on the notice board
ቀናት እንዲቆይ ይደረጋል። of the government office for fifteen
consecutive days.

12. የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ 12. Preliminary Objection

1. በዚህ ደንብ አንቀጽ 11 መሠረት የክስ ጽሁፍ 1. Where the accused, having been served with
የደረሰው ተከሣሽ ፈፅሞታል ለተባለው ጥፋት the written notice of disciplinary acitons
ዝርዝር መልስ አዘጋጅቶ ሲያቀርብ፦ pursuant to Art.11 of this regulation hereof
prepares and submits a plea in details, he
may be able to raise such preliminary
objections, as are laid down herebellow:
ሀ) ክሱ በአዋጁ መሠረት በይርጋ የታገደ ከሆነ ወይም a) The acton has been barred by the period
of limitation in accordance with the
proclamation; or

9
www.abyssinialaw.com

ለ) ተፈፀመ የተባለው ድርጊት በዲስፕሊን ሊያስከስስ b) The alleged misconduct is not actionable
የማይችል ከሆነ ወይም for disciplinary offence; or
ሐ) በተከሰሰበት ጉዳይ ላይ ቀደም ሲል ውሣኔ c) A decision has previously been rendered
የተሰጠበት ከሆነ ክሱ ሊታይ አይገባውም በማለት on the same charge.
መቃወሚያውን ሊያቀርብ ይችላል።
2. የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት፡- 2. The human resource management support
process shall:
ሀ) መቃወሚያውን የተቀበለው እንደሆነ ክሱ a) Submit recommendation to the head of
እንዲዘጋ ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የውሣኔ the government office as to the desimissal
ሃሣብ ያቀርባል፣ of the charge where it has accepted the
objection;
ለ) የመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የቀረበውን የውሳኔ b) Where the head of the government office
ሀሳብ ከተቀበለው በውሳኔው መሰረት upholds the recommendation submitted,
እንዲፈጸም ያደርጋል፤ he shall get it executed pursuant to the
decision;
ሐ) የመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የቀረበውን c) Where the head of the government office
የውሳኔ ሐሳብ ያልተቀበለው እንደሆነ የሰው refuses to accept the recommendation
ሃይል ስራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት submitted, the human resource
ጉዳዩን መመርመሩን ይቀጥላል። management support process shall carry
on the investigation of the case.

13. የክስ መልስ 13. Statement of Defense


1. የዲስፕሊን ክስ የቀረበበት የመንግሥት ሠራተኛ 1. Where an accused civil servant admits or
ክሱን የሚያምን ወይም የሚክድ ከሆነ ይህንኑ denies a disciplinary charge, he shall do so in
በዝርዝር በመግለጽ መልሱን በጽሁፍ ያቀርባል። writing and by specific admission or denial
of every element of the alleged offence.
2. የክስ መልስ ተከሣሹ ወይም ሕጋዊ ወኪሉ 2. Any statement of defense shall be signed by
የፈረመበት ሆኖ፡- the accused or his duly authorized
representative and shall contain the
following:

10
www.abyssinialaw.com

ሀ) በክሱ ስለተገለፀው እያንዳንዱ ድርጊት a) The response given to every alleged fact
ወይም ጥፋት የተሰጠውን መልስ፣ እና or offense in the charge; and
ለ) ተከሣሹ እንዲታዩለት የሚፈልጋቸውን b) The list of evidence on which the accused
የመከላከያ ማስረጃዎች ዝርዝር መያዝ relies for his defense.
አለበት።
3. ተከሣሽ ከዘረዘራቸው የመከላከያ ማስረጃዎች 3. The accused shall annex to his statement of
መካከል በእጁ የሚገኙትን የጽሁፍ ማስረጃዎች defense copies of documentary evidence in
ቅጅ አያይዞ ማቅረብና የሰው ሀይል ስራ አመራር his possession and indicate the custodians of
ደጋፊ የሥራ ሂደት እንዲያስቀርብለት those documents, if any he wishes, to be
የሚጠይቃቸው ማስረጃዎች ካሉ ደግሞ እነዚሁ produced at the request of the human
በማን እጅ እንደሚገኙ መግለጽ ይኖርበታል። resource management support process.

14. በማመን ወይም በመካድ ስለተሰጠ መልስ 14. Response Rendered in the form of
Admission or Denial of Charges
1. ተከሣሹ ክሱን በማመን መልስ የሰጠ እንደሆነ 1. Where the accused admits the charge, the
የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት human resource management support process
ተጨማሪ ማጣራት ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ shall, unless it finds it necessary to make
ካላገኘው በስተቀር የቀረበውን ክስና የተሰጠውን further investigation, examine the charge and
መልስ በመመርመር የውሣኔ ሃሣብ ያቀርባል። the statements of the accused and thereby
give its recommendation.
2. ተከሣሽ ድርጊቱን በመካድ መልስ የሰጠ 2. Where the accused denies the charge, the
እንደሆነ የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ human resource management support process
ሂደት የከሣሹንና የተከሳሹን ምስክሮች shall investigate the charge by hearing the
በመስማትና የጽሁፍ ማስረጃዎቻቸውን testimony of witnesses of both parties and by
በመመርመር ክሱን ያጣራል። examining the documentary evidence
therewith.

15. ማስረጃ ስለማቅረብ 15. Production of Evidence


የሰው ሀይል ሥራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት ተከሣሹ The human resource management support
እንዲቀርቡለት የጠየቃቸውን የጽሁፍ ማስረጃዎች ቅጅ process may give an order to the concerned
body it considers appropriate to produce for
የሚመለከተው አካል እንዲያቀርብለት ተገቢ መስሎ
and forward to it copies of documentary

11
www.abyssinialaw.com

የታየውን ትዕዛዝ ሊሠጥ ይችላል። evidence demanded by the accused.

16. ምስክር ስለመጥራት 16. Summoning Witnesses


1. የከሣሽና የተከሣሽ ምስክሮች ቀርበው የምስክርነት 1. The human resource management support
ቃላቸውን እንዲሰጡ የሰው ሀይል ስራ አመራር process shall cause the witnesses of both
ደጋፊ የስራ ሂደት መጥሪያ እንዲደርሣቸው parties to be summoned so that they would
ያደርጋል። give their testimonies.
2. በአንድ ወይም በተያያዙ ጭብጦች ላይ ቃላቸውን 2. Witnesses required to testify on the same or
የሚሰጡ ምስክሮች በአንድ ጊዜ ተጠርተው ተራ related issues shall be summoned to appear
በተራ እየቀረቡ እንዲሰሙ ይደረጋል። at the same time and be heard separately.
3. የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት 3. The human resource management support
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በራሱ አነሣሽነት process may, on its own motion, call for
ተጨማሪ ምስክሮች ቀርበው የምስክርነት any additional witnesses to give their
ቃላቸውን እንዲሰጡ ሊያደርግ ይችላል። testimony, if deemed necessary.

17. ምስክር ስለመስማት 17. Hearing of Witnesses


1. የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት 1. The human resource management support
ምስክሮችን የሚሰማው ተከሣሹና የመንግሥት process shall hear witnesses in the presence
መሥሪያ ቤቱ ተወካይ በተገኙበት ይሆናል። of the accused and the representative of the
government office.
2. የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት 2. The human resource management support
የምስክሮችን ቃል ከመቀበሉ በፊት የሚከተለውን process shall, before taking testimony of the
ቃለ መሀላ እንዲፈጽሙ ያደርጋል፡- witnesses, cause them to administer the
following oath:
እኔ---------------------------በእውነት እመሰክራለሁ፣ I------ testify to the truth; If I testify falsely,
በሀሰት ብመሰክር የማመልክበት አምላክ let God, which I believe in, condemn me in
በነፍሴም ሆነ በስጋዬም ይፍረድብኝ። respect of my soul and body.
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ ቢኖርም 3. Notwithstanding the provisions of sub-
የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት Art./1/ of this Article hereof, the human
የቀረቡትን ምስክሮች ፡- resource management support process,
where either party fails to appear after

12
www.abyssinialaw.com

having been informed of the date of


hearing:
ሀ) የከሣሽ ምስክሮች በሚሰሙበት ጊዜ ተከሣሹ a) Prosecution witnesses may be examined in
እንዲገኝ ተነግሮት በቀጠሮው ቀን ሣይቀርብ the absence of the accused; or
የቀረ እንደሆነ ወይም
ለ) የተከሣሽ መከላከያ ምስክሮች በሚሰሙበት b) Defense witnesses may be examined in the
ጊዜ የመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ተወካይ absence of the representative of the
እንዲገኝ ተነግሮት ሣይቀርብ የቀረ እንደሆነ፣ government office.
ምስክሮቹ ሌላው ተከራካሪ ወገን በሌለበት
ሊሰሙ ይችላሉ።
4. የሰው ሀይል ሥራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት 4. The human resource management support
ምስክሩ ከክሱ ጋር በተያያዘ ራሱ ያየውን፣ process shall question the witness to
የሰማውን ወይም የተገነዘበውን እንዲያስረዳ explain facts related to the charge based on
እየጠየቀው የሚሰጠውን መልስ ቃል በቃል what he has personally seen, heard or
ይመዘግባል። observed and record his testimony in the
form of a direct speech.
5. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ/4/ ድንጋጌ ቢኖርም 5. Notwithstanding the provision of sub-Art.
ምስክሩን የጠራው ተከራካሪ ወገን ምስክሩን (4) of this Article, the party that called the
ተጨማሪ ጥያቄዎች መጠየቅና የሚሰጠው መልስ witness may be able to further question him
እንዲመዘገብለት ሊጠይቅ ይችላል። and demand that such an additional
testimony to be recorded thereof.
6. የከሣሽ ምስክሮችን ተከሣሹ፣ የተከሣሽ መከላከያ 6. Prosecution and defense witnesses may be
ምስክሮችን ደግሞ የመንግሥት መሥሪያ ቤቱ cross-examined by the accused and the
የስራ ሂደት መሪ፣ አስተባባሪ ወይም ሊያሰን process owner, coordinator or liaison
ኦፊሰሩ እንዲሁም የሰው ሀይል ስራ አመራር officer of the government office
ደጋፊ የሥራ ሂደት የጠራቸውን ተጨማሪ respectively, and those additional witnesses
ምስክሮች ደግሞ ሁለቱም ተከራካሪ ወገኖች summoned by the human resource
መስቀለኛ ጥያቄ መጠየቅ ይችላሉ። management support process may be cross-
examined by both parties.
7. መስቀለኛ ጥያቄ የሚቀርበው ምስክሩ የሰጠው 7. The questions put in the cross-examination
ትክክለኛ ያልሆነ የምስክርነት ቃል ካለ ይህንኑ shall be aimed at showing what is untrue in
the answers given in the examination-in-

13
www.abyssinialaw.com

ለሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት chief to the human resource management
በግልጽ ለማሣየት ይሆናል። support process.

18. የመጨረሻ ሃሣብ ስለመስጠት 18. Delivery of Final Opinion


የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት The human resource management support
የዲስፕሊን ምርመራውን ከማጠናቀቁ በፊት process shall, prior to concluding the
በመጀመሪያ ደረጃ ከሣሹ፣ ቀጥሎ ደግሞ ተከሳሹ inquiry, give an opportunity first for the
የመጨረሻ ሃሣባቸውን ያቀርቡ ዘንድ እድል plaintiff and then for the accused to
ይሰጣቸዋል። deliver their final opinions.

19. የምርመራ ሪፖርት 19. Report on the Inquiry

1. የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት 1. After the conclusion of the inquiry, the
የዲስፕሊን ምርመራውን እንዳጠናቀቀ human resource management support
የምርመራውን ውጤትና የውሣኔ ሃሣብ የያዘ process shall forthwith submit to the head
ሪፖርት ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ያቀርባል። of the government office a report on the
findings of the inquiry as well as the
recommendation thereof.
2. የምርመራው ውጤት የተከሣሹን ጥፋተኝነት 2. Where the conclusion of the inquiry ascertains
የሚያረጋግጥ ሆኖ ከተገኘ የሰው ሀይል ስራ that the accused is found to be at fault, the

አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት የሚያቀርበው recommendation of the human resource

የውሣኔ ሃሣብ ሊወሰድበት የሚገባውን የቅጣት management support process shall indicate
the penal measures to be taken, too.
እርምጃ ጭምር ማመልከት አለበት።

3. የሰው ሀይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት 3. The human resource management support
ቅጣትን በሚመለከት የሚያቀርበው የውሣኔ process shall, in recommending the
ሃሣብ፡- imposition of a penalty, take into
consideration:
ሀ) የጥፋቱን ክብደትና ሊያስከትል የሚችለውን a) The gravity of the offense and its
ወይም ያስከተለውን ውጤት እንዲሁም consequence resulting or likely to

የተፈፀመበትን ሁኔታ፣ result therefrom as well as the

14
www.abyssinialaw.com

circumstance under which it was


committed;
ለ) ተከሣሹ ባለፈው የአገልግሎት ዘመኑ b) The ethical conduct and efficiency of
ያሣየውን መልካም ሥነ ምግባር the accused demonstrated in his past
እንዲሁም አጥጋቢ የሥራ ውጤት፣ እና performance; and

ሐ) የተከሣሹ የቀድሞ የጥፋተኝነት ሪኮርድ c) The previous disciplinary records of


ካለ ይህንኑ ያገናዘበ መሆን ይኖርበታል። the accused, if any.

20. የመንግሥት መ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ውሣኔ 20. Decision of the Head of the
Government Office
1. የመሥሪያ ቤቱ፣ የማዕከሉ ወይም የተቋሙ የበላይ 1. The head of the Government office, center
ኃላፊ በዚህ ደንብ አንቀጽ 19 መሠረት or institution shall, upon examining the
የቀረበለትን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የሰው report submitted to him under Art. 19 of
ኃይል ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደትን የውሣኔ this regulation hereof, have to approve or
ሃሣብ በ3 የስራ ቀናት ውስጥ ማጽደቅ ወይም reject the recommendation of the human
ውድቅ ማድረግ ያለበት ሲሆን በቂ ምክንያት resource management support process with
ሲኖረው፡- in 3 working days, or, where he has good
reasons, may:
ሀ) በሂደቱ ተዘጋጅቶ ከቀረበለት የውሣኔ ሀሳብ a) Render decision otherwise different
የተለየ ውሣኔ ለመስጠት ወይም from the recommendation prepared and
submitted to him by the process;
ለ) ሂደቱ ጉዳዩን እንደገና እንዲያጣራ ትእዛዝ b) Instruct the process to further
ሊሰጥ ይችላል። investigate the charge.
2. በመሥሪያ ቤቱ፣ በማዕከሉ ወይም በተቋሙ የበላይ 2. The decision of the head of the office,
ኃላፊ የተሰጠው ውሣኔ በሰው ኃይል ስራ አመራር center or institution shall be communicated
ደጋፊ የስራ ሂደት በኩል ለሠራተኛው በጽሁፍ through human resource management
መሰጠት አለበት። የሠራተኛው አድራሻ support process to the accused in writing.
ባለመታወቁ ወይም በሌላ ምክንያት ውሣኔውን Where it becomes impossible to hand the
ለሠራተኛው መስጠት ካልተቻለ በመስሪያ ቤቱ decision to the accused either because his

15
www.abyssinialaw.com

፣በማዕከሉ ወይም በተቋሙ የማስታወቂያ ሰሌዳ where about is unknown or due to any other
ላይ ተለጥፎ ለ1ዐ ተከታታይ ቀናት ይቆያል። reason, it shall be posted on the notice
board of such an office, center or institution
for ten consecutive days.

21. ስለ ውሣኔ አፈፃፀም 21. Execution of Decisions

1. ከደረጃ ዝቅ የማድረግ ወይም የደመወዝ 1. A penalty involving demotion or a salary


ቅጣት ተግባራዊ የሚሆነው ሠራተኛው fine shall be enforced after 30 consecutive
ውሣኔውን በዚህ ደንብ አንቀጽ 5 ንዑስ days from the date the decision was
አንቀጽ 1 መሠረት እንዲያውቀው ከተደረገ communicated to the civil servant in
ከ3ዐ ተከታታይ ቀናት በኋላ ይሆናል። ሆኖም accordance with Art. 5 sub-Art. (1) of this
regulation, provided, however, that where
ሠራተኛው በዚህ ደንብ አንቀጽ 32 ንዑስ
the accused appeals against the decision in
አንቀጽ 2 እና 3 መሠረት ይግባኝ ያቀረበ accordance with Art. 32 sub-Art. (2) and (3)
እንደሆነ በይግባኙ ላይ ውሣኔ እስኪሰጥ ድረስ of this regulation, the execution of the
አፈፃፀሙ ለጊዜው ታግዶ ይቆያል። decision shall stay suspended until the
appeal shall have been decided upon.
2. ከሥራ በማሰናበት የሚፈፀም ቅጣት በዚህ 2. The penalty involving dismissal shall be
ደንብ አንቀጽ 32 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት enforced as of the date the decision was
ሠራተኛው ይግባኝ አቅርቦ አፈፃፀሙ communicated to the accused in accordance
እንዲቆም ካላሣገደ በስተቀር በዚህ ደንብ with Art. 5 sub-Art. (1) of this regulation,
unless a stay of execution has been granted
አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት
on the appeal made pursuant to Art. 32
ውሣኔውን እንዲያውቀው ከተደረገበት ቀን
sub-Art. (2) of same.
ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።

ክፍል አራት PART FOUR


ስለቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ስርዓት GRIEVANCE SUBMITTAL
PROCEDURE

22. ዓላማዎች 22. Objectives


በዚህ ደንብ መሠረት የመንግሥት ሠራተኞች The objectives of the civil servants’ grievance
ቅሬታዎች ማስተናገጃ ሥርዓት ዓላማዎች reception procedure shall, pursuant to this
የሚከተሉት ይሆናሉ፡- regulation, be the following:
1. ለቅሬታዎች አፋጣኝ መፍትሄ መስጠት፣ 1. Provide for a speedy solution rendered in

16
www.abyssinialaw.com

respect of complaints;

2. ለቅሬታዎች መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ስህተቶችንና 2. To Correct mistakes and address short-
ድክመቶችን ማረም፣ እና comings likely to generate grievances;
3. ሁሉንም ሠራተኞች በእኩልነት ለማስተናገድ 3. Cause the development of working
የሚያስችልና ፍትሐዊነት ያለው አሠራር interaction by putting in place a
በማስፈን የሰመረ የሥራና ሠራተኛ ግንኙነት procedural mechanism whereby all
እንዲዳብር ማድረግ። employees might be treated on an equal
basis.

23. ቅሬታ የማቅረብ መብት 23. The Right to Petition

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ህጋዊ መብቴ 1. Any civil servant shall have the right to
ተጓድሎብኛል ወይም በደል ተፈጽሞብኛል petition to the government office for redress
በማለት ቅር የተሰኘ እንደሆነ ቅሬታው if he has been aggrieved for being denied of
እንዲታይለትና የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድለት his legal rights or being unfairly treated.
መሥሪያ ቤቱን የመጠየቅ መብት ይኖረዋል።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ሥር የሠፈረው 2. Without prejudice to the generality
አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ከሚከተሉት stipulated under sub. Art (1) of this Article
ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ምክንያት በደል ደረሰብኝ hereof, any civil servant may lodge a
የሚል ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ complaint where he feels unfairly treated in
ቅሬታዎችን ሊያቀርብ ይችላል፦ connection with the following cases:
ሀ) የአዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች አተረጓጐም a) The interpretation and enforcement of
እና አፈፃፀም፣
proclamations, regulations and directives;
ለ) የመብቶችና ጥቅሞች አጠባበቅ፣ b) The protection of rights and benefits;

ሐ) የሥራ አካባቢ ጤንነትና ደህንነት ሁኔታዎች፣ c) Occupational health and safety conditions;

መ) የሥራ ድልድል ምደባ አሰጣጥ፣ d) work placement and delivery of


assignments;
ሠ) የሥራ አፈፃፀም ምዘና፣ e) Performance evaluation;

ረ) በአለቆች የሚፈፀሙ ተገቢ ያልሆኑ ተጽእኖዎች፣ f) Undue influences resulting from arbitrary
acts of supervisors;
ሰ) የዲስፕሊን እርምጃ አፈጻጸም፣ ወይም g) Implimantation of disciplinary actions ; or

17
www.abyssinialaw.com

ሸ) ሌሎች የሰው ኃይል አስተዳደር ጉዳዮች ። h) Other matters relating to the human
resource management.

24. የቅሬታ ማሠሚያ ማመልከቻ 24. Application for Petitions

1. ቅሬታው እንዲሰማለት የሚፈልግ የመንግሥት 1. A civil servant seeking for a redress to his
ሠራተኛ ቅሬታውን ለቅሬታ አጣሪ ባለሙያ grievance may lodge a petition to the
ለማቅረብ ይችላል። grievance investigation expert.
2. ማናቸውም የቅሬታ ማሠሚያ ማመልከቻ 2. Any application in the form of a petiion
የሚከተሉትን ዝርዝሮች መያዝ ይኖርበታል፡- shall contain the following particulars:
ሀ) የአመልካቹን ስምና አድራሻ፣ a) The name and address of the petitioner;

ለ) የሥራ መደቡን መጠሪያ፣ b) His job title;

ሐ) የቅርብ አለቃውን ሙሉ ስምና ማዕረግ፣ c) The Full name and rank of his immediate
supervisor;
መ) የቅሬታውን መንስኤ፣ d) The Cause of the grievance;

ሠ) ደጋፊ ማስረጃዎች/ካሉ/፣ e) Supporting evidences, /if any/;

ረ) አመልካቹ የሚፈልገውንአስተዳደራዊ f) The administrative remedies sought by the


መፍትሄ፣ civil servant;
ሰ) ቀንና ፊርማ። g) Date and signature.

3. የቅሬታቸው መነሻ አንድ አይነት የሆነ የመንግሥት 3. Civil servants having the same cause of
ሠራተኞች የቅሬታ ማመልከቻቸውን በተወካያቸው action in respect of their grievance may
አማካይነት በቡድን ሊያቀርቡ ይችላሉ። petition, together in a group through their
representative.

25. ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ ገደብ 25. Period of Limitation for petition

1. በመንግሥት መሥሪያ ቤት ውሣኔ ወይም 1. A civil servant who has been aggrieved
with a decision or measure of the
እርምጃ ቅር የተሰኘ የመንግሥት ሠራተኛ
government office may lodge his petition
ጉዳዩን ለቅርብ አለቃው ወይም to the grievance investigation officer of
ለሚመለከተው የሥራ ኃላፊ አቅርቦ the government office within ten working
days from the date on which he has

18
www.abyssinialaw.com

ከተወያየበት ወይም የቅሬታው መንስኤ discussed the complaint with his


immediate supervisor or with the
ከተከሰተበት ቀን ጀምሮ በአሥር የሥራ
concerned official or from the date on
ቀናት ውስጥ ማመልከቻውን ለመሥሪያ ቤቱ which the cause of grievance had
የቅሬታ አጣሪ ባለሙያ ሊያቀርብ ይችላል። occurred.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ በተወሰነው የጊዜ 2. A civil servant who is unable to lodge his
ገደብ ውስጥ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት petition within the period specified under
የቅሬታውን ማመልከቻ ሊያቀርብ ያልቻለ sub-Art. (1) of this Article due to force
የመንግሥት ሠራተኛ ከአቅም በላይ የሆነው majeure may lodge his petition within ten
ምክንያት በተወገደ በአሥር የሥራ ቀናት ውስጥ working days after the ceasure of the force
ማመልከቻውን ሊያቀርብ ይችላል። majeure thereof.

26. ቅሬታ አጣሪ ባለሙያ ስለመመደብ 26. Assignment of Grievance


investigation expert
ማናቸውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ ደንብ Any government office may, as deemed
አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የሚቀርቡ necessary, have an expert to be in charge
የመንግሥት ሠራተኞችን ቅሬታዎች የሚያጣራ of examining grievances submitted by the
ባለሙያ እንደአስፈላጊነቱ በተናጠል ወይም በፑል civil servants in accordance with Art. 23
ሊኖረው ይችላል። sub-Art. (2) of this regulation, either
separately or in a pool.

27. ቅሬታን ስለማጣራት 27. Investigation of Grievances

1. የመሥሪያ ቤቱ የቅሬታ አጣሪ ባለሙያ የቅሬታ 1. The grievance investigation officer of any
ማመልከቻ ሲደርሰው በዚህ ደንብ አንቀጽ 3ዐ government office shall receive and register
የተደነገገውን አሟልቶ የቀረበ መሆኑን ካረጋገጠ a petition after ascertaining its compliance
በኋላ ሰነዱን ተቀብሎ ይመዘግባል። with the provisions of Art. 30 of this
regulation.
2. ባለሙያው፡- 2. The officer shall review the grievance
submitted to him by:
ሀ) የቅሬታ ማመልከቻውንና አግባብ ያላቸውን a) Examining the petition and the relevant
ማስረጃዎች በመመርመር ፣ evidence;
ለ) ከአመልካቹና ከአመልካቹ የቅርብ አለቃ b) Holding discussions with the applicant and
ወይም በጉዳዩ ላይ ውሣኔ ከሰጠው የሥራ with his immediate supervisor or the

19
www.abyssinialaw.com

ኃላፊ ጋር በመወያየት፣ እና official who has decided the case; and

ሐ/ አግባብ ያላቸውን ሕጐች፣ ደንቦች፣ c) Referring to the relevant laws, regulations,


መመሪያዎችና የአሠራር ልምዶች በማገናዘብ directives and practices.
የቀረበለትን ቅሬታ ያጣራል።
3. ባለሙያው ማመልከቻው ከቀረበለት ቀን ጀምሮ 3. The expert shall submit a report containing
እጅግ ቢዘገይ ከ3 የሥራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ its findings and recommendations to the
ውስጥ የምርመራውን ውጤትና የውሣኔ ሀሳብ head of the government office within the
የያዘ ሪፖርት ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ period not exceeding three working days
ያቀርባል። from the date of receipt of the petition.

28. ሥለ ውሣኔ አሰጣጥ 28. Decision-making

1. የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1. The head of the government office or such
የቅሬታ አጣሪ ባለሙያው ሪፖርት በደረሰው an official delegated by him may approve
ከሶስት የስራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ the recommendation of the expert within
የባለሙያውን የውሣኔ ሃሣብ ማጽደቅ ወይም በቂ three working days from the date of receipt
ምክንያት ሲኖረው፡- of his report, or, if he has good reasons:
ሀ) በባለሙያው ከቀረበው የውሣኔ ሃሣብ a) Render a decision different from the
የተለየ ውሣኔ ለመስጠት፣ ወይም recommendation thereof; or
ለ) ባለሙያው ጉዳዩን እንደገና እንዲመረምረው b) Instruct the expert to further investigate
ለማዘዝ ይችላል። the case.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጸ /1/ መሠረት 2. The decision rendered in accordance with
የተሰጠው ውሣኔ ለአመልካቹ በጽሁፍ sub-Art.(1) of this Article hereof shall be
እንዲደርሰው ይደረጋል። communicated to the petitioner in writing.

ክፍል አምስት PART FIVE


ስለ ይግባኝ ሥነ-ስርዓት APPEAL PROCEDURE
29. ይግባኝ የሚባልባቸው ምክንያቶች 29. Grounds of Appeal

1. የመንግሥት ሠራተኛ በአዋጁ አንቀጽ 73 እና 1. A civil servant may appeal to the


በዚሀ ደንብ አንቀጽ 23 በተዘረዘሩት ምክንያቶች administrative tribunal on the grounds

20
www.abyssinialaw.com

ለአስተዳደር ፍርድ ቤት ይግባኝ ሊያቀርብ specified under Art. 73 of the proclamation


የሚችለው ጉዳዩ በመሥሪያ ቤቱ፣ በማዕከሉ and Art. 23 of this regulation, if the case
ወይም በተቋሙ የበላይ ኃላፊ ውሣኔ የተሰጠበት has been decided upon by the head of the
ወይም በዚህ ደንብ አንቀጽ 28 ንዑስ አንቀጽ 1 government office, center or institution or a
በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ ውሣኔ ሣይሰጥበት decision was not given within the time limit
የቀረ ከሆነ ነው። provided for under Art. 28 sub-Art (1) of
this regulation.
2. በቀላል የዲስፕሊን ጥፋት የተቀጣ 2. A civil servant who has been penalized
ሠራተኛበዚህ ደንብ መሠረት የይግባኝ with simple disciplinary measures shall, in

ቅሬታውን ለሚቀጥለው አካል accordance with this regulation, submit his


appeal for the superior body. The appeal
ያቀርባል።አቤቱታው የሚቀርበው ቅጣቱን
shall be submitted to the boos next to his
ከወሰነበት ወይም በደሉን ፈጽሞብኛል
immediate supervisor allaged to have first
ከሚለው የቅርብ አለቃ ቀጥሎ ለአለው አለቃ
decided the penalty or committed the unfair
ነው። አቤቱታው የቀረበለት ኃላፊ
treatment against him. The official who has
አቤቱታውን መርምሮ በሶስት የሥራ ቀናት
received such an appeal shall examine it
ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት። አስፈላጊ ሆኖ
and give decision within three working
ሲገኝ አቤቱታውን እስከ መ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ days. The civil servant shall, if necessary,
ሊያቀርብ ይችላል። lodge his grievance up to the head of the
government office.

30. የይግባኝ ማስታወቂያ 30. Notice of Appeal

1. የመንግሥት ሠራተኛው በዚህ ደንብ አንቀጽ 1. Where a civil servant appeals, in


34 መሠረት ይግባኝ የሚያቀርበው accordance with Art. 34 of this regulation,

በመሥሪያ ቤቱ የሰው ሀይል ስራ አመራር against a decision based on the


recommendation of the human resource
ደጋፊ የሥራ ሂደት ወይም በቅሬታ አጣሪ
management support process or disciplinary
ባለሙያ ተጣርቶ በተወሰነ ጉዳይ ላይ ከሆነ
grievance investigation expert of the
የሂደቱ ወይም የባለሙያው ምርመራ መዝገብ
government office, he may submit a notice
ግልባጭ እንዲሰጠው በመጠየቅ ውሳኔው
of appeal to the government office within
በደረሰው ሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ የይግባኝ

21
www.abyssinialaw.com

ማስታወቂያ ለመሥሪያ ቤቱ ሊሰጥ ይችላል። three working days from the date of receipt
of the decision to be provided him with a
copy of records of the process or the expert.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 2. The government office shall give the
የይግባኝ ማስታወቂያ የደረሰው የመንግሥት requested copy to the civil servant within
መሥሪያ ቤት የተጠየቀውን የመዝገብ ግልባጭ two working days from the date of receipt
ከሁለት የሥራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ of the notice of appeal in accordance with
ለሠራተኛው መስጠት አለበት። sub-Art. (1) of this Article.

31. የመዝገቡ ግልባጭ ስለሚይዛቸው 31. Contents of the Evidences


ማስረጃዎች incorporated in the Copy of
Records
1. የመዝገቡ ግልባጭ የሚፃፈው ይግባኙን 1. The copy of the records to be written to the
ለሚመለከተው አካል ሆኖ የሚከተሉትን መያዝ body which examines the appeal shall
አለበት፦ contain the following:
ሀ) የዲስፕሊኑን ክስ ፣ a) The Disciplinary charge;

ለ) ተከሳሹ የሰጠው መልስ፣ b) The response given by the accused;

ሐ) በከሳሽ የቀረቡ ምስክሮችና በተከሳሽ የቀረቡ c) Written testimony of the prosecution


የመከላከያ ምስክሮች ካሉ ተመዝግቦ and defense witnesses, if any;
የተያዘ የምስክሮች ቃል፣
መ) በምርመራው የታዩና ለጉዳዩ አግባብነት d) any other additional evidences used in
አላቸው ተብለው የተያዙ ሌሎች ተጨማሪ the examination of the case and
ማስረጃዎች፣ considered relevant thereto;
ሠ) የምርመራ ቃለ ጉባኤ ዝርዝር፣ e) Details of the investigation minutes;

ረ) የውሣኔ ሃሣብ፣ f) The recommendation;

ሰ) በመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የተሰጠ ውሣኔ። g) The decision given by the head of the
government office.
2. ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ 1 ሥር የተመለከቱት 2. The records indicated under sub-Art.(1)
ግልባጮችስለትክክለኛነታቸው የሚመለከተው hereof shall be signed by the civil servant or
ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ፊርማ እና የመስሪያ ቤቱ the official concerned and bear the seal of the

22
www.abyssinialaw.com

ማህተም ያረፈባቸው መሆን ይኖርባቸዋል። government office for their authenticity.

32. የይግባኝ አቀራረብና የጊዜ ገደብ 32. Submission of appeal and time
limit
1. የመንግሥት ሠራተኛ የሚያቀርበው የይግባኝ 1. Any appeal to be submitted by a civil
ማመልከቻ ይግባኝ በተባለበት ውሣኔ ላይ servant shall clearly indicate the grounds of
ተቃውሞ የቀረበበትን ምክንያትና ይግባኝ ባዩ the appeal and the redress sought.
እንዲሰጥለት የሚፈልገውን ውሣኔ በግልጽ
ማመልከት አለበት።
2. በአዋጁ አንቀጽ 73 ንዑስ አንቀጽ 1፣2 ወይም 4 2. Any appeal to be made in accordance with
በተመለከተው ምክንያት ለአስተዳደር ፍርድ ቤት sub-arts. /1/, /2/ or /4/ of Art. 73 of the
ይግባኝ ሊቀርብ የሚችለው ውሣኔው ለመንግሥት proclamation shall be barred unless
ሠራተኛው በጽሁፍ በደረሰው በ3ዐ ተከታታይ submitted within 30 consecutive days from
ቀናት ውስጥ ይሆናል፡ the date on which the decision is
communicated to the civil servant in
writing.
3. በአዋጁ አንቀጽ 73 ንዑስ አንቀጽ 3 3. Any appeal to be made in accordance with
በተመለከተው ምክንያት ለአስተዳደር ፍርድ ቤት sub-Art.(3) of Art. 73 of the proclamation
ይግባኝ ሊቀርብ የሚችለው ውሣኔው ለመንግሥት shall be barred unless submitted within 60
ሠራተኛው በጽሁፍ በደረሰው በ6ዐ ተከታታይ consecutive days from the date on which
ቀናት ውስጥ ይሆናል።ሆኖም የሚቀርበው ይግባኝ the decision is communicated to the civil
የይግባኝ ውሣኔ ባለመሰጠቱ ምክንያት ከሆነ servant in writing; Provided, however, that,
ይግባኙ ሊቀርብ የሚችለው ጉዳት የደረሰበት where the appeal is based on the denial of a
የመንግሥት ሠራተኛ መብቱን ማስከበር decision on an appeal relating to a claim
ከሚችልበት ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ arising from injury, it shall be barred unless
ውስጥ ይሆናል። submitted within one year from the date it
is due.
4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ እና /3/ 4. Notwithstanding the provisions of sub.-
ድንጋጌዎች ቢኖሩም ይግባኙ የዘገየው ከአቅም Arts. (2) and (3) of this Article hereof, the
በላይ በሆነ ምክንያት ከሆነ የመንግሥት civil servant may, within 15 consecutive
ሠራተኛው ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት days following the ceasure of the force
ከተወገደበት ጊዜ ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት majeure, apply to the administrative
ውስጥ ይግባኝ ማቅረብ እንዲፈቀድለት tribunal for leave to appeal out of time

23
www.abyssinialaw.com

ለአስተዳደር ፍ/ቤቱ ሊያመለክት ይችላል። ሆኖም where the appeal is delayed due to proven
ከደመወዝ መያዝ ወይም ከሥራ ስንብት ወይም force majeure; provided, however, that no
ከሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ መደረግ ጋር appeal against a decision of suspension of
የተያያዘ ይግባኝ በማናቸውም ሁኔታ ውሣኔ salary or dismissal or demotion may be
ከተሰጠ ከስድስት ወር በኋላ ይግባኝ ሊባልበት accepted after 6 months from the date of the
አይችልም። decision thereof.
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /4/ መሠረት ጊዜው 5. An application to be submitted in
ካለፈ በኋላ ይግባኝ እንዲቀርብ ለማስፈቀድ accordance with sub. Art (4) of this Article
የሚቀርብ ማመልከቻ በጊዜው ይግባኝ ለማቅረብ for leave to appeal out of time shall specify
ያልተቻለበትን ምክንያት በዝርዝር የሚገልጽ the reasons why the appeal was not made in
መሆን አለበት፣ ደጋፊ የጽሁፍ ማስረጃዎች ካሉም time; and supporting evidence, if any, shall
መያያዝ ይኖርባቸዋል። be attached therewith.
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ/5/ መሠረት 6. Where the administrative tribunal accepts
የቀረበውን ማመልከቻ የአስተዳደር ፍ/ቤቱ the plea made in accordance with sub-art
ከተቀበለው ይግባኝ ባዩ ማመልከቻውን በአሥር (5) of this Article, the appellant shall
ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማቅረብ አለበት። submit his memorandum of appeal within
10 consecutive days.
7. ይግባኙ ሊቀርብ የሚችልበት ጊዜ የመጨረሻ ቀን 7. Where the last day of appeal does not fall
በሥራ ቀን ላይ ያልዋለ እንደሆነ ይግባኙ on a working day, the appeal may be
በሚቀጥለው የሥራ ቀን ሊቀርብ ይችላል። submitted on the following working day.

33. ስለይግባኝ ማመልከቻ 33. Memorandum of Appeal

1. የይግባኝ ማመልከቻ በይግባኝ ባዩ ወይም 1. A memorandum of appeal shall be signed


በወኪሉ ተፈርሞ የሚከተሉትን ዝርዝሮች መያዝ by the appellant or his representative and
አለበት፡- contain the following:
ሀ) የይግባኝ ባዩን ስምና አድራሻ፣ a) The name and address of the appellant;

ለ) የመልስ ሰጭውን የመንግስት መስሪያ b) The name and address of the respondent
ቤት ስም እና አድራሻ government office;
ሐ) ውሣኔው በእጁ እንዲደርሰው c) The date on which the appellant received
የተደረገበትን ቀን፣ the decision;
መ) ይግባኝ የተባለባቸውን ምክንያቶች፣ d) The grounds of appeal;

24
www.abyssinialaw.com

ሠ) እንዲሰጥለት የሚፈልገውን ዳኝነት፣ e) The type of judgment sought;

ረ) ተያይዘው የቀረቡትንና በአስተዳደር f) Types of evidences attached and those to


ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ እንዲቀርቡለት be produced by the order of the
የሚፈልጋቸውን የማስረጃ ዓይነቶች። administrative tribunal.
2. ከአንድ በላይ በሆኑ ይግባኝ ባዮች የሚቀርብ 2. A memorandum of appeal to be submitted
የይግባኝ ማመልከቻ በሁሉም ወይም በጋራ by more than one appellants shall be signed
ወኪላቸው ተፈርሞ ሊቀርብ ይችላል። by all of them or by their joint representative.
3. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ የይግባኝ 3. A memorandum of appeal to be submitted
ማመልከቻ በሦስት ቅጂ ተዘጋጅቶ in accordance with this Article shall be
ለአስተዳደር ፍ/ቤቱ መቅረብ አለበት። presented to the administrative tribunal in
three copies.
34. ይግባኙን ስለመመዝገብ 34. Registration of Appeal

1. የአስተዳደር ፍ/ቤት የይግባኝ ማመልከቻ 1. The administrative tribunal shall register an


ሲቀርብለት የዚህን ደንብ አንቀጽ 33 ድንጋጌዎች appeal upon ascertaining that the
የሚያሟላ መሆኑን በማረጋገጥ ተቀብሎ memorandum of appeal complies with the
ይመዘግባል። provision of Art. 33 of this regulation.
2. የአስተዳደር ፍ/ቤቱ የይግባኝ ጉዳዮች 2. The administrative tribunal shall organize
እንዳቀራረባቸው ቅደም ተከተል ቁጥር and maintain a register wherein appeals
ተሰጥቷቸው የሚመዘገቡበት የይግባኝ መዝገብ shall be recorded by numbering them in the
ያደራጃል፣ ይይዛል። order of their submission.

35. ይግባኝን ውድቅ ስለማድረግ 35. Rejection of Appeal

የአስተዳደር ፍ/ቤት የቀረበለትን የይግባኝ Where the administrative tribunal, upon


ማመልከቻ መርምሮ ይግባኝ የተባለበት ጉዳይ examining the memorandum of appeal,

በአዋጁ አንቀጽ 73 እና በደንቡ አንቀጽ 23 finds out that the ground of appeal does
not fall within the ambit of Art. 73 of the
ድንጋጌዎች የሚሸፈን ሆኖ ካላገኘው መልስ
proclamation and Art. 23 of this regulation
ሰጭውን መሥሪያ ቤት መጥራት ሣያስፈልግ
hereof, it shall reject the appeal without
ይግባኙን ውድቅ አድርጐ ይግባኝ ባዩን
necessarily calling on the respondent
ሊያሰናብተው ይችላል።
government office to appear.

25
www.abyssinialaw.com

36. ይግባኝ ስለመፍቀድ 36. Admission of Appeal

1. የአስተዳደር ፍርድ ቤት የቀረበለትን የይግባኝ 1. Where the administrative tribunal, upon


ማመልከቻ መርምሮ ይግባኝ ለማቅረብ examining the memorandum of appeal, is
የሚያስችል ምክንያት መኖሩን ሲያረጋግጥ satisfied with the ground of appeal, it shall
fix a date for hearing such an appeal and
ይግባኙ የሚሰማበትን ቀን ወስኖ ይግባኝ ባዩና
communicate same to both parties.
መልስ ሰጭው መስሪያ ቤት እንዲያውቁት
ያደርጋል።
2. ይግባኙ በሚሰማበት ቀን መልስ ሰጭው 2. A copy of the memorandum of appeal shall
መሥሪያ ቤት መልሱን በጽሁፍ ይዞ be served on the respondent government
እንዲቀርብ የይግባኝ ማመልከቻው ቅጅ office which shall be summoned to appear
and reply in writing on the date fixed for
እንዲደርሰው ይደረጋል።
the hearing.
37. የተከራካሪ ወገኖች መቅረብ 37. Appearance of Parties to the
dispute

1. የአስተዳደር ፍርድ ቤት የይግባኝ ክርክሩን 1. The administrative tribunal shall hear the
የሚያየው ተከራካሪ ወገኖች በተገኙበት appeal in the presence of the parties.
ይሆናል።
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ/1/ ድንጋጌ 2. Notwithstanding the provision of sub-Art.
ቢኖርም፡- (1) of this Article hereof:
ሀ) መልስ ሰጭው መሥሪያ ቤት በቀጠሮው ቀን a) The hearing of the appeal shall proceed in
ካልቀረበ ይግባኙ በሌለበት ይታያል፤ the absence of the respondent government
office if the latter fails to appear on the
date of the hearing;
ለ) ይግባኝ ባዩ በቀጠሮው ቀን ካልቀረበ ይግባኙ b) The appeal shall be struck out if the
ይሰረዛል፣ appellant fails to appear on the date of the
hearing;
ሐ) የቀረበው የይግባኝ ቅሬታ እና የመዝገብ c) The appeal shall be examined and decided
ግልባጭ ታይቶ መልስ ሰጪን መጥራት upon by looking into the memorandum of
የማያስፈልግ ከሆነ ይግባኙ ተመርምሮ appeal, copy of the records submitted, and
ውሳኔ ይሰጥበታል። where there is no need of calling for the
respondent.

26
www.abyssinialaw.com

3. መልስ ሰጭው መሥሪያ ቤት በቀጠሮው ቀን 3. The respondent government office may,


ሊቀርብ ያልቻለው በበቂ ምክንያት ከሆነ where it is unable to appear at a hearing on
በሌለበት የተሰጠው ትእዛዝ ወይም ውሣኔ justifiable grounds, apply to the
እንዲነሳለት ትእዛዙ ወይም ውሣኔው መሰጠቱን administrative tribunal to set-aside an order
ካወቀበት ቀን ጀምሮ በ1ዐ የስራ ቀናት ውስጥ or a decision rendered in its absence within
ለአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ሊያመለክት ይችላል። ten working days from the date on which it
became aware of such an order or decision.
4. ይግባኝ ባዩ በቀጠሮው ቀን ሊቀርብ ያልቻለው 4. The appellant may apply, where he is
በበቂ ምክንያት ከሆነ መቅረብ ያላስቻለው unable to appear to a hearing on justifiable
ምክንያት በተወገደ በ1ዐ የሥራ ቀናት ውስጥ grounds, to the administrative tribunal,
የተሰረዘው ይግባኝ እንደገና እንዲታይለት within ten working days from the ceasure of
ለአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ሊያመለክት ይችላል። such grounds, to restore the appeal.

38. የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ 38. Preliminary Objection

1. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን ይግባኝ 1. The respondent government office may,


ውድቅ እንዲያደርገው መልስ ሰጭው መሥሪያ with its response, submit a preliminary
ቤት ከሚያቀርበው መልስ ጋር ከሚከተሉት objection requesting the administrative
ምክንያቶች በአንዱ ላይ ተመሥርቶ የመጀመሪያ tribunal to reject the appeal on any of the
ደረጃ መቃወሚያ ሊያቀርብ ይችላል፦ following grounds:
ሀ) ጉዳዩ በአዋጁ አንቀጽ 71 እና በደንቡ አንቀጽ a) Where the case is not appealable in
23 መሠረት ይግባኝ ሊቀርብበት የሚችል accordance with Art.71 of the
ካልሆነ፣ proclamation and Art.23 of this regulation;
ለ) የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በዚህ ደንብ አንቀጽ b) Where the appeal is filed out of time
32 ንዑስ አንቀጸ 6 መሠረት ሣይፈቅድለት without obtaining leave from the
የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ካለፈ በኋላ administrative tribunal in accordance with
የቀረበ ከሆነ፣ Art. 32 sub-Art.6 of this regulation;
ሐ) ጉዳዩ ቀደም ሲል ለአስተዳደር ፍርድ ቤት c) Where the case has previously been
ቀርቦ ውድቅ የተደረገ ወይም ውሣኔ rejected or decided by the administrative
የተሰጠበት ከሆነ። tribunal.
2. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የይግባኝ ቅሬታውን 2. Before proceeding with the hearing of

27
www.abyssinialaw.com

ከመመርመሩ በፊት በቀረበለት የመጀመሪያ ደረጃ appeal, the administrative tribunal shall
መቃወሚያ ላይ ተገቢውን ብይን ይሰጣል። give appropriate verdict on the preliminary
objection.
3. የይግባኙ መሰማት ከተጀመረ በኋላ በዚህ አንቀጽ 3. No preliminary objection may be admitted,
ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የሚቀርብ መቃወሚያ in accordance with sub-art (1) of this
ተቀባይነት አይኖረውም። Article, after the commencement of the
hearing of the appeal.

39. የይግባኝ መልስ አቀራረብ 39. Submission of Response to an


appeal
1. መልስ ሰጭው መሥሪያ ቤት ለቀረበበት ይግባኝ 1. The respondent government office’s
የሚሰጠው መልስ፣ በሚመለከተው የመሥሪያ ቤቱ response to an appeal shall be signed by
ኃላፊ ወይም ውክልና በተሰጠው ሰው መፈረምና the concerned official or by a duly
authorized person and shall contain the
የሚከተሉትን ዝርዝሮች መያዝ አለበት፦
following particulars:
ሀ) የይግባኝ ባዩንና የመልስ ሰጭውን መሥሪያ a) The names and addresses of the appellant
ቤት ስምና አድራሻ፣ and the respondent government office;
ለ) የመሥሪያ ቤቱን የመከራከሪያ ነጥቦች፣```````` b) The grounds of defense of the government
office;
ሐ) የምስክሮችን ስምና አድራሻ /ካሉ/ c) The names and addresses of witnesses, if
any;
መ) በጽሁፍ ተያይዘው የቀረቡትን የመከላከያ d) Written evidences of defence attached
ማስረጃዎች። therewith.
2. በይግባኝ ማመልከቻው ላይ የተጠቀሰና ለዚሁ 2. Every allegation of fact in a memorandum
በተሰጠው መልስ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ of appeal, if not denied specifically or
መንገድ ያልተካደ ፍሬ ነገር እንደታመነ impliedly in the response given for it, shall
ይቆጠራል። be taken to be admitted.

40. ይግባኝን ስለመተው 40. Withdrawal of Appeal

1. ይግባኝ ባዩ ውሣኔ ከመሰጠቱ በፊት በማናቸውም 1. The appellant may withdraw, at any time
ጊዜ ለአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በጽሁፍ ገልጾ before judgment, his appeal by notifying
ይግባኙን መተው ይችላል። the administrative tribunal in writing.

28
www.abyssinialaw.com

2. ይግባኙን የተወ የመንግሥት ሠራተኛ በዚያው 2. A civil servant who has withdrawn an
ጉዳይ ላይ እንደገና ይግባኝ ሊያቀርብ አይችልም። appeal shall be precluded from lodging a
fresh appeal in respect of the same cause
of action.

41. ምስክርን ስለመጥራትና ስለመስማት 41. Summoning and Examination of


Witnesses
1. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የምስክሮች መጠራትና 1. When summoning and examining of
መሰማት አስፈላጊ ነው ብሎ ባመነ ጊዜ፦ witnesses is believed necessary, the
administrative tribunal shall:
ሀ) የማንኛውም ተከራካሪ ወገን ምስክሮች a) Where the witnesses of any of the parties
የመልስ ሰጭው መሥሪያቤት are working in the respondent government
ሠራተኞች ከሆኑ የአስተዳደር ፍርድ
office, the tribunal without issuing
ቤቱ ለእያንዳንዳቸው መጥሪያ መላክ
summons to each one of them, may
ሣያስፈለገው ትእዛዙ በመሥሪያ ቤቱ
አማካኝነት እንዲደርሣቸው ማድረግ communicate its order through the
ይችላል። government office;
ለ) የመልስ ሰጭው መስሪያ ቤት ሠራተኛ b) Where a witness other than those working
ያልሆነ ምስክር እንዲቀርብ በአስተዳደር in the respondent government office is
ፍርድ ቤቱ ሲታዘዝ ምስክሩን የቆጠረው summoned by the administrative tribunal,
ተከራካሪ ወገን መጥሪያውን እንዲያደርስ the party calling the witness shall be
ይደረጋል። responsible to serve the summos on same..
2. የዚህ ደንብ አንቀጽ 17 ድንጋጌዎች 2. The provisions of Art. 17 of this
በአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በሚሰሙ ምስክሮች regulation shall mutatis mutandis be

ላይም ተፈፃሚ ይሆናሉ። applicable in respect of witnesses to be


examined by the administrative tribunal.

42. ስለተጨማሪ ማስረጃዎች 42. Additional Evidences

ተከራካሪ ወገኖች ተጨማሪ ማስረጃዎችን ለማቅረብ The administrative tribunal may, when the
እንዲፈቀድላቸው ጠይቀው የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ parties request to produce additional
ከተቀበላቸው ወይም ፍርድ ቤቱ ለትክክለኛ ውሣኔ evidences and are allowed by the tribunal
አሰጣጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በራሱ አነሣሽነት or where it deems it necessary to reach at a

29
www.abyssinialaw.com

ተጨማሪ ማስረጃዎች እንዲቀርቡ ሊያዝዝ proper decision, on its own motion, order
ይችላል። the production or appearance of additional
evidence.

43. የውሣኔ አሰጣጥ 43. Delivery of Judgment

1. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ተከራካሪ ወገኖች 1. The administrative tribunal shall give its
ያቀረቧቸውን መከራከሪያ ነጥቦችና ማስረጃዎች judgment, it supposes appropriate, upon
በመመርመር ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸውን examining the pleadings and evidence of
ሕጐች፣ ደንቦችና መመሪያዎች በማገናዘብ the parties and considering the relevant
laws, regulations and directives.
ተገቢ መስሎ የታየውን ውሣኔ ይሰጣል።
2. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ አንድ ጉዳይ በቀረበለት 2. The administrative tribunal shall render a
በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ውሣኔ መስጠት decision within two months of having
አለበት። received a case thereto.
3. ይግባኙ የቀረበው የመልስ ሰጭው መሥሪያ ቤት 3. Where the appeal is against denial of the head
የበላይ ኃላፊ በዚህ ደንብ አንቀጽ 28- of the respondent government office to redress

በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለይግባኝ ባዩ a grievance with in the time limit provided for

ቅሬታ ወቅታዊ ውሣኔ ባለመስጠቱ ከሆነ የአስተዳደር in Art. 28 of this regulation, the administrative
tribunal may give judgment in favour of or
ፍርድ ቤቱ የይግባኝ ባዩን ጥያቄ በሙሉ ወይም
against the appellant by upholding his claim
በከፊል በመቀበል ወይም ውድቅ በማድረግ ሊወስን
wholly or partially or by rejecting the claim.
ይችላል።
4. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሣኔዎችን የሚያሣልፈው 4. Judgments of the administrative tribunal shall
በድምጽ ብልጫ ይሆናል። በድምጽ የተለየ አባል be passed by a majority vote. The opinion of

የተለየበት ምክንያት በውሣኔው መስፈር አለበት። dissenting member shall be included as part of
the decision of the administrative tribunal.

44. ስለ ውሣኔ አፈፃፀም 44. Execution of decisions

1. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ለይግባኝ ባዩ የወሰነለት 1. Where the administrative tribunal gives


ከሆነ መልስ ሰጭው መስሪያ ቤት ውሣኔውን በአዋጁ judgment in favour of the appellant, the
አንቀጽ 75 ንዑሰ አንቀጽ 1 መሠረት ወዲያውኑ respondent government office shall
መፈፀም አለበት። forthwith execute the decisions in
accordance with Art. 75 sub-Art. (1) of
the proclamation.

30
www.abyssinialaw.com

2. ይግባኝ ባዩ ውሣኔው አልተፈፀመልኝም ብሎ 2. Where the administrative tribunal, upon


ሲያመለክትና የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔ receiving the complaints of the appellant,
አፈፃፀሙ የዘገየው ያለበቂ ምክንያት መሆኑን believes that the execution of its judgment
has been delayed on unjustifiable grounds,
ሲያምን የመስሪያ ቤቱን እምቢተኝነት ገልጾ በአዋጁ
it shall, by stating the refusal of the
አንቀጽ 75 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ጉዳዩን
government office, refer the case to the
በአካባቢው ለሚገኘው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት first instance-court located in the area in
ይመራዋል። accordance with Art.75 sub-Art. (2) of the
proclamation.

45. ስለ ይግባኝ ወጭዎች 45. Expenses of appeal

1. ተከራካሪ ወገኖች የይግባኝ ክርክሩ ያስከተለውን 1. The parties shall bear their own expenses
ማናቸውንም ወጭ በየራሣቸው ይሸፍናሉ። incurred in the process of the appeal.
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ/1/ ድንጋጌ ቢኖርም 2. Notwithtanding the provision of sub-art
ይግባኝ ባዩ በመልስ ሰጭው መሥሪያ ቤት ይዞታ (1) of this Article, the appellant shall not
ሥር የሚገኝ ማስረጃ በአስተዳደር ፍርድ ቤቱ be required to cover expenses relating to
ትእዛዝ እንዲቀርብለት ሲያስደርግ ይኸው the production of evidence under the
የሚያስከትለውን ወጭ እንዲሸፍን አይጠየቅም። custody of the respondent government
office by order of the administrative
tribunal.

ክፍል ስድስት PART SiX

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS
PROVISIONS
46. ስለተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው 46. Repealed and Inapplicable Laws
ህጐች
1. በሥራ ላይ ያለው የክልሉ መንግሥት ሠራተኞች 1. The existing Regional State Civil Servants’
የዲስፕሊን አፈፃፀምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ- Disciplinary and Grievance Submittal
ሥርዓት መወሠኛ ደንብ ቁጥር 5/1995 ዓ/ም Procedure Determination Regulation No.
ተሽሮ በዚህ ደንብ ተተክቷል። 5/2003 is hereby repealed and replaced by this
regulation.
2. ይህንን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ደንብ፣ 2. No other regulation, directive or practice

31
www.abyssinialaw.com

መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ ደንብ shall, in so far as it is inconsistent with
በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት this regulation, be applicable in respect of
አይኖረውም።
matters provided for therein.
47. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ 47. Transitory Provisions

ይህ ደንብ ከመፅናቱ በፊት በደንብ ቁጥር 5/1995 Cases pending inquiry in accordance with
ዓ/ም ድንጋጌዎች መሠረት ተጀምረው በመታየት the provisions of Regulation No. 5/2003,
prior to the enforcement of this regulation,
ላይ ያሉ ጉዳዮች ይህንን ደንብ እስካልተቃረኑ
shall be examined and obtain solution, as
ድረስ በተጀመሩበት አኳኋን ተመርምረው እልባት commenced, unless they are in
ያገኛሉ። contravention of this regulation.

48. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 48. Power to Issue Directives

የክልሉ ሲቪል ሠርቪስ ቢሮ ይህንን ደንብ The regional Civil Service Bureau may
በአግባቡ ለማስፈፀም የሚያስፈልጉትን መመሪያዎች issue directives necessary for the proper
implementation of this regulation.
ሊያወጣ ይችላል።

49. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 49. Effective Date

ይህ ደንብ በክልሉ መንግሥት ዝክረ-ህግ ጋዜጣ This regulation shall enter into force on
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል። the date of its publication in the Zikre Hig
Gazetta of the Regional State.

ባህርዳር Done at Bahir Dar


ህዳር 24 ቀን 2ዐዐ3 ዓ/ም This 3rd day of December, 2010
አያሌው ጐበዜ
Ayalw Gobezie
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
Head of Government of the
ርዕሰ መስተዳድር
Amhara National Regional State

32

You might also like