You are on page 1of 10

www.abyssinialaw.

com
ገፅ-1- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -1

17ኛ አመት ቁጥር 4 ባህር ዳር ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም

17th Year No. 4 Bahir Dar 27th Jan, 2012

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ


th
14 Year No 16
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት
ዝክረ-ሕግ
ZIKRE-HIG
OF THE COUNCIL OF THE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE
IN THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
የአንዱ ዋጋ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ISSUED UNDER THE AUSPICES OF የፖ.ሣ.ቁ
ብር 16.50 መንግስት ምክር ቤት THE COUNCIL OF THE AMHARA 312
Price ጠባቂነት የወጣ NATIONAL REGIONAL STATE P.o. Box

ማውጫ CONTENTS
ደንብ ቁጥር 91/2004 ዓ.ም Regulation No. 91/2012
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት The Amhara National Regional State Public
የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት Procurement and Property Disposal Service
ማቋቋሚያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት Establishment, Council of the Regional
ደንብ Government Regulation

ደንብ ቁጥር 91/2004 ዓ.ም Regulation No. 91/2012


በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት A COUNCIL OF REGIONAL
የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎትን GOVERNMENT REGULATION ISSUED
ለማቋቋም የወጣ ክልል መስተዳድር ምክር FOR THE ESTABLISHMENT OF PUBLIC
ቤት ደንብ PROCUREMENT AND PROPERTY
DISPOSAL SERVICE IN THE AMHARA
NATIONAL REGIONAL STATE
www.abyssinialaw.com
ገፅ-2- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -2

የመንግስት ግዥ በተለያዩ መስሪያ ቤቶች በተበታተነ WHEREAS, it is believed that enabling the existence
መንገድ በመፈፀሙ ምክንያት የሚባክነዉን ጊዜና of effective utilization of man power through saving

ወጪ መቆጠብ እና የግዥ አገልግሎት ስራን በጥቂት the wastage of time and expense and performing the

የሰዉ ኃይል በመሥራት ዉጤታማ የሰዉ ኃይል activity of procurement service with a small amount
of man power due to public procurement which has
አጠቃቀም እንዲኖር ማስቻል በመታመኑ፤
so far been exercised by various offices in a
dispersed manner;

አገልግሎቱ የግዥ ህጉንና ሂደቱን ጠንቅቀዉ WHEREAS, the service enables to render the
በሚያዉቁ ባለሙያዎች ግዥ እንዲፈፀም ዕድል opportunity for the procurement to be executed by

ስለሚሰጥ፣ ግዥ በዕቅድ እንዲመራ ስለሚረዳና professionals who are adequately knowledgeable with

ግልጽ ጨረታን በማበረታታት የተሻለ ብቃትና አቅም the law and the process of purchasing, helps the
procurement to be managed by plan, invites
ያላቸዉን አቅራቢዎች ስለሚጋብዝ፤ እንዲሁም የግዥ
suppliers with better efficiency and capacity through
አፈፃፀም መረጃን በአንድ ቦታ በቀላሉ ማግኘት
encouraging open tender, facilities the easy
የሚያስችል በመሆኑ እና በወል የሚፈለጉ ዕቃና
availability of information as to the execution of
አገልግሎቶች ስታንዳርድ እንዲኖር በማድረግ
procurement in one place and causes the goods and
ለመስሪያ ቤቶች የሚገዙ ዕቃዎችና አገልግሎቶች
services to be purchased for offices to be similar and
አንድ ወጥና ተመሳሳይ እንዲሆኑ ስለሚያስችል፤ consistent by realizing the existence of standard for
commonly demanded goods and services;

የመንግስት መስሪያ ቤቶች ንብረቶች ሊወገዱ WHEREAS, it is necessary to protect the interest of
የሚገባበትን መንገድ ስርአት ባለዉ መልኩ the Government by taking care of the public bodies

በመምራት ይባክን የነበረዉን ሀብት በማዳን property that would otherwise have been in loss

የመንግስትን ጥቅም ማስጠበቅ አስፈላጊ በመሆኑ፤ through managing the process of its disposal in a
systematic way;

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር NOW, THEREFORE, the Council of the Amhara
ምክር ቤት በተሻሻለዉ የክልሉ ህገ መንግስት አንቀጽ National Regional Government, pursuant to the

58 ንዑሰ አንቀጽ(7) እና በመንግስት ግዥና ንብረት powers vested in it under the provisions of Art.58

አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 179/2003 ዓ.ም አንቀጽ 47 Sub-Art./7/ of the Revised Regional Constitution
and Art. 47 Sub-Art./1/ of the Public Procurement
ንዑሰ አንቀጽ(1) በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት ይህን
and Property Administration Proclamation No
ደንብ አዉጥቷል፡፡
179/2011, hereby issues this regulation as follows.
www.abyssinialaw.com
ገፅ-3- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -3

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL
1. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ደንብ “በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት This regulation may be cited as the “Amhara
የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት National Regional State Public Procurement and

ማቋቋሚያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ Property Disposal Service Establishment, Council

ቁጥር 91/2004” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ of the Regional Government Regulation No.
91/2012”.

2. ትርጓሜ 2. Definitions
1. የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም ካላሰጠዉ በስተቀር 1. Unless the context requires otherwise, in this
በዚህ ደንብ ዉስጥ፡- regulation:

 “አዋጅ” ማለት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ a) “Proclamation ” shall mean the Amhara
መንግስት የመንግስት ግዥና ንብረት National Regional State Public

አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 179/2003 ዓ.ም Procurement and Property Administration

ነዉ፡፡ Proclamation No. 179/2011;

ለ. “ቢሮ” ማለት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ b) “Bureau” shall mean the Amhara
መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ National Regional State Finance and

ነዉ፡፡ Economic Development Bureau;

2. በአዋጁ አንቀጽ ሁለት ስር የተሰጡ 2. The definitions provided for under Article 2 of
ትርጓሜዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ the Proclamation shall be applicable;

3. መቋቋም 3. Establishment
1. የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ 1. There is hereby established, the Public

አገልግሎት (ከዚህ በኋላ “አገልግሎቱ” Procurement and Property Disposal Service,

እየተባለ የሚጠራ) ራሱን የቻለና ህጋዊ hereinafter referred to as the “Service” as the
Regional government office, having its own
ሰዉነት ያለዉ የክልሉ የመንግስት መሥሪያ
autonomy and legal personality, as per this
ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡
regulation;
2. የአገልግሎቱ ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል፡፡ 2. The service shall be accountable to the
Bureau;
www.abyssinialaw.com
ገፅ-4- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -4

4. ዓላማዎች 4. Objectives
አገልግሎቱ የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፡- The service shall have the following objectives:

1. የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉ 1. To enable the timely provision of goods and

ተመሳሳይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች እንዲሁም services which are commonly used by public

አገራዊ ስትራቴጃዊ ጠቀሜታ ያላቸዉ bodies as well as those goods and services of
similar nature and having national strategic
ዕቃዎችና አገልግሎቶች ከከፍተኛ ግዥ
significance in the desired quality and at fair
የሚገኘዉን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ በሚያስገኝ
prices attributable to the economies of scale
ተመጣጣኝ ዋጋ፣ በተገቢዉ ጊዜና በተፈላጊዉ
resulting from block purchase;
ጥራት እንዲቀርቡ ማስቻል፣

2. ቢሮዉ በሚያወጣዉ መመሪያ መሰረት 2. To enable the disposal of properties

ከሚወሰነዉ የእቃዎች የመነሻ ዋጋ ግምት belonging to public bodies, whose price is

በላይ የሆኑና በሽያጭ እንዲወገዱ ዉሣኔ more than the estimated initial price of the
goods to be decided pursuant to the directive
የተሰጠባቸዉ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች
of the bureau and the disposal of which
ንብረቶች በተቀናጀና በተቀላጠፈ አኳኋን
decided upon through sale, in an integrated
በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲወገዱ ማስቻል፣
and expeditious manner against reasonable
price;
3. ለመንግስት የልማት ድርጅቶች በዕቃና 3. To assist public developmental enterprises

አገልግሎት ግዥ እንዲሁም በንብረት with regard to the procurement of goods and

ማስወገድ ረገድ እገዛ ማድረግ፤ services as well as the disposal of property.

5. ዋና መስሪያ ቤት 5. Head Office


የአገልግሎቱ ዋና መሥሪያ ቤት በባህርዳር ከተማ The service shall have its head office in the city of
ሲሆን እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች ሥፍራዎች Bahir Dar; provided, however, that it may

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን ሊያቋቁም ይችላል፡፡ establish branch offices in other places, as may be
necessary.
www.abyssinialaw.com
ገፅ-5- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -5

ክፍል ሁለት PART TWO


ስለአገልግሎቱ አቋም፣ ስልጣንና STATUS, POWERS AND DUTIES
ተግባራት OF THE SERVICE

6. አቋም 6. Status
አገልግሎቱ፡- The service shall have:
1. የስራ አመራር ቦርድ፤ 1. A Board of Management;
2. በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የሚሾም አንድ 2. A director general and deputy director
ሥራ አስኪያጅና አንድ ምክትል ስራ general to be appointed by the head of the

አስኪያጅ፤ regional government;

3. ሌሎች በየደረጃዉ ለስራዉ የሚያስፈልጉ 3. Other heads and employees necessary for the
ኃላፊዎችና ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡ tasks at various levels.

7. የአገልግሎቱ ሥልጣንና ተግባር 7. Powers and Duties of the Service


1. አገልግሎቱ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት 1. The service shall have the following powers
ይኖሩታል፡- and duties:
ሀ) ዝርዝራቸዉ በቢሮዉ መመሪያ የሚወሰን a) Carryout the procurement of goods and
የመንግስት መ/ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉን services falling within the list of common

ተመሳሳይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች user items for those public bodies as well

እንዲሁም አገራዊ ስትራቴጃዊ ጠቀሜታ as goods and services having national


strategic significance, as may be
ያላቸዉን ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ
determined by the directive of the Bureau;
ያከናዉናል፤
ለ) ግምታቸዉ በቢሮዉ መመሪያ ከሚወሰነዉ b) Conduct the sale of public properties, the
የገንዘብ መጠን በላይ የሆነና በመንግስት monetary values of which exceed the

መሥሪያ ቤቶች ኃላፊነት ሥር ያሉ amount specified by directive of the

በሽያጭ እንዲወገዱ ዉሣኔ የተሰጠባቸዉን bureau, due to be disposed pursuant to the


decision of the public bodies in possession
ንብረቶች ይሸጣል፤
of such properties;
ሐ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ ቁጥሮች c) Without prejudice to the provision of
(ሀ) ና (ለ) የተደነገገዉ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ letter numbers (a) and (b) of this Sub

ለማንኛዉም የመንግስት መስሪያ ቤቶች፣ Article hereof, it shall render:

እንዲሁም ጥያቄ ሲቀርብለት ለመንግስት


የልማት ድርጅቶች እና ለግሉ ዘርፍ፡
www.abyssinialaw.com
ገፅ-6- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -6

1) በወቅታዊ የገበያ መረጃ ላይ 1) Domestic and international


የተመሰረተ የአገር ዉስጥና የዓለም procurement service based on

አቀፍ የግዥ አገልግሎቶችን ይሰጣል፣ current market information;

2) የግዥ አፈፃፀምን የሚመለከት 2) Consultancy and training services


የምክርና ሥልጠና አገልግሎት regarding the execution of

ይሰጣል፡፡ procurement;

to every public bodies as well as, up on request,


to public developmental enterprises and the
private sector.
2. አገልግሎቱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2. In carrying out the public procurement and
ፊደል ተራ ቁጥሮች (ሀ) እና (ለ) disposal of public property pursuant to letter

የተመለከቱትን ሥልጣንና ተግባሮችን በሥራ numbers /a/ and /b/ of Sub Art. /1/ of this

ላይ ሲያዉል፡- article hereof, the service shall:

ሀ) የመንግስት ግዥውና ንብረት የማስወገዱ a) Ensure that the duty of public


ተግባር በአዋጁና አዋጁን ለማስፈፀም procurement and property disposal is

በወጡ ደንቦችና መመሪያዎች መሰረት executed in accordance with the

መፈጸሙን ያረጋግጣል፤ Proclamation, regulations and directives


issued for the implementation of the
Proclamation;
ለ) የመንግስት መ/ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉን b) Complete the procurement procedures for
ተመሳሳይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች የአገር domestic procurement of goods and

ዉስጥ ግዥ ሂደት አጠናቆ የማዕቀፍ services which are common user items to

ስምምነት በመፈራረም ይህንኑ public bodies, enter into a frame work


contract and notify same to the public
የመንግስት መሥሪያ ቤቶች እንዲያዉቁት
bodies;
ያደርጋል፡፡
ሐ) የመንግስት መ/ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉን c) Carryout international procurement of
ተመሳሳይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ዓለም goods and services which are common

አቀፍ ግዥ እንዲሁም አገራዊ user items to public bodies and

ስትራቴጃዊ ጠቀሜታ ያላቸዉን ዕቃዎችና procurement of goods and services which


have national strategic significance and
አገልግሎቶች ግዥ ሂደት በማጠናቀቅ
effect delivery of such goods and services
ዕቃዎቹና አገልግሎቶቹ ለተጠቃሚ
to the user entities;
አካላቱ እንዲደርሱ ያደርጋል፤
www.abyssinialaw.com
ገፅ-7- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -7

መ) ልዩ ሙያዊ እዉቀት በሚያስፈልጋቸዉ d) Request for professional support from


ጉዳዮች ረገድ ይህንኑ አግባብ ካላቸዉ appropriate governmental institutions on

መንግስታዊ ተቋማት ሊጠይቅ ይችላል፡፡ matters that require special expertise.

8. ስለቦርዱ አባላት 8. Membership of the Board


1. ቦርዱ ሰብሳቢዉን ጨምሮ ከ5-7 የሚደርሱ 1. The board shall, including the chairperson,
አባላት ይኖሩታል፤ have members ranging from 5 through 7.

2. የአገልግሎቱ ሥራ አስኪያጅ የቦርዱ አስረጅ 2. The manager of the Service shall act in the
በመሆን ይሰራል፤ capacity of an expert for the board.

3. ቦርዱ የራሱን ፀሐፊ ይሰይማል፤ 3. The board shall designate its own secretary.
4. የቦርዱ ሰብሳቢና አባላት በቢሮዉ አቅራቢነት 4. The chairperson and members of the board
በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የሚሰየሙ ይሆናሉ፡፡ shall be designated by the head of the regional
government upon their nomination by the
Bureau.
5. የቦርዱ ሰብሳቢና አባላት ተጠሪነታቸዉ ለቢሮዉ 5. The accountability of the chairperson and
ይሆናል፡፡ members of the board shall be to the Bureau.

6. የቦርድ አባላት የስራ ዘመን ሶስት አመት ሆኖ 6. The tenure of the board members shall be three
እንደ አስፈላጊነቱ ለተጨማሪ ሶስት ዓመት years; provided, however, that it may be

ሊራዘም ይችላል፡፡ extended for an additional term of three years,


as deemed necessary.

9. የቦርዱ ስልጣንና ተግባር 9. Powers and Duties of the Board


ቦርዱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት The board shall have the following powers and
ይኖሩታል፡- duties:
1. አገልግሎቱን በበላይነት ይመራል፣ ይቆጣጠራል 1. Direct over and supervise the Service;
2. የአገልግሎቱን ረቂቅ ስትራቴጅዎችና የአፈፃፀም 2. Examine and approve the draft strategies and
መመሪያዎች መርምሮ ያፀድቃል፣ በሥራ ላይ operational directives of the Service; and

መዋላቸዉን ይከታተላል፤ follow-up the implementation of same;

3. በዚህ ደንብ አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ/1/(ሀ) 3. Review and approve the higher procurements
መሰረት የሚፈጸሙ ከፍተኛ ግዥዎችን performed pursuant to Art. 6 Sub-Art./1/ (a) of

መርምሮ ያጸድቃል፤ this Regulation;

4. የአገልግሎቱን ዓመታዊ የስራ ፕሮግራምና 4. Review and submit the annual work program
በጀት መርምሮ ለቢሮዉ ያቀርባል፤ ሲፀድቅም and budget of the Service to the bureau as well
በስራ ላይ መዋሉን ያረጋግጣል፤ as ensure the implementation of same upon
approval thereof;
www.abyssinialaw.com
ገፅ-8- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -8

5. የአገልግሎቱን ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት 5. Approve the annual financial report of the
ያፀድቃል፤ የዉጭ ኦዲተሮችን ሪፖርት Service, hear the report of external auditors and

ይሰማል፤ በኦዲት ሪፖርቱ መሰረት አስፈላጊዉ ensure that the appropriate corrective measure

የእርምት እርምጃ መወሰዱን ያረጋግጣል፤ is taken on the basis of such reports;

6. አገልግሎቱ የሚያስከፍለዉን የአገልግሎት 6. Submit to and have the amount of service


ክፍያ መጠን ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት charge of the Service decided by the Council of

አቅርቦ ያስወስናል፤ ተግባራዊ መሆኑንም the Regional Government as well as ensure its

ያረጋግጣል፤ implementation thereof;

7. አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘዉ አማካሪ ኮሚቴዎችን 7. Form advisory committees, as deemed


ያቋቁማል፡፡ necessary.

10. ስለቦርዱ ስብሰባና የዉሳኔ አሰጣጥ 10. Meeting and Decision Making Procedure
ስነ-ሥርዓት of the Board
1. ቦርዱ በሦስት ወር አንድ ጊዜ ይሰበሰባል፤ 1. The Board shall convene its meeting once in
ሆኖም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በሰብሳቢዉ ጥሪ there months. It may, however, hold a meeting

በማናቸዉም ጊዜ ሊሰበሰብ ይችላል፡፡ at the call of the chairperson, as deemed


necessary.
2. በቦርዱ ስብሰባ ላይ ከግማሽ በላይ አባላት 2. There shall be a quorum where more than half
ከተገኙ ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል፡፡ of its members are present at a meeting of the
Board.
3. የቦርዱ ዉሣኔ የሚተላለፈዉ በስብሰባዉ ከተገኙ 3. The decision of the Board shall pass where it is
አባላት በአብዛኛዉ ድምፅ ሲደገፍ ይሆናል፤ supported by the majority members present at

ሆኖም ድምፁ እኩል ለኩል የተከፈለ እንደሆነ the meeting. In case of a tie, however, the

ሰብሳቢዉ ወሳኝ ድምፅ ይኖረዋል፡፡ chairperson shall have a casting vote.

4. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ 4. Without prejudice to the provisions of this


ቦርዱ የራሱን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት መመሪያ Article hereof, the Board may issue its own

ሊያወጣ ይችላል፡፡ meeting procedural directive thereof.

11. የሥራ አስኪያጁ ሥልጣንና ተግባር 11. Powers and Duties of the Manager
1. የቦርዱ አጠቃላይ አመራር እንደተጠበቀ ሆኖ 1. The Manager shall, being the chief executive
ስራ አስኪያጁ የአገልግሎቱ ዋና ሥራ officer, subject to the overall guidance of the

አስፈፃሚ በመሆን የአገልግሎቱን ሥራዎች Board, direct and administer the activities of

ይመራል፣ ያስተዳድራል፡፡ the Service.


www.abyssinialaw.com
ገፅ-9- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -9

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ አጠቃላይ 2. Without prejudice to the generality
አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ሥራ አስኪያጁ፡- stipulated under Sub Art./1/ of this Article
hereof; the manager shall:
ሀ) በዚህ ደንብ አንቀጽ /6/ ስር የተመለ a) Exercise the powers and duties of the
ከቱትን የአገልግሎቱን ሥልጣንና Service provided for under Art. /6/ of this

ተግባራት በሥራ ላይ ያዉላል፤ Regulation;

ለ) የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ህጎች መሰረታዊ b) Hire and administer the employees of the
መርሆዎች ተከትሎ በመንግስት Service in accordance with a directive to

በሚጸድቅ መመሪያ መሰረት be approved by the Government

የአገልግሎቱን ሠራተኞች ይቀጥራል፣ following the basic principles of the


Regional Civil Service laws;
ያስተዳድራል፤
ሐ)የአገልግሎቱን ረቂቅ ስትራቴጃዊ ዕቅድ፣ c) Prepare and submit the draft strategic
ዓመታዊ የስራ ፕሮግራምና በጀት plan, annual work program and budget of

አዘጋጅቶ ለቦርድ ያቀርባል፣ በመንግስት the Service to the Board and implement

ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያዉላል፤ same upon its approval by the


Government;
መ)ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚያደርጋቸዉ d) Represent the Service in all its dealings
ግንኙነቶች ሁሉ አገልግሎቱን ይወክላል፤ to be carried out with third parties;

ሠ) ስለ አገልግሎቱ የስራ እንቅስቃሴ e) Submit periodic reports to the Board on


ወቅታዊ ሪፖርቶችን ለቦርዱ ያቀርባል፡፡ the activities of the Service;

ረ) በቦርዱ የሚሰጡትን ሌሎች ተዛማጅ f) Carryout such other related activities as


ተግባራት ያከናዉናል፡፡ are referred to him by the Board.

3. ስራ አስኪያጁ ለአገልግሎቱ የስራ ቅልጥፍና 3. The Manager may delegate part of his
በሚያስፈልግ መጠን ከሥልጣንና ተግባሩ powers and duties to the Deputy Manager

በከፊል ለአገልግሎቱ ምክትል ስራ አስኪያጅና and other employees of the Service to the

ለሌሎች ሠራተኞች በዉክልና ሊያስተላልፍ extent necessary for the efficient


performance of the activities of the Service.
ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
ገፅ-10- ዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ቁጥር 4 ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም Zikre-Hig Gazette No.4 27th Day of January 2012 Page -10

ክፍል ሦስት PART THREE


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELANEOUS PROVISIONS
12. የአገልግሎቱ የበጀት ምንጭ 12. Budgetary Source of the Service
የአገልግሎቱ በጀት ከሚከተሉት የሚመነጭ The budget of the Service shall be generated

ይሆናል፡ from the following:

1. በመንግስት የሚመደብ በጀት 1. Budget to be allocated by the government.


2. ከሌሎች ምንጮች 2. Other sources.

13. ስለሂሳብ መዛግብት አያያዝና ምርመራ 13. Maintenance of Books of Account and
Auditing
1. አገልግሎቱ ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ 1. The Service shall maintain accurate books
መዛግብትንና የሂሳብ ሰነዶችን ይይዛል፡፡ and documents of account.

2. የአገልግሎቱ የሂሳብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ 2. The books of account and financial related
ሰነዶች በየዓመቱ በክልሉ ዋና ኦዲተር documents of the Service shall be audited

መስሪያ ቤት ወይም እርሱ በሚሰይማቸዉ annually by the Office of the Auditor

ኦዲተሮች ይመረመራሉ፡፡. General of the Regional State or those


auditors designated by same.

14. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች 14. Inapplicable Laws


ይህንን ደንብ የሚቃረን ማናቸዉም ሌላ ደንብ፣ No other regulation, directive or customary
መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር በዚህ ደንብ practice inconsistent with this regulation shall be

በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት applicable with respect to matters covered for

አይኖረዉም፤ therein.

15. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 15. Effective Date


ይህ ደንብ በክልሉ ዝክረ ህግ ጋዜጣ ታትሞ This Regulation shall come into force as of the
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ date of its publication on the Zikre-Hig Gazette
of the Regional State.

ባህርዳር Done at Bahir Dar


ጥር 18 ቀን 2004 ዓ.ም. This 27th day of January,2012
አያሌው ጎበዜ Ayalew Gobezie
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት Head of Government
ርዕሰ መስተዳድር of the Amhara National Regional State

You might also like