You are on page 1of 80

https://chilot.

me
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፵፪ 27th Year No.42


አዲስ አበባ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA, 5th August, 2021
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱/፪ሺ፲፫ Proclamation No. 1249/2021
የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና Federal Advocacy Service Licensing and
አስተዳደር አዋጅ …………….……….....ገጽ ፲፫ሺ፬፻፹ Administration Proclamation…..….Page 13480

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱/፪ሺ፲፫ PROCLAMATION NO. 1249/2021

የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና THE FEDERAL ADVOCACY SERVICE


አስተዳደር አዋጅ LICENSING AND ADMINISTRATION
PROCLAMATION

የጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚዎችን መብት WHEREAS, it is necessary to ensure


በተሻለ ሁኔታ ማስከበር፣ ጥራቱን የጠበቀና የተደራጀ better protection of users of advocacy service;
የጥብቅና አገልግሎት አቅርቦት መኖር፣ እና የጥብቅና provision of high quality and well organized
አገልግሎት የሥነ-ምግባር ደረጃን ማሳደግ የሕግ advocacy service; and raising the professional

የበላይነትና ፍትሕ የማግኘት መብትን ለማስከበር standard of advocacy service is necessary to

አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ promote rule of law and the right of access to


justice;

የሕዝብ ጥቅምን በማስጠበቅና ፍትሕን በማስፈን WHEREAS, it is necessary to establish a


ዙሪያ የተደራጀ፤ የመንግስትና የሙያተኞችን ተዋጽኦ system that is designed to advance the public
ያማከለ የጋራ አስተዳደር ሥርዓት በመዘርጋት የሙያ interest and prevalence of justice; a joint
ነጻነቱ የተጠበቀ የጥብቅና አገልግሎት መስጠት administration that balances the respective

አስፈላጊ በመሆኑ፤ roles of the government and practitioners in


order to ensure advocacy services provided
with professional independence;

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፬፻፹፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13481

የጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚዎች WHEREAS, it is necessary to lay down a


ቀጣይነትና ድርጅታዊ ዋስትና ያለው የጥብቅና system that directs and governs law firms
አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል የጥብቅና ድርጅት which provide uninterrupted and institutionally
የሚመራበትንና የሚተዳደርበትን ሥርዓት መዘርጋት guaranteed advocacy service to users of
በማስፈለጉ፤ advocacy service;

ጠበቆች በተከታታይ ሥልጠና አማካኝነት WHEREAS, it is necessary to establish a

በየጊዜው ከሚወጡ አዳዲስ ሕጎች፣ የሕግ ጽንሰ-ሀሳቦች system whereby advocates undergo continuing

እንዲሁም ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች professional training intended to keep them

ጋር የሚተዋወቁበትን ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤


well informed of the latest developments in the
form of new laws, legal concepts, and relevant
local and international practices;

ጠበቆች በግላቸውም ሆነ በተደራጀ መልኩ WHEREAS, it is necessary to establish a

መብት እና ጥቅሞቻቸውን የሚያስከብሩበትን፤ system whereby advocates can, individually as

እንዲሁም እውቀት፣ ክህሎት እና ሥነ-ምግባራቸውን well as through their own associations, ensure

የሚያዳብሩበት ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤ their rights and interests are respected, and
advance their knowledge, expertise and
professional standards;

በጥብቅና አገልግሎት አስተዳደር የሚነሱ WHEREAS, it is necessary to establish a


ቅሬታዎች የሚስተናገዱበትን ፍትሐዊ ሥርዓት mechanism by which complaints arising out of
መደንገግ በማስፈለጉ፤ the administration of advocacy services are
fairly entertained;

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ NOW, THEREFORE, in accordance with


ሕገ መንግስት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው Article 55(1) of the Constitution of the Federal
ታውጇል፤ Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
Proclaimed as follows:

PART ONE
ክፍል አንድ

GENERAL PROVISIONS
ጠቅላላ ድንጋጌዎች

1. Short Title
፩. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ “የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ This Proclamation can be cited as “Federal

አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱ Advocacy Service Licensing and

/፪ሺ፲፫" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Administration Proclamation


No.1249/2021”.
https://chilot.me 13482
gA ፲፫ሺ፬፻፹፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪. ትርጓሜ 2. Definition

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- Proclamation:

፩/ “ጠበቃ” ማለት የግል የጥብቅና አገልግሎት 1/ “Advocate” means a person licensed to


ለመስጠት በዚህ አዋጅ መሠረት ፍቃድ provide private advocacy services
የተሰጠው ሰው ሲሆን፤ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፰ pursuant to this Proclamation. For the
ላይ ለተደነገገው ዓላማ በውጭ ሀገር ሕግ purpose provided under Article 8 of this

መሠረት የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ Proclamation, foreign national Advocate

የተሰጠውን ሰውም ያካትታል፤ who is granted advocacy service license


pursuant to foreign law, is regarded as an
Advocate;

፪/ “የጸና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ፍቃድ” 2/ “Valid Advocacy License” means a

ማለት በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መስፈርቶች license granted for the person who

ላሟላ ሰው የሚሰጥ ፍቃድ ነው፤ fulfills the requirements specified under


this Proclamation;

፫/ “የታክስ ክሊራንስ” ማለት አንድ የጥብቅና ሙያ 3/ “Tax Clearance” means a certificate


አገልግሎት ፍቃድ ያለው ሰው ላገኘው ገቢ given, as an evidence of paying income
ግብር ስለመክፈሉ ከግብር አስገቢው አካል tax, by a tax collecting authority to
የሚሰጥ ማስረጃ ነው፤ advocate license holder;
፬/ “የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት” ማለት 4/ “Law Firm” means an organization
የጥብቅና አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመ established to provide advocacy service;
ድርጅት ነው፤
፭/ “የጥብቅና ሙያ አገልግሎት” ማለት የገንዘብ 5/ “Advocacy Service” means any kind of
ክፍያ በመቀበል ወይም ወደፊት የሚገኝ legal service provided by an advocate or
ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅም a law firm for payment of a fee or in
ለማግኘት ሲባል ወይም ያለክፍያ በጠበቃ expectation of direct or indirect future
ወይም በጥብቅና ድርጅት የሚሰጥ ማንኛውም benefit, or pro bono, including the
የሕግ አገልግሎት ሲሆን የሚከተሉትን following:
ያጠቃልላል፡-
ሀ) በሕግ ጉዳዮች ላይ ምክር መስጠት፤ a) providing consultation on legal

ከወንጀል ጉዳዮች ውጪ የማደራደር issues; conducting negotiations


except in criminal cases;
ሥራ፣
b) drafting legal documents or
ለ) የሕግ ሠነድ ማዘጋጀት ወይም
submitting documents on behalf of a
በደንበኛው ሥም ሠነድን ማቅረብ፣
client;
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፹፫ 13483
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ሐ) በፍርድ ቤቶች፣ አስተዳደራዊ ጉባዔዎች፣ c) representing a client and litigating


ከፊል የዳኝነት ሥልጣን ባላቸው before courts of law; administrative
አካላት፤ በግልግል ዳኝነት ጉባዔዎች tribunal; quasi-judicial institutions;
እና በሌሎች አማራጭ የሙግት መፍቻ arbitral bodies and other alternative
መድረኮች ደንበኛን ወክሎ መቅረብ እና dispute resolution forums.

መከራከር፡፡
፮/ “ማኅበር” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፯ 6/ “Association” means the Ethiopian

መሠረት የተቋቋመ የኢትዮጵያ የፌደራል Federal Advocates’ Association

ጠበቆች ማኅበር ነው፤ established pursuant to Article 57 of this


Proclamation;
፯/ “ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ” ማለት በአዋጅ ቁጥር 7/ “Attorney General” means the Federal
፱፻፵፫/፪ሺ፰ መሠረት የተቋቋመው የፌደራል Attorney General established pursuant to
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ነው፤ Proclamation No. 943/2016;
፰/ “ደንበኛ” ማለት የጥብቅና አገልግሎት ተቀባይ 8/ “Client” means a person who receives
ሰው ነው፤ advocacy services;
፱/ “አገናኝ” ማለት የጥብቅና አገልግሎትን 9/ “Intermediary” means any person who
በሚመለከት ጠበቃን ወይም የጥብቅና introduces a potential client seeking
ድርጅትን እና ባለጉዳይን በማገናኘት ከአንዱ advocacy services or otherwise persuades
ወይም ከሁለቱም ወገን ክፍያ ወይም ኮሚሽን him to engage the services of an advocate
በመቀበል ወይም ወደፊት ለመቀበል በማሰብ or law firm of his choice, in

ባለጉዳዩን በማግባባትና በማሳመን ባለጉዳዩ consideration of immediate or future

እርሱ የመረጠለትን ጠበቃ እንዲይዝ payment or commission from one or both

የሚያደርግ ወይም የሚያግባባ ማንኛውም parties;

ሰው ነው፤
10/ “Providing Advocacy Services
፲/ “የጥብቅና ሥራን በአገናኝ አማካኝነት
through an Intermediary” means a
መስራት” ማለት በፍርድ ቤቶች፣ በማረሚያ
practice by which an advocate or law
ቤቶች፣ በፖሊስ ጣቢያዎች፣ በሌሎች የፍትሕ
firm recruits clients through an
ተቋማት ወይም በማንኛውም ስፍራ Intermediary, whether assigned for the
አገናኞችን በማሰማራት ወይም በተሰማሩ purpose or already working as such, who
አገናኞች ወይም ከየፍትሕ ተቋማቱ ኃላፊዎች establish relationships, including
ወይም ሠራተኞች ጋር የጥቅም ትስስር relationships motivated by mutual
በመፍጠር የጥብቅና አገልግሎት ፈላጊዎች personal enrichment, with public officials
ወደ ጠበቃው ወይም የጥብቅና ድርጅቱ working in courts, prison administration
እንዲመጡ የማድረግ ተግባር ነው፤ authorities, police stations, other justice
organs or any place to procure his or its
service;
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፹፬ 13484
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፲፩/ “ነጻ የጥብቅና አገልግሎት” ማለት በዚህ 11/ “Pro Bono Advocacy Service” means
አዋጅ አንቀጽ ፴፩ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሥር an advocacy service provided by an
ለተዘረዘሩት የጥብቅና አገልግሎት ፈላጊዎች advocate or law firm at minimal or no
እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ሕጎች charge to persons listed under Article 31
ለተመለከቱ ሰዎች በአነስተኛ ክፍያ ወይም Sub-Article (1) of this Proclamation as in

ያለምንም ክፍያ በጠበቃ ወይም በጥብቅና need of such services and to persons who

ድርጅት የሚሰጥ የጥብቅና አገልግሎት ነው፤ provided by other relevant laws;

፲፪/ “የሕግ ጉዳይ ጸሐፊ” ማለት በጠበቃ ወይም 12/ “Law-Clerk” means a person who
ጥብቅና ድርጅት ሥር በመሆን በጠበቃ works for and assists an advocate or law
በኩል የሚቀርቡ ክሶችን፣ ማመልከቻዎችን፣ firm in drafting or editing statements of
ይግባኞችን፣ አቤቱታዎችን፣ መልሶችን እና claim, pleadings, applications, appeals,
ሌሎች ሕግ ነክ ሠነዶችን በማዘጋጀት ወይም statements of defense and other legal and
በማረም ጠበቃን የሚያግዝ ሰው ነው፤ related documents;
፲፫/ “የጠበቃ ረዳት” ማለት በጠበቃ ወይም 13/ “Advocate’s Assistant” means a person
ጥብቅና ድርጅት ሥር በመሆን ጠበቃን who, works for an advocate or a law
የሚያማክር፣ ለጠበቃው የሕግ አስተያየት firm and provides advice; prepare legal
የሚያዘጋጅ፣ የተዘጋጁ ክሶችን፣ documents; present to the court or other
ማመልከቻዎችን፣ ይግባኞችን፣ አቤቱታዎችን legal institutions signed statements of
ወይም መልሶችን ፍርድ ቤት ወይም በሌላ claim, letters, appeals, pleadings, or

የሕግ ሰውነት ባለው ተቋም ዘንድ በመገኘት statement of defense and appeals

የሚያቀርብ፤ ለሚመለከተው አካል ;deliver the same to such institutions; file

የሚያደርስ፣ የክስ ወይም የይግባኝ መዝገብ statement of claim or an appeal; collect

የሚያስከፍት፤ መጥሪያዎችን፣ የውሳኔ and deliver to the advocate or law firm

ግልባጮችን እና ሌሎች ለጠበቃው መድረስ court summons, copies of decisions or


orders or other documents that are
ያለባቸውን ሠነዶች ከሚመለከተው አካል
intended to reach the advocate;
በመቀበል ለጠበቃው የሚያደርስ ሰው ነው፤
፲፬/ “መዝገብ” ማለት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ 14/ “Register” means a book of records or

የሚዘጋጅና የጥብቅና ፍቃድ የተሰጣቸው data base prepared and maintained by the

ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች ሙሉ Attorney General containing full and up-

መረጃ የሚመዘገብበት ባህር መዝገብ ወይም


to-date record of all licensed advocates
and law firms;
የመረጃ ቋት ነው፤
15/ “Code of Conduct” means a code of
፲፭/ “የሥነ-ምግባር ደንብ” ማለት የጠበቆች እና
conduct to be issued pursuant to this
ጥብቅና ድርጅቶች ሥነ-ምግባርን አስመልክቶ
Proclamation governing the professional
በዚህ አዋጅ መሠረት የሚወጣ ደንብ ነው፤
ethics and conduct of advocates and law
firms;
https://chilot.me 13485
gA ፲፫ሺ፬፻፹፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፲፮/ “ሥልጠና” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት 16/ “Training” means a legal on job
በማኅበሩ ወይም ማኅበሩ እውቅና በሰጠው training offered to advocates by the
ተቋም አማካኝነት ለጠበቆች በሥራ ላይ Association or an Institution accredited
እያሉ የሚሰጥ የሕግ ሥልጠና ነው፤ by the Association to offer such
trainings;
፲፯/ “ተቋም” ማለት ተከታታይ የሕግ ሥልጠና 17/ “Institution” means an organization
የሚሰጥ ድርጅት ነው፤ which offers continuing professional
legal training;
፲፰/ “ቦርድ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፱ 18/ “Board” means the Advocates’
ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የተቋቋመ Administration Board established under
የጠበቆች አስተዳደር ቦርድ ነው፤ Article 69 Sub-Article (1) of this
Proclamation;
፲፱/ “ሕገ መንግስት” ማለት የኢትዮጵያ 19/ “Constitution” means the Constitution
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ of the Federal Democratic Republic of
መንግስት ነው፤ Ethiopia;
፳/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 20/ “Region” means State recognized under

ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት Article 47 of the Constitution of the

አንቀጽ ፵፯ መሠረት እውቅና የተሰጠው Federal Democratic Republic of

ክልል ነው፤ Ethiopia;

፳፩/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 21/ “Person” means natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ person;

፳፪/ በዚህ አዋጅ በወንድ ጾታ የተገለፀው 22/ In this Proclamation any expression in
የሴትንም ጾታ ያካትታል፡፡ the masculine gender includes the
feminine gender.

፫. የተፈፃሚነት ወሰን 3. Scope of Application

ይህ አዋጅ የጥብቅና ፍቃድ በተሰጣቸው የፌደራል This Proclamation shall be applicable on


ጠበቆች፣ የጥብቅና ድርጅቶች እንዲሁም በሀገር federal advocates and law firms licensed
ውስጥ በሚሰሩ የውጭ ሀገር ጠበቆች ወይም under this Proclamation as well as foreign
የጥብቅና ድርጅቶች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ national advocates or law firms working
within the country.
https://chilot.me 13486
gA ፲፫ሺ፬፻፹፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ክፍል ሁለት PART TWO


ስለ ፍቃድ አሰጣጥ፤ ምዝገባ እና እድሳት
LICENSING, REGISTRATION AND
RENEWAL
ንዑስ ክፍል አንድ SECTION ONE
ስለ ፍቃድ አሰጣጥ LICENSING

፬. የጥብቅና ፍቃድ መርሆዎች 4. Principles of Advocacy License

፩/ ማንኛውም ሰው ፍቃድ ሳይኖረው የጥብቅና 1/ No person shall provide advocacy


አገልግሎት መስጠት አይችልም፡፡ services without having a license;
፪/ የጥብቅና ፍቃድ ቋሚ ሥራ ላለው ሰው 2/ Advocacy license shall not be given to a
አይሰጥም፡፡ person having a permanent job;
፫/ ማንኛውም የጥብቅና ፍቃድ ማግኘት የሚፈልግ 3/ A person who wishes to obtain an
ሰው በዚህ አዋጅ የተደነገጉ መስፈርቶችን advocacy license shall fulfill the
ማሟላት አለበት፡፡ requirements provided in this
Proclamation;
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እንደተጠበቀ 4/ Without prejudice to Sub-Article (2) of
ሆኖ ማንም ሰው በጾታ፤ በሃይማኖት፤ this Article, no person shall be denied a
በቋንቋ፤ በዘር ወይም በማኅበራዊ አመጣጡ፤ license on grounds of gender, religion,
በፖለቲካ አመለካከቱ፤ በንብረቱ፤ በትውልዱ፤ language, ethnic or social background,
በአካል ጉዳት ወይም ማንኛውንም ተመሳሳይ political persuasion, economic status,
ሁኔታ መሠረት በማድረግ ፍቃድ origin, physical disability or other
አይከለከልም፡፡ similar conditions.

፭. ፍቃድ የማያስፈልግበት ሁኔታ 5. Where License shall not be Necessary

የሚከተሉት አካላት የጥብቅና ፍቃድ The following persons may provide


ሳያስፈልጋቸው የጥብቅና አገልግሎት መስጠት advocacy services without the need for an
ይችላሉ፡- advocacy license:

፩/ ስለራሱ ጉዳይ የሚከራከር ሰው፤ 1/ Any person handling his own case;

፪/ ያለክፍያ ለትዳር ጓደኛው፤ ለወላጁ፤ ለልጁ፤ 2/ A person who represents, without charge,
ለአያቱ፤ ለእህቱ፤ ለወንድሙ፤ ለትዳር his spouse, parent, child, grandparent,
ጓደኛው ወላጆች፤ እንዲሁም ሞግዚት ወይም sister, brother, the parent of his spouse,
አሳዳሪ ለሆነለት ሰው የሚከራከር ሰው፣ a person to whom he is the designated
tutor or guardian;
፫/ ከሥራው ጋር በተያያዘ ጉዳይ የሚከራከር 3/ A Public prosecutor on cases related to
ዐቃቤ ሕግ፣ his job;
https://chilot.me 13487
gA ፲፫ሺ፬፻፹፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፬/ ሕጋዊ ሰውነት ባለው የንግድ ድርጅት፣ 4/ A person employed and assigned by a


የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት፤ ሕዝባዊ business organization having legal
ድርጅት፣ የሃይማኖት ተቋም፣ የሙያ ማኅበር፣ personality, a civil society organization,
ዓለም አቀፍ ድርጅት ወይም በሌላ public organization, religious
አግባብነት ባለው ሕግ መሠረት በተቋቋመ institution, professional association,

ድርጅት ተቀጥሮ የተወከለ ሰው፣ international organization; or institution


established in accordance with the
relevant law;
፭/ የመንግስት መሥሪያ ቤትን ወይም የልማት 5/ An official or head of a public enterprise
ድርጅትን በሚመለከት የሚከራከር ማንኛውም or a person bestowed with power of
የመንግስት መሥሪያ ቤት ወይም የልማት attorney by such organs who litigate on
ድርጅት ባለስልጣን ወይም ኃላፊ ወይም behalf of public office or public
በእርሱ የተወከለ ሰው፣ ወይም enterprise; or
፮/ ማንኛውም የሠራተኛ ማኅበር መሪ ወይም 6/ Any leader or designated representative
ማህበሩ የሚወክለው ሰው፡፡ of a labor union.

፮. ፍቃድ ለማግኘት መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች 6. Requirements to obtain Advocacy License


፩/ ማንኛውም በጥብቅና ሙያ መሰማራት 1/ Any person who wishes to join the
የሚፈልግ ሰው የጥብቅና ፍቃድ ለማግኘት advocacy profession may obtain
የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት advocacy license by fulfilling the
ይኖርበታል፡- following requirements:
ሀ) የኢትዮጵያ ዜግነት ያለው ወይም a) to be an Ethiopian national or a
ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነ፣ foreign national of Ethiopian origin;
ለ) እውቅና ካለው የኢትዮጵያ ከፍተኛ b) have a minimum of first degree in
ትምህርት ተቋም ቢያንስ በሕግ law from a recognized Ethiopian
የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው፣ Higher Education Institution;

ሐ) ለመጨረሻ ጊዜ ይሰራበት ከነበረበት c) able to present a statement from his


ተቋም ድርጅቱን ከመልቀቁ በፊት most recent employer indicating that,
ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በከባድ in his last two years of employment,

ዲስፕሊን ጥፋት ያልተቀጣ እና he had not been subjected to

የመልካም ሥነ-ምግባር ማረጋገጫ measures for serious disciplinary

ማቅረብ የሚችል፣ እና infractions and can produce proof of


good conduct; and
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፹፰ 13488
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

መ) በሕግ ሙያ የሚፈለገውን የሥራ ልምድ d) meet the work experience required in


ያሟላ እና እንደ አስፈላጊነቱ ፍቃድ the legal profession and pass any
ለማግኘት የሚሰጠውን የሙያ መግቢያ qualification examination that may
ፈተና ያለፈ፡፡ be necessary to obtain advocacy
license.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 2/ Notwithstanding Sub-Article (1)
(ለ) የተመለከተው ቢኖርም ከኢትዮጵያ ውጪ Paragraph (b) of this Article, any person
ካለ እውቅና ካለው የከፍተኛ ትምህርት who received his first degree in law from
ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተሰጠው a recognized Higher education institution

ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ abroad may be granted advocacy license

ንዑስ አንቀጽ (፪)፣ አንቀጽ ፲፫ ንዑስ አንቀጽ provided he fulfills the criteria set out

(፪) እና አንቀጽ ፲፬ ንዑስ አንቀጽ (፪) ሥር under Article 12 Sub-Article (2), Article

የተመለከተውን መስፈርቶች የሚያሟላ ከሆነ 13 Sub-Article (2) and Article 14 Sub-

የጥብቅና ፍቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡


Article (2) of this Proclamation;

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ 3/ A person who fulfills the requirements
የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ provided under Sub-Article (1) of this
ማንኛውም ሰው አስፈላጊ ሠነዶችን በማያያዝ Article shall present his application for
የጥብቅና ፍቃድ ማመልከቻውን ለጠቅላይ advocacy license along with necessary
ዐቃቤ ሕግ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ documents, to the Attorney General.

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 4/ The result of any qualification
(መ) መሠረት የሚቀርበው የፈተና ውጤት examination referred to in Sub-Article
ዋጋ የሚኖረው ውጤቱ በታወቀ በአንድ (1) paragraph (d) of this Article shall be
ዓመት ጊዜ ውስጥ ከቀረበ ብቻ ነው፡፡ valid only if it is presented within a year.

፯. ፍቃድ የማያሰጡ ምክንያቶች 7. Grounds for Denial of a License


ማንኛውም ሰው የጥብቅና ፍቃድ የማይሰጠው፡- A person shall not get an advocacy license
if:

፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ 1/ He does not fulfill the requirements
የተመለከቱትን መስፈርቶች ያላሟላ ከሆነ፤ provided under Article 6 Sub-Article (1)
of this Proclamation;
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፹፱ 13489
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ ታስቦ በሚፈጸምና ከሙያ ሥነ-ምግባር 2/ He is found guilty of an offence


ጉድለት ጋር በተያያዘ ሶስት ዓመትና ከዚያ committed intentionally and has

በላይ ጽኑ እስራት በሚያስቀጣ ወንጀል ተከሶ relevance with professional misconduct

ጥፋተኛ ከተባለ እና አግባብነት ባለው ሕግ that is punishable with rigorous

ያልተሰየመ ከሆነ፤ imprisonment of three years and above


and has not been reinstated under the
appropriate law;
፫/ በሕግ አገልግሎት እንዳይሰማራ በሕግ ወይም 3/ He is interdicted by law or judicially
በፍርድ ቤት የተከለከለ ከሆነ ነው፡፡ interdicted from engaging in the
provision of legal services.

፰. ስለ ውጭ ሀገር ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች 8. Foreign National Advocates and Law-


Firms

፩/ በውጭ ሀገር ሕግ መሠረት የጥብቅና 1/ A foreign national advocate or law-firm

አገልግሎት ፍቃድ ያለው ጠበቃ ወይም with valid advocacy license granted in a

የጥብቅና ድርጅት በያዘው የውጭ ሀገር foreign country may use his foreign

ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ በኢትዮጵያ license to render advocacy service to

ውስጥ ለደንበኞቹ የጥብቅና አገልግሎት


clients in Ethiopia under the following
conditions:
መስጠት የሚችለው፦
a) where the case involves the law of
ሀ) ጉዳዩ ፍቃድ የተሰጠበትን ሀገር ሕግን
the Country that issued the advocacy
በሚመለከት ሲሆን፤ እና
license; and

ለ) በዚህ አዋጅ መሠረት የጥብቅና b) only in partnership with an advocate

አገልግሎት ለመስጠት ፍቃድ ካገኘ or law-firm licensed under this

ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ጋር Proclamation.

በመሆን ብቻ ነው።
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት የተደነገጉ የጥብቅና 2/ The grounds for denial of an advocacy

አገልግሎት የማያሰጡ፣ ወይም የሥነ- ምግባር license under this Proclamation or the

እርምጃ የሚያስወስዱ ግዴታዎች እንደ


imposition of disciplinary measures
shall also apply, as appropriate, to
አግባብነታቸው የጥብቅና አገልግሎት
advocacy service providers holding a
በሚሰጡ የውጭ ሀገር ጠበቃ እና የጥብቅና
foreign license.
ድርጅት ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ።
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፺ 13490
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፱. ፍቃድ ስለመስጠት 9. Issuance of License


፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የጥብቅና 1/ An advocacy license, under this
ፍቃድ የሚሰጠው በጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ Proclamation, shall be issued by the
ኮሚቴ ውሳኔ መሠረት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ Attorney General according to the
ነው፡፡ decision of the Advocacy License
Evaluation Committee;

፪/ አመልካቹ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ንዑስ 2/ Advocacy License Evaluation Committee


አንቀጽ (፫) መሠረት የተሟላ ማመልከቻ shall give decision it deems appropriate
ባቀረበ ፴ ቀናት ውስጥ የጥብቅና ፍቃድ on an application no longer than 30 days
ገምጋሚ ኮሚቴ ተገቢ የሚለውን ውሳኔ from the submission of a complete
መስጠት አለበት፡፡ application as provided under Article 6
Sub-Article (3) of this Proclamation;
፫/ የጥብቅና ፍቃድ ማመልከቻ ተቀባይነት ካላገኘ 3/ If an application is rejected, the Attorney
የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴውን ውሳኔ General, based on the decision of
መሠረት በማድረግ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ Advocacy License Evaluation
ማመልከቻው ተቀባይነት ያላገኘበትን Committee, shall notify the applicant in
ምክንያት የኮሚቴውን ውሳኔ ባወቀ በ፲ የሥራ writing the grounds for rejection within
ቀናት ውስጥ በጽሑፍ ለአመልካቹ ማሳወቅ 10 working days of knowing the

አለበት፡፡ decision of the Committee;

፬/ የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ በዚህ አንቀጽ 4/ If the Advocacy License Evaluation
ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ፍቃድ እንዲሰጥ Committee accepts an application
ከወሰነ በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ የጥብቅና pursuant to sub-Article (1) of this
ፍቃዱን ለአመልካቹ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ Article, it shall issue the license through

በኩል መስጠት አለበት፡፡ Attorney General to the applicant within


15 working days of the decision;

፭/ የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ በሚሰጥበት ጊዜ 5/ The particulars to be mentioned on the


በፍቃድ ደብተር ላይ መጠቀስ ያለባቸው document evidencing the advocacy
ነጥቦች ዝርዝር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ license shall be determined by a
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡ Directive to be issued by the Attorney
General;
፮/ የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴው 6/ If Advocacy License Evaluation
ማመልከቻውን ውድቅ ካደረገው አመልካቹ Committee rejects an application, the
ማመልከቻው ውድቅ መደረጉን ካወቀበት ጊዜ applicant, within 15 working days from
አንስቶ በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን the day he is notified about the

ለቦርዱ ማቅረብ ይችላል፡፡ rejection, may lodge complaints to the


Board;
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፺፩ 13491
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፯/ በቦርዱ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ወገን የውሳኔ 7/ A party aggrieved by the decision of the
ግልባጭ ከደረሰው ጊዜ ጀምሮ ባሉት ፴ Board may appeal to the Federal First
ቀናት ውስጥ ይግባኙን ለፌደራል መጀመሪያ Instance Court within 30 days of
ደረጃ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ receiving copy of the decision.

፲. ቃለ መሐላ ስለማስፈጸም 10. Administration of Oath


የቃለ መሐላ ፈጻሚውን እምነት ለማስተናገድ Without prejudice to reasonable adjustments
ሊደረጉ የሚችሉ ምክንያታዊ ለውጦች that may be made in order to accommodate
እንደተጠበቁ ሆነው ማንኛውም የጥብቅና the religious beliefs of the person taking an
አገልግሎት ፍቃድ የሚሰጠው ጠበቃ የሚከተለውን oath, any person to be issued with an
ቃለ መሀላ በጽሑፍ ያረጋግጣል፡- advocacy license shall take the following
«እኔ ዛሬ ቀን oath in writing:
ዓ.ም የፌደራል የጥብቅና ፈቃድ
“I......................................,in receiving this
ስቀበል የሀገሪቱን ሕገ-መንግስት እና ሕጎች ላከብር
Federal Advocacy License on
እና ላስከብር፤ ለፍትሕ ሥርዓቱ ተልዕኮ መሳካት
this.......................day of 20....,do swear and
በመልካም ሥነ-ምግባር በሙያዬ በቅንነት እና
solemnly affirm that I shall observe and
በታማኝነት በመስራት የምወክላቸውን ደንበኞቼን
ensure the observance of the Constitution
ጥቅም ሕግ በሚፈቅደው አግባብ ላስከብር፤
and the laws of the land; to serve the
ከተከራካሪዎቼ እና ከሙያ ባልደረቦቼ ጋር
objectives of the justice system by
በመግባባት እና በመከባበር ልሰራ እና፤ ባለኝ discharging my duties with honesty and
እውቀት እና ችሎታ ለሕግ የበላይነት ተገቢውን integrity and protect the interests of my
እገዛ ለማድረግ ቃል እገባለሁ» clients according to law; to work with my
colleagues and opposing parties in a spirit of
understanding and mutual respect and
contribute my share, to the fullest extent of
my knowledge and ability, for the
realization of rule of law.”

፲፩. የጥብቅና ፍቃድ ዓይነቶች 11. Types of Advocacy License


የጥብቅና ፍቃድ ዓይነቶች፡- The types of advocacy license are:
፩/ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 1/ The Federal First Instance Court
የጥብቅና ፍቃድ፣ Advocacy License;
፪/ የፌደራል ማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና 2/ All Federal Courts Advocacy License;
ፍቃድ፣ እና and
፫/ የፌደራል ልዩ ጥብቅና ፍቃድ፤ 3/ The Federal Special Advocacy License.
ናቸው፡፡
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፬፻፺፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13492

፲፪. የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥብቅና 12. The Federal First Instance Court
ፍቃድ Advocacy License
፩/ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ 1/ Any Ethiopian citizen or foreign national
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ of Ethiopian origin who fulfills the
ኢትዮጵያዊ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ following requirements shall be granted

ፍርድ ቤት የጥብቅና ፍቃድ ይሰጠዋል፡- the Federal First Instance Court


Advocacy License:-

ሀ) እውቅና ካለው የኢትዮጵያ ከፍተኛ a) has graduated with a first degree in

ትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ law from a recognized Ethiopian

ዲግሪ የተመረቀ እና በሕግ ሙያ


Higher Education Institution and has
a minimum of three years of
ቢያንስ ሶስት ዓመት የሥራ ልምድ፤
professional experience in the field
ወይም በሕግ በዲፕሎማ የተመረቀ እና
of law; or has graduated with
በሕግ ሙያ አምስት ዓመት የሥራ
diploma in law and has a minimum
ልምድ ያለው፣
of five years of professional
experience in the field of law;
ለ) ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና ፍቃድ b) has passed the entrance qualification
መግቢያ ፈተና ያለፈ፣ examination set for the particular
type of advocacy license;
ሐ) ለመጨረሻ ጊዜ ይሰራበት ከነበረበት c) produces evidence, from his

ተቋም ድርጅቱን ከለቀቀበት ጊዜ በፊት immediate past employer, that

ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በከባድ certifies that he had not been

ዲስፕሊን ጥፋት ያልተቀጣ፣ እና subjected to grave disciplinary


measures for violation of serious
misconduct in the two years prior to
departure; and
መ) መልካም ሥነ-ምግባር ያለው ስለመሆኑ d) Produce a certificate of good conduct
ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፡፡ from his immediate past employer.
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፺፫ 13493
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
(ሀ) ሥር የተመለከተው ቢኖርም ከኢትዮጵያ Article (1) paragraph (a) of this Article,
ውጪ ካለ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ a Federal First Instance Court Advocacy
የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው ማንኛውም ሰው License may be granted to a person who
በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ ሙያ ለአምስት graduated with first degree in law from

ዓመት ካገለገለ እና ሌሎች በዚህ አንቀጽ a recognized foreign Higher Education

ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከቱ መስፈርቶችን Institution and has a minimum of five

የሚያሟላ ከሆነ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ years of professional experience in the

ፍርድ ቤት ፍቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡ field of law in Ethiopia and fulfills the
other requirements listed under Sub-
Article (1) of this Article.
፲፫. የፌደራል ማናቸውም ፍርድ ቤት ጥብቅና ፍቃድ 13. All Federal Courts Advocacy License
፩/ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያሟላ 1/ Any Ethiopian citizen or a foreign
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ national of Ethiopian origin who fulfills
ኢትዮጵያዊ የፌደራል ማናቸውም ፍርድ the following requirements shall be
ቤት የጥብቅና ፍቃድ ይሰጠዋል፡- granted the All Federal Courts
Advocacy License:

ሀ) እውቅና ካለው የኢትዮጵያ ከፍተኛ


a) has graduated with first degree in
law from a recognized Ethiopian
ትምህርት ተቋም በሕግ ትምህርት
Higher Education Institution and has
የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው እና በሕግ
a minimum of five years of
ሙያ ቢያንስ የአምስት ዓመት ልምድ
professional experience in the field
ያለው፣
of law;

ለ) እንደ አስፈላጊነቱ ለደረጃው የሚሰጠውን b) as may be necessary, has passed the


የጥብቅና ፍቃድ መግቢያ ፈተና ያለፈ፣ entrance qualification examination
set for the particular type of
advocacy license;
ሐ) ለመጨረሻ ጊዜ ይሰራበት ከነበረበት c) produces evidence, from his
ተቋም ድርጅቱን ከለቀቀበት ጊዜ በፊት immediate past employer, that
ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በከባድ certifies he had not been subjected to
ዲስፕሊን ጥፋት ያልተቀጣ፣ እና disciplinary measures for violation
of serious misconduct in the two
years prior to departure; and
መ) መልካም ሥነ-ምግባር ያለው ስለመሆኑ d) Produce a certificate of good conduct
ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፡፡ from his immediate past employer.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፬፻፺፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13494

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል-ተራ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
(ሀ) ሥር የተመለከተው ቢኖርም ከኢትዮጵያ Article (1) paragraph (a) of this Article,
ውጪ ካለ እውቅና ካለው ከፍተኛ ትምህርት All Federal Courts Advocacy License
ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው may be granted to a person who
ማንኛውም ሰው በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ graduated with a first degree in law

ሙያ ለሰባት ዓመት ካገለገለ እና ሌሎች from a recognized foreign higher

በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሥር education institution if he has a

የተመለከቱ መስፈርቶችን የሚያሟላ ከሆነ minimum of seven years of professional

የፌደራል ማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና experience in the field of law in

ፍቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡


Ethiopia and fulfills the other
requirements listed under Sub-Article
(1) of this Article.

፲፬. የፌደራል ልዩ የጥብቅና ፍቃድ 14. The Federal Special Advocacy License
፩/ የፌደራል ልዩ የጥብቅና ፍቃድ፡- 1/ The Federal Special Advocacy License
may be granted to:

ሀ) የሕብረተሰቡን አጠቃላይ መብት እና a) a person or organization that provides

ጥቅም ለማስከበር በነጻ አገልግሎት


pro bono advocacy services to
protect the public interest and rights;
ለሚሰጥ ሰው ወይም ድርጅት፣ ወይም
or

ለ) አቅም ለሌላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች b) law instructors and law Schools of


Higher Education Institutions who
የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ለሚሰጡ
provide pro bono advocacy services
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሕግ
to individuals and sections of society
ትምህርት ቤቶች እና የሕግ መምህራን
who lack financial means to pay for
ሊሰጥ ይችላል፡፡
such service.
፪/ ማንኛውም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Any person who wishes to obtain the
ፊደል-ተራ (ሀ) መሠረት የፌደራል ልዩ Federal Special Advocacy License
የጥብቅና ፍቃድ ማግኘት የሚፈልግ ሰው under Sub-Article (1) paragraph (a) of
የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት this Article shall fulfill the following
ይኖርበታል፡- requirements:
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፺፭ 13495
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ሀ) እውቅና ካገኘ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም a) has a first degree in law from a
በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው እና recognized Higher Education
በሙያው ቢያንስ ፭ ዓመት ያገለገለ Institution and a minimum of five
ወይም እውቅና ካገኘ ከፍተኛ years of professional experience in
የትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ the field of law; or institution or

ዲግሪ ያለው እና በሙያው ቢያንስ ፭ organization who have a lawyer

ዓመት ያገለገለ ባለሙያ ያለው ተቋም graduated with first degree in law

ወይም ድርጅት፣ from a recognized Ethiopian Higher


Education Institution and has a
minimum of five years of
professional experience in the field
of law;
ለ) ከሚወክለው የሕብረተሰብ ክፍል ወይም b) does not receive payment from his
ደንበኛ ክፍያ የማይቀበል፤ እና client or section of the society he
represents; and
ሐ) መልካም ሥነ-ምግባር ያለው መሆኑን c) produce a certificate of good conduct
የሚያረጋግጥ ማስረጃ ከሚመለከተው from the concerned body.
አካል ማቅረብ የሚችል፡፡

፫/ ማንኛውም የፌደራል የጥብቅና ፍቃድ ያለው 3/ Any federal advocacy license holder may
ሰው ልዩ የጥብቅና ፍቃድ ሳያስፈልገው የልዩ render special advocacy service without

ጥብቅና አገልግሎት መስጠት ይችላል፤ ነገር issuing Special Advocacy License;

ግን ይህን አገልግሎት ከመስጠቱ በፊት However, before rendering the service

ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በጽሑፍ ማሳወቅ the advocate shall inform in writing the

አለበት፡፡ Attorney General;

፬/ የፌደራል ልዩ የጥብቅና ፍቃድ የተሰጠው ሰው 4/ Any person or organization who is

ወይም ድርጅት የጥብቅና አገልግሎቱን ሲሰጥ granted the Federal Special Advocacy

ይህን አዋጅ እና የጠበቃ ሥነ-ምግባር ደንብን License, in the discharge of his or its

በተከተለ መልኩ መፈጸም አለበት፡፡ duties, shall comply with this


Proclamation and the Advocates’ Code
of Conduct.
https://chilot.me 13496
gA ፲፫ሺ፬፻፺፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፲፭. ለሕግ መምህራን ስለሚሰጥ የጥብቅና ፍቃድ 15. Advocacy License Granted to Law
School instructors

፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ (፪) ሥር 1/ Notwithstanding the provisions of Article
የተደነገገው ቢኖርም በከፍተኛ ትምህርት 4 Sub-Article (2) of this Proclamation,
ተቋማት የሕግ ትምህርት ቤቶች an Ethiopian or a foreign national of
የሚያስተምር ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ Ethiopian origin who teaches law in law
ኢትዮጵያዊ የሕግ መምህር በአንቀጽ ፲፪ schools of higher education institutions
ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም በአንቀጽ ፲፫ ንዑስ and fulfills the requirements of Article
አንቀጽ (፩) ላይ የተጠቀሰውን ካሟላ የሕግ 12 Sub-Article (1) or Article 13 Sub-
መምህርነት ሙያውን መልቀቅ ሳያስፈልገው Article (1) may be granted an Advocacy
የጥብቅና ፍቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡ License without having to resign from
his teaching post;

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ A law school instructor who requests for
የሕግ ትምህርት ቤት መምህር የጥብቅና grant of an advocacy license pursuant to

ፍቃድ እንዲሰጠው ሲያመለክት የጥብቅና Sub-Article (1) of this Article shall

ሥራው የመማር ማስተማር ሂደቱን submit an assurance issued by the law

የማያስተጓጉል ስለመሆኑ በሕግ ትምህርት school his advocacy service does not

ቤቱ የተሰጠ ማረጋገጫ ማቅረብ አለበት፡፡ affect the teaching learning process.

፲፮. ስለ ጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና 16. Advocacy Entrance Examination

፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሥር 1/ Any person who meets the requirements

የተደነገጉትን የሚያሟላ ማንኛውም በጥብቅና of Article 6 Sub-Article (1) of this

አገልግሎት መሰማራት የሚፈልግ ሰው Proclamation and wishes to engage in

የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና መውሰድ the provision of advocacy services shall

ይኖርበታል፡፡ take the qualification examination for


advocacy services;

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት Article (1) of this Article, an Ethiopian
በኢትዮጵያ በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት or a foreign national of Ethiopian
ተቋማት ውስጥ በሕግ መምህርነት ለሰባት origin with first degree in law and

ዓመት ያገለገለ፤ በዳኝነት፣ በዐቃቤ ሕግነት፣ served as a law instructor for a

በመንግስት መሥሪያ ቤት ወይም በመንግስት minimum of seven years in an Ethiopian

የልማት ድርጅት ውስጥ በሕግ አማካሪነት Higher Education Institution; or as a

ወይም በሕግ ባለሙያነት ወይም በነገረ judge, public prosecutor, as a legal

ፈጅነት ቢያንስ ለአምስት ዓመት ያገለገለ፤


advisor or legal professional or as an
attorney in public services or public
በረዳት ዳኝነት፣ በጠበቃ ወይም ጥብቅና
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፺፯ 13497
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ድርጅት የሕግ ጉዳይ ጸሐፊነት ወይም enterprises for a minimum of five years;
የጠበቃ ረዳትነት እንዲሁም በሲቪል or as assistant judge, as advocates’
ማኅበረሰብ ድርጅት፣ በሃይማኖት ተቋማት፣ assistant or law clerk in a law firm or
በዓለም አቀፍ ድርጅቶች፣ በንግድ with an advocate, as well as a legal
ድርጅቶችና ሌሎች ተቋማት በሕግ advisor or as a professional in the field

አማካሪነት ወይም በሕግ ባለሙያነት ወይም of law or as an attorney in civil

በነገረ-ፈጅነት ቢያንስ ለሰባት ዓመት ያገለገለ societies, religious institutions,

ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ international organizations, business

ሥራውን በለቀቀ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ organizations and in other institutions

የጥብቅና ፍቃድ ማመልከቻ ያቀረበ እንደሆነ


for a minimum of seven years shall be
granted advocacy license without
የጥብቅና ፍቃድ ያለፈተና ሊሰጠው
having to take the advocacy
ይችላል፡፡
examination if he applies within one
year of leaving his post;

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ላይ 3/ Notwithstanding the provisions of Sub-


ተደነገገው ቢኖርም በፌደራል የመጀመሪያ Article (2) of this Article, an advocate

ደረጃ ጥብቅና ፍቃድ ለአምስት ዓመት with first degree in law and who served

ያገለገለ እና በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው as a Federal First Instance Court

ጠበቃ የጥብቅና አገልግሎት ሥራውን Advocate for five years, may be granted

ሳይተው የፌደራል ማናቸውም ፍርድ ቤት the All Federal Courts Advocacy

የጥብቅና ፍቃድ ያለፈተና ሊሰጠው License without having to take the


advocacy qualification examination
ይችላል፡፡
leaving his advocacy service;
፬/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ 4/ The Attorney General shall issue an
ኮሚቴ ፍቃድ እንዲሰጠው ለወሰነለት Advocacy License to the person who is
ባለሙያ የጥብቅና ፍቃድ ይሰጣል፡፡ allowed to take the license by the
Advocacy License Evaluation
Committee.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፬፻፺፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13498

ንዑስ ክፍል ሁለት SECTION TWO


ምዝገባ እና እድሳት REGISTRATION AND RENEWAL
፲፯. ምዝገባ 17. Registration
፩/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የጥብቅና ፍቃድ 1/ The Attorney General shall maintain a
የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና state-of-the-art that contains full
ድርጅቶች ሙሉ መረጃ ዘመናዊ በሆነ information about register of advocates
መንገድ መመዝገብ አለበት፡፡ and law firms that have been granted
advocacy licenses;
፪/ በምዝገባ ሥርዓቱ ውስጥ የሚካተቱ ዝርዝር 2/ The particulars required in the
ነጥቦች ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በሚያወጣው registration process shall be determined
መመሪያ ይወሰናል፡፡ by a Directive to be issued by the
Attorney General;
፫/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ 3/ The Attorney General shall notify the
አንቀጽ (፩) መሠረት አዲስ የመዘገባቸውን Association, every three months, the list
ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች ሥም of newly licensed and registered
ዝርዝር በየሶስት ወሩ ለማኅበሩ ማሳወቅ advocates and law firms pursuant to

ይኖርበታል፡፡ Sub-Article (1) of this Article;

፬/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የጥብቅና ፍቃድ 4/ The Attorney General shall make

የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና accessible the information, about

ድርጅቶች መረጃ ለማኅበረሰቡ ተደራሽ licensed advocates and law firms, to the

እንዲሆን በተለያየ መንገድ ይፋ ያደርጋል፡፡


society in different ways.

፲፰. ከጠበቃ ወይም ጥብቅና ድርጅት ጋር ስለሚሰሩ 18. Persons who work with Advocates or
ሰዎች Law Firms
፩/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ Any advocate or law firm may employ
የሕግ ጉዳይ ጸሐፊ፤ የጠበቃ ረዳት ወይም law clerks, advocates’ assistants, or
ሌሎች ለሥራው የሚያስፈልጉ ሠራተኞችን other support staff necessary for its
መቅጠር የሚችል ሲሆን የጥብቅና ድርጅት work; a law firm may also employ
ከነዚህ ከተጠቀሱት ሠራተኞች በተጨማሪ advocates;

ጠበቃ ሊቀጥር ይችላል፡፡


፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ An Advocate or law firm that has

ቅጥር የፈጸመ ጠበቃ ወይም የጥብቅና employed pursuant to Sub-Article (1)

ድርጅት ቅጥሩ በተፈጸመ በሁለት ወራት ጊዜ of this Article shall, within two months

ውስጥ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ማሳወቅ እና of the execution of the employment

ማስመዝገብ አለበት፡፡ contract, notify the Attorney General of


the said employment and have them
registered therein;
https://chilot.me
፲፫ሺ፬፻፺፱ 13499
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 3/ No advocate or law firm may employ
የሚከተሉትን በሕግ ጉዳይ ጸሐፊነት ወይም the following persons as law clerks or
በጠበቃ ረዳትነት መቅጠር አይችልም፡- advocates’ assistants:
ሀ) የጥብቅና ፍቃዱ የታገደን ወይም a) a person whose advocacy license has
የተሰረዘን ሰው፣ been suspended or revoked;

ለ) ስሙ ከመዝገብ የተፋቀን ሰው፣ b) a person whose name has been


struck off from the Advocates’
Register;
ሐ) ከመሥሪያ ቤቱ በዲስፕሊን ጥፋት c) a person dismissed from his
የተባረረን ሰው፣ previous position for disciplinary
misconduct;
መ) ከሥነ-ምግባር ጋር በተያያዘ ወንጀል d) a person who was convicted and
ተከሶ የተቀጣ እና ያልተሰየመን ሰው፣ punished for an offence related to
professional misconduct and not
reinstated;
ሠ) ቋሚ ሥራ ያለውን ሰው፣ ወይም e) a person who has permanent job; or
ረ) የሕግ ትምህርት ወይም በሕግ ሙያ f) a person without training in law or
የሥራ ልምድ የሌለውን ሰው፡፡ lacking experience in the field of
law.
፲፱. ስለፍቃድ እድሳት 19. Renewal of License
፩/ የጥብቅና ፍቃድ በየዓመቱ ፍቃዱ ጸንቶ 1/ An advocacy license shall be renewed
ከሚቆይበት የመጨረሻ ቀን ጀምሮ በአንድ every year within a month of its last
ወር ጊዜ ውስጥ መታደስ አለበት፡፡ validity date;

፪/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 2/ Any advocate or firm that fails to renew

በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ his or its license within the period

በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ፍቃዱን ሳያሳድስ provided in Sub-Article (1) of this

ከቀረ በሚቀጥለው አንድ ወር ጊዜ ውስጥ Article, upon payment of fine the

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በሚያወጣው መመሪያ


amount of which shall be determined by
a Directive to be issued by the Attorney
መሠረት የሚጣልበትን የገንዘብ ቅጣት ከፍሎ
General, may renew his or its license
ፍቃዱ ይታደስለታል፡፡
within the following one month;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻ 13500
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) በተደነገገው 3/ An advocate or Law firm that proves he
የጊዜ ገደብ ውስጥ ጠበቃው ወይም የጥብቅና or it has not renewed the license within
ድርጅቱ ፍቃዱን ያላሳደሰው ከአቅም በላይ the period prescribed under Sub-Article
በሆነ ምክንያት መሆኑን የሚያሳይ አሳማኝ (2) of this Article due to force majeure,
ማስረጃ ካቀረበ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ may renew the license having paid the

በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚጣልበትን fine determined by the Directive to be

የገንዘብ ቅጣት ከፍሎ በቀጣዩ አንድ ወር ጊዜ issued by the Attorney General.

ውስጥ የጥብቅና ፍቃዱ ሊታደስለት


ይችላል፡፡

፬/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 4/ Any advocate or law firm that has not

በዚህ አንቀጽ መሠረት ፍቃዱን ያላሳደሰ renewed his or its license according to

እንደሆነ የዲስፕሊን ክስ ይቀርብበታል፡፡ this Article, shall be charged for


disciplinary misconduct.

፳. ፍቃድ ለማሳደስ የሚቀርቡ ማስረጃዎች 20. Documents Necessary for Renewal of


License

ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት Any advocate or law firm shall present the

የጥብቅና ፍቃድን ለማሳደስ የሚከተሉትን following evidences to renew his/its

ማስረጃዎች ማቅረብ ይኖርበታል፡- license:

፩/ የግብር ክሊራንስ ማስረጃ፤ 1/ Tax clearance certificate;


፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴ ንዑስ አንቀጽ (፬) 2/ With the exception of the advocate
መሠረት አስገዳጅ የሕግ ሥልጠና whose mandatory training was
ከተራዘመለት ጠበቃ በስተቀር ጠበቃው rescheduled pursuant to Article 30 Sub-
በዚህ አዋጅ የተቀመጠውን የሥልጠና ግዴታ Article (4) of this Proclamation,
ማጠናቀቁን የሚገልጽ ማስረጃ፤ evidence showing that the advocates
completed the mandatory training
prescribed by this Proclamation;
፫/ ለጠበቆች ማኅበር መክፈል የሚጠበቅበትን 3/ Evidence given by the Association which
የአባልነት መዋጮ መክፈሉን የሚያረጋግጥ certifies that the advocate has

ከማኅበሩ የሚሰጥ ማስረጃ፤ discharged his duty of paying


membership contribution;
፬/ እድሜው ከ፸ ዓመት በላይ የሆነ ጠበቃ ሕጋዊ 4/ Evidence from a health institution, for
ከሆነ የጤና ተቋም የጥብቅና አገልግሎት those advocates above 70 years old,

ለመስጠት የሚያስችል የጤና ሁኔታ ላይ ያለ which certifies that the advocate is fit

ስለመሆኑ የሚገልጽ ማስረጃ፤ እና and in good health condition to provide


advocacy service; and
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፩ 13501
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፭/ በዓመት ውስጥ መስጠት የሚጠበቅበትን ነጻ 5/ Evidence showing that the Advocate


የጥብቅና አገልግሎት ስለመስጠቱ discharged his duty of providing pro
የሚያረጋግጥ ማስረጃ፡፡ bono service expected of him in a year.

፳፩. ፍቃድን ስለመመለስ 21. Returning License


፩/ ማንኛውም ጠበቃ የሚከተሉት ሁኔታዎች 1/ Any Advocate shall return his advocacy

ሲያጋጥሙት የጥብቅና ፍቃዱን ለጠቅላይ license to the Attorney General for the

ዐቃቤ ሕግ መመለስ አለበት፡- following reasons:

ሀ) ከሙያው ውጭ በሆነ ሥራ በቋሚነት a) when he permanently engaged in jobs

የተሰማራ እንደሆነ፣ other than advocacy service;

ለ) የጥብቅና አገልግሎት ለመስጠት ያልቻለ b) when he is unable to render advocacy


እንደሆነ፣ service;
ሐ) የጥብቅና አገልግሎት ለማቆም ከወሰነ፡፡ c) when he decides to terminate
providing advocacy service.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ When an advocate applies to return his
ጠበቃው ፍቃድ ለመመለስ ሲያመለክት license pursuant to Sub-Article (1) of
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የጥብቅና ፍቃድ this Article, the Attorney General shall
ደብተሩን ወዲያውኑ መረከብ አለበት፣ ሆኖም immediately receive the license of

የጥብቅና አገልግሎቱን ማቋረጡን የሚገልጽ advocacy Service. However, it is only

ማስረጃ ለጠበቃው የሚሰጠው ጠበቃው when the advocate produces tax

ከሚመለከተው አካል የግብር ክሊራንስ clearance certificate, the evidence of

ማስረጃ ይዞ ሲቀርብ ይሆናል፡፡ termination of advocacy service shall be


provided to him.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 3/ An advocate who returned his advocacy
ፍቃዱን የመለሰ ጠበቃ ወደ ጥብቅና ሥራው license pursuant to Sub-Article (1) of
መመለስ ከፈለገ ፍቃዱን መልሶ ሊወስድ this Article may get his license back if
ይችላል፣ ሆኖም ጠበቃው ከጥብቅና he wants to resume Advocacy service;

አገልግሎቱ ከሁለት ዓመት በላይ ተለይቶ however, an advocate who dissociated

የቆየው ከሕግ ሙያ ውጪ በሆነ ሥራ ላይ himself from advocacy service for more

ተሰማርቶ ከሆነ ፍቃዱ የሚመለስለት than two years can get back his license

ለደረጃው የሚሰጠውን የጥብቅና መግቢያ only when he passes the entrance exam

ፈተና ወስዶ ካለፈ ብቻ ነው፡፡


set for his class of license.
https://chilot.me 13502
gA ፲፫ሺ፭፻፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ክፍል ሶስት PART THREE

የጠበቆች የሙያ ግዴታ


ADVOCATES’ PROFESSIONAL DUTY

ንዑስ ክፍል አንድ


SECTION ONE
ጠቅላላ የጠበቆች ግዴታ GENERAL DUTY OF ADVOCATES

፳፪. ከጥብቅና ፍቃድ ጋር የተያያዘ ግዴታ 22. Obligations Related with Advocacy
Service

ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት፡- Every advocate or law firm:

፩/ በደንበኛ፣ በፍርድ ቤት ወይም በማንኛውም 1/ Has the duty to show his/its advocacy

አግባብ ባለው አካል የጥብቅና ፍቃድን license when requested by his Client,

እንዲያሳይ ሲጠየቅ የማሳየት ግዴታ አለበት፤ the Court or any appropriate body;

፪/ የጥብቅና ፍቃዱን በማንኛውም ሁኔታ ለሌላ 2/ He or it is never allowed to give his or


ሰው መጠቀሚያ ወይም መገልገያ አሳልፎ its license for others to make use of it or
መስጠት የለበትም፡፡ get benefit out of it.

፳፫. ስለጥብቅና አገልግሎት ውል እና ተያያዥ 23. Contract of Advocacy Service and


ግዴታዎች Related Obligations

፩/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ Any advocate or law firm is obliged to

በአጭር ጊዜ ውስጥ ከሚሰጠው የሕግ ምክር


make, in writing, the advocacy service
contract which he or it makes with his
አገልግሎት ውጭ ከደንበኛው ጋር
client except legal advice given for a
የሚያደርገውን የጥብቅና አገልግሎት ውል
short period of time; the Association
በጽሑፍ ማድረግ አለበት፤ የጥብቅና
shall determine by Directive what
አገልግሎት ውል ማካተት ስለሚገባቸው
would be included in the contract of
ነገሮች ማኅበሩ በመመሪያ ይወስናል፡፡
advocacy service;

፪/ የጥብቅና አገልግሎት ውሉ ደንበኛው ለጠበቃው 2/ The contract of the advocacy service


የሚከፍለውን አጠቃላይ የገንዘብ ክፍያ፤ shall include the total amount of fee the
የአከፋፈሉን ስልት እና ጊዜ፤ ጠበቃው client pays to the advocate or law firm,
በጉዳዩ ላይ የሚሰጠውን የጥብቅና አገልግሎት computation and time of payment and

የሚያካትት መሆን አለበት፡፡ the extent of the service to be provided;


https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፫ 13503
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት፡- 3/ Every advocate or law firm has the
following obligations:
ሀ) ለጥብቅና አገልግሎት መስጫ የሚሆን a) To have an office where he/it
ቢሮ የማሟላት፣ provides the advocacy service;

ለ) የጥብቅና ሥራን በአገናኝ አማካኝነት b) To perform the service without using


ያለመስራት፣ እና intermediary;

ሐ) የጥብቅና ውልን ያለበቂና ሕጋዊ c) Not to terminate the advocacy


ምክንያት ያለማቋረጥ እና በጥብቅና service contract without good cause
ውሉ ከተገለጸው የክፍያ መጠን በላይ and not to demand more payment
ተጨማሪ ክፍያ ከደንበኛ ያለመጠየቅ፤ than the one agreed upon on the

ግዴታ አለበት፡፡ contract of service.

፬/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፫) ፊደል-ተራ (ሀ) 4/ Notwithstanding the provision of
ላይ የተደነገገው ቢኖርም የጥብቅና ሙያ paragraph (a) of Sub-Article (3) of this
አገልግሎት ፍቃድ ሰጪው አካል ቢሮ Artilcle, the license issuing authority
ማሟላትን እንደመስፈርት ሊጠይቅ shall not require office to grant the

አይችልም፡፡ advocate license.

፳፬. ስለታማኝነትና ለፍትሕ አጋር መሆን 24. Honesty and Loyalty to Justice

፩/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ Any advocate or law firm has the
የጥብቅና አገልግሎት ሥራውን በታማኝነት obligations to perform his or its

የመስራትና ለፍትሕ አጋር የመሆን ግዴታ advocacy service honestly and in a

አለበት፡፡ manner that ensures loyalty to justice;

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ጠቅላላ 2/ Without prejudice to the general
ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ጠበቃ provision provided under Sub-Article
ወይም የጥብቅና ድርጅት ያለበቂ ምክንያት (1) of this Article, any advocate or law
ጉዳይን ያለማጓተት፣ ምስክሮችን በሀሰት firm has the duty, not to unduly delay

ያለማደራጀት፣ ሀሰተኛ ማስረጃ ያለማቅረብ cases without good cause; not to

ወይም ያለማስቀረብ፣ ተዘጋጅቶ የመቅረብና organize false witnesses; not to produce

ተገቢውን ክርክር የማድረግ፤ የሕግ መሠረት false evidence or cause such evidence to

የሌለውንና የማያዋጣ ጉዳይን ያለመያዝ፤ be produced; appear before the court


duly prepared and make competent
የደንበኛውን ወይም ባለጉዳዩን ምስጢር
arguments; reject cases which have no
ያለማውጣት እና ሌሎች መሰል የሥነ-
cause of action and legal basis; keep the
ምግባር ግዴታ አለበት፡፡
confidentiality of his client’s
information and respect other similar
codes of conduct;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፬ 13504
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ ሌሎች መሰል ከጠበቃ ሥነ-ምግባር ጋር 3/ Other similar codes of conduct related


የተያያዙ ግዴታዎች በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ with advocates’ conduct that are

በቦርዱ ወይም በማኅበሩ ሀሳብ አመንጪነት initiated by the Attorney General, Board

በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በኩል ተዘጋጅቶ or Association, are prepared by the

በሚኒስተሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ Attorney General and determined by a

የሚወሰን ይሆናል፡፡ Regulation to be issued by the Council


of Ministers.

ንዑስ ክፍል ሁለት SECTION TWO

የሕግ ሥልጠና የመውሰድ ግዴታ THE OBLIGATION TO TAKE LEGAL


TRAINING
፳፭. ዓላማ 25. Objective

የሕግ ሥልጠና ዓላማ ጠበቆች የሙያ The purpose of legal training is to enable
ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የሚያስችል ወቅታዊ Advocates acquire up-to-date knowledge
እውቀትና ክህሎት በቀጣይነት እንዲኖራቸው and excellence to discharge their
ማስቻል ነው፡፡ professional responsibility.

፳፮. ስለ የሕግ ሥልጠና 26. Training on the Subject of Law

፩/ ማንኛውም ጠበቃ በዓመት ውስጥ በድምሩ 1/ Any advocate has the duty to take training
ከ፳፬ እስከ ፴ ሰዓት የሚደርስ የሕግ ሥልጠና on the subject of law on aggregate from
የመውሰድ ግዴታ አለበት፡፡ 24 up to 30 hours in a given year;

፪/ የሕግ ሥልጠናው በተከታታይ ወይም በዚያው 2/ The training on the subject of law may be
ዓመት ውስጥ በተለያየ ጊዜ ሊሰጥ ይችላል፡፡ offered in continuity or in different
cycles within that year;

፫/ በሕግ ሥልጠና የሚሸፈኑ የሥልጠና ዘርፎችን፣ 3/ The subjects to be covered by the

የሥልጠና ጊዜውን ርዝመት፤ አጠቃላይ training, the duration of the training,

የሥልጠና አሰጣጥ መርሃ-ግብር፤ የሥልጠና general training program procedures,

ክፍያ እና ሌሎች ከሥልጠና ጋር የተያያዙ training fee and other issues related with
training shall be determined by the
ጉዳዮችን በተመለከተ ማኅበሩ በሚያወጣው
Directive to be issued by the
መመሪያ ይወስናል፡፡
Association.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፭ 13505
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፳፯. እውቅና ስለተሰጣቸው ተቋማት 27. Accredited Institutions

፩/ የሕግ ሥልጠና የሚሰጠው በማኅበሩ እውቅና 1/ Training shall be offered by an institution

በሚሰጠው ተቋም ይሆናል፡፡ accredited by the Association;


2/ The Association may give accreditation
፪/ የጥብቅና ድርጅቶች በስራቸው ያሉ ጠበቆችን
for the law firms in order to give
ሥልጠና እንዲሰጡ በማኅበሩ እውቅና
training for the advocates under their
ሊሰጣቸው ይችላል፡፡
control;

፫/ ማኅበሩ ለጥብቅና ድርጅት ወይም ለተቋም 3/ The Association has to approve, in

እውቅና ከመስጠቱ በፊት የሚሰጡ የሥልጠና advance, the type of training courses

ዓይነቶችን ቀድሞ ማጸደቅ ይኖርበታል፤ before giving accreditation to the law

ሆኖም በቅድሚያ የጸደቁት የሥልጠና firm or an institution; however,


approved subjects for training may in
ዓይነቶች በማኅበሩ ወደፊት ሊሻሽሉ፣
the future be amended, suspended, or
ሊታገዱ፣ ወይም ሊሠረዙ ይችላሉ፡፡
cancelled by the Association;

፬/ የተከታታይ የሕግ ሥልጠና ሰጪዎች እውቅና 4/ The procedures and requirements under
which institutions that offer legal
የሚያገኙበት ሥነ-ሥርዓት እና መሥፈርቶች
training are accredited shall be
በተመለከተ ማኅበሩ በሚያወጣው መመሪያ
determined by a Directive to be issued
ይወሰናል፡፡
by the Association.

፳፰. ሪፖርት የማድረግ ኃላፊነት 28. Duty to Report

፩/ የሥልጠና ተቋሙ በሥልጠና ላይ ያሉትን 1/ The training institution has the duty to

ሠልጣኞች ሥልጠና ከጀመሩበት እንዲሁም report to the Association about the

ሥልጠና ያጠናቀቁ ሠልጣኞችን ሥልጠናውን trainees within one month of the

ካጠናቀቁበት ጊዜ ጀምሮ ባለው አንድ ወር


commencement of the training program
for those who are already under active
ጊዜ ውስጥ ለማኅበሩ ማሳወቅ አለበት፡፡
training program and from the
completion of the training for those who
have completed their training;
፪/ ማንኛውም ጠበቃ ማኅበሩ ባሳወቀው የሥልጠና 2/ Any Advocate who is unable, for good
ጊዜ ለመሰልጠን የማያስችል በቂ ምክንያት cause, to take his training on the

ካለው ምክንያቱን ለማኅበሩ በጽሑፍ ማሳወቅ program set by the association shall

አለበት፡፡ notify in writing this to the association.


https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፮ 13506
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፳፱. የሕግ ሥልጠና አለመከታተል 29. Failure to take Training

፩/ ማንኛውም ጠበቃ በዚህ ንዑስ ክፍል 1/ If any advocate fails to comply with the

የተቀመጡትን የሕግ ሥልጠና ግዴታዎች training obligations provided in this

ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ ማኅበሩ ይህንኑ Section, the Association shall notify this

ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በጽሑፍ ማሳወቅ fact, in writing, to the Attorney General;

አለበት፡፡
፪/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከተከታታይ የሥልጠና 2/ The Attorney General may charge, for
ግዴታ ጋር ተያይዞ ያለበቂ ምክንያት the violation of disciplinary rules, an
የሥልጠና ግዴታውን ለመውሰድ ፈቃደኛ advocate who, without good cause, is
ያልሆነ ጠበቃ ላይ የዲስፕሊን ክስ not willing to comply with his
ሊመሰርትበት ይችላል፡፡ mandatory training program.

፴. የሕግ ሥልጠና ግዴታን ስለማራዘም 30. Extension of the Period of Mandatory


Training

፩/ ማንኛውም ጠበቃ በአሳማኝ ምክንያት ማኅበሩ 1/ If any advocate, for good cause, is unable
በሚያወጣው የሥልጠና ጊዜ ውስጥ የሥልጠና to take the training within the period
ግዴታውን መውሰድ ካልቻለ ጠበቃው scheduled by the Association, he has to

ሥልጠናውን ማኅህበሩ ባወጣው ጊዜ ውስጥ notify this, a month in advance, by a

መውሰድ ስላለመቻሉና የሥልጠና ጊዜው written application to the Association

እንዲራዘምለት ማኅበሩ ከያዘው የሥልጠና along with his request for the extension

ጊዜ ከአንድ ወር በፊት ቀድሞ ለማኅበሩ of time;

በማመልከቻ ማሳወቅ አለበት፡፡

፪/ ጠበቃው የሥልጠና ጊዜው እንዲራዘምለት 2/ The application which the advocate

የሚያቀርበው ማመልከቻ ሥልጠናውን submits shall specify the reasons why

መውሰድ እንዳይችል ያደረገውን ምክንያት፣ he was not able to take the training in

ሥልጠናውን ለመውሰድ ያደረገውን ጥረት፤


due time, the effort he made to take the
training and his plan as to when and
እና በቀጣይ መቼና በምን አግባብ
how he would take the training in the
እንደሚወስድ ያለውን እቅድ የሚገልጽ መሆን
future;
አለበት፡፡
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፯ 13507
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ ማኅበሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ If the Association, after considering the
መሠረት የቀረበለት ማመልከቻ አሳማኝ ሆኖ application mentioned under Sub-
ካገኘው የሥልጠና ጊዜውን በዚያው ዓመት Article (2) of this Article, found the
ውስጥ ጠበቃው በጠየቀው ጊዜ ወይም እራሱ reasons convincing, then it can
በመሰለው ጊዜ ሊቀይርለት ይችላል፤ ማኅበሩ reschedule the program based on the

ጥያቄውን ከተቀበለው የቅያሪውን ሁኔታ advocate’s request or, as it may deem

ወይም ጥያቄውን ካልተቀበለው ያልተቀበለው necessary, anytime within the given

መሆኑን በ፲፭ ቀናት ውስጥ በጽሑፍ year. If the Association accepts the

ለጠበቃው ማሳወቅ አለበት፡፡ request, it shall notify the advocate in


writing the extension it has made or the
rejection of the request within 15 days;

፬/ ጠበቃው በዓመት መውሰድ የሚጠበቅበትን 4/ If it is not possible for the advocate to

የሕግ ሥልጠና ግዴታ በዚያው ዓመት take the training in that same year for

አጠቃሎ መውሰድ ካልቻለ እና ሥልጠናውን


reasons beyond his control which is
supported by evidence and such reasons
ያልወሰደው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት
have convinced the Association, then
ስለመሆኑ ማስረጃ ካቀረበና ማኅበሩ ካመነበት
the Association may reschedule the
ጠበቃው ያልወሰደውን የሥልጠና ጊዜ ወደ
training period for the advocate to take
ቀጣይ ዓመት በማሸጋገር በቀጣይ ዓመት
the training in the following year in
መውሰድ ከሚጠበቅበት የሥልጠና ግዴታ
addition to the training he is expected to
ጋር ደርቦ እንዲወስድ ሊፈቅድለት ይችላል፡፡
take in that same year.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፰ 13508
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ንዑስ ክፍል ሶስት SECTION THREE

ስለ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት ግዴታ THE OBLIGATION TO PROVIDE PRO


BONO ADVOCACY SERVICE

31. The Obligation to Provide Pro Bono


፴፩. ነጻ የጥብቅና አገልግሎት የመስጠት ግዴታ
Advocacy Service

፩/ ማንኛውም በጥብቅና ድርጅት ውስጥ ሸሪክ 1/ Every advocate who practices privately or

ሆኖ ወይም ተቀጥሮ የሚሰራ ጠበቃ፤ ወይም


works in a law firm either as a partner
or as an employee has the obligation to
በግሉ የሚሰራ ጠበቃ እንደጉዳዩ ክብደት እና
provide pro bono advocacy service, for
ቅለት እየታየ በዓመት ከሶስት ጉዳይ
not more than three cases in a year,
ያልበለጠ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት የመስጠት
based on the simplicity or the
ግዴታ አለበት፤ አገልግሎቱ የሚሰጠውም፡-
complexity of each case. And the
service is provided to the following
persons:
a) to those persons who cannot afford to
ሀ) የመክፈል አቅም ለሌላቸው ሰዎች፣
pay for the advocacy service;
ለ) ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች፤ ለሲቪክ b) to charity organizations, civic

ማኅበራት፤ እና ለማኅበረሰብ ተቋማት፣ societies and mass institutions;

ሐ) ፍርድ ቤት የጥብቅና አገልግሎት c) to those persons whom courts

እንዲያገኙ ለሚጠይቅላቸው ሰዎች፣ request the provision of pro bono


advocacy service;

መ) ሕግን፤ የሕግ ሙያን እና የፍትሕ d) to committees and organizations

ሥርዓቱን ለማሻሻል ለሚሰሩ ኮሚቴዎች which work on the advancement,

እና ድርጅቶች፤ promotion and development of law

ነው፡፡ and improvement of the justice


system.
፪/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 2/ Every advocate or law firm has to keep a
ለሕዝብ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት ግዴታውን record of its pro bono service to the
መወጣቱን የሚገልጽ ማህደር መያዝ public and such record shall contain
የሚኖርበት ሲሆን፤ ማህደሩም እያንዳንዱ details about the date when each service
አገልግሎት የተሰጠበትን ቀን፣ ዓይነቱን እና was provided, type and the time the case
የወሰደውን ጊዜ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡ took.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፱ 13509
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፴፪. ነጻ የጥብቅና አገልግሎት ስለመምራት 32. Assigning Pro Bono Service

፩/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እያንዳንዱ ጠበቃ በዓመት 1/ The Attorney General shall, without
መስጠት ከሚጠበቅበት የነጻ የጥብቅና passing the limit each advocate should
አገልግሎት መጠን ሳያልፍ በነጻ የጥብቅና render pro bono service in a given year,
አገልግሎት ሊስተናገዱ የሚገባቸውን ጉዳዮች identify and assign pro bono cases to
እያጣራ ለጠበቆች ይመራል፡፡ advocates;
፪/ እያንዳንዱ ጠበቃ በዓመት መስጠት 2/ Each Advocate shall have the obligation,
ከሚጠበቅበት የነጻ የጥብቅና አገልግሎት without passing the limit of pro bono
ግዴታ ሳያልፍ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ cases in a given year, to receive cases
የሚመራለትን የነጻ ጥብቅና አገልግሎት referred to him by the Attorney General
ተቀብሎ የመስራት ግዴታ አለበት፡፡ and render pro bono service;

፫/ ማኅበሩ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የነጻ የጥብቅና 3/ The Association, based on this

አገልግሎት እንዲሰጥ የመራለትን ጠበቃ Proclamation and the Advocates’ Code

ወይም የጥብቅና ድርጅት በዚህ አዋጅ እና of Conduct, shall control and monitor

በጠበቆች ሥነ-ምግባር ደንብ መሠረት whether an advocate or a law firm has

መፈጸሙን መቆጣጠር እና መከታተል discharged his obligation in handling of

አለበት፡፡
the cases assigned to him by the
Attorney General for pro bono advocacy
service;
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 4/ Notwithstanding the provision of Sub-
ቢኖርም በጠበቃው በኩል ነጻ የሕግ ድጋፍ Article (1) of this Article, the Attorney
አገልግሎት መሰጠት ያለበት ሰው አግኝቶ General, after ascertaining the accuracy
አገልግሎቱን በነጻ የሰጠ በሆነ ጊዜ ጠቅላይ and truthfulness of the service, may

ዐቃቤ ሕግ የአገልግሎቱን ትክክለኛነትና recognize the pro bono service for

እውነተኛነት አረጋግጦ እውቅና ሊሰጠው which the advocate rendered for persons

ይችላል፡፡ in need of the pro bono service.

SECTION FOUR
ንዑስ ክፍል አራት
INSURANCE AND CLIENTS’ PROPERTY
መድን እና የደንበኞች ንብረት

፴፫. የሙያ ኃላፊነት መድን የመያዝ ግዴታ 33. The Obligation to Secure Professional
Indemnity Insurance
ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት Every advocate or law firm may secure an
ሥራውን በአግባቡ ሳይወጣ በመቅረቱ ምክንያት indemnity insurance policy, for the damage
በደንበኛው ላይ ሊደርስ ለሚችል ጉዳት ካሳ he or it may cause on his or its client due to
የሚሆን የሙያ ኃላፊነት መድን ሊይዝ ይችላል፡፡ failure to discharge his or its duty properly.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፲ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13510

፴፬. የመድን ሰጪው ግዴታዎች 34. The Obligations of Insurers


፩/ ለጠበቃ ወይም ለጥብቅና ድርጅት የሙያ 1/ An Insurer which has sold a professional
ኃላፊነት መድን የሰጠ መድን ሰጪ የመድን indemnity insurance policy to an
ውሉ ሲቋረጥ ወይም ግዴታው እንዳይፈጸም advocate or law firm shall have the
ሊያደርግ የሚችል ሁኔታ ሲፈጠር ሁኔታውን obligation immediately to report to the

ወዲያውኑ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ማሳወቅ Attorney General when the contract is

አለበት፡፡ terminated or when a circumstance


arises that prevent the performance of
the contract.
፪/ መድን ሰጪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2/ The Insurer shall be liable for damages
(፩) የተቀመጠውን ግዴታውን ባለመወጣቱ that may be caused due to its failure to
ለሚደርሰው ጉዳት ኃላፊነት አለበት፡፡ report as provided under Sub-Article (1)
of this Article.

፴፭. የደንበኛን ንብረት ስለማስተዳደር 35. Administration of Client’s Property

ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት፡- Every advocate or law firm has the
following obligations:
፩/ ከሙያ ሥራው ጋር በተገናኘ በይዞታው ወይም 1/ Administer and keep his client’s or third
በአስተዳደሩ ሥር የሚገኝን የደንበኛው party’s property, which he possessed in
ወይም የሶስተኛ ወገንን ንብረት አስተዳደርን the course of discharging his duty,
ጥበቃ ከራሱ ንብረት ፍጹም በማይገናኝበት separately from his own property;

ሁኔታ ለይቶ ማስተዳደር አለበት፤


፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሱትን 2/ Has the obligation to keep documents
የደንበኛው ወይም የሶስተኛ ወገን ንብረቶች related with the properties of his/its
የሚመለከቱ ማናቸውንም ሠነዶች ጉዳዩ client or third party he/it administers
ካለቀበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አምስት ዓመት specified under Sub-Article (1) of this

ድረስ የመያዝ ግዴታ አለበት፡፡ Article up to five years from the time
when the case has got its completion.

፴፮. የደንበኛ የአደራ ሂሳብ 36. Trust Account of a Client


፩/ በጠበቃው ወይም የጥብቅና ድርጅቱ እጅ 1/ A client’s money which is under the
የሚገኝ የደንበኛ ገንዘብ ከጠበቃው ወይም possession of an advocate or a law firm
ከጥብቅና ድርጅቱ በተለየ ሂሳብ ውስጥ shall be kept in a different account from
መቀመጥ አለበት፡፡ that of the advocate’s or the law firm’s
private account;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፲፩ 13511
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ ቦርዱ ጠበቆች ወይም የጥብቅና ድርጅቶች 2/ The Board, by Directive, may determine
የደንበኞች አደራ ሂሳብ ለመያዝ ማሟላት the requirements advocates or law firms
የሚገባቸውን መስፈርቶች በመመሪያ ሊወሰን must fulfil to keep their clients’ trust
ይችላል፡፡ account;

፫/ የደንበኛው የአደራ ሂሳብ በጠበቃው ወይም 3/ The advocate or the law firm can only
በጥብቅና ድርጅቱ ማንቀሳቀስ የሚቻለው transact his/its client’s trust account and
ክፍያ ሊፈፀምባቸው የሚገቡ ሥራዎች pay money when activities, which need
መከናወናቸውን እና በደንበኛው ሥም payment, are undertaken and the
መደረግ ያለባቸው ወጪዎች በበቂ ማስረጃ expenses are supported by evidences
ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡ issued in the name of the client;

፬/ ጠበቃው ወይም የጥብቅና ድርጅቱ የደንበኛ 4/ The advocate or the law firm, when it
ወይም የሶስተኛ ወገን ጥቅም ያለበት ገንዘብ receives money or other property that
ወይም ሌላ ንብረት ሲቀበል ለደንበኛው involves the interest of the client or the

ወይም ለሶስተኛ ወገን ወዲያውኑ ማሳወቅ third party, shall immediately notify the

አለበት፡፡ situation to his/its client or to the third


party;
፭/ በዚህ አዋጅ ከተመለከተው ወይም በሕግ ወይም 5/ Unless it is allowed by this Proclamation
ከደንበኛው ጋር በተደረገ ስምምነት or by relevant law or the agreement
ካልተፈቀደ በስተቀር አንድ ጠበቃ ወይም made with the client, the advocate or the
የጥብቅና ድርጅት ለክፍያ ያልዋለ በአደራ law firm shall handover, along with
ሂሳብ ውስጥ የተቀመጠን ገንዘብ ደንበኛው sufficient and full report, the balance in

ወይም መብት ያለው ሶስተኛ ወገን ሲጠይቅ the trust account to the client or third

ወይም ጉዳዩ ሲጠናቀቅ ወዲያውኑ ከበቂና party, when the client or the third party

የተሟላ ሪፖርት ጋር ማስረከብ አለበት፡፡ requests for such a report or when the
case gets completion.

PART FOUR
ክፍል አራት
LAW FIRM
ስለጥብቅና ድርጅት

፴፯. የጥብቅና ድርጅት ስለማቋቋም 37. Formation of a Law Firm

በዚህ አዋጅ መሠረት የጸና የጥብቅና ፍቃድ At least two or more advocates, who have a

ያላቸው ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ valid advocacy service license issued under

ጠበቆች አንድ ላይ በመሆን የጥብቅና ድርጅት the provisions of this Proclamation, may

ማቋቋም ይችላሉ፡፡ together establish a law firm.


https://chilot.me 13512
gA ፲፫ሺ፭፻፲፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፴፰. የአገልግሎት ወሰን 38. Scope of Service

፩/ የጥብቅና ድርጅት ዋነኛ ተግባር የጥብቅና 1/ The main objective of a law firm is
አገልግሎት መስጠት ነው፡፡ providing advocacy service;

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሥር 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-


የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የጥብቅና Article (1) of this Article, a law firm can
ድርጅት ከጥብቅና አገልግሎት ጋር render services related with advocacy

ተያያዥነት ያላቸውን ሌሎች አገልግሎቶች service; the particulars shall be

ሊሰጥ ይችላል፤ ዝርዝር አፈጻጸሙ ይህንን determined by a Directive to be issued

አዋጅ ለማስፈጸም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ by the Attorney General.

በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡

፴፱. የጥብቅና ድርጅት አደረጃጀት እና ኃላፊነት 39. Organizational Structure and


Responsibility of a Law Firm
፩/ የጥብቅና ድርጅት ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና 1/ The organizational structure of a law
ማኅበር አደረጃጀት ይኖረዋል፡፡ firm shall be Limited Partnership;
፪/ የጥብቅና ድርጅት፡- 2/ A law firm shall have the following
rights and obligations:
ሀ) ውል መዋዋል፣
a) to make contract;
ለ) የንብረት ባለቤት መሆን፣
b) to own property;
ሐ) በሥሙ መክሰስና መከሰስ እና የሕግ
c) to sue and be sued on its own name
ሰውነት ያለው ድርጅት የሚኖረው
and has rights and obligations
ሌሎች መብት እና ግዴታዎች
which other juridical persons have.
ይኖረዋል፡፡
፫/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪኮች ለሶስተኛ ወገን 3/ The liability of partners in a law firm to
የሚኖርባቸው ኃላፊነት በጥብቅና ድርጅቱ third parties shall be limited to the share
ውስጥ ባላቸው የመዋጮ ድርሻ ልክ የተወሰነ each partner has in the firm;
ይሆናል፡፡
፬/ የጥብቅና ድርጅት አባላትን የሚመለከት 4/ The law firm shall continue to exist

ለውጥ ቢመጣም የጥብቅና ድርጅት ህልውና despite changes on the membership of


the firm;
ይቀጥላል፡፡
5/ Without prejudice to Article 52 Sub-
፭/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፪ ንዑስ አንቀጽ (፩)
Article (1) of this Proclamation, the
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የጥብቅና
provision of advocacy service by a law
ድርጅት የጥብቅና አገልግሎት መስጠቱ
firm does not make the service a
በኢትዮጵያ የንግድ እና የኢንቨስትመንት
business or investment as defined under
ሕጎች መሠረት አገልግሎቱን የንግድ ወይም
the Ethiopian Commercial Code and the
የኢንቨስትመንት ሥራ አያሰኘውም፡፡
Investment Law.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፲፫
13513
Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፵. ስለ ጥብቅና ድርጅት ሥያሜ 40. The Name of a Law Firm

፩/ የጥብቅና ድርጅት አባላት ማንኛውንም 1/ The members of a law firm may choose

ሥያሜ የጥብቅና አገልግሎት ድርጅቱ and decide any name to be their firm’s

መጠሪያ እንዲሆን መምረጥ እና መወሰን name.

ይችላሉ፡፡

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም ለጥብቅና ድርጅቱ መጠሪያነት Article (1) of this Article, the name
የተመረጠው ሥም በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ chosen to be the name of the law firm

በሚከተሉት ምክንያቶች ተቀባይነት may be rejected by the Attorney General

ላይኖረው የሚችለው፡- for the following reasons:

ሀ) ከሌላ የጸና የጥብቅና ድርጅት ሥም ጋር a) if it is similar with the name of


ተመሳሳይ ከሆነ፣ another existing law firm;

ለ) ደንበኞች ድርጅቱን ከሌላ የጥብቅና b) if the name misrepresents or


ድርጅት በቀላሉ መለየት እንዳይችሉ confuses clients in a way not easily
በሚያስችል መልኩ ሊያሳስት ወይም to differentiate it from another law

ሊያደናግር የሚችል ከሆነ፣ እና firm; and

ሐ) ለሕግ ወይም ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ c) when it is contrary to law or public


ከሆነ፡፡ morality.
፫/ የጥብቅና ድርጅት ሥም የጥብቅና ድርጅት 3/ To indicate the advocacy service, the
መሆኑን የሚያመለክትና ከሥሙ firm name shall be followed by the
በስተመጨረሻ “ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና words “Limited Partnership” or the
ማኅበር” ወይም (“ኃ.የተ.የሽ.ማ”) የሚል ሐረግ abbreviation “L.P.”
ያለው መሆን አለበት፡፡
፬/ በጥብቅና ድርጅቱ ሥም የሚወጡ ሠነዶች 4/ All Documents issued in the name of the

በሙሉ በግልጽ ሥሙን እና “ኃላፊነቱ law firm shall clearly contain its name

የተወሰነ የሽርክና ማኅበር” የሚለውን ሐረግ followed by “Limited Partnership”.

መያዝ አለባቸው፡፡

፵፩. የመቋቋሚያ መሥፈርቶችና ሥነ-ሥርዓቶች


41. Requirements and Procedures of
Formation

፩/ የጥብቅና ድርጅት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ 1/ A law firm shall be established upon


በመመዝገብ ይቋቋማል፡፡ registration by the Attorney General;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፲፬ 13514
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ የጥብቅና ድርጅት ለማቋቋም የሚከተሉት 2/ The following documents shall be


ሠነዶች ከማመልከቻ ጋር ተያይዘው submitted to the Attorney General,
ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መቅረብ አለባቸው፡- along with the application, to form the
firm:

ሀ) የሸሪኮቹን ሙሉ ሥምና ፊርማ የያዘ a) an application that contains the full

ማመልከቻ፣ name of the partners and their


signature;

ለ) የድርጅቱን መመስረቻ ጽሑፍ፤ b) Memorandum of Association of the


firm;
ሐ) የሸሪኮቹ የጥብቅና ፍቃድ ቅጂ፣ እና c) copies of the advocacy licenses of
each partner; and
መ) ሸሪኮች ድርጅቱን ለመመስረት d) the Partnership agreement with which
የተስማሙበትን የሽርክና ስምምነት፤ the partners agreed to form the firm;
የጥብቅና ድርጅቱን ሥም፤ የሽርክና name of the firm; duration of the
ማኅበሩን የቆይታ ዘመን፤ የድርጅቱን partnership; a brief minutes which
ዓላማ በአጭሩ የተገለጸበት እና purports the purpose of the firm and
በምስረታ ሂደት ድርጅቱን የሚወክለው minute in which the representative of
ሸሪክ የተሰየመበት ቃለ-ጉባዔ፡፡ the firm nominated in the process of
establishment.
፫/ የጥብቅና ድርጅት መመስረቻ ጽሑፍ በንግድ 3/ The Memorandum of Association of a
ሕጉ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር law firm shall contain the particulars,
መመስረቻ ጽሑፍ ሊያካትታቸው የሚገቡ stated in the Commercial Code, which
ዝርዝሮችን ማካተት ይኖርበታል፡፡ Memorandum of Association of Limited
Liability Partnership should contain;

፬/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረቡለት ሠነዶች ከዚህ 4/ The Attorney General, after verifying
አዋጅና አግባብነት ካላቸው ሌሎች ሕግጋት that the documents submitted to it are in
ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ካረጋገጠ compliance with the requirements of
ማመልከቻውን በተቀበለ በ፲፭ የሥራ ቀናት this Proclamation and other relevant
ውስጥ የጥብቅና ድርጅቱን ይመዘግባል፤ laws, shall, within 15 working days of
የምዝገባ ምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡ receiving the application, register the
firm and issue certificate of registration;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፲፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13515

፭/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረቡለት ሠነዶች ከዚህ 5/ If the Attorney General is convinced that
አዋጅና አግባብነት ካላቸው ሌሎች ሕጎች ጋር the documents submitted to it are in
የሚጣረሱ ናቸው ብሎ ካመነ ማመልከቻውን contradiction with the provisions of this
በተቀበለ በ፳ የሥራ ቀናት ውስጥ ውድቅ Proclamation and other relevant laws, it
ማድረግና ማመልከቻው ውድቅ እንዲሆን shall, within 20 working days, reject the

መነሻ የሆነውን ምክንያት በመግለጽ request and notify the applicant, in

ለአመልካቹ በጽሑፍ ማሳወቅ አለበት፡፡ writing, the grounds for rejection;

፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) መሠረት 6/ The person whose application was
ያቀረበው ማመልከቻ ውድቅ የተደረገበት rejected pursuant to Sub-Article (5) of
አካል ቅሬታውን ማመልከቻው ውድቅ this Article may file his complaints to
መደረጉን ባወቀ በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ the Board within 15 working days of
ለቦርዱ ማቅረብ ይችላል፡፡ knowing the rejection of the application;

፯/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) መሠረት 7/ A party who has grievance on the
ቦርዱ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኘ decision given by the Board as provided
ወገን ውሳኔ በተሰጠ በ፲፭ የሥራ ቀናት under Sub-Article (6) of this Article,
ውስጥ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ may lodge an appeal to the Federal First
ቤት ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡ Instance Court within 15 working days
of the decision.

፵፪. የመዋጮ ዓይነትና መጠን 42. Type and Amount of Contribution

፩/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪኮች ዋነኛው መዋጮ 1/ The main contribution of partners of a


ክህሎት መሆን አለበት፡፡ law firm shall be their skill.
፪/ ሸሪኮች መዋጮዎችን በገንዘብ ወይም 2/ Partners may make their contributions in
በዓይነት ማዋጣት ይችላሉ፡፡ cash or in kind.

፫/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪኮች የመዋጮ መጠን 3/ The amount of contribution of partners of


የድርጅቱን ዓላማ ለማሳካት የሚበቃ መሆን a law firm shall be sufficient to

ያለበት ሆኖ በገንዘብ የሚደረገው መዋጮ materialize the purpose of the law firm;

ከሃምሳ ሺህ ብር ማነስ የለበትም፡፡ In this regard, the contribution in cash


shall not be less than Fifty Thousand
Birr.
፬/ ገንዘብ ባልሆነ ማናቸውም መንገድ በጥብቅና 4/ The value of contributions of partners
ድርጅት ሸሪክ የሚደረግ መዋጮ ዋጋ other than cash shall be determined by
በሁሉም ሸሪኮች ስምምነት እና አግባብነት the agreement of all the partners and
ባላቸው ሕግጋትና ደንቦች ይወሰናል፡፡ relevant laws and Regulations.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፲፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13516

፵፫. የሸሪኮች መብትና ግዴታ 43. Rights and Duties of Partners

፩/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ የሚከተሉት መብቶች 1/ A partner of a law firm shall have the

አሉት፡- following rights:

ሀ) በጥብቅና ድርጅቱ ስብሰባዎች የመካፈል a) the right to participate and vote in the

እና ድምጽ የመስጠት፣ meetings of the firm;

ለ) በድርሻው መጠን ከጥብቅና ድርጅቱ b) based on his contribution, to share


ትርፍ ወይም የጥብቅና ድርጅቱ ሲከስም profits of the firm or the proceeds of

ከተጣራው የማኅበሩ ሀብት ከሚተርፈው liquidated assets of the firm at the

ሀብት የመካፈል፤ time of dissolution;

ሐ) የጥብቅና ድርጅቱን አጠቃላይ አሠራር c) to get information about and follow


የመከታተል፣ የማወቅ፤ up the activities of the law firm;

መ) በሽርክና ስምምነት፣ በዚህ አዋጅና d) get rights and benefits emanates from
አግባብነት ባላቸው ሌሎች ሕጎች the partnership agreement, this
የተመለከቱ፣ ወይም ከሽርክና ማኅበሩ Proclamation and other relevant laws

ተፈጥሮ የሚመነጩ ሌሎች መብቶችና or other rights and benefits that

ጥቅሞችን የመጠቀም፡፡ emanate from the nature of the firm;

፪/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ የሚከተሉት 2/ The partner of a law firm shall have the

ግዴታዎች አሉበት፡- following obligations:

ሀ) ለጥብቅና ድርጅቱ መክፈል a) pay the firm’s membership


የሚጠበቅበትን መዋጮ በወቅቱ contribution on time;

መክፈል፣ b) work diligently, at any time, to


ለ) በማናቸውም ጊዜ የጥብቅና አገልግሎት materialize and achieve the purpose
ድርጅቱን ዓላማ ለማሳካት በትጋት of the law firm;
የመሥራት፣ c) refrain from acts that may hamper
ሐ) ለራሱ ጥቅም የሚያስገኝ ቢሆንም discharging his responsibilities and
ባይሆንም የጥብቅና ድርጅቱን ጥቅም activities that are detrimental to the
ከሚጻረሩ ድርጊቶች ወይም ኃላፊነትን interests of the law firm, whether to
ከሚያጓድሉ ተግባራት መታቀብ፣ እና his personal benefit or not; and
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፲፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13517

መ) በሽርክና ስምምነት፤ በዚህ አዋጅ፣ d) Discharge his obligations provided in


አግባብነት ባላቸው ሌሎች ሕጎች፣ the partnership agreement, in this
በሽርክና ስምምነት የተመለከቱ ወይም Proclamation, other relevant laws or
ከሽርክና ማኅበሩ ተፈጥሮ የሚመነጩ obligations indicated by the
ሌሎች ግዴታዎችን የመወጣት፡፡ partnership agreement or emanate
from the nature of limited
partnerships.

፵፬. ትርፍ እና ኪሣራ ክፍፍል 44. Distribution of Profit and Loss

በጥብቅና ድርጅቱ የሽርክና ስምምነት በተለየ Unless otherwise provided in the


ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር የማኅበሩ ሸሪኮች partnership agreement of the law firm, the
የድርጅቱን ትርፍ እና ኪሳራ ወይም የጥብቅና partners of the law firm shall distribute,
ድርጅቱ ሲከስም ከተጣራው የማኅበሩ ሀብት among themselves, profit and loss or
የሚተርፈውን ሀብት በድርጅቱ ውስጥ ባላቸው proceeds of liquidated assets of the firm at
ድርሻ መጠን የመካፈል መብት አላቸው፡፡ the time of dissolution in accordance with
the share contributions they hold in the
firm.
፵፭. የሸሪኮች ለውጥ 45. Change of Partners

፩/ አግባብነት ባለው ሌላ ሕግ የተጣለው ክልከላ 1/ Without prejudice to the restrictions


እንደተጠበቀ ሆኖ የጥብቅና ድርጅቱን imposed by other laws, a partner who
ለሚለቅ ሸሪክ የድርሻው ዋጋ እና የትርፍ leaves the firm shall be paid the value of
ድርሻው ሊከፈለው ይገባል፤ his share and dividend;
፪/ የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ በሚሞት ጊዜ ሸሪኩ 2/ When a partner of a law firm dies, a
ሊከፈለው የሚገባ ያልተከፈለው የትርፍ dividend which should have been paid
ድርሻ ለሕጋዊ ወራሾቹ ይተላለፋሉ፡፡ to him shall devolve to his heirs.

፵፮. ባለቤትነት
46. Ownership

የጥብቅና ድርጅት ባለቤት መሆን የሚችሉት The owner of a Law Firm shall only be
የጸና የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው ጠበቆች ብቻ Advocates who have a valid advocacy license.
ናቸው፡፡
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፲፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13518

፵፯. በጥብቅና ድርጅት ሥር በሚሠሩ ጠበቆች ላይ 47. Restrictions on Advocates who Work for
የተጣለ ክልከላ Law Firms

፩/ በጥብቅና ድርጅት ውስጥ ሸሪክ ሆኖ የሚሠራ 1/ An advocate, who is a partner or

ማንኛውም ጠበቃ ወይም በጥብቅና ድርጅቱ employee of a law firm, during the time

ውስጥ ተቀጥሮ የሚሰራ ሠራተኛ የሽርክና


of his membership to the partnership or
employment engagement to a specific
ወይም የሥራ ቅጥር ዘመኑ ጸንቶ ባለበት ጊዜ
law firm, shall be restricted to undertake
መሳተፍ የማይችልባቸው ተግባራት፡-
the following activities:

ሀ) በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሌላ የጥብቅና a) directly or indirectly, from being a


ድርጀት ሸሪክ ወይም ሠራተኛ መሆን፣ partner or employee of another law
firm;
ለ) በሚሠራበት የጥብቅና ድርጅት ውስጥ b) from directly or indirectly assisting
የተጣለበትን ግዴታ ለመወጣት አስፈላጊ or collaborating with another law
መሆኑ በድርጅቱ ቀደም ብሎ firm, unless the law firm to which he
ካልተፈቀደ በስተቀር በቀጥታም ሆነ is a partner or an employee, with the
በተዘዋዋሪ መንገድ ሌላ የጥብቅና view to discharging his assigned firm
ድርጅትን መርዳት ወይም መተባበር፣ duty, authorize him in advance to do
so;

ሐ) የግል የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ c) from providing advocacy service in


private;
መ) የጥብቅና ድርጅቱ ሳያውቅና ሳይፈቅድ d) receiving advocacy service fee from a
በራሱ ሥም የጥብቅና አገልግሎት ክፍያ client and use the money for his

ከደንበኛ መቀበልና ለግል ጥቅም personal benefit without the

ማዋል፤ knowledge and permission of the law


firm;
ሠ) ማንኛውንም ከጥብቅና ድርጅቱ ዓላማና e) engagement in any other business,
ተግባር ጋር የሚጣረስና የጥቅም ግጭት either personally or as an employee,
ሊፈጥር የሚችል ሥራ በግሉም ሆነ that may contradict with the purpose
ተቀጥሮ መስራት፡፡ and activities of, and creates conflict
with the interests of, the law firm.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፲፱ 13519
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም ማንኛውም ጠበቃ በጥብቅና ድርጅት Article (1) of this Article, unless the
ሸሪክ ወይም ተቀጣሪ ከመሆኑ በፊት የያዘው client agrees differently, activities
ጉዳይ ደንበኛው በተለየ ሁኔታ ካልተስማማ commenced by any partner or employed
በስተቀር በተያዘበት አግባብ ፍጻሜ ያገኛል፡፡ advocate prior to engagement with the
law firm shall be completed on the basis
of prior arrangements.

፵፰. የጥብቅና ድርጅት አስተዳደር 48. Administration of a Law Firm

፩/ የጥብቅና ድርጅት በሸሪኮች ውሳኔ በተሾሙ 1/ A Law Firm shall be managed by one or
አንድ ወይም ከዚያ በላይ ቁጥር ባላቸው more managers appointed by the
ሥራ-አስኪያጆች ይተዳደራል፡፡ partners’ decision.

፪/ የጥብቅና ድርጅት ሥራ-አስኪያጅ ከድርጅቱ 2/ The manager of the law firm shall be
ሸሪኮች መካከል የሚመረጥ መሆን አለበት፡፡ elected from among partners of the law
firm.
፫/ የጥብቅና ድርጅት ሥራ-አስኪያጅ ድርጅቱን 3/ The manager of a law firm shall mainly
በዋናነት ያስተዳድራል፣ ማንኛውንም ሕጋዊ administer the firm; represent the law
የድርጅቱን መብት ለማስጠበቅና የድርጅቱን firm to defend its interests and
ግዴታ ለመወጣት የጥብቅና ድርጅቱን discharge the firm’s obligations;
ይወክላል፣ የድርጅቱ ተጠሪ ይሆናል፣ represent the firm; on behalf of the firm
ድርጅቱን ወክሎ ይከሳል፣ ይከስሳል፣ sue, defend, contest, give power of
ይከራከራል፣ ጠበቃ ወይም ሶስተኛ ወገን attorney to an advocate or a third party.
ይወክላል፡፡

፬/ የጥብቅና ድርጅቱ ሥራ-አስኪያጅ ሥራውን 4/ The manager of the law firm and the firm
በሚያከናውንበት ወቅት የግል ጥቅም shall be jointly and severally liable for
ለማግኘት በማሰብ በሚፈጸመው ስህተት the damages caused to third parties by
ምክንያት በሶስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርስ the actions of the manager while

ጉዳት ሥራ-አስኪያጁ እና የጥብቅና ድርጅቱ performing his duty with the view to get

በአንድነትና በነጠላ ኃላፊ ይሆናሉ፡፡ personal gain.

፭/ ጉዳት የደረሰበት ሰው ጉዳት አድራሹ ሥራ- 5/ The Law Firm shall be relieved from
አስኪያጅ ሥራውን ለማከናወን ኃላፊነት liability where the injured party knew of
ያልተሰጠው መሆኑን የሚያውቅ የነበረ ከሆነ the fact that the manager who caused
የጥብቅና ድርጅቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ the damage did not have the power to
carry out the undertaking.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፳ 13520
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) እና (፭) 6/ The Law Firm shall be liable for any
ከተመለከተው ውጪ ከውል ወይም በሌላ obligation except the one stated in Sub-
በማንኛውም ሁኔታ ለሚመጣ ግዴታ ኃላፊ Articles (4) and (5) of this Article
የሚሆነው የጥብቅና ድርጅቱ ነው፡፡ whether arising out of contract or any
other situation.
፵፱. የሥራ-አስኪያጅ ግዴታዎች 49. Responsibilities of the Manager

፩/ ሥራ-አስኪያጁ በሽርክና ስምምነቱ፣ በዚህ 1/ The manager shall be responsible to


አዋጅ እና አግባብነት ባላቸው ሌሎች ሕጎች discharge his duties in accordance with

መሠረት የተጣሉበትን ግዴታዎች መወጣት the partnership agreement, this

አለበት፡፡ Proclamation and other relevant laws;

፪/ የጥብቅና ድርጅት ሥራ-አስኪያጅ ድርጅቱ፣ 2/ The manager of a law firm shall ensure
በውስጠ ደንቦች፣ በሽርክና ስምምነቱ፣ በዚህ that the firm discharges its duties and
አዋጅ እና አግባብነት ባላቸው ሌሎች ሕጎች responsibilities provided in the by-laws

መሠረት የተጣሉበትን ግዴታዎች መወጣቱን of the partnership, the partnership

ማረጋገጥ አለበት፡፡ agreement, this Proclamation and other


relevant laws;
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) 3/ Without prejudice to the general
የተጠቀሰው ጠቅላላ ድንጋጌ እንደተጠበቀ provisions of Sub-Articles (1) and (2) of
ሆኖ ሥራ-አስኪያጁ፡- this Article, the manager shall perform
the following activities:

ሀ) አጠቃላይ የጥብቅና ድርጅቱን የጥብቅና a) monitor the activities of delivering


አገልግሎት አሰጣጥ እንቅስቃሴ the advocacy service by the firm in
የመቆጣጠር፣ general;

ለ) ከደንበኞች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን b) receive and solve grievances

መቀበል እና መፍታት፤ አግባብ ሆኖ presented by clients and refer it to

ሲያገኘው ለሚመለከተው አካል the appropriate body when he finds it

የማሳወቅ፣ appropriate;
c) prepare the performance report of
ሐ) የድርጅቱን የሥራ ክንውን ሪፖርት
the firm and report it to the
የማዘጋጀትና ለሚመለከተው አካል
appropriate body;
ሪፖርት የማቅረብ፣
መ) ድርጅቱን ኦዲት የማስደረግና መክፈል d) get the firm audited; declare and pay
የሚጠበቅበትን ታክስ በታክስ ሕጉ taxes according to the tax law.
መሠረት በወቅቱ የማሳወቅና የመክፈል
ግዴታ አለበት፡፡
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፳፩ 13521
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፶. የጥብቅና ድርጅቱ ውሳኔዎች 50. Decisions of the Law Firm

፩/ የጥብቅና ድርጅቱ በሽርክና ስምምነት ወይም 1/ Unless otherwise provided by the firm’s

ተፈጻሚነት ባለው ሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ partnership agreement or other

ካልተሰወነ በስተቀር ቢያንስ ከግማሽ በላይ applicable laws, there shall be a quorum

ድርሻ ያላቸው አባላቱ ከተገኙ ምልዓተ-ጉባዔ


to conduct the general meeting when at
least members who have more than half
ይሆናል፡፡
of the share attend the meeting;
፪/ የጥብቅና ድርጅቱ ሸሪኮች በተለየ ሁኔታ 2/ Unless the partners of the law firm
ካልተስማሙ በስተቀር የጥብቅና ድርጅቱ agreed otherwise, decisions shall be
ውሳኔዎች የሚጸድቁት ስብሰባ ላይ ከተገኙት passed when partners who have at least
ሸሪኮች ቢያንስ ፷ በመቶ ድርሻ ያላቸውን 60 percent share of the capital of the
ድምጽ ድጋፍ ሲያገኝ ነው፡፡ firm vote in favour;

፫/ የጥብቅና ድርጅቱ ሸሪኮች በተለየ ሁኔታ 3/ Unless the partners of the law firm
ካልተስማሙ በስተቀር የማኅበሩን መመስረቻ agreed otherwise, to amend the
ጽሑፍ ለማሻሻል ስብሰባ ላይ ከተገኙት Memorandum of Association of the law
አባላት የሁለት ሶስተኛ ይሁንታ ድምጽ firm 2/3 (two third) of the partners who
ማግኘት ይኖርበታል፡፡ attend the meeting shall vote in favour;

፬/ የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ 4/ Without prejudice to the provisions of


የጥብቅና ድርጅት የስብሰባ ሥነ-ሥርዓትና this Article, the law firm may determine
የውስጥ አሠራሩን በተመለከተ ውስጠ-ደንብ meeting procedures and Internal

ሊያወጣ ይችላል፡፡ Procedure of the law firm by issuing


By-laws.
51. Tax
፶፩. ግብር

ማንኛውም የጥብቅና ድርጅት ወይም ሸሪክ የግብር The payment of tax of any law firm or a
አከፋፈል አግባብነት ባላቸው የሽርክና ማኅበርን partner shall be decided according to
የተመለከቱ የግብር ሕጎች የሚወሰን ይሆናል፡፡ relevant tax laws of partnership association.

፶፪. ህልውና እና መፍረስ 52. Existence and Dissolution

፩/ የጥብቅና ድርጅት ህልውና በሸሪኮቹ ሞት፣ 1/ A law firm shall not be dissolved because

መልቀቅ፣ ችሎታ ማጣት ወይም ሸሪኮቹን of the death of partners, when a partner

በሚያውክ ማናቸውም ለውጥ አይፈርስም፡፡ leaves the firm, loss of capacity of a


partner or any change that may put the
partners in trouble;
https://chilot.me 13522
gA ፲፫ሺ፭፻፳፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ የጥብቅና ድርጅት Article (1) of this Article, a law firm
ከሚከተሉት ምክንያቶች በአንዱ ሊፈርስ may be dissolved in one of the
ይችላል፡- following grounds:
ሀ) የሽርክና ማኅበሩን ለማፍረስ ሸሪኮች a) when the partners agree to dissolve

ሲስማሙ፣ the law firm;

ለ) የጥብቅና ድርጅቱ መክሰሩ በፍርድ ቤት b) when a court declares the law firm

ሲታወጅ፣ bankrupt;

ሐ) የሁሉም ሸሪኮቹ የጥብቅና ፍቃድ c) when the advocacy licenses of all

ሲሰረዝ፣ ወይም
partners are revoked; or

መ) የጸና የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው ሸሪኮች d) when the number of partners who

ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ሲልና ቁጥራቸው have valid advocacy license is

በጎደለ በስድስት ወራት ውስጥ የጸና reduced to one and it is not possible

የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው ሸሪኮቹ ቁጥር


to increase the number of partners
who have valid advocacy license at
ቢያንስ ወደ ሁለት ካላደገ፡፡
least to two, within six months.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ፊደል-ተራ 3/ Notwithstanding the provision of Sub-
(መ) ድንጋጌ ቢኖርም የስድስት ወራት የጊዜ Article (2) paragraph (d) of this Article,
ገደብ ከማለፉ በፊት በጥብቅና ድርጅቱ if the remaining partner presents his
የቀረው ሸሪክ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ጥያቄ request to the Attorney General before

ሲያቀርብ እና ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ጥያቄውን the lapse of the six month period and

አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የስድስት ወራቱ where the Attorney General finds it

የጊዜ ገደብ በሶስት ወራት እንዲራዘም necessary, it may allow the extension of

ሊፈቅድ ይችላል፡፡ the six months period by three months;

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) በተደነገገው 4/ Unless otherwise provided in Sub-Article
መሠረት ካልሆነ በስተቀር የሸሪኮች ቁጥር (3) of this Article, the partner shall be
ወደ አንድ ዝቅ ያለ መሆኑን የሚያውቅ ሸሪክ jointly and severally liable with the law
የጥብቅና ድርጅቱ በዚህ ሁኔታ ከስድስት firm for obligation of the law firm
ወራት በላይ ሥራውን እንዲቀጥል ካደረገ where he continues the operation of the

ለድርጅቱ እዳ እና ግዴታዎች ከጥብቅና firm for more than six months after

ድርጅቱ ጋር በአንድነት እና በተናጠል being aware of the fact that the number

ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡ of partner of the partnership reduced to


one;

፭/ የጥብቅና ድርጅት ሲፈርስ ከመዝገብ 5/ A law firm, when dissolved, shall be


ይሰረዛል፡፡ cancelled from the register;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፳፫ 13523
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፮/ ኃላፊነቱ የተወሰነ ማኅበርን መፍረስ 6/ Provisions related to the dissolution of


የሚመለከቱ በንግድ ሕጉ ወይም በሌሎች limited liability partnership provided in
ሕጎች የተቀመጡ ድንጋጌዎች የጥብቅና the Commercial Code and other laws,
ድርጅት መፍረስን በሚመለከት ተፈጻሚ shall apply to govern the dissolution of
ይሆናሉ፡፡ a law firm.

፶፫. የጥብቅና ድርጅት እና ሸሪኮች ኃላፊነት 53. Liability of the Law Firm and Partners

በሽርክና ስምምነቱ ከተፈቀደው ውጭ በያዙት The law firm shall be liable to clients and
ጉዳይ ላይ ያልተገባ ተግባር ካልፈፀሙ ወይም other third parties for damages caused, in

ሥራቸውን በአግባቡ ባለመወጣታቸው ወይም the normal course of service, by advocates

በማታለል ወይም አውቀው ባደረሱት ጉዳት and support staff unless the advocates and

ካልሆነ በስተቀር ከጥብቅና አገልግሎት መስጠት support staff, contrary to the partnership

ጋር በተያያዘ በጠበቆችና ድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች agreement, committed unacceptable act on

አማካኝነት በደንበኞች እና ሌላ ሶስተኛ ወገን ላይ the cases at their hand or failed to discharge
their respective duties or committed
የሚደርስ ጉዳት በጥብቅና ድርጅቱ የደረሰ ጉዳት
cheating or deliberately caused damages.
እንደሆነ ተቆጥሮ ድርጅቱ ኃላፊነት ይወስዳል፡፡

፶፬. ገንዘብ ጠያቂዎች 54. Creditors

፩/ የጥብቅና ድርጅቱ ገንዘብ ጠያቂዎች 1/ Creditors who demand payment from the

ከድርጅቱ ማናቸውም ሀብት ላይ ገንዘብ law firm can exercise their right against

መጠየቅ ይችላሉ፡፡ any asset of the firm;

፪/ ከጥብቅና ድርጅቱ ላይ ገንዘብ የሚጠይቁ 2/ Creditors who demand payment from the
ሰዎች ከሸሪኮች የግል ንብረት ላይ ገንዘብ law firm have no right to proceed
መጠየቅ አይችሉም፡፡ against the personal properties of the
partners of the firm.
፶፭. የጥብቅና ድርጅት ግዴታዎች
55. Obligations of a Law Firm

በዚህ አዋጅ እና በንግድ ሕጉ ስለኃላፊነቱ Without prejudice to the provisions of this


የተወሰነ የሽርክና ማኅበር የተቀመጡት Proclamation and the provisions of the
ግዴታዎች እንደተጠበቁ ሆነው የጥብቅና ድርጅት Commercial Code with regard to limited
የሚከተሉት ግዴታዎች አሉበት፡- partnership, a law firm has the following
obligations:

‹ ፩/ ከሸሪኮቹ የሙያ ኃላፊነት መድን በተጨማሪ 1/ The obligation to buy and secure

የጸና የሙያ ኃላፊነት መድን መግዛትና professional indemnity insurance in


addition to the policies bought by the
ሥራውን በሚያከናውንበት ወቅት ይዞ
partners;
መገኘት፣
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፳፬ 13524
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ ተገቢውን የሂሳብ ሠነድ መያዝ፣ 2/ Keep appropriate books of account;

፫/ የደንበኞቹን ምስጢር መጠበቅ፣ 3/ Keep the confidential information of its


clients;
፬/ በውጭ ኦዲተር በየዓመቱ ኦዲት መደረግ፣ 4/ Get audited by External Auditor annually;

፭/ ይህንን አዋጅ፣ አግባብነት ያላቸውን ሌሎች 5/ Respect and observe this Proclamation,
ሕጎችና የሙያ ሥነ-ምግባር ደንቦችን other relevant laws and Professional

ማክበር፣ እና Code of Conducts; and

፮/ በሽርክና ስምምነቱ ላይ ማሻሻያዎች ሲያደርግ 6/ Submit, within 30 days of execution,


ማሻሻያው በተፈረመ በ፴ ቀናት ውስጥ copies of minutes of amendment of the
ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ግልባጩን የማቅረብ፡፡ partnership agreement to the Attorney
General.

፶፮. የሌሎች ሕጎች ተፈጻሚነት 56. Application of Other Laws

፩/ ማንኛውም የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ ከማኅበሩ 1/ The relevant Commercial Code


ስለሚወጣበት ሁኔታ እና የወጣ ሸሪክን ድርሻ provisions on Limited Liability
በተመለከተ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና Partnership shall be applicable
ማኅበርን የተመለከቱ አግባብነት ያላቸው regarding conditions of the departure of
የንግድ ሕጉ ድንጋጌዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ a partner from the law firm and share of
a partner leaving the law firm;
፪/ በዚህ አዋጅ ከሚመራው ጥብቅና አገልግሎት 2/ Commercial Code of Ethiopia and other
ድርጅት ተፈጥሮ ጋር የማይቃረኑ እስከሆነ relevant laws shall be applicable on a
ድረስ የንግድ ሕጉ እና አግባብነት ያላቸው law firm constituted under this
ሌሎች ሕጎች በዚህ አዋጅ በሚቋቋም Proclamation as long as they do not
የጥብቅና ድርጅት ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ contradict with the nature of the law
firm governed under this Proclamation.
https://chilot.me 13525
gA ፲፫ሺ፭፻፳፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ክፍል አምስት PART FIVE

የጥብቅና አገልግሎት አስተዳደር ADVOCACY SERVICE


ADMINISTRATION

ንዑስ ክፍል አንድ


SECTION ONE

የፌደራል ጠበቆች ማኅበር THE FEDERAL ADVOCATES’


ASSOCIATION

፶፯. መቋቋም 57. Establishment

፩/ የኢትዮጵያ የፌደራል ጠበቆች ማኅበር ከዚህ 1/ The Federal Advocates’ Association,


በኋላ “ማኅበሩ” እየተባለ የሚጠራ በዚህ አዋጅ herein after called the “The
ተቋቁሟል፡፡ Association” is hereby established by
this Proclamation.
፪/ ማኅበሩ ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት አለው፡፡ 2/ The Association has its own legal
personality.
፫/ ማኅበሩ ሁሉንም ፍቃድ የተሰጣቸው የፌደራል 3/ The Association has all licensed federal
ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በአባልነት advocates and law firms as its members.
ያቀፈ ነው፡፡

፬/ ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 4/ Every advocate or law firm shall become
የጥብቅና ፍቃድ ሲሰጠው ያለምንም ቅድመ member of the Association without any
ሁኔታ የማኅበሩ አባል ይሆናል፡፡ precondition when he/it is issued with
the advocacy license.

፶፰. ዋና መሥሪያ ቤት 58. Head Office


የማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት አዲስ አበባ ሆኖ The Head Office of the Association shall be
እንደ አስፈላጊነቱ በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች in Addis Ababa and it may open branch
ቅርንጫፍ ቢሮዎች ሊከፍት ይችላል፡፡ offices in different parts of the Country as
may be necessary.

፶፱. የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔ ስለመጥራት 59. Calling the first General Meeting
፩/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይህ አዋጅ ከጸናበት ጊዜ 1/ The Attorney General shall call the
ጀምሮ እስከ ስድስት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ Association’s first general meeting
የማኅበሩን የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ within six months’ of entering into force
ይጠራል፡፡ of this Proclamation;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፳፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13526

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The meeting called pursuant to Sub-
የተጠራው ጠቅላላ ጉባዔ የማኅበሩን አመራር Article (1) of this Article shall nominate
አካላት ይሰይማል፡፡ the management of the Association.

፷. ስለ በጀት 60. Budget


፩/ የማኅበሩ ዋነኛ የገቢ ምንጭ ከአባላቱ 1/ The main source of income of the

የሚሰበሰብ መዋጮ ይሆናል፡፡ Association shall be periodic


contributions of its members;
፪/ ማኅበሩ ከሌሎች ሕጋዊ ምንጮች የሚያገኛቸው 2/ Without prejudice to the incomes the
ገቢዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ራሱን እስኪችል Association may derive from other
ድረስ ከመንግስት የገንዘብ እና ሌሎች sources, it shall get financial and other
ድጋፎች ይደረጉለታል፡፡ supports from the Government until it is
self sufficient.
፷፩. የማኅበሩ አቋም 61. The Organizational Structure of the
Association
፩/ ማኅበሩ የሚከተሉት አመራር አካላት 1/ The Association shall have the following
ይኖሩታል፡- administrative organs:

ሀ) ጠቅላላ ጉባዔ፣ a) General Meeting;

ለ) ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ b) Executive Committee;

ሐ) ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት፣ c) President and Vice President;

መ) ዋና ጸሐፊ፣ እና d) General Secretary; and

ሠ) ሌሎች ሠራተኞች፡፡ e) Other Staff.

፪/ ማኅበሩ እንደ አስፈላጊነቱ ሥራውን ለማከናወን 2/ The Association may, to discharge its
ኮሚቴዎች ወይም በሥሩ የሚሰሩ የሥራ activities properly, set up committees or
ክፍሎች ሊያደራጅ ይችላል፡፡ departments under it as may be
necessary.

፷፪. የማኅበሩ ሥልጣን እና ተግባራት 62. Powers and Responsibilities of the


Association
ማኅበሩ የሚከተሉት ሥልጣን እና ተግባራት The Association shall have the following
ይኖሩታል፡- powers and responsibilities:

፩/ ተከታታይ የሕግ ሥልጠናን በበላይነት 1/ Supervise continuing legal training,


ይመራል፤ የተከታታይ የሕግ ሥልጠናን cause the implementation of the
የሚመለከቱ የአዋጁን ድንጋጌዎች provisions of this Proclamation on
ያስፈጽማል፤ continued legal training;

፪/ የተከታታይ የሕግ ሥልጠና ሰጪዎችን እውቅና 2/ Accredit those institutions who offer

ይሰጣል፤ continuing legal training;


https://chilot.me 13527
gA ፲፫ሺ፭፻፳፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ ይህንን አዋጅ እና ሌሎች አግባብነት ያላቸውን 3/ Take appropriate measures on those


ሕጎች በሚጥሱ የተከታታይ የሕግ ሥልጠና institutions who offer legal training and
ሰጪዎች ላይ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ violate the provisions of this
Proclamation and other relevant laws;
፬/ ከተከታታይ የሕግ ሥልጠና ጋር በተያያዘ 4/ Issue and implement a Directive on the
የሚፈጸሙ ክፍያዎችን በተመለከተ መመሪያ payment of tuition related with
ያወጣል፤ ያስፈጽማል፤ continuing legal training;
፭/ የአደራ ሂሳብ አፈጻጸምን አስመልክቶ መመሪያ 5/ Prepare and present a Directive
አዘጋጅቶ ለጠቅላላ ጉባዔው ያቀርባል፤ concerning the administration of trust
ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤ account to the General Meeting; and
implement same when it is approved;
፮/ ማናቸውም የአደራ ሂሳብ አያያዝና አመራር 6/ Cause audit investigation, at any time on
በትክክል እየተካሄደ መሆኑን ለመቆጣጠር any trust account, to monitor and ensure
በማናቸውም ጊዜ የኦዲት ምርመራ whether a trust account is properly
እንዲካሄድ ሊያደርግ ይችላል፤ managed;

፯/ ከአደራ ሂሳብ አያያዝ ጋር የሚነሱ የደንበኞች 7/ Receive complaints of clients in relation


ቅሬታዎችን ይቀበላል፣ ማናቸውንም ሰው to trust account management,

በማነጋገር ምርምራ ለማድረግ ይችላል፤ interrogate and investigate any person;

፰/ ከአደራ ሂሳብ ጋር የተያያዘ ሥራን በአግባቡ 8/ Refer cases of mismanagement of trust


ያለመወጣት ሁኔታ ሲከሰት ጉዳዩ በዲስፕሊን account to the Attorney General for
ጉባዔ ታይቶ ውሳኔ እንዲያገኝ ለጠቅላይ action before the Discipline Committee;

ዐቃቤ ሕግ ሊመራው ይችላል፤


፱/ ከአደራ ሂሳብ ከሚገኝ ወለድ ወይም ማናቸውም 9/ Draft a Directive concerning the usage of
ገቢ አጠቃቀምን አስመልክቶ መመሪያ interest and any income generated from
ያዘጋጃል፣ በጠቅላላ ጉባዔው ሲጸድቅ በተግባር trust account and implement same when
ያውላል፤ it is approved by the General Meeting;
፲/ በዚህ አዋጅ ሌሎች አንቀጾች ለማኅበሩ የአደራ 10/ Perform other activities, in relation to
ሂሳብን አስመልከቶ የተሠጡ ሌሎች trust account, given to the Association
ተግባራትን ያከናውናል፤ in other provisions of this Proclamation;
፲፩/ ስለአደራ ሂሳብ ምንነት፣ አያያዝና፣ ሪፖርት 11/ Offer trainings or cause to be offered
አደራረግ እንዲሁም መደረግ ስላለባቸው continuing legal training, with the view
ጥንቃቄዎች ተገቢው ግንዛቤ እንዲፈጠር to create awareness, on the meaning of
ተከታታይ ሥልጠናዎችን ይሰጣል ወይም trust account, accounting, reporting and
እንዲሠጡ ያደርጋል፤ precautionary measures that have to be
taken in relation to trust account;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፳፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13528

፲፪/ የደንበኞች ጥቅም መጠበቁን ያረጋግጣል፤ 12/ Ensure that the interests of clients are
እንዲሁም የደንበኞችን ጥቅም ለማስጠበቅ respected and follow up whether
ጠቀሜታ ያላቸው የጠበቃ መብቶች advocates’ rights, which have
መከበራቸውን ይከታተላል፤ implications on ensuring clients’ rights
as well, have been protected and
respected;
፲፫/ የሕግ ትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ፤ የሕግ 13/ Contribute to the advancement and
የበላይነት እንዲከበር፤ ሰብዓዊ መብት development of quality of law
እንዲከበር፤ የጥብቅና ሙያ እና አጠቃላይ education, rule of law, enforcement of
የኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት እንዲያድግ human rights and the profession of
አስተዋጽኦ ያደርጋል፤ advocacy service and the Ethiopian
legal system as a whole;
፲፬/ የጥብቅና አገልግሎትን በተመለከተ የሕግ 14/ Make study with regard to advocacy
ጥናት በማድረግ የጥናት ውጤቱን ተግባራዊ service, implement the study and submit
ያደርጋል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ same to the concerned body and
ተግባራዊ መሆኑን ይከታተላል፤ monitor the implementation;
፲፭/ የማኅበሩ አባላት ይህን አዋጅና ሌሎች 15/ Monitor whether the members of the
አግባብነት ያላቸው ሕጎች እና መመሪያዎችን Association are providing advocacy
በማክበር የጥብቅና አገልግሎትን እየሰጡ service in compliance with this
መሆኑን ይከታተላል፡፡ Proclamation, other relevant laws and
Directives.

63. Powers and Duties of the General


፷፫. የጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣንና ተግባራት
Meeting

ጠቅላላ ጉባዔው በዚህ አዋጅ መሠረት ፍቃድ The General Meeting comprises advocates
የተሰጣቸውን ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች and law firms licensed pursuant to this
በሙሉ የሚያካትት ሆኖ የሚከተሉት ሥልጣንና Proclamation and shall have the following
ተግባራት ይኖሩታል፡- powers and duties:
፩/ የማኅበሩን ፕሬዚዳንት እና ምክትል 1/ Appoint or remove the President and Vice
ፕሬዚዳንት ይሾማል፣ ይሽራል፤ President of the Association;
፪/ የማኅበሩን ስትራቴጂክ እቅድ፣ ዓመታዊ 2/ Approve the Association’s strategic and
እቅድና በጀት ያጸድቃል፤ annual plan as well as budget;
፫/ የአባላትን መዋጮ መጠን ይወስናል፤ 3/ Determine the amount of membership
contribution;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፳፱
13529
Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፬/ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴውን እና የውጪ 4/ Consider and approve the Executive


ኦዲተሮችን ሪፖርት ይመረምራል፣ Committee and External Auditors’
ያጸድቃል፤ reports;

፭/ ለአባላቱ ጠቅላላ ጥቅም እና ለፍትሕ 5/ Decide on issues beneficial to the general


ተደራሽነት ጠቀሜታ ባላቸው ጉዳዮች ላይ interest of its members and accessibility
ይወስናል፤ of justice;
፮/ የውጭ ኦዲተሮችን ይሾማል፤ 6/ Appoint External Auditors;
፯/ በሌሎች የማኅበሩ አካላት የሚሰጡ ውሳኔዎች 7/ Ensure that decisions given by other
ከሕዝብ ጥቅም እና ከማኅበሩ ዓላማ ጋር subsidiary organs of the Association are
የሚጣጣሙ መሆኑን ያረጋግጣል፤ in compliance with public interest and
the purposes of the Association.
፰/ ለማኅበሩ ሌሎች አካላት በግልጽ ባልተሰጡ 8/ Decide on issues which are not
ጉዳዮች ላይ ይወስናል፤ specifically given to other organs of the
Association;
፱/ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን ይሾማል፤ 9/ Appoint Executive Committee members;
፲/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሥልጣኑን በከፊል ለሌላ 10/ Delegate, when it is necessary, its
አካል በውክልና ሊሰጥ ይችላል፤ powers and authorities, partially, to
another organ;
፲፩/ የማኅበሩን መተዳደሪያ ደንብ ያወጣል፣ 11/ Issue the Memorandum of Association
ያሻሽላል፣ ያጸድቃል፡፡ of the Association amend and approve
same.
፷፬. የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቋም 64. The Executive Committee

፩/ ማኅበሩ የአስፈፃሚነት ሥልጣን ያለው የሥራ 1/ The Association shall have an Executive
አስፈፃሚ ኮሚቴ ይኖረዋል፡፡ Committee which has the power of
execution.
፪/ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሰባት አባላት 2/ The Executive Committee shall have
ይኖሩታል፡፡ seven members.
፫/ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ከጠቅላላ 3/ Members of the Executive Committee
ጉባዔው አባላት መካከል ተመርጠው shall be appointed by electing from
ይሾማሉ፡፡ members of the General Meeting.
https://chilot.me 13530
gA ፲፫ሺ፭፻፴ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፷፭. የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሥልጣንና ተግባራት 65. Powers and Duties of the Executive
Committee

የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የሚከተሉት ሥልጣን The Executive Committee shall have the
እና ተግባራት ይኖሩታል፡- following powers and Duties:

፩/ ማኅበሩን ያስተዳድራል፤ 1/ Administer the Association;


፪/ የማኅበሩን ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ ይጠራል፤ 2/ Call the annual General Meeting of the
Association;
፫/ የጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔዎችን ይፈጽማል፣ 3/ Execute and cause the execution of the
ያስፈጽማል፤ decisions of the General Meeting;
፬/ በጠቅላላ ጉባዔው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት 4/ Perform other tasks assigned to it by the
ያከናውናል፤ General Meeting;

፭/ የሠራተኞችን መተዳደሪያ ደንብ ያወጣል፤ 5/ Issues employees administrative manual;


፮/ የሠራተኞችን ደመወዝና አበል ይወስናል፤ 6/ Determine the salaries and allowances of
employees;
፯/ ፕሬዚዳንቱ እና ምክትል ፕሬዚዳንቱ 7/ Control and monitor whether the
ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውን President and Vice President perform
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡ their duties and responsibilities
properly.
፷፮. የፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት ሥልጣንና 66. Powers and Duties of the President and
ተግባራት Vice President

፩/ ፕሬዚዳንቱ አጠቃላይ የማኅበሩን ሥራ 1/ The President shall manage the general

የሚመራ ሆኖ ተጠሪነቱ ለጠቅላላ ጉባዔው business of the Association and is

እና ለሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ይሆናል፡፡


accountable to the General Meeting and
the Executive Committee;
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Without prejudice to the provisions of
እንደተጠበቀ ሆኖ ፕሬዚዳንቱ የሚከተሉት Sub-Article (1) of this Article, the
ሥልጣንና ተግባራት አሉት፡- President shall have the following
powers and duties:
https://chilot.me 13531
gA ፲፫ሺ፭፻፴፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ሀ) ማኅበሩን ወክሎ ውል ይዋዋላል፣ ይከሳል፣ a) on behalf of the Association,


ይከሰሳል፣ ማኅበሩ በሚከስበት፣ concludes contract, sue, defend;
በሚከሰስበት ወይም በሌላ ተመሳሳይ appoint an advocate, to represent the
የሕግ ጉዳይ ማኅበሩን ወክሎ የሚቀርብ Association, who brings an action or
ጠበቃ ይወክላል፣ የማኅበሩን ጉዳይ defends the Association or defends

ማስፈጸም እንዲችል የማኅበሩን ሠራተኛ the interests of the Association in

ወይም ሶስተኛ ወገን እንደ አስፈላጊነቱ similar matters; appoint the

ይወክላል፤ employee of the Association or a


third party to represent the
Association as may be necessary;

ለ) የማኅበሩን ዓመታዊ እቅድ፣ በጀት፣ የሥራ b) prepare and submit, to the Executive
ክንውን እና የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጅቶ Committee, the annual activity plan,
ለሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ያቀርባል፤ budget, performance and financial
reports;

ሐ) ለሥራ የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን c) prepare draft Directives necessary for

ረቂቅ ያዘጋጃል፣ በሥራ አስፈጻሚው the functions of the Association and

ኮሚቴው ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤ implement same when approved by


the General Meeting;

መ) በማኅበሩ የሰው ኃይል አስተዳደር d) hire and administer the employees


መመሪያ መሠረት የማኅበሩን of the Association based on the
ሠራተኞች ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፤ Human Resources Manual of the
Association;

ሠ) የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በሚሰጠው e) perform the activities of the


መመሪያ መሠረት የማኅበሩን ሥራዎች Association and represent the
ያሰራል፤ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር ባለው Association in its relation with third

ግንኙነት ማኅበሩን ይወክላል፤ parties in accordance with the


Directive given to him by the
Executive Committee;

ረ) የጠቅላላ ጉባዔና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ f) follow up the implementation of the


ውሳኔዎች ተግባራዊ መደረጋቸውን decisions of the General Meeting and
ይከታተላል፤ the Executive Committee;

ሰ) በጠቅላላ ጉባዔውና በሥራ አስፈጻሚ g) perform other tasks assigned to him


by the General Meeting and the
ኮሚቴው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት
Executive Committee.
ያከናውናል፡
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፴፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13532

፫/ የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት፡- 3/ The Vice President of the Association:


ሀ) ፕሬዚዳንቱ በማይኖሩበት ጊዜ ወይም a) act on behalf of the President when
ሥራውን ሊሰራ በማይችልበት ጊዜ he is absent or unable to discharge
ተክቶ ይሰራል፤ his duties and responsibilities;

ለ) በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ወይም b) perform other tasks assigned to him


በፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ሌሎች by the Executive Committee or the

ተግባራት ያከናውናል፡፡ President.

፷፯. ዋና ጸሐፊ 67. The Secretary General

፩/ ዋና ጸሐፊው በሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴ 1/ The Secretary General shall be appointed


የሚሾም ሆኖ ተጠሪነቱ ለሥራ አስፈጻሚ by the Executive Committee and shall
ኮሚቴው እና ለፕሬዚዳንቱ ይሆናል፤ be accountable to the Executive
Committee and the President.

፪/ ዋና ጸሐፊው የሚከተሉት ሥልጣንና 2/ The Secretary General shall have the


ተግባራት አሉት፡- following powers and duties:

ሀ) የማኅበሩን የእለት ተእለት ሥራ a) manage and perform the day to day

ይመራል፣ ያከናውናል፤ activities of the Association;

ለ) የጠቅላላ ጉባዔውና የሥራ አስፈጻሚ b) ensure that the minutes of the

ኮሚቴው ቃለ-ጉባዔዎች በአግባቡ General Meeting and the Executive

መያዛቸውንና መጠበቃቸውን Committee are properly maintained

ያረጋግጣል፤ and kept;

ሐ) ከፕሬዚዳንቱ ጋር በመማከር የሥራ c/ prepare the agenda of meeting of the


አስፈጻሚ ኮሚቴውን የስብሰባ አጀንዳ Executive Committee in consultation
ያዘጋጃል፤ with the President;

መ) ሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴ በሌላ ሁኔታ d/ without prejudice to the power of the


እንዲፈጸም የመወሰን ሥልጣኑ Executive Committee to decide
እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና ጸሐፊው ከሌሎች otherwise, jointly with other
ሠራተኞች ጋር በመሆን የማኅበሩን employees of the Association, open

የባንክ ሂሳብ ይከፍታል፤ ያንቀሳቅሳል፤ and transact the bank accounts of the
Association;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፴፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13533

ሠ) የማኅበሩን የንብረት አስተዳደር እና e) ensure that the property


የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት በአግባቡ administration and the accounting
መዘርጋቱን እና የሂሳብ ሠነዶች systems of the Association are
በአግባቡ መያዛቸውን ያረጋግጣል፤ properly placed and financial
documents are kept properly;

ሰ) የማኅበሩ ንብረትና ሂሳብ ተቀባይነት f) ensure that the properties and

ባለው የሂሳብ ዘዴ መያዙን ያረጋግጣል፤ accounts of the Association are kept


in a system that is acceptable;

ሸ) ሌሎች በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው እና g) perform other tasks assigned to him

በፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ተግባራት by the Executive Committee and the

ያከናውናል፡፡ President.

68. Issues to be Decided by the


፷፰. በማኅበሩ ውስጠ-ደንብ ስለሚወሰኑ ጉዳዮች
Association’s By-Laws

ሰለ ጠቅላላ ጉባዔው እና የሥራ አስፈጻሚ Organization of the management of the


ኮሚቴው አመራር አካላት አደረጃጀት፣ ኃላፊነት፤ General Meeting and the Executive
ስለ ፕሬዚዳንት፣ ምክትል ፕሬዚዳንት እና ሌሎች Committee; their responsibility; about the
ሠራተኞች የሥራ ድርሻ፣ የምርጫና ስብሰባ ሥነ- president, vice president and other
ሥርዓት፣ የማኅበሩ ልዩ ልዩ አካላት የሥራ ዘመን employees job, election and meeting

እና ሌሎች ለማኅበሩ በሕግ የተሰጡ ሥልጣንና procedures; durations of the Association’s

ተግባራት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ማኅበሩ different organs and other issues related

በሚያወጣው ውስጠ-ደንብ ይወሰናሉ፡፡ with powers and duties given to the


Association shall be decided by the by-
laws.

ንዑስ ክፍል ሁለት SECTION TWO


የጠበቆች አስተዳደር ቦርድ ADVOCATES’ ADMINISTRATION
BOARD

፷፱. መቋቋም 69. Establishment

፩/ የጠበቆች አስተዳደር ቦርድ ከዚህ በኋላ “ቦርዱ” 1/ The Advocates’ Administration Board,

እየተባለ የሚጠራው በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ herein after called the “The Board” is
hereby established by this Proclamation;
https://chilot.me 13534
gA ፲፫ሺ፭፻፴፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ ቦርዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ አቅራቢነት 2/ The Board shall have seven members
በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሾሙ ከሚከተሉት comprised of the following bodies
አካላት የተውጣጡ ሰባት አባላት ይኖሩታል፡- which nominated by the Attorney
General and appionted by the Prime
Minister:

ሀ) ከጠበቆች ማኅበር ሶስት፣ a) Three members from the Advocates’


Association;

ለ) ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሁለት፣ b) Two members from the Attorney


General;

ሐ) ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አንድ፣ c) One member from the Federal


Supreme Court; and

መ) በአዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙ የመንግስት d) One member from the School of

ዩኒቨርሲቲዎች ከሆኑ የሕግ ትምህርት Law among government


Universities in Addis Abeba.
ቤቶች አንድ ተወካይ፡፡

፫/ የቦርዱ አባላት የሥራ ዘመን ሶስት ዓመት 3/ The term of a Board member shall be
ሲሆን አንድ አባል ከሁለት የሥራ ዘመን three years and no member shall be
በላይ መመረጥ አይችልም፡፡ elected for more than two terms;

፬/ የቦርዱ ሰብሳቢ እና ጸሐፊ ከቦርዱ አባላት 4/ The Chairperson and Secretary of the
መካከል በአባላቱ ይመረጣል፡፡ Board shall be elected by the members
from among members of the Board.

፸. የቦርዱ ሥልጣን እና ተግባራት 70. Powers and Duties of the Board


ቦርዱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት The Board shall have the following powers

ይኖሩታል፡- and duties:

፩/ በማኅበሩ የሚወሰዱ እርምጃዎችና ውሳኔዎች፤ 1/ Ensure and monitor the legality of

እንዲሁም በማኅበሩ በሚወጡ መመሪያዎች measures taken, and decisions passed,

እና ሌሎች ተመሳሳይ ሠነዶች ሕጋዊነት ላይ by the Association as well as the


legality of Directives and other similar
ቁጥጥር የማድረግ፤
documents issued by the Association;
፪/ በማኅበሩ የሚወሰኑ ውሳኔዎች ላይ የሚነሱ 2/ Investigate and decide up on grievances
ቅሬታዎችን ተቀበሎ መመርመር እና ውሳኔ raised on the decisions of the
መስጠት፤ Association;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፴፭ 13535
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፮ ንዑስ አንቀጽ (፬) 3/ Investigate and decide upon grievances
መሠረት የዲስፕሊን ጉባዔው፤ አንቀጽ ፸፰ raised on the decisions of the Discipline

መሠረት የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና Committee as provided under Article 76

ኮሚቴው፤ እንዲሁም በአንቀጽ ፹ ንዑስ Sub-Article (4), Advocacy Profession

አንቀጽ (፩) መሠረት የጥብቅና ፍቃድ Entrance Qualification Exam

ገምጋሚ ኮሚቴ በሚሰጡት ውሳኔ ላይ Committee as provided under Article 78


and the Advocacy License evaluation
የሚቀርብ ቅሬታን ተቀብሎ መመርመር፤
Committee as provided under Article 80
ውሳኔ መስጠት፤
Sub-Article (1) of this Proclamation;

፬/ ቅሬታውን በሚመረምርበት ወቅት ትክክለኛ 4/ Cause the production of new evidence,

ውሳኔ ለመስጠት ይረዳል ብሎ ካመነ አዲስ while investigating the grievance, if it is

ማስረጃ አስቀርቦ የማየት፤ convinced that the production of such


evidence would assist justice to prevail;

፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) የተጠቀሱት 5/ Remand, for one time, issues, facts or

ኮሚቴዎች ወይም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይም evidence which were not duly

ጉባዔው በአግባቡ ያላጣራው ወይም ያላጤነው considered, to the Committees or the

ፍሬ-ነገር ወይም ማስረጃ ካለ ጉዳዩን ውሳኔ Attorney General mentioned under Sub-

ለሰጠው አካል በድጋሚ እንዲታይ ለአንድ


Article (3) of this Article for further
consideration.
ጊዜ መልሶ የመምራት፤
፮/ ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች ሊይዙት 6/ Decide, through Directives, on the

የሚገባውን የሙያ ኃላፊነት መድን መጠን፤ professional indemnity insurance that

እና የጥብቅና አገልግሎት ክፍያ መጠንና shall be secured by advocates and law

የአከፋፈል ሥርዓትን በመመሪያ የመወሰን፡፡


firms; the amount of fee for advocacy
service and its computation.

፸፩. ስለቦርድ ጽሕፈት ቤት እና በጀት 71. The Office of the Board and Budget
፩/ ቦርዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት 1/ The Board shall have an office within the
ውስጥ ጽሕፈት ቤት ይኖረዋል፡፡ office of the Attorney General.

፪/ የቦርዱ ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች በጠቅላይ 2/ The employees of the Board shall be


ዐቃቤ ሕግ ይመደባሉ፤ ጽሕፈት ቤቱ assigned by the Attorney General. The
የሚሰራው ሥራ ዝርዝር ቦርዱ በሚያወጣው duties and responsibilities of the office
መመሪያ ይወሰናል፡፡ shall be determined by a Directive to be
issued by the Board.
፫/ የቦርዱ አባላት የቦርዱን ሥራ በሚፈጸሙበት 3/ The allowance that should be paid to the
ጊዜ ሊከፈላቸው የሚገባ ክፍያ በጠቅላይ Board members, while in the
ዐቃቤ ሕግ ይሸፈናል፡፡ performance of their duty, shall be
covered by the Attorney General.
https://chilot.me 13536
gA ፲፫ሺ፭፻፴፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፬/ ስለቦርዱ በጀት አስተዳደርና ስለቦርድ አባላት 4/ The particulars of the administration of


ክፍያ ዝርዝሩ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በሚወጣ the budget of the Board and allowance
መመሪያ ይወሰናል፡፡ to be paid to its members shall be
determined by a Directive to be issued
by the Attorney General.

፸፪. የቦርድ አሠራር እና ውሳኔ 72.Procedures and Decision of the Board


፩/ ቦርዱ በዓመት ቢያንስ አራት ጊዜ ይሰበሰባል፡፡ 1/ The Board shall meet at least four times
within a year;
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Without prejudice to the provision of
እንደተጠበቀ ሆኖ ሰብሳቢው በማንኛውም ጊዜ Sub-Article (1) of this Article, the
አስቸኳይ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፡፡ chairperson at any time may call an
extraordinary meeting;
፫/ ቦርዱ የአባላቱን መደበኛ ሥራ በማይጎዳና 3/ The Board shall put a system whereby
የቦርዱ ሥራ በማይስተጓጎል መልኩ የአሠራር the regular personal responsibilities of
ሥርዓት ይዘረጋል፡፡ its members and their activities as
Board members shall not be affected;
፬/ ከቦርዱ አባላት ቢያንስ አምስቱ ከተገኙ 4/ There shall be a quorum to conduct a
ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፡፡ meeting when at least five members
attend a meeting;
፭/ የቦርዱ ውሳኔ የሚሰጠው በስምምነት ይሆናል፤ 5/ The Board shall pass decisions by
ሆኖም ስምምነት ባልተገኘ ጊዜ በስብሰባው agreement; when there is no agreement
በተገኙ አባላት አብላጫ ድምጽ ሲደገፍ reached it pass decisions by a majority
ይሆናል፤ ድምጽ እኩል ለእኩል በተከፈለ vote of members present; In case of tie,
ጊዜ የቦርዱ ሰብሳቢ የደገፈው ወገን አብላጫ the chairperson shall have a casting

ይሆናል፡፡ vote;

፮/ የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ 6/ Without prejudice to the provisions of

ቦርዱ የራሱን የውስጥ አሠራር ሥርዓት this Article, the Board, without

በተመለከተ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች contradicting the provisions of this

ሳይቃረን በመመሪያ ሊወስን ይችላል፡፡


Proclamation, may issue a Directive that
determines its Internal Procedure to
conduct business.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፴፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13537

፸፫. በቦርዱ ውሳኔ ላይ ስለሚቀርብ ይግባኝ 73. An Appeal from the Decisions of the
Board
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) A party who has grievance on the
መሠረት በቦርዱ በሚሰጥ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኘ decision given by the Board pursuant to
ወገን ይግባኙን ውሳኔውን ባወቀ በ፴ ቀናት ውስጥ Sub-Articles (2) and (3) of Article 70 of

ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ this Proclamation may appeal, within 30
days of knowing the decision, to the
Federal High Court.
፸፬. በቦርዱ የሚመሩ አደረጃጀቶች 74. Subsidiaries of the Board

በዚህ አዋጅ የተቋቋሙት የጠበቆች ዲስፕሊን The Advocates’ Discipline Committee;


ጉባዔ፣ የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ኮሚቴ እና the Advocacy Profession Entrance
የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ ተጠሪነት Qualification Exam Committee; and

ለቦርዱ ይሆናል፡፡ Advocacy License Evaluation Committee


which are established under this
Proclamation, shall be accountable to the
Board.
፸፭. የጠበቆች ዲስፕሊን ጉባዔ መቋቋምና አወቃቀር 75. Establishment of Advocates’ Discipline
Committee and its Structure

፩/ የጠበቆች ዲስፕሊን ጉባዔ ከዚህ በኋላ 1/ The Advocates’ Discipline Committee,


“ዲስፕሊን ጉባዔው” እየተባለ የሚጠራ በዚህ herein after called the “Discipline
አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ Committee,” is hereby established by
this Proclamation;
፪/ ዲስፕሊን ጉባዔው ከሚከተሉት አካላት 2/ The Committee shall have seven
የተውጣጡ በየተቋማቱ ተመርጠው በጠቅላይ members comprised of the following

ዐቃቤ ሕጉ የሚሾሙ ሰባት አባላት bodies which nominated by the

ይኖሩታል፡- institutions and appionted by the


Attorney General:
ሀ) ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሁለት ተወካይ፣ a) two members from the Attorney
General;

ለ) ከጠበቆች ማኅበር አራት ተወካይ፣ እና b) four members from Advocates’


Association; and

ሐ) ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አንድ c) one member from the Federal


ተወካይ፡፡ Supreme Court.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፴፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13538

፫/ የአንድ አባል የሥራ ዘመን ሁለት ዓመት 3/ The term of a member shall be two years
ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ ሊመረጥ and no member shall be elected for
አይችልም፡፡ more than two terms;

‹ ፬/ የዲስፕሊን ጉባዔው ሰብሳቢ ከአባላቱ ውስጥ 4/ The Chairperson of the Committee shall
በጉባዔው አባላት ይመረጣል፡፡ be elected by the members from among
the Committee members;
፭/ ዲስፕሊን ጉባዔው፡- 5/ The Committee shall perform its tasks as
follows:
ሀ) እንደ አስፈላጊነቱ በማናቸውም ጊዜ a) may meet at any time as may be
መሰብሰብ ይችላል፣ necessary;

ለ) ከአባላቱ ከግማሽ በላይ ከተገኙ b) there shall be a quorum to conduct a


ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፣ meeting when more than half of its
members are present;

ሐ) ውሳኔዎችን በድምጽ ብልጫ c) decisions shall be passed by a


ያሳልፋል፤ ሆኖም ድምጽ እኩል majority vote. In case of tie,
ሲሆን በሰብሳቢው በኩል ያለው however, the Chairperson shall
ድምጽ የጉባዔው ውሳኔ ሆኖ have a casting vote.

ይጸድቃል፡፡
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) ከፊደል-ተራ 6/ Without prejudice to the provisions of
(ሀ)-(ሐ) የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ Sub-Article (5) paragraph (a)-(c) of this
ጉባዔው የራሱን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት ደንብ Article, the Committee may issue its
ሊያወጣ ይችላል፡፡ own procedure of meeting.

፸፮. የጠበቆች ዲስፕሊን ጉባዔ ሥልጣን እና 76. The Powers and Duties of the Advocates’
ተግባራት Discipline Committee

ጉባዔው፡- The Committee shall:-


፩/ የጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች የሥራ 1/ Set a system whereby it can monitor and

አፈጻጸም ከሙያ ሥነ-ምግባር ደንብ ጋር ensure the Advocates’ and law firms’

የተጣጠመ መሆኑን መከታተል የሚያስችል performance is in compliance with

ሥርዓት ይዘረጋል፤ Professional Code of Conduct;


https://chilot.me 13539
gA ፲፫ሺ፭፻፴፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፪/ ይህንን አዋጅ ወይም የጠበቆች የሥነ-ምግባር 2/ Investigate complaints, for violation of


ደንብ ወይም መመሪያ በመተላለፍ በጠበቃ this Proclamation and the code of

እና ጥብቅና ድርጅት ላይ የሚቀርብ ክስን conduct of advocates, lodged against

ይመረምራል፤ ክሱ ጠበቃውን ወይም advocates and law firms and decide

የጥብቅና ድርጅቱን የሚያስቀርብ መሆን whether the advocate or the law firm

አለመሆኑን ይወስናል፤ should be called to defend himself/itself


or not;

፫/ ክሱ እና ማስረጃው ጠበቃውን የሚያስቀርብ 3/ If the Committee decides the advocate or

መሆኑን ከወሰነ ጠበቃው መልሱን በ፴ ቀናት the firm should defend the disciplinary

ውስጥ በጽሑፍ እንዲያቀርብ በመጥሪያ ላይ action and evidence brought against

በመግለጽ ክሱን ለጠበቃው ይልካል፤ him/it, it shall send summons to the


advocate or the law firm so that he/it
can submit his/its statement of defense,
in writing, within 30 days;
፬/ በጠበቃው ወይም በጥብቅና ድርጅት ላይ 4/ The Committee shall give its verdict after
የቀረበውን ክስ እና ማስረጃ፤ እንዲሁም examination of the disciplinary charge,
በጠበቃው በኩል የተሰጠ መልስ እና ማስረጃ the evidence, and the defense of the
ከመረመረ እና ካከራከረ በኋላ ውሳኔ advocate or the firm;

ይሰጣል፤
5/ Study and present proposals to the Board
፭/ የጠበቆች ሥነ-ምግባር ብቃት
on the way the competence and standard
የሚጎለብትበትን፤ የጥብቅና ሙያ ክብር
of conduct of advocates can improve
የሚጠበቅበትን ሁኔታ እያጠና ለቦርዱ ሀሳብ
and develop as well as the dignity of the
ያቀርባል፡፡
advocacy profession is respected.

፸፯. የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ኮሚቴ መቋቋምና 77. Establishment and Structure of the
አወቃቀር Advocacy Profession Entrance
Qualification Exam Committee

፩/ የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ኮሚቴ ከዚህ 1/ The Advocacy Profession Qualification

በኋላ “የፈተና ኮሚቴ” እየተባለ የሚጠራ በዚህ


Exam Committee, herein after called the
“Exam Committee” is hereby
አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
established by this Proclamation;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፵ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13540

፪/ የፈተና ኮሚቴው ከሚከተሉት አካላት 2/ The Exam Committee shall have seven
የተውጣጡ በየተቋማቱ የሚመረጡና members comprised of the following
በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ የሚሾሙ ሰባት አባላት bodies which nominated by the
ይኖሩታል፡- institutions and appionted by the
Attorney General:
ሀ) ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሁለት ተወካዮች፣ a) two representatives from the office
of the Attorney General;

ለ) ከጠበቆች ማኅበር ሦስት ተወካይ፣ b) three members from Advocates’


Association;

ሐ) ከፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንድ c) one member from the Federal High
ተወካይ፣ Court; and

መ) ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሕግ ትምህርት d) one member from Addis Ababa


ቤት አንድ ተወካይ፡፡ University School of Law.

፫/ የአንድ የፈተና ኮሚቴ አባል የሥራ ዘመን 3/ The term of a member of the Exam
ሁለት ዓመት ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ Committee shall be two years and no
በፈተና ኮሚቴ አባልነት ሊመረጥ member shall be elected for more than
አይችልም፡፡ two terms;

፬/ የፈተና ኮሚቴው ሰብሳቢ በጠበቆች ማኅበር 4/ The Chairperson of the Exam Committee

የሚመረጥ ይሆናል፡፡ shall be nominated by Advocate’s


Association;
፭/ የፈተና ኮሚቴውን ስብሰባ በተመለከተ፡- 5/ The meeting of the Exam Committee
shall be conducted as follows:
ሀ) ኮሚቴው እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም a) The Committee shall hold its
ጊዜ ሊሰበስብ ይችላል፣ meeting at any time as may be
necessary;

ለ) ከኮሚቴው አባላት ከግማሽ በላይ ከተገኙ b) There shall be quorum to conduct a


ምልዓተ-ጉባዔ ይሆናል፣ እና meeting where more than half of its
members are present; and

ሐ) የኮሚቴው ውሳኔዎች በድምጽ ብልጫ c) Decisions shall be passed by a


ያልፋሉ፤ ሆኖም ድምጽ እኩል በእኩል majority vote. In case of tie,
ከተከፈለ የሰብሳቢው ድምጽ ወሳኝነት however, the Chairperson shall
ይኖረዋል፡፡ have a casting vote.
https://chilot.me 13541
gA ፲፫ሺ፭፻፵፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፸፰. የኮሚቴው ሥልጣን እና ተግባራት፡- 78. Powers and Duties of the Exam
Committee

የፈተና ኮሚቴው፡- The Exam Committee shall have the


following powers and duties:
፩/ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የጥብቅና ፍቃድ 1/ In consultation with the Advocacy
ከሚሰጠው የሥራ ክፍል ጋር በመመካከር License Department of the Attorney

ቢያንስ በዓመት ሁለት ጊዜ የጥብቅና ችሎታ General, prepare advocacy competence

መመዘኛ ፈተና እያዘጋጀ በተወሰነ ጊዜ እና qualification exams and examine

ቦታ ለአመልካቾች ይሰጣል፤ applicants, at least twice a year, at a


place and time agreed;
፪/ የፈተናውን ሥነ-ሥርዓትና ጊዜ ይወስናል 2/ Determine the procedure and time to
administer the Exam;
፫/ የፈተና ወረቀቶችን ያርማል፤ ለማለፊያ 3/ Evaluate answers to exams, grade and
የሚያበቃ ነጥብ ይወስናል፤ ውጤቱን በይፋ determine the pass mark, and publicize
ያስታውቃል፤ the result;
፬/ ፈተናውን በስኬት ላጠናቀቀ ተፈታኝ ፈተናውን 4/ Give certificate for the applicant who
ማለፉን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ይሰጣል፤ successfully pass the exam;
፭/ የፈተና ሥነ-ሥርዓት ደንብ አዘጋጅቶ ለቦርዱ 5/ Prepare exam procedure Regulation and
አቅርቦ ሲጸድቅ በሥራ ላይ ያውላል፡፡ implement when accepted by the Board.

፸፱. የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ መቋቋምና 79. Establishment and Structure of
አወቃቀር Advocacy License Evaluation
Committee

፩/ ለአመልካቾች የጥብቅና ፍቃድ ሊሰጥ 1/ “Advocacy License Evaluation


የሚገባው ስለመሆን አለመሆኑ የሚወሰን Committee”, which decides whether
“የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ” በዚህ advocacy license should be granted or

አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ not is hereby established by this


Proclamation;
፪/ ኮሚቴው ከሚከተሉት አካላት የተውጣጡ 2/ The Committee shall have five members
በየተቋማቱ የሚመረጡና በጠቅላይ ዐቃቤ comprised of the following bodies
ሕጉ የሚሾሙ አምስት አባላት ይኖሩታል፡- which nominated by the institutions and
appionted by the Attorney General:
ሀ) ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሁለት ተወካዮች፣ a) two representatives from the office of
the Attorney General;
https://chilot.me 13542
gA ፲፫ሺ፭፻፵፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ለ) ከጠበቆች ማኅበር ሁለት ተወካዮች፣ እና b) two representatives from Advocate’s


Association; and
ሐ) ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት c) one representative from the Federal
አንድ ተወካይ፡፡ First Instance Court.

፫/ የአንድ አባል የሥራ ዘመን ሁለት ዓመት 3/ The term of a member of this Committee
ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ በአባልነት ሊመረጥ shall be two years and no member shall
አይችልም፡፡ be elected for more than two terms;
፬/ የኮሚቴው ሰብሳቢ ከአባላቱ መካከል በጠቅላይ 4/ The Chairperson of the Committee shall
ዐቃቤ ሕጉ የሚሰየም ይሆናል፡፡ be nominated by the Attorney General
from among the members of the
Committee.
፹. የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴው ሥልጣን እና 80. Powers and Duties of Advocacy License
ተግባር Evaluation Committee

ኮሚቴው፡-
The Committee፡-

፩/ የአመልካቹን ማስረጃዎች መርምሮ አመልካቹ 1/ After examination of the applicant’s


ፍቃድ እንዲሰጠው ወይም አንዳይሰጠው evidence decide, whether the applicant
ይወስናል፤ should be issued with the license or the
application be rejected;

፪/ አመልካቹ ለፍትሕ ሥራ አካሄድ የሚስማማ 2/ Cause the appearance of any person and
የሥነ-ምግባር ብቃት ያለው መሆኑን hear or cause the production of any
ለማረጋገጥ ማንኛውንም ሰው መጠየቅ ወይም evidence to verify that the applicant has

ማስረጃ አስቀርቦ መመርመር ይችላል፡፡ a good conduct and meets the


requirements of the justice process.

፹፩. የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴዉ ስብሰባ 81. Meeting of the Advocacy License
Evaluation Committee

፩/ ኮሚቴው እንደ አስፈላጊነቱ በማናቸውም ጊዜ 1/ The Committee shall hold its meeting at
ሊሰበሰብ ይችላል፤ any time as may be necessary;
፪/ ከኮሚቴው አባላት ከግማሽ በላይ ከተገኙ 2/ There shall be quorum to conduct a
ምልዓተ-ጉባዔ ይሆናል፤ meeting where more than half of its
members are present;
፫/ የኮሚቴው ውሳኔዎች በስብሰባው በተገኙ አባላት 3/ Decisions shall be passed by a majority
በድምጽ ብልጫ ያልፋሉ፤ ሆኖም ድምጽ vote. In case of tie, however, the
እኩል በእኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው Chairperson shall have a casting vote.
ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል፤
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፵፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13543

፬/ በዚህ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ 4/ Without prejudice to the provisions of


ኮሚቴው የራሱን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት ደንብ this Article, the Committee may issue

ሊያወጣ ይችላል፡፡ its own meeting procedure.

ንዑስ ክፍል ሶስት SECTION THREE

ስለ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ABOUT ATTORNEY GENERAL

፹፪. የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተግባር 82. Powers and Duties of the Attorney
General

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፡- The Attorney General shall have the


following powers and duties:
፩/ የጥብቅና ፍቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ የጥብቅና 1/ Issue advocacy license to the person
ፍቃድ እንዲሰጠው ለወሰነለት ባለሙያ allowed to have advocacy license, by
የጥብቅና ፍቃድ ይሰጣል፤ Advocacy License Evaluation
Committee;

፪/ የጥብቅና ፍቃድ፤ የጥብቅና ድርጅቶችን እና 2/ Register advocacy license, law firms,


ከጠበቃ እና ጥብቅና ድርጅቶች ጋር የሚሰሩ support staff who work with advocates
ሰዎችን ይመዘግባል፣ የጥብቅና ፍቃድ and law firms; and renew advocacy

ያድሳል፣ license;

፫/ የጠበቆች ዲስፕሊን ጉባዔ በሚወስነው መሠረት 3/ Suspend or revoke advocacy license


የጥብቅና ፍቃድ ያግዳል፣ ይሰርዛል፤ based on the decisions of the
Advocates’ Discipline Committee;
፬/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጣ ደንብ 4/ Collect advocacy license fee or other
በሚወሰነው መሠረት ለሚሰጠው የጥብቅና payments determined by a Regulation to
ፍቃድና ሌሎች አገልግሎቶች ክፍያ be issued pursuant to this Proclamation;
ይሰበስባል፤
፭/ በጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች ለሚሰጡ 5/ In consultation with the Board and

የሕግ አገልግሎቶች ከቦርዱ እና ከማኅበሩ Association, set standards for the

ጋር በመመካከር መለኪያዎችን ያወጣል፤ services offered by advocates and law


firms;

፮/ በፌደራል እና በክልል ያሉ የጥብቅና ሙያ 6/ Endeavour to harmonize the system of

አስተዳደደር ሥርዓቶች የተጣጣሙ እንዲሆኑ the administration of advocacy service

ጥረት ያደርጋል፤ profession at the Federal and Regional


States’ level;
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፵፬ 13544
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፯/ የሥነ-ምግባር ጥሰት ፈጽሟል ተብሎ ጥቆማ 7/ Investigate complaints for violations of


በቀረበበት ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና disciplinary rules brought against any
ድርጅት ላይ የሥነ-ምግባር ጥሰቱ advocate or law firm and bring
ስለመፈጸሙ ለማረጋገጥ ምርመራ ያካሂዳል፣ disciplinary action;
የዲስፕሊን ክስ ይመሰርታል፤

፰/ ሌሎች በዚህ አዋጅ፤ ይህን አዋጅ ተከትሎ 8/ Exercise powers and duties entrusted to
በሚወጣ ደንብ እና በሌሎች አግባብነት it by this Proclamation, a Regulation to
ባላቸው ሕጎች የተሰጡትን ሥልጣን እና be issued pursuant to this Proclamation

ተግባራት ይፈጽማል፤ and other relevant law;

፱/ በዚህ አዋጅ እና ይህን አዋጅ ለማስፈፀም 9/ Delegate the powers and duties entrusted
በሚወጡ ደንብና መመሪያዎች የተሰጡትን to it by this Proclamation, a Regulation

ሥልጣንና ተግባራት በሙሉ ወይም በከፊል and a Directive to be issued for the

ለጠበቆች ማኅበር በውክልና ሊያስተላልፍ implementation of this Proclamation,

ይችላል፤ fully or partially, to the Advocates’


Association;
፲/ የጥብቅና ማኅበሩ እንዲጠናከር ለማድረግ 10/ Cause establishment of different
የተለያዩ አደረጃጀቶች እና ኮሚቴዎች structures and committees to strengthen
እንዲቋቋሙ ያደርጋል፤ ማኅበሩ ከሌሎች the Association; create favorable
ተቋማት ጋር ሕጋዊ ግንኙነት ስለሚፈጥርበት conditions in which the Association
ሁኔታ ያመቻቻል፤ establish legal relationship with other
organs;
፲፩/ አዋጁን ለማስፈጸም በማኅበሩ እና በቦርዱ 11/ Provide necessary support on drafting
የሚወጡ መመሪያዎችን በማዘጋጀት እና and ratification of Directives needed for
እንዲጸድቁ በማድረግ፤ እንዲሁም አጠቃላይ the implementation of this
የጥብቅና አገልግሎትን በተመለከተ በማኅበሩ፤ proclamation; as well as on drafting and
በቦርዱ ወይም ሌሎች በሚመለከታቸው cause ratification of the necessary new
አካላት የሚነሱ አዲስ ሕግ እንዲወጣ ወይም laws or laws to be amended, on the
የሕግ ማሻሻያ እንዲደረግ በሚያስፈልጉ advocacy service as a general, that are
ሀሳቦች ላይ እንደ አግባብነቱ የሕግ ረቂቅ initiated by the Association, Board or
በማዘጋጀት እና በሚመለከተው አካል other concerning organs.

እንዲጸድቅ በማድረግ አስፈላጊውን እገዛ


ያደርጋል፤
፲፪/ ማኅበሩ በሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲደራጅ፤ 12/ Provide necessary support to the

ለመነሻ የሚሆን በጀት እንዲኖረው እና Association to organize human

እንደተቋም ለመንቀሳቀስ እንዲችል


resource; have starting budget and
perform as an organization.
አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል፤
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፵፭ 13545
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

ክፍል ስድስት PART SIX

የዲስፕሊን ጥፋቶች እና ቅጣት DISCIPLINARY VIOLATIONS AND


MEASURES

ንዑስ ክፍል አንድ SECTION ONE

ቀላል የዲስፕሊን ጥፋት እና ቅጣት NON SERIOUS DISCIPLINARY


VIOLATIONS AND MEASURES
፹፫. ቀላል የዲስፕሊን ጥፋት ዓይነቶች 83. Non Serious Disciplinary Violations

የሚከተሉትና መሰል በጠበቆች ሥነ-ምግባር The following and similar misconducts

ደንብ የተደነገጉ በጠበቃ ወይም የጥብቅና provided by the Advocates’ Code of

ድርጅት የሚፈጸሙ ጥፋቶች ቀላል የዲስፕሊን Conduct, when committed by an advocate

ጥፋቶች ናቸው፡- or a law firm, shall be considered as


violation of non serious disciplinary rules:

፩/ የጥብቅና ፍቃድን ለደንበኛ፤ ለፍርድ ቤት 1/ Refusal to show his/its advocacy license

ወይም ለሚመለከተው አካል እንዲያሳይ when requested by a client, a court or a

በተጠየቀ ጊዜ ለማየሳት ፈቃደኛ ያለመሆን፤ concerned body;

፪/ ጉዳዩ ያለበትን ሁኔታና የደረሰበትን ደረጃ 2/ Failure to inform his/its client, about the
በደንበኛው ሲጠየቅ በአግባቡ ያለማሳወቅ፣ condition and level of the case, when

ደንበኛን ማመናጨቅ ወይም ክብሩን requested; or mistreat his/its client or

መንካት፤ degrade his dignity;

፫/ ያለበቂና አሳማኝ ምክንያት በቀጠሮ ቀን 3/ Without good cause, delay and failure to
መዘግየት እና ፍርድ ቤት ያለመገኘት፤ appear before the court on the date of
appointment;
፬/ ለጠበቆች ማኅበር መክፈል የሚጠበቅበትን 4/ Failure to pay, repeatedly and on time,
ክፍያ ወይም መዋጮ በተደጋጋሚ እና expected payment or membership
በወቅቱ ያለመክፈል፤ contribution for the Advocates’
Association;
፭/ የጥብቅና ፍቃድን በወቅቱ አለማሳደስ፤ 5/ Failure to renew the advocacy license on
time;
፮/ ባልታደሰ የጥብቅና ፍቃድ የጥብቅና 6/ Rendering advocacy service without
አገልግሎት መስጠት፤ renewing the advocacy license.
፯/ የጥብቅና ፍቃዱን ለጥብቅና ፍቃድ ሰጪው 7/ Being employed in a permanent work
ተቋም ሳይመልስ በሌላ ቋሚ ሥራ ተሰማርቶ without returning the advocacy license
መገኘት፡፡ to the license issuing body.
https://chilot.me 13546
gA ፲፫ሺ፭፻፵፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፹፬. የቀላል የዲስፕሊን ጥፋት ቅጣት 84. Measures Against Non Serious
Disciplinary Violations

፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ንዑስ አንቀጽ (፩) 1/ The Committee shall give oral warning
እና (፪) ከተደነገጉት ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ to an advocate or a law firm who or
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት የቃል which violates one of the disciplinary
ማስጠንቀቂያ በዲስፕሊን ጉባዔው ይሰጠዋል፤ misconducts provided on Sub-Articles
ለሁለት ጊዜ የቃል ማስጠንቀቂያ የተሰጠው (1) and (2) of Article 83; An advocate

ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ለሶስተኛ or a law firm, who or which had been

ጊዜ ተመሳሳይ ጥፋት ከፈጸመ የጽሑፍ given oral warning twice, shall be

ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል፡፡ served with a written warning when he


or it violates the rules for the third time;

፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ንዑስ አንቀጽ (፫) 2/ An advocate or a law firm who or which
እና (፬) የተደነጉትን ጥፋቶች የፈጸመ ጠበቃ violates disciplinary rules provided
ወይም የጥብቅና ድርጅት የጽሑፍ under Article 83 Sub-Articles (3) and

ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል፡፡ (4) shall be served with a written


warning;
፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ንዑስ አንቀጽ (፭) 3/ An advocate who or a law firm which
እና (፯) የተደነገጉትን ጥፋቶች የፈጸመ violates Article 83 Sub-Articles (5) and
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት እንደነገሩ (7) of this Proclamation shall, as the
ሁኔታ ከብር አምስት ሺህ እስከ ብር ሰባት case may be, fined from Birr Five
ሺህ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡ Thousand to Birr Seven Thousand.

SECTION TWO
ንዑስ ክፍል ሁለት
SERIOUS DISCIPLINARY VIOLATIONS
ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት እና ቅጣት
AND MEASURES

፹፭. ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት ዓይነቶች 85. Types of Serious Disciplinary


Violations

የሚከተሉት እና መሰል በጠበቆች ሥነ-ምግባር The following and similar misconducts


ደንብ የሚጠቀሱ በጠበቃ ወይም የጥብቅና provided by the Advocates’ Code of

ድርጅት የሚፈጸሙ ጥፋቶች ከባድ የዲስፕሊን Conduct, when committed by an advocate

ጥፋቶች ናቸው፡- or a law firm, shall be considered as


violation of serious disciplinary rules:
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፵፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13547

፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፰ ንዑስ አንቀጽ (፫) 1/ Employ and engage as a law clerk or
ሥር የተዘረዘሩ ሰዎችን በጠበቃ ረዳትነት advocate’s assistant, persons mentioned
ወይም በሕግ ጉዳይ ጸሐፊነት መቅጠር እና under Article 18 Sub-Article (3) of this
ማሰራት፤ Proclamation;

፪/ በሥሩ የቀጠራቸውን የጠበቃ ረዳትና ድጋፍ 2/ Failure to declare and get registered
ሰጭ ሠራተኞች ለፍቃድ ሰጭው አካል advocate’s assistant and support staff,
ያለማሳወቅና ያለማስመዝገብ፤ employed under him/it, with the
licensing body;
፫/ ያለበቂና አሳማኝ ምክንያት ተለዋጭ ቀጠሮ 3/ Prolonging the disposal time of court
በተደጋጋሚ መጠየቅና የፍርድ ቤት ጉዳይ cases by repeatedly applying, without
እንዲጓተት ማድረግ፤ good cause, for change of
adjournments;

፬/ የጥብቅና አገልግሎት መስጫ ቢሮ ሳይኖር 4/ Rendering advocacy service without

የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ having an office;

፭/ በሕግ ከተፈቀደው ምክንያት ውጭ ተከታታይ 5/ Failure to take properly, for reasons other

የግዴታ የሕግ ሥልጠና በአግባቡ than those allowed by law, the

አለመውሰድ፤ mandatory continuing professional legal


training;

፮/ የደንበኛን ምስጢር አለመጠበቅ፤ 6/ Failure to keep the confidentiality of


client’s information;
፯/ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት እንዲሰጥ 7/ Refusal to provide pro bono advocacy
በሚመለከተው አካል ሲመራለት ለመቀበል service when a case is assigned to him/it
ፈቃደኛ አለመሆን፤ by the concerned body;
፰/ የጥብቅና ሥራን በአገናኝ አማካኝነት መስራት 8/ Doing advocacy service with the medium
ወይም ለሌሎች ጠበቆች የአገናኝነት ሥራ of a intermediary or serving as a
መስራት፤ intermediary to other advocates;
፱/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፫ ንዑስ አንቀጽ (፩) 9/ Failure to make the contract of advocacy
ላይ ከተደነገገው በስተቀር ከደንበኛ ጋር service with a client in writing, except
የሚደረግ የጥብቅና አገልግሎት ውል provided by Article 23 Sub-Article (1)
ስምምነትን በጽሑፍ ያለማድረግ፤ of this Proclamation;
፲/ ያለበቂ ምክንያት የጥብቅና ውልን ማቋረጥ 10/ Terminating the contract of advocacy
ወይም በጥብቅና ውሉ ከተገለጸው የጥብቅና service without good cause or
አገልግሎት ክፍያ በተጨማሪ ከደንበኛው demanding ,against the will of the
ፍላጎት ውጪ ያለበቂ ምክንያት ተጨማሪ client, additional service fee other than
ክፍያ መቀበል፤ what is agreed upon on the contract of
advocacy service;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፵፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13548

፲፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፫ በተጠቀሰው ጊዜ 11/ Providing advocacy service without
ውስጥ የመድን ዋስትና ሳይገባ ወይም securing insurance policy or renewing
የመድን ዋስትናው በወቅቱ ሳይታደስ same within the period provided under
የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ Article 33 of this Proclamation;
፲፪/ በፍርድ ቤት ወይም ሌሎች ውሳኔ በሚሰጡ 12/ Try to obtain decisions inappropraitly
አካላት ዘንድ የሚታዩ ጉዳዮችን በተመለከተ from the courts or other decision
አግባብ ባልሆነ መንገድ ውሳኔ ለማግኘት making organs who entertain cases;
መጣር፤
፲፫/ የጥቅም ግጭት የሚያስነሳ ወይም የጥቅም 13/ Handling, with the knowledge, a case
ግጭት ያለበት ጉዳይ መሆኑን እያወቀ which may potentially cause, or has,
ጉዳዩን መያዝ፤ conflict of interest;
፲፬/ ከተሰጠው የጥብቅና ፍቃድ ደረጃ በላይ 14/ Providing advocacy service for the class
የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ which he/it is not licensed for;
፲፭/ የደንበኛውን ማስረጃ በአግባቡ ለፍርድ ቤት 15/ Failure to, properly, produce to the court
አለማቅረብና ከአቅም በታች በመከራከር the evidences of his client or performing
መዝገቡ ውጤታማ እንዳይሆን ማድረግ፤ under capacity with the view to make
his client’s case ineffective;
፲፮/ የጥብቅና ፍቃድን በማንኛውም ሁኔታ 16/ Transfer his/its license to the use of third
ለሶስተኛ ወገን መጠቀሚያ አሳልፎ መስጠት፤ parties so that third parties can make use
of it in any way;
፲፯/ ነጻ የጥብቅና አገልግሎት የመስጠት 17/ Deliberately make his/its pro bono client
ግዴታውን እያወቀ ወይም በቸልተኝነት lose his case or distort or render the case
በአግባቡ ባለመወጣት የደንበኛን ጉዳይ ineffective due to negligence;
እንዲበላሽ ወይም ውጤታማ እንዳይሆን
ማድረግ፤
፲፰/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፭ እና ፴፮ ንዑስ 18/ Committing misconducts in relation to
አንቀጽ (፩)፣ (፬) እና (፭) የተደነገጉትን handling of his/its clients trust account
ግዴታዎች በመተላለፍ ከደንበኛ የአደራ in violation of obligations specified
ሂሳብ አያያዝ ጋር የተያያዙ ጥፋቶችን under Articles 35 and 36 Sub-Articles
መፈጸም፤ (1), (4) and (5) of this Proclamation;

፲፱/ ከተቃራኒ ባለጉዳይ ጠበቃ ጋር በመመሳጠር 19/ Rendering his client’s case ineffective
ወይም ማስረጃ በማጥፋት የደንበኛ ጉዳይ due to unacceptable and inappropriate
ውጤታማ እንዳይሆን ማድረግ፤ relationship with the opponent’s
advocate or concealing evidence;
https://chilot.me 13549
gA ፲፫ሺ፭፻፵፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፳/ የሕግ መሠረት የሌለውንና እንደማያዋጣ 20/ Handling cases which have clearly no
በግልጽ የሚታወቅ ጉዳይ ያዋጣል በማለት cause of action and receiving fee for
መያዝና ከደንበኛ ክፍያ መቀበል፤ such inappropriate service;

፳፩/ ሀሰተኛ ማስረጃ በመጠቀም ወይም 21/ Obtaining advocacy license fraudulently
በማንኛውም ሁኔታ በማታለል የጥብቅና or using a forged evidence;

ፍቃድ ማውጣት፤
፳፪/ ከጥብቅና ሙያ አገልግሎት ጋር በተያያዘ 22/ In relation to advocacy service, being
በእምነት ማጉደል፣ ማታለል፣ ማጭበርበር፣ found guilty and punished by the court
ሀሰተኛ ሠነድ ማዘጋጀት ወይም መገልገል፣ for breach of trust, fraud,

ሥርቆት፣ እና በመሳሰሉት ከሥነ-ምግባር misrepresentation, forgery, or making

ጉድለት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች በፍርድ use of such documents or for the act of

ቤት ጥፋተኛ ተብሎ መቀጣት፤ theft and similar misconduct;

፳፫/ ከጥብቅና ሙያ አገልግሎት ጋር በተያያዘ 23/ In relation to advocacy service, produce


ሀሰተኛ ማስረጃ ማቅረብ ወይም እንዲቀርብ forged evidence or cause to be

ማድረግ፣ ሀሰተኛ ምስክር በማዘጋጀት በሀሰት produced; prepare false witnesses and

ማስመስከር፣ ተከሳሽ ፍርድ ቤት እንዳይቀርብ get them falsely testify; advise the

ወይም እንዲጠፋ ማድረግ ወይም መምከር፣ accused or defendant not to appear

ለተቃራኒ ወገን ጠቃሚ የሆነን ማስረጃ before the court or cause his
disappearance or advising him to do so;
እንዳይጠቀምበት በማሰብ ማጥፋትና ፍትሕ
conceal or destroy an evidence with a
እንዲዛባ ማድረግ እና በመሳሰሉት ከሥነ-
view to denying the opposing party the
ምግባር ጉድለት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች
opportunity to make use of it and
በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎ መቀጣት፤
distortion of justice; and found guity
and convicted with offences related to
similar displinary violation;

፳፬/ በታገደ ወይም በተሰረዘ የጥብቅና ፍቃድ 24/ Rendering advocacy service, knowingly,
መታገዱን ወይም መሰረዙን እያወቀ የጥብቅና with a license which is not renewed,
አገልግሎት መስጠት፡፡ suspended or revoked.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፶ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13550

፹፮. የከባድ የዲስፕሊን ጥፋት ቅጣት 86. Measures Against Serious Disciplinary
Violations

፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፫ ከንዑስ አንቀጽ (፫) 1/ An advocate who or a law firm which is
- (፭) ባሉ ቀላል የዲስፕሊን ጥፋቶች በዓመት proved to have violated Sub-Articles
ከሁለት ጊዜ በላይ ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘ፤ (3)-(5) of Article 83 of this
ወይም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ Proclamation more than two times a
አንቀጽ (፩) – (፯) ከተዘረዘሩት ጥፋቶች year; or an advocate or a law firm who
አንዱን የፈጸመ ጠበቃ ወይም የጥብቅና or which violated one of the disciplinary
ድርጅት ከብር ሰባት ሺህ አምስት መቶ እስከ rules provided under Sub-Articles (1)-

ብር አስራ አምስት ሺህ በሚደርስ የገንዘብ (7) of Article 85 of this Proclamation,

መቀጮ ይቀጣል፡፡ shall be fined from Birr Seven


Thousand Five Hundred to Fifteen
Thousand;

፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ አንቀጽ (፰)- 2/ An advocate or a law firm who or which
(፲፫) ከተዘረዘሩት ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ violated one of the disciplinary rules
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ከብር ሃያ provided under Sub-Articles (8)-(13) of
ሺህ እስከ ብር ሠላሳ ሺህ በሚደርስ የገንዘብ Article 85, shall be fined from Birr
መቀጮ ይቀጣል፡፡ Twenty Thousand to Thirty Thousand;

፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ አንቀጽ (፲፬) 3/ The license of an advocate or certificate

- (፳) ከተዘረዘሩት ጥፋቶች አንዱን የፈጸመ of registration of a law firm who or

ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት እንደነገሩ which violated one of the disciplinary

ሁኔታ እስከ ስድስት ወር ለሚደርስ ጊዜ rules provided under Sub-Articles (14)-

የጥብቅና ፍቃዱ ወይም የምዝገባ ምስክር (20) of Article 85 of this Proclamation,

ሰርተፊኬቱ ይታገዳል፡፡
shall be, as the case may be, suspended
up to Six months;

፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ከንዑስ አንቀጽ 4/ The license of an advocate or certificate

(፳፩) - (፳፬) ከተጠቀሱት ጥፋቶች አንዱን of registration of a law firm who or

የፈጸመ ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት which violated Sub-Articles (21) – (24)
of Article 85 of this Proclamation shall
የጥብቅና ፍቃዱ ወይም የምዝገባ ሰርተፊኬቱ
be revoked;
ይሰረዛል፡፡
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፶፩ 13551
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) ላይ 5/ The license of an advocate or certificate
የተጠቀሱትን ጥፋቶች ፈጽሞ በአምስት of registration of a law firm who has
ዓመት ጊዜ ውስጥ ለሁለት ጊዜ የተቀጣ been punished twice in five years as
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት ሌላ provided under Sub-Articles (1) and (2)
ተመሳሳይ ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት የፈጸመ of this Article shall be suspended for a

እንደሆነ የጥብቅና ፍቃዱ ወይም የምዝገባ period of six months to one year if he or

ሰርተፍኬቱ ከ፮ ወር እስከ ፩ ዓመት ለሚደርስ it is found violating another similar

ጊዜ ሊታገድ ይችላል፡፡ serious disciplinary rule.

፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) ሥር 6/ The license of an advocate or certificate


የተጠቀሰውን ቅጣት በሰባት ዓመት ውስጥ of registration of a law firm, who or
ለሁለት ጊዜ የተቀጣ ጠበቃ ወይም የጥብቅና which has been disciplined twice within

ድርጅት ሌላ ተመሳሳይ ከባድ የዲስፕሊን Seven years for disciplinary measures

ጥፋት ፈጽሞ ከተገኘ የጥብቅና ፍቃዱ ወይም provided under Sub-Article (3) of this

የምዝገባ ሰርተፍኬቱ የሚሰረዝ ይሆናል፡፡ Article, shall be revoked if he or it is


found violating another similar serious
disciplinary rule;
፯/ በዲስፕሊን ጥፋተኛ ሆኖ መገኘትና መቀጣት 7/ Being punished for violation of
በወንጀል የሚያስጠይቁ የዲስፕሊን ጥፋቶችን disciplinary rules shall not be a ground
በተመለከተ የወንጀል ተጠያቂነትን for exemption from criminal liability.
አያስቀርም፡፡

SECTION THREE
ንዑስ ክፍል ሶስት
ስለዲስፕሊን ክስ አቀራረብ፣ ይርጋ፣ ይግባኝ እና DISCIPLINARY PROCEEDINGS,
የወንጀል ቅጣት PERIOD OF LIMITATION, APPEAL,
AND CRIMINAL PUNISHMENT

፹፯. ስለዲስፕሊን ክስ አቀራረብና ይርጋ 87. Disciplinary Proceedings and Period of


Limitation

፩/ የዲስፕሊን ክስ አቀራረብ እና የክርክር ሥነ- 1/ The procedure and how disciplinary

ሥርዓት ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ proceedings are conducted shall be

የሚወሰን ይሆናል፡፡
governed by a Directive to be issued by
the Board;
፪/ በቀላል የዲስፕሊን ጥፋት ላይ የሚቀርብ ክስ 2/ Charges brought in violation of non
የዲስፕሊን ጥፋቱ በተፈጸመ በአንድ ዓመት serious disciplinary rules shall be barred

ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ if not brought in one year from the date
of the commission of the misconduct;
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፶፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13552

፫/ በከባድ የዲስፕሊን ጥፋት ላይ የሚቀርብ ክስ 3/ Charges brought in violation of serious


የዲስፕሊን ጥፋቱ በተፈጸመ በሁለት ዓመት disciplinary rules shall be barred if not
ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ brought in two years from the date of
the commission of the misconduct.
፹፰. ስለ ይግባኝ 88. Appeal

፩/ በዲስፕሊን ጉባዔው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን 1/ A party who has grievance against the
የዲስፕሊን ጉባዔው ውሳኔ ግልባጭ በደረሰው decision of the Discipline Committee
በሰላሳ ቀናት ውስጥ ለቦርዱ ይግባኝ ማቅረብ may lodge an appeal to the Board within
ይችላል፡፡ Thirty days of receiving the copy of the
decision;

፪/ የይግባኝ ክርክር ሂደት በመደበኛው የወንጀል 2/ The proceedings of an appeal shall be


ይግባኝ አቀራረብ ሥርዓት አግባብ governed by the regular criminal appeal
ይመራል፡፡ procedure;

፫/ በቦርዱ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ወገን የሕግ 3/ A party who has grievance over the

ስህተት አለ ብሎ ካመነ የቦርዱ የውሳኔ decision of the Board for mistake of law

ግልባጭ በደረሰው በሰላሳ ቀናት ውስጥ may apply to the Federal High Court

ይግባኙን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት within 30 days of receiving the copy of

ማቅረብ ይችላል፡፡ the decision.

፹፱. የወንጀል ተጠያቂነት 89. Criminal Punishment

በዚህ አዋጅ መሠረት የሚያስቀጡ የዲስፕሊን An advocate who or a law firm which has
ጥፋቶች የወንጀል ድንጋጌዎችን ፍሬ ነገሮች committed an act under the provisions of

የሚያሟሉ ከሆነ ጠበቃው ወይም የጥብቅና this Proclamation shall be punished by the

ድርጅቱ አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ ይቀጣል፡፡ relevant criminal law provided that such
acts fulfills the ingredients of the crime.
https://chilot.me
gA ፲፫ሺ፭፻፶፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page
13553

ንዑስ ክፍል አራት SECTION FOUR

ስለ መሰየም REINSTATEMENT

፺. የመሰየም አቤቱታ አቀራረብ 90. Procedure of Reinstatement Application

፩/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት በሚወጡ 1/ An advocate or a law firm who or which
ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት በከባድ is punished for serious violation of
የዲስፕሊን ጥፋት የተቀጣ ጠበቃ ወይም disciplinary rules as provided under this
የጥብቅና ድርጅት የጥፋተኛነት ሪከርድ Proclamation, Regulations and

እንዲሰረዝለትና ሥሙ እንዲመለስለት Directives to be issued there under, shall

መጠየቅ ይችላል፡፡ have the right to apply for reinstatement


and his or its name deleted from the
register of disciplinary measures;
፪/ የመሰየም አቤቱታ የሚቀርበው ለዲስፕሊን 2/ A reinstatement application shall be
ጉባዔ ሆኖ አቤቱታው ሊቀርብ የሚችለው submitted to the Discipline Committee
ቅጣቱን ከጨረሰ ከሁለት ዓመት በኋላ ነው፡፡ two years after the completion the
disciplinary measure.

፺፩. የመሰየም ሥርዓት 91. Procedure of Reinstatement

፩/ አመልካች ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ The advocate or a law firm seeking a
የመሰየም አቤቱታውን ለዲስፕሊን ጉባዔው reinstatement shall submit his/its
ያቀርባል፤ application to the Discipline
Committee;

፪/ የዲስፕሊን ጉባዔውም አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው 2/ The Discipline Committee, if it finds it


ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይም ሌላ necessary, shall refer the application to
የሚመለከተው አካል በአቤቱታው ላይ the Attorney General or other concerned

አስተያየት እንዲሰጥ ያደርጋል፤ body for its opinion on the application;


and

፫/ የዲስፕሊን ጉባዔውም የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ 3/ The Discipline Committee may strike the

ወይም የሚመለከተውን አካል አስተያየት disciplinary measure record from the

ከተቀበለና አመልካቹን በአካል በማነጋገር register after, physically interrogating

አስፈላጊውን ምርመራ ካደረገ በኋላ ጥፋቱ the applicant and receiving the opinion

ከሪከርድ እንዲሰረዝ ሊወስን ይችላል፡፡ of the Attorney General or the


concerned body and due examination of
the case.
https://chilot.me 13554
gA ፲፫ሺ፭፻፶፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፺፪. የመሰየም ውጤቶች 92. Effects of Reinstatement

፩/ አመልካቹ ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት 1/ The record of the discipline measure
የጥፋተኛነት ሪከርድ ይሰረዝለታል፡፡ taken against the applicant advocate or
law firm shall be removed from the
register;
፪/ ሪከርዱ በማናቸውም ዓይነት ውሣኔ ላይ 2/ The record shall not be mentioned in any
አይጠቀስም፤ ፍቃዱ ተሰርዞበት ከሆነ kind of decision; if his/its advocacy
ለደረጃው የሚሰጠውን ፈተና ተፈትኖ ካለፈ license was revoked, it shall be
እና በዚህ አዋጅ የተጠቀሱትን መስፈርቶች returned, on condition of taking the
የሚያሟላ ከሆነ ፍቃዱ ይመለስለታል፡፡ professional competency exam given to
his class of license and satisfies the
requirements of this Proclamation;
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ 3/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ቢኖርም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ ንዑስ Article (2) of this Article, any advocate
አንቀጽ (፳፩) - (፳፬) ሥር በተደነገጉት ከባድ or a law firm whose license was
የዲስፕሊን ጥፋቶች ምክንያት የጥብቅና revoked for violation of serious
ፍቃዱ የተሰረዘበት ወይም በእነዚሁ disciplinary rules provided under Sub-
ድርጊቶች በወንጀል የተቀጣ፤ ወይም Articles (21) – (24) of Article 85; or one

ከሚሰጠው የጥብቅና አገልግሎት ጋር who is punished for violation of the

በተያያዘ በሙስና ወንጀል የተቀጣ፤ ወይም criminal law for similar acts; or one

ታስቦ በሚፈጸም እና ከአስር ዓመት ጽኑ who is punished for violation of the

እስራት በላይ በሚያስቀጣ ወንጀል ጥፋተኛ anti- corruption law related with the

ተብሎ የተቀጣ ማንኛውም ጠበቃ ወይም


advocacy service he renders; or one who
is found guilty and punished for
የጥብቅና ድርጅት የተሰየመ ቢሆንም
intentional crimes punishable by ten
የጥብቅና ፍቃዱ አይመለስለትም፣ በጥብቅና
years or more rigorous imprisonment
አገልግሎት ሙያ ድጋሚ መሰማራት
shall not get back his license and engage
አይችልም፡፡
in advocacy service thereafter.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፶፭ 13555
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፺፫. የዲስፕሊን ጉባዔው ስለሚሰጣቸው ትዕዛዞች 93. Orders of the Discipline Committee

የዲስፕሊን ጉባዔው አንድ ጠበቃ ወይም የጥብቅና When the Discipline Committee decides on
ድርጅት እንዲሰየም ሲወስን ጠበቃው ወይም the reinstatement of an advocate or a law
የጥብቅና ድርጅቱ ጉባዔው ለሚወስነው ጊዜ ያህል firm, it may order the reinstated advocate
ነፃ የማኅበረሰብ አገልግሎት እንዲሁም ጉባዔው or law firm, for a specified period, to
ለሚወስናቸው ጉዳዮች መጠን ያህል ነፃ የሕግ render free public service and pro bono
አገልግሎት እንዲሰጥ ሊያዝ ይችላል፡፡ advocacy service.

፺፬. የተፈጻሚነት ወሰን 94. Scope of application

መሰየምን የሚመለከቱ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች The provisions of this Proclamation related
ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በከባድ የዲስፕሊን with reinstatement shall also apply to
ጥፋት ለተቀጡ ጠበቆችም ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ advocates who had been punished for
violation of serious disciplinary rules
before the coming in to force of this
Proclamation.

፺፭. መሰየምና ቀላል ጥፋቶች 95. Reinstatement and Non Serious


Disciplinary violations

በቀላል ጥፋት የተቀጣ ጠበቃ ወይም የጥብቅና The record of an advocate or a law firm,
ድርጅት የመሰየም አቤቱታ ማቅረብ ሳያስፈልገው who was punished for violation of non-
ቅጣቱን ከጨረሰ አንድ ዓመት በኋላ ሪከርዱ serious disciplinary rules shall be removed
ይሰረዝለታል ወይም ቀሪ ይደረግለታል፡፡ or cancelled from the register after one year
without the need for him or it to lodge an
application for reinstatement.

ክፍል ሰባት
PART SEVEN

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

፺፮. አቻ ግምት ስለመሰራት 96. Equivalence Evaluation

ማንኛውም ከኢትዮጵያ ውጪ ካለ እውቅና ካለው Anyone who has got first degree in law
ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ from a recognized foreign Higher
ያለው እና የጥብቅና ፍቃድ እንዲሰጠው Education Institution and is applying for
የሚያመለክት ሰው የዲግሪውን አቻ ግምት grant of advocacy license shall bring

በሚመለከተው አካል አሰርቶ ማቅረብ አለበት፡፡ Equivalence Evaluation of his degree from
a concerned organ.
https://chilot.me 13556
gA ፲፫ሺ፭፻፶፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፺፯. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 97. Power to issue Regulations and
Directives

፩/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህንን አዋጅ 1/ The Council of Ministers may issue


ለማስፈፀም ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡ Regulations for the implementation of
this Proclamation;
፪/ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፤ ቦርዱ እና ማኅበሩ በዚህ 2/ The Attorney General, the Board, and the
አዋጅ የተሰጣቸውን ሥልጣን እና ተግባራት Association may issue Directives to
ለማስፈጸም የሚያስችላቸውን መመሪያ exercise the powers and duties assigned
ሊያወጡ ይችላሉ፡፡ to each of them in this Proclamation.

፺፰. መሸጋገሪያ ድንጋጌዎች 98. Transitory Provisions

፩/ ቦርዱ እና ማኅበሩ በዚህ አዋጅ መሠረት 1/ The Board and Association overtake
የተሰጣቸውን ተግባር እና ኃላፊነት በሁለት within two years the power and duties
ዓመት ውስጥ ይረከባሉ፡፡ provided to them as per this
Proclamation.
፪/ ቦርዱ እና ማኅበሩ ኃላፊነታቸውን እስኪረከቡ 2/ The Attorney General shall continue to
ድረስ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በነባር ሕጎች manage the business of licensing and
መሠረት የጥብቅና ፍቃድ አሰጣጥ እና administration of the advocacy service
አስተዳደር ሥራን ይቀጥላል፡፡ until the Board and the Association,
pursuant to this Proclamation, overtake
their responsibility;

፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፬ ላይ የተመለከቱትን 3/ The Accountability of both or one of the

ለቦርዱ ተጠሪ የሆኑትን የጥብቅና ሙያ Advocacy Profession Entrance

መግቢያ ፈተና ኮሚቴ እና የጠበቆች Qualification Exam Committee and

ዲስፕሊን ጉባዔ ተጠሪነት ማኅበሩ እነዚህ Advocates Discipline Committee that

ኃላፊነቶች ለመረከብ ብቁ መሆኑን ቦርዱ


are provided in Article 74 of this
Proclamation shall be transferred to the
ሲወስን በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ
Association within five years, when the
ሁለቱንም ወይም ከሁለቱ አንዱን ወደ
Board decides the Association is
ማኅበሩ ያስተላልፋል፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
capable of receiving these duties. The
ማኅበሩ እነዚህን ኃላፊነቶች በአግባቡ
Attorney General follows up whether
ስለመወጣቱ ይከታተላል፣ አስፈላጊ ነው ብሎ
the Association performs these duties
ያሰበውን እርምጃ ይወስዳል ወይም
properly; takes or make other
የሚመለከተው አካል እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡
concerning organ to take appropriate
measure;
https://chilot.me 13557
gA ፲፫ሺ፭፻፶፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፬ ላይ የተመለከተውን 4/ The Board may decide and transfer at
ለቦርዱ ተጠሪ የሆነውን የጥብቅና ፍቃድ any time the accountability of the
ገምጋሚ ኮሚቴ ማኅበሩ ይህንን ኃላፊነት Advocacy License Evaluation
ለመወጣት ብቁ በሚሆንበት ጊዜ ተጠሪነቱ Committee provided in Article 74 of
ለማኅበሩ እንዲተላለፍ ቦርዱ በማንኛውም this Proclamation to the Association,

ጊዜ ሊወስንና ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡ when the Association is capable of


performing the duties.
፭/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፪ ንዑስ አንቀጽ (፩)- 5/ When the Attorney General confirms the
(፬) እና (፮) ላይ የተመለከቱ ተግባራት Association is organized and capable of
ማኅበሩ ተደራጅቶ እና ኃላፊነቶቹን መረከብ receiving duties, it may transfer by
እንደሚችል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሲያረጋጥ enacting Directives, the whole or some
ኃላፊነቶቹን ሁሉንም ወይም የተወሰኑትን of duties provided under Article 82 Sub-
መመሪያ በማውጣት ወደ ማኅበሩ Articles (1) - (4) and (6) of this

ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ Proclamation. After transferring these

እነዚህን ኃላፊነቶችን ካስተላለፈ በኋላ duties, Attorney General shall follow-up

ተግባራቱ በአግባቡ ስለመፈጸማቸው and audit whether these duties properly

መከታተል እና ኦዲት የማድረግ እንዲሁም performed; as well as take or make

አስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜ አስፈላጊውን


other concerning organ to take
appropriate measure;
እርምጃ ሊወስድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ
ኃላፊነት አለበት፡፡
፮/ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት በመታየት ላይ 6/ Cases pending before the coming into
ያሉ ጉዳዮች ይህ ሕግ በሥራ ላይ ከመዋሉ force of this Proclamation shall be

በፊት ጸንተው በነበሩት ሕጎች መሠረት ውሳኔ decided in accordance with the then

ያገኛሉ፡፡ valid laws.

፺፱. የተሻሩና ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጎች 99. Repealed and Inapplicable Laws

፩/ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፍቃድ እና 1/ The Federal Courts Advocates Licensing

ምዝገባ አዋጅ ቁጥር ፩፻፺፱/፩፱፻፺፪ በዚህ and Registration Proclamation

አዋጅ ተሽሯል፡፡ No.199/2000 is hereby repealed.

፪/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ማንኛውም አዋጅ፣ 2/ Any Proclamation, Regulation, Directive,


ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሠራር ሥርዓት or practice which is inconsistent with

በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ this Proclamation shall not be applicable

ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡ on matters covered under this


Proclamation.
https://chilot.me
፲፫ሺ፭፻፶፰ 13558
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

፩፻. ተፈጻሚነታቸው ስለሚቀጥል ሕጎች 100. Laws whose Applicability shall


Continue

፩/ በፌደራል ፍ/ቤቶች ጠበቆች ፍቃድ አሰጣጥ 1/ Regulations and Directives which were
እና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር ፩፻፺፱/፲፱፻፺፪ issued based on The Federal Courts’
መሠረት የወጡ ደንብ እና መመሪያዎች Advocates Licensing and Registration
ከዚህ አዋጅ ጋር እስካልተቃረኑ እና በሌላ Proclamation No.199/2000 shall
ደንብና መመሪያ እስከሚተኩ ድረስ continue to apply as long as they are not

ተፈጻሚነታቸው ይቀጥላል፡፡ inconsistent with this Proclamation and


replaced by other Regulations and
Directives.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ላይ 2/ The provisions of Regulations and
የተጠቀሱት ደንብ እና መመሪያዎች Directives cited under Sub-Article (1) of
እስከሚሻሻሉ ወይም እስከሚሻሩ ድረስ እንደ this Article, until they are amended or
አግባብነታቸው በጥብቅና ድርጅቶች ላይ replaced, shall, as the case may be, be

ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ applicable on law firms.

፩፻፩. አዋጁ የሚጸናበት ቀን 101. Effective Date of this Proclamation

ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ከታተመበት This Proclamation shall enter in to force on

ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ the date of publication in the Federal


Negarit Gazette.

አዲስ አበባ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም


Done at Addis Ababa on this 5th Day of
August,2021

ሳህለወርቅ ዘውዴ
SAHLEWORK ZEWDE
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
ETHIOPIA
https://chilot.me 13559
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፪ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፫ ›.M Federal Negarit Gazette No. 42 5th August, 2021 …page

You might also like