You are on page 1of 39

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፲፮


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲ 28th Year No 16
አዲስ አበባ መጋቢት፱ ቀን ፪ሺ፲፬ዓ.ም ሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA 18th March, 2022
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፷፰/፪ሺ፲፬ Proclamation No. 1268/2022
የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ..ገጽ ፲፬ሺ፷ Private Organization Employees’ Pension
Proclamation ......................................... Page 14060
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፷፰/፪ሺ፲፬ PROCLAMATION NO 1268/2022
የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ PRIVATE ORGANIZATION EMPLOYEES’
አዋጅ PENSION PROCLAMATION
WHEREAS, it is part of the country’s social
የማኅበራዊ ዋስትናን ሥርዓት በማስፋፋት ደረጃ policy to expand the social security system and
በደረጃ ለዜጎች እንዲዳረስ ማድረግ ከሀገሪቷ ማሕበራዊ reach citizens step by step;

ፖሊሲ አንዱ አካል በመሆኑ፤ WHEREAS, it is found necessary by


የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድን እና strengthening and improving private

ፈንድን በማሻሻልና በማጠናከር ዘላቂነትና organization employees’ pension scheme and

አስተማማኝነቱን ማረጋገጥ በማስፈለጉ፤ pension fund to ensure the reliability and


sustainability;

WHEREAS, in line with the country rapid


በሀገሪቱ እየታየ ካለው ፈጣን ኢኮኖሚያዊና economic and social development, the system
ማኅበራዊ ዕድገት ጋር የተጣጣመና ዜጎችን ተጠቃሚ needs to adapt and update to benefit citizens;
ለማድረግ የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት መዘርጋትና
አሠራሩን ማዘመን ስለሚገባ፤ WHEREAS, the expansion and consolidation
የሥርዓቱ መስፋፋትና ተጠናክሮ መቀጠል of the system will significantly contribute to

ለማኅበራዊ ፍትሕ፣ ለኢንዱስትሪ ሰላም፣ ለድህነት social justice, industrial peace, poverty reduction

ቅነሳና ለልማት ጉልህ አስተዋጽፆ ስለሚኖረው፤ and development;


NOW, THEREFORE, in accordance with
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ Article 55(1) of the Constitution of the Federal
መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
ታውጇል፡፡ proclaimed as follows.

የአንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሳ.ቁ 80001


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
ገፅ ፲፬ሺ፷፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 14061
….page

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ This Proclamation may be cited as “Private
ቁጥር ፩ሺ፪፻፷፰/፪ሺ፲፬” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Organization Employees’ Pension
Proclamation No. 1268/2022”.
፪. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጓሜ የሚያሰጠው ካልሆነ In this Proclamation, unless the context
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- otherwise requires:

፩/ “የግል ድርጅት ሠራተኛ” ማለት በግል ድርጅት 1. / “Private organization employee” means a

ውስጥ ከአርባ አምስት ቀናት ላላነሠ ጊዜ salaried person employed in a private

ደመወዝ እየተከፈለው ለተወሠነ ወይም organization for not less than forty five days

ላልተወሠነ ጊዜ ወይም የተወሠነ ስራ ለመስራት for definite or indefinite period of time or

የተቀጠረ ሠራተኛ ሲሆን የስራ መሪን


piece of work including managerial
employees;
ይጨምራል፤

፪/ “የግል ድርጅት” ማለት ለንግድ፣ ለኢንዱስትሪ፣ 2/ “Private Organization” means an

ለእርሻ፣ ለኮንስትራክሽን፣ ለማህበራዊ አገልግሎት organization established to engage in

ወይም ለሌላ ሕጋዊ ዓላማ የተቋቋመ ሠራተኛ commerce, industry , agriculture,

ቀጥሮ ደመወዝ እየከፈለ የሚያሠራ የግል ተቋም construction, social service or in any other

ወይም ሰው ሲሆን የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን


lawful activity and which has salaried
employees and includes charities and
እና ማህበራትን ይጨምራል፤
associations;
፫/ “መንግሥት” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 3/ "Government” means the Federal
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል መንግሥትን Government and includes the Regional
እና የክልል መንግሥታትን ያጠቃልላል፤ States of the Federal Democratic Republic
of Ethiopia;
፬/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ 4/ “Region” means any Region referred to in
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵፯ (፩) Article 47 (1) of the Constitution of the
የተመለከተው ማንኛውም ክልል ሲሆን በዚሁ Federal Democratic Republic of Ethiopia,
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የተቋቋሙትን which includes other Regions established
እና የሚቋቋሙትን ሌሎች ክልሎች እንዲሁም or will be established in accordance with
የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተሞች አስተዳደሮችን Sub-Article (2) of this Article, as well as

ይጨምራል፤ the Administrations of Addis Ababa and


Dire Dawa;
ገጽ ፲፬ሺ፷፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 14062
….page

፭/ “የግል ድርጅት አገልግሎት” ማለት በግል 5/“Private Organization Service” means


ድርጅት ሠራተኞች የሚፈጸም አገልግሎት ነው፤ service rendered by employees of private
organizations;
፮/ “አበል” ማለት የአገልግሎት ጡረታ አበል፣ የጤና 6/ “Benefit” means retirement pension,
ጉድለት ጡረታ አበል፣ የጉዳት ጡረታ አበል invalidity pension, incapacity pension or
ወይም የተተኪዎች ጡረታ አበል ሲሆን የዳረጎት survivors’ pension and includes gratuity
አበልን ይጨምራል፤ pension;
፯/ “ደመወዝ” ማለት ለሥራ ግብርና ለማንኛውም 7/ “Salary” means monthly salary received by
ሌላ ጉዳይ ተቀናሽ የሚሆነው ሂሣብ ሳይነሣለት the employees of private organization, for

አንድ የግል ድርጅት ሠራተኛ በመደበኛ የሥራ services rendered during regular working

ሰዓት ለሚሰጠው አገልግሎት የሚከፈለው ሙሉ hours without the deduction of any

የወር ደመወዝ ነው፤ amounts in respect of income tax and any


other matter;
፰/ “ባለመብት” ማለት በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች 8/ “Beneficiary” means an employee of
መሠረት አበል የሚያገኝ ወይም አበል private organization or his survivor who
ለማግኘት የሚያስፈልጉትን ሁኔታዎች receives benefits or fulfills the conditions
የሚያሟላ የግል ድርጅት ሠራተኛ ወይም for receiving benefits in accordance with
ተተኪ ነው፤ this Proclamation;

፱/ “ተተኪ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፱ ንዑስ 9/ “Survivors” means persons mentioned
አንቀፅ (፫) የተዘረዘሩት ናቸው፤ under Article 39(3) of this Proclamation;

፲/ “የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ” ማለት 10/ “Private Organization Employees’
በዚህ አዋጅ ለሚሸፈኑ የግል ድርጅት Pension Scheme” means a system
ሠራተኞች የጡረታ አበል ክፍያና አገልግሎት established to pay benefit and provide
ለመስጠት የተቋቋመ ሥርዓት ነው፤ service to employees covered by this
Proclamation;
፲፩/ “የጡረታ ፈንድ” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት 11/ “Pension fund” means a fund
ለሚሰበሰብ የጡረታ መዋጮና ለሚፈጸም established for the purpose of collecting

የጡረታ አበል ክፍያ ተግባር የተቋቋመ የግል pension contributions and effecting

ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ፈንድ ነው፤ benefit payments pursuant to this


Proclamation;

፲፪/ “አስተዳደር” ማለት ይህን አዋጅ እንዲያስፈጽም 12/ “Administration” means Private
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚቋቋም Organization Employees Social Security
የግል ድርጅት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና Fund Administration to be established by
ፈንድ አስተዳደር ነው፤ the Council of Ministers Regulation;
፲፫/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 13/ “Person” mean any natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ person;
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 14063
፲፬ሺ፷፫
….page
፲፬/ በወንድ ፆታ የተገለጸው አገላለጽ የሴትንም 14/ any expression in the masculine gender
ያካትታል:: includes the feminine.

፫. የተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application


፩/ የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ዜጎችን 1/Without prejudice to the appropriate
የጡረታ ጥቅም የሚመለከተው የአዋጅ ቁጥር provisions of the Proclamation No. 270/2002

፪፻፸/፲፱፻፺፬ ድንጋጌ እና ሀገሪቷ ተዋዋይ ወገን that provide pension coverage to foreign

የሆነችባቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች nationals of Ethiopian origin and

እንደተጠበቁ ሆነው ይህ አዋጅ በዜግነት international agreements to which the

ኢትዮጵያዊ በሆኑ የግል ድርጅት ሠራተኞች country is a party, this Proclamation shall be

ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
applicable to employees of private
organizations who are Ethiopian nationals.
፪/ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት በፕሮቪደንት ፈንድ 2/ All employees, who have provident fund or
ወይም በሌላ ስያሜ በሚጠራ ዐቅድ ተጠቃሚ any other scheme called by any other name
የነበሩ ሠራተኞች በአጠቃላይ በግል ድርጅት before the coming into force of this
ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ የሚሸፈኑ ይሆናል፡፡ Proclamation, shall be covered by this
ዝርዝር አፈጻጸሙ አስተዳደሩ በሚያወጣው scheme. The administration may issue the
መመሪያ ይወሠናል፡፡ details by the Directive.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 3/ Notwithstanding Sub-Article 1 of this
የሃይማኖት ድርጅት እና የፖለቲካ ድርጅት Article, employees of religious organizations
ሠራተኞች እና መደበኛ ባልሆነው የሥራ ዘርፍ and political organizations and persons
የተሰማሩ ሰዎች በፈቃደኝነት ላይ ተመሥርቶ engaged in the informal sector shall, upon
በዚህ አዋጅ መሠረት የጡረታ ሽፋን እንዲያገኙ their consent, be covered by this
ይደረጋል፡፡ Proclamation.
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 4/ notwithstanding the provision of Sub-Article
ቢኖርም ይህ አዋጅ፡- (1) of this Article, this Proclamation shall not
be applicable to:
ሀ) በቤት ሠራተኞች፤ a) Domestic workers;
ለ) መንግሥታዊ የዓለም አቀፍ ድርጅቶችና b) Employees of governmental international

የውጭ መንግሥታት ዲፕሎማቲክ organizations and foreign diplomatic

ሚሲዮኖች ሠራተኞች፤ missions; and

ሐ) በስማቸው ድርጅት ከፍተው የሚያሠሩ የስራ c) Sole owner’s managers or employee or


መሪዎች ወይም ሠራተኞች ወይም የግል Sole owner’s.
ድርጅት ባለቤቶች፤
ላይ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
ገጽ ፲፬ሺ፷፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th 14064
March, 2022 ….page

ክፍል ሁለት PART TWO

ስለማኅበራዊ ዋስትና ምዝገባና መለያ ቁጥር SOCIAL SECURITY REGISTRATION AND


IDENTIFICATION NUMBER
፬. ምዝገባ 4. Registration
፩/ ማንኛውም የግል ድርጅት የተቋቋመበትን ሕግ፣ 1/ Any private organization shall, for the
የግል ድርጅት ሠራተኛው ለመጀመሪያ ጊዜ purpose of registration, submit to the

ሲቀጠር የሞላውን የግል፣ የአገልግሎትና Administration copies of its establishment

የቤተሠብ ሁኔታ መግለጫ ቅጽ ፣ የተሠጠውን law, personal, service and family data

የቅጥር ደብዳቤ እና ሌሎች በአስተዳደሩ registration form of its employee taken at the

የሚወሠኑ መረጃዎችን ለምዝገባ ለአስተዳደሩ time of first employment, letter of

ማቅረብ አለበት፤
employment issued to the employee and
other particulars determined by the
Administration;
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት አዲስ 2/ The time limit for submission of data in
የተቋቋመ የግል ድርጅት ወይም አዲስ የተቀጠረ accordance with Sub-Article (1) of this
የግል ድርጅት ሠራተኛ የምዝገባ ማስረጃ Article shall, in the case of new private
የሚቀርበው ድርጅቱ በተቋቋመ ወይም ሠራተኛው organizations established or new employees
በተቀጠረ በ፷ ቀናት ውስጥ ነው፡፡ of private organizations employed, within
60 days from the date of or employment.
፭.የማኅበራዊ ዋስትና መለያ ቁጥር 5. Social Security Registration Identification
Number
፩/ ማንኛውም የግል ድርጅት ወይም የግል ድርጅት 1/ Any private organization or an employee
ሠራተኛ የምዝገባ ማስረጃ ተሟልቶ ሲቀርብ shall, upon submission of complete data for
የማኅበራዊ ዋስትና መለያ ቁጥር registration, be assigned with social security
ይሰጠዋል፡፡ሆኖም አግባብ ባለው የመንግሥት identification number; provided, however,
አካል የተሠጠ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ወይም that the tax identification number or national
ብሔራዊ መለያ ቁጥር ካለው እንደአግባቡ ይኸው identification number given by authorized

ቁጥር የማኅበራዊ ዋስትና መለያ ቁጥር ጭምር government body if any, shall also be taken

ሆኖ እንዲያገለግል ሊደረግ ይችላል፤ as social security identification number as


the case may be;
፪/ ማንኛውም የግል ድርጅት ሠራተኛ የማኅበራዊ 2/Any employee, when employed by another
ዋስትና ሽፋን ባለው የግል ድርጅት ሲቀጠር private organization covered by social
የማኅበራዊ ዋስትና የምዝገባ መለያ ቁጥሩን security scheme shall notify his identification
ለተቀጠረበት የግል ድርጅት የማሳወቅ ግዴታ number to such office or organization.
አለበት፡፡
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th
፲፬ሺ፷፭ March, 2022 ….page
14065

፮. የምዝገባ መረጃ ለውጥን ስለማሳወቅ 6. Notification of Changes in Entries of


Registration
፩/ ማንኛውም የግል ድርጅት የራሱንና የግል 1/ Any private organization shall, when change
ድርጅት ሠራተኛውን የምዝገባ መረጃ of entry of its organization or employee
የሚመለከት ለውጥ ሲያጋጥም ለውጡ occurs, notify such change to the
ከተከሰተበት ቀን ጀምሮ በ፷ ቀናት ውስጥ Administration, with supporting evidence,

የተከሰተውን ለውጥ ከደጋፊ ማስረጃ ጋር አያይዞ within 60 days of the occurrence of such

ለአስተዳደሩ በማቅረብ ማሳወቅ አለበት፡፡ change.

፪/ እያንዳንዱ የግል ድርጅት ሠራተኛ የተተኪ 2/ Every employee shall notify, with
ሁኔታን የሚመለከት የመረጃ ለውጥ ሲያጋጥመው supporting evidence, to the private
ከደጋፊ ማስረጃ ጋር ለሚሰራበት የግል ድርጅት organization that he is working for, any
በማቅረብ ማሳወቅ አለበት፡፡ change regarding his survivor’s status.
[[

፫/ አበል በመቀበል ላይ የሚገኝ ባለመብት የተተኪ 3/ Any beneficiary who is receiving benefit
ሁኔታን የሚመለከት መረጃው ለውጥ ሲያጋጥመው shall notify, with supporting evidence, to the
ለውጡ ከተከሰተበት ቀን ጀምሮ በ፷ቀናት ውስጥ Administration any change of survivors
ከደጋፊ ማስረጃ ጋር ለአስተዳደሩ በማቅረብ status in the entries of social security
ማሳወቅ አለበት፡፡ registration within 60 days of the occurrence
of such change.
፬/ ማንኛውም የግል ድርጅት፣የግል ድርጅት ሠራተኛ 4/ any notification of change in the entry of
ወይም ባለመብት የሚመለከት የምዝገባ መረጃ social security registration relating to a
ለውጥ ማሳወቂያ ሲቀርብ የማህበራዊ ዋስትና private organization, employee or
የምዝገባ መለያ ቁጥሩ መጠቀስ አለበት፡፡ beneficiary shall indicate the corresponding
social security identification number.
፭/ የማኅበራዊ ዋስትና የምዝገባ መለያ ቁጥር 5/ Where a private organization to which a
የተሰጠው የግል ድርጅት ሲፈርስ፣ ሲከፋፈል social security registration identification
ወይም ከሌላ ጋር ሲቀላቀል፡- number is assigned has been dissolved,
divided or amalgamated.
ሀ) ስለመፍረሱ፣የፈረሰዉ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ a) The former Director or the liquidator, in
የነበረው ወይም አጣሪው፤ the case of dissolution;

ለ) ስለመከፋፈሉ ወይም ስለመቀላቀሉ፣ሠራተኞቹን b) The private organization to which

የተረከበው የግል ድርጅት፤ employees have been transferred, in the

ውሳኔ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ፷ ቀናት case of division or amalgamation;

ውስጥ ይህንኑ ለአስተዳደሩ በጽሑፍ ማሳወቅ Shall notify same to the administration,

አለበት፡፡ with supporting document, within 60


days from the date of the decision to
such effect:
ገጽ ፲፬ሺ፷፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14066

፯. ማስረጃን አለማቅረብ የሚያስከትለው ውጤት 7. Consequences of Failure to Submit Data for


Registration
፩/ በዚህ ክፍል በተመለከተው መሠረት የሠራተኛ 1/ The concerned officer of a private
ማስረጃ አደራጅቶ የማይዝና በወቅቱ ለአስተዳደሩ organization, who fails to organize, keep and
የማያስተላልፍ የግል ድርጅት የሚመለከተዉ timely submit data to the Administration for
ኃላፊ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፩ መሠረት registration as provided under this Part shall
ይቀጣል፡፡ be punishable in accordance with Article 61
of this Proclamation.
፪/ በዚህ ክፍል በተመለከተው መሠረት የለውጥ 2/ Where an employee or beneficiary fails to
ማስረጃን በወቅቱ ለማያቀርብ የግል ድርጅት submit timely data relating to changes in

ሠራተኛ ወይም ባለመብት ለተተኪው አበል survivors status entries of registration as

የሚወሰነው ተተኪው አስቀድሞ በአስተዳደሩ provided under this Part, his survivors’

ተደራጅቶ በተያዘው መረጃ ተመዝግቦ የሚታወቅ entitlements to benefits shall be based on the

ሲሆን ነው፡፡ survivor registration data that have already


been organized and kept by the
Administration.
ክፍል ሦስት PART THREE
ስለጡረታ ዐቅድ፣ፈንድና መዋጮዎች PENSION SCHEME, FUND AND
CONTRIBUTIONS
፰. ስለ ጡረታ ዐቅድ መቋቋም 8. Establishment of Pension Scheme
የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ በዚህ Private Organization Employees’ Pension
አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ Scheme is here by established.
፱. ስለ ጡረታ ፈንድ መቋቋም 9. Establishment of Pension Fund
የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ በዚህ Private Organization Employees’ Pension

አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ Fund is here by established.

፲. የግል ድርጅት ሠራተኞች አገልግሎት ጡረታ 10. Contribution to the Private Organization
ፈንድ መዋጮዎች Employees’ Service Pension Fund

ለግል ድርጅት ሠራተኞች አገልግሎት ጡረታ ፈንድ The contributions payable to the Private

በሠራተኛው ደመወዝ ላይ ተመስርቶ የሚደረገው Organizations employees’ service Pension

መዋጮ እንደሚከተለው ይሆናል፡- Fund shall, based on the salary of the


employee of the private organization, be:
፩/ በግል ድርጅቱ ፲፩ በመቶ፤ 1/ by the employer, 11%;
፪/ በግል ድርጅት ሠራተኛው ፯ በመቶ፡፡ 2/ by the employee, 7%.
ገጽ ፲፬ሺ፷፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14067

፲፩. ስለጡረታ መዋጮ ገቢ አሰባሠብ 11. Pension Contribution Collection


የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ The private organization employees’ pension
መዋጮ፣ ወለድና ቅጣት የሚሠበሠበው በፌደራል fund contribution, interest and penalty shall
ደረጃ በገቢዎች ሚኒስቴር፣ በክልሎች በገቢዎች be collected by the Federal Ministry of
ቢሮ ወይም ግብር እና ታክስ እንዲሠበስብ Revenue, by the Regions Revenue Authority
በሕግ ተቋቁሞ በሌላ ስያሜ በሚጠራ ተቋም or an Authority legally established for the

ይሆናል፡፡ዝርዝር አፈጻጸሙ አስተዳደሩ collection of revenue and tax and called by

በሚያወጣው መመሪያ ይወሠናል፡፡ any other name. The detail is issued by the
Directive of the Administration.
፲፪. የጡረታ መዋጮ ክፍያ 12. Payment of Pension Contributions

፩/ እያንዳንዱ የግል ድርጅት የሠራተኞቹን 1/Every private organization shall deduct

የጡረታ መዋጮ ከደመወዛቸው ቀንሶና የራሱን contributions of its employees from their

መዋጮ ጨምሮ ለጡረታ ፈንዱ በየወሩ salaries and pay the amount, together with

የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡ its own contributions to the Pension Fund


monthly.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) የተገለጸው 2/ The contributions referred to in Sub-
የጡረታ መዋጮ ለሠራተኞች የወር ደመወዝ Article (1) of this Article shall be paid to
ከሚከፈልበት ወር መጨረሻ ቀን አንስቶ በ ፴ the Pension Fund within 30 days from the

ቀናት ውስጥ ለጡረታ ፈንዱ ገቢ መደረግ last day of the month in which payment of

አለበት፡፡ salary shall be effected.

፫/ ከሠራተኞቹ ደመወዝ ሊቀነስ የሚገባውን መዋጮ 3/ Where the private organization fails to
ሳይቀንስ የቀረ የግል ድርጅት ክፍያውን ራሱ deduct contributions of its employees from
ለመፈጸም ኃላፊ ይሆናል፡፡ their salaries, it shall be liable for payment
of same.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) መሠረት 4/ If the private organization fails to pay
ተገቢውን የጡረታ መዋጮ የወሩ ደመወዝ pension contribution collected pursuant to
ከሚከፈልበት ወር ቀጥሎ፣ የደመወዝ ጭማሪ Sub-Article (1) of this Article within 30
ሲሆን የደመወዝ ጭማሪው ከተወሠነበት ወር days the salary shall be effected or if it is a
ቀጥሎ ባለው ፴ ቀን ውስጥ፣ ገቢ ያላደረገ የግል salary increment after the decision of the
ድርጅት ገቢ ባልተደረገው የጡረታ መዋጮ ላይ increment, it shall be liable to pay interest
ደመወዝ ከሚከፈልበት ወይም የደመወዝ with the bank deposit interest rate
ጭማሪው ከተወሠነበት ወር ቀጥሎ ካለው ወር including monthly 5% penalty for the

የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ በባንክ ማስቀመጫ ወለድ unpaid pension contribution calculated

መጠን መሠረት የሚታሠብ ወለድ እና በየወሩ ፭ from the first day of the month following

በመቶ ቅጣት ይከፍላል፡፡ሆኖም ቅጣቱ ድርጅቱ the last day of the month in which payment

ከሚፈለግበት ውዝፍ የጡረታ መዋጮ አጠቃላይ of salary will be effected or the salary
ገጽ ፲፬ሺ፷፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 14068
….page

ዕዳ ሊበልጥ አይችልም፡፡ increment is decided. However the total


penalty shall not be greater than the total
debt of the pension contribution.
፭/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፬) ድንጋጌ ይህ 5/ Without prejudice the penalty already paid
አዋጅ ፀንቶ በስራ ላይ ከመዋሉ አስቀድሞ for the arrears,the provisions of Sub-
ላልተከፈለ ውዝፍ የጡረታ መዋጮ የተከፈለው Article (4) of this Article shall apply to the
ቅጣት እንደተጠበቀ ሆኖ ከሐምሌ ፩ ቀን ፪ሺ፯ arrears arising from July 8, 2015, subject to
ዓ.ም ጀምሮ ባልተከፈለ ውዝፍ የጡረታ መዋጮ the penalties for unpaid arrears prior to the
ላይ የቅጣት ገደቡ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ enactment of this Proclamation.

፮/ ከግል ድርጅቶችና ከግል ድርጅት ሠራተኞች 6. Contributions of private organizations and


የሚሠበሠው የጡረታ መዋጮ፣ ወለድና ቅጣት employees of private organization, interest

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ላይ ሥልጣን የተሠጣቸው and penalty shall be collected within the

ተቋማት በኩል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) time specified under Sub-Article (2) of this

በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ተሰብስቦ በቀጣዩ ወር Article by the bodies mentioned under

የመጀመሪያዎቹ ፲ የስራ ቀናት ለጡረታ ፈንዱ Article 11 of this Proclamation and shall be

ገቢ ይደረጋል፡፡ paid to the Pension Fund within the first 10


working days of the following month.
፯/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ላይ ሥልጣን 7/ If necessary, the pension contribution that
የተሠጣቸው ተቋማት የማይደርሱበትን የጡረታ cannot be reached by bodies mentioned
መዋጮ ክፍያ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ አስተዳደሩ under Article 11 of this proclamation, may
ራሱ ሊሠበስብ ወይም ለሌሎች አካላት ውክልና collect by the Administration itself or by
በመስጠት መዋጮው እንዲሠበሠብ ማድረግ any other body delegated by the
ይችላል፡፡ Administration.

፰/ አስተዳደሩ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚሠበሠበው 8/ Pursuant to this Article, the Administration
የጡረታ መዋጮ በትክክልና በወቅቱ ለጡረታ for the proper computation of contributions
ፈንዱ ገቢ ስለመደረጉ የመከታተልና to be collected and timely paid to the

የመቆጣጠር፣ የጡረታ መዋጮ በሚሠበስበው pension fund, shall have the power to

አካል እና በግል ድርጅቶች በመገኘት ወይም supervise, control and make an Audit

ማስረጃ በማስቀረብ ምርመራ(ኦዲት) በማድረግ private organizations and authorized bodies

የማጣራት እንዲሁም በተገቢው ጊዜ ገቢ to collect pension contribution, in their

በማያደርጉት ላይ ሕጋዊ እርምጃ የመውሰድ office or by asking to provide relevant


documents of the pension contribution
ስልጣን ይኖረዋል፡፡
collected and, to take a legal action if they
fail to pay with in the given time.
ገጽ ፲፬ሺ፷፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 14069
….page

፱/አስተዳደሩ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ላይ ሥልጣን 9/ Where a private organization fails to pay
የተሠጣቸው ተቋማት ወይም የጡረታ መዋጮ contributions for a period of more than
ገቢ እንዲሠበስብ ውክልና የተሠጠው አካል three months, the Administration,
ተገቢውን የጡረታ መዋጮ ለጡረታ ፈንዱ ገቢ authorized bodies under Article 11 of this
ሳያደርግ ከሶስት ወር በላይ የቆየን የግል ድርጅት Proclamation or the delegated body has the
ዕዳ በባንክ ወይም በፋይናንስ ተቋም ካለው ሂሳብ power to cause the deduction of the debt

ላይ ተቀንሶ ገቢ እንዲሆን የማስደረግ ሥልጣን from its bank or financial institution

አለው፡፡ account.

፲/ ማንኛውም ባንክ ወይም የፋይናንስ ተቋም 10/ Any bank or financial institution shall,
በአስተዳደሩ ወይም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ላይ when requested by the Administration,
ሥልጣን የተሠጣቸው ተቋማት ወይም የጡረታ authorized bodies under Article 11 of this

መዋጮ እንዲሠበስብ ውክልና በተሠጠው አካል Proclamation or the delegated body, have

ሲጠየቅ ከግል ድርጅቱ የሚፈለገውን የጡረታ the obligation to deduct, without any

መዋጮ ወለድና ቅጣት ዕዳ ያለምንም ቅድመ precondition, the debt of contributions,

ሁኔታ ከግል ድርጅቱ ሂሳብ ላይ ቀንሶ ለጡረታ penalty and interest from the account of the

መዋጮ ገቢ መሠብሠቢያ በተከፈተው የባንክ


private organization and deposit to the
pension contribution collection bank
ሂሳብ ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
account.

፲፩/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፱) መሠረት ባንኩ 11/ According to Sub-Article (9) of this Article,
ወይም የፋይናንስ ተቋሙ ከድርጅቱ የባንክ ሂሳብ after written instruction of the
ወይም በፋይናንስ ተቋም የተከፈተ ሂሳብ ላይ Adminstration, authorized bodies under
የጡረታ መዋጮ ገንዘብ ቀንሶ ለጡረታ ፈንዱ Article 11 of this Proclamation or the
ገቢ እንዲያደርግ በአስተዳደሩ፣ በዚህ አዋጅ delegated body, the bank or financial
አንቀጽ ፲፩ ላይ ስልጣን በተሠጣቸው ተቋማት institution permit to withdraw any amount

ወይም ውክልና በተሠጠው አካል በጽሁፍ of money from the account of such private

ከተገለጸለት በኋላ ከድርጅቱ የባንክ ወይም organization, before the settlement of the

በፋይናንስ ተቋም ከተከፈተ ሂሳብ ላይ ገንዘብ debt, the bank or financial institution as the

ወጪ ሆኖ ቢገኝ ወጪ በተደረገው ገንዘብ መጠን case may be is responsible to the extent the

ልክ ወይም እንደ አግባቡ በቀረው ዕዳ መጠን


amount withdrawn or the remaining debt.

ባንኩ ወይም የፋይናስ ተቋሙ ኃላፊ ይሆናል፡፡

፲፪/ በግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ ለተሸፈኑ 12/ A private organization which pays salary to
ሠራተኞች ደመወዝ የሚከፍል አሠሪ ገንዘቡ employees covered by pension scheme shall
የሚገኝበትን የባንክ ቅርንጫፍና የሂሣብ ቁጥሩን have an obligation to notify in a written
ለአስተዳደሩ በጽሁፍ የማሳወቅ፣የባንኩ አድራሻና form, to the Administration the branch of
የሂሣብ ቁጥሩ ሲለወጥም ለውጡ ከተከሰተበት ቀን the bank and the account number in which it
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page
፲፬ሺ፸ 14070

አንስቶ በ፲፭ ቀናት ውስጥ ለአስተዳደሩ በጽሁፍ has deposited money, and any change of
የመግለጽ ግዴታ አለበት፡፡ address of the bank and bank account within
15 days of the occurrence of such change.

፲፫/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ሊሠበሠብ ያልቻለን 13/ For pension contribution that unable to

ውዝፍ የጡረታ መዋጮ፣ ወለድና ቅጣት collect pursuant to this Article the

የጡረታ መዋጮ የመክፈል ግዴታቸውን Administration may issue the Directive of

ያልተወጡ የግል ድርጅቶችን ሃብት seizing the property of private organization

የሚያዝበትን እና የጡረታ መዋጮ ገቢ that failed to discharge its obligation to pay

አሠባሠብ የሚከናወንበትን ሥርዓት pension contribution. The Administration,

አስመልክቶ አስተዳደሩ መመሪያ ያወጣል፡፡


authorized bodies under Article 11 of this
Proclamation or the delegated body shall
አስተዳደሩ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ላይ
have the power to collect the pension
ስልጣን የተሠጣቸው ተቋማት ወይም የጡረታ
contribution, penalty and interest in line
መዋጮ ገቢ እንዲሠበስቡ ውክልና የተሠጣቸው
with the Directive issued by the
አካላት ይህንኑ መመሪያ በመከተል የጡረታ
Administration.
መዋጮ ዕዳ ወለድና ቅጣት እንዲሠበስቡ
ስልጣን ተሠጥቷቸዋል፡፡
፲፬/ ከጡረታ መዋጮ ገንዘብ ላይ ቀንሶ 14/ It is prohibited to deduct from pension
ለአገልግሎት ክፍያ፣ ለገንዘብ ማስተላለፊያ፣ contributions for payment of service

ለዕዳ ወይም ለማንኛውም አገልግሎት charges, money transfer charges or debt or

መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡ for any other purpose.

፲፭/ የጡረታ መዋጮ ክፍያ ከቅጥር የሚመነጭ 15/ Since pension contribution Payment
የሠራተኛው የማኅበራዊ ዋስትና ክፍያ በመሆኑ emanates from employment agreement
ከሕግ፣ ከውል ወይም ከፍርድ ከሚመነጭ and it is the social security payment for
ወይም ከሌላ ማናቸውም ዕዳ ክፍያ ቅድሚያ the employees, the payment of pension
ይኖረዋል፡፡ contributions shall have priority emanate
from the law, agreement, or court decision
or over any payment of debt.
፲፮/ ማንኛውም የግል ድርጅት የሚፈለግበትን 16/ Any private organization unless provide
የጡረታ መዋጮ ሙሉ በሙሉ ለጡረታ ፈንዱ clearance for the full payment of pension
ገቢ ስለማድረጉ የጡረታ መዋጮ ገቢ contribution from the authorized body to
እንዲሠበስቡ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ላይ collect pension contribution under Article
ሥልጣን በተሠጣቸው አካላት ማረጋገጫ 11 of this Proclamation, any license given
ክሊራንስ ካልተሠጠው በስተቀር ከሚመለከተው by the authorized government body shall
የመንግሥት አካል የተሠጠው ማንኛውም not be renewed.

ዓይነት ፈቃድ አይታደስለትም፡፡


ገጽ ፲፬ሺ፸፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14071

፲፯/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ንዑስ-አንቀጽ (፭) 17/ The General Manager of a private
መሠረት የፈረሠ፣ የተከፋፈለ ወይም የተቀላቀለ organization which has been dissolved,
የግል ድርጅት ስራ አስኪያጅ ድርጅቱ divided or amalgamated, pursuant to Sub-
ለሚፈለግበት ውዝፍ የጡረታ መዋጮ ዕዳ Article (5) of Article 6 of this
ኃላፊ ይሆናል፡፡ Proclamation ,is liable` for the unpaid
arrears pension contribution.
፲፫ የጡረታ ፈንድ አስተዳደር 13. Administration of Pension Fund
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፱ የተቋቋመውን የጡረታ The Pension Fund established under Article 9
ፈንድ የሚያስተዳድረው አስተዳደሩ ይሆናል፡፡ of this Proclamation shall be administered by
the Administration.

፲፬. የጡረታ ፈንድ አጠቃቀም 14. Utilization of Pension Fund


፩/ የጡረታ ፈንዱ ጥቅም ላይ የሚውለው፡- 1/ The Pension Fund shall be utilized only for:
ሀ) በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን የጡረታ አበል a) Effecting benefit payments stipulated in
ክፍያዎች ለመፈጸም፤ this Proclamation;
ለ) በአስተዳደሩ ሥራ አመራር ቦርዱ ለሚወሠኑ b) For running cost of profitable and

አትራፊና አስተማማኝ ኢንቨስትመንቶችን reliable investments specified by the

ስራ ላይ ለማዋል፤ እና Administration's management board; and

ሐ) ለአስተዳደሩ አስተዳደራዊ ወጪዎች፤ c) The administrative expenses of the

ብቻ ይሆናል፤ administration.

፪/ የጡረታ ፈንዱ በማናቸውም የዕዳ ክፍያ 2/ The Pension Fund may not be attached or
ምክንያት ሊከበር ወይም ሊያዝ አይችልም፡፡ secured in respect of any debt.
፲፭. የአክችዋሪ ግምገማ 15. Actuarial Analysis and Evaluation
፩/ አክችዋሪ ግምገማ ማለት የጡረታ ዐቅድ 1/ “Actuarial Valuation” is a method of
ስታስቲካዊ መረጃዎች፣ የኢንቨስትመንት compiling and analyzing the pension
አፈፃፀምን፣ የኢኮኖሚ እና ሥነ-ህዝባዊ scheme's statistical data, investment
ግምታዊ መረጃዎችን በማጠናቀርና በመተንተን performance, economic and demographic
የጡረታ ፈንዱ ያለበት ደረጃ የሚለይበት፣ estimates, and identifying the pension fund
ስጋቶች እና የወደፊት ሁኔታ ትንበያ status, risk and future projections.

የሚከናወንበት የግምገማ ዘዴ ነው፡፡

፪/ የጡረታ ዐቅዱ በየአምስት ዓመቱ በሂሣብ 2/ The Pension Scheme shall be evaluated
ስሌት ባለሙያዎች እንዲገመገም ይደረጋል፡፡ by actuaries every five years.
ገጽ ፲፬ሺ፸፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14072

ክፍል አራት PART FOUR


ስለአገልግሎት ዘመንና የጡረታ መውጫ PERIOD OF SERVICE AND RETIREMENT
ዕድሜ AGE
፲፮. የአገልግሎት ዘመን መቆጠር ስለሚጀምርበት ጊዜ 16. Commencement of Period of Service
፩/ የግል ድርጅት ሠራተኛው የአገልግሎት ዘመን 1/ The period of service of employee shall
መቆጠር የሚጀምረው በሠራተኛነት ተቀጥሮ begin with the date of his employment

በጡረታ ዐቅድ ከተሸፈነበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡ covered by pension scheme.

፪/ የግል ድርጅት ሠራተኛው በመንግሥት 2/ The service that an employee of a private

ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ በሚሸፈን የመንግሥት organization rendered to public offices

መስሪያ ቤት የፈጸመው አገልግሎት በዐቅዱ covered by the pension scheme shall be

መዋጮ መክፈል ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ


counted starting from the date of pension
contribution payment.
ይያዝለታል፡፡

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፪) ለተጠቀሠው 3/ For the purpose of service counting
አገልግሎት አያያዝ የመንግሥት ሠራተኞች pursuant to Sub-Article (2) of this

ጡረታ ዐቅድን የሚያስተዳድረው አካል Article, the organ which administers the

የሠራተኛውን የግል ማስረጃ በአንድ ወር ጊዜ Public Servants Pension Scheme shall

ውስጥ የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድን transfer, within one month, the personal

ለሚያስተዳድረው አካል ማስተላለፍ አለበት፡፡ records of the employee to Private


Organizations Employees’ Pension
Scheme.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፪) የተደነገገው 4/ Subject to the provisions of Sub-Article
እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግሥት መሥሪያ ቤት (2) of this Article, the issue of transfer
ለተፈጸመ አገልግሎት አያያዝ ከመንግሥት of pension contributions from the Public
ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ወደ ግል ድርጅቶች Servants Pension Fund to the Private
ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ እንዲሁም በግል Sector Employees 'Pension Fund and
ድርጅት ለተፈጸመ አገልግሎት አያያዝ ከግል the transfer of funds from the Private
ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ወደ Sector Employees' Pension Fund to the
መንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ Public Servants Pension Fund shall be
የሚደረገውን የጡረታ መዋጮ ገንዘብ ትልልፍ determined based on the Directives
በተመለከተ ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣው መመሪያ issued by the National Bank.
ይወሠናል፡፡

፲፯. የአገልግሎት ዘመን አቆጣጠር 17. Calculation of Period of Service


፩/ የአገልግሎት ዘመን የሚቆጠረው በሙሉ 1/ Period of service shall be calculated in
ዓመታት፣ በወራትና በቀናት ታስቦ ነው፡፡ complete years, months and days.
ገጽ ፲፬ሺ፸፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14073

፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፮ የተደነገገው 2/ Without prejudice to the provisions of


እንደተጠበቀ ሆኖ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች Article 16 of this Proclamation, the period
የጡረታ ዐቅድ ሽፋን ባላቸው የግል ድርጅቶች of service of an employee shall include all
የተፈጸመ የአገልግሎት ዘመን በሙሉ ተደምሮ services rendered in a private organization
ይታሰባል፡፡ covered by the Pension Scheme.
፫/ ለማንኛውም የግል ድርጅት ሠራተኛ 3/ for any employee the following shall be

የሚከተለው አገልግሎቱ ይታሰብለታል፡- counted as period of service:

ሀ) የደመወዝ ክፍያ ሳይቋረጥ በማናቸውም a) Period of service which was interrupted

ምክንያት አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየበት without interruption of payment of

ጊዜ፤ salary;

ለ) በየወሩ ደመወዝ እየተከፈለው ሙሉ b) Period of service spent in any public


ጊዜውን በማናቸውም የመንግሥት አካል body by the public or labour union
በሕዝብ ወይም በሠራተኛ ማኅበር elected member;
በተመራጭነት አገልግሎት የሰጠበት ጊዜ፤
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ በንዑስ አንቀጽ c) Notwithstanding the provision of Sub-
(፬)(ለ) የተደነገገዉ ቢኖርም በመንግሥት Article (4) (b) of Article 3 of this
ውሳኔ በዓለም አቀፍ ድርጅት በማገልገል Proclamation, period of service spent,
ያሳለፈው ጊዜ፡፡ upon a government decision, in an
international organization.
፬/ ኢትዮጵያ ተዋዋይ ወገን የሆነችበት 4/ without prejudice to any international
ማናቸውም ዓለም አቀፍ ስምምነት agreement to which Ethiopia is a party, the
እንደተጠበቀ ሆኖ በሕጋዊ ፈቃድ የኢትዮጵያ service rendered by naturalized Ethiopian in
ዜጋ የሆነ የግል ድርጅት ሠራተኛ any private organization covered by the

የኢትዮጵያን ዜግነት ከማግኘቱ በፊት በግል private organizations employees’ pension

ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ዐቅድ በተሸፈነ Scheme before his naturalization shall not

የግል ድርጅት የሰጠው የአገልግሎት ዘመን be counted.

አይታሰብለትም፡፡
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፫) (ለ) እና 5/ Period of service referred to under Sub-

(ሐ) የተመለከተው ጊዜ በአገልግሎት Article (3) (b) and (c) of this Article shall

ዘመንነት ሊታሰብ የሚችለው የግል be counted for a period of service only

ድርጅት ሠራተኛው መከፈል ያለበትን where the employee pays the contributions

የጡረታ መዋጮ የአሰሪውን ድርሻ ጨምሮ by himself including that of the employer

ራሱ የከፈለ ወይም እንዲከፈልለት ያደረገ


or causes the employer to effect payments
of same.
እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
ገጽ ፲፬ሺ፸፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14074

፮/ በዚህ አዋጅ ወይም በመንግሥት ሠራተኞች 6/ Where an employee who has received
ጡረታ አዋጅ መሠረት የአገልግሎት ወይም retirement or invalidity gratuity pursuant to
የጤና ጉድለት ዳረጎት ተከፍሎት የስራ ውሉ this Proclamation or public servant pension
የተቋረጠ ሠራተኛ እንደገና በግል ድርጅት proclamation is re-employed as an employee
ሠራተኞች የጡረታ ዐቅድ በተሸፈነ የግል of a private organization covered by the
ድርጅት የተቀጠረ ከሆነና የወሰደውን ዳረጎት Private Organizations Employees’ Pension

መልሶ ገቢ ካደረገ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፮ Scheme, his former service shall, without

የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የቀድሞው prejudice to Article 16 of this Proclamation,

አገልግሎቱ ይታሰብለታል፡፡ be counted along with the new service;


provided that the gratuity is paid back.
፯/ በዚህ አዋጅ ወይም በመንግሥት ሠራተኞች 7/ A person to whom reimbursement of
ጡረታ አዋጅ መሠረት የጡረታ መዋጮ pension contribution has been made before
ተመላሽ ተደርጎለት የነበረ ሰው እንደገና በግል the coming in to force of this Proclamation
ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ዐቅድ በተሸፈነ or the public servant pension Proclamation,

የግል ድርጅት ውስጥ ከተቀጠረ እና መጦሪያ if employed as an employee of private

ዕድሜ ላይ ከመድረሱ አስቀድሞ የወሰደውን organization covered by the Private

መዋጮ ከባንክ የማስቀመጫ ወለድ ጭምር Organizations Employees’ Pension

ተመላሽ ካደረገ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፮ ድንጋጌ Scheme, before retirement age his former

እንደተጠበቀ ሆኖ የቀድሞው አገልግሎቱ service shall, without prejudice to Article


16 of this Proclamation, be counted along
ይታሰብለታል፡፡
with the new service; provided, however,
that the reimbursed contribution is paid
back with interest calculated at bank
deposit interest rate.
፰/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስተዳደሩ 8/ On the basis of studies submitted to it by
በሚያቀርብለት ጥናት መሠረት በከባድ ወይም the Administration, the Council of
ለጤንነትና ለሕይወት አስጊ በሆኑ የሥራ Ministers may decide that period of service
መስኮች የተፈጸመ አገልግሎት እስከ አጠፌታ spent on hazardous jobs or on jobs
እንዲቆጠር ሊወስን ይችላል፡፡ involving risk to health and life be counted
up to twice the actual period of service.
፲፰. የጡረታ መውጫ ዕድሜ 18. Retirement Age
፩/ የጡረታ መውጫ ዕድሜ የግል ድርጅት 1/ The retirement age of an employee shall be
ሠራተኛው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲቀጠር 60 years based on the date of birth
በቅድሚያ የመዘገበውን የልደት ዘመን መሠረት registered when he was employed for the
በማድረግ ፷ ዓመት ይሆናል፡፡ first time.
ገጽ ፲፬ሺ፸፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14075

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ከተገለጸው ውጪ 2/ Excluding as specified under Sub-Article (1)
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና of this Article, any evidence submitted to
አንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት በቅድሚያ change or modified the pre-registered age or
የተመዘገበን ዕድሜ ወይም የልደት ዘመን date of birth in accordance with Sub-Article
ለመቀየር ወይም ለማሻሻል የሚቀርብ (1) of article 4, and Sub-Article (1) of
ማንኛውም ማስረጃ ተቀባይነነት አይኖረውም፡፡ Article 6 of this Proclamation shall not be
accepted.
፫/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስተዳደሩ 3/ On the basis of studies submitted to it by the
በሚያቀርብለት ጥናት መሠረት በልዩ ሁኔታ Administration, the Council of Minister may
ለሚታዩ የሙያ መስኮች በዚህ አንቀጽ ንዑስ determine higher retirement age than the age

አንቀጽ (፩) ከተመለከተው በላይ የሆነ የጡረታ provided for under Sub-Article (1) of this

መውጫ ዕድሜ ሊወስን ይችላል፡፡ Article with respect to professions that may
deserve special consideration.
፬/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስተዳደሩ 4/ On the basis of studies submitted to it by the
በሚያቀርብለት ጥናት መሠረት በከባድ ወይም Administration, the Council of Ministers
ለጤንነትና ለሕይወት አስጊ በሆኑ የሥራ may decide retirement age lesser than the
መስኮች ላይ ለተሰማሩ የግል ድርጅት age provided for under Sub-Article (1) of
ሠራተኞች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) this Article for employees of private

ከተመለከተው ያነሰ የጡረታ መውጫ ዕድሜ organizations working on hazardous jobs or

ሊወስን ይችላል፡፡ on jobs involving risks to health and life.

ክፍል አምስት PART FIVE

ስለአገልግሎት ጡረታ አበልና ዳረጎት RETIREMENT PENSION AND


GRATUITY
፲፱ የአገልግሎት ጡረታ አበል 19. Retirement Pension
፩/ ቢያንስ ፲ ዓመት ያገለገለ የግል ድርጅት 1/ An employee of a private organization who

ሠራተኛ አገልግሎት ካቋረጠ የጡረታ መውጫ has served for at least 10 years, if terminate

ዕድሜው ሲደርስ የጡረታ አበል እስከ ዕድሜ his contract of employment, he shall

ልኩ ይከፈለዋል፡፡ receive retirement benefit for life up on


attaining retirement age.

፪/ ቢያንስ ፳፭ ዓመት ያገለገለ የግል ድርጅት 2/ An employee who has completed at least 25

ሠራተኛ በራሱ ፈቃድ ወይም በዚህ አዋጅ years of service and separates from the

ከተጠቀሱት ውጭ በሆነ ምክንያት አገልግሎት service by voluntary resignation or for any

ካቋረጠ የጡረታ መውጫ ዕድሜው ሊደርስ other causes other than those provided for

አምስት ዓመት ከሚቀረው ጊዜ ጀምሮ እስከ in this Proclamation shall receive

ዕድሜ ልኩ የአገልግሎት ጡረታ አበል


retirement pension for life beginning with
five years prior to retirement age.
ይከፈለዋል፡፡ [
ገጽ ፲፬ሺ፸፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14076

፫/ እድሜው ለጡረታ ሲደርስ የጡረታ መብት 3/ Without prejudice to the entitlement of


መከበሩ እንደተጠበቀ ሆኖ የዚህ አንቀጽ ንዑስ pension right up on attainment of retirement
አንቀጽ (፪) ድንጋጌ በዲስፕሊን ጉድለት age, the provisions of Sub-Article (2) of this
ምክንያት አገልግሎቱ ለተቋረጠ የግል ድርጅት Article shall not be applicable to an
ሠራተኛ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ employee who separates from the service on
grounds of disciplinary measures.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)፣(፪) ወይም(፫) 4/ Where it is ascertained that an employee
መሠረት አገልግሎቱ የተቋረጠ የግል ድርጅት who has separated from service in
ሠራተኛ የጡረታ መውጫ ዕድሜው ሳይደርስ accordance with Sub-Article (1), (2) or (3)
በጤና ጉድለት ምክንያት ለሥራ ብቁ አለመሆኑ of this Article due to health problem which

በህክምና ቦርድ ከተረጋገጠ ይኸው ከተረጋገጠበት prevent him from engaging in any

ጊዜ ቀጥሎ ካለው ወር ጀምሮ የአገልግሎት remunerated work prior to attaining the

ጡረታ አበል እስከ ዕድሜ ልኩ ይከፈለዋል፤ retirement age he shall receive retirement

የሞተ እንደሆነም ከሞተበት ጊዜ ቀጥሎ ካለው pension for life starting with the month

ወር ጀምሮ ለተተኪዎች አበል ይከፈላል፡፡ following such ascertainment by the medical


board; in case he dies, his survivors shall be
paid benefits starting with the month
following his death.
፳. የአገልግሎት ጡረታ አበል መጠን 20. Amount of Retirement Pension
፩/ ለማንኛውም ፲ ዓመት ላገለገለ የግል ድርጅት 1/ The retirement pension due to any
ሠራተኛ የሚከፈለው የአገልግሎት ጡረታ አበል employee shall be 30% of his average
መጨረሻ ባገለገለባቸው ሦስት ዓመታት ውስጥ salary of the last three years preceding
ይከፈለው የነበረው አማካይ ደመወዝ ፴ በመቶ retirement and shall be increased by 1.25%

ሆኖ ከ፲ ዓመት በላይ ለፈጸመው ለእያንዳንዱ for each year of service beyond 10 years.
ዓመት አገልግሎት ፩ ነጥብ ፳፭ በመቶ ተጨምሮ
ይታሰባል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ የግል ድርጅት ሠራተኛው Article, an employee who is employed in
በጡረታ ከሚገለልበት ወር ሦሥት ዓመት a private organization if paid more than
አስቀድሞ ባለው ወር ሲከፈለው ከነበረው የጡረታ 25% annual average salary payment on
መዋጮ የተከፈለበት መደበኛ የወር ደመወዝ በ፳፭ the salary that pension contribution was
በመቶ የሚበልጥ አመታዊ አማካኝ የደመወዝ paid a month before 3 years of his pension
ክፍያ ያገኘ እንደሆነ በየዓመቱ እስከ ፳፭ በመቶ entitlement, the 25% annual average

ያለው የደመወዝ ክፍያ ብቻ በደመወዙ ላይ salary payment shall only be considered

ተደምሮ የሦሥት አመት አማካይ የወር ደመወዙ for the calculation of three years average

ተይዞ ይታሰባል፡፡ monthly salary;


ገጽ ፲፬ሺ፸፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14077

፫/ በመከላከያ ሠራዊት ወይም በፖሊስ አባልነት 3/ For any private organization employee who
አገልግሎት ለፈጸመ የግል ድርጅት ሠራተኛ has served as a member of the national
ይኸው አገልግሎቱ በመንግሥት ሠራተኞች defense force or as a member of police, the
ጡረታ አዋጅ ለመከላከያ ሠራዊት እና ለፖሊስ service shall be calculated and added in
አባል በተቀመጠው የስሌት ቀመር መሠረት accordance with the formula set under
ተሠልቶና ተዳምሮ ይታሰብለታል፡፡ Public Servant Pension Proclamation;

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እስከ ንዑስ- 4/ The retirement pension to be paid pursuant
አንቀጽ (፫) በተደነገገው መሠረት የሚወሰነው to Sub-Article (1), up to (3) of this Article
የአበል መጠን የግል ድርጅት ሠራተኛው may not exceed 70% of the average salary
ለጡረታ አበል አወሳሰን ከታሠበው የሶስት አመት calculated for pension benefit entitlement of
አማካይ ደመወዝ ፸ በመቶ ሊበልጥ አይችልም፡፡ the employee.

፳፩. የአገልግሎት ዳረጎት 21. Retirement Gratuity


ከአሥር ዓመት ያነሰ አገልግሎት የፈጸመ የግል An employee who has not completed 10 year

ድርጅት ሠራተኛ የጡረታ መውጫ ዕድሜው of service and retires on attaining retirement

በመድረሱ ከሥራ ሲሰናበት የአገልግሎት ዳረጎት age shall receive gratuity.

ይከፈለዋል፡፡
፳፪.የአገልግሎት ዳረጎት መጠን 22. Amount of Retirement Gratuity
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፩ መሠረት የሚከፈለው 1/ The gratuity payable in accordance with
ዳረጎት የግል ድርጅት ሠራተኛው ከሥራ Article 21 of this Proclamation shall be

ከተሰናበተበት ወር በፊት ይከፈለው የነበረው የ፩ his salary for 1.25 month preceding

ነጥብ ፳፭ ወር ደመወዝ በአገለገለበት ዓመት retirement multiplied by the number of

ቁጥር ተባዝቶ ይታሰባል፡፡ years of service.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of
እንደተጠበቀ ሆኖ የግል ድርጅት ሠራተኛው this Article, an employee who is
በጡረታ ከሚገለልበት ወር ሦሥት ዓመት employed in a private organization if paid
አስቀድሞ ባለው ወር ሲከፈለው ከነበረው more than 25% annual average salary
የጡረታ መዋጮ የተከፈለበት መደበኛ የወር payment on the salary that pension
ደመወዝ በ፳፭ በመቶ የሚበልጥ ዓመታዊ contribution was paid a month before 3
አማካኝ የደመወዝ ክፍያ ያገኘ እንደሆነ years of his pension entitlement, the 25%

በየአመቱ እስከ ፳፭ በመቶ ያለው የደመወዝ annual average salary payment shall only

ክፍያ ብቻ በደመወዙ ላይ ተደምሮ የዳጎት አበሉ be considered for the calculation of

ይታሰባል፡፡ gratuity.
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page
፲፬ሺ፸፰ 14078

ክፍል ስድስት PART SIX


ስለጤና ጉድለት ጡረታ አበልና ዳረጎት INVALIDITY PENSION AND
GRATUITY
፳፫. የጤና ጉድለት ጡረታ አበል 23. Invalidity Pension

ቢያንስ ፲ ዓመት ያገለገለ የግል ድርጅት ሠራተኛ Employee who has completed at least 10

በጤና ጉድለት ምክንያት ደመወዝ የሚያስገኝ years of service and separates from service

ማናቸውንም ሥራ መሥራት የማይችል መሆኑ due to health problems preventing him from

ተረጋግጦ ከሥራ ሲሰናበት የጤና ጉድለት ጡረታ engaging in any remunerated work shall

አበል እስከ ዕድሜ ልኩ ይከፈለዋል፡፡


receive invalidity pension for life.

፳፬. የጤና ጉድለት ጡረታ አበል መጠን 24. Amount of Invalidity Pension

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፫ መሠረት የሚከፈለው The invalidity pension payable in accordance

የጤና ጉድለት ጡረታ አበል በዚህ አዋጅ አንቀጽ with Article 23 of this Proclamation shall be

፳ መሠረት ይታሰባል፡፡ calculated as provided under Article 20


hereof.
፳፭. የጤና ጉድለት ዳረጎት 25. Invalidity Gratuity
ከአስር ዓመት ያነሰ አገልግሎት የፈጸመ የግል An employee who has not completed ten
ድርጅት ሠራተኛ በጤና ጉድለት ምክንያት years of service and separates from service
ለሥራ ብቁ ባለመሆኑ ከሥራ ሲሰናበት የጤና on becoming unfit for service due to health
ጉድለት ዳረጎት ይከፈለዋል፡፡ problems shall receive invalidity gratuity.

፳፮. የጤና ጉድለት ዳረጎት መጠን 26. Amount of Invalidity Gratuity

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፭ መሠረት የሚከፈለው The gratuity payable in accordance with

ዳረጎት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፪ መሠረት Article 25 of this Proclamation shall be


calculated as provided under Article 22
ይታሰባል፡፡
hereof.

ክፍል ሰባት PART SEVEN


ስለጉዳት ጡረታ አበልና ዳረጎት EMPLOYMENT INJURY PENSION
AND GRATUITY

፳፯. ትርጓሜ 27. Definition

፩/ “በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት” ማለት በሥራ 1/ “Employment injury” means an

ላይ የሚደርስ አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት occupational accident or occupational

የሚመጣ በሽታ ነው፡፡ disease.


ገጽ ፲፬ሺ፸፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14079

፪/ “በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ” ማለት የግል 2/ “Occupational accident” means any organic
ድርጅት ሠራተኛው መደበኛ ሥራውን injury or functional disorder suddenly
በማከናወን ላይ እንዳለ ወይም ከሥራው ጋር sustained by an employee during or in
በተያያዘ ምክንያት በአካሉ ወይም በአካሉ connection with the performance of his
የተፈጥሮ ተግባር ላይ በድንገት የሚደርስ work, and shall include the following;
ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል፡-
ሀ) የግል ድርጅት ሠራተኛው ከመደበኛ ሥራው a) Any injury sustained by an employee of
ወይም መደበኛ የሥራ ቦታው ወይም ሰዓት private organization while carrying out
ውጭ ሥልጣኑ በሚፈቅድለት የሥራ ኃላፊ orders given by a competent authority
የተሰጠውን ትዕዛዝ በመፈጸም ላይ እያለ outside of his regular work or working
የደረሰን ጉዳት፤ place or working hours;
ለ) ሥልጣኑ በሚፈቅድለት የሥራ ኃላፊ b) Any injury sustained by an employee
የተሰጠው ትዕዛዝ ባይኖርም የግል ድርጅት during or outside of working hours while
ሠራተኛው በግል ድርጅቱ ውስጥ የደረሰን attempting to protect the private
ድንገተኛ አደጋ ወይም ጥፋት ለመከላከል organization from accident or destruction
በሥራ ሰዓት ወይም ከሥራ ሰዓት ውጭ irrespective of an order given by a
በሚፈጽመው ተግባር ምክንያት የደረሰን competent authority;
ጉዳት፤
ሐ) የግል ድርጅት ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው c) any injury sustained by an employee
ወይም ከሥራ ቦታው አሠሪው ለሠራተኞች while he is proceeding to or from his
አገልግሎት እንዲሰጥ በመደበው የመጓጓዣ place of work in a transport service
አገልግሎት ወይም አሠሪው ለዚህ ተግባር vehicle provided by the private
በተከራየውና በግልጽ በመደበው የመጓጓዣ organization which is available for the

አገልግሎት በመጓዝ ላይ በነበረበት ጊዜ common use of its employees or in a

የደረሰን ጉዳት፤ vehicle hired and expressly destined by


the organization for the same purpose;
መ) የግል ድርጅት ሠራተኛው ከሥራው ጋር d) any injury sustained by an employee
በተያያዘ ግዴታ የተነሣ ከሥራው በፊት before or after his work or during any
ወይም በኋላ ወይም ሥራው ለጊዜው interruption of work, if he is present in
ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ በሥራ ቦታው ወይም the work place or the premises of the
በግል ድርጅቱ ግቢ ውስጥ በመገኘት private organization by reason of his
የደረሰበት ማንኛውንም ጉዳት፤ duties in connection with this work;
ሠ) የግል ድርጅት ሠራተኛው ሥራውን e) Any injury sustained by an employee as a
በማከናወን ላይ ባለበት ጊዜ በአሠሪው ወይም result of an action of the private
በሦስተኛ ወገን ድርጊት ምክንያት የደረሰበት organization or a third person during the

ጉዳት፡፡ performance of his work;


ገጽ ፲፬ሺ፹ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14080

፫/ “በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ” ማለት የግል 3/ “occupational disease” means any
ድርጅት ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት pathological condition of an employee
ወይም ሥራውን ከሚያከናውንበት አካባቢ which arises as a consequence of being
የተነሣ በሽታውን ለሚያስከትሉ ሁኔታዎች exposed to the agent that cause the disease
ተጋልጦ በመቆየቱ ምክንያት የደረሰ የጤና for a certain period prior to the date in
መታወክ ሲሆን ሥራውን በሚያከናውንበት ቦታ which the disease became evident due to

የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ ወይም ተላላፊ the kind of work he performs or because of

በሽታዎችን አይጨምርም፡፡ the surrounding in which he works;


provided, however, that it does not include
endemic or epidemic diseases which are
prevalent and contracted in the area where
the work is done;
፬/ “መደበኛ ሥራ” ማለት የግል ድርጅት ሠራተኛው 4/ “regular work” means a work performed by
በተሰጠው ኃላፊነት ወይም የሥራ ውል መሠረት an employee pursuant to his assignments or
የሚያከናውነው ተግባር ነው፡፡ contract of employment.
፭/ “መደበኛ የሥራ ቦታ” ማለት የግል ድርጅት 5/ “regular place of work” means a place
ሠራተኛው የግል ድርጅቱን ሥራ ለተወሰነ where an employee performs his duties for
ወይም ላልተወሰነ ጊዜ የሚያከናውንበት ሥፍራ definite or indefinite period.
ነው፡፡
፳፰. በራስ ላይ ጉዳት ስለማድረስ 28. Self-Inflicted Injury
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፯ የተመለከተው ተቀባይነት The provisions of Article 27 of this
የሚኖረው የግል ድርጅት ሠራተኛው ጉዳቱ Proclamation shall apply only where the
እንዲደርስበት ሆነ ብሎ ያላደረገው ሲሆን ነው፡፡ employee has not inflicted the injury upon
በተለይም ቀጥሎ በተዘረዘሩት ምክንያቶች የደረሰ himself intentionally. Any injury resulting
ጉዳት የግል ድርጅት ሠራተኛው በራሱ ላይ ሆን from, in particular, the following acts shall be

ብሎ ያደረሰው ጉዳት ሆኖ ይቆጠራል፡- deemed to be intentionally caused by the


employee:

፩/ በአሠሪው አስቀድሞ በግልጽ የተሰጡትን 1/ non-observance of safety instructions or


የደህንነት መጠበቂያ መመሪያዎች መጣስ ወይም preventive rules specifically issued by the
የአደጋ መከላከያ ደንቦችን መተላለፍ፤ ወይም private organization; or
፪/ አካሉን ወይም አእምሮውን በሚገባ ለመቆጣጠር 2/ work in a state of intoxication that
በማይችልበት ሁኔታ በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ prevents him from properly regulating his

ዕጽ ሰክሮ በሥራ ላይ በመገኘት፤ conduct or understanding.

የደረሰ ጉዳት፡፡
ገጽ ፲፬ሺ፹፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14081

፳፱. በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታና የአካል ጉዳት 29. Schedule of Occupational Diseases and
መጠን ሠንጠረዥ Degrees of Incapacity
፩/ አስተዳደሩ አግባብ ካለው አካል ጋር 1/ For the implementation of this
በመመካከር ለዚህ አዋጅ አፈጻጸም፡- Proclamation, the Administration shall, in
consultation with the appropriate organ and
by Directives, issue a schedule that lists:

ሀ) የአካል ጉዳት መጠን፤ a) The degrees of incapacity;

ለ) እያንዳንዱን በሥራ ምክንያት የሚመጣ b) With respect to each occupational

በሽታን በሚመለከት፡- disease:

(፩) የበሽታውን ምልክቶች፤ (1) The symptoms;


(2) The kind of work or surrounding
(፪) ለበሽታው መነሻ ይሆናል ተብሎ
that gives rise to the disease;
የሚታመነውን የሥራ ዓይነት ወይም
አካባቢ፤
(፫) በሽታውን ለሚያስይዘው የሥራ ሁኔታ (3) The minimum duration of exposure

ለመጋለጥ የሚያስፈልገውን አነስተኛ to the agent causing the disease.

ጊዜ፤
የያዘ ዝርዝር ሠንጠረዥ በመመሪያ
ያወጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ the schedule issued in accordance with
የወጣው ሠንጠረዥ እንደ አስፈላጊነቱ Sub-Article (1) of this Article shall be
በየጊዜው ይሻሻላል፡፡ revised periodically as necessary.

፴. ግምት 30. Presumption


፩/ ከሥራው ቦታ ወይም ከሥራው ዓይነት ጋር 1/ Where a disease listed in the schedule is
የተያያዘ በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከተ በሽታ contracted by an employee of private
በተጠቀሰው የሥራ ቦታ ወይም የሥራ ዓይነት organization engaged in the corresponding

ላይ የተሰማራን የግል ድርጅት ሠራተኛ የያዘው work place or kind of work, it shall be

እንደሆነ በሽታው በሥራ ምክንያት እንደመጣ presumed an occupational disease.

ይቆጠራል፡፡
፪/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ተይዞ የዳነ 2/Where an employee who had recovered
የግል ድርጅት ሠራተኛ በሰንጠረዡ ውስጥ from an occupational disease is re-infected
በበሽታው አንጻር በተመለከተው የሥራ ዓይነት due to continued placement in the
ላይ ተመድቦ መሥራት በመቀጠሉ በዚያው occupation corresponding to the disease
በሽታ እንደገና ቢያዝ አዲስ በሽታ እንደያዘው listed in the schedule, he shall be presumed

ይቆጠራል፡፡ to have contracted the occupational disease


afresh.
ገጽ ፲፬ሺ፹፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14082

፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፯ ንዑስ አንቀጽ (፫) 3/ Notwithstanding Sub-Article (3) of Article
የተመለከተው ቢኖርም በመደበኛ ሥራው 27 of this Proclamation where an employee
ምክንያት ተላላፊ ወይም ነዋሪ በሽታዎችን engaged in the eradication of endemic or
በማጥፋት ላይ የተሰማራ የግል ድርጅት ሠራተኛ epidemic disease contracts same, it shall be
በዚሁ በሽታ ከተያዘ በሥራ ምክንያት የመጣ presumed an occupational disease.
በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡
፴፩. ማስረጃ ማቅረብ ስለመቻሉ 31. Admissibility of Evidence

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፱ መሠረት በሚወጣው Production of evidence may be permitted to

ሠንጠረዥ ውስጥ ያልተመለከተ በሽታ በሥራ proof that a disease not listed in the schedule

ምክንያት የመጣ መሆኑን እንዲሁም በሠንጠረዡ issued under Article 29 of this Proclamation

ውስጥ የተመለከተ በሽታ በአንጻሩ ከተመለከቱት


is of occupational origin, and that a disease
listed in the schedule has been manifested in
ምልክቶች በተለየ ሁኔታ የተከሰተ መሆኑን
different symptoms from those indicated
ለማረጋገጥ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡
therein.

፴፪. አደጋን ስለማስታወቅ 32. Notification of Accident


አንድ የግል ድርጅት ሠራተኛ የሥራ ላይ ጉዳት Where an employee sustains occupational
የደረሰበት እንደሆነ የግል ድርጅቱ አደጋው injury, the private organization shall notify,
ከደረሰበት ቀን አንስቶ ባሉት ፴ ቀናት ውስጥ in writing, the occurrence of same to the

በጽሑፍ ለአስተዳደሩ ማስታወቅ አለበት፡፡ ይህ Administration within 30 days of such

ባለመደረጉ በግል ድርጅት ሠራተኛው ላይ occurrence. Failure to do so shall make the

ለሚደርሰው ጉዳት የግል ድርጅቱ ኃላፊ private organization liable for the injury

ይሆናል፡፡ sustained by the employee.

፴፫. ስለአካል ጉዳት መጠን አወሳሰን 33. Assessment of Employment Injury


፩/ በሥራ ምክንያት የሚመጣ የጉዳት መጠን 1/ The extent of employment injury sustained

የሚወሰነው ሥልጣን በተሰጠው የህክምና ቦርድ by an employee shall be assessed by

ነው፡፡ authorized medical board.

፪/ ማንኛውም የህክምና ቦርድ በሥራ ላይ 2/ any medical board shall assess the extent
የሚደርስ ጉዳት መጠንን የሚተምነው በዚህ of employment injury based on the
አዋጅ አንቀጽ ፳፱ በሚወጣው ሠንጠረዥ schedule issued pursuant to Article 29 of
መሠረት ይሆናል፡፡ this Proclamation.
፫/ አስተዳደሩ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው በአንድ 3/ when it deems necessary, the
የህክምና ቦርድ የተሰጠ ውሳኔ በሌላ ህክምና Administration may refer the assessment
ቦርድ እንደገና እንዲታይ ሊያደርግ ይችላል፡፡ of a medical board to another medical
board for further evaluation.
ገጽ ፲፬ሺ፹፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14083

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀፅ (፫) መሠረት 4/ If a decision made by one medical board in
በአንድ የህክምና ቦርድ የተሰጠ ውሳኔ በሌላ accordance with Sub-Article 3 of this Article
ህክምና ቦርድ እንደገና ሲታይ ውጤቱ is reconsidered by another medical board, the
ከመጀመሪያው የህክምና ቦርድ ውጤት ልዩነት acceptance of the result shall be determined
ቢኖር ተቀባይነት የሚኖረው ማስረጃ by the Administration.
በአስተዳደሩ ይወሰናል፡፡
፴፬. የጉዳት አበል 34. Incapacity Benefit

በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት ከ፲ በመቶ Incapacity pension for life or incapacity

ያላነሰ ሊድን የማይችል ጉዳት ለደረሰበት የግል


gratuity shall be paid, as the case may be, to
an employee of private organization who
ድርጅት ሠራተኛ እንደሁኔታዉ የጉዳት ጡረታ
sustains employment injury of not less than
አበል ወይም የጉዳት ዳረጎት ይከፈላል፡፡
10%.

፴፭. የጉዳት ጡረታ አበል 35. Incapacity Pension


አንድ የግል ድርጅት ሠራተኛ በሥራ ላይ An employee who sustains employment

በሚደርስ ጉዳት ምክንያት ከ ፲ በመቶ ያላነሰ injury of not less than 10% and separates

ሊድን የማይችል ጉዳት ደርሶበት ደመወዝ from work due to permanent incapacity that

የሚያስገኝ ማናቸውንም ሥራ መሥራት prevents him from engaging in any

የማይችል በመሆኑ ከሥራ ሲሰናበት የጉዳት remunerated work shall receive incapacity

ጡረታ አበል አስከ እድሜ ልኩ ይከፈለዋል፡፡ pension for life.

፴፮. የጉዳት ጡረታ አበል መጠን 36. Amount of Incapacity Pension


፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፭ መሠረት የሚከፈለው 1/ The amount of incapacity pension to be
የጉዳት የጡረታ አበል መጠን የግል ድርጅት paid in accordance with Article 35 of this
ሠራተኛው ጉዳቱ ከደረሰበት ወር በፊት ያገኝ Proclamation shall be 47% of his salary
ከነበረው መደበኛ የወር ደመወዝ ፵፯ በመቶ which he was receiving during the month

ይሆናል፡፡ prior to the occurrence of the injury.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) መሠረት አበል 2/ If the retirement pension to which the
ሊከፈለው የሚችል የግል ድርጅት ሠራተኛ employee is entitled is higher than the
በአገልግሎቱ ሊያገኝ የሚችለው አበል በጉዳት incapacity pension to be paid pursuant to
ሊያገኝ ከሚችለው የበለጠ ከሆነ የአገልግሎት Sub-Article (1) of this Article, he shall
ጡረታ አበል ይከፈለዋል፡፡ receive the retirement pension.

፴፯. የጉዳት ዳረጎት 37. Incapacity Gratuity


፩/ አንድ የግል ድርጅት ሠራተኛ ከ ፲ በመቶ 1/ An employee who sustains employment
ያላነሰ ከሥራ የመጣ ጉዳት ደርሶበት ሥራ injury of not less than 10% without loss of

ለመሥራት የሚችል ከሆነ የጉዳት ዳረጎት capacity to work shall receive incapacity

ለአንድ ጊዜ ይከፈለዋል፡፡ gratuity in the form of lump sum.


ገጽ ፲፬ሺ፹፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14084

፪/ የግል ድርጅት ሠራተኛው አግባብ ባለው ሕግ 2/ If the employee is entitled to compensation


ወይም ኅብረት ስምምነት መሠረት በአሠሪው for damage in accordance with the
የጉዳት ካሣ ወይም የመድን ክፍያ የሚያገኝ appropriate law or collective agreement
ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) from the employer or insurance benefit, he
የተጠቀሰው የጉዳት ዳረጎት አይከፈለውም፡፡ shall not receive the incapacity gratuity to
be paid pursuant to Sub-Article (1) of this
Article.
፴፰. የጉዳት ዳረጎት መጠን 38. Amount of Incapacity Gratuity
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯ ንዑስ-አንቀጽ (፩) The amount of incapacity gratuity payable in

መሠረት የሚከፈለው የጉዳት ዳረጎት መጠን accordance with Sub-Article (1) of Article 37

የግል ድርጅት ሠራተኛው ጉዳት ከደረሰበት ወር of this Proclamation shall be equal to 47% of

በፊት ይከፈለው የነበረው መደበኛ የወር ደመወዙ the monthly salary of the employee which he

፵፯ በመቶ በ፷ ተባዝቶ የሚገኘው ሂሣብ was receiving during the month preceding the

በሠራተኛው ላይ በደረሰው ጉዳት መቶኛ ተባዝቶ occurrence of the injury multiplied by 60 and
the percentage of injury sustained.
ነው፡፡
ክፍል ስምንት
PART EIGHT
SURVIVORS PENSION AND
የተተኪዎች ጡረታ አበልና ዳረጎት
GRATUITY

፴፱. ጠቅላላ 39. General

፩/ ማንኛውም የግል ድርጅት ሠራተኛ፡- 1/ Pension shall be paid to the survivors of an


employee who dies:
ሀ) የአገልግሎት ወይም የጤና ጉድለት ወይም a) While receiving retirement or invalidity
የጉዳት ጡረታ አበል በመከፈል ላይ እያለ፤ or incapacity pension; or

ወይም
ለ) ቢያንስ ፲ ዓመት አገልግሎ በሥራ ላይ b) While in service upon completing at
እያለ፤ ወይም least 10 years of service; or
ሐ) በሥራ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት፤ c) due to employment injury.
ከሞተ ለተተኪዎቹ የጡረታ አበል
ይከፈላል፡፡

፪/ ከአሥር ዓመት ያነሰ አገልግሎት ያለው 2/ If an employee who has not completed
ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ ከሞተ በዚህ 10 years of service dies before he
አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፫) (ሀ) እና (ለ) separates from the service, his survivors

ለተመለከቱት ተተኪዎች ዳረጎት falling under Sub-Article (3)(a) and (b)

ይከፈላቸዋል፤ of this Article shall receive gratuity.


ገጽ ፲፬ሺ፹፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14085

፫/ የሟች ተተኪዎች የሚባሉት የሚከተሉት 3/ The following shall be considered as


ይሆናሉ፡- survivors:

ሀ) ሚስት ወይም ባል፤ a) A widow or widower;

ለ) ከ፲፰ ዓመት ዕድሜ በታች የሆኑ ልጆች b) Children of the deceased who are under

ወይም አካል ጉዳተኛ ወይም አዕምሮ the age of 18 years or in case of

ህመምተኛ ልጅ ሲሆን ዕድሜው ከ፳፩ ዓመት disabled child or child with mental

በታች የሆነ፤
health problem, under the age of 21
years;
ሐ) ልጃቸው ከመሞቱ በፊት ሙሉ በሙሉ ወይም c) Parents who were wholly or mainly
በአብዛኛው በሟች ድጋፍ ይተዳደሩ የነበሩ supported by the deceased preceding his

ወላጆች፡፡ death.

፵. የሟች ሚስት ወይም ባል ጡረታ አበል 40. Widow’s or Widower’s Pension

፩/ ለሟች ሚስት ወይም ባል የሚከፈለው የጡረታ 1/ The amount of pension payable to a widow

አበል ሟች ያገኝ ወይም ሊያገኝ ይችል የነበረው or widower shall be 50 % of the pension to

የጡረታ አበል ፶ በመቶ ይሆናል፤ which the deceased was or would have
been entitled;
፪/ የሟች ሚስት ወይም ባል የጡረታ አበል ተወስኖ 2/ Widow’s or widower’s pension shall be
በመቀበል ላይ እያለች ወይም እያለ ጋብቻ discontinued from the beginning of the
ከፈጸመች ወይም ከፈጸመ፡- month following remarriage where:

ሀ) ሚስት ዕድሜዋ ከ፵፭ ዓመት በታች ከሆነ፤ a) the age of widow is less than 45 years; or
ወይም

ለ) ባል እድሜው ከ፶ ዓመት በታች ከሆነ፤ ጋብቻ b) The age of widower is less than 50

ከተፈጸመበት ቀን ቀጥሎ ካለው ወር ጀምሮ years.

በመከፈል ላይ ያለው የጡረታ አበል


ይቋረጣል፡፡

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፪) መሠረት 3/ A widow or widower shall return the
መቋረጥ የሚገባውን የጡረታ አበል የተቀበለች pension received in violation of Sub-Article
ወይም የተቀበለ የሟች ሚስት ወይም ባል መልሶ (2) of this Article.
የመክፈል ግዴታ አለባት ወይም አለበት፡፡
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፪) እና (፫) 4/ The provisions of Sub-Articles (2) and (3)
ድንጋጌዎች በአካል ጉዳተኛ ሚስት ወይም ባል of this Article shall not be applicable to
ላይ ተፈጻሚ አይሆኑም፡፡ disabled widow or widower.
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page
፲፬ሺ፹፮ 14086

፭/ ለሟች ሚስት ወይም ባል በዚህ አንቀጽ 5/ Where a widow or widower is entitled to


መሠረት ከአንድ በላይ የጡረታ አበል more than one pensions in accordance
የሚከፈልበት ሁኔታ ሲያጋጥም አንዱና with the provisions of this Article, the one
የሚበልጠው ብቻ ይከፈላል፡፡ that is higher shall be paid.
፵፩. የሟች ልጅ ጡረታ አበል 41. Surviving Child’s Pension
፩/ ለሟች ልጅ የሚከፈለው የጡረታ አበል ሟች 1/ The amount of pension payable to
ያገኝ ወይም ሊያገኝ ይችል የነበረው የጡረታ surviving child shall be 20% of the pension
አበል ፳ በመቶ ይሆናል፡፡ to which the deceased was or would have
been entitled.
፪/ ሁለቱም ወላጆቹ ለሞቱበት ልጅ በዚህ አንቀጽ 2/ If both parents are dead, the amount of
ንዑስ-አንቀጽ (፩) መሠረት የሚከፈለው pension payable to surviving child in
የጡረታ አበል ፴ በመቶ ይሆናል፡፡ accordance with Sub-Article (1) of this
Article shall be 30%.
፫/ የጡረታ አበል የሚከፈላቸው ወይም 3/ If both parents of a child are dead, he
ሊከፈላቸው ይችሉ የነበሩ ሁለቱም ወላጆቹ የሞ shall receive 20% of the pension to which
ቱበት ልጅ ከእያንዳንዳቸው አበል ፳ በመቶ each of the deceased parent was or would
ይከፈለዋል፤ ሆኖም የጡረታ አበሉ ድምር በዚህ have been entitled; provided, however,
አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፪) መሠረት ሊከፈል that the sum of such pensions shall not be

ከሚችለው ያነሰ አይሆንም፡፡ less than the amount payable in


accordance with Sub-Article (2) of this
Article.
፵፪. የወላጅ ጡረታ አበል 42. Parent’s Pension

ለሟች ወላጆች ለእያንዳንዳቸው የሚከፈለው The amount of pension payable to each parent

የጡረታ አበል ሟች ያገኝ ወይም ሊያገኝ ይችል shall be 15% of the pension to which the

የነበረው የጡረታ አበል ፲፭ በመቶ ይሆናል፡፡ deceased was or would have been entitled. If

ሆኖም ከወላጆች ሌላ ተተኪ ከሌለ ፳ በመቶ there are no survivors other than the parents,

ይሆናል፡፡
the pension shall be 20%.

፵፫. የተተኪዎች ዳረጎት 43. Survivors’ Gratuity


በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፴፱ ንዑስ-አንቀጽ (፪) The amount of gratuity payable to the
ለተመለከቱት ተተኪዎች የሚከፈለው የዳረጎት survivors referred to under Article 39 Sub
መጠን ለሟች በዚህ አዋጅ መሠረት ሊከፈለው Article (2) of this Proclamation shall be the
ይገባ ከነበረው ዳረጎት እንደአግባቡ በዚህ አዋጅ amount of gratuity to which the deceased
አንቀጽ ፵(፩) ወይም አንቀፅ ፵፩ በተወሰነው would have been entitled and shall be

መቶኛ ተባዝቶ ይታሰባል፡፡ calculated in accordance with the percentage


specified in Article 40(1) or Article 41 of this
Proclamation, as the case may be.
ገጽ ፲፬ሺ፹፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14087

፵፬. የተተኪዎች አበል ገደብ 44. Limit of Survivors’ Benefits


፩/ በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ ፵ እስከ አንቀፅ ፵፫ 1/ The total amount of benefits payable to
በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት survivors in accordance with the provisions
ለተተኪዎች የሚከፈለው አበል ድምር ሟች from Article 40 up to Article 43 of this
ያገኝ ወይም ሊያገኝ ይችል ከነበረው አበል ፻ Proclamation shall not exceed 100%
በመቶ /መቶ በመቶ/ ሊበልጥ አይችልም፤ (hundred percent) of the benefit to which

ከተጠቀሰው መጠን በልጦ ከተገኘ ከእያንዳንዱ the deceased was or would have been

ተተኪ አበል ላይ ተመጣጣኝ ቅናሽ ይደረጋል፡፡ entitled. In the case of excess sum, each
survivor’s share shall be proportionately
reduced to adjust until the total comes
down to100%.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ If the number of survivors is reduced
የተተኪዎች ጡረታ አበል ከተስተካከለ በኋላ subsequent to adjustment under Sub-
የተተኪዎች ብዛት ከቀነሰ የአበሉ መጠን Article (1) of this Article, further
እንደገና ይስተካከላል፡፡ adjustment of the amount of benefits shall
be made accordingly.
ክፍል ዘጠኝ PART NINE
አበልን የሚመለከቱ የወል ድንጋጌዎች GENERAL PROVISIONS RELATING
TO BENEFITS
፵፭. ስለጡረታ አበልና መጠን መሻሻል 45. Adjustment of Pension and Amount
የአስተዳደሩ የስራ አመራር ቦርድ ወቅታዊ የኑሮ The Administration's management board,
ሁኔታንና የጡረታ ፈንዱን የመክፈል አቅም considering the exisisting living conditions
በማገናዘብ እስከ ፫ (ሦሥት)ሰ ዓመት ባለ ጊዜ and the ability to pay of the pension fund,
ውስጥ ዝቅተኛ ወርሃዊ የጡረታ አበል መጠንና shall adjust the minimum monthly pension
የጡረታ አበል ማስተካከያ ያደርጋል፡፡ and pension adjustment within 3(Three)
years.

፵፮. የጡረታ አበል አከፋፈልና የመክፈያ ጊዜ 46. Mode and Period of Payment of Pension
፩/ የጡረታ አበል የሚከፈለው በየወሩ ይሆናል፡፡ 1/ Payment of pension shall be commenced
monthly.
፪/ የአገልግሎት ጡረታ አበል መታሰብ 2/ Retirement pension shall commence to
የሚጀምረው የግል ድርጅት ሠራተኛው accrue as of the first day of the month
በዕድሜ ለጡረታ ብቁ ከሆነበት ቀጥሎ ካለው following that in which the employee
ወር መጀመሪያ ቀን አንስቶ ነው፡፡ retires.
ገጽ ፲፬ሺ፹፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14088

፫/ የጤና ጉድለት ጡረታ አበል መታሰብ 3/ Invalidity pension shall commence to


የሚጀምረው የግል ድርጅት ሠራተኛው በጤና accrue as of the first day of the month
ጉድለት ምክንያት መሥራት የማይችል መሆኑ following that in which the invalidity of the
በሕክምና ቦርድ ከተረጋገጠበት ቀጥሎ ካለው employee is ascertained by medical board.
ወር የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ነው፡፡
፬/ የጉዳት ጡረታ አበል መታሰብ የሚጀምረው 4/ Incapacity pension shall commence to
የግል ድርጅት ሠራተኛው በጉዳት ምክንያት accrue as of the first day of the month
መሥራት የማይችል መሆኑ በሕክምና ቦርድ following that in which the permanent total
ከተረጋገጠበት ቀጥሎ ካለው ወር የመጀመሪያ incapacity sustained by the employee is
ቀን አንስቶ ነው፡፡ ascertained by medical board.

፭/ የተተኪዎች ጡረታ አበል መታሰብ የሚጀምረው 5/ Survivor's pension shall commence to


ባለመብቱ ከሞተበት ቀጥሎ ካለው ወር accrue as of the first day of the month
የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ነው፡፡ following that in which the beneficiary
dies.
፵፯. የዳረጎት አከፋፈልና የመክፈያ ጊዜ 47. Mode and Period of Payment of Gratuity
፩/ ማንኛውም ዳረጎት የሚከፈለው በአንድ ጊዜ 1/ Payment of any gratuity shall be

ነው፡፡ commenced in lump sum at once.

2/ Retirement or invalidity gratuity shall be


፪/ የአገልግሎት ወይም የጤና ጉድለት ዳረጎት
payable beginning with the first day of the
ተከፋይ የሚሆነው የግል ድርጅት ሠራተኛው
month following that in which the
ከሥራ ከተሰናበተበት ቀጥሎ ባለው ወር
employee separates from the service.
የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ነው፡፡
፫/ የጉዳት ዳረጎት ተከፋይ የሚሆነው የግል 3/ Incapacity gratuity shall be payable

ድርጅት ሠራተኛው ላይ ጉዳት ስለመድረሱና beginning with the day where evidence

መጠኑን የሚገልጽ ማስረጃ ከቀረበበት ቀን ascertaining the injury and its degree is

ጀምሮ ነው፡፡ submitted.

፵፰. የይርጋ ጊዜ 48. Period of Limitation


፩/ ማንኛውም የውዝፍ ጡረታ አበል ወይም 1/ any claim for payment of arrears of pension
የዳረጎት ክፍያ ጥያቄ ከአምስት ዓመት በኋላ benefit or payment of gratuity shall be
በይርጋ ይታገዳል፡፡ barred by limitation after five years.

፪/ የይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው በመብቱ 2/ the period of limitation shall begin to run
መጠቀም ከሚቻልበት ቀጥሎ ካለው ቀን አንስቶ from the day following that in which the
ነው፤ right may be exercised;
፫/ በሚከተሉት ምክንያቶች የባከነ ጊዜ ለይርጋ 3/ The period of limitation shall not include
አቆጣጠር አይታሰብም፡- the following:
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page
፲፬ሺ፹፱ 14089
gA
ሀ) ባለመብትነትን ለማረጋገጥ የተጀመረ የፍርድ a) period lapsed due to a court process
ቤት ሥርዓት እስከሚጠናቀቅ የወሰደው ጊዜ፤ started to establish right;
ለ) ማንኛውም የግል ድርጅት ለሠራተኛው b) After written request of the
የጡረታ አበል ውሳኔ አስፈላጊ የሆኑ administration, period lapsed due to
ማስረጃዎችን እንዲያሟላ በአስተዳደሩ failure of a private organization to

በጽሁፍ ተጠይቆ የሠራተኛውን ማስረጃ submit relevant evidentiary documents of

አሟልቶ ባለመላኩ ያለፈው ጊዜ፤ pension benefit entitlement for its


employee;
ሐ) አስተዳደሩ የቀረበለትን የክፍያ ጥያቄ c) Periods necessary for the decision of
መርምሮ ለመወሰን የወሰደው ጊዜ፡፡ benefit entitlement by the
administration.
፵፱. የጡረታ መዋጮ ተመላሽ ስላለመደረጉ 49. Non-Reimbursement of Pension
Contribution
የግል ድርጅት ሠራተኛው አገልግሎት If the employment contract of an employee is
በማንኛውም ምክንያት ቢቋረጥ ለግል ድርጅቱም terminated due to any reason, the pension
ሆነ ለግል ድርጅት ሠራተኛው የጡረታ መዋጮ contribution may not be reimbursed for the
ተመላሽ አይደረግም፡፡ private organization as well as for the
employee.

፶. አበል የማግኘት መብትን ማስተላለፍ ስላለመቻሉ 50. None-Transferability of Benefit


Entitlement
አበል የማግኘት መብት የዕዳ መያዣ ሊደረግ The right to receive benefits shall not be
ወይም በውርስም ሆነ በሌላ በማናቸውም መንገድ pledged or transferred by inheritance or any
ሊተላለፍ አይችልም፡፡ other means.

፶፩. ስለአበል በሕግ መከበር 51. Attachment of Benefits


በዚህ አዋጅ መሠረት የሚሰጥ አበል፡- Benefits payable in accordance with this
Proclamation shall not be attached in relation
to any debts unless ordered by a court in
respect of:
፩/ ለመንግሥት ገቢ የሚሆን መቀጮ፣ ግብር 1/ public fines, taxes or charges; or
ወይም ቀረጥ ለመክፈል፤ ወይም

፪/ አግባብ ባለዉ ሕግ መሠረት ቀለብ የመስጠት 2/ fulfillment of obligation to supply


ግዴታን ለመወጣት፤በፍርድ ቤት ካልታዘዘ maintenance in ordered by the court
በስተቀር፤ accordance with the relevant law.
በሌላ ዕዳ ምክንያት አይከበርም፡፡
ገጽ ፲፬ሺ፺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14090

፫/ የማሕበራዊ ጤና መድህን አዋጅ ቁጥር 3/ Notwithstanding the provision of Article 9


፮፻፺/፪ሺ፪ አንቀጽ ፱ እና የዚህ አንቀጽ ንዑስ- of Social Health Insurance Proclamation
አንቀጽ (፩) እና (፪) ድንጋጌ ቢኖርም No. 690/2010 and Sub-Article (1) and (2)
ለማሕበራዊ ጤና መድህን የሚሠበሠብ የጤና of this Article, a contribution for social
መድህን መዋጮ በየወሩ ከጡረታ አበል ላይ health insurance shall be deducted monthly
ተቀንሶ ለጤና መድህን ፈንድ ገቢ ይደረጋል፤ from pension benefit and transferred to

ሆኖም፡- social health insurance fund. However:

ሀ) ወርሃዊ የጡረታ አበል በመቀበል ላይ ያለ a) If the beneficiary who receives monthly

ባለመብት በሠራተኛነት በመቀጠር ደመወዝ pension benefit also receives salary

የሚያገኝ ከሆነ የጤና መድህን መዋጮ from employment, a contribution for

የሚቀነሠው በየወሩ ከሚከፈለው ደመወዝ


social health insurance shall be
deducted only from his monthly salary;
ላይ ብቻ ይሆናል፤
b) If the principal beneficiary who receives
ለ) ዋና ባለመብት በመሆን ጡረታ አበል
pension benefit also receives survivors'
በመቀበል ላይ ያለ ባለመብት የተተኪም
pension benefit, the contribution for
የጡረታ አበል የሚያገኝ ከሆነ የጤና
social health insurance shall be
መድህን መዋጮ የሚቀነሠው ዋና ባለመብት
deducted only from the pension benefit
በመሆን ከሚያገኘው የጡረታ አበል ላይ
of principal beneficiary.
ብቻ ይሆናል፡፡
PART TEN
ክፍል አሥር
MISCELLANEOUS PROVISIONS
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

፶፪/ የመብቶች ግንኙነት


52. Relationship between Entitlements
1/ An employee who receives pension benefit
፩/ በግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ
from private organization pension schema
የጡረታ አበል በመቀበል ላይ ያለ ባለመብት
if employed in a private organization
በዚህ አዋጅ በሚሸፈን የግል ድርጅት ከተቀጠረና
covered by this Proclamation and has not
ለጡረታ መውጫ ዕድሜ ያልደረሰ ከሆነ አዲሱ
reached the retirement age, his new service
አገልግሎት ከቀድሞ አገልግሎቱ ጋር ተደምሮ
shall be added to his previous service;
ይታሰብለታል፡፡ ሆኖም እንደገና የታሰበው አበል
provided, however, that if the retirement
ከቀድሞው አበል ያነሰ ከሆነ የቀድሞውን አበል
benefit based on the accumulated service is
የማግኘት መብቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ወደ ስራ
less than the previous one, without
በመመለስ ለፈጸመው አገልግሎት የሚከፈለው
prejudice to his right to receive the
አበል ወይም የጡረታ መዋጮ አይኖርም፡፡
previous pension, he may not receive any
payment or contribution reimbursement for
the new service he provided.
ገጽ ፲፬ሺ፺፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14091

፪/ በሁለት ወይም ከዚያ በላይ የግል ድርጅት 2/ if a private organization employee is


ውስጥ በመቀጠር በሁለት ወይም ከዚያ በላይ employed and salaried from two or more
የግል ድርጅት ደመወዝ ከሚከፈለው ሠራተኛ private organizations, the pension
የጡረታ መዋጮ የሚሠበሠበው ሠራተኛው contribution may be collected according to
ከመረጠውና በአንድ የግል ድርጅት ከሚከፈለው his choice from salary paid by one private
ደመወዝ ላይ ብቻ ይሆናል፡፡ሆኖም የግል organization; provided, however, that if a

ድርጅት ሠራተኛው የመንግሥት ሠራተኛም private organization employee is a public

ጭምር ከሆነ በግል ድርጅቱ ከሚከፈለው servant as well, the pension contribution

ደመወዝ ላይ የጡረታ መዋጮ አይሠበሠብም፣ may not be collected from a salary paid by

አገልግቱም ለጡረታ አበል አወሳሰን any private organization, and the service

አይታሰብም፡፡
may not be calculated for pension benefit.

፫/ በዚህ አዋጅ ወይም በመንግሥት ሠራተኞች 3/ If a re-employed beneficiary was entitled


ጡረታ አዋጅ መሠረት መጦሪያ ዕድሜ ፷ ላይ to a retirement pension benefit pursuant to
ከመድረሱ አስቀድሞ የጡረታ አበል this Proclamation or Public Servant
የተወሠነለት ባለመብት በዚህ አንቀጽ ንዑስ- Pension Proclamation before the retirement

አንቀጽ (፩) መሠረት እንደገና በመቀጠር age of 60, the new service that has been

የፈጸመው አገልግሎት ከቀድሞ አገልግሎቱ ጋር rendered by him shall be added to his

ተዳምሮ አበሉ ተሻሽሎ የሚከፈለው መጦሪያ pension benefit with the pervious service in

ዕድሜ ፷ ላይ ሲደርስ ብቻ ይሆናል፡፡ሆኖም accordance with Sub-Article (1) of this

በስራ ላይ ጉዳት ወይም በጤና ጉድለት Article only when he attains the retirement

ምክንያት ሠራተኛው ደመወዝ የሚያስገኝ


age of 60; provided, however, that if it is
ascertained by a medical board that the
ማናቸውንም ስራ መስራት የማይችል መሆኑ
employee of a private organization is
በህክምና ቦርድ ተረጋግጦ ከስራ ሲሠናበት ከስራ
incapable of fulfilling service due to
ከተሠናበተበት ወር ቀጥሎ ካለው ወር ጀምሮ
employment injury or health problems and
አበሉ ተሻሽሎ ይከፈላል፡፡
separated from service, his pension shall be
re-considered starting from the next month
following his separation from service.
53. Obligation to Provide Evidentiary Data
፶፫. መረጃ የመስጠትና የመተባበር ግዴታ
and Duty to Cooperate
፩/ ማንኛውም የግል ድርጅት ከአስተዳደሩ 1/ In accordance with the direction of the
በሚተላለፈው መመሪያ መሠረት ለዚህ አዋጅ Administration any private organization
አፈጻጸም የሚያስፈልጉ እያንዳንዱን የግል shall collect, compile and submit to the
ድርጅት ሠራተኛ የሚመለከቱ መረጃዎችና administration, in accordance with the
ማስረጃዎች ማሰባሰብ፣ ማጠናቀር፣ ማደራጀትና form and within the time limit specified
በአስተዳዳሩ በሚወሰነው ጊዜና ቅጽ መሠረት by the Administration, particulars and
፲፬ሺ፺፪
ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14092

ለአስተዳደሩ የማስተላለፍ ግዴታ አለበት፡፡ evidences relating to each of its


employees which are necessary for the
implementation of this Proclamation.
፪/ ይህን አዋጅ በሥራ ላይ ለማዋል እንዲቻል 2/ Any person shall furnish written evidence
ማንኛውም ሰው የጽሑፍ ማስረጃ እንዲልክ or appear and testify or give his opinion
ወይም ቀርቦ አስተያየትና መረጃ እንዲሰጥ when so requested by the Administration

በአስተዳደሩ ሲጠየቅ የመስጠት ግዴታ for the purpose of implementing this

አለበት፡፡ Proclamation.

፫/ የሚመለከታቸው አካላት በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3/ Appropriate bodies shall have the duty to
፲፪ ንዑስ አንቀጽ (፮) በሚሰጥ ውክልና cooperate with the Administration in
መሠረት የጡረታ መዋጮ በመሰብሰብ ረገድ collecting pension contributions pursuant

ከአስተዳደሩ ጋር የመተባበር ግዴታ to delegations of powers under Sub-

ይኖርባቸዋል፡፡ Srticle (6) of Article 12 of this


Proclamation.
፶፬. የአስተዳደሩ ውሣኔዎች 54. Decision of the Administration
፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት ለሚሰጥ ለማናቸውም 1/ The fulfillment of conditions for
ዓይነት አበል ብቁ የሚያደርጉ ሁኔታዎች entitlement to any kind of benefit payable
መሟላታቸው የሚረጋገጠውና የአበሉ ዓይነትና in accordance with this Proclamation and
መጠን የሚወሰነው በአስተዳደሩ ይሆናል፡፡ the amount of the benefit shall be decided
by the Administration.
፪/ አስተዳደሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The decision of the Administration to be
መሠረት ውሣኔ የሚሰጠው የራሱን የመረጃ rendered in accordance with Sub-Article
ማህደር፣በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፮ እና ፶፫ (1) of this Article shall be based on its

መሠረት የሚተላለፉትን መረጃዎች እና እንደ own record, evidentiary data submitted to

አግባቡ ባለመብቱ የሚያቀርባቸውን ተጨማሪ it in accordance with Article 16 and 53 of

ማስረጃዎች መሠረት በማድረግ ይሆናል፤ this Proclamation, and as may be


appropriate, on additional evidences
produced by the beneficiary.
፫/ በአስተዳደሩ የመረጃ ማህደርና በሌላ አካል 3/ In the case of a difference between the
በቀረበለት ማስረጃ መካከል ልዩነት ቢፈጠር records of the Administration and
ተቀባይነት የሚኖረው ማስረጃ በአስተዳደሩ evidentiary data submitted to it, the
ይወሰናል፡፡ prevailing evidence shall be decided by
the Administration.
ገጽ ፲፬ሺ፺፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14093

፶፭. ውሣኔን እንደገና ስለመመርመር 55. Review of Decisions


፩/ ቅሬታ ያለው ባለመብት በሚያቀርበው ጥያቄ 1/ The Administration may review its previous
ወይም በራሱ አነሳሽነት አስተዳደሩ ቀደም decision upon request by an aggrieved
ብሎ የሰጠውን ውሳኔ እንደገና ለመመርመር beneficiary or on its own initiative.
ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፩ የተደነገገው ቢኖርም 2/ Without prejudice to the provision of

አስተዳደሩ ውሣኔውን እንደገና ሲመረምር Article 51 of this Proclamation, where

የአበል መሠረዝ፣ መቀነስ ወይም መቋረጥ upon review, the Administration finds that

ሊያስከትል የሚችል በቂ ምክንያት ያገኘ there is reasonable ground for cancellation,

እንደሆነ ውሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ ሊሰረዝ፣ deduction or termination of benefits, it may

ሊቀነስ ወይም ሊቋረጥ በሚገባው አበል መጠን


suspend payment to the extent the benefit
is to be cancelled, deducted or terminated.
ክፍያው ታግዶ እንዲቆይ ማድረግ ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፩ የተደነገገው ቢኖርም 3/ Notwithstanding the provisions of Article
እንደገና በተደረገው ምርመራ የጡረታ አበል 51 of this Proclamation, if the
እንዲቀነስ አስተዳደሩ ከወሰነ ወይም ከዚህ አዋጅ Administration, upon review, has decided
ድንጋጌ ውጪ ያለአግባብ የጡረታ አበል to deduct the benefit or the benefit paid is

ከተከፈለ አስተዳደሩ ከባለመብቱ አበል ላይ contrary to this Proclamation, it shall have

እየቀነሰ ለጡረታ ፈንዱ ገቢ የማድረግ ሥልጣን the power to deduct the amount paid

ይኖረዋል፡፡ thereof from the benefit of the beneficiary


and transfer same to the Pension Fund.
፶፮. ስለይግባኝ 56. Appeal

፩/ አስተዳደሩ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፬ ወይም 1/ A beneficiary who is aggrieved by the

አንቀፅ ፶፭ መሠረት በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ decision of the Administration made

ማንኛውም ባለመብት በመንግሥት ሠራተኞች pursuant to Article 54 or Article 55 of this


Proclamation shall have the right to lodge
ጡረታ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፷፯/፪ሺ፲፬
an appeal to the Social Security Appeal
ለተቋቋመው የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ
Tribunal established by Public Servant
ጉባኤ ይግባኝ የማቅረብ መብት ይኖረዋል፡፡
Pension Proclamation No 1267/2022.
፪/ የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር 2/ Article 56 of the Public Servants Pension
፩ሺ፪፻፷፯/፪ሺ፲፬ አንቀጽ ፶፮ ድንጋጌዎች በዚህ Proclamation No1267/2022 shall be
አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፩) መሠረት በግል applicable to employees of private
ድርጅት ሠራተኞች የሚቀርቡ ይግባኞችን organizations lodging appeals pursuant to
በሚመለከትም ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ Sub-Article (1) of this Article.
ገጽ ፲፬ሺ፺፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14094

፶፯. ከግብር ነፃ ስለመሆን 57. Tax Exemption


በዚህ አዋጅ መሠረት ከሚከፈል የጡረታ አበል፣ No tax shall be payable on benefits received,
ከሚሰበሰብ የጡረታ መዋጮ እና ከጡረታ ፈንድ pension contribution collected and profits
ኢንቨስትመንት ከሚገኝ ትርፍ ላይ ግብር earned from investment of the Pension Fund,
አይከፈልም፡፡ in accordance with this Proclamation.
፶፰. የመረጃ አያያዝ ሃላፊነት 58. Responsibility of data keeping

አስተዳደሩ በዚህ አዋጅ መሰረት የሚመዘግባቸውን The Administration shall be responsible for

መረጃዎች የመሰብሰብና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ the collection and digitization of data

አደራጅቶ የመያዝ ሃላፊነት አለበት፡፡ registration in accordance with this


Proclamation.

፶፱. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ 59.Transitory Provisions


፩/ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት ለተፈጠሩ ሕጋዊ 1/ Previous laws and Directives shall remain

ሁኔታዎች ቀደም ሲል ሲሰራባቸው የነበሩ applicable to legal situations created before

ሕጎችና መመሪያዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፤ the coming into force of this Proclamation.

፪/ አስተዳደሩ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፱ 2/ Until the Administration issues the schedule

የተጠቀሰውን የአካል ጉዳት መወሰኛ ሠንጠረዥ referred to in Article 29 of this

እስከሚያወጣ ድረስ የህክምና ቦርዶች Proclamation to determine the degrees of

የሚከተሉት አሠራር ተፈጻሚነቱ ይቀጥላል፡፡


incapacity, the practices followed by
medical boards shall remain applicable.
፷. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 60. Power to Issue Regulation and Directive
፩/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ 1/ The Council of Ministers may issue

ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ደንቦችን ሊያወጣ Regulations necessary for the

ይችላል፤ implementation of this Proclamation.

፪/ አስተዳደሩ ይህን አዋጅና በዚህ አንቀጽ ንዑስ- 2/ The Administration may issue Directives
አንቀጽ (፩) መሠረት የሚወጡ ደንቦችን necessary for the implementation of this
ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን Proclamation and Regulations issued
ሊያወጣ ይችላል፡፡ pursuant to Sub-Article (1) of this Article.

፷፩. ቅጣት 61. Penalty


የያዘውን ማስረጃ በዚህ አዋጅ መሠረት Whosoever is unwilling to submit evidentiary
ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆነ ወይም የዚህን አዋጅ document under his possession or obstructs
ድንጋጌ አፈጻጸም የሚያሰናክል ተግባር የፈጸመ the implementation of this Proclamation is
ማንኛውም ሰው አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ punishable by the relevant provision of
ድንጋጌ መሠረት ይቀጣል፡፡ Criminal Law.
ገጽ ፲፬ሺ፺፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 0 6 mgaመጋቢቴ ፱ ቀን ፪ ሺህ ፻፬ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 18th March, 2022 ….page 14095

፷፪. የተሻሩ ሕጎች 62. Repealed laws


የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር Private Organization Employees’ Pension
፯፻፲፭/፪ሺ፫ እና ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር ፱፻፰/፪ሺ፯ Proclamation No 715/2011 and Amendment
ተሽሮ በዚህ አዋጅ ተተክቷል፡፡ Proclamation No. 908/2015 here by repealed
and replaced by this Proclamation.

፷፫. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 63. Effective Date

ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter into force up

ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ on the date of publication in the Federal


Negarit Gazeta.

አዲስ አበባ መጋቢት ፱ ቀን ፪ሺ፲፬ ዓ.ም Done at Addis Ababa, on this 18th Day of
March, 2022
ሣህለ ወርቅ ዘውዴ SAHLE-WORK ZEWDE
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ PRESIDENT OF THE FEDERAL
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like