You are on page 1of 52

www.abyssinialaw.

com

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
ሃያ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፴፫ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 25th Year No.33
አዲስ አበባ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ADDIS ABABA 12th March, 2019
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፲፫/፪ሺ፲፩ ዓ.ም Proclamation No. 1113/2019

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ገጽ………………….….ገጽ፲፩ሺ፮ Organizations of Civil Societies Proclamation …….….Page 11006

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፲፫/፪ሺ፲፩ PROCLAMATION NO .1113/2019

ORGANIZATIONS OF CIVIL SOCIEITIES PROCLAMATION


የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት WHEREAS, it is found necessary to enact a law to
እንዲሁም ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ give full effect to the freedom of association enshrined in the
መብት ስምምነቶች የተረጋገጠውን የመደራጀት መብት በተሟላ Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia
መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ ሕግ ማውጣት በማስፈለጉ፤ as well as International Human Rights Instruments ratified by
Ethiopia;

የመደራጀት መብት በሕገ መንግሥቱ የተረጋገጡ ሌሎች RECOGNIZING, the Instrumental role of Freedom
መብቶችን ለማስከበር ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ፤ of Association for the full exercise of other Rights recognized
in our Constitution;

በሕገ መንግሥቱ እንደተደነገገው፣ የመንግሥት አሠራር


FIRMLY CONVINCED, that the existence of an
በግልጽነት፣በተጠያቂነትና በአሳታፊነት እንዲከናወን ለማድረግ
active and freely organized society is imperative to ensure that
የነቃና በነፃነት የተደራጀ ማኅበረሰብ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን
government affairs are conducted in a transparent, accountable
በማመን፤
and participatory manner;
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአገሪቱ ልማትና ዲሞክራሲያዊ
REALIZING , that the creation of an enabling
ሥርዓት ግንባታ ያላቸው ሚና እንዲጎለብት ለማድረግ የተመቻቸ
environment is essential to enhance the role of Civil Societies
ምህዳር መፍጠር ወሳኝ መሆኑን በመረዳት፤
Organizations in the development and democratization of the
country;

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፯
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11007

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ተጠያቂነት እና የሕብረተሰቡን RECOGNIZING, the need to regulate Civil Societies
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ድርጅቶቹ ሥራቸውን በሕግ Organizations to ensure accountability and maximum public
መሠረት መሥራታቸውን መቆጣጠር በማስፈለጉ፤ benefit from the sector;

በሕብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎት እና የበጎ ፈቃደኝነት ባሕልና COGNIZANT OF, the importance of nurturing the
culture of philantrophy and volunteerism in the society;
እንዲዳብር ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን በማመን፤

WHEREAS, it is found necessary to enact a new law


ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በሥራ ላይ የነበረው የበጎ አድራጎት
to address the shortcomings of the Charities and Societies
ድርጅቶችና ማኅበራት አዋጅ ቁጥር ፮፻፳፩/፪ሺ፩ የነበሩበትን
Proclamation Number 621/2009, which was in force prior to
ክፍተቶች ለመሸፈን የሚያስችል አዲስ ሕግ ማውጣት
the issuance of this Proclamation;
በማስፈለጉ፤

NOW THEREFORE, in accordance with Article 55/1


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ
of the Constitution of the Federal Democratic Republic of
፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው ታውጇል። Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:

ክፍል አንድ SECTION ONE


ጠቅላላ GENERAL
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር This Proclamation may be cited as the “Organizations of
፩ሺ፩፻፲፫/፪ሺ፲፩” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል። Civil Societies Proclamation No.1113/2019”.

፪. ትርጓሜ 2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ In this Proclamation unless the context requires
አዋጅ ውስጥ፦ otherwise:
፩/ “የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት” (ከዚህ በኋላ ድርጅት ተብሎ 1/ “Organizations of Civil Societes” (hereafter called
የሚጠራ) ማለት ቢያንስ ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች ‘Organization’) means a Non-Governmental, Non-
በፈቃደኝነት የሚመሠረት፣ የመንግሥት አካል ያልሆነ፣ partisan, Not for profit entity established at least by
ለትርፍ ያልተቋቋመ፣ ከማናቸውም የፖለቲካ ድርጅት two or more persons on voluntary basis and
ያልወገነ እና ሕጋዊ ዓላማን ለማሳካት ተመዝግቦ registered to carry out any lawful purpose, and
የሚንቀሳቀስ አካል ሲሆን፣የሙያ ማኅበራትን፤የብዙኀን includes Non-Government Organizations,
ማህበራት እና የድርጅቶች ኅብረቶችን ይጨምራል፤ Professional Associations, Mass based Societies and
Consortiums;
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፰
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11008

፪/ “አገር በቀል ድርጅት” ማለት በኢትዮጵያ ውስጥ ወይም 2/ “Local Organization” means a civil society organization
ከኢትዮጵያ ውጭ ሕጋዊ ሥራን ለመሥራት በዚህ ሕግ formed under the laws of Ethiopia by Ethiopians,
መሠረት በኢትዮጵያዊያን፣ በኢትዮጵያ ነዋሪ በሆነ የውጭ foreigners resident in Ethiopia or both;

አገር ዜጎች ወይም በሁለቱ አማካኝነት በጋራ የተቋቋመ


ድርጅት ነው፤
፫/ “የውጭ ድርጅት” ማለት በውጭ አገር ሕግ መሠረት 3/ “Foreign Organization” means a non-governmental
የተቋቋመና በኢትዮጵያ ውስጥ ተመዝግቦ የሚንቀሳቀስ organization formed under the laws of foreign countries
መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ነው፤ and registered to operate in Ethiopia;

፬/ "የበጎ አድራጎት ድርጅት" ማለት ለጠቅላላው ህዝብ ወይም 4/ “Charitable Organization” means an organization
ለሶስተኛ ወገን መስራትን አላማ አድርጎ የተቋቋመ ድርጅት established with the aim of working for the interest of

ነው፤ general public or third party;

፭/“የሙያ ማኅበር” ማለት አንድን ሙያ መሠረት በማድረግ 5/“Professional Association” means an Organization
formed on the basis of a profession, and its objectives
የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን፣ ዓላማውም የአባላቱን መብትና
may include protecting the rights and interests of its
ጥቅም ማስከበር፣ የሙያ ሥነ-ምግባርን ማሳደግ፣ የአባላትን
members; promoting professional conduct, building the
አቅም መገንባት እንዲሁም በሙያቸው ለሕዝብና ለአገር
capacities of members or mobilize professional
አስተዋጽዖ ማድረግን የሚጨምር ነው፤
contributions of its membership to the community and
the country;
፮/ “ኅብረት” ማለት ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ድርጅቶች
6/ “Consortium” means a grouping formed by two or more
የሚቋቋም ስብስብ ሲሆን፣ የኅብረት ኅብረቶችን
civil societies Organizations, and includes consortia of
ይጨምራል፤ consortiums;
`

7/ “Board” means the Civil Society Organizations Board


፯/ “ቦርድ” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት የተቋቋመው የሲቪል
established in accordance with the provisions of this
ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ቦርድ ነው፤
Proclamation;
፰/“የዘርፍ አስተዳዳሪ” ማለት የተለየ ፈቃድ በሚያስፈልጋቸው
8/“Sector Administrator” means a Government body
የሥራ ዘርፎች ለሚሰማሩ ድርጅቶች የሥራ ፈቃድ
mandated to issue licenses for Organizations operating
የሚሰጥ እና ተገቢውን ሙያዊ ክትትልና ድጋፍ የሚያደርግ
in sectors that require special licensing and to provide
መንግሥታዊ መሥሪያ ቤት ነው፤
appropriate technical follow up and support;
፱/ ‟ልዩ ፍቃድ ማለት በአንድ ስራ ላይ ለመሰማራት በህግ
9/ “Special License” means a license given to
ፍቃድ እንደሚያስፈልግ የተገለጸ በሆነ ጊዜ በዚህ ስራ ላይ
participants on certain activity when prescribed by law.
ለመሰማራት የሚሰጥ የፈቃድ አይነት ነው፤
10/ “Agency” means the Civil Societies Organizations
፲/ “ኤጀንሲ” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት የተቋቋመው የሲቪል Agency established in accordance with the provisions
ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ነው፤ of this Proclamation;
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፱
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11009

፲፩/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ 11/ “State” shall mean a State specified under Article 47 of
ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ፵፯ የተመለከተው the Constitution of the Federal Democratic Republic
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አባል የሆነ of Ethiopia as a member of the Federal Democratic

ክልል ነው፤ Republic of Ethiopia;

፲፪/ “ምክር ቤት” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፭ መሠረት 12/ “Council” means a grouping of civil society
የሚቋቋመው የድርጅቶች ምክር ቤት ነው፤ organizations formed in accordance with Article 85
of this Proclamation;
፲፫/ “የሃይማኖት ተቋም” ማለት የአንድ ሃይማኖት ተከታዮች 13/ “Religious Institution” means an institution
ሃይማኖታቸውን ለማደራጀትና ለማስፋፋት የሚያቋቁሙት established by believers to organize and propagate
ተቋም ሲሆን የበጎ አድራጎት ዓላማዎችን ለማሳካት their religion and shall not include organizations
የተቋቋሙ ወይም የኃይማኖት ተቋሙ የሚያቋቁማቸውን established by the religious institutions to advance

የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን አይጨምርም፤ charitable purposes.it does not include an


organization organized by the religious institution;

፲፬ “የራስ አስተዳደር” ማለት ድርጅቶች በምክር ቤቱ አማካኝነት 14/ “Self-Regulation” means a mandatory regulatory

ራሳቸውን ለማስተዳደር በፈቃዳቸው በሚያወጡት የሥነ system led by a voluntary code of conduct adopted by
Organizations through the Council to govern
ምግባር ደንብ የሚመራ አስገዳጅ የቁጥጥር ሥርዓት ነው፤
themselves;
፲፭/ “የሥራ አመራር አባላት” ማለት ተጠሪነታቸው ለድርጅቱ 15/ “Members of Management” means persons elected by
የበላይ አካል (እንደሁኔታው ለድርጅቱ ጠቅላላ ጉባዔ ወይም members or the board of a civil societies organization
ቦርድ) ሆኖ የድርጅቱን የሥራ ሂደት እንዲከታተሉና to manage and follow up the operations of the
እንዲቆጣጠሩ በድርጅቱ አባላት ወይም በድርጅቱ ቦርድ organization and accountable to the highest body of

የተመረጡ ሰዎች ናቸው፤ the organization (the General Assembly or Board as


appropriate);
፲፮/ “የሥራ መሪ” ማለት የድርጅቱን የዕለት ከዕለት ሥራ 16/ “Officer” means a person hired to manage the day to
በበላይነት እንዲመራ በውል የተቀጠረና ተጠሪነቱም ለሥራ day operations of the organization and accountable to
አመራር ኮሚቴ ወይም ለድርጅቱ ቦርድ የሆነ ግለሰብ ነው፤ the Management Committee or Board of the
፲፯/ “ሰው” ማለት ማናቸውም የተፈጥሮ ሰው ወይም ሕጋዊ Organization;
ሰውነት ያለው አካል ነው፤ 17/ “Person” shall mean any physical or juridical person;
፲፰/ በዚህ አዋጅ ውስጥ በወንድ ፆታ የተገለፀው ድንጋጌ የሴት
ፆታንም ያካትታል። 18/ Any expression in the Masculine gender in this
Proclamation includes the Feminine.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፲ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11010

፫. የተፈፃሚነት ወሰን 3 . Scope of Application


፩/ ይህ አዋጅ በሚከተሉት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፦ 1/ This Proclamation shall be applicable to:
(ሀ) በሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ክልሎች በሚንቀሳቀሱ a) Organizations operating in two or more regional

ድርጅቶች፤ states;

(ለ) በውጭ ድርጅቶች፤ b) Foreign Organizations;

(ሐ) በውጭ አገር በሚንቀሳቀሱ፣ክፍለ c) Organizations established in Ethiopia to work on

አህጉራዊ፣አህጉራዊ ወይም ዓለም አቀፋዊ ዓላማን International, Regional or Sub Regional issues or
not operate abroad;
ለመተግበር በተቋቋሙ አገር-በቀል ድርጅቶች፤
d) Organizations operating in the City
(መ) በአዲስ አበባ ወይም በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር
Administration of Addis Ababa or Dire Dawa;
በሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች፤
and,
(ሠ) የሃይማኖት ተቋማት በሚያቋቁሟቸው በጎ አድራጎት
ድርጅቶች፤ e) Charitable Organizations established by
religious Institutions.
፪/ ለዚህ አንቀፅ አላማ ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ክልሎች
2/ For the purpose of this provision Organizations
የሚንቀሳቀስ ድርጅት ማለት የተቋቋመበትን ዋና ስራ
operating in two or more regional states means an
ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ክልሎች የሚሰራ ፣ ቋሚ የሆነ
Organization which implement its main mission in two
ቢሮ ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ክልሎች ከፍቶ
or more regional states, an Organization which have its
የሚንቀሳቀስ፣ ቋሚ የሆኑ አባላት ሁለትና ከዚያ በላይ permanent office in two or more regional states, an
በሆኑ ክልሎች አፍርቶ የሚንቀሳቀስ ወይም የገንዘብ Organization which have permanent members and
ማሰባሰብ ስራ ቋሚ በሆነ መንገድ ሁለትና ከዚያ በላይ operate in two or more regional states or an
በሆኑ ክልሎች የሚሰራ ድርጅት ነው፡፡ organization which collects fund in two or more
regional states permanently.
፫/ ይህ አዋጅ በሚከተሉት ላይ ተፈፃሚ አይሆንም፡-
3/ This Proclamation shall not be applicable to:
(ሀ) በሃይማኖት ተቋማት፤
a) Religious Institutions;
(ለ) በእድር፣ እቁብና መሰል ባሕላዊ ስብስቦች ፤
b) Edir, Equb and similar traditional Institutions;
(ሐ) በሌላ ሕግ መሠረት በተቋቋሙ ተቋማት።
c) Organizations formed under other laws.

ክፍል ሁለት
SECTION TWO
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ CIVIL SOCIETIES ORGANIZATION AGENCY
፬. መቋቋም 4. Establishment
፩/ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ 1/ Agency for Civil Societies Organizations (hereinafter
“ኤጀንሲ” እየተባለ የሚጠራ) የሕግ ሰውነት ያለው referred to as the “Agency”) is hereby established
የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ by this Proclamation with its own legal personality
ተቋቁሟል። and as an Institution of the Federal Government.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፩
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11011

፪/ የኤጀንሲው ተጠሪነት ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይሆናል። 2/ The Agency shall be accountable to the Federal
Attorney General.
፭. የኤጀንሲው ዓላማዎች 5. Objectives of the Agency
ኤጀንሲው የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፡- The Agency shall have the following objectives:

፩/ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግሥትና ኢትዮጵያ ፈርማ 1/ Create conducive environment for the full exercise of
በተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መሠረት freedom of association in accordance with the
የመደራጀት መብት በተሟላ ሁኔታ እንዲረጋገጥ stipulations of the FDRE Constitution and International
የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር፤ Aggrements ratified by Ethiopia;

፪/ ድርጅቶች በተመዘገቡበት ዓላማ መሠረት ሥራቸውን 2/ Ensure maximum public benefit by supervising whether
ማከናወናቸውን በመከታተልና በመቆጣጠር organizations carry on their activities in accordance
የሕብረተሰቡን የላቀ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፤ with their registered objectives;

፫/ ድርጅቶች አቅማቸው እንዲጎለብትና ተልዕኮአቸውን 3/ Build the capacity of organizations to enable them to
በብቃት እንዲወጡ ማስቻል፤ accomplish their objectives effectively;
፬/ በኅብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎት እና በጎ ፈቃደኝነት 4/ Foster the culture of philanthropy and volunteerism in

ባሕል እንዲዳብር ማድረግ፤ the society;

፭/ ድርጅቶች አሳታፊ የሆነ፣ ግልጽነትና እና ተጠያቂነት 5/ Encourage and support organizations to make sure that
የሠፈነበት የውስጥ አስተዳደር እና አሰራር they have internal governance systems which ensure
እንዲኖራቸው ማበረታታትና መደገፍ፤ transparency, accountability and participation;
፮/ በድርጅቶችና በመንግሥት መካከል ሊኖር የሚገባውን 6/ Put in place mechanisms to strengthen positive working
መልካም የሥራ ግንኙነት ሊያጠናክሩ የሚችሉ relations between organizations and the government;
አሰራሮችን መዘርጋት፤
፯/ ለድርጅቶች የራስ ቁጥጥርና አስተዳደር ስርዓት ተገቢውን 7/ Support the Civil Society Organization Self-Regulation
ድጋፍ መስጠት፡፡ and self Administration system.

፮. የኤጀንሲው ሥልጣንና ተግባራት 6. Powers and Functions of the Agency

ኤጀንሲው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡- The Agency shall have the following Powers and
Functions:
፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት ድርጅቶችን መመዝገብ፣ መደገፍ፣ 1/ Register Organizations and support, facilitate and
ሥራቸውን ማሳለጥና ማስተባበር፤ coordinate their activities in accordance with this
Proclamation;
፪/ ድርጅቶች ሥራቸውን በሕግ አግባብ ማከናወናቸውን 2/ Monitor and supervise Organizations to ensure that
ለማረጋገጥ አስፈላጊውን ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ፤ they undertake their activities in compliance with the
law;
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፪
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11012

፫/ የድርጅቶችን ዓመታዊ የሥራና የገንዘብ እንቅስቃሴ ሪፖርት 3/ Examine and the annual activity and financial reports of
በዚህ ሕግ በተወሰነው መሠረት መመርመር፤ organizations conduct the necessary follow up in
accordance with the stipulations under this Proclamation;

፬/ ድርጅቶች ግልጽነትና ተጠያቂነትን የሚያረጋግጥ የውስጥ 4/ Provide the necessary support to organizations to enable

አስተዳደር እና የራስ አስተዳደር ሥርዓት እንዲኖራቸው them to have systems of internal governance and self-
regulation that ensure transparency and accountability
አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠትና ተፈፃሚነቱን መከታተል፤
and to work together towards implementation of the
same;
፭/ከሚመለከታቸው የክልል መንግስታት አካላት ጋር 5/ Collaboration with concerned regional government
በመተባበር በአገሪቱ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶችን bodies, establish an information center that contains data
ቁጥር፣ የተሰማሩባቸውን ክልሎችና የሥራ ዘርፎች፣ on the number of organizations operating in the country,
የተጠቃሚዎቻቸውን እና የአባሎቻቸውን ብዛት እና መሰል sectors and regions in which they operate, the number
መረጃዎች የሚይዝ የመረጃ ማዕከል ማቋቋም እንዲሁም of their beneficiaries and members; analyze and
እነዚህን መረጃዎች መተንተንና በጋዜጣና በድረ-ገጽ disseminate the same through newspapers and websites;

አሳትሞ ማሰራጨት፤ 6/ Organize regular fourm for consultation between Federal

፮/ ከፌደራልና ከክልል የመንግሥት አካላት እንዲሁም and Regional Government bodies and Civil Society

ከድርጅቶች ጋር ቋሚ የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀት፤ Organizations;

7/ Work in collaboration with sector administrators in


፯/ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከዘርፍ አስተዳዳሪዎች ጋር በትብብር carrying out its responsibilities;
መሥራት፤
8/ Encourage Organizations to actively participate in the
፰/ ድርጅቶች መንግሥት በሚያወጣቸው ፖሊሲዎችና ሕጎች development of policies and laws by the Government;
የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ማበረታታት፤
9/ Conduct research and advise the Government on the role
፱/ ድርጅቶች በአገሪቱ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ፣ሰብዓዊ of Organizations in the protection of Human Rights,
መብቶች ጥበቃ እና የልማት እንቅስቃሴ ያላቸውን ሚና democratization and development activities of the
አስመልክቶ ተገቢውን ጥናት ማካሄድና መንግሥትን country;
ማማከር፤
10/ Develop policy guidelines to ensure that the development
፲/ ድርጅቶች የሚያከናውኗቸው የልማት ሥራዎች መንግሥት
activities undertaken by Organizations are to the extent
ከሚያወጣቸው የልማት ዕቅዶች ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ
possible aligned with the development plans issued by
የሚያግዙ የፖሊሲ መመሪያዎችን ማዘጋጀት፤
the government;
11/ Without prejudice to the provisions of relevant laws, to
፲፩/ አግባብነት ባላቸው ሕጎች ስለሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ
exercise the powers of registration and authentication of
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የድርጅቶችን መተዳደሪያ
documents with regard to Organizations;
ደንቦችና ማሻሻያዎቻቸውን ማረጋገጥና መመዝገብ፤
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፫
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11013

፲፪/ የአገልግሎት ክፍያዎችን በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጣ 12/ Collect fees for the services it renders in accordance
ደንብ መሰብሰብ፤ with the rate to be approved by the Government;

፲፫/ የንብረት ባለቤት መሆን፣ ውል መዋዋል፣ በራሱ ሥም 13/ Own property, enter into contract, sue and be sued in its

መክሰስና መከሰስ፤ own name; and,

፲፬/ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ የተሰጡትን ሥልጣንና 14/ Delegate, when it deems necessary, the powers and

ተግባራት ለሌሎች አካላት በውክልና መስጠት፤ functions given to it by this Proclamation;

፲፭/ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በየትኛውም የአገሪቱ ክፍል 15/ Open branch offices anywhere part of the country as it
ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶችን መክፈት፤ deems necessary;

፲፮/ በዘርፉ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን


16/ Work in close cooperation with the relevant
ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብና ሽብርተኝነትን በገንዘብ
Government Agencies to prevent money laundering
መርዳትን ለመከላከል የሚያስችሉ ሥራዎችን and the financing of terrorism;
ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በትብብር
መሥራት፤
17/ Prepare a list of liquidators and monitor their
፲፯/ ድርጅቶች ሲፈርሱ በሒሳብ አጣሪነት የሚያገለግሉ performance in the dissolution of Organizations;
ባለሙያዎችን ዝርዝር ማዘጋጀትና ሥራቸውን ባግባቡ
ማከናወናቸውን መቆጣጠር፤ 18. Administer the Civil Society Fund established by this
፲፰/ በዚህ አዋጅ የተቋቋመውን የሲቪል ማኅበረሰብ ፈንድ Proclamation;

ማስተዳደር፤
19. Promote a culture of volunteerism and voluntary
፲፱/ የበጎ ፈቃደኝነትን ባሕልና እንቅስቃሴ ማበረታታት፤የበጎ activities and disseminating the same; and,
ፈቃደኝነት በተመለከተ የስርጸት ስራ መስራት፤
20. Undertake other activities necessary for the achievement
፳/ ዓላማውን ለማስፈጸም የሚስፈልጉ ሌሎች ተግባራት
of its objectives.
ማከናወን።

፯. የኤጀንሲው አቋም 7. Organization of the Agency


ኤጀንሲው፦ The Agency shall have:
(ሀ) ቦርድ ፤ a/ Board;
(ለ) በመንግስት የሚሾም ዋና ዳይሬክተር እና እንደ b/ A Director General and as may be necessary
አስፈላጊነቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች፤ እና Deputy Director Generals to be appointed by the
government; and
(ሐ) ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሠራተኞች ይኖሩታል።
c/ The necessary staff.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፬
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11014

፰. የቦርዱ አባላት 8/ Members of the Board

፩/ ቦርዱ በሚከተለው ሁኔታ የሚሰየሙ አስራ አንድ አባላት 1/ The Board shall have Eleven members composed of:
ይኖሩታል፦
a) Three representatives of Government bodies,
(ሀ) በጠቅላይ አቃቤ ህጉ የሚሰየሙ የሦስት የመንግስት designated by the Attorney General ;
መስሪያ ቤቶች ተወካዮች፤
b) Three representatives designated by the Council
(ለ) በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የሚሰየሙ of Civil Society Organizations ;
ሦስት ተወካዮች፤
c) One expert knowledgeable in the workings of
(ሐ) በሲቪል ማኅበረሰብ ሥራ ተገቢው ዕውቀትና ልምድ civil society, to be appointed by the Attorney
ያለውና በግል ብቃት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ የሚሾም General on the basis of his/her competence;
አንድ ባለሞያ፤

(መ) የሁሉም አካል ጉዳተኞች የህብረተሰብ ክፍሎች d) Two members from National Federeation of
Disability Associations, who have the
ጥቅም ወይም ተሳትፎ የማሳደግና ማጠናከር ልምድና
experience and capacity to enhance and
ችሎታ ያላቸውን ሁለት አባላት በራሳቸው ከአካል
stregthen benefit and engagement of all
ጉዳተኞች ማህበራት ብሄራዊ ፌደሬሽን፤
disability community;

(ሠ) ከሴቶችና ወጣቶች ማህበራት በራሳቸው አደረጃጀት e) Two Members reperesented from Women and
የሚወከሉ ሁለት አባላት ። Youth Associations by their own structure.
፪/ የቦርድ አባላት ከየትኛውም ዓይነት ተጽዕኖ ነፃ በመሆን ,
2/ The members of the Board shall undertake their
ሥራቸውን በቅንነትና በታማኝነት ያከናውናሉ ።
responsibilities in good faith and with integrity free
from any external influence.
፫/ የቦርዱ ሊቀመንበር በጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ የሚሾም ሲሆን
3/ The Chairperson of the Board shall be elected by the
የሥራ ዘመኑም ሦስት ዓመት ይሆናል።
Attorney General and his term of service shall be 3
(three) years.
፱. የቦርዱ ሥልጣንና ተግባራት
9. Powers and Functions of the Board
ቦርዱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡-
The Board shall have the following powers and functions:
፩/ የመደራጀት መብትን አፈጻጸም በማጎልበትና በዘርፉ
1/ Set policy directions for the Agency with a view to
የሕብረተሰብ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ረገድ ኤጀንሲው
ensuring the full exercise of freedom of association
የሚመራባቸውን የፖሊሲ አቅጣጫዎች ያስቀምጣል፤
and to ensure public benefit;

፪/ ዋና ዳይሬክተሩ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ በዚህ አዋጅ 2/ Hear appeals from decisions of the Director General
in accordance with this Proclamation, sets up an
መሠረት የሚቀርቡ ይግባኞችን ይመረምራል፣ ውሳኔ
independent complaint review committee as
ይሠጣል፤አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ጉዳዩን የሚመረምር
necessary, and give administrative decisions on the
ገለልተኛ አቤቱታ አጣሪ ኮሚቴ ይሰይማል፣ ኮሚቴው
basis of the recommendations of the Committee;
በሚያቀርበው የውሳኔ ሀሳብ መሠረትም አስተዳደራዊ
ውሳኔ ይሰጣል፤
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፭
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11015

፫/ የአቤቱታ አጣሪ ኮሚቴውን አሰራር የሚወስን መመሪያ 3/ Issue Rules of procedure for the Complaint Review
ያወጣል አፈጻጸሙን ይከታተላል፤ Committee and follow up its implementation;

፬/ በዚህ አዋጅ መሠረት ድርጅቶች ሥራቸውን በአግባቡ 4/ Issue Directives to enable organizations to carry out
እንዲያከናውኑ የሚያስችሉ መመሪያዎችን ያወጣል፤ their activities in accordance with this Proclamation;

5/ Examine and approve annual activity plans and


፭/ በዋና ዳይሬክተሩ የሚቀርብለትን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድና
reports submitted to it by the Director;
ሪፖርት መርምሮ ያጸድቃል፤

፮/ የዋና ዳይሬክተሩና የምክትል ዋና ዳይሬክተሮች የሥራ 6/ Evaluates the performance of the Director General and
Deputy Director Generals on a regular basis, and,
አፈጻጸም በየጊዜው ይገመግማል፤ የግምገማውን ውጤት
based on the results, advises the Deputy General
መሠረት በማድረግ ዋና ዳይሬክተሩ ወይም ምክትል ዋና
Director to improve his performance; and
ዳይሬክተሩ አሠራሩን እንዲያሻሽል ይመክራል፤

፯/ በዋና ዳይሬክተሩ የሚቀርቡለትን ሌሎች ጉዳዮች 7/ Decides on other matters submitted to it by the

መርምሮ ይወስናል። Director General.

፲. የቦርድ አባላት የሥራ ዘመን 10. Term of Office of the Board Members

፩/ የቦርድ አባላት የሥራ ዘመን ሦስት ዓመት ሲሆን ለአንድ 1/ The term offfice of the Board members shall be 3
ተጨማሪ የሥራ ዘመን እንደገና ሊመረጡ ይችላሉ። (three) years. Members may be re-elected for one
additional term of office.
፪/ የሥራ ዘመኑ ከማለቁ በፊት መልቀቅ የሚፈልግ የቦርድ 2/ A member of the Board wishing to resign before the
አባል ጥያቄውን ለቦርዱ በጽሑፍ በማቅረብ መልቀቅ end of his term of office may do so by submitting a
ይችላል። notice in writing to the Board;
፫/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ ላይ የተመለከተው ቢኖርም 3/ Notwithstanding sub-article 1 of this article, from
በዚህ አዋጅ መሰረት ከሚሰየመው የመጀመሪያው ዙር among the members of the first round Board to be
ቦርድ ከመንግስት መስሪያ ቤቶች ከሚሰየሙ አባላት አንድ appointed as per this Proclamation, one member
አባል እና ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እንዲሁም appointed from governmental bodies and one
በአካል ጉዳተኞች እና ሴቶችና ወጣቶች ከሚሰየም አባላት person appointed from Civil Societies Organization
መካከል የአንድ አባል በጠቅላላው የሁለት አባላት የስራ as well as one member appointed from disables and
ዘመን ለአራት አመት ይሆናል፡፡ የስራ ዘመናቸው ለአራት women and Youths in general two members shall
አመት የሆነ አባላት በድጋሚ ሊመረጡ አይችሉም ፡፡ have membership term of 4 years. Board members
who have membership term of four years can not be
re-elected.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፲፮ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11016

4/ The board members to be appointed as per sub-


፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሰረት በተመለከተው
article 3 of this Article who will serve for term of
አግባብ የሚሾሙ የስራ ዘመናቸው አራት አመት የሚሆኑ
office of 4 years shall be identified at the time of
የቦርድ አባላት መጀመሪያ በጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ ለሹመት
their appointment by Attorney General.
በሚቀርቡበት ጊዜ ይለያሉ፡፡
፲፩. የቦርዱ የስብሰባ ሥነ ሥርዓት 11. Meeting Procedures of the Board
፩/ የቦርዱ ሊቀመንበር የቦርዱን ስብሰባ ይመራል። 1/ The meetings of the Board shall be chaired by the
ሊቀመንበሩ በማይገኝበት ጊዜ በስብሰባው የተገኙ Chairperson or, in his absence, a person designated
አባላት ከመካከላቸው ሰብሳቢውን ይሰይማሉ። by members in attendance from among themselves.
[

፪/ ዋና ዳይሬክተሩ ድምፅ የመስጠት መብት ሳይኖረው 2/ The Director General of the Agency shall
በቦርዱ ስብስባ ላይ ይሳተፋል። participate in meetings of the Board as a non-
voting member.
፫/ የቦርዱ መደበኛ ስብሰባ በየሁለት ወሩ የሚካሄድ ሲሆን
እንደአስፈላጊነቱ የቦርዱ ሊቀመንበር ወይም ከቦርድ 3/ The regular meeting of the Board shall take place
አባላት አንድ ሶስተኛው ከጠየቁ ከዚህ ባነሰ ጊዜ አስቸኳይ once every two month. It may, however, conduct
ስብሰባዎችን ሊያደርግ ይችላል። extraordinary meetings where the Chairperson of
the Board or 1/3 (one third) of the members so
፬/ የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ቦርዱ
request.
የራሱን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ሊያወጣ
ይችላል። 4/ Without prejudice to the provisions of this Article,
the Board may prescribe its own rules of procedure
of the meeting.

፲፪. የዋና ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር 12. Powers and Functions of the Director General

፩/ ዋና ዳይሬክተሩ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሆኖ፣ 1/ The Director General shall be accountable to the
ከቦርዱ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሠረት Attorney General. He shall direct and manage the
የኤጀንሲውን ሥራዎች ይመራል፤ ያስተዳድራል። activities of the Agency in accordance with the
general directions given to him by the Board.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) አጠቃላይ አነጋገር 2/ Without prejudice to the generalities of sub-Article
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ዋና ዳይሬክተሩ፡ - (1) of this Article, the Director General shall:

(ሀ) በዚህ አዋጅ ለኤጀንሲው የተሰጡትን ሥልጣንና a) Exercise the powers and functions of the Agency
ተግባራት በሥራ ላይ ያውላል፤ specified under this proclamation;

(ለ) የኤጀንሲውን ዓመታዊ ሥራ ዕቅድና በጀት


b) Prepare the annual work plan and budget of the
ያዘጋጃል፤
Agency;
(ሐ) በተፈቀደው የኤጀንሲው የሥራና በጀት ዕቅድ c) Effect expenditures in accordance with the
መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል፤ approved work plan and budget of the Agency;
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፯
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11017

(መ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረግ ማናቸውም d) Represent the Agency in all dealings with third
ግንኙነት ኤጀንሲውን ይወክላል፤ parties;

(ሠ) የኤጀንሲውን የሥራ አፈጻጸምና የሒሳብ ሪፖርት e) Prepare the activity and financial reports of the

ያዘጋጃል፤ Agency;

(ረ) የኤጀንሲውን ሠራተኞች የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ f) Hire and administer employees of the Agency in
ሕጎችን መሠረታዊ ዓላማዎች ተከትሎ በመንግሥት accordance with a special regulation to be
በልዩ ሁኔታ በሚጸድቅ ደንብ መሠረት ይቀጥራል፤ issued by the Government in line with basic

ያስተዳድራል። principles of Federal Civil Service Laws.

3/ The Director may delegate his powers and functions to


[

፫/ ዋና ዳይሬክተሩ ለሥራ ቅልጥፍና በሚያስፈልግ መጠን


ሥልጣንና ተግባሩን ለምክትል ዋና ዳይሬክተሩ the Deputy Director General as well as to officials and

እንዲሁም ለሌሎች የኤጀንሲው የሥራ ኃላፊዎችና employees of the Agency to the extent necessary for the

ሠራተኞች በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል። efficient execution of the activities of the Agency.

፲፫. የምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር 13. Powers and Functions of the Deputy Director General
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ተጠሪነቱ ለዋና ዳይሬክተር ሆኖ፦
The Deputy Director Generals shall be accountable to
the Director General and, he shall:
፩/ የኤጀንሲውን ተግባራት በማቀድ፣ በማደራጀት፣
በመምራትና በማስተባበር ዋና ዳይሬክተሩን ይረዳል፤ 1/ Assist the Director General in the planning,
organizing, directing and facilitation of the
፪/ ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ጊዜ ለዳይሬክተሩ
Agency’s activities,
የተሰጡትን ሥራዎች ያከናውናል፤
2/ Perform the activities of the Director General in his
፫/ በዋና ዳይሬክተሩ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት
absence;
ያከናውናል።
3/ Performs the activities assigned by the Director
፲፬. በጀት
General.
የኤጀንሲው በጀት በመንግሥት ይመደባል።
14. Budget

The budget of the Agency shall be allocated by the


Government.
፲፭. የሒሳብ መዛግብት
15/ Books of Account
፩/ ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሒሳብ መዛግብት
1/ The Agency shall keep complete and accurate books
ይይዛል።
of account.
፪/ የኤጀንሲው የሒሳብ መዛግብትና ሌሎች ገንዘብ ነክ
2/ The Agency’s books of account and any other
ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይም በዋናው ኦዲተር በሚሰየም financial documents shall be inspected every year by
ኦዲተር በየዓመቱ ይመረመራሉ። the Auditor General or by an Auditor who is assigned
by the Auditor General.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፲፰ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11018

ክፍል ሦስት SECTION THREE

የድርጅቶች አመሠራረትና ምዝገባ FORMATION AND REGISTRATION OF


ORGANIZATIONS
ንዑስ ክፍል አንድ
SUB SECTION ONE
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
GENERAL PROVISIONS
፲፮. መርሆዎች
16. Principles
የድርጅቶች አመሠራረት በሚከተሉት መርሆች ይመራል:- The formation of organizations shall be governed by the
following principles:
፩/ ማንኛውም ድርጅት ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ 1/ An Organization may be formed for definite or an
ሊቋቋም ይችላል፤ indefinite period;
፪/ በድርጅቶች ውስጥ አባልነት በፈቃደኝነት ላይ 2/ Membership in any organization shall be voluntary. A
የተመሠረተ ነው። አንድ አባል በፈለገ ጊዜ ከድርጅቱ member may withdraw from membership at will.
መውጣት ይችላል፤
፫/ ማንኛውም ድርጅት አግባብነት ያላቸውን ሕጎች መሠረት 3/ An organization shall have the right to freely
በማድረግ የአባላት መቀበያ መሥፈርቶችን የመወሰን determine the criteria for membership;
መብት አለው፤
፬/ ማንኛውም ሰው የድርጅቱን መስፈርት እስካሟላ ድረስ 4/ Any person has the right to become a member in as
አባል የመሆን መብት አለው፤ long as he fulfills the criteria for membership set by
the organization;
፭/ እያንዳንዱ አባል እኩል ድምፅ አለው፤
5/ Every member shall have equal vote;

፮/ ድርጅቶች ለአባላት ትርፍ ለማከፋፈል በማሰብ ሊቋቋሙ 6/ Organizations may not be established for the purpose
አይችሉም፤ of distributing profit to members;

፯/ የድርጅቶች አመሠራረትና የውስጥ አሰራር ዲሞክራሲያዊ 7/ The formation and internal governance of
መርሖችን የተከተለ፣ ከአድሎአዊነት የፀዳ፣ ነፃና ገለልተኛ Organizations shall be based on democratic
ሊሆን ይገባል፤ principles, non-discriminatory, independent and
neutral;
፰/ ማንኛውም ድርጅት የሚመራው በመተዳደሪያ ደንቡ
ሥልጣን በተሰጣቸው አካላት ሙሉ ተሳትፎ በተመረጡ 8/ An Organization shall be managed by persons elected
ሰዎች ነው፤ by the full participation of the organs authorized by
፱/ ማንኛውም ድርጅት በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ካልሆነ its rules;

በቀር አባላትን ሊቀበልና ሊያሰናብት አይችልም። 9/ An Organization may not admit or dismiss
፲/ ኤጀንሲው ድርጅቶች ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ ሞዴል members except in accordance with its rules;
መተዳደሪያ ደንቦችን ያዘጋጃል። 10/ The Agency shall prepare model rules that may be
used by Organizations.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፲፱
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11019

፲፯. የአገር በቀል ድርጅቶች አመሰራረት 17. Formation of Local Organizations


ቁጥራቸው ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች አገር በቀል Two or more persons may establish an Indigenious
ድርጅት ሊመሰርቱ ይችላሉ። Organization.

፲፰.የአገር በቀል ድርጅት ዓይነቶች 18.Types of Local Organizations


ለዚህ ክፍል ዓላማ የአገር በቀል ድርጅት በሚከተለው For the purpose of this Sub-section Local Organization
አይነት አደረጃጀ ሊቋቋም ይችላል። may be formed as:

፩/ ማኅበር፤ 1/ An Association;
፪/ ቦርድ-መር ድርጅት፤ 2/ A Board-led Organization;

፫/ የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት፤ 3/ A charitable Endowment;

፬/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት፤ 4/ A charitable Trust; or


5/ A Charitable Committee.
፭/ የበጎ አድራጎት ኮሚቴ።

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB SECTION TWO


ማህበርና ቦርድ-መር ድርጅት ASSOCIATIONS AND BOARD LED ORGANIZATION

፲፱. ማኅበር 19. Association

1/ For the purpose of this Sub-section An Association


፩/ ለዚህ ክፍል አላማ ማኅበር ማለት፣ ቁጥራቸው አምስት
is an Organization formed by five or more members
ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ አባላት የሚቋቋም እና ጠቅላላ
and governed by a General Assembly as the
ጉባዔው የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካል የሆነበት ድርጅት
supreme decision-making body; for the purpose of
ሲሆን፣ ለዚህ ሕግ አፈጻጸም የሙያ ማህበራትን
this Proclamation it shall include professional
ይጨምራል።
associations.
፪/ አንድ ማኅበር፣ ጠቅላላ ጉባኤ፣ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣
ሥራ አስኪያጅ፣ ኦዲተርና እንደ አስፈላጊነቱ ሌሎች 2/ An association may have a General Assembly,
Executive Committee, Manager, Auditor and other
የሥራ ክፍሎች ያለው ሆኖ ሊደራጅ ይችላል። የማኅበሩ
departments as may be necessary. Details regarding
አወቃቀርና አስተዳደር በመተዳደሪያ ደንቡ ይወሰናል።
the structure and governance of an Association will
፳. ቦርድ-መር ድርጅት be determined by its rules.

፩/ ለዚህ ክፍል አላማ ቦርድ-መር ድርጅት፣ ቁጥራቸው 20. Board-led Organization

ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ መሥራቾች የሚቋቋም ሲሆን፣ 1/ For the purpose of this sub-section Board-led
የድርጅቱ የመጨረሻ ውሳኔ ሰጪ አካል ቦርዱ ይሆናል። Organization means formed by two or more founders,
its Board being the supreme organ.
፪/ ቦርዱ ቁጥራቸው ከ፭ እስከ ፲፫ የሚደርሱ አባላት
2/ The Board shall have a minimum of five and a
ይኖሩታል።
maximum of thirteen members.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፳
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11020

፫/ የመጀመሪያዎቹ የቦርዱ አባላት በመመስረቻ ጽሑፉ ላይ 3/ The first board members shall be designated by the
በመሥራቾቹ ይሰየማሉ። የቦርድ አባላት የሥራ ዘመንና founders. The term of service and appointment
ከምስረታ በኋላ የቦርድ አባላት የሚሰየሙበት ስርዓት procedures for subsequent board members shall be

በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ይወሰናል። prescribed by the rules of the Organization.

4/ Persons who are related by consanguinity or affinity


፬/ ከድርጅቱ የሥራ መሪዎች ጋር የስጋ እና የጋብቻ ዝምድና
with the officers of the Organization may not be
ያላቸው ሰዎች የቦርድ አባል መሆን አይችሉም።
Board members.
፭/ ድርጅቱ ለቦርዱ ተጠሪ የሆነ ሥራ አስኪያጅ እና አስፈላጊ 5/ A board-led Organization shall have a manager
ሰራተኞች ይኖሩታል። ዝርዝሩ በድርጅቱ መተዳደሪያ accountable to the Board and necessary staff as may
ደንብ ይወሰናል። be necessary. The particulars shall be determined by
the rules of the Organization.

SUB SECTION THREE


ንዑስ ክፍል ሦስት
CHARITABLE ENDOWMENTS
የዘለቄታ የበጎ አድራጎት ድርጅት
21/ Basis
፳፩/ መሠረቱ
1/ For the purpose of this Sub-section A “Charitable
፩/ ለዚህ ክፍል አላማ “የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት”
Endowment” is an organization by which a certain
ማለት አንድ የተለየ ንብረት፣ገንዘብ በስጦታ ወይም
property is perpetually and irrevocably destined by
በኑዛዜ በዘላቂነትና በማይመለስ ሁኔታ ተለይቶ ለተገለጸ donation, money or will for a purpose that is solely
የበጎ አድራጎት ዓላማ ብቻ የሚውልበት ድርጅት ነው። Charitable.

2/ Property or money provided through Gift or will


፪/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ መሰረት በስጦታ ወይም
based on Sub- Articel 1 of this provision shall be
በኑዛዜ የሚሰጠው የንብረት ወይም የገንዘብ መጠን የበጎ sufficient to fulfill the purpose the Charity initially.
አድራጎት አላማውን በመነሻነት ለማሳካት የሚያስችል
መሆን አለበት፡፡
፫/ መሥራቹ የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅቱን 3/ The founder shall determine the beneficiaries of a
ተጠቃሚዎች ይወስናል። መሥራቹ ተጠቃሚዎቹን Charitable Endowment. Were the beneficiaries are
በበቂ ሁኔታ ካልወሰነ የሥራ አመራር ቦርዱ ከመሥራቹ not sufficiently determined by the founder, the
ሀሳብ ጋር ይስማማል ብሎ በሚገምተው መልኩ Board may determine such beneficiaries as it deems
ተጠቃሚዎችን ሊወስን ይችላል። consistent with the intentions of the founder.

.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፳፩
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11021

፳፪. ለምዝገባ ስለማመልከት 22. Application for Registration


፩/ መሥራቹ በሕይወት ሳለ የዘለቄታ በጎ አድራጎት 1/ The registration of a Charitable Endowment may not
ድርጅት ምዝገባ የሚጠየቀው በመሥራቹ በራሱ ወይም be sought during the lifetime of the founder, except

ለዚህ ጉዳይ በወከለው ሰው ብቻ ነው። by the founder herself/himself or a person delegated


by the founder for that purpose.

፪. መሥራቹ ከሞተ በኋላ ጥያቄው የሚቀርበው ከመሥራቹ 2/ After the death of the founder, it shall be sought by
the person to whom the founder has entrusted such
አደራ በተቀበለው ሰው ወይም የመሥራቹን ኑዛዜ
task and who has accepted it or by the executors of
በሚያስፈጽሙ ሰዎች ነው።
the founder's will.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) የተጠቀሱት 3/ In default of the persons specified in Sub-article (1)

በማይኖሩበት ጊዜ ለዘለቄታ ንብረትን ለበጎ አድራጎት and (2), it shall be sought by those persons who

ዓላማ የመስጠት ውል ያዘጋጁ፣ ምስክር የሆኑ ወይም have drawn up the act of Endowment or who have
been witnesses to it or who hold that act in deposit.
ውሉን በአደራ ያስቀመጡ ሰዎች የምዝገባ ጥያቄ
ያቀርባሉ።
፬/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ምዝገባ የመጠየቅ ግዴታ 4/ Where the persons who are bound to seek the

የተጣለባቸው ሰዎች ምዝገባውን ሳይጠይቁ የቀሩ registration of the Charitable Endowment fail to do
so, the registration of the Charitable Endowment
እንደሆነ መሥራቹ ከሞተ ከሦስት ወር በኋላ የዘለቄታ
may be sought, three months after the death of its
በጎ አድራጎት ድርጅቱ ማንኛውም ይመለከተኛል
founder , by any interested party or by the
በሚል ሰው አመልካችነት ወይም በኤጀንሲው
Agency.
አነሳሽነት ሊመዘገብ ይችላል።

፭⁄ በዚህ አንቀጽ ንዑስ ፬ መሠረት የሶስት ወራት ጊዜ 5/ When any activity contrary to the aim of the
ከመጠናቀቁ በፊት ለበጎ አድራጎት ድርጅት ዓላማው registration or concerning the property or money and
የሚውለውን ገንዘብ ወይም ንብረት እና አጠቃላይ the whole registration process is occurred before the

የምዝገባውን አካሔድ አስመልክቶ ዓላማውን የሚጻረር end of the three months indicated under sub article

ተግባር ከተፈፀመ ኤጀንሲው በማንኛውም ጊዜ ጣልቃ 4 of this article the Agency can intervene at any time.

መግባትና ማስተካከል ይችላል።

፳፫/ ንብረትን ለዘለቄታ በጎ አድራጎት ዓላማ የመስጠት 23/ Revocation of an Act of Charitable Endowment
ተግባርን መሻር
ንብረትን ለዘለቄታ በጎ አድራጎት ዓላማ የመስጠት The founder of an Endowment may revoke it so long as

ተግባር በኤጀንሲው ከመመዝገቡ በፊት መሥራቹ the Charitable Endowment has not been registered by

ሊሽረው ይችላል። the Agency.


www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፳፪
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11022

፳፬. የዘለቄታ የበጎ አድራጎት ድርጅት አደረጃጀት 24. Structure of Charitable Endowments
ማናቸውም የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት የሥራ አመራር Any Charitable Endowment shall be organized with the
ቦርድ፣ ሥራ አስኪያጅ፣ ኦዲተርና ሌሎች አስፈላጊ የሥራ structure of Management Board, Manager, Auditor and

ክፍሎች ይኖሩታል። other departments as may be necessary.

፳፭. የሥራ አመራር ቦርድ ጥንቅር 25. Composition of the Management Board

፩/ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት በመሥራቹ ወይም እርሱ 1/ Members of the Management Board shall be

በወከለው ሰው ይሾማሉ። የቦርድ አባላቱ በዚህ መልክ appointed by the founder or by a person delegated by
the founder. Where the founder or his delegated has
ካልተሾሙ ኤጀንሲው የሚሾሙበትን መንገድ
not appointed members of the Management Board,
ያመቻቻል።
the Agency shall facilitate the appointment of such
members.

፪/ አንድ የሥራ አመራር ቦርድ አባል በማንኛውም 2/ Where a member of Management the Board is for
ምክንያት ኃላፊነቱን መወጣት ካልቻለ በዘለቄታ በጎ any reason unable to perform his duties, a new

አድራጎት ድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት አዲስ member shall be appointed according to the rules of

የቦርድ አባል ይሾማል። the Endowment.

፫/ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ቁጥር ከሦስት በታች 3/ The number of members of the Management Board
ሊሆን አይችልም። shall in no case be less than three.

፳፮. የሥራ አመራር ቦርድ ሥልጣን እና ተግባራት 26. Powers and Functions of the Management Board
የሥራ አመራር ቦርዱ የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅቱ The Management Board shall be the supreme organ of
የበላይ አካል ሆኖ የሚከተሉት ሥልጣን እና ተግባራት the Chairtable Endowment and shall have the following

ይኖሩታል፦ powers and functions:

1/ Appoint a Manager who shall be responsible to


፩/ ዘለቄታ የበጎ አድራጎት ድርጅቱን የሚመራ ሥራ manage the Endowment or dismiss the same; and
አስኪያጅ እና ኦዲተር ይሾማል፤ ያሰናብታል፤
2/ Administer the Endowment in accordance with its
፪/ የዘለቄታ የበጎ አድራጎት ድርጅቱን በመተዳደሪያ ደንቡ rules.
መሠረት ያስተዳድራል።

፳፯. የሥራ አመራር ቦርዱ ስብሰባዎች 27. Meetings of the Management Board
፩/ የሥራ አመራር ቦርዱ በዘለቄታ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ 1/ The Management Board shall meet as prescribed by
መተዳደሪያ ደንብ በተመለከተው መሠረት ይሰበሰባል። the rules of the Charitable Endowment.

፪/ የዘለቄታ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ የሥራ አመራር ቦርድ 2/ The decisions of the Management Board shall be
ውሳኔዎችን የሚያሳልፈው በድምፅ ብልጫ ይሆናል። taken by majority.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፳፫ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11023

፳፰. ለቦርዱ አባላት የሚፈፀሙ ክፍያዎች 28. Remuneration of Board Members

፩/ በዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ 1/ A Member of the Board shall not be entitled to

ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የቦርድ አባል ክፍያ remuneration unless a provision about his
entitlement to remuneration has been made, by the
አያገኝም።
Charitable Endowment's rules or by any law.
፪/ በቦርድ ስብሰባ ላይ ለመገኘት አንድ አባል ያወጣውን 2/ Payments made in connection with covering costs
ወጪ ለመሸፈን የሚደረግ ማካካሻ እንደ ክፍያ incurred by Board Members for the purpose of
አይቆጠርም። attending Board meeting shall not be considered as
remuneration.
፳፱. የሥራ አስኪያጁ ሥልጣን እና ተግባራት
29. Powers and Functions of the Manager
የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ፡- The Manager of the Charitable Endowment shall:
፩/ የዘለቄታ በጎ አድራጎት የድርጅቱን ሥራ በመተዳደሪያ
1/ Direct the work of the Charitable Endowment
ደንቡ መሠረት ይመራል፤
pursuant to its rules;
፪/ ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ድርጅቱን 2/ Represent the Endowment in all its dealings with the
ይወክላል፤ third parties;
፫/ የሥራ አመራር ቦርዱ ውሳኔዎች ሥራ ላይ መዋላቸውን 3/ Follow up and supervise the implementation of the
ይከታተላል፣ይቆጣጠራል፤ decisions of the Management Board;

፬/ የሥራ ዕቅድና በጀት እንዲሁም የሥራ እና የሒሳብ 4/ Submit work plan and budget as well as activity and
ሪፖርቶችን ለሥራ አመራር ቦርዱ ያቀርባል፤ financial reports to the Management Board;

፭/ የድርጅቱን ገቢ የሚያሳድጉ ሁኔታዎችን ያጠናል፣ በሥራ 5/ Study conditions that will promote income generation
አመራር ቦርዱ ሲፀድቁም ተግባራዊ ያደርጋል፤ for the Endowment and implement such where
approved by the management Board;
፮/ በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት በድርጅቱ ሥም የተከፈቱ
6/ Operate bank accounts opened in the name of the
የባንክ ሂሳቦችን ያንቀሳቅሳል ፤
Endowment in accordance with its rules; and
፯/ ሌሎች በሥራ አመራር ቦርዱ የሚሰጡትን ተያያዥ
7/ Discharge other related tasks which may be given to
ተግባራት ያከናውናል።
him by the Management Board.
፴. የኦዲተር ሥልጣን እና ተግባራት
30. Powers and Functions of the Auditor
ኦዲተሩ፡-
The Auditor shall:
፩/ የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅቱን የገንዘብና የንብረት
1/ Monitor the financial and proprietary
አስተዳደር ይቆጣጠራል፣
administration of the Charitable Endowment;
፪/ የድርጅቱን የውስጥ ኦዲት ሪፖርት በኢትዮጵያ ተቀባይነት
2/ Prepare the internal audit report of the
ባገኙ የሒሳብ አያያዝ መርሆች መሠረት አዘጋጅቶ
organization in accordance with accounting
ለቦርዱ ያቀርባል።
standards acceptable in Ethiopia;
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፳፬
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11024

ንዑስ ክፍል አራት SUB SECTION FOUR


የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት CHARITABLE TRUST
፴፩. መሰረቱ 31. Basis

ለዚህ ክፍል አላማ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት ማለት For the purpose of this Sub-section “Charitable Trust”

የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን በሚያቋቁመው ሠነድ is an Organization established by an instrument by

መሠረት አንድ የተለየ ንብረት ለበጎ አድራጎት ዓላማ ብቻ which specific property is constituted solely for a
charitable purpose to be administered by persons, the
እንዲውል በባለአደራዎች የሚተዳደር ድርጅት ነው።
trustees, in accordance with the instructions given by
the instrument constituting the charitable trust.
፴፪. አመሰራረት
32. Formation
፩/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት በስጦታ፣ በኑዛዜ ወይም
1/ A Charitable Trust may be established by a donation
አግባብ ባለው የመንግስት አካል ውሳኔ ሊቋቋም ይችላል።
or by a will or by the decision of the concerned
government body.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰው ስጦታ
2/ A donation or will under Sub-article (1) of this
ወይም ኑዛዜ አግባብ ባላቸው የፍትሐብሔር ሕግ
Article shall be governed by the relevant provisions
ድንጋጌዎች መሠረት ይመራል። of Civil Code.

፫/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት መሥራች የሆነ ሰው


3/ A document which established a charitable trust shall
ማቋቋሚያ ሰነድ፤ መሥራቹን፣ ባለአደራዎቹንና የአደራ clearly specify the founder, the trustees and
በጎ አድራጎት ድርጅቱን ተጠቃሚዎች በግልጽ ለይቶ beneficiaries of the Charitable Trust.
ማስቀመጥ አለበት።
፴፫. የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት ቀጣይነት 33. Perpetuity of a Charitable Trust

፩/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ 1/ A Charitable Trust may be established for a definite
ጊዜ ሊቋቋም ይችላል። or an indefinite period.
፪/ ላልተወሰነ ጊዜ የተቋቋመ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት 2/ Where a Charitable Trust is established for an
ዘላቂና የማይሻር ይሆናል። Indefinite period, it shall be perpetual and
irrevocable.

፴፬. በባለአደራዎች የሚቀርብ የምዝገባ ማመልከቻ 34. Application for Registration by Trustees

፩/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት መሥራች የሆነ ሰው 1/ The founder of a Charitable Trust shall appoint
ባለአደራዎቹን መሾም አለበት። trustees.
፪/ ባለአደራዎች በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፯ በተደነገገው
2/ The Trustees shall apply to the Agency for a
መሠረት የምዝገባ ምስክር ወረቀት ለማግኘት
certificate of registration in the manner provided in
ለኤጀንሲው የምዝገባ ጥያቄ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
Article 57 of this Proclamation.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፳፭
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11025

፫/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት የምዝገባ ጥያቄ ድርጅቱ 3/ An application for the registration of a Charitable
በተመሠረተ በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ መቅረብ Trust shall be submitted within 3 months from the
ይኖርበታል። formation of the Charitable Trust.

፬/ ባለአደራዎቹ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ከማግኘታቸው 4/ The Trustees may not perform any acts involving
በፊት በስጦታው ወይም በኑዛዜው ላይ የተመለከተውን third parties before acquiring a certificate of
ሀብት ባለይዞታነት ወይም ባለቤትነት ወደ አደራ በጎ registration except those acts necessary for
አድራጎት ድርጅቱ ለማስተላለፍ ከሚያስፈልጉ transferring the resource mentioned in the donation
ድርጊቶች በስተቀር በሀብቱ ላይ ሦስተኛ ወገኖችን or will to the possession or ownership of the
የሚያካትት ማናቸውንም ድርጊት መፈፀም አይችሉም። Charitable Trust.

፴፭. የባለአደራዎች ብዛት


35. Number of Trustees
፩/ የባለአደራዎች ብዛት ከሦስት ያነሰ እና ከአምስት የበለጠ
1/ The number of Trustees shall not in any case be
ሊሆን አይችልም። ከሦስት ያነሱ ሰዎች ተሾመው ከሆነ lower than three and more than five. Where less than
ይህን መመዘኛ ለማሟላት ኤጀንሲው ቀሪዎቹ three persons are appointed, the Agency shall
ባለአደራዎች የሚሾሙበትን መንገድ ያመቻቻል። facilitate the appointment of the number of people
required to fulfill this requirement.
፪/ ከአምስት በላይ ባለአደራዎች ተሾመው ከሆነ በቅድሚያ
2/ Where more than five persons are appointed, as
የተጠቀሱት መሥራት የሚችሉና ፈቃደኝነት ያላቸው
Trustees, the five first named persons who are able
አምስት ሰዎች ብቻ ባለአደራ ይሆናሉ።
and willing to act shall alone be the trustees.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው ቢኖርም
3/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, the
አንድ ወይም ከዚያ በላይ ድርጅቶች በባለአደራነት
Agency may allow less than 3 persons as Trustees
ተሾመው ከሆነ የባለአደራዎቹ ብዛት ከሦስት በታች
where one or more of such trustee is a Charity.
እንዲሆን ኤጀንሲው ሊፈቅድ ይችላል።

፬/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ከሚሾሙት ባለአደራዎች ቢያንስ


4/ At least one of the Trustees appointed under this
አንዱ መደበኛ መኖሪያው ኢትዮጵያ ውስጥ መሆን Article shall be an Ethiopian Domiciliary.
አለበት።
36. Appointment of Trustees
፴፮. የባለአደራዎች አሿሿም
1/ The Trustees may be appointed by the person who
፩/ ባለአደራ የሚሾመው የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን
founded the Trust or by the person designated by
ያቋቋመው ሰው ወይም እርሱ የወከለው ሰው ነው። እነዚህ
him. In the absence of such appointment the Agency
ሰዎች ከሌሉ ኤጀንሲው ባለአደራ የሚሾምበትን መንገድ
shall facilitate the appointment of Trustees.
ያመቻቻል።
2/ Where the Trustee so appointed refuses his agency
፪/ የተሾመው ባለአደራ ይህን ኃላፊነት አልቀበልም ካለ ወይም
or is for any other reason unable to perform the
በማናቸውም ምክንያት ባለአደራነቱን ማከናወን ካልቻለ
trusteeship, a new trustee shall be appointed
በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ሌላ ባለአደራ ይሾማል።
according the rules of the trust.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፳፮ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11026

፴፯. ድርጅትን በባለአደራነት መሾም 37. Appointment of a Charity as a Trustee

፩/ መሥራቹ ሕጋዊ ሰውነት ያለውን ድርጅት በባለአደራነት 1/ If the founder has appointed an Organization which
has a legal personality as a trustee, the officers of
ከሾመ፣ የተሾመው ድርጅት ሥራ መሪዎች የአደራ በጎ
the appointed Organization will administer the trust.
አድራጎት ድርጅቱን ያስተዳድራሉ።

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰው ድርጅት 2/ The Charity provided in Sub-article (1) shall

የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን በኑዛዜው፣ በስጦታው administer the Ćharitable trust by the terms of the

ወይም በኤጀንሲው ትዕዛዝ በተወሰነው መሠረት will, donation or order of the Agency and distinguish
it from other donations or income that it utilizes to
ከሌሎች ስጦታዎች ወይም ዓላማውን ለማሳካት
achieve its purposes.
ከሚጠቀምበት ገቢ ለይቶ በመያዝ ያስተዳድራል።

፴፰. የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት አደረጃጀት 38. Structure of a Charitable Trust

፩/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅትን ሥራ አስኪያጅ፣ ገንዘብ 1/ The Manager, treasurer and auditor of a charitable
ያዥ እና ኦዲተር በመሥራቹ ወይም መሥራቹ trust shall be appointed by the founder, or delegated

በወከለው ሰው ይሾማሉ። by the founder.

፪/ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተመለከቱትን ኃላፊዎች 2/ If these officers are not appointed by the founder,
መሥራቹ ወይም በመሥራቹ የተወከለው ሰው ያልሾመ delegated by his delegatee, the trustees shall
እንደሆነ ባለአደራዎቹ ከመካከላቸው ወይም ከውጭ designate the same from among themselves or third
ኃላፊዎቹን ይሰይማሉ። parties.

3/ The Agency shall make such designation where the


፫/ ባለአደራዎቹ በንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት ኃላፊዎቹን
trustees fail to make such designation or are unable
ያልሰየሙ እንደሆነ ኃላፊዎቹ በኤጀንሲው ይሾማሉ።
to give decision.

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰው ቢኖርም፣ 4/ Notwithstanding sub Article (1) of this provision,
ባለአደራዎች ኃላፊነታቸውን በጋራ ያከናውናሉ። Trustees shall execute their responsibilities jointly.

5/ The Trustees shall among themselves choose the


፭/ ባለአደራዎቹ ስብሰባቸውን የሚመራ ሊቀመንበር
person who shall serve as the chairperson in the
ከመካከላቸው ይመርጣሉ።
meetings of the trustees.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፳፯
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11027

፴፱. የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት አስተዳደር 39. Administration of a Charitable Trust

፩/ ከባለአደራዎች በጽሑፍ ተቃውሞ እስካልቀረበ ድረስ 1/ The Manager shall perform all acts of Management
ሥራ አስኪያጁ የሌሎች ባለአደራዎች ስምምነት without the approval of the other trustees except
ሳያስፈልገው የማስተዳደር ሥራዎችን ይፈጽማል። where at least one of the trustees submits a written
protest concerning any administrative act.
፪/ ከማስተዳደር ሥራዎች ውጭ ያሉና በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2/ Decisions beyond acts of Management and those
አንቀጽ (፩) መሠረት ተቃውሞ የቀረበባቸው ውሣኔዎች decisions protested to under Sub-article (1) shall be
ከባለአደራዎች ውስጥ ቢያንስ ሦስቱ በተገኙበት ስብሰባ taken by majority where at least three of the trustees
በድምፅ ብልጫ ይወሰናል። are present.

፫/ ከባለአደራዎች ውስጥ እኩል ድጋፍ ያላቸው የተለያዩ 3/ Where opposing notions are supported by an equal
ሃሣቦች ሲቀርቡ የመጨረሻው ውሣኔ የስብሰባው number of trustees, the final determination shall lie
ሊቀመንበር በሚሰጠው ድምፅ ይወሰናል። with the vote of chairperson of the meeting.

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) መሠረት 4/ Those who are against a decision taken under Sub-
በተሰጡ ውሳኔዎች የማይስማሙ ባለአደራዎች የልዩነት article (2) and (3) may require that their dissenting
ሃሣባቸው በቃለ ጉባኤው ላይ እንዲመዘገብላቸው opinion be recorded in the minutes.
መጠየቅ ይችላሉ።

፵. የባለአደራዎቹ ኃላፊነት 40. Obligation of Trustees

፩/ ባለአደራዎች ከአንድ መልካም የቤተሰብ አስተዳዳሪ 1/ Trustees shall administer the Trust with due diligence
በሚጠበቀው ትጋትና ጥንቃቄ ድርጅቱን and care expected from a responsible family head.
ማስተዳደር አለባቸው።
፪/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱ በተቋቋመበት ሠነድ 2/ Without prejudice to any provision to the contrary in
ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በቀር ባለአደራዎቹ the act of constitution of the Charitable Trust, the

ከኤጀንሲው ፈቃድ ውጭ የድርጅቱን ንብረት ለሌላ Trustees may not alienate immovable property without

ሰው ሊያስተላልፉ አይችሉም። prior notification to the Agency.

፫/ ባለአደራዎች የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን ንብረት 3/ The Trustees may not alienate the property of a
ያለ ዋጋ ለሌላ ሊያስተላልፉ አይችሉም። Charitable Trust by a gratuitous title.

፬/ ባለአደራዎቹ በአደራ በጎ አድራጎት ሥራ መሪነታቸው 4/ The Trustees shall be jointly and severally liable for
ከሥልጣናቸው በላይ በፈጸሙት ተግባር ወይም በሰጡት any damage caused to the trust due to the ultra vires
ውሳኔ በድርጅቱ ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት በአንድነትና acts or decisions they take as officers of the
በነጠላ ኃላፊ ይሆናሉ። ሆኖም በአንቀጽ ፴፱(፬) መሠረት charitable trust. However, a trustee who has
ከውሳኔው መለየቱን ያስመዘገበ ባለአደራ በውሳኔው registered his dissent from the decision of the trustees

ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂ አይሆንም። in accordance with Article 39(4) shall not be held
liable.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፳፰ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11028

፵፩. የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅትን ስለመወከል 41. Representation of a Charitable Trust

፩/ ሥራ አስኪያጁ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን 1/ The Trustee Manager shall represent the Charitable
ይወክላል። Trust.
፪/ ሥራ አስኪያጁ በርሱ ምትክ ድርጅቱን የሚወክለውን 2/ The Trustee Manager shall designate the trustee who
ባለአደራ ይመርጣል፤ ማናቸውም የአደራ በጎ shall act in his stead and may also appoint an advocate
አድራጎት ድርጅቱን ጉዳዮች የሚከታተል ጠበቃ to represent the Charitable Trust in any proceedings.
ሊወክል ይችላል።
፫/ ባለአደራዎቹ ከሥልጣን ወሰናቸው ሣያልፉ ለፈፀሟቸው 3/ The Charitable Trust shall be liable for acts of
ሕጋዊ ድርጊቶች ተጠያቂ የሚሆነው የአደራ በጎ Trustees within the scope of their authority.

አድራጎት ድርጅቱ ነው።

፵፪. የማቋቋሚያ ሰነዱ ትዕዛዞች 42. Order of Establishment Document

፩/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን ካቋቋመው ሰነድ 1/ A trustee shall adhere to the orders under the
የተቀበላቸውን ግልጽ የሆኑ ትዕዛዞች ባለአደራው establishment document of the trust.
መከተል አለበት።

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው ቢኖርም 2/ Notwithstanding the stipulations under sub article 1 the
በአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ተጠቃሚ ለሆነው ሰው trustee may ask for permission from the Agency to
ጥቅም የሚያስፈልግ ሆኖ የታየ እንደሆነ ከተባሉት operate beyond the orders on the establishment
ትዕዛዞች ውጭ ለመሥራት ባለአደራው ከኤጀንሲው document when it is essential to do so for the interest of
ፈቃድ መጠየቅ ይችላል። its beneficiaries.
፵፫. ለባለአደራዎች የሚፈፀም ክፍያ 43. Remuneration of Trustees

፩/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱ በተቋቋመበት ሠነድ 1/ A Trustee shall not be entitled to remuneration unless
ወይም በማናቸውም ሌላ ሕግ በግልጽ ካልተመለከተ this is specifically stated in establishment document
በስተቀር አንድ ባለአደራ ክፍያ የማግኘት መብት the trust instrument or by any law.
አይኖረውም።

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም አንድ ባለአደራ


2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, a
ለአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ለሰጠው ወይም የአደራ
trustee who acts in a professional capacity shall be
በጎ አድራጎት ድርጅቱን በመወከል ለፈጸመው ሙያዊ entitled to receive reasonable remuneration out of the
አገልግሎት ክፍያ ሊፈጸም እንደሚገባ ሁሉም trust funds for any services that he provides to or on
ባለአደራዎች በጽሁፍ ሲስማሙ እና ኤጀንሲው ሲያፀድቅ behalf of the trust if all the trustees have agreed in
ከበጎ አድራጎት ድርጅቱ ሀብት ተመጣጣኝ ክፍያ writing and it is approved by the Agency that he may
ያገኛል፤ be remunerated for the services.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፳፱ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11029

፫/ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን ከማስተዳደር ጋር 3/ A Trustee is entitled to indemnity for all personal
በተያያዘ አንድ ባለአደራ በግሉ ያወጣቸው ወጪዎች expenses and obligations arising out of the
እንዲተኩለት የመጠየቅ መብት አለው። administration of the Charitable Trust.

፵፬. የባለአደራው ሥራ መልቀቅ 44. Resignation of a Trustee

፩/ ባለአደራው ሥራ የመልቀቅ ሀሳብ ካለው ሥራውን 1/ A Trustee shall be liable for any consequent loss to
ከመልቀቁ ከሁለት ወር በፊት ለሌሎች ባለአደራዎች the Charitable Trust where he does not notify the
ሊያሳውቅ ይገባል።ይህን ሳያስታውቅ ቢቀር ከዚህ የተነሣ other trustees and the Agency of his intention to

በአደራ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ ላይ ለሚደርሰው ኪሣራ resign two months prior to his resignation.

ኃላፊ ይሆናል።
2/ A Trustee shall remain responsible for the
፪/ ባለአደራው ሥልጣኑን ለሌላ ባለአደራ እስከሚያስተላልፍ Administration of the Charitable Trust until he

ድረስ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን የማስተዳደር hands over the Trusteeship.

ኃላፊነት አለበት።
3/ Where a Trustee applies for resignation, a new
፫/ አንድ ባለአደራ የሥራ መልቀቂያ ጥያቄ ያቀረበ እንደሆነ Trustee shall be appointed by the person
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው constituting the Trust, by the person on whom such
የማስጠንቀቂያ ጊዜ ከማለፉ አንድ ወር አስቀድሞ የአደራ power has been conferred, or in default of any such

በጎ አድራጎት ድርጅቱን ባቋቋመው ሰው ወይም ይህን person, by the Agency 1 month prior to the expiry

ለመፈጸም ሥልጣን በተሰጠው ሰው፤ ወይም እነዚህ of the notice prescribed in Sub-Article (1).

ባይኖሩ በኤጀንሲው አዲስ ባለአደራ ይሾማል።


45. Attaching Charitable Trusts
፵፭. የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን ንብረት ማስያዝ
1/ The Creditors of beneficiaries may in no case
፩/ የተጠቃሚዎች ባለገንዘቦች የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን
attach a Charitable Trust or any allowance to
ንብረት ወይም ተጠቃሚው ሊያገኝ የሚገባውን አበል
which a beneficiary is entitled.
በማናቸውም ሁኔታ ማስያዝ አይችሉም፡፡

2/ The Creditors of persons who are to receive the


፪/ ለተወሰነ ጊዜ የተቋቋመ የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅት
property forming the object of the Charitable Trust
ሲፈርስ ንብረቱን የመውሰድ መብት ያላቸው ባለገንዘቦች
constituted for a definite period may at the
የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱን ንብረት ማስያዝ
dissolution of the Charitable Trust attach such
ይችላሉ።
property.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11030

፵፮. በሽያጭ ስለማስተላለፍ 46. Transfer on Sale


ማንኛውም በጎ አድራጎት ድርጅት ወይም ማህበር ንብረቱን Any Charitable Organization or association while
ለሌላ ሶስተኛ ወገን በሽያጭ ሲያስተላልፍ ለህዝብ ጥቅም transferring its property to third party on sale, if the

ሲባል ከቀረጥ ነጻ የገባ ንብረት ከሆነ ሽያጩ በሀገሪቱ property is imported with out being accustom for the

የጉምሩክ ህግ መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ sake of public interest, the sale shall be done in
accordance with the Custom law of the Country.
፵፯. የተጠቃሚዎች መብት
47. Rights of Beneficiaries
፩/ ተጠቃሚዎች በአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ማቋቋሚያ 1/ The beneficiaries may claim from the Charitable
ሠነድ መሠረት የሚገባቸው ጥቅም እንዲሰጣቸው የአደራ Trust the making over of the interest, which,
በጎ አድራጎት ድርጅቱን ሊጠይቁ ይችላሉ። according to the act of constitution of the
Charitable Trust, is to accrue in their favor.
፪/ ተጠቃሚዎች መብቶቻቸውን የሚጎዳ ሁኔታ ሲፈጠር 2/ When the rights of beneficiaries are jeopardized,
ባለአደራው እንዲሻር ወይም ተገቢ የሆነ ዋስትና they may apply to the Agency for the dismissal of
እንዲሰጥ ኤጀንሲውን መጠየቅ ይችላሉ። the trustee or to compel him to give appropriate
guarantees.
፫/ ተጠቃሚዎች የአደራ በጎ አድራጎት ድርጅቱ አካል በሆኑ
3/ The beneficiaries of the Charitable Trust have no
ንብረቶች ላይ በግልም ሆነ በጋራ የማዘዝ ወይም
right to dispose of or to administer the property
የማስተዳደር መብት የላቸውም። forming the object of the Charitable Trust jointly
or severally.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተደነገገው ቢኖርም
እነዚህን ንብረቶች በሚመለከት የይርጋ ዘመን 4/ Notwithstanding the provision of Sub Article (3) of
እንዲቋረጥ ማድረግን በመሳሰለው ሥራ መብቶቻቸውን this Article, beneficiaries of a Charitable Trust may
የመጠበቅ ሥራዎችን ብቻ መፈፀም ይችላሉ። only carry out those acts which their rights, such as
the interruption of a prescription in relation to such
property.

ንዑስ ክፍል አምስት SUB SECTION FIVE


ስለበጎ አድራጎት ኮሚቴ CHARITABLE COMMITTEES
፵፰/ መሰረቱ 48/ Basis

A “Charitable Committee” is a collection of five or


ለዚህ ክፍል አላማ የበጎ አድራጎት ኮሚቴ ማለት ቁጥራቸው
more persons who have come together with the
አምስት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ገንዘብ ወይም ሌላ ንብረት
intent of soliciting money or other property from the
ለበጎ አድራጎት ዓላማ ከሕዝብ ለመሰብሰብ ሀሳብ ያላቸው
public for purposes that are Charitable.
ሰዎች ስብስብ ነው።
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴፩
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11031

፵፱. የበጎ አድራጎት ኮሚቴን ስለማፅደቅ 49. Approval of Charitable Committees

፩/የበጎ አድራጎት ኮሚቴ በኤጀንሲው ሳይፀድቅ ገንዘብም 1/ Charities Committees shall not collect funds or
perform any other activities without acquiring an
ሆነ ንብረት ማሰባሰብ ወይም ማናቸውም ድርጊት
approval from the Agency.
መፈፀም አይችልም።

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ኮሚቴውን ለማቋቋም 2/ Sub-article (1) of this Article shall not apply to
activities necessary for the formation of a
በሚደረጉ አስፈላጊ እንቅስቃሴዎች ላይ ተፈፃሚ
charitable committee.
አይሆንም።

3/ The Agency shall consider Articles 59 and 62 of


፫/ ኤጀንሲው የበጎ አድራጎት ኮሚቴዎችን ሲያፀድቅ
this Proclamation when approving a charitable
የዚህን አዋጅ አንቀጽ ፶፱ እና ፷፪ ድንጋጌዎች
committee.
በማገናዘብ መወሰን አለበት።

፶.የሒሳብ መግለጫ 50. Statement of Accounts


፩/ የበጎ አድራጎት ኮሚቴው ዓመታዊ የሒሳብ መግለጫ 1/ A Charitable Committee shall submit its annual
ለኤጀንሲው ማቅረብ አለበት። statement of accounts to the Agency.

፪/ የበጎ አድራጎት ኮሚቴው የተቋቋመው ከአንድ ዓመት 2/ A Charitable Committee should submit its statement
ላነሰ ጊዜ ከሆነ ይህ ጊዜ እንዳለቀ የሒሳብ መግለጫ of accounts at its dissolution where the period for
ማቅረብ አለበት። which the Charitable Committee is formed is less than
one year.
፶፩. የበጎ አድራጎት ኮሚቴ አደረጃጀት 51. Structure of a Charitable committee
፩/ የበጎ አድራጎት ኮሚቴን የሚያቋቁም ውሳኔ መሥራች
1/ The decision establishing the Charitable Committee
አባላቱን፣ የበጎ አድራጎት ኮሚቴውን ፕሬዚዳንት፣
shall specify the particulars of persons who found the
ገንዘብ ያዥና ኦዲተር ዝርዝር ሁኔታ ማሳየት Charitable Committee and those who shall act as
ይኖርበታል። President, treasurer and Auditor of the Charitable
Committee.
፪ ውሳኔው የበጎ አድራጎት ኮሚቴውን ዓላማዎች እና [

2/ The decision shall specify the purposes of the


ዓላማዎቹን የሚያሳካበትን ጊዜ መግለፅ ይኖርበታል።
Charitable Committee and the time within which it has
to achieve them.
፫/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ውሳኔው የበጎ አድራጎት ኮሚቴው
3/ The decision shall determine, where appropriate, the
ሥራዎች እንዴት መከናወን እንዳለባቸው መወሰን እና manner in which the activities of the Charitable
በኮሚቴው የሚሰበሰበውን ገንዘብ እና ንብረት መጠንና committee may be carried out and prescribe such
አጠቃቀሙን ለመቆጣጠር አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን measures that are necessary to control the amount and
ማስቀመጥ ይኖርበታል።ዝርዝሩ ኤጀንሲው በሚያወጣው the use of the funds and property collected by the
መመሪያ ይወሰናል። Charitable committee. Particulars shall be determined
by Directives issued by the Agency.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፴፪ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11032

፶፪. የአባላት ኃላፊነት 52. Liability of Members


፩/ ከበጎ አድራጎት ኮሚቴው እንቅስቃሴ ለሚመነጩ 1/ The members of a Charitable Committee shall be
ግዴታዎችና ዕዳዎች አባላት በአንድነት እና በነጠላ jointly and severally liable for obligations and debts

ኃላፊ ይሆናሉ። arising out of its activities.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገውን በተመለከተ 2/ Any donor, member, beneficiary, the Agency or the
ኤጀንሲው፣የዘርፍ አስተዳዳሪው፣ ማናቸውም ለጋሽ፣ Sector Administrator shall have standing for the

አባል ወይም ተጠቃሚ፣ በኮሚቴው አባላት ላይ ክስ purpose of sub-article 1.

የማቅረብ መብት አላቸው።


53. Insufficient Fund and Property
፶፫. በቂ ያልሆነ ገንዘብና ንብረት
1/ Where the money or property collected by the
፩/ በበጎ አድራጎት ኮሚቴው የተሰበሰበው ገንዘብና ንብረት
Charitable Committee is insufficient to attain the
የኮሚቴውን ዓላማ ለማሳካት በቂ ካልሆነ ወይም ዓላማውን
object which the charitable committee proposed to
ማሳካት የማይቻል ከሆነ ይህ ገንዘብ ወይም ንብረት
achieve, or where achievement of its purpose
የኮሚቴው መቋቋም በፀደቀበት ውሳኔ ላይ በተመለከተው
becomes impossible, such money or property shall
መሠረት በሥራ ላይ ይውላል።
have the destination prescribed by the decision
which has approved the charitable committee.
2/ In absence of a provision, to that effect the money
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በፀደቀው ውሳኔ ውስጥ
or property shall be returned to the persons who
የተመለከተ ነገር ከሌለ ገንዘቡ ወይም ንብረቱ ለስጦታ
have donated the money or property.
አድራጊዎቹ ተመላሽ ይሆናል።

፫/ ለበጎ አድራጎት ኮሚቴው ገንዘብ ወይም ንብረት የሰጡ 3/ If Persons who have donated money or property to
the Charitable committee cannot or do not want to
ሰዎች መልሰው ሊወስዱት ካልፈለጉ ወይም ካልቻሉ
claim it back, the money or property shall be placed
ወይም የማይታወቁ ከሆነ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች
at the disposal of the Agency and shall be destined
መሠረት በኤጀንሲው ውሳኔ ለተመሳሳይ የበጎ አድራጎት
for a similar charitable purpose in accordance with
ዓላማ ይውላል።
the provisions of this Proclamation.
፶፬. ቀሪ ገንዘብና ንብረት
54. Balance
፩/ በበጎ አድራጎት ኮሚቴው የተሰበሰበው ገንዘብ ወይም
1/ Where the money or property collected by the
ንብረት ዓላማውን ለማሳካት አስፈላጊ ከሆነው በላይ Charitable Committee amounts to more than what is
ከሆነ ቀሪው ገንዘብ ወይም ንብረት ኮሚቴው ባፀደቀው necessary for the attainment of the proposed
ውሳኔ መሠረት ለሌላ ተመሳሳይ የበጎ አድራጎት ዓላማ purpose, the balance shall have the destination for
ሥራ ላይ ይውላል። another Charitable purpose prescribed by the
decision approved by the Charitable committee.
፪/ በውሳኔው ውስጥ ይህንን በሚመለከት የተገለፀ ነገር የሌለ
2/ In the absence of any Provision to that effect, it
እንደሆነ ገንዘቡ ወይም ንብረቱ ኤጀንሲው በዚህ አዋጅ
shall be placed at the disposal of the Agency and
ድንጋጌዎች መሠረት ለሌላ ለተመሳሳይ የበጎ
shall be destined for a similar Charitable purpose in
አድራጎት ዓላማ ይውላል።
accordance with the provisions of this Proclamation.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴፫
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11033

፶፭. ወደ ዘላቂ በጎ አድራጎት ድርጅትነት ስለመለወጥ 55. Change into a Charitable Endowment

፩/ የበጎ አድራጎት ኮሚቴው በፀደቀበት ውሳኔ ላይ 1/ Where under the decision approving the charitable
በተመለከተው መሠረት በኮሚቴው የተሰበሰበው committee the money or property collected by the
ገንዘብ ወይም ንብረት ለአንድ ለተወሰነ ዘላቂ ዓላማ Charitable committee is to be destined to a specific
የሚውል ከሆነ ይህንኑ ዓላማ ለማሳካት ዘላቂ የበጎ lasting object, a Charitable Endowment shall be
አድራጎት ድርጅት ይቋቋማል። constituted for the attainment of such object.

፪/ በበጎ አድራጎት ኮሚቴው የተሰበሰበው ገንዘብ ወይም 2/ Where the money or property collected by the
charitable committee is significantly larger than
ንብረት የታቀደውን ዓላማ ለማሳካት አስፈላጊ ከሆነው
what is necessary for the attainment of the proposed
እጅግ የበዛ ከሆነ የኮሚቴው አባላት በሲቪል
purpose, the members of a Charitable Committee
ማኅበረሰብ ድርጅትነት ለመመዝገብ ሊያመለክቱ
may seek permission and apply to the Agency for
ይችላሉ።
registration as civil society organization.

፫/ ኮሚቴው በድርጅትነት ከተመዘገበ፣ በኮሚቴው 3/ If the Committee is registered as an Organization,


የተሰበሰበው ገንዘብና ንብረት ወደተመዘገበው ዘላቂ በጎ the money or property collected by the Committee
አድራጎት ድርጅትነት ይተላለፋል። shall be transferred to the Charitable Endoment.

ንዑስ ክፍል ስድስት SUB SECTION SIX


ኅብረቶችና የኅብረቶች ኅብረት CONSORTIA AND CONSORTIUM OF CONSORTIUMS
፶፮. ኅብረቶችና የኅብረቶች ኅብረት አመሠራረት
56. Formation of Consortium and Consortium of
Consortiums

፩/ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች 1/ Two or more civil society organizations or
ወይም ኅብረቶች የጋራ ዓላማቸውን ለማሳካት consortiums may form a consortium or a consortium
በመካከላቸው በሚያደርጉት ስምምነት ወይም በዚህ ሕግ of consortiums in accordance with an agreement
በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት ኅብረት ወይም concluded among themselves towards the

የኅብረቶች ኅብረት መመሥረት ይችላሉ። achievement of their objectives or in accordance with


the provisions of this Proclamation.

፪/ ኅብረቶች ወይም የኅብረቶች ኅብረት ከአባሎቻቸው 2/ Consortiums or a consortium of consortiums may be


መብትና ጥቅም ጋር የተያያዘ ማንኛውንም ሕጋዊ ዓላማ established for any legal purpose related to rights and
ለማሳካት ሊመሠረቱ ይችላሉ፤ ይህም የሚከተሉትን benefits of their members including those indicated
ያካትታል:- below:

(ሀ) ለጋራ ግቦች ስኬታማነት አባሎቻቸውን a) To support their members for the achievement of
ማስተባበርና መደገፍ፤ common objectives;

b) To facilitate the sharing of ideas, information and


(ለ)የሀሳብ፣ የመረጃ እና የልምድ ልውውጥን
experience;
ማካሄድ፤
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴፬
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11034

(ሐ) የአባላትን አቅም መገንባትና ሀብት የማሰባሰብ c) To build the capacity of members and support their
ጥረታቸውን መደገፍ፤ resource mobilization efforts;

(መ) የአባላትን ሥነ ምግባርና የሙያ ደረጃ ለማሳደግ d) To undertake activities designed to enhance the
የሚያስችሉ ሥራዎችን ማከናወን፤ ethical and professional standards among members;

(ሠ) የአባላት የጋራ ድምፅ በመሆን የአባላትን የጋራ e) To work for the protection of the rights of members
መብትና ጥቅም ማስከበር እና ለአባላት ምቹ የሥራ by articulating their common voice and advocate for
ሁኔታ እንዲፈጠር መሟገት፤ enabling work environment for members;

(ረ) አባሎቻቸው በተሠማሩበት የሥራ ዘርፍ የጥናትና f) To conduct research and policy advocacy activities
ምርምር፣ እንዲሁም የፖሊሲ ሙግት እና ድጋፍ in the sectors in which their members operate.
ሥራዎችን ማከናወን።

፫/ ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱት ዓላማዎች እንደተጠበቁ 3/ Notwithstanding the above mentioned aims, a consortium

ሆነው፣ ማንኛውም ኅብረት አባል ድርጅቱ ከሚሰራበት may not involve itself in operations that place it in direct

የሥራ ዘርፍ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሥራ በመሥራት competition with a member organization. However,
consortiums are not barred from collecting and mobilizing
ከአባሉ ጋር ውድድር ውስጥ ሊገባ አይችልም።
resources to operate projects through their member
ሆኖም፣ኅብረቶች ሀብት በማሰባሰብ በአባሎቻቸው
organizations.
አማካኝነት የፕሮጀክት ሥራዎችን ማከናወን ይችላሉ።
SUB SECTION SEVEN
ንዑስ ክፍል ሰባት
REGISTRATION OF ORGANIZATIONS
የድርጅቶች ምዝገባ
፶፯. ምዝገባ 57. Registration

፩/ ማንኛውም ድርጅት በዚህ ሕግ መሠረት በኤጀንሲው 1/ Any organizations shall be registered by the Agency in
accordance with these provisions.
መመዝገብ አለበት።

፪/ ኤጀንሲው የአገር በቀል ድርጅት ማመልከቻ በቀረበለት 2/ The Agency shall, upon application and after ensuring
በ፴ቀናት ውስጥ፣ የውጭ ድርጅት ከሆነ ደግሞ የምዝገባ the fulfillment of the requirements stipulated under this
ማመልከቻ ከሥራ እቅድ ጋር በቀረበለት በ፵፭ ቀናት Proclamation, register the applicant and issue a

ውስጥ በዚህ አዋጅ የተደነገጉት አስፈላጊ ሁኔታዎች registration certificate within 30 days from the date of

መሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ አመልካች ድርጅቱን application for Local Organizations and within 45 days
for a foreign organization.
በመመዝገብ የምስክር ወረቀት ይሰጣል።

፫/ አመልካቹ ከላይ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ ላይ 3/ Where the Agency fails to issue certificate of
በተመለከተው ጊዜ ውስጥ የምዝገባ የምስክር ወረቀት registration within the period indicated under sub-
ያልተሰጠው እንደሆነ በ፴ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን article 2, the applicant may file its complaint to the

ለቦርዱ ማቅረብ ይችላል። Board within 30 days from the expiry of such period.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፴፭ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11035

፬/ ቦርዱ የቀረበለትን ቅሬታ በመመርመር በ፷ ቀናት ውስጥ 4/ The Board shall examine the complaint and make a
ውሳኔ ይሰጣል። determination on the matter within a period of 60
(sixty) days.

፭/ ኤጀንሲው ድርጅቱን ያልመዘገበው ያለበቂ ምክንያት 5/ Where the Board finds that the Agency failed register
መሆኑን ቦርዱ ሲረዳ የምዝገባ ሰርተፊኬቱ ወዲያውኑ the Organization without a good cause, it shall direct
እንዲሰጥ ያዛል። ለዚህ ድንጋጌ አፈጻጸም፣ ኤጀንሲው the Agency to issue the certificate of registration

ለቀረበለት የምዝገባ ማመልከቻ በንዑስ አንቀጽ ፪ forthwith. For the purpose of this provision, the

በተመለከተው ጊዜ ምላሽ ካልሰጠ፣ ድርጅቱን Agency shall be deemed not to have a good cause to
refuse registration if it fails to respond to such
ላለመመዝገብ በቂ ምክንያት እንደሌለው ይቆጠራል።
application within the time limit mentioned under sub
article 2 of this article.
፮/ በቦርዱ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኘ አመልካች የቦርዱ ውሳኔ
በደረሰው በ፴ ቀናት ውስጥ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6/ An applicant dissatisfied with the decision of the Board

ይግባኝ ማለት ይችላል። may lodge an appeal before the Federal High Court
within 30 days from receiving the Board’s decision.
፶፰. ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች 58. Documents Required for Registration
፩/ የአገር በቀል ድርጅቶች የምዝገባ ማመልከቻ በድርጅቱ 1/ An application for registration by Local Organization
መሥራቾች ሰብሳቢ ተፈርሞ መቅረብ ያለበት ሲሆን፣ shall be signed by the founders and contain the
የሚከተሉትን ዝርዝር ጉዳዮች ማካተት ይኖርበታል:- following particulars:

(ሀ) የመሥራቾችን ሥም፣ አድራሻና ዜግነት የያዘ a) The minutes of the formative meeting indicating
የምሥረታ ቃለ-ጉባኤ፤ the names, addresses and citizenship of the
founders;
(ለ) የመሥራቾች የመታወቂያ ወይም የፓስፖርት
b) Copy of the identity card or passport of the
ኮፒ፤
founders;
(ሐ) የድርጅቱን ሥም እንዲሁም ዓርማ (ካለው)፤
c) The name of the organization and its logo, if it
has one;
(መ) የድርጅቱን ዓላማ እና ሊሰማራ ያሰበበትን የሥራ
d) The objectives of the organization and its
ዘርፍ፤
intended sector of operation;
(ሠ) ሊሰማራ ያሰበበትን የሥራ ቦታ (ክልል)፤
e) The Region where it intends to operate;
(ረ) በመሥራቾች የፀደቀ መተዳደሪያ ደንብ፤
f) The Rules of the organization approved by the
(ሰ) የድርጅቱን አድራሻ።
founders;
g) The Organization’s address.

፪/ በውጭ አገር የተመሰረተ ድርጅት በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2/ An application for registration of a Foreign Non-

አንቀጽ (፩) ከተደነገጉት አስፈላጊ ሁኔታዎች በተጨማሪ Governmental Organization shall, in addition to the
conditions required under sub-article 1, be
የሚከተሉትን ማቅረብ ይኖርበታል:-
accompanied with the following documents:
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴፮
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11036

ሀ) ድርጅቱ መቋቋሙን የሚያሳይ ከተቋቋመበት አገር a) Duly authenticated certificate of registration showing
የተሰጠው በአግባቡ የተረጋገጠ ሰነድ፤ its establishment from its country of origin;

ለ) ሥልጣን ያለው የድርጅቱ አካል ድርጅቱ በኢትዮጵያ b) Duly authenticated resolution of its competent organ

ውስጥ እንዲሰራ ያሳለፈው በአግባቡ የተረጋገጠ to operate in Ethiopia;

ውሳኔ፤
ሐ) በአገር ውስጥ ተወካዩ የተሠጠው በአግባቡ የተረጋገጠ c) Duly authenticated power of deligation of the

የውክልና ሥልጣን፣ከተቋቋመበት ሀገር ኢምባሲ country representative; Letter of recommendation

ወይም ኤምባሲ ከሌለ ከተቋቋመበት ሀገር ስልጣን from the embassy in which the charity is

ባለው አካል የተሰጠ የድጋፍ ደብዳቤ ወይም incorporated or in the absence of such by a
competent authority in the country of Origin from
ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
Ministry of Foreign affairs of Federal Democratic
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠ የድጋፍ ደብዳቤ፤
Republic of Ethiopia and;
መ) ከሁለት ዓመት ላላነሰ ጊዜ የሚተገበር የሥራ ዕቅድ።
d) A Work plan for a minimum period of two years.
፫/ የኅብረቶች የምዝገባ ማመልከቻ በተወካያቸው ድርጅት
3/ The application for registration by a Consortium shall be
ኃላፊ አማካኝነት ተፈርሞ ከሚከተሉት ሰነዶች ጋር
signed and submitted by the head of their representative
ተያይዞ ይቀርባል፤
Organization and shall contain the following particulars:

(ሀ) በኅብረቱ መሥራች ድርጅቶች ተወካዮች የተፈረመ


a) Rules of the Consortium signed by the
የመተዳደሪያ ደንብ፣
representatives of founder ;
(ለ) አባላት ኅብረቱን ለመመስረት የተስማሙበት ቃለ
b) The minutes of the decision among members to
ጉባዔ፣
form the consortium;
(ሐ) ለኅብረቱ አባላት ከኤጀንሲው ወይም ሥልጣን
c) A certificate of registration issued by the Agency
ካለው የክልል አካል የተሰጠ የአባላት የምዝገባ
or Authorized Regional Government body to the
የምስክር ወረቀት፣
members of the Consortium.
፬/ አመልካቹ አግባብነት ባለው ደንብ የሚወስነውን የምዝገባ
4/ The applicant shall pay a registration fee to be
ክፍያ ይከፍላል።
determined by the relevant Regulation.
፭/ የሙያ ማኅበራትን ምዝገባ እና አስተዳደር ዝርዝር
5/ The Civil Societies Organizations Board may issue
ጉዳዮችን በተመለከተ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች
directives on details regarding the registration and
ቦርድ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል።
Administration of Professional Associations.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴፯
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11037

፶፱. የምዝገባ ጥያቄን ስላለመቀበል 59. Refusal of Application for Registration

፩/ ኤጀንሲው ከሚከተሉት ምክንያቶች አንዱ መኖሩን 1/ The Agency shall refuse to register an Organization
ካረጋገጠ ድርጅቱን አይመዘግብም፡- where it finds that:

a) The application does not comply with the


(ሀ) ማመልከቻው በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፰ የተደነገጉትን
necessary conditions set out under Article 58 of
መስፈርቶች የማያሟላ ሆኖ ሲገኝና ይህንንም
this Proclamation and the applicant’s
እንዲያስተካክል የአመልካቹ ተወካይ ተጠይቆ
representative fails to meet such conditions after
ለማስተካከል ካልቻለ፤
being requested to do so;
(ለ) የድርጅቱ ዓላማ ወይም በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ b) The aim of the Organization or the activities
የተመለከተው የሥራ ዝርዝር ለሕግ ወይም ለሕዝብ description under the Organization’s rules are
ሞራል ተቃራኒ ከሆነ፤ contrary to law or public moral;

(ሐ) ድርጅቱ የሚመዘገብበት ሥም ወይም ዓርማ፣ ከሌላ c) The name or symbol under which the proposed
ድርጅት ወይም ከማንኛውም ሌላ ተቋም ሥም ጋር Organization is to be registered resembles the
የሚመሳሰል ከሆነ ወይም ሕግን ወይም የሕዝብን name of another Organization or any other

ሞራል የሚቃረን ከሆነ፤ institution or is contrary to public moral or is


illegal;
(መ) ድርጅቱ ለምዝገባ ያቀረበው ሰነድ በሐሰት
የተዘጋጀ ወይም የተጭበረበረ ከሆነ። d) The document furnished for registration by the
Organization is fraudulently obtained or forged.
፪/ በዚህ ሕግ በግልጽ ከተመለከቱት ምክንያቶች ውጪ
2/ The Agency may not refuse applications for reasons
ኤጀንሲው በአሰራርም ይሁን መመሪያ በማውጣት other than those specified under this on the basis of
የምዝገባ ጥያቄን ሊከለክል አይችልም። practice or directive.

፫/ ማመልከቻውን በዚህ ሕግ መሠረት መርምሮ ተቀባይነት 3/ If an application fails to fulfill the necessary
requirements laid out under the law, the Agency must
የሌለው ከሆነ አመልካቹ የጎደለውን ነገር በ፴ ቀናት
provide a written response permitting the applicant to
ውስጥ አስተካክሎ እንዲቀርብ ኤጀንሲው በጽሑፍ
fulfill such requirements and resubmit its application
መልስ ይሰጠዋል።
within 30 days.
፬/ አመልካቹ የተባለውን ነገር ለማስተካከል ፍቃደኛ ካልሆነ 4/ If the applicant is unwilling to amend and resubmit its
ኤጀንሲው ማመልከቻውን ያልተቀበለበትን ሕጋዊ application, the Agency shall reject the application for
ምክንያት በመጥቀስ ጥያቄውን ውድቅ ያደርጋል። registration and state the legal grounds for rejecting the
application.

፭/ የምዝገባ ጥያቄው ውድቅ የሆነበት አመልካች 5/ An applicant that is dissatisfied with the Agency’s
በኤጀንሲው ውሳኔ ቅር ከተሰኘ ቅሬታውን በ፴ ቀናት decision may lodge a complaint before the board within
ውስጥ ለቦርዱ ማቅረብ ይችላል፡፡ 30 days from receiving the decision.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፴፰
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11038

፮/ ቦርዱ ቅሬታው በቀረበለት በ ፷ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን 6) The Board shall review the compliant and give its
መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ decision with in 60 days up on receiving the compliant.

7) If an Organization obtained a registration certeficate by


፯/ አንድ ድርጅት በማታለል ወይም በማጭበርበር የምዝገባ
fraudulent or forgery act and if it is verified by the
የምስክር ወረቀት አግኝቶ ከሆነ፣ ይኸው በኤጀንሲው
Agency, the Board shall decide dissolussion of The
ሲረጋገጥ ቦርዱ ድርጅቱ እንዲፈርስ ሊወስን ይችላል።
Organization.

8/ If the Organization is unsatisfied with the board’s


፰/ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፮ እና ፯ መሠረት በተሰጠ ውሳኔ
decision that is given in accordance with sub article 6
ቅሬታ ያለው ድርጅት የቦርዱ ውሳኔ በደረሰው በ፴ ቀናት
and 7 of this article, the Organization may lodge an
ውስጥ ይግባኙን በመሥራቾቹ አማካኝነት ለፌደራል
appeal before the Federal High Court within 30 days
ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል።
from receiving the board’s decision.

፷. የመተዳደሪያ ደንብ አስፈላጊነትና ይዘት 60. The Significance of an Organizational Rule and
Its Contents
1/ All Organizations must have rules containing the
፩/ ማንኛውም ድርጅት የሚከተሉትን መረጃዎች የያዘ following:
የመተዳደሪያ ደንብ ሊኖረው ይገባል፡- a) The Organization’s name;
(ሀ) የድርጅቱ ሥም፤ b) The Organization’s objectives;
(ለ) የድርጅቱ ዓላማዎች፤ c) The Organization’s Executive body, Power and
(ሐ) የድርጅቱ የበላይ አካል፣ ሥልጣንና ተግባር፣ Functions, internal governance and structure,
የውስጥ አደረጃጀትና አስተዳደር፣ የስብሰባና meeting and decision-making procedures;
የውሳኔ አሰጣጥ ሥርዓት፤ d) A stipulation indicating that the Organization’s
(መ) የድርጅቱ ገቢና ሐብት ለአባላት እንዲሁም income and resources may not be distributed to
ለሠራተኞች በሕግ ከተፈቀደ የአገልግሎት ክፍያ members or employees except for payment of
በቀር ሊከፋፈል የማይችል መሆኑን፤ legally permitted service fees;
e) A stipulation indicating that the Organization’s
(ሠ) የድርጅቱ አባል ወይም ሠራተኛ በመሆኑ ብቻ members or employees do not have an automatic
በድርጅቱ ንብረት ላይ አንዳችም መብት right over the organizations resource only by the
የማይኖረው መሆኑን፤ mere fact of their membership ;
f) A stipulation indicating that the Organization has
(ረ) ድርጅቱ ከአባላት የተለየ የራሱ መለያና የሕግ a separate and independent legal personality and
ሰውነት ያለው መሆኑን፤ symbol from its members;
g) A stipulation indicating that Change of Members
(ሰ) የአባላት መለዋወጥ በድርጅቱ ሕልውና ላይ ተጽዕኖ
of the Organization do not have effect on the
የሌለው መሆኑን፤ existence of the Organization;

(ሸ) አባልነት በውርስ የማይተላለፍ መሆኑን፤ h/ Membership does not devolve by inheritance;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፴፱ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11039

(ቀ) የድርጅቱ የሒሳብና የገንዘብ እንቅስቃሴ ተቀባይነት i/ The Organization’s accounts and financial
ባለው የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት የሚመራ መሆኑን፤ transactions will be managed by an accepted
accounting system;

(በ) የድርጅቱን የሥራና የሒሳብ ዕቅድና አፈጻጸም j/ The Supreme body of the Organization will examine

የሚመረምረውና የሚያጸድቀው የበላይ አካል and approve the Organization’s financial and work
plan and performance;
መሆኑን፤
(ተ) መተዳደሪያ ደንቡ የሚሻሻልበትን ሥርዓት፤ k/ Procedure for amending the rules;

(ቸ) የድርጅቱን የበጀት ዓመት፤ l/ The Organization’s budget year;

(ነ) ድርጅቱ እንዲፈርስ ወይም እንዲዘጋ የሚወስነውን m/ The Organizational body that will decide to
የበላይ አካልና የሚመራበትን ሥርዓት፤ dissolve and close the Organization, and the
procedures to be followed;
(ኘ) ድርጅቱ ሲፈርስ ያለበትን ሕጋዊ ዕዳ ከፍሎ n/ A stipulation indicating that during dissolution, once
ተራፊው ንብረት የድርጅቱ የበላይ አካል ለመረጠው the debts of the Organization are paid the
ሌላ ድርጅት ወይም በኤጀንሲው በኩል ለሌላ አካል outstanding money and property shall be transferred
ወይም በዚህ አዋጅ መሰረት ለተቋቋመው ፈንድ to another organization named by the
የሚተላለፍ መሆኑን። Organization’s supreme body or to another body
through the agency or to the fund established under
this proclamation.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ከተዘረዘሩት በተጨማሪ 2/ In addition to the information mentioned above. the Rules
የመተዳደሪያ ደንቡ የሚከተሉትንም ሊያካትት the Organization may also include:

ይችላል:- a) Requirements that must be fulfilled for membership;

(ሀ) ለአባልነት ብቁ የሚያደርጉ መስፈርቶች፤


b) Reasons for termination or suspension of

(ለ) አባልነት የሚቋረጥባቸውን ወይም የሚታገድባቸውን membership;

ምክንያቶች፤
(ሐ) አባልነት ሲቋረጥ ወይም ሲታገድ በድርጅቱ ውስጥ c) Internal procedures for appealing from decisions to
ይግባኝ የሚጠየቅበት ሥርዓት፣ terminate or suspend membership;

(መ) የአባልነትና ሌሎች ክፍያዎች የሚወሰኑበትና d) Procedures for imposing and collecting membership
የሚጠየቁበት ሥርዓት፤ and other fees;

(ሠ) የሥራ አመራር ኃላፊዎች የሚሾሙበትና e) The power, procedure for appointment and procedure

የሚሻሩበት ሥርዓት፣ ሥልጣንና ተግባራት፤ for removal of executive members of the


organization;
(ረ) የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት የሚሾምበትና
f) The powers and functions and procedure for the
የተጠሪነት ሥርዓት፣ ሥልጣንና ተግባራት፤
appointment and accountability of the officers of the
organization;
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፵ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11040

(ሰ) በገቢ ማስገኛ ሥራ ላይ የሚሰማራ ስለመሆኑ ወይም g) Whether or not the organization performs fundraising
ስላለመሆኑ፤ activities ;
፷፩. የምዝገባ ውጤት 61. Result of Registration
በዚህ ሕግ የተመለከቱትን መስፈርቶች አሟልቶ የተመዘገበ Any Organization which registered upon fulfillment the

ድርጅት፡- registration requirements provided in this


Proclamation:

፩/ የሕግ ሰውነት ይኖረዋል፤ 1/ Shall have legal personality;


፪/ በሥሙ ይከሳል፣ ይከሰሳል፣ ውል ይዋዋላል፤ 2/ Can sue, be sued and enter into contracts;
፫/ ልዩ የሥራ ፈቃድን የሚመለከቱ ሕጎች እንደተጠበቁ 3/ Without prejudice to laws that require special
ሆነው፣ በማናቸውም ሕጋዊ የሥራ መስክ የመሰማራት license, can operate in the sector of its choice;
መብት አለው፤
4/ To own, administer and transfer movable and
፬/ በሥሙ የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት immovable property. However, the proceeds from
የመሆን፣ንብረት የማስተዳደርና የማስተላለፍ መብት the disposal of the property may not be transferred
አለው። ሆኖም ንብረቱም ሆነ ከንብረቱ ሽያጭ የሚገኘው as donation for the benefit of members or to
ገንዘብ በስጦታ ለአባላት ጥቅም ወይም ከአላማው ውጪ another activity which is not its mission;

ለሆነ ተግባር ሊተላለፍ አይችልም፤


5/ The Organization which transfer property based on
፭/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፬ መሰረት ንብረት ያስተላለፈ sub article 4 of this article shall inform to the
ድርጅት በ፲፭ የስራ ቀናት ለኤጀንሲው ማሳወቅ አለበት፡፡ agency within 15 days.

፷፪. የሥራ ነፃነት


62. Operational Freedom
፩/ ማንኛውም ድርጅት የተቋቋመበትን ሕጋዊ ዓላማ 1/ An Organization shall have the right to engage in any
ለማሳካት በየትኛውም ሕጋዊ ሥራ ላይ የመሠማራት lawful activity to accomplish its objectives.
ሙሉ መብት አለው።
፪/ አገር በቀል ድርጅቶች፣ በኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ 2/ Local Organizations shall have the right to operate in
ከኢትዮጵያ ውጭ ለመሥራት፣ እንዲሁም አህጉራዊ፣ Ethiopia or abroad, or implement objectives having
ክፍለ አህጉራዊ ወይም ዓለም አቀፍ ይዘት ያለው global, regional or sub regional nature.
ዓላማን ተግባራዊ ለማድረግ ይችላሉ።
፫/ ማንኛውም ድርጅት፣ በራሱ የፕሮጀክት ሥራን 3/ An Organization may be established to implement
ለማከናወን ወይም ለሌሎች ድርጅቶች የገንዘብና project activities on its own or to provide financial
የዕውቀት ድጋፍ ለማድረግ ሊቋቋም ይችላል። and technical support to other organizations.

፬/ ድርጅቶች የሚያከናውኗቸው ሥራዎች ጋር ግንኙነት


4/ The Organization may propose Recommendations for
ወይም ተያያዠነት ያላቸውን ፣ በሥራ ላይ ያሉ ሕጎች፣ the change or amendment of existing laws, policies or
ፖሊሲዎች፣ አሰራሮች እንዲለወጡ፣ እንዲሻሻሉ ወይም practices, or issuance of new laws and policies of
አዲስ ሕጎችና ፖሊሲዎች እንዲወጡ ሐሳብ ማቅረብ those which have relationship with the activities they
ይችላሉ። are performing.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፵፩
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11041

፭/ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፬ የተመለከተው ቢኖርም፣ የውጭ 5/ Notwithstanding Sub Article (4) of this Article, unless
ድርጅቶች በሌላ ህግ ካልተፈቀደላቸው በስተቀር እና it is permitted with an other law Foreign
ኢትዮጵያ ውስጥ በሚኖሩ የውጪ ሀገር ዜጎች የተመሰረቱ Organizations and Local Organizations which are
ሀገር በቀል ድርጅቶች የፖለቲካ ፓርቲዎችን established by foreign citizens which are residents of

በማግባባትም ሆነ ግፊት በማድረግ ተጽዕኖ መፍጠር፣ Ethiopia may not engage in lobbying political

በመራጮች ትምህርት ወይም በምርጫ መታዘብ ሥራ ላይ parties,engage in voters education or election

መሰማራት አይችሉም። observations.

፮/ የውጭ ድርጅቶች በራሳቸው የፕሮጀክት ሥራዎች


6/ Foreign Organizations may implement project
ለማከናወን ወይም ከሌሎች መንግሥታዊ ካልሆኑ አገር
activities or work in partnership with Local
በቀል ድርጅቶች ጋር የገንዘብ፣ የዓይነትና የዕውቀት
Organizations by providing financial, technical or
ድጋፍ በማድረግ መሥራት ይችላሉ።
in kind support.
[

፯/ የውጭ ድርጅቶች በተቻለ መጠን ከአገር በቀል ድርጅቶች 7/ To the extent possible, Foreign Organizations by
እና መንግስታዊ ድርጅቶች ጋር በአጋርነት በመሥራት working in partnership with local and Governmental
የአገር በቀል ድርጅቶችን አቅም እንዲጎለብት ድጋፍ Organizations, can give support to build the capacity
ማድረግ ይችላሉ ። of Local Organizations.

፰/ ማንኛውም ድርጅት የሚያከናውናቸው ሥራዎች ዘላቂ 8/ Any Organization shall make the necessary efforts to
ልማትን የሚያመጡና ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን ensure that its activities help to bring about
ለመገንባት የሚያስችሉ ወይም የአባላቶቹን መብትና sustainable development, contribute to the
ጥቅም ለማስጠበቅ ወይም የተሰማሩበትን የሙያ መስክ democratization process, promote the rights and
ለማሳደግ አስተዋጽዖ ያለው እንዲሆን ተገቢውን ጥረት interests of its members or enhance the profession
ማድረግ አለበት። they are engaged in.

፱/ ለጠቅላላው ሕዝብ ወይም ለሦስተኛ ወገን ጥቅም


9/ An Organization which is established for the benefit
መሥራትን ዓላማ አድርጎ የተቋቋመ ድርጅት፣ of the general public or third parties shall ensure
የሴቶችን፣ ህጻናትን፣ የአካል ጉዳተኞችን፣ that its activities take into account the interests of
የአረጋውያንንና ሌሎች ለጉዳት ተጋላጭ ወይም women, Children, persons with disabilities, the
ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጥቅምን elderly and others exposed to threat or vulnerable
ማካተቱን ማረጋገጥ አለበት። groups of the society.

፲/ ማንኛውም ድርጅት ከተመዘገበ በኋላ በሌላ ሕግ የተለየ 10/ Any Organization cannot engage in sectors which
ፍቃድ እንደሚያስፈልጋቸው በተመለከቱ የሥራ require additional permit by law without getting the
ዓይነቶች ከሚመለከታቸው የዘርፍ መሥሪያ ቤቶች necessary permit from the relevant government
ተገቢውን ፈቃድ ሳያገኝ ወደሥራ መግባት አይችልም። bodies.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፵፪ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11042

፲፩/ የማንኛውም ድርጅት አባል፣ አመራርና ሠራተኞች 11/ In performing their duties all members, officers and
ሥራቸውን በሚያከናውኑበት ወቅት የድርጅቱን ጥቅም employees of the Organization have the
የማስቀደምና ከእነሱ ጥቅም ጋርም እንዳይጋጭ responsibility to give primacy to the

ተገቢውን ጥንቃቄ የማድረግ ኃላፊነት አለባቸው። Organization’s interest and take the necessary
precaution to avoid conflict of interest.

፷፫. የሀብት አሰባሰብ እና አስተዳደር 63. Resource Mobilization and Administration

፩/ ማናቸውም ድርጅት፡- 1. Any Organization:

(ሀ) ለሚተገብረው ፕሮጀክት ዘላቂነት አስፈላጊ a) Shall have the right to move its properties from
በመሆናቸው፣ ፕሮጀክቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ፕሮጀክቱ one region to another region or city

ከሚፈጸምበት ቦታ እንዳይወጡ በፕሮጀክት ስምምነቱ administration, unless the Project Agreement

ላይ በግልጽ ከተመለከቱ ንብረቶች በስተቀር፣ states that such properties may not be
transferred because they are necessary for the
ማንኛውም ድርጅት ንብረቱን ከአንድ ክልል ወደሌላ
sustainability of a specific project it is
ክልል ወይም የከተማ አስተዳደር የማንቀሳቀስ ሙሉ
implementing;
መብት አለው፤
(ለ) ለዓላማው መሳካት ገቢ ለማግኘት በማንኛውም b) Have the right to engage in any lawful business
ሕጋዊ የንግድና ኢንቨስትመንት ሥራ ውስጥ and investment activity in accordance with the
አግባብነት ባላቸው የንግድና ኢንቨስትመንት ሕጎች relevant trade and investment laws in order to
መሠረት የመሳተፍ መብት አለው። ሆኖም ከሥራው raise funds for the fulfillment its objectives.
የሚገኘውን ትርፍ ለአባላት ጥቅም ማስተላለፍ However, the profit to be obtained from such
አይችልም፤ activities may not be transferred for the benefit
of members;
(ሐ) ለዓላማው መሳካት ከየትኛውም ሕጋዊ ምንጭ
ገንዘብ የመጠየቅ፣ የመቀበልና የመጠቀም መብት c) Shall have the right to solicit, receive and utilize
አለው። funds from any legal source to attain its
objective.

፪/ ለጠቅላላው ሕዝብ ወይም ለሦስተኛ ወገን ጥቅም 2/ The Administrative cost of an Organization
established for the benefit of the general public or
መሥራትን ዓላማ አድርጎ የተቋቋመ ድርጅት፣
that of third Parties may not exceed twenty percent
የአስተዳደር ወጪው ከገቢው ከ፳ በመቶ ሊበልጥ
of its total income. For the purpose of this
አይችልም። ለዚህ ድንጋጌ አፈጻጸም ‹‹የአስተዳደር
provision, “Administrative Expense” shall mean
ወጪ›› ማለት ድርጅቱ ከሚያከናውነው የፕሮጀክት ሥራ
expenses which are not related to the project
ጋር ተያያዥነት የሌለው፣ነገር ግን ለድርጅቱ ሕልውና
activities of an Organization but are necessary to
ቀጣይነት አስፈላጊ የሆነ እና ከአስተዳደር ሥራዎች ጋር
ensure the continuity of an Organization and
የተያያዘ ወጪ ሲሆን፣ የአስተዳደር ሠራተኞች
related to administrative activities, and shall
ደመወዝና ጥቅማጥቅሞችን፣ ከአስተዳደር ሥራ ጋር include: salaries and benefits of administrative
የተያያዘ የአላቂና ቋሚ እቃዎች ግዢን፣ የጥገናና employees; purchase of consumables and fixed
እድሳት ወጪዎችን፣የቢሮ ኪራይ፣የፓርኪንግ assets and repair and maintenance expenses related
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፵፫
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11043

ክፍያዎች፣ የኦዲት አገልግሎት፣ የማስታወቂያ ክፍያ፣ to administrative matters; office rent, parking fees,
የባንክ አገልግሎት፣የመብራት፣የስልክ፣ የፋክስ፣ የውሃ፣ audit fees, advertisement expenses, bank service

ኢንተርኔት፣ የፖስታና የሕትመት አገልግሎት fees, fees for electricity, fax, water and internet

ወጪዎችን፣ ታክስ፣ ለአስተዳደር ሥራ የሚውሉ services; postal and printing expenses; tax,

ተሽከርካሪዎች ግዢ፤ ጥገና፤ የነዳጅና ዘይት እንዲሁም purchase and repair of vehicles for administrative
purposes, and procurement of oil and lubricants for
የመድኅን ግዢ ወጪዎችን፣ የቅጣት ክፍያዎችን፣
the same; insurance costs, penalties and attorney
እንዲሁም የጥብቅና አገልግሎት ክፍያን ያካትታል።
fees.
፫/ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ የተመለከተው ድንጋጌ በልዩ
3/ The Agency may issue Directives regarding
ሁኔታ ተፈጻሚ የማይሆንባቸውን ድርጅቶች በሚመለከት
Organizations exempted from the application of
ኤጀንሲው መመሪያ ሊያወጣ ይችላል።
provisions of sub Article 2 of this Article.
፷፬.በገቢ ማስገኛ ስራዎች ስለመሠማራት 64. Income Generation Activities

፩/ ከላይ በአንቀጽ ፷፫ (፩)(ለ) መሠረት በገቢ ማስገኛ 1/ An Organization which engages in income generating
ስራዎች ላይ የሚሰማራ ድርጅት፣ አግባብነት ባላቸው activities in accordance with Article 63(1) (b) of this
የንግድ ፈቃድና ምዝገባ ህጎች መሠረት፣ አዲስ የንግድ Proclamation may do so by establishing a separate
ድርጅቶችን (ኩባንያዎችን) በማቋቋም፣ በነባር የንግድ business Organization (company), acquiring shares in
ድርጅቶች ውስጥ አክሲዮን በመያዝ ህዝባዊ መዋጮ an existing company, Collect Public Collections or

መሰብሰብ ፣ ወይም የንግድ ስራን በብቸኛ ባለቤትነት operating its business as a sole proprietorship.

በማካሔድ የገቢ ማስገኛ ስራዎችን ማከናወን ይችላል፡፡

2/ An Organization engaged in income generating


፪/ ድርጅቱ በራሱ የገቢ ማስገኛ ስራዎችን በሚያከናወንበት
activities shall open a separate bank account and keep
ጊዜ ለዚሁ ስራ የተለየ የባንክ ሒሳብ መክፈት፣
separate books of account for its business in
እንዲሁም በንግድ እና ታክስ ህጉ በሚጠየቀው መሠረት accordance with the relevant commercial and tax laws.
የገቢ ማስገኛ ስራውን የሚመለከት የተለየ የሂሳብ
መዝገብ መያዝ ይኖርበታል፡፡ 3/ The relevant tax, commercial registration and business
፫/ አግባብነት ያላቸው የታክስ፣ የንግድ ፈቃድና ምዝገባ፣ licensing, and investment laws shall be applicable to
እንዲሁም የአንቨስትመንት ሕጎች በገቢ ማስገኛ income generation activities under this provision.
ስራዎችን በመሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
4/ Income that is generated from income generating
፬/ ድርጅቱ ከገቢ ማስገኛ ስራው የሚያገኘው ገቢ፣ activities will be used to cover administrative and
የድርጅቱን የአስተዳደር እና የፕሮገራም ወጪዎች program costs of the organization.
ለመሸፈን ይውላል፡፡
5/ The income and resources that are acquired from
፭/ ድርጅቱ ከገቢ ማስገኛ ስራው የሚያገኘው ገቢና ሃብት income generating activities shall not be transferred or
ለአባላት እንዲሁም ለሠራተኞች ሊከፋፈል አይችልም። shared for the benefit of members or workers of the
organization.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፵፬
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11044

፮/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ መሰረት ድርጅቶች ህዝባዊ 6/ when the Organizations Collect Public Collections
መዋጮ ሲሰበስቡ ለኤጀንሲው ማሳወቅ አለባቸው፤ based on Sub-Article 1 of this article, they shall
inform to the Agency.
፯/ በዚህ አንቀፅ መሰረት በገቢ ማስገኛ ስራ ላይ የተሰማራ 7/ An Organizations engaged in income generating
ድርጅት ለኤጀንሲው በአስራ አምስት የስራ ቀናት activities based on this Article shall inform to the
ማሳወቅ አለበት ፡፡ Agency within fifteen days.

፷፭. በሥራ መሪነት ወይም በቦርድ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ 65. Persons Who shall not Act as Officer or Board

አባልነት መሥራት የማይችሉ ሰዎች Management Committee Member

1/ No person shall act as an Officer or Board


፩/ ማንኛውም ሰው በአንድ ድርጅት ውስጥ በሥራ መሪነት
Management Committee Member of an Organization
ወይም በድርጅቱ የቦርድ/ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
or a branch thereof if that person:
አባልነት መሥራት የማይችለው:-
a) Has been convicted of a crime that involves fraud
(ሀ) በማታለል ወይም ታማኝነትን በማጓደል ወንጀል
or other crimes that involve dishonest acts and has
ጥፋተኛ ሆኖ የተቀጣና ያልተሰየመ ከሆነ፤
not been reinstated;

(ለ) በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ የሲቪል መብቱን b) Has been convicted of any crime as a result of
which she/he has been deprived of his Civil rights
የተገፈፈና መብቶቹ ያልተመለሱለት ከሆነ፤
and his Civil Rights have not yet been restored;
c) Is unable to act by reason of incapacity within the
(ሐ) በሕግ መሠረት ከችሎታ ማጣት የተነሳ
meaning of law;
መሥራት የማይችል ከሆነ፤
d) Has been interdicted by a court.
(መ) በፍርድ ቤት ክልከላ የተደረገበት ከሆነ ነው።

፪/ ከላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የማናቸውም 2/ In addition to the restrictions laid out under Sub-Article

ድርጅት የቦርድ ወይም የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ 1, a member of the board or Executive Committee of an

አባል የሆነ ሰው በዚያው ድርጅት ውስጥ የሥራ መሪ organization shall not be employed in the same
Organization as an officer or ordinary employee.
ወይም ተቀጣሪ ሠራተኛ ሆኖ መሥራት አይችልም።

፫/ የድርጅቱ የምዝገባ ማመልከቻ የዚህን አንቀጽ ንዑስ 3/ If the application for registaration that is submitted by the

አንቀጽ (፩) እና (፪) በመጣስ የቀረበ ከሆነ ኤጀንሲው Organization is contrary to the rules stated under sub
Article 1 and 2 of this Article the Agency shall not
ድርጅቱን አይመዘግብም።
register the Organization.
፷፮. የድርጅቶች መዝገብ 65 66. Register of Organizations
፩/ ኤጀንሲው ድርጅቶች የሚመዘገቡበት መዝገብ ይይዛል። 1/ The Agency shall keep a register of Organizations.

፪/ በኤጀንሲው ትክክለኛ ቅጂ ስለመሆኑ የተረጋገጠ 2/ A copy of or extract from any such document
የመዝገቡ ሙሉ ወይም ከፊል ግልባጭ በማናቸውም certified to be a true copy or extract under the seal of
የክርክር ሂደቶች በማስረጃነት ተቀባይነት ይኖረዋል። the Agency shall be admissible in evidence in any
proceedings.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፵፭
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11045

፫/ ኤጀንሲው በዚህ አዋጅ መሠረት የተመዘገቡትን 3/ The Agency shall every six months publish in an
እንዲሁም የታገዱትንና ከመዝገብ የተሠረዙትን official Gazzette the list of Organization registered,
ድርጅቶች ዝርዝር በየስድስት ወሩ በጋዜጣ ያወጣል። suspended or cancelled under this Proclamation.

፷፯. የድርጅት ቅርንጫፍ 66. 67. Branch of an Organization

፩/ ማንኛውም ድርጅት አስቀድሞ ለኤጀንሲው በማሳወቅ 1/ An Organization may establish a branch based on its
በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ቅርንጫፍ ሊከፍት rules by giving prior notice to the Agency.
ይችላል።
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ለሚከፈት 2/ The Powers of the branch of the Organization
established under Sub-article (1) of this Article shall
ቅርንጫፍ የሚሰጠው ሥልጣን ራሱን የቻለ ድርጅት
not make it an independent organization on its own or
የሚያደርገው ወይም ዋናው መስሪያ ቤት በቂ ቁጥጥር
prevent the head office from making sufficient control
እንዳያደርግበት የሚከለክል ሊሆን አይችልም።
on the branch.
፷፰. ለውጥን ስለማሳወቅ
6 68. Obligation to inform Changes
፩/ ማንኛውም ድርጅት በሚከተሉት ጉዳዬች ላይ ለውጥ
1/ If an organization makes changes to any of the following
ሲያደርግ ለኤጀንሲው ማሳወቅና ማስመዝገብ አለበት፡-
matters, it shall inform the agency about the change or
(ሀ) የሥያሜ ወይም የምልክት ለውጥ፤ amendment and get it registered.
(ለ) የሥራ ዘርፍ ለውጥ፤ a) Its Name or Symbol,
(ሐ) የዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ ለውጥ፤ b) Change of Organization’s operational Sector,
(መ) የሥራ ክልል ለውጥ፤ c) Change of Headquarters,
(ሠ) የሥራ አመራር አባላትና የሥራ መሪ ለውጥ፤ d) Change the Region of Operation,
(ረ) በመተዳደሪያ ደንብ ላይ የሚደረግ ማናቸውም e) Change of Executive Members or Chief Executive,
ለውጥ፤ f) Amendments of its Rules,

(ሰ) የባንክ ሒሳብ ወይም ፈራሚዎች ለውጥ።


g) Change of Bank Account or Signatories.
፪/ በዚህ አንቀጽ መሠረት የተደረገ ለውጥ የድርጅቱን
ማናቸውም መብቶች ወይም ግዴታዎች አይነካም። 2/ A change of name by an Organization under this Article shall
not affect any Rights or Obligations of the Organization.
፷፱. የምስክር ወረቀትን በይፋ ስለማሳየት
[

69. Display of Certificate


ማንኛውም ድርጅት የምዝገባ ምስክር ወረቀቱን በዋናው
Every Organization shall keep its certificate of
መስሪያ ቤት፣ እንዲሁም ግልባጩን በየቅርንጫፎቹ
registration in its Head Office and a copy thereof in its
ለማናቸውም ጎብኚ ሊታይ በሚችል ቦታ ማስቀመጥ
branches in a place that is visible to any visitor.
ይኖርበታል። በተጨማሪም የድርጅቱ ሥምና መለያ
Additionally, the symbol and name of the Organization
ምልክት በድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤትና ቅርንጫፍ
must be placed at a publicly visible place at both the head
ጽ/ቤቶች ለሕዝብ ሊታይ በሚችል ግልጽ ስፍራ መቀመጥ office and the branch offices.
ይኖርበታል።
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፵፮ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11046

፸. ሕልውናን ስለማረጋገጥ 70. Verification of Existence

፩/ ማንኛውም ድርጅት በዚህ አዋጅ ውስጥ ሪፖርት ለማቅረብ 1/ If an Organization fails to provide its report within 3
የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ባለፈ በሦስት ወራት ውስጥ months from the expiry of the timeframe set under this

ሪፖርት ካላቀረበ ኤጀንሲው የድርጅቱን ሕልውና Proclamation for submission of reports , the Agency

ለማረጋገጥ በጋዜጣ ጥሪ ያደርጋል። will issue a notice in the gazette to verify its existence.

፪/ ከላይ የተመለከተው ጥሪ በጋዜጣ በወጣ በ፴ ቀናት ውስጥ 2/ If the Organization does indeed maintain existence,

ድርጅቱ በርግጥም ሕልውና ያለው ከሆነ የድርጅቱ the legal representative must be present to explain the

ሕጋዊ ተወካይ ቀርቦ በዚህ ሕግ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ situation within 30 days from the publication of the

ለኤጀንሲው ሪፖርት ያላቀረበበትን ምክንያት ማስረዳት notice. However, if the representative falls to do so,
the Director General shall submit the issue to the
ይጠበቅበታል።ተወካዩ በዚህ ጊዜ ውስጥ ቀርቦ ድርጅቱ
Board for the decision of dissolution of the
ሪፖርት ያላደረገበትን በቂ ምክንያት ካላቀረበ ዋና
Organization.
ዳይሬክተሩ ጉዳዩን ለቦርዱ አቅርቦ ድርጅቱ እንዲፈርስ
ያስወስናል። ‹

SECTION FOUR
ክፍል አራት
ሒሳብና ሪፖርት ACCOUNTS AND REPORT

፸፩. የሒሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ 71. Duty to Keep Accounting Records
1/ Any Organization shall keep books of account that show
፩/ ማናቸውም ድርጅት የድርጅቱን የገንዘብ እንቅስቃሴ
the financial transactions in the Organization and are
የሚያሳይ ተቀባይነት ባለው የሒሳብ አሰራር የተዘጋጀ
prepared in accordance with acceptable accounting
የሒሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ አለበት።
standards.
2/ The books of account shall contain entries showing from
፪/ የሒሳብ ሰነዶቹ የድርጅቱን ገቢና ያወጣውን ወጪ፣ day to day all sums of money received and expended by

የወጪውን ምክንያት፣ ሐብትና ዕዳ፣ የለጋሾችን the Organization, the matters in respect of which the

ማንነትና የገቢውን ምንጭ ያካተቱ መሆን አለባቸው። receipt and expenditure takes place, name and identity
of donors, source of donations; and record of the assets
and liabilities of the Organization.
፫/ ድርጅቱ የሥራ መሪዎች በዚህ አንቀጽ መሠረት የተዘጋጁ 3/ The Officers of an Organization shall preserve any
የሒሳብ ሰነዶችን፣ የሒሳብ ዓመቱ ካለቀ በኋላ ቢያንስ accounting records made for the purposes of this Article
ለአምስት ዓመት ጠብቀው የማቆየት ግዴታ አለባቸው። for at least 5 years from the end of the financial year of
the Organization in which they are made.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፵፯ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11047

፸፪. ዓመታዊ የሒሳብ መግለጫና ምርመራ 72. Annual Statements of Accounts and Examination of
Account
፩/ ማንኛውም ድርጅት ተቀባይነት ባላቸው መመዘኛዎች 1/ Any Organization shall submit to the Agency an annual
መሠረት የተዘጋጀ ዓመታዊ የሒሳብ መግለጫ ለኤጀንሲው statement of accounts prepared in accordance with
በአድራሻው መላክ አለበት። acceptable standards.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ቢኖርም፣ በበጀት አመቱ 2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article,
ከሁለት መቶ ሺህ ብር የማይበልጥ ገንዘብ የሚያንቀሳቅስ Organizations whose annual flow of funds does not

ድርጅት ገቢን፣ ወጪን፣ ሐብትና ዕዳን የሚያመለክት exceed Birr 200,000.00, (two hundred thousand) the

መግለጫ ብቻ ማቅረብ ይችላል። statement of accounts may choose to only prepare a


receipts and payments account and a statement of
assets and liabilities.

፫/ ከላይ በንዑስ ቁጥር ፪ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ 3/ Without prejudice Sub-article (2), all Organizations
የማንኛውም ድርጅት ሒሳብ የበጀት ዓመቱ በተጠናቀቀ በ account shall be examined annually by a Certified
፫ ወራት ውስጥ በተመሰከረለት ኦዲተር መመርመር Auditor within three months after the end of the
አለበት። financial year.

፬/ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት የድርጅቱ አባላት ወይም ለጋሽ 4/ If one third of the Organization’s members, donors or
ድርጅቶች ወይም ከድርጅቱ ጋር የፕሮጀክት ስምምነት governmental bodies that have requested the
ያላቸው መንግስታዊ አካላት የሒሳብ ምርመራ እንዲደረግ examination of accounts, the Agency may appoint a
ከጠየቁ ኤጀንሲው የድርጅቱ ሒሳብ በውጭ ኦዲተር certified external auditor.
እንዲመረመር ሊያዝ ይችላል።
፭/ የድርጅቱ ሒሳብ የበጀት ዓመቱ ባለቀ በአምስት ወራት 5/ Where it appears to the Agency that the account of an
ውስጥ ካልተመረመረ እና ይህንን ለመፈጸም ድርጀቱ Organization is not audited within five months from
ፈቃደኛ ካልሆነ ኤጀንሲው የውጭ ኦዲተር ሾሞ the end of that year and the Organization is unwilling
ማስመርመር ይችላል። to have it audited, the Agency may appoint a certified
external auditor.

፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ እና ፭ መሠረት በኤጀንሲው 6/ In accordance with Sub-article (4) and (5) of this
በተሾመው ኦዲተር ለተከናወኑ ማናቸውም የኦዲት Article, the expenses of any audit carried out by an
ሥራዎች ወጪ የሚከፍለው የሚመለከተው ድርጅት Auditor appointed by the Agency shall be paid by the
ወይም ጥፋተኛ ሆነው ሲገኙ የሥራ መሪዎቹ ይሆናሉ። Charity or Society concerned, or by its officers if the
latter are found to be at fault.
፸፫. ዓመታዊ የሥራ ክንውን ሪፖርት
73. Annual Activity Report
፩/ የሥራ መሪዎች የድርጅቱን የእያንዳንዱን የበጀት ዓመት
1/ The officers of an Organization shall prepare and
ዋና ዋና ክንዋኔዎች የሚያሳይ ሪፖርት የሒሳብ ዓመቱ
submit to the Agency every Budget year major activity
ባለቀ በሦስት ወር ጊዜ ውስጥ ለኤጀንሲው ማቅረብ reports regarding the organization with in three months
አለባቸው። up on the end the Budget year.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፵፰ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11048

፪/ ማንኛውም የሥራ ክንውን ሪፖርት ለኤጀንሲው ሲቀርብ 2/ Every such annual activity report shall have attached to
የሒሳብ መግለጫ አብሮ መያያዝ አለበት። it the annual statement of accounts.

፫/ ኤጀንሲው የቀረበለትን ሪፖርት በመመርመር ድርጅቱ 3/ After reviewing the reports the Agency may require
ተጨማሪ ማስረጃ ወይም ማብራሪያ እንዲሰጠው ሊጠይቅ additional information or explanation.
ይችላል።
74. Disclosure of Annual Activity Report to the Public
፸፬. ዓመታዊ ሪፖርት ለሕዝብ ክፍት ስለማድረግ
1/ Any annual activity report or other document kept by
፩/ በኤጀንሲው ዘንድ የሚገኝ ማናቸውም የድርጅት
the Agency, when requested by any concerned body or
ዓመታዊ ሪፖርት ወይም ሌላ ሰነድ ጉዳዩ
members of the organization, must be made open to the
በሚመለከተው አካል ወይም በድርጅቱ አባላት ሲጠየቅ
public at any given time.
በማናቸውም አመቺ ጊዜ ክፍት መደረግ አለበት።
፪/ ማናቸውም ድርጅት ዓመታዊ የሥራ ክንውን እና የኦዲት 2/ All Organizations must make available at all times, to
their beneficiaries and members, the books of account,
ሪፖርቱን ለአባላቱና ለተጠቃሚዎች ተደራሽ ማድረግ
audit reports and annual reports.
አለበት።
፸፭. የባንክ ሒሳብ ስለመክፈት 75. Opening a Bank Account

1/ An Organization shall get a written approval of the


፩/ ማንኛውም ድርጅት የባንክ ሒሳብ ለመክፈት በቅድሚያ
Agency to open a bank account. The Agency shall
ከኤጀንሲው በጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት አለበት።
respond to requests for such approval within five
ኤጀንሲው የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ጥያቄ በቀረበለት በ
days from receipt of the request.
፭ ቀናት ውስጥ ምላሽ መስጠት ይኖርበታል።
2/ All financial transactions shall be performed
፪/ የማንኛውም ድርጅት የገንዘብ እንቅስቃሴ በስሙ
through a bank account opened by an Organization
በተከፈተ የባንክ ሒሳብ መከናወን ይኖርበታል።
in its name.

3/ All banks have the obligation to provide the bank


፫/ ማንኛውም ባንክ ኤጀንሲው በጠየቀ ጊዜ ወዲያውኑ
statement of accounts held by any Organization to
በማናቸውም የድርጅት ሥም የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦችን
the Agency when requested.
ዝርዝርና የሒሳብ መግለጫዎችን የመስጠት ግዴታ
አለበት። 4/ The Bank Account transaction can be done in the
፬/ የድርጅት የባንክ ሒሳብ እንቅስቃሴ በመተዳደሪያ ደንቡ context of the Organization rules.
በተመለከተው አኳኋን ነው።

፸፮.የውጭ ዜጎችን ስለመቅጠር 76. Employing Foreigners


፩/ ማንኛውም ድርጅት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የሥራ 1/ No Organization may employ a Foreign National
ፈቃድ ያልተሰጠውን የውጭ ዜጋ መቅጠር አይችልም። who is not given work permit under the relevant
laws.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ድንጋጌ ቢኖርም የውጭ
2/ Notwithstanding the stipulation under sub-article 1,
ድርጅት የውጭ አገር ዜጋን የአገር ውስጥ ተወካይ
a Foreign Organization shall not be barred from
አድርጎ ለመመደብ ገደብ አይኖርበትም።
appointing a Foreign National as its country
representative.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፵፱
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11049

፫/ ከአገር ውስጥ ተወካዩ በስተቀር ሌሎች የውጭ አገር ዜጎች 3/ Foreign Nationals other than the Country
በድርጅቱ ሊቀጠሩ የሚችሉት ሥራው በኢትዮጵያውያን representative may only be hired if the office
ሊከናወን የማይችል ስለመሆኑ በሥራ ፈቃድ ሰጪው granting work permit verifies that the work cannot
መሥሪያ ቤት ሲረጋገጥ ብቻ ነው። be performed by Ethiopians.

፬/ በድርጅቱ መደበኛ ደመወዝ ሳይከፈላቸው በሙያቸው 4/ The provisions of Sub-Article 3 shall not apply to
በበጎ ፈቃደኝነት ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ Foreign Nationals who are not salaried employees
ለማገልገል የሚመጡ የውጭ አገር ዜጎችን በሚመለከት but come to Ethiopia to professionally contribute by
የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ ተፈጻሚ አይሆንም። working as volunteers for a period not exceeding
one year.

ክፍል አምስት SECTION FIVE

ሕግን ስለማስከበር LAW ENFORCEMENT


77. Power of Inspection
፸፯. ምርመራ የማድረግ ሥልጣን
1/ The Agency may conduct an investigation into the
፩/ ከመንግሥት አካላት፣ ከለጋሽ ድርጅቶች ወይም ከሕዝብ activities of an organization to check whether it is
ከሚቀርቡ ጥቆማዎች ወይም ኤጀንሲው ሥራውን carrying on its activities in accordance with the law. The
በሚያከናውንበት ወቅት ከሚገኙ መረጃዎች በመነሳት investigation shall be launched on the basis of
ማናቸውም ድርጅት ሥራውን በሕግ መሠረት እየሰራ information the Agency obtained from Government

ስለመሆኑ ኤጀንሲው ምርመራ ሊያደርግ ይችላል። organs, donors or the public, as well as information
obtained by the Agency during the performance of its
work.
፪/ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰው ቢኖርም ኤጀንሲው 2/ Notwithstanding the fulfillment of the conditions under
ምርመራ ለማድረግ ሲወስን ምርመራውን ለማከናወን በቂ sub-article 1, the Agency shall first ensure that it has
ምክንያት መኖሩን በቅድሚያ ማረጋገጥ አለበት። sufficient reason to conduct the investigation.

፫/ የምርመራ ሥራዎች በተቻለ ፍጥነት በአጭር ጊዜ 3/ The Agency must take all precautionary measures to

እንዲጠናቀቁና የድርጅቱን የዕለት ከዕለት እንቅስቃሴና ensure that the investigation is performed within a short

ሕልውና አደጋ ላይ እንዳይጥሉ ኤጀንሲው ተገቢውን period of time and is not carried out in a way that
hampers the day to day activities and continued
የጥንቃቄ እርምጃ መውሰድ አለበት።
existence of the organization.
፬/ ኤጀንሲው የምርመራ ሥራውን በሚያከናውንበት ወቅት፣
4/ If, during the course of the investigation, the Agency
ከባድ የሕግ ጥሰት መፈጸሙን ሲያረጋግጥና በዚህ
finds that a grave violation of the law has been
ምክንያትም የድርጅቱ እንቅስቃሴ ማገድ አስፈላጊ ሆኖ
committed and such violation makes it necessary to
ሲያገኘው፣ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ከሦስት ወር
suspend the activities of the Organization, the Director
ላልበለጠ ጊዜ የዕገዳ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል:: ሆኖም General of the Agency may give a suspension order for
ቦርዱ በሶስት ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሳኔ ካልሰጠ a period not exceeding three months. but if the board
እገዳው ቀሪ ይሆናል ። did not decided with in three month, the suspension
shall seize to exist.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፶
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11050

፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሠረት ዋና ዳይሬክተሩ 5/ Based on Sub Article 4 of this Article the Organization
በሰጠው እግድ ላይ ድርጅቱ በ፴ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን may appeal to the Board on the decision of Director
ለቦርዱ ማቅረብ የሚችል ሲሆን፣ በቦርዱ ውሳኔ ቅር General within 30 days. The organization may appeal to

ከተሰኘ ድርጅቱ ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት the Federal High Court on the decision of the Board

፴ ቀናት ውስጥ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኙን within 30 days after the board gave its decision.

ማቅረብ ይችላል።

፸፷. አስተዳደራዊ እርምጃ ስለመውሰድ 78. Administrative Measures

፩/ ይህን አዋጅ እና ሌሎች ሕጎችን ለሚጥሱ ድርጅቶች 1/ The Agency may give warning to organizations that
ኤጀንሲው ማስጠንቀቂያ ሊሰጥ ይችላል። do not comply with this proclamation or other laws.

፪/ የሚሰጠው ማስጠንቀቂያ በፅሑፍ ሆኖ፣ የተፈጸመውን 2/ The warning must be in writing and shall specify
የሕግ ጥሰት፣ ሊደረግ የሚገባውን ማስተካከያ እና በምን the violation, the measures to be taken and the time
ያህል ጊዜ ውስጥ መስተካከል እንዳለበት በግልጽ ማሳየት frame to rectify the violation. Such time frame shall
አለበት። ኤጀንሲው ለማስተካከያ የሚሰጠው ጊዜ take into account the gravity of the violation and the
የተፈጸመውን ጉድለት ወይም ጥፋት ክብደትና የጉዳዩን complexity of the case.

ውስብስብነት ከግምት ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት።


3/ If the fault committed by the Organization is grave
፫/ በተሰጠው ማስጠንቀቂያ መሠረት ማስተካከያ የማያደርግ
or the organization fails to redress its fault after
ከሆነ ወይም ድርጅቱ የፈጸመው ጥፋት ከባድ መሆኑን
being given clear warning, the Agency will give the
ኤጀንሲው ሲያምንበት ለድርጅቱ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ organization a strict warning.
ይሰጠዋል።

4/ The Director General of the Agency may order the


፬/ በተሰጠው ጥብቅ ማስጠንቀቂያ መሠረት ድርጅቱ
suspension of the organization if the organization
አሰራሩን የማያስተካክል ከሆነ ድርጀቱ እንዲታገድ ዋና
fails to alter or rectify its practice after receiving a
ዳይሬክተሩ ሊወስን ይችላል። የዋና ዳይሬክተሩ ውሳኔ strict warning. The Board will decide that an
በቦርዱ ካልተነሳ ወይም በፍርድ ቤት ካልታገደ በቀር፣ organization which failed to make the necessary
የዕገዳ ውሳኔው በተሰጠ በሦስት ወራት ውስጥ ማስተካከያ rectifications within three months following the
ያላደረገ ድርጅት እንዲፈርስ ቦርዱ ይወስናል። suspension order shall be dissolved unless the
Director General’s suspension order has been lifted
by the Board or is blocked by court order.
፭/ በቦርዱ የመፍረስ ውሳኔ የተሰጠበት ድርጅት አባላት፣
5/ The Members, Founders or Managers of the
መሥራቾች ወይም ኃላፊዎች ውሳኔው በተሰጠ በ፴ ቀናት
Organization that is dissolved by the decision of the
ውስጥ ቅሬታቸውን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Board can appeal to Federal High court with in 30
ማቅረብ ይችላሉ።
days following the decision.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፶፩
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11051

፮/ በድርጅቱ የተፈጸመው ሕግ የመተላለፍ ተግባር በወንጀል 6/ If the violation committed by the Organization entails
የሚያስጠይቅ ሲሆን ኤጀንሲው ጉዳዩን ሥልጣን ላለው criminal responsibility, the Agency will direct the
የፖሊስ ወይም የዐቃቤ ሕግ ተቋም ይመራል። case to the competent body of the police or public
prosecutor.
፸፱. የመሰማት መብት 79. The Right to be Heard

ኤጀንሲው በማንኛውም ድርጅት ላይ የትኛውንም ዓይነት Any Organization has the right to be heard and present its
አስተዳደራዊ እርምጃ ከመውሰዱ በፊት ድርጅቱ arguments before the Agency imposes any administrative
መከራከሪያዎቹንና ማስረጃዎቹን የማቅረብና የመሰማት measure.
መብት አለው።
SECTION SIX
ክፍል ስድስት MERGER, DIVISION AND CONVERSION OF
ስለ ድርጅቶች መዋሐድ፣መከፋፈል እና መለወጥ ORGANIZATIONS

80. Merger
፹. መዋሐድ
1/ Two or more Organizations may merge into one
፩/ ቁጥራቸው ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ድርጅቶች
under a new name or under the name of one of the
አግባብነት ባላቸው ሕጎችና በመተዳደሪያ ደንባቸው
organizations in accordance with relevant laws and
መሠረት በአዲስ ስም ወይም ከሚዋሐዱት ድርጅቶች
in accordance with their rules.
በአንዱ ስም ሊዋሐዱ ይችላሉ።
2/ The rights and obligations of the former
፪/ ውሕደቱ ሲፈጸም የቀድሞዎቹ ድርጅቶች መብትና
Organizations and based on their relevancy the
ግዴታዎች እንዲሁም በውስጣቸው የነበሩ ሰራተኞች
Employees of those Organizations shall be
እንደአግባብነታቸው በውህደት ወደተፈጠረው ድርጅት transferred to the newly formed Organization.
ይተላለፋሉ።
3/ The newly established Organization shall be
፫/ በውሕደቱ የተፈጠረው አዲስ ድርጅት በዚህ አዋጅ
registered in accordance with this Proclamation.
መሠረት መመዝገብ አለበት።

፹፩. መከፋፈል 81. Division


፩/ አንድ ድርጅት በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ በተመለከተው 1/ An Organization may be divided into two or more
መሠረት በድርጅቱ የበላይ አካል ውሳኔ ሊከፋፈል Organizations upon the decision of its Supreme

ይችላል። organ in accordance with its rules.

፪/ በመከፋፈሉ ውሳኔ ላይ በሌላ ሁኔታ ካልተመለከተ በቀር፣ 2/ Unless stated otherwise in the decision to divide
በክፍፍሉ የተፈጠረው እያንዳንዱ ድርጅት የቀድሞው the Organization, the Organizations that result
ድርጅት ላለበት ግዴታና መብት እኩል ተካፋይ ነው። from the division shall bear the obligations and
utilize the rights equally.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፶፪ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11052

፫/ የቀድሞው ድርጅት ህልውና የሚያበቃው ለአዲሶቹ 3/ The existence of the former Organization shall
ድርጅቶች የምዝገባ ምስክር ወረቀት ሲሰጥ ነው። cease at the time when the certificates of
registration are issued to the new organizations.

፬/ በአዲሶቹ ድርጅቶች ሙሉ ስምምነት ከነሱ አንዱ 4/ With the unanimous consent of all newly formed
organizations, one of the newly formed
የቀድሞውን ድርጅት ስም ይዞ ሊቆይ ይችላል።
Organizations may retain the name of the
previous Organization.
፹፪. መለወጥ
82. Conversion
፩/ አንድ ድርጅት በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ በተመለከተው
1/ Any Organization may be converted into another
መሠረት በድርጅቱ የበላይ አካል ውሳኔ ወደሌላ ዓይነት form of Organization where its Supreme organ so
ድርጅት ሊለወጥ ይችላል። decides in accordance with its rules.

፪/ ለውጡ ሲፈጸም የቀድሞው ድርጅት መብትና ግዴታዎች 2/ The rights and obligations of the former
፤እንዲሁም በውስጣቸው የነበሩ ሰራተኞች Organization and based on their relevancy the
እንደአግባብነታቸው ወደተለወጠው ድርጅት ይተላለፋሉ። servants of those organizations shall be transferred to
the Organization after the conversion.
፫/ የተለወጠው አዲስ ድርጅት በዚህ አዋጅ መሠረት እንደገና
መመዝገብ አለበት። 3/ The converted Organization shall be registered again
in accordance with this Proclamation.
ክፍል ሰባት
ስለድርጅቶች መፍረስ SECTION SEVEN
DISSOLUTION OF ORGANIZATIONS
፹፫. የድርጅቶች መፍረስ
83. Dissolution
፩/ አንድ ድርጅት የሚፈርሰው፡
1/ An Organization may only be dissolved upon the
(ሀ) በመተዳደሪያ ደንቡ ሥልጣን ባለው አካል decision of:
እንዲፈርስ ሲወሰን፣ a) the Organization’s competent organ in accordance
(ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸ ወይም ፸፰(፬) መሠረት with its rules;
ድርጅቱ እንዲፈርስ በኤጀንሲው ቦርድ ሲወሰን፤ b) the Board of the Agency when it idecides that the

ወይም organization shall be dissolved in accordance with


Article 70 or 78(4) of this Proclamation;
(ሐ) በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ነው።
c) The Federal High Court.

፪/ ፍርድ ቤት አንድ ድርጅት እንዲፈርስ የሚወስነው፡- 2/ A court can dissolve an Organization when;

(ሀ) ድርጅቱ በከባድ የወንጀል ድርጊት ወይም a) It is convicted of a serious criminal offence
or is repeatedly found guilty of a minor
በተደጋጋሚ በቀላል ወንጀል በመሳተፍ ጥፋተኛ
criminal offence; or
ሆኖ ሲገኝ፣ ወይም
(ለ) ዕዳውን የመክፈል ችሎታ የሌለው ሲሆን ብቻ ነው። b) The Organization is insolvent.
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፶፫ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11053

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ሀ) መሠረት በአባላት 3/ An Organization which is dissolved in accordance
with sub Article 1/A/ of this Article shall notify the
ውሳኔ የፈረሰ ድርጅት ውሳኔውን ለኤጀንሲው በአሥራ
Agency of the decision within fifteen days.
አምስት ቀናት ውስጥ የማሳወቅ ግዴታ አለበት።
4/ The notification submitted to the Agency under sub
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ ፫ መሠረት ድርጅቱ ለኤጀንሲው
article 3 shall be accompanied with the resolution to
የሚያቀርበው ማስታወቂያ፣ ድርጅቱ እንዲፈርስ
dissolve the Organization, the currently activity
የተወሰነበትን ቃለ ጉባኤ፣ የድርጅቱን ወቅታዊ የሥራ
report and statement of account of the Organization.
ክንውንና የሒሳብ መግለጫ አያይዞ ማቅረብ አለበት።
፹፬. የመፍረስ ውጤት 84.Effects of Dissolution
፩/ በአንቀጽ ፹፫ መሠረት ድርጅቱ እንዲፈርስ ሲወሰን 1/ Once the dissolution of an Organizationis ordered as
ንብረቱ ወዲያውኑ በኤጀንሲው በሚሾም ሒሳብ አጣሪ per Article 83, the property of the organization shall
ኃላፊነት ሥር ይሆናል። forthwith vest in the liquidator appointed by the
Agency.

፪/ ሒሳብ አጣሪው፣ ከድርጅቱ ዓላማ ጋር የተያያዙና 2/ The liquidator shall not perform any activities other

ሊቋረጡ የማይችሉ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ ካልሆነ than those necessary for its liquidation unless such

በስተቀር ከሒሳብ ማጣራት ውጪ ሌላ ተግባር activities are within the object of the organization
and cannot be interrupted.
ማከናወን አይችልም።
፫/ የድርጅቱን ዕዳዎችና የማፍረስ ሂደቱን ለማከናወን 3/ Once the debts of the Organization are paid and the

የሚያስፈልጉ ወጪዎች ተጠናቀው ከተከፈሉ በኋላ costs of dissolution are settled, the liquidator shall
effect the transfer of the remaining money or
ሒሳብ አጣሪው የድርጅቱ ቀሪ ገንዘብ ወይም ንብረት
property to another organization in accordance with
በድርጅቱ የመተዳደሪያ ደንብ ወይም በድርጅቱ
the Rules or a prior decision of the supreme body of
የበላይ አካል አስቀድሞ በተወሰነው መሠረት ለሌላ
the Organization.
ድርጅት እንዲተላለፍ ያደርጋል፡፡
4/ If the rules or the decision of the Organization’s
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሠረት በድርጅቱ
supreme body do not provide for a recipient
የመተዳደሪያ ደንብ ወይም በድርጅቱ የበላይ አካል
organization as per sub article 3 of this article, the
ውሳኔ ላይ ካልተመለከተ ቀሪ ገንዘቡ ወይም ንብረቱ
remaining money or property shall be transferred to
ኤጀንሲው በሚወስነው መሠረት ለሌላ ድርጅት
another organization designated by the Agency. `
እንዲተላለፍ ይደረጋል።

፭/ የድርጅቱ የሒሳብ ማጣራት ሥራዎች ሲጠናቀቁ፤ 5/ After the liquidation process is concluded, the Agency

በሒሳብ አጣሪው ጠያቂነት ኤጀንሲው ድርጅቱን shall cancel the name of the Organization from its
registry upon the request of liquidator.
ከመዝገብ ይሰርዛል።

፮/ የዚህ አንቀፅ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው 6/ Without prejudice to the provisions of this article when

ህብረቶች ወይም የህብረቶች ህብረት በሚፈርሱበት Consortiums or consorti of consortiums are Dissolved
the remainning properties may be transferd to the
ጊዜ ቀሪ ንብረቶች ወደ አባል ድርጅቶች ወይም
member Organizations or Consertiums.
ህብረቶች ሊተላለፉ ይችላሉ፡፡
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፶፬
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11054

ክፍል ስምንት SECTION EIGHT


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
፹፭. የድርጅቶች ምክር ቤት 85. Council of Civil Society Organizations

፩/ በሁሉም ድርጅቶች ሙሉ ተሳትፎ የሚመራ ምክር ቤት 1/ A council governed by the full participation of all
Civil Society Organizations has been duly
በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል።
established by this Proclamation.
፪/ ኤጀንሲው የምክር ቤቱን መሥራች ጉባዔ ይጠራል፣ 2/ The Agency shall convene and coordinate the

ያስተባብራል። founding meeting of the Council.

፫/ ምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔ፣ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴና 3/ The Council shall have a General Assembly,
ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ አደረጃጀቶች ይኖሩታል። Executive Committee and the necessary structures.
ምክር ቤቱ የራሱን መተዳደሪያ ደንብ ያወጣል። The council shall enact its own internal rules.

፬/ ድርጅቶች በምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔ የሚወከሉበት 4/ The procedures for representation of Organizations

ስርዓት በምክር ቤቱ መመሪያ ይወሰናል። in the General Assembly of the Council shall be
determined by the Directives of the Council.
፭/ ምክር ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት 5/ The Council shall have the following powers and

ይኖሩታል፡- functions;

a) Enact the Code of Conduct for the sector, and


(ሀ) ከኤጀንሲው፣ ከለጋሾችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት
devise enforcement mechanisms in consultation
ጋር በመመካከር ዘርፉ ሊከተለው የሚገባውን
with the Agency, donors and other
የስነምግባር ደንብና ማስፈጸሚያ ስልት ያወጣል፣
stakeholders,
አተገባበሩን በቅርበት ይከታተላል፣

(ለ) በድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር ላይ ለኤጀንሲውና b) Shall advise the Agency on the registration and
ለቦርዱ ምክረ-ሃሳብ ያቀርባል፣ administration of Organizations,

(ሐ) ዘርፉን ይወክላል፣ ያስተባብራል፣ c) Represent and coordinate the civil society
sector.
፮/ ምክር ቤቱ በኤጀንሲው ቦርድ ውስጥ ድርጅቶችን
የሚወክሉ ፫ ተወካዮችን ይመርጣል። 6/ The Council shall select three members of the
Agency’s board that will represent organizations.
፯/ የምክር ቤቱ በጀት ከአባላት መዋጮና ከሌሎች ሕጋዊ
ምንጮች ይሆናል። 7/ The source of the council’s budget shall be member
contributions and other legal means.
፰/ ለምክር ቤቱ መመሥረትና መጠናከር ኤጀንሲው
አስፈላጊውን ትብብርና ድጋፍ ያደርጋል። 8/ The Agency shall extend the necessary cooperation
for establishment and strengthening of the Council.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፶፭
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11055

፹፮.የሲቪል ማኅበረሰብ ፈንድ 86. Civil Societies Fund


፩/ በኤጀንሲው የሚተዳደር የሲቪል ማኅበረሰብ ፈንድ በዚህ 1/ A Civil Societies fund administered by the Agency
አዋጅ ተቋቁሟል። is hereby established.

፪/ የሲቪል ማኅበረሰብ ፈንድ በጎ ፈቃደኝነትን እና የዘርፉን 2/ The Civil Societies fund shall be used to encourage
volunteerism and development in the sector, and
ዕድገት ለማበረታታት፣ በተለይም ልዩ ድጋፍ
provide incentives to Organizations working with
የሚያስፈልጋቸውን የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚያገለግሉ
vulnerable groups.
ድርጅቶችን ለማበረታት ይውላል።
3/ The income of Civil Societies Fund shall come
፫/ የሲቪል ማኅበረሰብ ፈንድ ገቢውን የሚያገኘው፦ from:
(ሀ) ከዚህ አዋጅ በፊት ከፈረሱ ማኅበራትና ድርጅቶች a) Properties obtained from Charities and
የተገኘ በኤጀንሲው ይዞታ የሚገኝ ንብረት፤ Societies dissolved before the enactment of
this Proclamation and are under the custody

(ለ) በኤጀንሲው ወይም በፍርድ ቤት ውሳኔ ከሚፈርሱ of the Agency;

ድርጅቶች የሚገኝ ንብረት፤ b) Properties obtained from Organizations


dissolved by the decision Agency or Court;
(ሐ) በመንግሥት ለፈንዱ የሚደረግ ድጎማ፤
c) Subsidy from the Government to the Fund.
፬/ ድርጅቶች ለሲቪል ማኅበረሰብ ፈንዱ መዋጮ ማድረግ
4/ Organizations may not contribute to the Civil
አይችሉም።
Societies Fund.
፭/ የሲቪል ማኅበረሰብ ፈንድ አስተዳደርን በተመለከተ
5/ The Agency shall issue Directives on the
ኤጀንሲው ዝርዝር መመሪያ ያወጣል። administration of the Ćivil Societies Fund.
፹፯. የተሻሩ እና ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች
87. Repealed and Inapplicable Laws
፩/ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት አዋጅ ቁጥር
1/ The Charities and Societies Proclamation
፮፻፳፩/፪ሺ፩ የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ (አዋጅ ቁጥር No.621/2009, and Article 25 of the Commercial
፩፻፷፮/፲፱፻፶፪) አንቀጽ ፳፭፣ በዚህ አዋጅ ተሽረዋል። Code of Ethiopia (Proclamation No. 166/1960 are

፪/ በዚህ አዋጅ ከተደነገጉ ጉዳዮች ጋር የሚቃረን ማንኛውም hereby repealed.

ሕግ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ ልማድ ወይም አሰራር በዚህ 2/ Any law, Regulation, Directive and Customary

አዋጅ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት Practice contrary to this Proclamation shall have no

አይኖረውም። effect.

፹፰. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች 88. Transitory Provisions

፩/ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት የሚኒስትሮች 1/ The Charities and Societies Regulation
No.168/2009 and Directives issued by the Agency
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፷፰/፪ሺ፩፣ እንዲሁም ይህ
prior to the enactment of this Proclamation shall be
አዋጅ ከመውጣቱ በፊት የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና
for one year from the promulgation of this
ማህበራት ኤጀንሲ ያወጣቸው መመሪያዎች ከዚህ
Proclamation in the Federal Negarit Gazette to the
አዋጅ ጋር እስካልተቃረኑ ድረስ አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ
extent that they do not contravene with the
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአንድ ዓመት ያህል
provisions of this Proclamation.
ተፈፃሚ ይሆናሉ።
www.abyssinialaw.com
gA ፲፩ሺ፶፮ Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11056

፪/ በአዋጅ ቁጥር ፮፻፳፩/፪ሺ፩ መሠረት የተገኙ መብቶችና 2/ All Rights and Obligations created by Proclamation
ግዴታዎች በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መሠረታዊውን No. 621/2009 shall continue to exist insofar as they
መብቶችና ግዴታዎች እስካልተቃረኑ ድረስ ባሉበት do not contravene with the Fundamental Rights and

ይቀጥላሉ። Obligations provided for under this proclamation.

፫/ በአንድ ክልል ውስጥ ብቻ ለመሥራት ከሚመዘገቡ 3/ All Organization registered under Proclamation No.
ድርጅቶች በስተቀር፣ በአዋጅ ቁጥር ፮፻፳፩/፪ሺ፩ 621/2001 except those Organizations operating in a

መሠረት የተመዘገቡ ድርጅቶች ይህ አዋጅ ከጸናበት single region shall register again within one year

ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ እንደገና after the coming into force of this Proclamation.

በኤጀንሲው መመዝገብ አለባቸው።


4/ All Organizations operating in a single region shall be
፬/ በአንድ ክልል ውስጥ ብቻ የሚሰሩ ድርጅቶች
registered by the competent registrar of that region.
አግባብነት ባለው የክልሉ መዝጋቢ አካል ይመዘገባሉ።

፭/ በአዋጅ ቁጥር ፮፻፳፩/፪ሺ፩ መሠረት የተቋቋመው የበጎ 5/ Powers, Duties, Rights and Obligation of the

አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ ስልጣንና Charities and Societies Agency by Proclamation No.

ተግባራት እንዲሁም መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ 621/2009 as amended by this Proclamation shall be
transferred to the Agency.
እንደተሻሻሉ ወደ ኤጀንሲው ይተላለፋሉ።

፹፱. ደንብና መመሪያ የማውጣት ስልጣን 89.Power to Enact Regulation and Directive

፩/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈጸም 1/ The Council of Ministers may enact Regulations
የሚያስፈልጉ ደንቦችን ሊያወጣ ይችላል። necessary to give effect to this Proclamation.

፪/ ኤጀንሲው ይህንን አዋጅና በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ 2/ The Agency may issue Directives to give effect to
መሠረት የሚወጣውን ደንብ ለማስፈፀም መመሪያ this Proclamaiton and the Regulation enacted in

ሊያወጣ ይችላል። accordance with Sub Article 1 of this Article.


www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፶፯
gA Ød‰L ነጋ¶T ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.33 12th March , 2019 page …….. 11057

፺. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ 90. Effective Date


ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን This Proclamation shall enter into force from the Date of
ጀምሮ የጸና ይሆናል። publication in the Federal Negarit Gazette.

አዲስ አበባ መጋቢት ፫ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም DONE AT ADDIS ABEBA, ON 12TH, DAY OF MARCH 2019

SAHLEWORK ZEWDE
ሳሕለወርቅ ዘውዴ
PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like