You are on page 1of 65

www.chilot.

me

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፲፪ 24thYear No.12


አዲስ አበባ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA, 15th December, 2017.
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ CONTENT

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፷፬/ሺ፲ዓ.ም Proclamation NO.1064/2017


የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ …..ገጽ ፱ሺ፱፻፸፱ Federal Civil Servants Proclamation …………..page 9979

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፷፬/፪ሺ፲ PROCLAMATION No.1064/2017

የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ FEDERAL CIVIL SERVANTS PROCLAMATION

በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚካሄደውን የምልመላና WHEREAS it has become necessary to promulgate a
መረጣ ሥርዓትን በመሠረታዊነት በመለወጥና በአገር አቀፍ law that enable the making of fundamental changes in the

ደረጃ የሙያና የሥራ ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት በመዘርጋት፣ system of recruitment and selection and the introduction of
national system for the certification of professional and
እንዲሁም የመንግስት ሠራተኛው በዚህ ሥርዓት ውስጥ
occupational competence as well as the subjecting of civil
እንዲያልፍ በማድረግ ብዝሀነትን ያረጋገጠና ሀገሪቱ
servants to undergo through such process and thereby build a
እያስመዘገበች ያለችውን እድገት ለማስቀጠል የሚያስችል
civil service that could guarantee diversity and the sustainability
ፐብሊክ ሰርቪስ ለመገንባትና የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ
of the country’s growth and the enhancement and sustainability
ፕሮግራም በሰው ሃብት ሥራ አመራር ረገድ ያመጣቸውን
of the achievements of the civil service reform program in
ውጤቶች ለማጎልበትና ለማስቀጠል የሚያስችል ህግ ማውጣት
human resource management;
በማስፈለጉ፤

በመንግስት መስሪያ ቤቶች ያሉ ሠራተኞችን ወጥነት ባለው WHEREAS, it has become necessary to establish a system

መልኩ ለመምራትና እውቀታቸውንና ችሎታቸውን በተገቢው for adopting uniform administration of civil servants and proper

ሁኔታ ለመጠቀም የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት use of their knowledge and skill;

በማስፈለጉ፤
የመንግስት መስሪያ ቤቶች ያሏቸውን ሠራተኞች በማቆየትና WHEREAS, it has become necessary to improve

አዳዲስ ሰራተኞችን በመሳብ ተወዳዳሪ ለመሆን እንዲችሉ conditions of work so that government offices could become
competitive through retaining their employees and attracting
የተሻሻሉ የሥራ ሁኔታዎችን ማመቻቸት አስፈላጊ ሆኖ
new entrant
በመገኘቱ፤

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9980

NOW, THEREFFORE, in accordance with Article 55(1)


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ
of the Constitution of the Federal Democratic Republic of
መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:

ክፍል አንድ SECTION ONE


ጠቅላላ GENERAL
፩.አጭር ርዕስ 1.Short Title
ይህ አዋጅ “የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር This Proclamation may be cited as the “Federal Civil
፩ሺ፷፬/፪ሺ፲” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Servants Proclamation No.1064/2017”.
፪.ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ In this Proclamation, unless the context otherwise
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፦ requires:
፩/ “የመንግሥት ሠራተኛ” ማለት በፌደራል መንግሥት 1/ “civil servant” means a person employed by a Federal
መሥሪያ ቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው government institution; provided, however, that it
ነው፤ ሆኖም የሚከተሉትን አይጨምርም፦ may not include the following:

ሀ) ሚኒስትር ዴኤታዎችን፣ ምክትል ዋና a) Government officials with rank of state minister,


ዳይሬክተሮችን፣ እንዲሁም በተመሣሣይ ደረጃና deputy director general and their equivalent and
ከዚያ በላይ የሆኑ የመንግሥት ተሿሚዎችን፤ above;
ለ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትንና የፌደሬሽን b) members of the House of People’s Representatives
ምክር ቤት አባላትን፤ and the House of the Federation;
ሐ) የፌደራል ፍርድ ቤት ዳኞችንና ዓቃቢያነ ሕግን፤ c) Federal judges and prosecutors;
መ) የመከላከያ ሠራዊትና የፌደራል ፖሊስ አባሎችን d) members of the Armed Forces and the Federal
እንዲሁም በመከላከያ ወይም በፖሊስ ደንብ Police including other employees governed by the
የሚተዳደሩ ሌሎች ሠራተኞችን፤ regulations of the Armed Forces and the Federal
Police;
ሠ) አግባብ ባለው ሌላ ህግ በዚህ አዋጅ እንዳይሸፈኑ e) employees excluded from the coverage of this
የተደረጉ ሠራተኞችን፤ Proclamation by other appropriate laws;
፪/ “ጊዜያዊ ሠራተኛ” ማለት በመንግሥት መሥሪያ ቤት 2/ “temporary employee” means a person employed in a
ውስጥ የዘላቂነት ባሕርይ በሌለው ወይም ሁኔታዎች government institution for a job which is not
ሲያስገድዱ በቋሚ የሥራ መደብ ላይ በጊዜያዊነት permanent in nature or where circumstances so
ተቀጥሮ የሚሠራ ሰው ነው፤ ሆኖም የሚከተሉትን require temporarily assigned to a permanent position;
አይጨምርም፦ provided, however, that it shall not include the
following:
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9981

ሀ) በቀን ሂሳብ እየተከፈላቸው የሚሠሩ የቀን a) persons employed as daily laborers and paid on
ሠራተኞችን፤ daily basis;
ለ) በመንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ ለሙያ b) persons assigned in a government institution for
መልመጃ ወይም ለተግባር ሥልጠና የተመደቡ apprenticeship or internship;
ሰዎችን፤
ሐ) ከመንግሥት መሥሪያ ቤት ጋር በሚገቡት ውል c) persons who enter into contract with a government
መሠረት ዋጋ እየተከፈላቸው በራሳቸው የንግድ institution to work for consideration and on the
ሥራ ወይም የሙያ ኃላፊነት የሚሠሩ ሰዎችን፤ basis of their own business or professional
responsibility;
መ) ባላቸው ልዩ እውቀትና ችሎታ ምክንያት d) persons who enter into contract with a government
ከመንግሥት መሥሪያ ቤት ጋር በሚገቡት ውል institution to work for consideration on part-time
መሠረት ዋጋ እየተከፈላቸው በትርፍ ጊዜያቸው basis due to their special knowledge and skills;
የሚሠሩ ባለሙያዎችን፤
፫/ “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” ማለት ራሱን ችሎ 3/ “government institution” means any federal
በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና ከመንግሥት government office established as an autonomous
በሚመደብለት በጀት የሚተዳደር የፌደራል entity by a proclamation or regulations and financed
የመንግሥት መሥሪያ ቤት ነው፤ by government budget;

፬/ “ሚኒስቴር” ወይም “ሚኒስትር” ማለት እንደ ቅደም 4/ “Ministry” or “Minister” means the Public Service
ተከተሉ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት and Human Resource Development Ministry or
ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር ነው፤ Minister, respectively;

፭/ “የበላይ ኃላፊ” ማለት የመንግሥት መሥሪያ ቤትን 5/ “head of government institution” means a
በበላይነት የሚመራ ወይም ምክትሎቹ ናቸው፤ government official who directs the institution and
include his deputies;
፮/ “የሥራ መደብ” ማለት በአንድ የመንግስት ሠራተኛ 6/ “position” means a set of duties and responsibilities
ሙሉ የሥራ ጊዜ እንዲከናወኑ ሥልጣን ባለው አካል assigned by a competent authority to be performed
የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶች ናቸው፤ full time by an individual civil servant;
፯/ “የደረጃ ዕድገት” ማለት የመንግሥት ሠራተኛን 7/ “promotion” means assigning a civil servant to a
ከያዘው የሥራ ደረጃ ከፍ ወዳለ የሥራ ደረጃ ማሳደግ higher grade;
ነው፤
፰/ “የብቃት ማረጋገጫ ስርዓት” ማለት አንድ የመንግስት 8/ “Competence certification system” means a system to
ሠራተኛ ወይም አዲስ ተቀጣሪ ሰው ስለተመደበበት certify the elgibility of the civil servant or new
ወይም ስለሚቀጠርበት የሥራ መደብ ብቁ ስለመሆኑ candidate in his respective position;
የሚረጋገጥበት ስርዓት ነው ፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9982

፱/ “ደመወዝ” ማለት በአንድ የሥራ ደረጃ ለተመደቡ 9/ “salary’ means base or step pay authorized for jobs
ሥራዎች የተወሰነ መነሻ ክፍያ ወይም የእርከን ክፍያ classified in the same grade;
ነው፤
፲/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በመንግሥት መሥሪያ ቤት 10/ “conditions of work” means the entire field of
እና በመንግሥት ሠራተኞች መካከል ያለ ጠቅላላ relations between a government institution and civil
የሥራ ግንኙነት ሲሆን ይህም የሥራ ሰዓትን፣ servants and includes working hours, salary, various
ደመወዝን፣ ልዩ ልዩ ፈቃዶችን፣ የሥራ አካባቢ leaves, occupational health and safety, conditions of
ጤንነትና ደህንነትን፣ የሠራተኞች የሥራ ስንብት termination of service and severance pay, disciplinary
ሁኔታና ክፍያ፣ የዲሲፕሊን አፈጻጸምና የቅሬታ and grievance procedures and similar matters;
አቀራረብ ሥነ-ሥርዓቶችን እና የመሳሰሉትን
ያጠቃልላል፤
፲፩/ “ድልድል” ማለት አንድን የመንግሥት ሠራተኛ 11/ “redeployment” means assigning a civil servant to
በተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ ወይም ከፍ ባለ ደረጃና a similar position of an equal grade or to a higher
ደመወዝ ወይም በሠራተኛው ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ position and grade or to a lower grade where the civil
መድቦ ማሠራት ነው፤ servant so agrees;
፲፪/ "የዲሲፕሊን እርምጃ" ማለት ማንኛውም የመንግስት 12/ “disciplinary measure” means a penalty imposed on
ሠራተኛ ይህንን አዋጅ ወይም አዋጁን ለማስፈፀም a civil servant for an offence committed in violation
የሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን ወይም የሥነ- of this Proclamation or regulations and directives
ምግባር ደንብ በመተላለፍ ለሚያደርሰው ጥፋት issued for the implementation of this Proclamation or
የሚወሰንበት ቅጣት ነው፤ code of ethics;
፲፫/ “ጾታዊ ትንኮሳ” ማለት በሥራ ቦታ የሚፈጸም ሆኖ 13/ “sexual harassment” means unwelcome sexual
ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጪ የሚቀርብ የወሲብ ሃሳብ advance or request or other verbal or physical
ወይም ጥያቄ ወይም ሌላ ወሲባዊ ተፈጥሮ ያለው conduct of a sexual nature and includes:
የቃል ወይም የአካል ንኪኪ ተግባር ሲሆን
የሚከተሉትን ያካትታል፤
ሀ) ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጪ የመሳም፣ የሰውነት a) unwelcome kissing, patting, pinching or making
አካልን የመዳሰስ፣ የመጎንተል ወይም other similar bodily contact;
የመሳሰለውን የሰውነት ንክኪ የመፈጸም
ድርጊት፤

ለ) ወሲብ አዘል በሆነ ሁኔታ ተጠቂውን መከታተል b) following the victim or blocking the path of the
ወይም እንቅስቃሴውን መገደብ፤ victim in a manner of sexual nature;
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9983

ሐ) ለቅጥር፣ ለደረጃ እድገት፣ ለዝውውር፣ ለድልድል፣ c) Put sexual favor as prerequisite for employment,
ለሥልጠና፣ ለትምህርት፣ ለጥቅማ ጥቅሞች promotion, transfer, redeployment, training,
ወይም ማንኛውንም የሰው ሀብት ሥራ አመራር education, benefits or for executing or authorizing
ተግባር ለመፈጸም ወይም ለመፍቀድ ወሲብን any human resource management act.
እንደ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጥ፡፡

፫. የጾታ አገላለጽ 3. Gender Expression


ማንኛውም በወንድ ጾታ የተደነገገው የሴትንም ጾታ Any expression in the masculine gender shall also
ያካትታል፡፡ include the feminine gender.
፬. የተፈጻሚነት ወሰን 4. Scope of Application
ይህ አዋጅ “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” እና “የመንግሥት This Proclamation shall be applicable to all offices and
ሠራተኛ” በሚል ትርጉም በሚሸፈኑ መስሪያ ቤቶችና employees falling under the definitions of “government
ሠራተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ institution” and “civil servants”.
ክፍል ሁለት SECTION TWO

የመንግስት መሥሪያ ቤት አደረጃጀት፣ የሥራ ምዘና፣ ORGANIZATIONAL STRUCTURE, JOB


EVALUATION, SALARY SCALE AND BENEFIT
የደመወዝ ስኬል እና አበል

፭. የመንግስት መሥሪያ ቤት አደረጃጀት 5. Organizational Structure of government institution


፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት 1/ Any government institution shall study its
የተቋቋመበትን ዓላማ ስኬታማ ለማድረግ
organizational structure and manning plans that
የሚያስፈልገውን አደረጃጀትና የሰው ኃይል ፍላጎት
enable it to achieve its goals, and submit same to
አጥንቶ ለሚኒስቴሩ አቅርቦ ያስወስናል፡፡
the Ministry for approval.
፪/ ሚኒስቴሩ የፌደራል መንግስት አስፈጻሚ መስሪያ
2/ The Ministry shall undertake studies on the
ቤቶችን አደረጃጀት አግባብነትና ውጤታማነት
appropriateness and effectiveness of the
እያጠና ማሻሻያ ሲያስፈልግ ለሚኒስትሮች ምክር
organization of the federal executive organs and
ቤት ለውሳኔ ያቀርባል፡፡
submit reorganization proposals to the Council of
Ministers where necessary.
፮. የሥራ ምዘና 6. Job Evaluation

፩/ ሚኒስቴሩ ተስማሚ የሥራ ምዘና ዘዴ በመምረጥ 1/ The Ministry shall adopt appropriate job evaluation
በማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ተግባራዊ methods and enforce the implementation of same in
እንዲሆን ያደርጋል፡፡ government institutions.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9984

፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ደረጃቸው 2/ Any government institution shall prepare job
ያልተወሰነላቸው አዲስ የሥራ መደቦችን የሥራ descriptions for new positions and submit same to
ዝርዝር አዘጋጅቶ ለሚኒስቴሩ በማቅረብ ደረጃቸውን the Ministry for grading.
ያስወስናል፡፡ 3/ Job evaluation and grading shall be conducted in
፫/ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን በሚኒስትሮች ምክር accordance with regulations to be issued by the
ቤት በሚወጣ ደንብ መሠረት ይወሰናል፡፡ Council of Ministers.
፯. ደመወዝ ስኬል

7. Salary Scale

፩/ የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ስኬል 1/ The salary scale applicable to civil servants shall be
የመንግስትን የፋይናንስ አቅም፣ የህዝቡን አጠቃላይ determined from time to time by considering the
የኑሮ ሁኔታ፣ የዋጋ ደረጃዎች እና አግባብነት Government’s financial capability, the general
ያላቸውን ሌሎች ሁኔታዎች ባገናዘበ መንገድ living conditions of the society, price levels and
በየጊዜው እየተጠና የሚወሰን ይሆናል፡፡ other relevant factors.
፪/ ሚኒስቴሩ አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ጊዜ 2/ The Ministry shall, in collaboration with the
ከሚመለከታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር concerned government institutions, upon
በመተባበር የደመወዝ ስኬል በማጥናትና undertaking studies prepare salary scale and submit
በማዘጋጀት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ለውሳኔ same to the Council of Ministers, and supervise its
ያቀርባል፣ ሲፈቀድም አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፡፡ proper implementation upon approval.
፫/ የደመወዝ ስኬሉ ለእያንዳንዱ ደረጃ መነሻና 3/ The salary scale shall contain the base pay, the
መድረሻ ደመወዝ፣ እንዲሁም በየጊዜው ceiling and step increments of each grade.
የሚደረገውን የደመወዝ ጭማሪ የሚያመለክቱ
እርከኖች ይኖሩታል፡፡
፰. እኩል ዋጋ ላላቸው ሥራዎች እኩል ደመወዝ 8. Equal Pay for Equal Work
ስለመክፈል All positions of equal value shall have equal base salary.
እኩል ዋጋ ያላቸው ሥራዎች ሁሉ እኩል መነሻ
ደመወዝ ይኖራቸዋል፡፡
፱. የደመወዝ ክፍያ 9. Payment of Salary

፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በየወሩ 1/ Any Government office shall, at the end of every
መጨረሻ ለሠራተኞቹ ወይም ለሕጋዊ ወኪሎቻቸው month, make payments of salary to civil servants or
የደመወዝ ክፍያ ይፈጽማል፡፡ their legal representatives.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9985

፪/ የማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ፣ 2/ The Salary of a civil servant shall not be attached or
deducted except in accordance with:
ሀ) ሠራተኛው ስምምነቱን በጽሑፍ ሲገልጽ፣
a) a written consent of the civil servant;
ለ) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣
b) a court order; or
ሐ) በሕግ በተደነገገው መሠረት፣
c) the provisions of the law.
ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪(ለ) ወይም (ሐ) 3/ Monthly deductions from the salary of a civil
መሠረት ከሠራተኛ ደመወዝ በየወሩ የሚቆረጠው servant to be made pursuant to sub-article 2(b) or
ከደመወዙ አንድ ሦስተኛ አይበልጥም፡፡ (c) of this Article shall not exceed one third of his
salary.
፲. አበል 10. Allowance
፩/ ማንኛውም አበል የሚከፈለው የመንግሥትን ሥራ 1/ Any allowance shall be paid only for the purpose of
ለማከናወን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡ carrying out the functions of the civil service.
፪/ ሚኒስቴሩ የአበል ዓይነቶችን እና ክፍያዎችን 2/ The Ministry shall undertake studies on the types
እያጠና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ለውሳኔ ያቀርባል፣ and payment of allowances and submit same to the
ሲፈቀዱም አፈጻጸማቸውን ይቆጣጠራል፡፡ Council of Ministers and, upon approval, supervise
their implementation.

ክፍል ሦስት SECTION THREE


የሰው ሀብት ዕቅድ፣ ስምሪት እና የሥራ አፈጻጸም ምዘና HUMAN RESOURCE PLANNING, DEPLYMENT
AND PERFORMANCE EVALUATION
ንዑስ ክፍል አንድ SUB- SECTION ONE
ምልመላና መረጣ RECRUITMENT AND SELECTION
፲፩. የሰው ሀብት ዕቅድ 11. Human Resource Planning
፩/ የሰው ሀብት ዕቅድ ዓላማ ማንኛውም የመንግሥት 1/ The purpose of human resource planning shall be to
መሥሪያ ቤት በስትራቴጂያዊ ዕቅድ ላይ forecast the staffing requirement for achieving the
የተቀመጡትን ዓላማዎች ለማሳካት የሰው ሀብት strategic objectives of a government institution, to
ፍላጎት ለመተንበይ፣ የሚያስፈልገውን የሰው ሀብት take actions necessary for availing the required
በዓይነትና በብዛት ለማሟላት፣ ለማልማት፣ በአግባቡ human resource, in type and number, for
ለመጠቀም የሚያግዙ እርምጃዎችን ለመውሰድና developing and properly utilizing same and for
ውጤቱንም በየጊዜው እየገመገመ ማሻሻያ ለማድረግ reviewing the results, from time to time, to make
ነው፡፡ improvements thereof.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9986

፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት 2/ Any government institution shall, based on its


ስትራቴጂያዊ ዕቅዱን መሠረት በማድረግ የአጭር፣ strategic plans, study and implement short, medium
የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሰው ሀብት ዕቅዱን and long-term human resource plans.
አጥንቶ ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡
፫/ ክፍት የሥራ መደቦችን በሠራተኛ ማስያዝ 3/ Vacant positions shall be filled through promotion
የሚቻለው የሰው ሀብት ዕቅድን መሠረት በማድረግ or recruitment or transfer or redeployment in
በደረጃ ዕድገት ወይም በቅጥር ወይም በዝውውር accordance with human resource plans.
ወይም በድልድል ይሆናል፡፡
፬/ ሚኒስቴሩ የሰው ሀብት ዕቅድን በተመለከተ ዝርዝር 4/ The Ministry shall issue directives on human
መመሪያ ያወጣል፡፡ resource planning.
፲፪. ወደ መንግስት መስሪያ ቤት የመግቢያና የብቃት 12. Eligibility to Join Government Institution and
ማረጋገጫ ሥርዓት Competence Certification System

፩/ ሚኒስቴሩ በክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች 1/ The Ministry shall prepare national criteria and
ተወዳድረው ስለሚቀጠሩበትና ስለሚያድጉበት parameters to establish eligibility and competency
የመግቢያና የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት certification system whereby candidates for vacant
የሚያስችሉ መመዘኛዎችና መለኪያዎች በአገር positions shall be recruited and promoted on the
አቀፍ ደረጃ ያዘጋጃል፡፡ basis of competition.

፪/ መመዘኛዎቹና መለኪያዎቹ ሥራ ላይ 2/ The criteria and parameters shall be implemented in


ስለሚውሉበት ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት accordance with regulations to be issued by the
በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ Council of Ministers.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) የተመለከተውን 3/ An institution may be established for the
የመግቢያና የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓትን implementation of the eligibility and competency
የሚያስፈጽም ተቋም ሊቋቋም ይችላል፡፡ certification system referred to in sub-article (1) of
this Article.

፲፫. ምልመላና መረጣ 13. Recruitment and Selection


፩/ የመንግሥት የሠራተኛ ቅጥር የሚፈጸመው በሀገር 1/ Any type of recruitment of a civil servant shall be
አቀፍ ደረጃ በሚወጣው መመዘኛ በሚሰጠው የፈተና effected only on the result of examination
ውጤት ወይም በሌላ ማናቸውም ዓይነት ተጨባጭ conducted on the basis of nationally set criteria or
የሙያና ሥራ ብቃት ማረጋገጫ ላይ ብቻ on the basis of any other type of objective
ተመስርቶ ይሆናል፡፡ certification of professional and occupational
competence.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9987

፪/ በብሔረሰብ፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ 2/ There shall be no discrimination among job seekers
አመለካከት፣ በአካል ጉዳት፣ በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ or civil servants infilling vacancies because of their
ወይም በሌላም ሁኔታ በሥራ ፈላጊዎችም ሆነ ethnic origin, sex, religion, political outlook,
በመንግሥት ሠራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ disability, HIV/AIDS or any other ground.
የተከለከለ ነው፡፡
፫/ በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ ፵፰ እስከ ፶፩ የተጠቀሱት 3/ Without prejudice to the provisions of Article 48 to
ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በክፍት የሥራ 51 of this Proclamation, vacant position shall be
መደብ ላይ ሠራተኛ የሚመደበው ለሥራ መደቡ filled only by a person who meets the qualification
የሚጠየቀውን ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟላና ከሌሎች required for the position and scores higher than
ተወዳዳሪዎች ጋር ተወዳድሮ ብልጫ ያለው ሆኖ other candidates.
ሲገኝ ነው፡፡

፲፬. የመንግሥት ሠራተኛ ሆኖ ለመቀጠር የማያስችሉ 14. Ineligibility


ሁኔታዎች
፩/ የሚከተሉት የመንግሥት ሠራተኛ ሆነው ሊቀጠሩ 1/ The following shall not be eligible to be civil
አይችሉም፦ servants:
ሀ) ዕድሜው ከ፲፰ ዓመት በታች የሆነ ሰው፤ a) a person under the age of 18years;

ለ) ቅጣቱ ከተፈጸመ፣ በይርጋ ከታገደ ወይም b) any person who has been convicted by a court
በይቅርታ ከተሠረዘ በኋላ አምስት ዓመት of competent jurisdiction for offences of
ያለፈው ካልሆነ በስተቀር የሙስና፣ የእምነት corruption, breach of trust, theft, fraud or rape
ማጉደል፣ የስርቆት፣ የማጭበርበር ወይም unless five years have lapsed from the date the
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈጽሞ ስልጣን penalty is served or is barred by limitation or
ባለው ፍርድ ቤት የተፈረደበት ማንኛውም remitted by pardon;
ሰው፤

ሐ) የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ የሌለው ሰው፤ c) a person having no certificate of competence;

መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ቃለ መሀላ d) any person who is unwilling to take oath of
ለመፈጸም ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው፡፡ fidelity in accordance with Article 17 of this
Proclamation.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9988

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ለ) እንደተጠበቀ 2/ Without prejudice to sub-article (1)(b) of this
ሆኖ ከማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ Article, a person whose service is terminated from
አዋጅ አንቀጽ ፹፰ መሠረት በዲስፕሊን ጉድለት any government institution on grounds of
ምክንያት ከሥራ የተሰናበተ ሰው ከሥራ disciplinary offence in accordance with Article 88
ከተሰናበተበት ጊዜ ጀምሮ አምስት ዓመት of this Proclamation shall not be recruited before
ከመሙላቱ በፊት በመንግሥት ሠራተኛነት ሊቀጠር the lapse of five years from the date of termination
አይችልም፡፡ of his.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሐ) የተመለከተው 3/ Without prejudice to sub-article (1)(c)of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አመልካች Article, any candidate shall submit medical
በመንግሥት ሥራ ተቀጥሮ ለማገልገል ብቁ certificate, except HIV/AIDS test, to prove his
መሆኑን ለማረጋገጥ ከኤች.አይ.ቪ./ኤድስ ምርመራ fitness for service and written testimony of police
በስተቀር የጤንነት ማረጋገጫ የሕክምና ምርመራ to prove that he has no record of crimes referred to
እና በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)(ለ) in sub-article (1)(b)of this Article.
ከተጠቀሱት ወንጀሎች ነጻ መሆኑን የሚያረጋግጥ
ከፖሊስ የተሰጠ ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ቢኖርም 4/ Notwithstanding sub-article (1)(a) of this Article,
ዕድሜያቸው ከ፲፬ ዓመት በላይ የሆናቸውና ፲፰ the Ministry shall issue directive on circumstances
ዓመት ያልሞላቸው ወጣቶች ስለሚቀጠሩበትና in which young persons above the age of 14 and
ስለሥራ ሁኔታቸው ሚኒስቴሩ መመሪያ ያወጣል፡፡ below18 may be recruited as civil servants and on
the conditions of work applicable to them.

፲፭. የውጭ አገር ዜጎች ቅጥር 15. Employment of Foreigners


የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ዜጎችን በትውልድ Without prejudice to Article 5(2) of the
አገራቸው በተለያዩ መብቶች ተጠቃሚ ለማድረግ Proclamation providing Foreign Nationals of
በወጣው አዋጅ ቁጥር ፪፻፸/፲፱፻፺፬ አንቀጽ ፭(፪) እና Ethiopian Origin with Certain Rights to be Exercised
የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፩(፪) እንደተጠበቁ ሆነው ዜግነቱ in their Country of Origin under Proclamation No
ኢትዮጵያዊ ያልሆነ ሰው በመንግሥት ሠራተኛነት 270/2002 and Article 21(2) of this Proclamation, a
ሊቀጠር አይችልም፡፡ person who is not an Ethiopian national may not
be eligible to be a civil servant.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፹፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9989

፲፮. ማስታወቂያ ስለማውጣትና ስለቅጥር አፈጻጸም 16. Vacancy Announcement and Recruitment
Procedures
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ክፍት ሥራ 1/ Any government institution shall advertise every
ቦታ ሲኖረው ማስታወቂያ በማውጣት አመልካቾች vacant position to invite candidates to apply for the
እንዲመዘገቡ መጋበዝ አለበት፡፡ position.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article,
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በገበያ ላይ whenever there is shortage of professionals in the
እጥረት ባለባቸው ሙያዎች ከከፍተኛ ትምህርት labour market, a government institution may solicit
ተቋሞች ጋር ግንኙነት በመፍጠር ምሩቃንን graduates of higher educational institutions in
በመጋበዝ በማወዳደር ቅጥር መፈጸም ይችላል፡፡ cooperation with the institutions and recruit them
through competition.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሰረት የሚቀጠሩ 3/ Graduates to be recruited pursuant to sub-article (2)
ምሩቃን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፬ ንዑስ አንቀጽ of this Article shall be required to present
(፩)(ሐ) የተመለከተውን የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ certificates of competence referred to in sub-article
አለባቸው፡፡ (1) (c) of Article 14 of this Proclamation.

፬/ የመንግስት ሰራተኞች ቅጥር አፈጻጸም ዝርዝር 4/ The Ministry shall issue directives on detailed
ሁኔታ ሚኒስቴሩ መመሪያ ያወጣል፡፡ recruitment procedures.

፲፯. ቃለ መሐላ 17. Oath of Fidelity


የተመረጠው አመልካች ሥራ ከመጀመሩ በፊት The selected candidate shall, before commencement of
የሚከተለውን ቃለ መሐላ ይፈጽማል፤ his work, take the following oath of fidelity:
“እኔ ---------------------- በመንግሥት ሠራተኛነቴ ከሁሉም "I being a civil servant solemnly swear to sincerely,
በላይ አድርጌ በእውነት፣ በታማኝነትናሥነ-ምግባር faithfully and ethically serve the people and execute
ሕዝብን ለማገልገልና የመንግሥትን ፖሊሲዎች government policy, and to respect at all times the
ለመፈጸም፣ በማንኛውም ጊዜ ሕገ መንግሥቱንና Constitution and the laws of the Country and not to
የአገሪቱን ሕጎች ለማክበር እና በሥራዬ ምክንያት disclose to any party information that is revealed to me
ያወቅሁትንና በሕግ ወይም በሚመለከተው አካል ውሳኔ by reason of my duties and is classified as confidential
በምስጢርነት የተመደቡትን ለሌላ ለማንኛውም ወገን by law or decision of the appropriate body".
ላለመግለጽ ቃል እገባለሁ፡፡”
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9990

፲፰. የመቀጠሪያ ደመወዝ አወሳሰን 18. Determination of Starting Salary


ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት ሠራተኛ Any newly appointed civil servant shall be paid the
በመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ስኬል መሠረት base salary as fixed by the civil service salary scale for
ለተቀጠረበት የሥራ መደብ የተወሰነው ደረጃ መነሻ the position he has been appointed.
ደመወዝ ይከፈለዋል፡፡

፲፱. የሙከራ ጊዜ 19. Probation


፩/ የሙከራ ጊዜ ዓላማ አዲስ የተቀጠረ የመንግሥት 1/ The purpose of probation shall be to prove the
ሠራተኛ ስለሥራ አፈጻጸሙ ክትትል እየተደረገ competence of a newly appointed civil servant
ብቃቱን ለማረጋገጥ ይሆናል፡፡ through follow-up of his performance.
፪/ የተመረጠው አመልካች የሥራ መደቡን መጠሪያ፣ 2/ The selected candidate shall be served with a letter
የተመደበበትን ደረጃ፣ ደመወዙንና ሥራውን of probation recruitment signed by the head or any
የሚጀምርበትን ቀን የሚገልጽ በአሰሪው መሥሪያ other authorized official of the government
ቤት የበላይ ኃላፊ ወይም ሠራተኛን ለመቅጠር institution, stating the title and grade of his
ውክልና በተሰጠው የሥራ ኃላፊ የተፈረመ የሙከራ position, his salary, and date of commencement of
ቅጥር ደብዳቤ በሥራ መደቡ ከሚያከናውነው his job together with job descriptions of his
የሥራ ዝርዝር መግለጫ ጋር ይሰጠዋል፡፡ position.

፫/ የሠራተኛው የሙከራ ጊዜ በተቀጠረበት የሥራ 3/ The period of probation of a civil servant on the
መደብ ላይ ለስድስት ወር ሆኖ የሥራ አፈጻጸም position of his appointment shall be for six months;
ምዘና ውጤቱ ከመካከለኛ በታች ሆኖ ከተገኘ provided, however, that if the performance result is
የሙከራ ጊዜው ለተጨማሪ ሦስት ወር ሊራዘም below average, it may be extended for an additional
ይችላል፡፡ period of three months.
፬/ በተራዘመው የሙከራ ጊዜ ውስጥ ሠራተኛው 4/ The service of a probationary civil servant shall be
መካከለኛ ወይም ከዚያ በላይ የተጠቃለለ የሥራ terminated where the cumulative performance
አፈጻጸም ምዘና ውጤት ካላገኘ ከሥራ evaluation result is not average or higher for the
ይሰናበታል፡፡ extended period of probation.

፭/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፱(፫) እና (፬) ድንጋጌዎች 5/ Where the civil servant on probation is absent from

እንደተጠበቁ ሆነው በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት his work due to occupational disease or

ሠራተኛ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ወይም employment accident, without prejudice to the
በሥራ ላይ በሚደርስ አደጋ ምክንያት ከሥራ የቀረ provisions of Article 59(3) and (4) of this
እንደሆነ ያልጨረሰውን የሙከራ ጊዜ ከሕመሙ Proclamation, he shall be allowed to complete the
ወይም ከጉዳቱ ከዳነበት ጊዜ አንስቶ እንዲጨርስ remaining probation period following the date of
ይደረጋል፡፡ his recovery from sickness or injury.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9991

፮/ በሙከራ ላይ የሚገኝ የመንግሥት ሠራተኛ ከአቅም 6/ Where the civil servant on probation period is
በላይ በሆነ ምክንያት ከአንድ ወር በታች በሥራው absent from his work due to force majeure for a
ላይ ካልተገኘ በሥራው ላይ የተገኘበት ጊዜ ብቻ period less than one month, the performance
ታስቦ የሥራ አፈጻጸም ይሞላለታል፡፡ evaluation shall cover only the period in which he
was present at work.
፯/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) ድንጋጌ ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provision of sub-article (5) of
በወሊድ ምክንያት ከአንድ ወር በላይ በሥራዋ ላይ this Article, a civil servant on probation is absent
ያልተገኘች የሙከራ ሠራተኛ የወሊድ ፈቃዷ from his work due to maternity leave, for a period
እንደተጠናቀቀ የሙከራ ጊዜ እንድትጨርስ of more than one month, she shall be allowed to
ይደረጋል፤ ሆኖም በሙከራ ሥራዋ ላይ complete the remaining probation period following
ያልተገኘችበት ጊዜ ከአንድ ወር በታች ከሆነ የሥራ the end of her maternity leave; provided, however,
አፈጻጸም ምዘና ውጤቷ በሥራ ላይ በቆየችበት ጊዜ that if her absence from his work is less than a
ታስቦ ይሞላላታል፡፡ month, her evaluation shall cover only the period in
which she was present at work.

፰/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር 8/ Unless otherwise provided in this Proclamation, a
በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት ሠራተኛ የሙከራ probationary civil servant shall have the same rights
ጊዜውን የጨረሰ የመንግሥት ሠራተኛ ያለው and obligations with that of a civil servant who has
መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡ completed his probation.

፱/ በሙከራ ላይ ያለን የመንግስት ሠራተኛ የሥራ 9/ Any officer who fails to timely evaluate the
አፈጻጸም ወቅቱን ጠብቆ ያልሞላ የሥራ ኃላፊ performance of a probationary civil servant shall be
በዲሲፕሊን ተጠያቂ ይሆናል፡፡ liable to disciplinary penalty.

፳. ቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ ስለመሆን 20. Permanent Appointment


፩/ በሙከራ ጊዜው መካከለኛ ወይም ከዚያ በላይ 1/ Where a civil servant on probation has recorded
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ያስመዘገበ average or higher performance result, he shall be
የመንግሥት ሠራተኛ በቋሚነት መቀጠሩን served with a letter of permanent appointment.
የሚያረጋግጥ ደብዳቤ ይሰጠዋል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9992

፪/ በሙከራ ላይ የሚገኝ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ 2/ If performance evaluation of a probationary civil


አፈጻጸም ምዘና ውጤት ጊዜውን ጠብቆ servant is not carried out before the expiry date of
ያልተሞላለት እንደሆነ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፱(፫) the probation period and without prejudice to
እና (፬) የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ Article 19(3) and (4) of this Proclamation, the
ሆነው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የሥራ አፈጻጸም performance evaluation shall be carried out within
ምዘና እንዲሞላ ተደርጎ ለሙከራ ከተቀጠረበት ቀን one month following the expiry date of the
ጀምሮ ቋሚ የመንግስት ሠራተኛ ይሆናል፡፡ probation period and the probationer shall be made
permanent civil servant from the date of his
recruitment as probationer.

፳፩. ጊዜያዊ ሠራተኛ ስለመቅጠር 21. Temporary Employment


፩/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ 1/ Without prejudice to sub-article (2) of this Article,
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ a government institution may appoint a temporary
ቤት ጊዜያዊ ሠራተኛ ሊቀጥር የሚችለው የዘላቂነት civil servant only for a job which is not of a
ባሕርይ በሌለው ሥራ መደብ ላይ ነው፤ ሆኖም permanent nature; provided, however, that it may,
ሁኔታዎች ሲያስገድዱ በቋሚ የሥራ መደብ ላይ where circumstances so require, appoint a
ጊዜያዊ ሠራተኛ መቅጠር ይችላል፡፡ temporary civil servant to a permanent position.
፪/ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ከፍተኛ ባለሙያ 2/ A government institution may appoint a foreign
ለሚጠይቅ ማናቸውም ክፍት የሥራ መደብ በደረጃ national on temporary bases, where it is proved that
ዕድገት፣ በዝውውር ወይም በቅጥር ኢትዮጵያዊ it is impossible to fill a vacant position that requires
ባለሙያ ለማግኘት የማይቻል መሆኑን በማረጋገጥ high level professional by an Ethiopian through
የውጭ አገር ዜጋ በጊዜያዊነት ሊቀጥር ይችላል፡፡ promotion, transfer or recruitment.
፫/ ኢትዮጵያዊ ወይም የውጭ አገር ዜጋ ጊዜያዊ 3/ The appointment of temporary employee of an
ሠራተኞች አቀጣጠር፣ የሚኖራቸው መብቶችና Ethiopian or a foreign national, their rights and
ግዴታዎች እንዲሁም ስለሚጠበቁላቸው የሥራ obligations as well as the conditions of work
ሁኔታዎች ዝርዝር ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት applicable to them shall be prescribed by regulation
በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ to be issued by the Council of Ministers.
፳፪. ሥራዎችን በውል ለሦስተኛ ወገኖች አሸጋግሮ 22. Outsourcing
ስለማሠራት
፩/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ማንኛውም የመንግሥት 1/ Where necessary and upon obtaining the
መሥሪያ ቤት ሚኒስቴሩን በማስፈቀድ የሕዝብን permission of the Ministry, any government
ጥቅም በማይጎዱ የተወሰኑ የሥራ መደቦችን ወይም institution may outsource certain positions or tasks,
ሥራዎችን ለግል ድርጅቶች ወይም ለሌሎች that would not compromise public interest, to
ተቋማት በውል በማሸጋገር እንዲሠሩ ማድረግ private enterprises or to other institutions.
ይችላል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9993

፪/ ለግል ድርጅቶችና ለሌሎች ተቋማት በውል 2/ The Ministry shall issue detailed directives
ሊሸጋገሩ ስለሚችሉ ሥራዎች ሚኒስቴሩ ዝርዝር regarding positions and tasks that may be
የአፈጻጸም መመሪያ ያወጣል፡፡ outsourced to private enterprises or other
institutions.
፳፫. የመንግስት ሰራተኛን በጋራ ስለመቅጠር 23. Joint Appointment
፩/ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የአንድ የመንግሥት 1/ Government offices may jointly appoint a civil
ሠራተኛ ልዩ እውቀትና ሙያዊ አቅም ለሥራቸው servant, where his special knowledge and
እጅግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኙት በጋራ ሊቀጥሩት professional capacity is found to be essential for
ይችላሉ፡፡ their services.
፪/ የቅጥሩ ሁኔታ፣ ቅጥሩ የሚቆይበት ጊዜ፣ ደመወዝ 2/ The conditions of appointment, duration of
አከፋፈልና ሌሎች የስራ ሁኔታዎች ሚኒስቴሩ appointment, payment of salary, and other working
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሉ፡፡ conditions shall be determined by directives to be
issued by the Ministry.

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB- SECTION TWO


የደረጃ ዕድገት PROMOTION
፳፬. የደረጃ ዕድገት ዓላማ 24. Objectives
የደረጃ ዕድገት አሰጣጥ ዓላማ ሥራው ብቃት ባለው Promotion shall be given for the purpose of executing
ሠራተኛ እንዲከናወን ለማስቻል፣ የመሥሪያ ቤቱን works by competent employees, enhancing the
የሥራ ውጤት ለማሻሻል እና ሠራተኛውን performance of government institutions and for
ለማበረታታት ነው፡፡ motivating employees.
፳፭. የደረጃ ዕድገት አሰጣጥ 25. Selection for Promotion
፩/ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ ለደረጃ እድገት 1/ Any civil servant shall present certificate of
ለመወዳደር በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪(፩) መሠረት competence issued pursuant to Article 12(1) of this
የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ Proclamation to compete for promotion.
አለበት፡፡
፪/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ
በደረጃ ዕድገት ዝርዝር አፈጻጸም መመሪያ ውስጥ 2/ Any civil servant who has completed his probation

ለውድድር የማያበቁት ሁኔታዎች ከሌሉ በስተቀር period may compete for promotion unless he is

በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ውስጥ ለወጣ ክፍት disqualified in accordance with the detail
የሥራ መደብ በደረጃ እድገት በማመልከት provisions of relevant directives on promotion.
ለመወዳደር ይችላል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9994

፫/ የደረጃ ዕድገት ስለሚሰጥበት ሌሎች ዝርዝር 3/ The Ministry shall issue detailed directives on other
ሁኔታዎች ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ conditions applicable to the promotion of civil
ይወሰናል፡፡ servants.

ንዑስ ክፍል ሦስት SUB- SECTION THREE


ዝውውርና ድልድል TRANSFER AND REDPLOYMENT
፳፮. የውስጥ ዝውውር 26. Internal Transfer
፩/ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ለሥራው 1/ A government institution may, whenever necessary,
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ግልጽ የሆነ አሠራርን
based on a transparent procedure, transfer a civil
በመከተል አንድ የመንግሥት ሠራተኛን በዚያው
servant to another similar position of an equal grade
በመስሪያ ቤት ውስጥ እኩል በሆነ የሥራ ደረጃና
and salary or to another place of work within the
ደመወዝ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ወይም ከአንድ
government institution.
የሥራ ቦታ ወደ ሌላ ሥራ ቦታ በማዛወር ሊያሠራ
ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article (1) of
ቢኖርም በመሥሪያ ቤቱ ላይ አደጋ እንዳይደርስ this Article, a civil servant may, without affecting
ለመከላከል ወይም አደጋው ያደረሰውን ጉዳት his salary, be temporarily transferred to another
ለማስተካከል ሲባል አንድን የመንግሥት ሠራተኛ position, for not more than a year, irrespective of
ደመወዙ ሳይቀነስ፣ ደረጃው ወይም የሥራው ዓይነት the grade or type of functions where it is required to
ሳይጠበቅ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊነት prevent the occurrence of danger or to rectify the
አዛውሮ ማሠራት ይችላል፡፡ damages caused by such danger to the government
institution.
፫/ የመንግሥት ሠራተኛ በጤና መታወክ ምክንያት 3/ Where it is proved by a medical certificate that a
በያዘው የሥራ መደብ ወይም ባለበት የሥራ ቦታ civil servant who has completed his probation
ላይ ሊሠራ አለመቻሉ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ፣ period is unable to carry out the functions of his
position or to reside in his place of work due to his
health condition, he shall be transferred to another
suitable position or place of work with:
ሀ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብበት የሚችል ክፍት a) the same grade where such vacant position is
የሥራ መደብ ካለ በያዘው ደረጃ፣ ወይም available; or
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9995

ለ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት b) a lower grade where a vacant position of the
የሥራ መደብ ከሌለና ሠራተኛው ዝቅ ባለ same grade is not available and he is willing to
ደረጃ ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ከሆነ ደረጃው be transferred to a position of lower grade.
ተቀንሶ፣
ወደ ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ
ይዛወራል፡፡

፬/ የአንድ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ መደብ 4/ Where the position of a civil servant is abolished,
የተሰረዘ እንደሆነ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ ተመሳሳይ he shall be transferred to another position of an
ደረጃ ወዳለው የሥራ መደብ ይዛወራል፡፡ equal grade within the government institution.
፳፯. በተጠባባቂነት ማሠራት 27. Acting Assignment
፩/ ሁኔታዎች ሲያስገድዱ አንድን የመንግሥት 1/ Where circumstances so require a civil servant may
ሠራተኛ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ከፍ ያለ be assigned to a higher position in an acting
ደረጃ ባለው የሥራ መደብ ላይ በተጠባባቂነት capacity for not more than a year.
እንዲሠራ ማድረግ ይቻላል፡፡
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provision of sub-article (1) of
ከአንድ ዓመት በላይ ለሚፈጅ ትምህርት ወይም this Article a civil servant may, following
ስልጠና የሄደን የመንግሥት ሠራተኛ ለመተካት transparent and competitive procedure, be assigned
ትምህርቱ ወይም ሥልጠናው ለሚፈጀው ጊዜ ድረስ to higher position in acting capacity to replace a
የሥራ መደቡን ግልጽ በሆነ መስፈርት በውድድር civil servant who is on education or training
በተጠባባቂ ሠራተኛ ማሠራት ይቻላል፡፡ program that lasts more than a year.
፫/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በተጠባባቂነት 3/ Any civil servant assigned in an acting capacity
እንዲሠራ ሲደረግ የተጠባባቂነት አበል shall be entitled to acting allowance.
ይከፈለዋል፡፡
፬/ ሚኒስቴሩ የመንግሥት ሠራተኛ በተጠባባቂነት 4/ The Ministry shall issue detailed directives on
ስለሚመደብበት ሁኔታና ስለሚከፈለው assigning employees on acting basis and the
የተጠባባቂነት አበል መጠን ዝርዝር መመሪያ amount of acting allowances.
ያወጣል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9996

፳፰. ከሌላ መሥሪያ ቤት የሚደረግ ዝውውር 28. Transfer from another Government Institution
፩/ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ለሥራው 1/ A government institution may, whenever necessary
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውና ላኪና ተቀባይ መሥሪያ and the recipient and sender government
ቤቶች እንዲሁም ሠራተኛው ሲስማሙ አንድን institutions as well as the civil servant so agree,
የመንግሥት ሠራተኛ እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ transfer a civil servant to a similar position of equal
ሚኒስቴሩን በማሳወቅ አዘዋውሮ ማሠራት ይችላል፡፡ grade and salary from another government
institution by notifying the Ministry.

፪/ የሚመለከተው መንግሥት ሠራተኛ፣ የክልሉ 2/ Where the concerned civil servant, regional
የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና የፌደራል government institution and the recipient federal
መንግሥት መሥሪያ ቤት ሲሰማሙ እንዲሁም government institution so agree and when the
በክልሉ ዝውውርን ለማጽደቅ ስልጣን የተሰጠው appropriate authority in the region approves it, a
አካል ሲያጸድቀው አንድን የመንግሥት ሠራተኛ civil servant may be transferred from a regional
ከክልል ወደ ፌደራል የመንግሥት መሥሪያ ቤት government institution to a federal government
እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ አዘዋውሮ ማሠራት institution to similar position of equal grade and
ይቻላል፡፡ salary.
፫/ በተመሳሳይ ደረጃ ለመቀጠር አመልክቶ በውድድሩ 3/ A civil servant who competed and selected for
የተመረጠ የመንግስት ሠራተኛ በዝውውር ሥርዓት appointment to a position of a similar grade shall be
እንዲመደብ ይደረጋል፡፡ assigned through transfer procedure.
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) እንደተጠበቀ ሆኖ፣ 4/ Without prejudice to sub-article (5) of this Article,
በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚዛወር ሠራተኛ a civil servant transferred pursuant to this Article
የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች ህግ በሚያዘው shall not lose the salary and benefits acquired by
መሠረት በያዘው የሥራ ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ virtue of his grade and service before the transfer in
ምክንያት ያገኝ የነበረው ደመወዝና መብቶቹ compliance with the federal civil service laws.
አይቀነሱበትም፡፡
፭/ የትዳር አጋሮችን ለማገናኘት ሲባል አንድን 5/ A civil servant may, for the purpose of re-union of
የመንግስት ሠራተኛ በተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ፣ spouses, be transferred to a position of equal grade
ተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ ካልተገኘ በሠራተኛው and salary or, where there is no such position and
ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ አዘዋውሮ ማሰራት the civil servant so agrees, to a position of lower
ይቻላል፡፡ grade.
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9997

፳፱. የትውስት ዝውውር 29. Secondment


፩/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ላኪው የመንግሥት መሥሪያ 1/ A civil servant may, where it is necessary and the
ቤትና ሠራተኛው ሲስማሙ አንድን የመንግሥት government institution and the civil servant so
ሠራተኛ በሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም agree, be seconded to another government
የክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም institution or regional government institution or
የመንግሥት የልማት ድርጅት ወይም መንግሥታዊ public enterprise or non-governmental
ወዳልሆኑ ድርጅቶች ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ organizations to perform a specific duty for a
ጊዜ በትውስት ተዛውሮ እንዲሠራ ማድረግ period not exceeding one year.
ይቻላል፡፡
፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት አስፈላጊ 2/ Where it is necessary, any government institution
ሆኖ ሲያገኘው ከመንግሥት ልማት ድርጅት ወይም may take an employee on secondment from public
ከክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም enterprise, regional government institution or non-
መንግሥታዊ ካልሆነ ድርጅት አንድን ሠራተኛ governmental organization for a period not
ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ exceeding one year.
ማሠራት ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 3/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, the
ቢኖርም የፌደራሉ መንግሥት በሀገር ወይም Federal Government may transfer a civil servant on
በሕዝብ ላይ የሚደርስ ድንገተኛ አደጋን ለመከላከል secondment, without affecting his salary, to another
ወይም አደጋው ያደረሰውን ጉዳት ለማስተካከል government institution or based on the request of a
ሲባል አንድን የመንግሥት ሠራተኛ በያዘው regional state to a government institution of such
ደመወዝ ከአንድ የፌደራል የመንግሥት መሥሪያ state, for a period not exceeding one year to prevent
ቤት ወደ ሌላ የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤት the occurrence of danger to the country or the
ወይም በክልሉ መንግሥት ጥያቄ መሠረት ወደ public or to rectify the damages caused by such
ክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ከአንድ ዓመት occurrence.
ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ ማሠራት
ይችላል፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት በትውስት 4/ Where a civil servant seconded in accordance with
የተዛወረ ሠራተኛ፣ sub-article (1) of this Article:
ሀ) ደመወዝና ማንኛውም ጥቅሙ በዝውውሩ a) his salary and other benefits shall not be
ምክንያት ሳይጓደል በትውሰት አዛውሮ affected because of his secondment and shall be
በሚያሰራው መስሪያ ቤት ይፈጸምለታል፤ settled by the institution to which he is
seconded;
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9998

ለ) የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ በትውሰት b) his performance shall be evaluated by the
አዛውሮ በሚያሰራው መስሪያ ቤት ተሞልቶ institution to which he is seconded and be
ለቀጣሪው መሥሪያ ቤት ይተላለፋል፤ submitted to the employer;

ሐ) የዲሲፕሊን ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በትውስት c) commits a disciplinary offence, the institution
ተቀባዩ መስሪያ ቤት ለቀጣሪ መሥሪያ ቤቱ to which he is seconded shall inform same to
ከዝርዝር ማስረጃ ጋር ያሳውቃል፣ ቀጣሪ the employer together with detailed evidence;
መሥሪያ ቤቱም ጉዳዩን አጣርቶ እንደ and the employer shall, upon investigating the
አስፈላጊነቱ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡ case, take appropriate measure as necessary.

፴. ድልድል 30. Redeployment


፩/ የመንግሥት መሥሪያ ቤት አዲስ አደረጃጀት 1/ Any government institution shall redeploy its
አጥንቶ ተግባራዊ ሲያደርግ ሠራተኞቹን employees on the basis of competition when it
በማወዳደር ደልድሎ ማሠራት አለበት፡፡ implements a new organizational structure.
፪/ በማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የሚገኝ 2/ The filing of a vacant position in any government
ክፍት የሥራ መደብ ከሌላ የመንግሥት መሥሪያ institution through redeployment of a permanent
ቤት በሚደለደል የመንግሥት ሠራተኛ እንዲያዝ civil servant from another government institution
የሚደረገው መሥሪያ ቤቱ የተዘጋ ወይም ትርፍ shall be made only where the government
የሰው ኃይል ሲኖረው ወይም የሥራ መደቡ institution is closed or it has redundant manpower
የተሰረዘ ከሆነና ድልድሉን ሚኒስቴሩ ሲወስን or the position of the civil servant is abolished and
ወይም ሚኒስቴሩ በመንግስት ሲታዘዝ ነው፡፡ the Ministry so decides or instructed by the
Government.
፫/ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚደለደል ሠራተኛ ቀደም 3/ A civil servant redeployed pursuant to this Article
ሲል ይዞት በነበረው ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ shall be entitled to his previous salary and benefits
ምክንያት ያገኝ የነበረው ደመወዝና ጥቅሞቹ acquired by virtue of his grade and service.
አይቀነሱበትም፡፡
ንዑስ ክፍል አራት SUB- SECTION FOUR

የሥራ አፈጻጸም PERFORMANCE EVALUATION

፴፩. የሥራ አፈጻጸም ምዘና 31. Performance Evaluation


፩/ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ በሥራ እቅድ ላይ 1/ The purpose of performance evaluation shall, based
የተመሠረተ ሆኖ፦ on work plans, be to:
ሀ) ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሥራውን a) enable a civil servant to effectively discharge
በሚጠበቀው መጠን፣ ጥራት፣ ጊዜ እና ወጪ his duties in accordance with the expected
በተሟላ ሁኔታ እንዲያከናውን ለማድረግ፣ volume, quality, time and cost;
www.chilot.me

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9999

ለ) ተከታታይ የሥራ አፈጻጸም ምዘና በማካሄድ b) evaluate a civil servant on continuous basis and
የመንግስት ሠራተኛውን ጠንካራና ደካማ ጎኖች identify his strength and weakness with a view
በመለየት ቀጣዩ የሥራ አፈጻጸሙ እንዲሻሻል to improving his future performance;
በማድረግ ውጤታማ እንዲሆን ለማብቃት፣
ሐ) የመንግሥት ሠራተኛውን የሥልጠናና c) identify the training and improvement needs of
የመሻሻል ፍላጎት በትክክል ለይቶ ለማወቅ፣ a civil servant;
መ) በውጤት ላይ የተመሠረተ ማትጊያ ለመስጠት፣ d) provide incentives based on results;

ሠ) የመንግስት መሥሪያ ቤቱ በተጨባጭ መረጃ e) enable the government institution to make its
ላይ ተመሥርቶ አስተዳደራዊ ውሳኔዎችን personnel administration decisions based on
እንዲሰጥ ለማስቻል፣ facts.
ነው፡፡
፪/ በመንግስት መስሪያ ቤት የሚከናወን የሥራ 2/ The performance evaluation system to be
አፈጻጸም ምዘና ሥርዓት፣ implemented by a government institution shall:
ሀ) ግልጽና በተጨባጭ መረጃ ላይ የተመሠረተ a) enable transparent and evidence based
የውጤት ምዘና ለማከናወን የሚያስችል፣ objective evaluation of performance results;
ለ) የተከናወነው ሥራ ከተመደበው በጀት፣ ጊዜ፣ b) enable the verification of actual performance
መጠንና ጥራት ጋር በማነጻጸር ትክክለኛውን results in comparison with the planned budget,
ውጤት ለመመዘን የሚያስችል፣ time, volume and quality;
ሐ) የቡድን አሠራርንና የጋራ ተነሳሽነትን c) encourage team work and common initiatives;
የሚያጎልበት፣
መ) በመንግሥት ሠራተኞች ወይም ቡድኖች d) promote healthy competition among civil

መካከል ጤናማ የውድድር መንፈስን በመፍጠር servants and teams to improve institutional
ተቋማዊ ውጤትን ለማሻሻል የሚያግዝ፣ performance results;
ሠ) በአፈጻጸም ተከታታይነትና ተመጋጋቢነት e) enable impact assessment of performance
ባላቸው ሥራዎች መካከል አንዱ በሌላኛው results among successive and interrelated tasks.
ውጤት ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ ለመገምገም
የሚያስችል፣
መሆን አለበት፡፡
፴፪. የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ አወሳሰን 32. Salary Increment and Incentives

፩/ የመንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ እርከን ጭማሪ 1/ A civil servant shall be entitled to salary step

የሚያገኘው በሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ላይ increment every two years based on his
በመመስረት በየሁለት ዓመቱ ይሆናል፡፡ performance evaluation result.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10000

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Without prejudice to sub-article (1) of this Article,
እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ አፈጻጸም ውጤትን a civil servant shall be provided with incentive
መሰረት በማድረግ ለመንግስት ሠራተኛ ማበረታቻ based on performance result.
ይሰጣል፡፡
፫/ ሚኒስቴሩ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ስለሚከናወንበት 3/ The Ministry shall issue detailed directives on
ሥርዓት፣ የእርከን ጭማሪ እና ማበረታቻ performance evaluation system, salary step
ስለሚሰጥበት ሁኔታ ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ increment and provision of incentive.
ያወጣል፡፡

ክፍል አራት SECTION FOUR


የሥራ ሰዓትና ፍቃድ WORKING HOURS AND LEAVES
ንዑስ ክፍል አንድ SUB- SECTION ONE
የሥራ ሰዓት WORKING HOURS
፴፫. መደበኛ የሥራ ሰዓት 33. Regular Working Hours
የመንግሥት ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት Regular working hours of civil servants shall be
እንደየሥራው ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ በሳምንት ከ፴፱ ሰዓት determined on the basis of the conditions of work and
መብለጥ የለበትም፡፡ may not exceed 39 hours a week.

፴፬. የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት 34. Office Hours


የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት The time when the office hours of civil servants begins
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ and ends shall be determined by Regulations of the
Council of Ministers.
፴፭. የትርፍ ሰዓት ሥራ 35. Overtime Work
፩/ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለሠራ ማንኛውም የመንግሥት 1/ Any civil servant who has worked overtime is
ሠራተኛ በሠራተኛው ምርጫ መሠረት የማካካሻ entitled to compensatory leave or overtime pay
ዕረፍት ወይም የትርፍ ሰዓት ክፍያ ይሰጠዋል፡፡ based on his preference.
፪/ የትርፍ ሰዓት ሥራ ስለሚፈቀዱባቸው ሁኔታዎች፣ 2/ The Ministry shall issue directive on the conditions
ስለክፍያው መጠንና የማካካሻ ዕረፍት ስለሚሰጥበት of overtime work, amount of payment and
ሁኔታ ሚኒስቴሩ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡ compensatory leave.

፴፮. የሕዝብ በዓላት እና የሳምንት የዕረፍት ቀናት 36. Public Holidays and Weekly Rest Day
፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ በዓል፣ 1/ Any civil servant shall incur no reduction in his
በሳምንት የዕረፍት ቀናት ወይም በመንግሥት ውሳኔ regular pay on account of having not worked on
መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው በሚውሉበት ቀን public holiday or weekly rest day or on a day
ባለመሥራቱ መደበኛ የደመወዝ ክፍያ offices are closed by the order of the Government.
አይቀነስበትም፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10001

፪/ የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሕዝብ በዓል ወይም 2/ Any civil servant ordered to work on a public
በመንግሥት ውሳኔ መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው holiday or on a day government institutions are
በሚውሉበት ቀን እንዲሠራ የታዘዘ የመንግሥት closed by the order of the Government, due to
ሠራተኛ ምርጫውን መሠረት በማድረግ የትርፍ compelling circumstances, shall be entitled to
ሰዓት ክፍያ ወይም የማካካሻ ዕረፍት ይሰጠዋል፡፡ overtime pay or compensatory leave based on his
preference.
፫/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፭(፩) ድንጋጌ ቢኖርም 3/ Notwithstanding the provision of Article 35(1) of
የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሳምንት የዕረፍት ቀናት this Proclamation a civil servant ordered to work
እንዲሠራ የታዘዘ የመንግሥት ሠራተኛ በተከታዩ on a weekly rest day, due to compelling
ሳምንት የሥራ ቀናት ውስጥ የማካካሻ ዕረፍት circumstances, shall be granted a compensatory
እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡ leave during working days of the next week.

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB- SECTION TWO

ፈቃድ LEAVE

፴፯. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዓላማ 37. Objectives

፩/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚሰጠው የመንግሥት 1/ The purpose of annual leave is to enable a civil

ሠራተኛው ለተወሰነ ጊዜ በማረፍ አገልግሎቱን servant get rest and resume work with renewed

በታደሰ መንፈስ እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡ strength.


፪/ ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት ሠራተኛ 2/ Any newly appointed civil servant shall not be
የአስራ አንድ ወራት አገልግሎት ከመስጠቱ በፊት entitled to annual leave before serving for eleven
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የማግኘት መብት months.
የለውም፡፡
፫/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ አይለወጥም፤ 3/ There shall be no payment in lieu of annual leave;
ሆኖም የሠራተኛው አገልግሎት በመቋረጡ provided, however, that payment may be made for
ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ unused annual leave due to termination of
እንዲለወጥ ይደረጋል፡፡ appointment.
፴፰. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ቀናት 38. Duration of Annual Leave
፩/ አንድ ዓመት ያገለገለ የመንግሥት ሠራተኛ ፳ 1/ A civil servant shall be entitled to annual leave of
የሥራ ቀናት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፡፡ 20 working days for his first year of service.
፪/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ለእያንዳንዱ 2/ A civil servant having a service of more than a
ተጨማሪ ዓመት አንድ የሥራ ቀን እየታከለበት year shall be entitled to additional leave of one
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፣ ሆኖም የሚሰጠው working day for every additional year of service;
የአንድ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ከ፴ የሥራ ቀኖች provided, however, that the duration of annual
መብለጥ የለበትም፡፡ leave shall not exceed 30 working days.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10002

፫/ በሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና የክልል 3/ Previous service rendered in any government


መንግሥት መሥሪያ ቤት ቀደም ሲል የተሰጠ institution and regional government institution
አገልግሎት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) shall be considered for the application of sub-
አፈጻጸም የሚታሰብ ይሆናል፡፡ article (2) of this Article.
፴፱. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ አሰጣጥ 39. Granting of Annual Leave
፩/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የመሥሪያ ቤቱን ዕቅድ 1/ Annual leave shall be granted within the budget
መሠረት በማድረግና በተቻለ መጠን የሠራተኛውን year in accordance with a leave made known to
ፍላጎት በማመዛዘን በሚዘጋጀውና ሠራተኛውም the civil servants and leave plan prepared on the
እንዲያውቀው በሚደረግ ፕሮግራም መሠረት basis of due consideration of the interest of the
በበጀት ዓመቱ ውስጥ ይሰጣል፡፡ government office and, as much as possible, the
preference of each civil servant.
፪/ ሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን በሚወስድበት 2/ A civil servant shall be entitled to advance
ጊዜ በዕረፍት ላይ የሚቆይበትን የወር ደመወዙን payment of his monthly salary at the time of
በቅድሚያ ሊወስድ ይችላል፡፡ taking his annual leave.
፫/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯(፪) እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ 3/ Without prejudice to the provisions of Article
የመንግሥት ሠራተኛ አስራ አንድ ወሩን ካጠናቀቀ 37(2) a civil servant after the completion of 11
በኋላ ባገለገለበት በጀት ዓመት ለሰጠው አገልግሎት months shall be granted annual leave in proportion
የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ በአገልግሎቱ መጠን to the service rendered.
ተሰልቶ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የበጀት 4/ A civil servant who resigns after taking his annual
ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት የዕረፍት ፈቃድ ወስዶ leave in accordance with sub-article (1) of this
አገልግሎቱን በራሱ ፈቃድ ያቋረጠ የመንግስት Article before the end of the budget year shall be
ሰራተኛ አገልግሎት ያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ በፈቃድ liable to pay back part of the advance salary for
ላይ እያለ የተከፈለውን ደመወዝ እንዲመልስ which he has not rendered service.
ይደረጋል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10003

፵. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ማስተላለፍ 40. Postponement of Annual Leave


፩/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፱(፩) ድንጋጌ ቢኖርም 1/ Notwithstanding the provisions of Article 39(1) of
የሥራው ሁኔታ በማስገደዱ ምክንያት መሥሪያ this Proclamation, the head of a government
ቤቱ ለሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን በበጀት institution may authorize the postponement of
ዓመቱ ውስጥ ሊሰጠው ያልቻለ እንደሆነ የመሥሪያ annual leave for two budget years, where the
ቤቱ የበላይ ኃላፊ ከሁለት የበጀት ዓመት ላልበለጠ government office, due to compelling reasons, is
ጊዜ ሊያስተላልፈው ይችላል፣ ሆኖም unable to grant a civil servant his annual leave
ያልተጠቀመበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ within the same budget year; provided however,
በሦስተኛው በጀት ዓመት ለሠራተኛው መሰጠት that the accumulated leave shall be granted to the
አለበት፡፡ civil servant in the third budget year.
፪/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯(፫) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provisions of Article 37(3) of
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ this Proclamation, a civil servant whose annual
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የዓመት leave is postponed for two years in accordance
ዕረፍት ፈቃዱ ለሚተላለፍበትና ፈቃዱ በገንዘብ with sub-article (1) of this Article, may claim
ተለውጦ እንዲሰጠው ለሚጠይቅ ሠራተኛ በጀት
payment, and the government institution shall
በቅድሚያ በማስያዝ ከተላለፈው የዓመት ዕረፍት
make the payment for the first year of the
ፈቃድ ውስጥ የመጀመሪያውን የአንድ ዓመት
accumulated annual leave from a budget allocated
ዕረፍት ፈቃድ ብቻ በገንዘብ ተለውጦ እንዲሰጠው
for such purpose.
ማድረግ አለበት፡፡
፫/ የአንድ መንግሥት ሠራተኛ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ 3/ Where payment is made to a civil servant in lieu of

በገንዘብ ሲለወጥ የሠራተኛው የአንድ ቀን ደመወዝ his accumulated leave, his daily salary shall be
የሚታሰበው ያልተጣራ የወር ደመወዙን በ፴ ቀናት calculated by dividing his growth monthly salary
በማካፈል ነው፡፡ by 30 days.
፵፩. ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ 41. Unused Annual Leave
፩/ የመንግሥት ሠራተኛው አገልግሎት በመቋረጡ 1/ Where the appointment of a civil servant is
ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሥራ ቀናቶች terminated, payment shall be made to the civil
ብቻ ታስበው በገንዘብ ተለውጦ ይሰጠዋል፡፡ servant for the number of working days of unused
annual leaves.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10004

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ በዚህ 2/ The provision of sub-article (1) of this Article may
አዋጅ አንቀጽ ፳፰ መሠረት ለተዛወረ ወይም not apply to the civil servant transferred under
በአንቀጽ ፴ መሠረት ለተደለደለ የመንግሥት Article 28 of this Proclamation or redeployed
ሠራተኛ ተፈፃሚ አይሆንም፤ ሆኖም ሠራተኛው under Article 30 of this Proclamation; provided,
በነበረበት የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ አዋጅ however, that the unused leave that had been
አንቀጽ ፵(፩) መሠረት የተላለፈለት የዓመት postponed as specified under Article 40(1) of this
ዕረፍትፈቃድ ወደ ተዛወረበት ወይም ወደ Proclamation shall be transferred to the
ተደለደለበት የመንግሥት መሥሪያ ቤት government institution to which he is transferred
ይተላለፍለታል፡፡ or redeployed.

፵፪. የወሊድ ፈቃድ 42. Maternity Leave


፩/ ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ፣ 1/ A pregnant civil servant shall be entitled to:
ሀ) ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ a) paid leave for medical examination in
ሐኪም በሚያዘው መሠረት ደመወዝ accordance with a doctor's recommendation;
የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል፤

ለ) ከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም b) paid leave before delivery if recommended by
ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት ዕረፍት a doctor.
ይሰጣታል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው 2/ The leave referred to in sub-article (1) of this
ፈቃድ እንደ ህመም ፈቃድ አይቆጠርም፡፡ Article shall not be considered as sick leave.

፫/ ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ መውለጃዋ 3/ A pregnant civil servant shall be entitled to a
ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት ፴ period of 30 consecutive days of prenatal leave
ተከታታይ ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ preceding the presumed date of her confinement
እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ ፺ and a period of 90 consecutive days after her
ተከታታይ ቀናት፣ በአጠቃላይ ፻፳ ተከታታይ confinement, in total 120 days of maternity leave
ቀናት ደመወዝ የሚከፈልበት የወሊድ ፈቃድ with pay.
ይሰጣታል፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት 4/ If the pregnant civil servant deliver before the
ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ completion of the prenatal leave which is granted
ከማለቁ በፊት ከወለደች ያልተጠቀመችበትን ቀሪ under sub-article (3) of this Article, the unused
የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወለደች በኋላ prenatal leave shall be granted after her
እንድትጠቀምበት ይደረጋል፡፡ confinement.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10005

፭/ ሠራተኛዋ የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ 5/ If the pregnant civil servant does not deliver on the
ሲያልቅ ያልወለደች እንደሆነ እስከምትወልድበት presumed date, the days subsequently taken before
ቀን ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት የምትቆይበት her confinement shall be replaced by the annual
ዕረፍት በበጀት ዓመቱ ካላት የዓመት ዕረፍት leave she is entitled to within the budget year or
ፈቃድ ወይም በበጀት ዓመቱ የዓመት ፈቃድ that of the following budget year if no annual
የሌላት እንደሆነ ከሚቀጥለው የበጀት ዓመት leave is left.
የዕረፍት ፈቃዷ ይተካል፡፡

፮/ ሠራተኛዋ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) 6/ The civil servant shall be entitled to sick leave in
የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ accordance with Article 43(1) of this
ብትታመምና ተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት Proclamation, if she becomes sick after
መሆኑ በሀኪም ከተረጋገጠ በዚህ አዋጅ አንቀጽ completion of her maternity leave under sub-
፵፫(፩) በተደነገገው መሠረት የሕመም ፈቃድ article (3) of this Article.
መውሰድ ትችላለች፡፡

፯/ ማንኛዋም ስድስት ወር የሞላት ነፍሰጡር የሆነች 7/ Any civil servant who encounters a miscarriage of
የመንግስት ሠራተኛ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ not less than six month’s pregnancy prior to her
ከመውሰዷ በፊት ጽንሱ የተቋረጠባት ከሆነ ይህንኑ prenatal leave shall be entitled to 60 days post
የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ስታቀርብ የ፷ ቀን confinement maternity leave if the miscarriage is
የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡ confirmed by medical certificate.

፰/ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወሰደች በኋላ የጽንስ 8/ If a civil servant on prenatal leave encounters a
መቋረጥ ካጋጠማት የወሰደችው የቅድመ ወሊድ miscarriage of pregnancy, her prenatal leave shall
ፈቃዷ ተቋርጦ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) terminate and she shall be entitled to the 90 days
የተመለከተው የ፺ ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ
post confinement maternity leave referred to in
ይሰጣታል፡፡
sub-article (3) of this Article.

፱/ ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው የእርግዝና ጊዜ 9/ Any civil servant who encounters a miscarriage of
ውስጥ የፅንስ መቋረጥ ያጋጠማት የመንግሥት three to six month’s pregnancy shall be granted 30
ሠራተኛ ደመወዝ የሚከፈልበት ፴ ተከታታይ ቀን consecutive days leave with pay if the miscarriage
ፈቃድ ይሰጣታል፡፡ is confirmed by medical certificate.

፲/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የትዳር ጓደኛው 10/ Any civil servant shall be entitled a paternity leave
ስትወልድ ደመወዝ የሚከፈልበት ፲ የሥራ ቀን with pay for 10 working days at the time of his
ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ wife's delivery.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10006

፵፫. የሕመም ፈቃድ 43. Sick Leave


፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕመም 1/ Any civil servant shall be entitled to sick leave
ምክንያት ሥራ መሥራት ያልቻለ እንደሆነ with pay where he is unable to work due to
ደመወዝ የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ sickness.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የሙከራ 2/ The duration of sick leave to be granted to a civil
ጊዜውን ላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ servant, who has completed his probation period,
የሕመም ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ in accordance with sub-article (1) of this Article
ቢወስድም ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን shall not exceed eight months in a year or twelve
አንስቶ ባለው አስራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ months in four years, whether counted
ከስምንት ወር ወይም በአራት ዓመት ውስጥ consecutively or separately starting from the first
ከአሥራ ሁለት ወር አይበልጥም፡፡ day of his sickness.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የሚሰጥ 3/ Sick leave to be granted in accordance with sub-
የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት article (2) of this Article shall be with full pay for
ከሙሉ ደመወዝ ጋር እና ለሚቀጥሉት ሁለት the first six months and with half pay for the last
ወራት ከግማሽ ደመወዝ ጋር ይሆናል፡፡ two months.
፬/ የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ 4/ A civil servant on probation shall be entitled to
ከታመመ የህክምና ማስረጃ የሚቀርብበት የአንድ one month sick leave with pay if confirmed by a
ወር የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ medical certificate.
፭/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሲታመም፣ 5/ Where any civil servant is absent from work due
to sickness:
ሀ) ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመው a) he shall, as soon as possible, notify the
በስተቀር በተቻለ ፍጥነት መታመሙን government institution unless prevented by
ለመሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት፣ force majeure;
ለ) በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም በአንድ b) he shall produce a medical certificate in case
የበጀት ዓመት ውስጥ ከስድስት ቀናት በላይ
of absence for three consecutive days or for
በሕመሙ ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ
more than six days within a budget year.
ለመታመሙ የሕክምና ማስረጃ ማቅረብ
አለበት፡፡
፮/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ 6/ Where a civil servant who has completed his
በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ መታመሙን probation and who is on annual leave gets sick and
የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ካቀረበ የዓመት presents a medical certificate, his annual leave
ፈቃዱ ተቋርጦ የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ shall be interrupted and replaced by sick leave.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10007

፯/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) መሠረት 7/ The annual leave interrupted pursuant to sub-
የተቋረጠው የዓመት ፈቃድ የሕመም ፈቃዱ article (6) of this Article shall be resumed upon
እንደተጠናቀቀ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡ completion of the sick leave.
፵፬. የህክምና ማስረጃ 44. Medical Certificate
1/ “medical certificate” means a certificate issued by
፩/ “የሕክምና ማስረጃ” ማለት በሀገር ውስጥ አግባብ
a local private or public medical institution
ባለው ባለሥልጣን ፈቃድ ከተሰጠው የግልም ሆነ
licensed by the appropriate authority or where it is
የመንግሥት የሕክምና ተቋም የሚሰጥ ወይም ከሀገር
acquired from abroad it is verified by an
ውጭ የተገኘና ስለትክክለኛነቱ አግባብ ባለው
authorized body.
ባለሥልጣን የተረጋገጠ የምስክር ወረቀት ነው፡፡

፪/ የምስክር ወረቀቱ ስለመንግሥት ሠራተኛ የጤና 2/ The certificate shall describe the health condition
ሁኔታና ስለሚሰጠው የሕመም ፈቃድ መግለጽ and the sick leave to be granted to a civil servant.
አለበት፡፡
፵፭. ለግል ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ 45. Leave for Personal Matters
ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ለሐዘን፣ ለጋብቻ፣ Any civil servant shall be entitled to leave for personal
ለፈተና በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ሰባት የሥራ matters such as mourning, wedding and examination
ቀናት ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ for seven days within a budget year.
፵፮. ከደመወዝ ጋር የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ 46. Special Leave With Pay
ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፣ Any civil servant shall be entitled to special leave with
pay:
፩/ ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች ሥልጣን ከተሰጣቸው 1/ where he is summoned by a court or any other
አካላት መጥሪያ ሲደርሰው የተጠራበት ጉዳይ competent authority, for the time utilized for the
ለሚጠይቀው ጊዜ፣ same purpose;
፪/ ከሕዝባዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ሲሆን 2/ for cases involving popular election, for the
ምርጫው ለሚወስድበት ጊዜ፣ duration of the election.
ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
፵፯. ያለደመወዝ የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ 47. Special Leave without Pay
፩/ የመንግሥት ሠራተኛ በበቂ ምክንያት ደመወዝ 1/ Where a civil servant applies, on justifiable
የማይከፈልበት ልዩ ፈቃድ እንዲሰጠው ሲጠይቅና ground, for a special leave without pay, the head
የመሥሪያ ቤቱን ጥቅም የማይጎዳ ሲሆን የመሥሪያ of the government institution may authorize the
ቤቱ የበላይ ኃላፊ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ granting of such leave a period not exceeding one
ሊፈቅድለት ይችላል፡፡ year if it does not adversely affect the interest of
the institution.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10008

፪/ የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ ምርጫ ለመወዳደር 2/ Where a civil servant runs for election, he shall be
ተወዳዳሪ ሆኖ ሲቀርብ የምርጫ ቅስቀሳ በሚካሄድበት entitled to leave without pay during the election
ወቅት እና ምርጫው በሚከናወንበት ጊዜ ያለ campaign and for the duration of the voting.
ደመወዝ ፈቃድ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም የመንግሥት 3/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article,
ሠራተኛው ያለደመወዝ ልዩ ፈቃድ እንዲሰጠው where a civil servant applies for special leave
የጠየቀው የመንግሥት መሥሪያ ቤትን በሚመለከት without pay due to his assignment on a project run
የፕሮጀክት ሥራ ላይ በመመደቡ ወይም በትዳር by a government institution or due to the
ጓደኛው ለዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራ በውጭ ሀገር assignment of his spouse to a diplomatic mission
መመደብ ምክንያት ከሆነ ልዩ ፈቃዱ የፕሮጀክት abroad, he may be granted with such leave for the
ወይም የዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራው እስከሚጠናቀቅ duration of the project or the completion of the
ላለው ጊዜ ሊሰጠው ይችላል፡፡ diplomatic mission.

ክፍል አምስት SECTION FIVE


ተጨማሪ የድጋፍ እርምጃ የሚስፈልጋቸው CONDITIONS OF WORK APPLICABLE TO
የኅብረተሰብ ክፍሎች የሥራ ሁኔታ MEMBERS OF THE SOCIETY DESERVING
AFFIRMATIVE ACTION

፵፰. ለሴት ሠራተኞች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች 48. Conditions of Work Applicable to Female Civil
Servants

፩/ ማንኛውም የመንግስት መሥሪያ ቤት ሴት 1/ Any government institution shall take affirmative


የመንግሥት ሠራተኞችን ለማብቃትና በውሳኔ ሰጪ actions that enable female civil servants to
የሥራ ቦታዎች ላይ እንዲመደቡ ለማድረግ improve their competence and to assume decision
የሚያስችሉ የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃዎችን making positions.
መውሰድ አለበት፡፡
፪/ ሴቶች በቅጥር፣ በደረጃ እድገት፣ በዝውውር፣ 2/ Women shall be entitled to affirmative actions in
በድልድል፣ በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም recruitment, promotion, transfer, redeployment,
የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ መሆን education and training.
አለባቸው፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10009

፫/ ነፍሰ ጡር የሆነችን የመንግሥት ሠራተኛ በቅጥር 3/ It is prohibited to assign a pregnant civil servant to
ወይም በደረጃ ዕድገት ከተመደበችበት የሥራ መደብ a position other than the position she assumed
ወደ ሌላ የሥራ መደብ መደቦ ማሰራት የተከለከለ through recruitment or promotion; provided,
ነው፤ ሆኖም ለራሷ ጤንነት ወይም ለፅንሱ አደገኛ however, that where so recommended by a
መሆኑ በሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ ተስማሚ ወደ ሆነ medical certificate due to the risk to her health or
የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተመድባ to the fetus, she shall be transferred to another
እንድትሰራ መደረግ አለበት፡፡ position or place of work.

፬/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት የመንግስት 4/ Any government institution shall not discharge a
ሠራተኛ ነፍሰጡር በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት female civil servant by way of retrenchment
ቀን ጀምሮ በአራት ወር ጊዜ ውስጥ በዚህ አዋጅ pursuant to Article 87 of this Proclamation during
አንቀጽ ፹፯ መሠረት በሚያደርገው የሠራተኛ ቅነሳ her pregnancy or within four months after
ከሥራ ሊያሰናብታት አይችልም፡፡ delivery.
፭/ ማንኛዋም ሴት የመንግሥት ሠራተኛ አንድ ዓመት 5/ Any female civil servant shall, when confirmed by
ያልሞላውን ሕጻን ልጇን ለማሳከም በህክምና ማስረጃ medical certificate, be entitle to leave with pay for
ለተረጋገጠ ጊዜ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ the time spent in the follow up of medical
ይሰጣታል፡፡ treatment of her child who has not attained the age
of one year.
፮/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት የመንግስት 6/ Any government institution shall establish a
ሠራተኞች ህጻናት ልጆቻቸውን የሚያጠቡበትና nursery where female civil servants could breast-
ህጻናቱን የሚንከባከቡበት የህጻናት ማቆያ ማቋቋም feed and take care of their babies; the details of its
አለበት፤ ዝርዝር አፈጻጸሙ የሚመለከተው implementation shall be determined by directives
የመንግስት መስሪያ ቤት በሚያወጣው መመሪያ to be issued by the appropriate government
ይወሰናል፡፡ institution.

፵፱. ለአካል ጉዳተኞች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች 49. Conditions of Work Applicable to Persons with
Disabilities
፩/ አካል ጉዳተኞች በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር፣
1/ Persons with disabilities shall be entitled to
በድልድል፣ በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም
affirmative actions in recruitment, promotion,
የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ መሆን
transfer, redeployment, education and training.
አለባቸው፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10010

፪/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት የሥራ 2/ Any government institution shall ensure that its
አካባቢው ለአካል ጉዳተኛ ሠራተኞቹ ምቹ መሆኑን working environment is conducive to civil
ማረጋገጥ፣ ለሥራ የሚያስፈልጉ መሣሪያዎችንና servants with disabilities, provide them with the
ቁሳቁሶችን ማሟላትና ስለአጠቃቀማቸው አስፈላጊውን necessary tools and materials and train them how
ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ አለበት፡፡ to use such tools and materials.
፫/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ረዳት 3/ Any government institution shall have the
ለሚያስፈልገው የአካል ጉዳተኛ የሆነ የመንግስት responsibility to assign a person who shall provide
ሠራተኛ ተገቢውን ድጋፍ ሊሰጥ የሚችል ረዳት proper assistant for those civil servants with
እንዲመደብለት የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ disability that requires assistance.
፬/ በሌሎች ሕጎች ለአካል ጉዳተኞች የተሰጡ መብቶች 4/ Privileges prescribed by other laws to persons with
ለዚህ አዋጅ አፈጻጻም ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ disabilities shall be applicable for the
implementation of this Proclamation.
፶. አነስተኛ ብሔራዊ ተዋጽኦ ስላላቸው ብሔር፣ብሔረሰቦችና 50. Conditions of Work Applicable to Minority Nations
ህዝቦች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች Nationalities and Peoples.

፩/ በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚፈጸም የሠራተኛ 1/ The placement of personnel in a government


ስምሪት የብሔር ብሔረሰቦችንና ህዝቦች ሚዛናዊ institution shall take into account fair
ተዋጽኦ ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፡፡ representation of nations, nationalities and
peoples.
፪/ በመንግስት መስሪያ ቤቱ ውስጥ አነስተኛ ብሔራዊ
ተዋፅኦ ያላቸው ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች 2/ Nations, nationalities and peoples having lesser
በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር፣ በድልድል፣ representations within a government institution
በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም የተጨማሪ ድጋፍ
shall be given the advantage of affirmative action
እርምጃ ተጠቃሚ መሆን አለባቸው፡፡
in recruitment, promotion, transfer, redeployment,

፶፩. መመሪያ ስለማውጣት education and training.

በዚህ ክፍል ለተመለከቱት የተጨማሪ የድጋፍ እርምጃዎች 51. Issuance of Directives


አፈጻጸም ሚኒስቴሩ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡ The Ministry shall issue detailed directives for the
implementation of affirmative actions provided for
under this Section.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10011

ክፍል ስድስት SECTION SIX


የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት OCCUPATIONAL SAFETY AND HEALTH
፶፪. ዓላማና ተፈጻሚነት
52. Objectives and Applicability
፩/ የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ዓላማ፣ 1/ The objectives of occupational safety and health
shall be:
ሀ) የመንግሥት ሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት a) to maintain the safety and health of civil
በመጠበቅ የሥራ ብቃትን ማጐልበት፣ servants and enhance their productivity;
ለ) የሥራ ቦታን ለመንግሥት ሠራተኞች ደህንነትና b) to arrange, improve and keep suitable work
ጤንነት በሚስማማ መልኩ ማዘጋጀት፣ ማሻሻልና place for the safety and health of civil
መጠበቅ፣ እና servants; and
ሐ) የመንግሥት መሥሪያ ቤት በጐ በሆነ ማህበራዊ c) to guarantee high level performance of a
ሕይወት ላይ ተመሥርቶ አመርቂ የሥራ government institution based on social
ውጤት እንዲያስመዘግብ ማብቃት ይሆናል፡፡ wellbeing.
፪/ የዚህ ክፍል ድንጋጌዎች ለጊዜያዊ ሠራተኞችም 2/ The provisions of this Section shall also be
ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ applicable to temporary workers.
፶፫. በሥራ ላይ ስለሚደርስ ጉዳት
53. Employment Injury
፩/ “በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት” ማለት በሥራ ላይ
1/ "Employment injury" means employment accident
የሚደርስ አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት የሚመጣ
or occupational disease.
በሽታ ነው፡፡
፪/ “በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ” ማለት የመንግስት 2/ "Employment accident" means any organic injury
ሠራተኛው መደበኛ ሥራውን በማከናወን ላይ እንዳለ or functional disorder suddenly sustained by a
ወይም ከሥራው ጋር በተያያዘ ምክንያት በአካሉ civil servant during or in connection with the
ወይም በአካሉ የተፈጥሮ ተግባር ላይ በድንገት performance of his work, and shall include the
የሚደርስ ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል፤ following:
ሀ) የመንግሥት ሠራተኛው ከመደበኛ a) injury sustained by a civil servant outside of
ሥራው፣የሥራ ቦታው ወይም የሥራ ሰዓቱ ውጭ his regular work, working place or working
ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠውን ትዕዛዝ hours, while carrying out orders given by a
በመፈጸም ላይ እያለ የደረሰን ጉዳት፤ competent authority;
ለ) ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠው ትዕዛዝ b) injury sustained by a civil servant during or
ባይኖርም የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ outside of working hours while attempting to
ቤቱ ውስጥ የደረሰን ድንገተኛ አደጋ ወይም save his work place from destruction of
ጥፋት ለመከላከል በሥራ ሰዓት ወይም ከሥራ imminent danger irrespective of an order
ሰዓት ውጭ በሚፈጽመው ተግባር ምክንያት given by a competent authority;
የደረሰን ጉዳት፤
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10012

ሐ) የመንግሥት ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው ወይም c) injury sustained by a civil servant while


ከሥራ ቦታው መንግስት ለሠራተኞች traveling to or from his place of work by a
አገልግሎት እንዲሰጥ በመደበው የመጓጓዣ vehicle provided by the government institution
አገልግሎት ወይም መሥሪያ ቤቱ ለዚህ ተግባር for the common use of its staff or by a vehicle
በተከራየውና በግልጽ በመደበው የመጓጓዣ hired and expressly destined by the institution
አገልግሎት በመጓዝ ላይ በነበረበት ጊዜ የደረሰን for such purpose;
ጉዳት፤
መ) የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ d) any injury sustained by a civil servant while
ተግባሩ ምክንያት ከሥራው በፊት ወይም በኋላ present, in connection with his duties, in the
ወይም ሥራው ለጊዜው ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ work place or premises of the institution
በሥራው ቦታ ወይም በመሥሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ before the commencement or after completion
በመገኘት የደረሰበትን ማንኛውንም ጉዳት፤ of his work or during any interruption of
work;
ሠ) የመንግሥት ሠራተኛው ሥራውን በማከናወን e) any injury sustained by a civil servant as a
ላይ ባለበት ጊዜ በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ result of an action of the government
ወይም በሦስተኛ ወገን ድርጊት ምክንያት institution or a third party during the
የደረሰበትን ጉዳት፡፡ performance of his work.
፫/ “በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ” ማለት 3/ "Occupational disease" means any pathological
የመንግሥት ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት condition of a civil servant which arises as a
ወይም ሥራውን ከሚያከናውንበት አካባቢ የተነሳ consequence of the kind of work he performs or
በሽታን ለሚያስከትሉ ሁኔታዎች ተጋልጦ በመቆየቱ because of his exposure to the agent that causes
ምክንያት የደረሰ የጤና መታወክ ሲሆን፣ ሥራውን the disease for a certain period prior to the date in
በሚያከናውንበት ቦታ የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ which the disease became evident; provided,
ወይም ተላላፊ በሽታዎችን አይጨምርም፡፡ however, that it does not include endemic or
epidemic diseases which are prevalent and
contracted in the area where the work is done.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) የተመለከተው 4/ Notwithstanding sub-article (3) of this Article, if a
ቢኖርም በመደበኛ ሥራው ምክንያት ተላላፊ ወይም civil servant engaged in combating epidemic or
ነዋሪ በሽታዎችን በማጥፋት ላይ የተሰማራ endemic disease contracted with such disease, it
የመንግስት ሠራተኛ በዚሁ በሽታ ከተያዘ በሥራ shall be considered as occupational disease.
ምክንያት የመጣ በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10013

፭/ በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት የሚከሰት 5/ The extent of disability caused by an employment
የአካል ጉዳት መጠን አግባብ ባለው የመንግሥት injury shall be determined pursuant to the relevant
ሠራተኞች ጡረታ ሕግ ድንጋጌዎች መሠረት provisions of the public servants pension law.
ይወሰናል፡፡
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው 6/ Notwithstanding the provisions of sub-article (1)
ቢኖርም ሠራተኛው ሆነ ብሎ በተለይም በመሥሪያ of this Article, any injury sustained by the
ቤቱ አስቀድሞ በግልጽ የተሰጡትን የደህንነት deliberate act of the civil servant, particularly, by
መጠበቂያ መመሪያዎች በመጣስ ወይም በመጠጥ his non-observance of express safety rules or by
ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሰክሮ በሥራ ላይ በመገኘቱ reporting to work in a state of intoxication caused
የደረሰበት ጉዳት በሥራ ምክንያት እንደደረሰ ጉዳት by drinks or drugs shall not be deemed an
አይቆጠርም፡፡ employment injury.

፶፬. የአደጋ መከላከያ እርምጃዎች 54. Safety Measures


፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት፣ 1/ Any government institution shall have the
responsibility to:
ሀ) የሥራ ቦታው በሠራተኞች ደህንነትና ጤንነት a) ensure that the work place does not cause
ላይ አደጋ የማያስከትል መሆኑን ማረጋገጥ፣ hazard to the health and safety of civil
servants;
ለ) የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንና ቁሳቁሶችን b) provide civil servants with protective devices
ለሠራተኞች የማቅረብና ስለአጠቃቀማቸው and materials and give them instructions on
መመሪያ የመስጠት፣ their utilization.
ኃላፊነት አለበት፡፡
፪/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፣ 2/ Any civil servant shall have the obligation to:
ሀ) ደህንነትና ጤንነትን ለመጠበቅ የወጡ a) observe directives issued in relation to safety
መመሪያዎችን የማክበር፣ and health;
ለ) የተሰጡትን የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንና b) properly use safety devices and materials; and
ቁሳቁሳችን በአግባቡ የመጠቀም፣ እና
ሐ) አደጋ ሊያስከትሉ የሚችሉ ሁኔታዎች c) promptly inform the concerned officer of any
መኖራቸውን ሲገምት ለሚመለከተው የመሥሪያ situation which he may have reason to believe
ቤቱ ኃላፊ ወዲያውኑ የማሳወቅ፣ could present a hazard.
ግዴታ አለበት፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10014

፫/ ሚኒስቴሩ የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት 3/ The Ministry shall undertake studies on methods
የመጠበቂያና የመከላከያ ዘዴዎችን ያጠናል፤ of maintaining occupational safety and health; and
የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ላይ facilitate the provision of training for their
እንዲያውሉት ሥልጠና ስለሚሰጥበት ሁኔታ implementation in government institutions.
ያመቻቻል፡፡
፬/ ሚኒስቴሩ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ 4/ The Ministry shall supervise the implementation
የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ተግባራዊ መሆኑን of occupational safety and health measures in
ይቆጣጠራል፤ የአደጋ መከላከያ እርምጃዎችን government institutions and shall issue directives
በተመለከተ በመመሪያ ይወሰናል፡፡ regarding safety precaution measures.

፶፭. የአካል ጉዳት 55. Disability


፩/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት ችሎታ መቀነስን 1/ "Disability" means an employment injury resulting
ወይም ማጣትን በሚያስከትል ሁኔታ በሥራ ላይ in a decrease or loss of capacity to work.
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
፪/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት ጊዜያዊ የአካል 2/ The effect of disability may be temporary
ጉዳት፣ ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት፣ ዘላቂ ሙሉ disability, permanent partial disability, permanent
የአካል ጉዳት ወይም ሞትን የሚያስከትል ውጤት total disability or death.
ይኖረዋል፡፡
፶፮. ጊዜያዊ የአካል ጉዳት 56. Temporary Disability
“ጊዜያዊ የአካል ጉዳት” ማለት ለተወሰነ ጊዜ በሙሉ "Temporary disability" means a partial or total loss of
ወይም በከፊል የመሥራት ችሎታን ማጣት ነው፡፡ capacity to work for a limited period of time.

፶፯. ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት 57. Permanent Partial Disability


“ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት ችሎታ "Permanent partial disability" means incurable
የሚቀንስ የማይድን በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ employment injury reducing the capacity to work.
፶፰. ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት 58. Permanent Total Disability
“ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት የደረሰበትን "Permanent total disability" means incurable
የመንግሥት ሠራተኛ ማናቸውንም ደመወዝ የሚያስገኝ employment injury, which prevents the injured civil
ሥራ ለመሥራት የሚከለክለው የማይድን በሥራ ላይ servant from engaging in any kind of remunerated
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ work.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10015

፶፱. ከሥራ በመጣ ጉዳት ምክንያት የሚሰጥ ህክምና እና 59. Medical Benefits and Injury Leave
ፈቃድ
1/ The government institution shall cover the
፩/ በሥራው ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት የመንግሥት
expenses for the following locally provided
ሠራተኛ በሀገር ውስጥ ለሚሰጡ ለሚከተሉት
medical treatments to a civil servant who has
የሕክምና አገልግሎቶች የሚያስፈልገው ወጪ
በመሥሪያ ቤቱ ይሸፈናል፤
sustained employment injury:

ሀ) የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም የቀዶ a) general and special medical treatment and

ሕክምና ወጪዎች፤ surgical care;

ለ) የሆስፒታልና የመድኃኒት ወጪዎች፤ b) hospital and pharmaceutical care;

ሐ) የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ ምትክ ወይም c) any necessary prosthetic or orthopedic

ተጨማሪ አካሎችና የአጥንት ጥገና ወጪዎች፡፡ appliance.


፪/ ጉዳት ለደረሰበት የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ 2/ The medical treatment to which an injured civil
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የሚሰጠው servant is entitled pursuant to sub-article (1) of this
የህክምና አገልግሎት በግል የህክምና ተቋም Article shall be provided by private medical
እንዲሰጠው የሚደረገው አገልግሎቱ በመንግሥት institutions where the treatment in question could
የሕክምና ተቋማት ሊሰጠው የማይችል ሲሆን ብቻ not be provided by public medical institutions.
ነው፡፡
፫/ በሥራ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ማንኛውም 3/ Any civil servant who has sustained an
የመንግሥት ሠራተኛ ከጉዳቱ መጠን ታይቶ employment injury shall, based on medical
በህክምና ማስረጃ በሚገልፃው መሠረት ድኖ ወደ certficat be entitled to injury leave with pay until
ሥራው እስከሚመለስ ወይም በጉዳቱ ምክንያት he recovers and resumes work or until it is
ለዘለቄታ መሥራት የማይችል መሆኑ በሕክምና medically certified that he is permanently
ማስረጃ እስከሚረጋገጥ ድረስ የሕመም ፈቃድ disabled. Where it is medically certified that the
ከሙሉ ደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ የመንግሥት civil servant is permanently disabled, he shall be
ሠራተኛው ለዘለቄታው መሥራት ያለመቻሉ entitled to the benefits provided for under Article
በሕክምና ማስረጃ ከተረጋገጠ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 60 of this Proclamation.
፷ የተደነገጉት ጥቅሞች ይጠበቁለታል፡፡
፬/ ሠራተኛው ሕክምናውን በአግባቡ ባለመከታተሉ 4/ Where the civil servant intentionally delays his
ወይም በሐኪም የተሰጠውን ትዕዛዝ ባለማክበሩ recovery by not following the medical treatment
ሕክምናውን ያጓተተ እንደሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ properly or by his non-observance of doctor's
አንቀጽ (፩) እና (፪) መሠረት የሚሰጠው ሕክምና instructions, his entitlement of medical benefits
እና ፈቃድ ይቋረጥበታል፡፡ and leave under sub-articles (1) and (2) of this
Article shall cease.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10016

፭/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 5/ The Ministry shall issue implementation directives
ስለተመለከተው የህክምና ወጪ አከፋፈል የአፈጻጸም regarding the payment of medical expenses
መመሪያ ያወጣል፡፡ referred to in sub-article (1) of this Article.
፷. የጉዳት ጡረታ አበል እና የጉዳት ዳረጎት 60. Disability Pension and Gratuity
፩/ ከሥራ በመጣ የአካል ጉዳት ምክንያት ዘላቂ ሙሉ 1/ Any civil servant who has sustained permanent
ወይም ከፊል የመሥራት ችሎታውን ያጣ total or permanent partial disability due to
ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በመንግሥት employment injury shall be entitled to the rights
ሠራተኞች የጡረታ ህግ የተሰጡት መብቶችና and benefits provided for by the public servants
ጥቅሞች ይጠበቁለታል፡፡ pension law.
፪/ ከባድ የአካል ወይም ከባድ የመልክ መበላሸትን 2/ Injuries which, although not resulting in incapacity
ያስከተለ ጉዳት የመሥራት ችሎታ ማጣትን to work, cause serious mutilation or disfigurement
ባያስከትልም ለጉዳት ካሣ አከፋፈልና ለሌሎች of the injured civil servant, shall be considered
ጥቅማጥቅሞች አሰጣጥ ሲባል እንደ ዘላቂ ከፊል permanent partial disability for the purpose of
የአካል ጉዳት ይቆጠራል፡፡ payment of compensation and other benefits.
፫/ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ህግ የተደነገገው 3/ The assessment of the extent of employment injure
የአካል ጉዳት መጠን አወሳሰን ለዚህ አንቀጽ ንዑስ as provided for by the public servants pension law
አንቀጽ (፪) አፈጻጸም ተግባራዊ ይሆናል፡፡ shall also apply for the implementation of sub-
article (2) of this Article.
፬/ የመንግሥት ሠራተኛ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት 4/ Where an employment injury has resulted in the
የሞተ እንደሆነ፣ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ death of a civil servant, his survivors shall receive
ህግ መሠረት የጡረታ አበል ለተተኪዎቹ gratuity provided for by the public servants
ይከፈላል፡፡ pension law.
፷፩. ከግብር ነፃ ስለመሆን 61. Tax Exemption
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷ መሠረት የሚደረግ ክፍያ ከግብር Any payment to be made pursuant to Article 60 of this
ነፃ ይሆናል፤ እንዲሁም በዕዳ ምክንያት ሊያዝ ወይም Proclamation shall be exempt from tax and may not be
ማቻቻያ ሊደረግ ወይም ባለመብቱ ሊያስተላልፈው attached or set off, or assigned by the beneficiary.
አይችልም፡፡
፷፪. ከሦስተኛ ወገን ስለሚጠየቅ የካሣ ክፍያ 62. Claims of Compensation from Third Party
፩/ በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት በሦስተኛ ወገን 1/ Where the injury sustained by the civil servant is
ጥፋት ምክንያት የደረሰ እንደሆነ የመንግሥት caused by the fault of a third party, the
መሥሪያ ቤቱ በጉዳቱ ምክንያት ለሠራተኛው government institution shall be entitled to claim
ባወጣው ወጪ መጠን ጉዳቱን ካደረሰው ወገን ካሣ compensation from the third party an amount
የመጠየቅ መብት ይኖረዋል፡፡ equal to the expenses which it has incurred due to
the injury.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10017

፪/ ሠራተኛው ጉዳቱን ካደረሰበት ወገን ካሣ የተቀበለ 2/ In the event that the civil servant receives
እንደሆነ መሥሪያ ቤቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፱(፩) compensation from the third party who caused
እና (፫) መሠረት ያወጣውን ወጪ ከሠራተኛው injury, the government institution may deduct
ደመወዝ ላይ ይቀንሳል፤ ሠራተኛው የተቀበለው የካሣ from the salary of the civil servant the expenses
መጠን መሥሪያ ቤቱ ካወጣው ወጪ ያነሰ ከሆነ incurred pursuant to Article 59(1) and (3)of this
ልዩነቱን መሥሪያ ቤቱ ከሦስተኛው ወገን መጠየቅ Proclamation. Where the amount of compensation
ይችላል፡፡ received by the civil servant is less than the cost
incurred by the government institution, the
institution can claim the difference from the third
party.
ክፍል ሰባት SECTIONSEVEN
የመንግሥት ሠራተኞች የመረጃ አያያዝ MANAGING INFORMATION PROFILES OF CIVIL
SERVANTS
፷፫. የግል ማኅደር 63. Personnel Records
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና ሚኒስቴሩ 1/ Any government institution and the Ministry shall
ስለእያንዳንዱ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ጊዜያዊ keep relevant personnel data organized in a
ሠራተኛ አግባብነት ያላቸውን መረጃዎች በዘመናዊ modern way regarding each civil servant or
ሁኔታ አደራጅተው ይይዛሉ፡፡ temporary employee.
፪/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The Ministry shall register the human resource
የሚላኩለት የሰው ሀብት መረጃዎች ይህን አዋጅና information sent to it pursuant to sub-article (1) of
አዋጁን ለማስፈጸም የወጡ መመሪያዎችን የተከተሉ this Article upon ascertaining their compliance
መሆናቸውን በማረጋጋጥ ይመዘግባል፡፡ with the provisions of this Proclamation and
directives issued for the implementation of this
Proclamation.
፫/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በግል ማህደሩ 3/ Any civil servant shall have right to access to all
ውስጥ የሚገኙትን ማስረጃዎች የመመልከት ወይም information contained in his personnel records or
ቅጂውን የመውሰድ መብት አለው፡፡ to have a copy thereof.
፬/ ከሚመለከታቸው የአስተዳደር ሠራተኞች በስተቀር፣ 4/ Any person other than the concerned
ያለሠራተኛው ስምምነት፣ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም administrative staff shall not have access to
በህግ በተደነገገው መሠረት ካልሆነ በስተቀር personnel records of a civil servant without his
ማንኛውም ሰው የመንግሥት ሠራተኛውን የግል consent unless authorized by a court order or by
ማህደር ማየት አይችልም፡፡ the provision of the law.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10018

፭/ የመንግሥት ሠራተኛው እንዲያውቀው ያልተደረገ 5/ It is prohibited to deposit any document in the


ወይም ያልተገለጸለትን የጽሁፍ ማስረጃ በግል ማህደሩ personnel records of a civil servant which is not
ውስጥ ማስቀመጥ ክልክል ነው፡፡ made known or informed to him.

፷፬. የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ የማደራጀት ኃላፊነት 64. The Responsibility of Organizing Profile of Civil
Servants
፩/ ሚኒስቴሩ፣
1/ The Ministry shall have the duty to:
ሀ) በአገር አቀፍ ደረጃ የሰው ሀብት ሥራ አመራር a) implement uniform human resource
መረጃ ሥርዓት በወጥነት እንዲተገበር የማድረግ፣ management information system at a national
level;

ለ) ሀገራዊ የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ ቋት b) organize civil servants data base at national

የማደራጀት፣ level;

ሐ) የመንግሥት ሠራተኞችን የሚመለከቱ c) collect, compile and disseminate statistical

ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን የመሰብሰብ፣ data relating to civil servants.

የማጠናቀር እና የማሰራጨት
ኃላፊነት አለበት፡፡

፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በሚኒስቴሩ 2/ Any government institution shall have duty to
ለሚደራጀው የሰው ሀብት መረጃ ቋት መረጃዎችን send information on timely basis to the Ministry's
ወቅቱን ጠብቆ የመላክ ግዴታ አለበት፡፡ human resource database.

፫/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የእያንዳንዱን 3/ Any government institution shall send to the
ሠራተኛ መረጃ ለሚኒስቴሩ መላክ አለበት፡፡ Ministry personnel data of every employee.
SECTION EIGHT
ክፍል ስምንት
RIGHTS AND OBLIGATIONS
መብቶችና ግዴታዎች
፷፭. የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ኃላፊነት
65. Responsibilities of Government Institutions

በዚህ አዋጅ በሌሎች ድንጋጌዎች የተመለከቱት


Without prejudice to other provisions of this

ኃላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው፣ ማንኛውም የመንግሥት Proclamation, any government institution shall have

መሥሪያ ቤት የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩታል፤ responsibilities to:

፩/ የመንግስት ሠራተኞች በመንግስት ፖሊሲዎች፣ 1/ make civil servants fully aware of government

ስትራቴጂዎችና ህጎች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው policies, strategies and laws;

የማድረግ፤
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፲፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10019

፪/ የመሥሪያ ቤቱ የሥራ አካባቢ ከማንኛውም ዓይነት 2/ ensure that its working environment is free from
ኃይማኖታዊ ተግባራት ነጻ መሆኑን የማረጋገጥ፤ any form of religious practices or activities;

፫/ ለእያንዳንዱ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር 3/ provide job description to each civil servant and
መግለጫ የመስጠትና በሥራ ዕቅድ ላይ ተመሥርቶ evaluate his performance based on work plans;
የሠራተኛውን የሥራ አፈጻጸም ውጤት የመለካት፤
፬/ ለመንግሥት ሠራተኞች ለሥራ የሚያስፈልጓቸውን 4/ proved necessary work appliances to civil servants
መሣያዎች የማቅረብና አጠቃቀማቸውን የማሳወቅ፤ and orient them about their usages;
፭/ የሥራ አካባቢውን ለመንግሥት ሠራተኞች ጤንነትና 5/ create conducive working environment to the health
ደህንነት አመቺ የማድረግ፡፡ and safety of civil servants.

፷፮. የመንግሥት ሠራተኞች ግዴታዎች 66. Obligations of Civil Servants

ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ የሚከተሉት ግዴታዎች Any civil servant shall have the following obligations:

ይኖሩበታል፤
፩/ ለሕዝብና ለህገ መንግሥቱ ታማኝ መሆንና የህግ 1/ be loyal to the public and the Constitution and
የበላይነትን የማክበር፤ respect the law;
፪/ መንግሥት የሚያወጣቸውን ህጎችና ፖሊሲዎችን 2/ effectively execute the laws and policies issued by
በብቃት የመፈጸም፤ the Government;
፫/ በማናቸውም ሁኔታ ሕዝብንና አገርን ያለአድልዎ 3/ serve the public and the country without having any
የማገልገል፤ form of bias;
፬/ መላ ዕውቀቱንና ችሎታውን ለሕዝብ አገልግሎት 4/ devote his whole energy and ability to the service
የማዋል፤ of the public;
፭/ በሥራ ዝርዝሩ የተመለከቱትንና በቅርብ ኃላፊው
5/ discharge the functions specified in his job
የሚሰጠውን ህጋዊ ትዕዛዝ የመፈጸም፤
description and the lawful orders of his immediate
supervisor;
፮/ በማናቸውም ሁኔታ በሥራ ቦታ ላይ የግል 6/ be reserved from exercising any activity or practice
እምንነቱን ወይም ኃይማኖቱን የሚያንጸባርቅ ተግባር reflecting his own faith or religion at the place of
አለመፈጸም፤ work;
፯/ ሚስጢር ተብለው የተለዩና በሥራው አጋጣሚ 7/ not disclose confidential matters of the government
ያወቃቸውን የመሥሪያ ቤቱን ምስጢሮች የመጠበቅ፤ institution classified as such;
፰/ በተገልጋዮች መካከል በፆታ፣ በቋንቋ፣ በዘር፣ 8/ avoid discriminatory treatment of clients on the
በሃይማኖት፣ በፖለቲካ አመለካከት፣ በአካል ጉዳት basis of gender, language, ethnicity, religion,
ወይም በሌሎች ልዩነት በሚፈጥሩ ሁኔታዎች መድሎ political stand, physical disability or other forms of
ያለመፈጸም፤ differentiations;
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10020

፱/ ለመስሪያ ቤቱ የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያጓድል 9/ not engage in any other activity that compromise
ወይም በማናቸውም አኳኋን ከተመደበበት ሥራ ጋር his service to the government institution or
የሚቃረን ወይም ከመንግስት ሠራተኝነቱ ጋር otherwise conflict with his duties or is incompatible
የማይጣጣም ማናቸውንም ሌላ ሥራ ያለመስራት፤ with his status as a civil servant;
፲/ ሥራውን ለፖለቲካ ጥቅሙ ያለማዋልና በዚህም 10/ not use his position to advance his political interest
ምክንያት አድሎ ያለመፈጸም፤ and thereby exercise discriminatory practice;
፲፩/ በመንግስት ሠራተኝነቱ ለሰጠው ወይም እንዲሰጥ 11/ not solicit or accept any gift or a present having a
ለሚጠበቀው አገልግሎት ማንኛውንም ዓይነት ስጦታ value in consideration of the service he renders or
ወይም ዋጋ ያላቸው ነገሮች ያለመጠየቅ ወይም expected to render as a civil servant;
ያለመቀበል፤
፲፪/ ለሥራ ማከናወኛ የተሰጡትን መሣሪያዎችና 12/ properly use and handle equipment and implements

መገልገያዎች በአግባቡ የመጠቀምና የመጠበቅ፤ supplied to him for the purpose of doing his job;
፲፫/ ከኤች አይ ቪ/ኤድስ በስተቀር ከሥራው ጋራ 13/ submit for medical examination, other than
በተያያዘ በበቂ ምክንያት የህክምና ምርመራ examination for HIV/AIDS, when required by the
እንዲያደርግ በመንግስት መሥሪያ ቤቱ ሲጠየቅ government institution on sufficient grounds related
ለምርመራ የመቅረብ፤ to his service;
፲፬/ ስለሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ጥበቃ የወጡ 14/ observe occupational safety and health rules.
መመሪያዎችን የማክበር፡፡
፷፯. በዕዳ የመጠየቅ ኃላፊነት 67. Extent of Liability

ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ ለሥራው ማከናወኛ Any civil servant shall be liable for the damage or loss

በተሰጡት መሣሪያዎችና መገልገያዎች ላይ በሚደርስ of equipment and implements supplied to him for the
ጉዳት ወይም ጥፋት በዕዳ ተጠያቂ የሚሆነው ጉዳቱ purpose of doing his job, where such damage or loss is
ወይም ጥፋቱ በሠራተኛው ቸልተኝነት ወይም ሆነ ተብሎ caused by his negligence or intentional act.
በተፈፀመ ድርጊት ምክንያት የደረሰ እንደሆነ ነው፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10021

ክፍል ዘጠኝ SECTION NINE


የዲስፕሊን እርምጃዎች እና የቅሬታ አፈታት DISCIPLINARY MEASURES AND GRIEVANCE
ንኡስ ክፍል አንድ HANDLING
የዲስፕሊን እርምጃዎች SUB-SECTION ONE
DISCIPLINARY MEASURES
፷፰. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ 68. Objective of Disciplinary Penalty
የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ የመንግሥት ሠራተኛው The objective of a disciplinary penalty shall be to
በፈጸመው የዲስፕሊን ጉድለት ተፀፅቶ በአመለካከቱና cause delinquent civil servant to regret and learn from
በሥነ-ምግባሩ እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን his mistakes and to rehabilitate him so as to become
ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ለማሰናበት ethically sound civil servant or to discharge him when
ነው፡፡ he becomes recalcitrant. Repent.

፷፱. የዲስፕሊን ቅጣት ዓይነቶችና አመዳደብ 69. Types and Classification of Disciplinary Penalties
፩/ የዲስፕሊን ጉድለት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ 1/ Depending on the gravity of the offence, any one of
እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ the following penalties may be imposed on a civil
ሊወሰንበት ይችላል፤ servant for breach of discipline:
ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤ a) oral warning;
ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ b) written warning;
ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ c) fine up to 15 day’s salary;
መቀጮ፤
መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ d) fine up to three month's salary;
ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ ደረጃ e) down grading for the period of up to two years;
እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤
ረ) ከሥራ ማሰናበት፡፡ f) dismissal.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) እስከ (ሐ) 2/ The penalties specified under sub-article 1(a) to (c)
የተዘረዘሩት ቅጣቶች ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች of this Article shall be classified as simple
ተብለው ይመደባሉ፡፡ disciplinary penalties.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(መ) እስከ (ረ) 3/ The penalties specified under sub-article 1(d) - (f)
የተዘረዘሩት ቅጣቶች ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣቶች of this Article shall be classified as rigorous
ተብለው ይመደባሉ፡፡ penalties.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሠ) መሠረት ከሥራ 4/ A civil servant who has been demoted inaccordance
ደረጃና ደመወዝ ዝቅ በማድረግ የተቀጣ የመንግሥት with paragraph (e) of sub-article (1) of this Article
ሠራተኛ የቅጣት ጊዜውን ሲያጠናቅቅ፣ shall be reinstated, upon the lapse of his period of
punishment:
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10022

ሀ) ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ መደብ a) when a similar vacant post is available, without
ጋር ተመሳሳይ ክፍት የሥራ መደብ ካለ any promotion procedures;
ያለምንም ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት ሥነ-
ሥርዓት፣
ለ) ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ መደብ b) in the absence of a vacant post, he shall be
ጋር ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ reinstated to a similar post without any
ካልተገኘ ከፍት የሥራ መደቡ በተገኘ ጊዜ promotion procedures when it becomes
ያለምንም ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት ሥነ- available at a later time.
ሥርዓት፣
በሥራ መደቡ ላይ እንዲመደብ ይደረጋል፡፡
፭/ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ በዲስፕሊን ከተቀጣ 5/ After a disciplinary measure has been taken on a
በኋላ ቅጣቱ በሪከርድነት ሊቆይና ሊጠቀስበት civil servant, such measure shall be refer to and
የሚችለው፣ remain as a record:
ሀ) ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ a) for two years, where the penalty is simple;
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለሁለት ዓመት፣
ለ) ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ b) for five years, where the penalty is rigorous.
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ዓመት፣
ይሆናል፡፡
፸. ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች 70. Offences Entailing Rigorous Disciplinary Penalties
የሚከተሉት ጥፋቶች ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት Rigorous disciplinary penalties may be imposed for
የሚያስከትሉ ጥፋቶች ናቸው፤ the following offences:
፩/ ሕጋዊ ትእዛዝን ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣ 1/ neglect of duty by being disobedient to lawful
በመለገም፣ ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት orders, negligent or tardy or by intentional
ወይም የመንግስትን ፖሊሲ ባለመከተል በሥራ ላይ nonobservance of working procedures and
በደል ማድረስ፤ government policies;
፪/ ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም ባለጉዳዮችን 2/ deliberate procrastination of cases or mistreatment
ማጉላላት፤ of clients;
፫/ ሥራ እንዳይሠራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም 3/ to deliberately obstruct work or to collaborate with
ከሚያውኩት ጋር መተባበር፤ others in committing such offence;
፬/ በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች ባለመታረም 4/ unjustifiable repeated absenteeism or non
ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት observance of office hours, fall short of getting
ወይም የሥራ ሰዓት አለማክበር፤ lesson in spite of being penalized by simple
disciplinary penalties; fail
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10023

፭/ በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት መደባደብ፤ 5/ to initiate and commit physical violence at the work
place;
፮/ በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ 6/ neglect of duty by being alcoholic or drug addict;
በመመረዝ ሥራን መበደል፤
፯/ ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፤ 7/ to accept or solicit bribes;
፰/ በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት 8/ to commit an immoral act at work place;
መፈጸም፤
፱/ የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል ድርጊት 9/ to commit an act of theft or breach of trust;
መፈጸም፤
፲/ የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤ 10/ to commit an act of misrepresentation or fraudulent
act;
፲፩/ በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ ወይም 11/ to inflict damages to the property of the
በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤ government institution due to an intentional act or
negligence;
፲፪/ በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤ 12/ abuse of power;
፲፫/ በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት 13/ to commit sexual harassment or abuse at the work
መፈፀም፤ place;
፲፬/ በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ ክብደት 14/ to commit any breach of discipline offence of equal
ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈጸም፡፡ gravity with the offences specified under this
Article.

፸፩. የዲስፕሊን እርምጃ አወሳሰድ 71. Taking Disciplinary Measures


፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት መደበኛ 1/ Any government institution shall establish a
የዲስፕሊን ምርመራ የሚያካሂድና የውሳኔ ሀሳብ disciplinary committee which shall conduct formal
ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርብ የዲስፕሊን disciplinary investigation and thereby submit
ኮሚቴ ማቋቋም አለበት፡፡ recommendations to the head of the government
institution.
፪/ የዲስፕሊን ቅጣት የማንኛውንም ፍርድ ቤት ውሳኔ 2/ Disciplinary measures may be taken irrespective of
ሳይጠብቅ ወይም ሳይከተል ሊወሰን ይችላል፡፡ any court proceeding or decision.
፸፪. ሠራተኛን ከሥራ አግዶ ስለማቆየት 72. Suspension from Duty
፩/ ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ ከሥራ አግዶ 1/ Any civil servant may be suspended from duty if it
ማቆየት የሚቻለው፣ is presumed that:
ሀ) ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነት ያላቸውን a) he may obstruct the investigation by
ማስረጃዎች በማበላሸት፣ በመደበቅ ወይም concealing, damaging or destroying evidence
በማጥፋት ምርመራውን ያሰናክላል፣ related to the alleged offence;
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10024

ለ) በመንግሥት ንብረት ላይ ተጨማሪ ጉዳት b) he may commit additional offence on the


ያደርሳል፣ property of the government institution;
ሐ) ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንጻር የሌሎችን c) the alleged offence is so grave as to demoralize
ሠራተኞች ሞራል የሚነካ ወይም የተገልጋዩ other civil servants or negatively affect the
ሕዝብ በመሥሪያ ቤቱ ላይ ሊኖረው የሚገባውን public trust towards civil servants; or
እምነት ያዛባል፣ወይም
መ) ተፈጸመ የሚባለው ጥፋት ከሥራ ያስወጣል፣ d) the disciplinary offence may lead to dismissal.
ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት አንድ 2/ A civil servant may be suspended from duty and
ሠራተኛ ከሥራና ከደመወዝ ታግዶ ሊቆይ የሚችለው payment of salary in accordance with sub-article (1)
ከሁለት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ይሆናል፡፡ of this Article only for a maximum period of two
months.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት ከሥራና 3/ The decision given in accordance with sub-article
ከደመወዝ ታግዶ እንዲቆይ የሚደረግ የመንግሥት (2) of this Article shall be communicated to the
ሠራተኛ ከመደበኛ ሥራው ታግዶ የሚቆይበት ጊዜና civil servant in writing, stating the grounds and
ከሥራ የታገደበት ምክንያት በመሥሪያ ቤቱ የበላይ duration of his suspension and signed by the head
ኃላፊ ወይም በተወካዩ በጽሑፍ እንዲገለጽለትና of the government institution or his representative
ሚኒስቴሩም በግልባጭ እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡ and copied to the Ministry.
፬/ የመንግሥት ሠራተኛው በተከሰሰበት የዲስፕሊን 4/ Unless a decision of dismissal is rendered against a
ጥፋት ምክንያት ከሥራ እንዲሰናበት ካልተወሰነበት suspended civil servant, the salary withheld during
በስተቀር በእግዱ ወቅት ሳይከፈለው የቀረው ደመወዝ the suspension shall be paid to him without interest.
ያለወለድ ይከፈለዋል፡፡
፭/ የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራ በመታገዱ ምክንያት 5/ The suspension of a civil servant shall not deprive
ከዕግዱ ጋር ያልተያያዙ ሌሎች መብቶቹንና him of other rights and duties that are not affected
ግዴታዎቹን ተፈጻሚነት አያስቀርም፡፡ by the suspension.
፮/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም 6/ Notwithstanding the provisions of sub-article (2) of
ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ ሠራተኛ ከሥራ this Article, if the suspension period of a civil
እንዲሰናበት ወይም በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ servant form duty and payment of salary expires
(፬) መሠረት ደመወዙ እንዲከፈለውና ወደ ሥራው before his dismissal or reinstatement with payment
እንዲመለስ ሳይደረግ የዕግዱ ጊዜ ካበቃ፣ of salary in accordance with sub-article (4) of this
Article, the head of the government institution may
extend the suspension for a period of up to one
month:
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10025

ሀ) የመዘግየቱ ምክንያት የዲስፕሊን ክሱን a) with payment of half salary if the delay is
የማጣራቱ ሂደት ውስብስብነት ከሆነ የመንግሥት caused by the complexity of investigation of
ሠራተኛው ግማሽ ደመወዙ እየተከፈለው፣ ወይም the disciplinary charge; or
ለ) ለመዘግየቱ ምክንያት የሆነው የመንግሥት b) without payment of salary if the cause of delay
ሠራተኛው ራሱ ከሆነ ያለደመወዝ ክፍያ፣ is attributable to the civil servant himself.
እግዱ እስከ አንድ ወር ድረስ እንዲራዘም የመሥሪያ
ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሊወስን ይችላል፡፡
፯/ ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ የመንግሥት ሠራተኛ 7/ If the initial or extended period of suspension of a
ከሥራ እንዲሰናበት ወይም በዚህ አንቀጽ በንዑስ civil servant form duty and payment of salary
አንቀጽ (፬) መሠረት ደመወዙ እንዲከፈለውና ወደ expires either before the dismissal of the civil
ሥራው እንዲመለስ ሳይደረግ መደበኛውም ሆነ servant or his reinstatement with payment of his
የተራዘመው የዕግድ ጊዜ ከተጠናቀቀ የሥራና salary in accordance with sub-article (4) of this
የደመወዝ እግዱ ተነስቶ የዲስፕሊን ክሱ መታየት Article, the suspension from duty and payment of
ይቀጥላል፤ ሆኖም ለመዘግየቱ ምክንያት የሆኑ salary shall be lifted and the investigation of the
የኮሚቴ አባላትና የሥራ ኃላፊዎች በዲስፕሊን disciplinary charge shall continue; provided,
ጥፋት ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡ however, that committee members and officers
responsible for the delay shall be liable for
disciplinary offence.
፸፫. የይርጋ ጊዜ 73. Period of Limitation
፩/ ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ 1/ Disciplinary measure shall not be taken against a
የመንግሥት ሠራተኛ የፈጸመው ጥፋት ከታወቀበት
civil servant who has committed an offence
ቀን ጀምሮ እስከ ስድስት ወር እርምጃ
entailing simple disciplinary penalty unless such
ካልተወሰደበት በዲስፕሊን ተጠያቂ አይሆንም፤
measure is taken within six months, from the time
ሆኖም በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እርምጃ
the commission of the offence is known; provided,
ያልወሰደው የሥራ ኃላፊ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
however, that the official who has failed to take the
disciplinary measures within the time limit shall be
held accountable.
፪/ በወንጀል ጭምር የሚያስጠይቅ ከባድ የዲስፕሊን 2/ No disciplinary charge shall be brought against a
ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ የመንግሥት civil servant who has committed an offense
ሠራተኛ የወንጀሉን ክስ ለማቅረብ በወንጀል ሕጉ entailing rigorous disciplinary penalty in addition to
በተቀመጠው የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲስፕሊን criminal liability, unless the disciplinary charge is
ካልተከሰሰ በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ brought within the time limit provided for in the
criminal code for such criminal offense.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10026

፫/ በወንጀል የማያስጠይቅ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት 3/ No disciplinary charge shall be brought against a
የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ civil servant who has committed an offense
የደንብ መተላለፍን ክስን ለማቅረብ በወንጀል ህጉ entailing rigorous disciplinary penalty, but not
በተደነገገው የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲስፕሊን entail criminal liability, unless the disciplinary
ካልተከሰሰ በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ charge is brought within the time limit provided for
in the criminal code for petty offenses.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፪) እና (፫) የተደነገጉት 4/ Notwithstanding the provisions of sub-articles (2)
የዲስፕሊን ክስ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዜያት ቢኖሩም and (3) of this Article, the official who has failed to
የዲስፕሊን ክስ ለማቅረብ ኃላፊነት ያለበት take the measures, within a period of six month
የሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ጥፋት መፈጸሙን from the date he became aware of the offence, shall
ካወቀበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወር ውስጥ ክሱን be liable for disciplinary offence.
ካላቀረበ በዲስፕሊን ጥፋት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
፭/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከገንዘብ ጋር 5/ Any c1aim by a civil servant for payment of money
የተያያዙ መብቶቹን ለሚመለከተው አካል በስድስት shall be barred by limitation unless submitted to the
ወር ውስጥ ካላቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ concerned body within six months from the date it
becomes due.
ንዑስ ክፍል ሁለት SUB-SECTION TWO
የቅሬታ አቀራረብና አፈታት GRIEVANCE HANDLING PROCEDURE
፸፬. ቅሬታ 74. Grievance
ለዚህ ንዑስ ክፍል አፈጻጸም “ቅሬታ” ማለት የመንግስት For the purpose of application of this Sub-Section,
ሠራተኛ ከቅርብ ኃላፊው ወይም ከሚመለከተው የሥራ “grievance” means a complaint of a civil servant that
ኃላፊ ጋር በሚደረገው ውይይት ሊፈታ ያልቻለና could not be resolved through discussion conducted
በመደበኛ የማጣራት ሂደት ምላሽ ሊያገኝ የሚገባው with the civil servant’s immediate supervisor or with
አቤቱታ ነው፡፡ the concerned officer and should be addressed through
a formal review procedure.
፸፭. የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ዓላማ 75. Objectives of Grievance Handling Procedure
የመንግሥት ሠራተኞች ቅሬታ አቀራረብና አፈታት Civil servants’ grievance handling procedure of shall
የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፤ have the following objectives:
፩/ ለቅሬታዎች አፋጣኝ መፍትሔ የመስጠት፤ 1/ to provide expeditious remedy for grievances;
፪/ ለቅሬታዎች መንስዔ ሊሆኑ የሚችሉ ስህተቶችንና 2/ to rectify mistakes and weaknesses that are causes
ድክመቶችን የማረም፤ እና for grievances;
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10027

፫/ ሁሉንም የመንግሥት ሠራተኞች በእኩልነት 3/ to provide equitable and fair treatment to all civil
ለማስተናገድ የሚያስችል እና ፍትሐዊ የሆነ አሠራር servants and thereby promote smooth work
በማስፈን የሰመረ የሥራ ግንኙነት የማዳበር፡፡ relationship.
፸፮. የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም 76. Establishment of Grievance Handling Committee
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የመንግሥት Any government institution shall establish a grievance
ሠራተኞች የሚያቀርቡትን ቅሬታ እየተቀበለ በማጣራት handling committee that conducts grievance inquiry,
የውሳኔ ሃሳብ ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርብ and submits recommendation to the head of the
የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም አለበት፡፡ government institution.
፸፯. የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴው ተግባር 77. Duties of Grievance Handling Committee
የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ከሚከተሉት ጋር በተያያዘ A grievance handling committee shall have the duty to
የመንግሥት ሠራተኛው የሚያቀርባቸውን ቅሬታዎች
investigate complaints lodged by civil servants and
እያጣራ የውሣኔ ሀሣብ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፤
submit recommendations relating to:
፩/ ከህጎችና መመሪያዎች አተረጓጎም ወይም አፈጻጸም፤
1/ interpretation and implementation of laws and
directives;
፪/ ከመብቶችና ጥቅሞች አጠባበቅ፤ 2/ protection of rights and benefits;
፫/ ከሥራ አካባቢ ጤንነትና ደህንነት ሁኔታዎች፤ 3/ occupational safety and health;
፬/ ከሥራ ምደባና ደረጃ አሰጣጥ፤ 4/ placement and promotion;
፭/ ከሥራ አፈጻጸም ምዘና፤ 5/ performance appraisal;
፮/ በሥራ ኃላፊ ከሚፈጸሙ ተገቢ ያልሆኑ ተፅዕኖዎች፤ 6/ undue influence exerted by supervisors;
፯/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፱ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) እና 7/ disciplinary measures taken pursuant to sub-article
(ለ) በተመለከቱት መሠረት ከሚወሰዱ የዲስፕሊን (1)(a) and (b) of Article 69 of this Proclamation;
እርምጃዎች፤
፰/ የሥራ ሁኔታዎችን ከሚመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች፡፡ 8/ other issues related to conditions of work.

፸፰. አስተዳደራዊ ውሳኔ 78. Administrative Decision


፩/ “አስተዳደራዊ ውሳኔ” ማለት የመንግሥት መሥሪያ 1/ “administrative decision” means a decision given in
ቤት የበላይ ኃላፊ በዚህ ክፍል የተደነገጉትን ጉዳዮች writing by the head of a government institution in
በሚመለከት በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ወይም በዲስፕሊን the case of matters referred to in this Section on the
ኮሚቴ ተጣርተው በቀረቡ ጉዳዮች ወይም በቀጥታ recommendation of disciplinary or grievance
በህግ በተሰጡት ሌሎች ጉዳዮች ላይ በጽሁፍ committee or on other matters directly falling under
የሚሰጠው ውሳኔ ነው፡፡ his authority in accordance with the law.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10028

፪/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, to
የመንግስት መስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሥነ- guarantee the right to justice for civil servant a
ሥርዓቱን ሳይጠብቅም ሆነ በቃል የሚሰጠው ውሳኔ decision given by the head of a government
የሠራተኛውን የፍትህ የማግኘት መብት ለማስጠበቅ institution either without following the formal
ሲባል ሠራተኛው በቃለ መሀላ ካረጋገጠ እንደ procedure or verbally shall be construed as an
አስተዳደር ውሳኔ ይቆጠራል፡፡ administrative decision when it is ascertain by
affidavit.

ክፍል አስር SECTION TEN


የመንግሥት ሠራተኞች አስተዳደር ፍርድ ቤት CIVIL SEREVANTS ADMINISTRATIVE
TRIBUNAL
፸፱. መቋቋም 79. Establishment
፩/ የመንግሥት ሠራተኞች በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፩ 1/ The Civil Servants Administrative Tribunal which
መሠረት የሚያቀርቡትን የስራ ክርክር አይቶ entertain civil service disputes and render decision
የሚወስን አስተዳደር ፍርድ ቤት (ከዚህ በኋላ as per Article 81 of this proclamation (hereinafter
“የአስተዳደር ፍርድ ቤት” እየተባለ የሚጠራ) በዚህ the “Administrative Tribunal”) is hereby
አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ established.
፪/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚቀርቡለትን ይግባኞች 2/ The Administrative Tribunal shall have chambers
መርምረው ውሳኔ የሚሰጡ ችሎቶች ይኖሩታል፡፡ which examine and decide on appeal cases.
፫/ እያንዳንዱ ችሎት በሚኒስትሩ የሚሰየሙ አንድ 3/ Each chamber shall have a chairperson and two
ሰብሳቢና ሁለት አባላት ያሉት ዳኞች ይኖሩታል፡፡ members designated by the Minister.
፬/ የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኞች ሥራቸውን 4/ The Ministry shall issue directives relating to the
ስለሚሠሩበት ሁኔታ፣ መጠበቅ ስለሚገቧቸው ሥነ- manner of execution of function of judges of the
ምግባር፣ እና ሌሎች ሁኔታዎች በሚኒስቴሩ በሚወጣ Administrative Tribunal, the code of ethics they
መመሪያ ይወሰናል፡፡ should observe, and other related matters.

፹. የአስተዳደር ፍርድ ቤት ሥልጣንና አሠራር 80. Powers and Procedures of the Administrative
Tribunal
፩/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ፣ 1/ The Administrative Tribunal shall have judicial
powers to:
ሀ) የሚቀርቡለትን ጉዳዮች በዳኝነት የማየትና a) hear cases brought to it and render orders and
ትዕዛዝና ውሳኔ የመስጠት፣ decisions;
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፳፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10029

ለ) የመንግሥት ሠራተኛ ውሳኔ ተሰጥቷል ብሎ b) hear an appeal brought by a civil servant


በቃለ መሃላ አስደግፎ የሚያቀርበውን ይግባኝ against an alleged decision and supported by an
ተቀብሎ የማየት፣ affidavit.
የዳኝነት ስልጣን ይኖረዋል፡፡
፪/ አስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚሰጣቸው ትዕዛዞችና 2/ Orders and decisions of the Administrative
ውሳኔዎች እንደ ማናቸውም የፍትሐብሔር ፍርድ Tribunal shall be considered as orders and decisions
ቤት ትዕዛዞችና ውሳኔዎች ይቆጠራሉ፡፡ of any civil court.

፹፩. በአስተዳደር ፍርድ ቤት ስለሚታዩ ጉዳዮች 81. Jurisdiction of the Administrative Tribunal
የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚከተሉትን ጉዳዮች አይቶ The Administrative Tribunal shall have the power to
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል፤ hear and decide on:
፩/ ከሚከተሉት ጋር በተያያዘ በመንግሥት ሠራተኞች 1/ appeals lodged by civil servants relating to:
የሚቀርቡለትን ይግባኞች፤
ሀ) ከህግ ውጪ ከሥራ መታገድ ወይም አገልግሎት a) unlawful suspension or termination of service;
መቋረጥ፤
ለ) ከከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ውሳኔ፤ b) rigorous disciplinary penalty;
ሐ) ከህግ ውጪ የደመወዝ ወይም ሌሎች ክፍያዎች c) unlawful attachment or deduction of salary or
መያዝ ወይም መቆረጥ፤ other payments;
መ) በሥራ ምክንያት ከደረሰ ጉዳት የመነጨ መብት d) infringement of rights arising from employment
መጓደል፤ injury;
ሠ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፯(፯) ከተመለከተው e) except provided under Article 77(7) of this
በስተቀር በቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ታይተው ውሳኔ Proclamation, cases decided upon investigation
ከተሰጠባቸው ጉዳዮች፤ by grievance handling committee;
ረ) የሥራ መልቀቂያና የአገልግሎት ማስረጃ f) request for termination letters and certificate of
ለማግኘት ከቀረበ ጥያቄ፤ service;
፪/ ጊዜያዊ ሠራተኞችና በማቋቋሚያ ሕጋቸው 2/ appeals lodged by temporary employees and
የመንግስት ሠራተኞች ሕግ መሠረታዊ ዓላማዎችን employees of government institutions authorized
በመከተል በራሳቸው የውስጥ መመሪያ by their establishment legislations to administer
ሠራተኞቻቸውን እንዲያስተዳድሩ የተፈቀደላቸው their employees in accordance with directives
መሥሪያ ቤቶች ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ሠራተኞች issued following the basic principles of the civil
የሚያቀርቧቸውን ይግባኞች፡፡ service laws.
፫/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ይግባኝ የተባለበትን 3/ The Administrative Tribunal may, after hearing an
አስተዳደራዊ ውሳኔ ከመረመረ በኋላ ውሳኔውን appeal, confirm, reverse or vary an administrative
ለማጽናት፣ ለመሻር ወይም ለማሻሻል ይችላል፡፡ decision.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10030

፬/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በሰጠ በአምስት የሥራ 4/ The administrative tribunal shall give a copy of the
ቀናት ውስጥ የውሳኔውን ግልባጫ ለይግባኘ ባዩ decision within five days after rendering the
ወይም ለመስሪያ ቤቱ ተወካይ እንዲደርሰው ማድረግ decision to the appellant or the representative of
አለበት፡፡ government institution.
፭/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በፍሬ ነገር ክርክር 5/ The decision of the Administrative Tribunal on
የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፤ ሆኖም question of facts shall be final; provided, however,
የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔ የህግ ስህተት አለበት that any party who claims that the decision of the
ብሎ የሚከራከር ወገን የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በደረሰው Administrative Tribunal has error of law, may
በ፷ ቀን ውስጥ ይግባኙን ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ appeal to the Federal Supreme Court within 60
ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ days up on receiving the decision of the
Administrative Tribunal.
፹፪. የውሳኔ አፈጻጸም 82. Execution of Decision
፩/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት የአስተዳደር 1/ Any government institution, upon receiving of the
ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ በደረሰው በአስር የሥራ decision of administrative tribunal shall execute
ቀን መፈጸም አለበት፡፡ the decision within ten working days.
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፩(፫) እና (፬) መሠረት ፍርድ
2/ Where the beneficiary of a decision pleaded that
ቤቱ የሰጠው ውሳኔ እስከ ፴ ቀን ድረስ
the decision of the Administrative Tribunal given
አልተፈጸመልኝም በማለት የውሳኔው ተጠቃሚ
in accordance with Article 81(3) and (4) of this
ሲያመለክት የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን
Proclamation is not executed within 30 days, the
እንዲያስፈጽምለት ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ
Administrative Tribunal shall refer the case to the
ፍርድ ቤት ይመራለታል፡፡
Federal First Instance Court to enforce the
execution of the decision.
፫/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ ያላስፈጸመው 3/ The head of the government institution who failed
የመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ በመስሪያ ቤቱና to execute the decision of the Administrative
በሠራተኛው ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ተጠያቂ Tribunal shall be liable for the damage sustained
ይሆናል፡፡ by the institution and the civil servant.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10031

ክፍል አስራ አንድ SECTION ELEVN


የሥራ ውል ማቋረጥና ማራዘም TERMINATION AND EXTENSION OF SERVICE
፹፫. በራስ ፈቃድ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 83. Resignation
፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በማንኛውም ጊዜ 1/ Any civil servant may, by giving a one month
የአንድ ወር ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት prior notice, resign at any time; provided,
ሥራውን በፈቃዱ ሊለቅ ይችላል፤ ሆኖም መስሪያ however, that the government institution may
ቤቱ ሠራተኛውን በቀላሉ ሊተካው የሚችል ከሆነ release him prior to the end of the notice period if
የአንድ ወሩን ጊዜ ሳይጠብቅ ስንብቱን ሊፈቅድለት it can easily replace him.
ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተውን 2/ Any civil servant, who has terminated his service
የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ without giving a one month prior notice referred to
አገልግሎቱን ያቋረጠ የመንግሥት ሠራተኛ in sub-article (1) of this Article, shall have civil
ግዴታውን ባለመወጣቱ ለሚደርሰው ጉዳት and criminal liability for any damages caused by
እንደተገቢነቱ በፍትሐ ብሔር እና በወንጀል ሕግ such failure.
መሠረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
፫/ የመንግሥት ሠራተኛው ለሥራው እጅግ አስፈላጊና 3/ Where the service of the civil servant is
በቀላሉ ለመተካት የማይቻል ሆኖ ሲገኝ ወደ ፊት indispensable and he could not be replaced easily,
ከሚቀጠርበት መስሪያ ቤት ጋር በመስማማት his release may, in agreement with his future
የመልቀቂያውን ጥያቄ ሠራተኛው ካመለከተበት ቀን employer, be delayed for a period not exceeding
ጀምሮ ከሦስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ሊራዘም three months counted from the date of application.
ይችላል፡፡
፹፬. በሕመም ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ 84. Termination Due to Illness
፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አዋጅ 1/ Where a civil servant is unable to resume work
አንቀጽ ፵፫(፪) ወይም (፬) በተመለከተው ጊዜ ውስጥ within the time specified under Article 43(2) or (4)
ወደ ሥራ ለመመለስ ካልቻለ በሕመም ምክንያት of this Proclamation, he shall be deemed unfit for
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ service and his service shall be terminated.
፪/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፱(፫) ድንጋጌ እንደተጠበቀ 2/ Without prejudice to the provisions of Article
ሆኖ በሥራው ምክንያት ጉዳት የደረሰበት 59(3) of this Proclamation, where a civil servant
የመንግሥት ሠራተኛ ለዘለቄታው መሥራት who has sustained employment injury is medically
አለመቻሉ በሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ አገልግሎቱ determined to be permanently disabled, his service
ይቋረጣል፡፡ shall forthwith be terminated.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10032

፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፮ ንዑስ አንቀጽ (፫)(ለ) 3/ If a civil servant does not agree on a transfer that
መሠረት በሚፈጸመው ዝውውር ተስማምቶ could be effected in accordance with sub-article
ለመስራት ፈቃደኛ ያልሆነ የመንግሥት ሠራተኛ 3(b) of Article 26 of this Proclamation, his service
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ shall be terminated.

፹፭. በችሎታ ማነስ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት 85. Termination on Grounds of Inefficiency
፩/ የሙከራው ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ 1/ The service of a civil servant who has completed
በሥራ አፈጻጸም ውጤቱ የችሎታ ማነስ ከታየበት his probation period may be terminated due to
ተገቢው የአቅም ማጎልበት ሥልጠናዎች ተሰጥተውት inefficiency where his performance evaluation
ካልተሻሻለ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ result indicate his inefficiency and has shown no
improvement after being given appropriate
capacity building training.
፪/ የመንግሥት ሠራተኛ ያለውን ዕውቀትና ችሎታ 2/ The service of a civil servant may be terminated
እየተጠቀመ በተመደበበት ሥራ ላይ የሥራ due to inefficiency where his performance
አፈጻጸም ውጤቱ በተከታታይ ለሶስት ጊዜ evaluation result is below satisfactory for three
ከሚጠበቀው ውጤት በታች ከሆነ በችሎታ ማነስ successive evaluation periods despite exerting all
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ his knowledge and ability to accomplish his work.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም 3/ Notwithstanding the provisions of sub-article (2)
ለተከታታይ አምስት ዓመታት ከፍተኛ የሥራ of this Article, a civil servant whose performance
አፈጻጸም ምዘና ውጤት ሲያገኝ የነበረ የመንግሥት evaluation result is above satisfactory for five
ሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ በተከታታይ successive years may not be dismissed on grounds
ለአራት ጊዜ ከሚጠበቀው ውጤት በታች ካልሆነ of inefficiency unless his performance evaluation
በስተቀር ከሥራ አይሰናበትም፡፡ result becomes below satisfactory for the
following four successive evaluation periods.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) መሠረት 4/ The termination of service of a civil servant under
የመንግሥት ሠራተኛውን ከሥራ ማሰናበት sub-article (2) and (3) of this Article shall, as may
የሚቻለው እንደአስፈላጊነቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፩ be necessary, be effected for the achievement of'
ላይ የተቀመጠውን የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ the purposes of performance evaluation under
በመከተል ይሆናል፡፡ Article 31 of this Proclamation.
፹፮. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት 86. Termination due to Force Majeure Situations
፩/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ 1/ A civil servant who has completed his probation
ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በሥራ ገበታው ላይ period if absent from work due to force majeure,
ካልተገኘ ምክንያቱን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ shall inform the situation within one month to the
ለመሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት፡፡ government institution.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፫ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10033

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ሪፖርት 2/ The government institution that has received the
የተደረገለት የመንግሥት መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ reasons of absence of a civil servant in accordance
ወይም ተወካዩ ሠራተኛው ከሥራ ገበታው ላይ with sub-article (1) of this Article shall, after
የተለየበት ምክንያት ከአቅም በላይ መሆኑን ካረጋገጠ verifying the validity of the reason by the head of
የመንግሥት ሠራተኛው ይዞት የነበረውን የሥራ the institution or his representative, keep the post
መደብ ለስድስት ወር ክፍት አድርጎ መጠበቅ of the civil servant vacant for six months;
አለበት፡፡ ሆኖም የመንግሥት ሠራተኛው በስድስት provided, however, that the service of a civil
ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራው ካልተመለሰ ከሥራ servant may be terminated if he is unable to
ማሰናበት ይቻላል፡፡ resume work within the six months.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም 3/ Notwithstanding sub-article (2) of this Article, if a
የመንግስት ሰራተኛው ከስድስት ወር በላይ በሥራ civil servant who is absent from work due to
ላይ ያልተገኘው በእስር ምክንያት ከሆነና detention for more than six months produces an
ከተጠረጠረበት የወንጀል ድርጊት በነፃ ስለመለቀቁ evidence of his acquittal, the government
ማስረጃ ካቀረበ የመንግስት መስሪያ ቤቱ ባለው institution shall reinstate him on any vacant
ክፍት የሥራ መደብ ቀደም ሲል ይከፈለው
position by maintaining his previous salary.
የነበረውን ደመወዝ እያገኘ ወደ ሥራ እንዲመለስ
ማድረግ አለበት፡፡
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 4/ Without prejudice to the provisions of sub-article
እንደተጠበቀ ሆኖ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ (1) of this Article, when a civil servant who has
የመንግሥት ሠራተኛ ባልታወቀ ምክንያት completed his probation is absent from his work
ለተከታታይ አሥር ቀናት ከመደበኛ የሥራ ቦታው for ten consecutive workings days due to unknown
ላይ ከተለየ በየአስር ቀናት ልዩነት በተከታታይ reasons, the government institution may terminate
ለሁለት ጊዜ በማስታወቂያ ተጠርቶ ለመንግስት his service after calling him to report by two
መሥሪያ ቤቱ ሪፖርት ካላደረገ ከሥራ ይሰናበታል፡፡ consecutive notices of ten days each.
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) መሠረት 5/ A civil servant who has reported to work pursuant
በማስታወቂያ ጥሪ የተደረገለት የመንግሥት ሠራተኛ to the notices made in accordance with sub-article
ከሥራ ከተለየበት ቀን ጀምሮ አንድ ወር ከመሙላቱ (4) of this Article if reports to work within a
በፊት ወደ ሥራው ለመመለስ ለመንግስት መሥሪያ month from the first day of his absence shall,
ቤቱ ሪፖርት ካደረገ የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ without prejudice to the administrative measure
ሠራተኛው ከሥራ የቀረበትን ምክንያት that may be taken by the head of the government
በመመርመር የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ institution upon examining the reasons of his
እንደተጠበቀ ሆኖ ወደ ሥራው እንዲመለስ absence, be reinstated to his position.
ይደረጋል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10034

፮/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም ከስራ 6/ Notwithstanding the provisions of sub-article (4)
የተሰናበተ ሰራተኛ ከሥራ ከቀረበት ቀን ጀምሮ of this Article, a government institution may, upon
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ የቀረበት ምክንያት authorization by the head of the institution or his
ከአቅም በላይ ለመሆኑ ለመሥሪያ ቤቱ ሪፖርት representative, reinstate a civil servant to a similar
ካደረገና በቂ ማስረጃ ካቀረበ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ vacant position if he reports to work within six
ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ months from the date of his absence by producing
የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካዩ ሲፈቅድ sufficient evidence to prove that his absence was
ወደ ሥራ ሊመለስ ይችላል፡፡ caused by force majeure.
፯/ የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ 7/ The service of a civil servant who has not
ባልታወቀ ምክንያት ለአንድ ወር ጊዜ በሥራ completed his probation shall be terminated
ገበታው ላይ ካልተገኘ ያለተጨማሪ ሥነ-ሥርዓት without any additional formality where he is
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ absent from work due to unknown reasons.
፹፯. የሠራተኛ ቅነሳ 87. Retrenchment
፩/ ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ፣ 1/ Any civil servant shall be retrenched where:
ሀ) የሥራ መደቡ ሲሰረዝ፣ a) his position is abolished;
ለ) መሥሪያ ቤቱ ሲዘጋ፣ b) the government institution is closed; or
ሐ) ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖር፣ c) redundancy of man power is created;
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴(፩) መሠረት ለመደልደል and where it is not possible to reassign him in
ካልተቻለ ወይም የመንግሥት ሠራተኛው ዝቅ ባለ የሥራ accordance with Article 30(1) of this Proclamation or
ደረጃ ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ካልሆነ ከሥራ where he is reluctant to accept a position of a lower
ይሰናበታል፡፡ grade.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሐ) መሠረት ቅነሳ 2/ Retrenchment of a civil servant in accordance with
የሚደረገው የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ ቤት sub-article (1)(c) of this Article shall be made
ውስጥ በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ ካሉ ሌሎች when it is proved that his performance and
የመንግሥት ሠራተኞች ጋር ሲወዳደር በሥራ qualification are lower when compared with other
ውጤቱና ባለው ችሎታ ዝቅተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ civil servants holding the same position.
ነው፡፡
፹፰. በዲስፕሊን ምክንያት ከሥራ ማሰናበት 88. Termination of Service on Disciplinary Grounds
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፱ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሠ) መሠረት The service of a civil servant shall be terminated
በዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነበትና በአስተዳደራዊ ይግባኝ where a disciplinary penalty under sub-article (1)(f) of
ውሳኔው ያልተሰረዘለት የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎቱ Article 69 of this Proclamation is imposed on him and
ይቋረጣል፡፡ the penalty is not reversed by the Administrative
Tribunal on appeal.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10035

፹፱. በዕድሜ ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ 89. Retirement


፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አዋጅ I/ The service of a civil servant whose service is not
አንቀጽ ፸፫ መሠረት አገልግሎቱ ካልተራዘመ extended beyond retirement age pursuant to
በስተቀር በሕግ ከተወሰነው የመጦሪያ ዕድሜ Article 93 of this Proclamation shall be
ከደረሰበት የመጨረሻ ወር የመጨረሻ ቀን ጀምሮ terminated on the last day of the last month in
አገልግሎቱ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡ which he attained the retirement age determined
by law.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት በጡረታ 2/ A civil servant who retires in accordance with
ለሚሰናበት የመንግሥት ሠራተኛ ጡረታ ከመውጣቱ sub-article (1) of this Article shall be notified of
ከሶስት ወር በፊት በጽሑፍ እንዲያውቀው his retirement in writing three months prior to his
ይደረጋል፡፡ retirement.

፺. በሞት ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ 90. Termination on the Ground of Death

፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከሞተበት ቀን 1/ The service of a civil servant shall be terminated
ጀምሮ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ on the day of his death.
፪/ አገልግሎቱ በሞት ምክንያት የተቋረጠ የመንግሥት 2/ The full salary for the month in which a civil
ሠራተኛ የሞተበት ወር ሙሉ ደመወዙ እንዲሁም servant has passed away as well as the payment
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፵፩(፩) መሠረት ላልተወሰደ referred to in Article 41(1) of this Proclamation
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚፈጸም ክፍያ ለትዳር for unused annual leaves hall be paid to his
ጓደኛው፣ የትዳር ጓደኛ ከሌለው ለሕጋዊ ወራሾች spouse or in the absence of spouse to his legal
ይከፈላል፡፡ heirs.
፫/ አግባብ ባለው የጡረታ ህግ የተደነገገው እንደተጠበቀ 3/ Without prejudice to the provisions of the
ሆኖ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሞት relevant pension law, where a civil servant dies, a
ምክንያት አገልግሎቱ ሲቋረጥ ለሚሠራበት መሥሪያ lump sum of payment equivalent to his three
ቤት በጽሑፍ ላሳወቃቸው የትዳር ጓደኛው ወይም months’ salary shall be paid to his spouse or
በስሩ ይተዳደሩ ለነበሩ ቤተሰቦች የሦስት ወር members of his family who were dependent on
ደመወዝ በአንድ ጊዜ ይከፈላል፤ ሆኖም የትዳር him, and were communicated, in writing, by him
ጓደኛውን ወይም በሥሩ የሚተዳደሩ ቤተሰቦቹን to the government institution; provided, however,
ሳያስመዘግብ የሞተ እንደሆነ ሥልጣን ካለው አካል that in the absence of such communication of the
ወይም ፍርድ ቤት በሚሰጥ ማስረጃ መሠረት spouse or family members, the payment shall be
ክፍያው ይፈጸማል፡፡ effected upon the production of evidence given
by a competent body or court.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፮ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10036

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት የሚሰጠው 4/ The payment under sub-article (3) of this Article
ክፍያ ከግብርና ከጡረታ መዋጮ ነጻ ይሆናል፤ shall be exempted from tax and pension
እንዲሁም በዕዳ ሊከበር ወይም በማቻቻያነት ሊያዝ contribution; and shall not be subject to
አይችልም፡፡ attachment or setoff.

፺፩. የአገልግሎት ምስክር ወረቀት አሠጣጥ 91. Certificate of Service


፩/ ለማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ የሥራ 1/ A certificate of service to be issued to any civil
ልምድ የምስክር ወረቀት ሠራተኛው ሲያከናውን servant shall indicate the type and length of his
የነበረውን የሥራ ዓይነት፣ የአገልግሎት ዘመኑና service as well as his salary.
ሲከፈለው የነበረውን ደመወዝ የሚገልጽ መሆን
አለበት፡፡
፪/ የሥልጠና ውል ግዴታ ወይም በመንግሥት 2/ If a civil servant who is bound by an obligation of
መሥሪያ ቤቱ የሚፈለግበት ማናቸውም ዕዳ ያለበት a training contract or is indebted towards the
የመንግስት ሠራተኛ በማንኛውም ምክንያት government institution terminates his service for
አገልግሎቱን ሲያቋርጥ የውል ግዴታውን any reason, he shall not be entitle to a certificate
ስለመፈጸሙ ወይም ከዕዳ ነጻ መሆኑን የሚገልጽ of service before obtaining a clearance certificate
ማስረጃ ከማግኘቱ በፊት የሥራ ልምድ የምስክር for discharging his obligations.
ወረቀት አይሰጠውም፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) በሥራ ላይ እያለ 3/ The provisions of sub-article (2) of this Article
የሥራ ልምድ የምስክር ወረቀት ለሚጠይቅ shall not be applicable to a civil servant whose
የመንግስት ሠራተኛ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ service is not terminated.

፺፪. አገልግሎት ሲቋረጥ የሚፈጸም ክፍያ 92. Severance Pay


፩/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ 1/ Any civil servant who has been retrenched under
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፯ መሠረት በቅነሳ ምክንያት Article 87 of this Proclamation and is not entitled
ከሥራ ከተሰናበተና የሥራ ውሉ በተቋረጠበት ዕለት to pension allowance on the date of the
የጡረታ አበል የማይከፈለው ከሆነ፣ termination of his service shall be paid:
ሀ) ለመጀመሪያ አንድ ዓመት የሦስት ወር a) his three months’ salary for the first year of
ደመወዝ፣ his service; and
ለ) በተጨማሪ ለአገለገለበት ለእያንዳንዱ ዓመት b) one-third of his monthly salary for each
የወር ደመወዙ አንድ ሦስተኛ እየታከለ፣ additional year of his service;
ይከፈለዋል፤ ሆኖም የሚሰጠው ክፍያ ከሠራተኛው Provided, however, that such payment shall not exceed
የአሥራ ሁለት ወር ደመወዙ መብለጥ የለበትም፡፡ his 12 months’ salary.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፯ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10037

፪/ የሙከራ ጊዜውን ለጨረሰና ከአንድ ዓመት በታች 2/ A civil servant who has completed his probation
ላገለገለ የመንግስት ሠራተኛ የሚፈጸመው ክፍያ and served for less than one year shall be entitled
ከአገልግሎቱ ጋር ተመጣጣኝ ይሆናል፡፡ to severance pay in proportion to his service.
፺፫. አገልግሎትን ማራዘም 93. Extension of Service
፩/ የመንግሥት ሠራተኛ የመጦሪያ ዕድሜው ከደረሰ 1/ The service of a civil servant may be extended
በኋላ በአንድ ጊዜ እስከ አምስት ዓመት በጠቅላላው beyond his retirement age for a period up to five
ከአሥር ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ አገልግሎቱን years at a time and for a period not exceeding ten
ማራዘም ይቻላል፡፡ years in total.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የአንድን 2/ The service of a civil servant may be extended
የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎት ማራዘም under sub-article (1) of this Article where:
የሚቻለው፣
ሀ) የሠራተኛው ትምህርት፣ ልዩ ዕውቀትና ችሎታ a) his qualification, special skill and ability is
ለመሥሪያ ቤቱ ሥራ ጠቃሚ ሆኖ ሲገኝ፣ found to be essential to the government
institution;
ለ) በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር ወይም በቅጥር b) it is not possible to replace him by another
ተተኪ ሠራተኛ ለማግኘት አለመቻሉ ሲረጋገጥ፣ civil servant through promotion, transfer or
recruitment;
ሐ) ሠራተኛው ለሥራው ብቁ መሆኑ በሕክምና c) he is proved fit for service by medical
ማስረጃ ሲረጋገጥ፣ certificate;
መ) ሠራተኛው አገልግሎቱን ለመቀጠል ሲስማማ፣ d) he has agreed to the extension of his service;
እና and

ሠ) የአገልግሎቱ መራዘም ጥያቄው የመጦሪያ e) the extension is approved by the Ministry

ዕድሜው ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት upon a request submitted three months prior

ለሚኒስቴሩ ቀርቦ ሲፈቀድ፣ to the date of his retirement.

ነው፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10038

ክፍል አሥራ ሁለት SECTION TWELVE


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
፺፬. የቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪና ሌላ ጥቅም 94. Nullification of Appointment, Promotion,
መሰረዝ Salary Increment and Other Benefits
፩/ የሐሰት የትምህርት ወይም የሥራ ልምድ ማስረጃ 1/ If any appointment, promotion, salary increment
በማቅረብ ወይም ሥልጣን በሌለው ሰው ወይም ይህን or other benefits is effected upon presentation of
አዋጅ ወይም አዋጁን ለማስፈጸም የወጣውን ደንብና false evidence of education or experience or
መመሪያ ወይም ሌላ ማናቸውንም ሕግ በመተላለፍ effected by unauthorized person or contravenes
የተፈፀመ ቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ this Proclamation, regulations and directives
ወይም ሌላ ጥቅም በዲስፕሊንና በወንጀል issued for the implementation of this Proclamation
የሚያስከትለው ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ or any other law, it shall, without prejudice to
በመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም በሚኒስቴሩ disciplinary and criminal liabilities, be nullified by
በማናቸውም ጊዜ ይሰረዛል፡፡ the head of the government institution or the
Ministry.
፪/ የቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ ወይም ሌላ 2/ Without prejudice to his disciplinary and criminal
ጥቅም የተሰረዘበት የመንግሥት ሠራተኛ liability, a civil servant whose appointment,
በዲስፕሊንና በወንጀል መጠየቁ እንደተጠበቀ ሆኖ promotion, salary increment or other benefits has
የመሰረዙ እርምጃ እስከተወሰደበት ጊዜ ድረስ been nullified may not be requested to pay back
የተከፈለውን ደመወዝና ሌሎች ጥቅሞች እንዲመልስ the salary and other benefits he has received up to
አይጠይቅም፡፡ the date of the nullification.

፫/ ከህግ ውጭ ቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ 3/ An official or member of a committee who
ወይም ሌላ ጥቅም እንዲሰጥ ሆን ብሎ ወይም በከባድ intentionally or with gross negligence authorizes
ቸልተኝነት የፈቀደ የሥራ ኃላፊ ወይም የኮሚቴ unlawful appointment, promotion, salary
አባል አግባብ ባለው የዲስፕሊን፣ የወንጀል ህግ እና increment or other benefits shall be liable under
የፍትሐብሔር ህግ ድንጋጌዎች መሠረት ተጠያቂ the relevant disciplinary, criminal and civil law
ይሆናል፡፡ provisions.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፴፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10039

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት የተጠቀሰው 4/ Where the head of the government institution or
ጥፋት መፈጸሙን የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ the Ministry finds out that a fault specified under
ወይም ሚኒስቴሩ ከደረሰበት ጥፋቱን ለማረም sub-article (3) of this Article has been committed,
የሚያስችል እርምጃ መውሰድ እና ኃላፊውን ወይም it shall take corrective measure and submit the
የኮሚቴ አባሉን በወንጀልና በፍትሐብሔር ህግ case with pertinent evidence to the relevant
ተጠያቂ ለማድረግ ሥልጣን ላለው የመንግሥት አካል government body that has the power to initiate
የተፈጸመውን ድርጊት በማስረጃ አስደግፎ ማቅረብ criminal or civil proceedings against the persons
አለበት፡፡ responsible for the violation.

፺፭. የሥልጣን ውክልና ስለመስጠት 95. Delegation of Power


ሚኒስቴሩ የፐብሊክ ሰርቪሱን የሰው ሀብት ሥራ The Ministry may delegate its powers and duties under
አመራር ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ አስፈላጊ ሆኖ this Proclamation to government institutions where it
ሲያገኘው በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት deems it necessary for the efficient and effective
ለመሥሪያ ቤቶች በውክልና ማስተላለፍ ይችላል፡፡ human resource management of the public service.

፺፮. የአዋጁን አፈጻጸም መቆጣጠር 96. Supervision of Implementation of the


Proclamation
፩/ ሚኒስቴሩ ይህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት 1/ The Ministry shall have the powers and duties to
የሚወጡትን ደንቦችና መመሪያዎች በትክክል በሥራ supervise the proper implementation of this
ላይ መዋላቸውን የመቆጣጠር ሥልጣንና ኃላፊነት Proclamation and regulations and directives issued
ይኖረዋል፡፡ hereunder.
፪/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The Ministry, in exercising its powers and duties
የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ተግባራዊ ለማድረግ under sub-article (1) of this Article, may at any
በማናቸውም ጊዜ፣ time:
ሀ) በመንግስት መሥሪያ ቤቶች በመገኘት ወይም a) examine files and other records by sending
እንዲላኩለት በማዘዝ ማህደሮችንና ሌሎች inspectors to government institution or by
መረጃዎችን መመርመር፣ እና ordering them to submit such files and records;
and
ለ) ጉዳዩ የሚመለከተውን የሥራ ኃላፊ ወይም b) require the concerned official or other civil
ሌሎች የመንግስት ሠራተኞች በቃል ወይም servants to give oral or written explanation.
በጽሁፍ እንዲያስረዱ መጠየቅ፣
ይችላል፡፡
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፵ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10040

፫/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት 3/ Where the Ministry, through its investigation
በሚያደርገው ምርመራ ወይም በሌላ በማናቸውም under sub-article (2) of this Article or otherwise,
መንገድ ህግ መጣሱን ወይም አድሎ መፈጸሙን discovers that the law is infringed or a
ከደረሰበት፣ discriminatory act is committed, it shall have the
power:
ሀ) ትክክል ያልሆነ አሠራር እንዲስተካከል የማዘዝ፣ a) to order the rectification of the irregularities;
ለ) ጉዳዩ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ አፈጻጸሙን b) to suspend the execution of the matter until
የማገድ፣ decision is made there on;
ሐ) ለድርጊቱ ተጠያቂ በሆነው የሥራ ኃላፊ ወይም c) to cause the taking of appropriate
የመንግሥት ሠራተኛ ላይ ተገቢው አስተዳደራዊ administrative measures against the official or
እርምጃ እንዲወሰድበት የማድረግ፣ እና the civil servant responsible for the act; and
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፺፬(፬) መሠረት የመፈጸም፣ d) to act in accordance with Article 94 (4) of this
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ Proclamation.
፺፯. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 97. Power to Issue Regulations and Directives
፩/ ይህን አዋጅ ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች 1/ The Council of Ministers may issue regulations
ደንቦችን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊያወጣ necessary for the implementation of this
ይችላል፡፡ Proclamation.
፪/ ሚኒስቴሩ ይህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት 2/ The Ministry may issue directives necessary for
የሚወጡትን ደንቦች ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ the implementation of this Proclamation and
መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡ regulations issued pursuant to the Proclamation.

፺፰. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች 98. Transitory Provisions

፩/ ሚኒስቴሩ ለክፍት የሥራ መደቦች አመልካቾች 1/ Until the Ministry adopts national criteria and

በፈተና ተወዳድረው የሚመረጡበትን የመግቢያና parameters that enable the establishment of

የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት የሚያስችሉ eligibility and competence certification for
መመዘኛዎችና መለኪያዎች በአገር አቀፍ ደረጃ examining and selecting applicants for vacant
እስኪዘረጋ ድረስ የመንግሥት ሠራተኞች ቅጥርን፣ posts, the other selection criteria provided for by
የደረጃ እድገትን፣ ዝውውርና ድልድልን በተመለከተ this Proclamation alone shall continue to apply to
በዚህ አዋጅ በተደነገጉት ሌሎች መስፈርቶች ብቻ the recruitment, promotion, transfer and
አፈጻጸማቸው ይቀጥላል፡፡ redeployment of civil servants.
www.chilot.me

ገፅ ፲ሺ፵፩ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 10041

፪/ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ምደባና የደመወዝ 2/ The relevant provisions of the Public Service
ደረጃ ደንብ ቁጥር ፪ (የህግ ክፍል ማስታወቂያ ቁጥር Position Classification and Scale Regulations No.
፬፻፲፱/፲፱፻፷፬)፣ የፌደራል መንግስት ሠራተኞች 2 (Legal Notice No. 419 of 1972), the Federal
የዲስፕሊን አፈጻጸምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ- Civil Servants Disciplinary and Grievance
ሥርዓት ደንብ ቁጥር ፸፯/፲፱፻፺፬ እና በሥራ ላይ Procedure Council of Ministers Regulations No.
ያሉ መመሪያዎች የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች 77/2002 and existing directives shall, in so far as
እስካልተቃረኑ እና በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፺፯ መሠረት they are consistent with this Proclamation, remain
በሚወጡ ደንቦች እና መመሪያዎች እስከሚተኩ in force until replaced by regulations and
ድረስ ተፈጻሚነታቸው ይቀጥላል፡፡ directives issued in accordance with Article 97 of
this Proclamation.
፺፱. የተሻሩ ሕጎች 99. Repealed Laws
፩/ የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1/ The Federal Civil Servants Proclamation
፭፻፲፭/፲፱፻፺፱ በዚህ አዋጅ ተሽሯል፡፡ No.515/2007 is here by repealed.
፪/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ህግ፣ መመሪያ፣ 2/ No law, directive or practice shall, in so far as it is
የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉትን inconsistent with this Proclamation, have force or
ጉዳዮች በሚመለከት ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ effect in respect of matters provided for by this
Proclamation.
፻. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ 100. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት This Proclamation shall come in to force upon
ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
publication in the Federal NegaritGazette.

አዲስ አበባ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም


Done at Addis Ababa, on this 15th
Day of December 2017.

ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር)


MULATU TESHOME (DR.)
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
PRESIDENT OF THE FEDERAL
ፕሬዚዳንት
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
www.chilot.me

ገፅ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page
www.chilot.me

ገፅ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page

You might also like