Professional Documents
Culture Documents
TH Year No ..TH ., 2021
TH Year No ..TH ., 2021
ማውጫ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ለመደበኛ መንግስታዊ ሥራዎች በነባሩ
ክልል የወጡ አዋጆች ተፈጻሚነት እንዲቀጥል ለመፍቀድ የወጣ አዋጅ ቁጥር ……/2014
……………….. ገጽ ፩
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ለመደበኛ መንግስታዊ ሥራዎች በነባሩ
ክልል የወጡ አዋጆች ተፈጻሚነት እንዲቀጥል ለመፍቀድ የወጣ አዋጅ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት የተደራጀበት ጊዜ አጭር ከመሆኑ የተነሳ
መደበኛ መንግስታዊ ሥራዎችን ለማስቀጠል የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ሕጎችን አዘጋጅቶ ሥራ
ላይ ለማዋል ተጨማሪ ጊዜ የሚያስፈልግ ከመሆኑ በላይ ያለ ሕግ ማዕቀፍ መንግስታዊ
ሥራዎችን መፈጸም አስቸጋር በመሆኑ፣
1. አጭር ርዕስ
2. ትርጓሜ
4. አጠቃቀምን በሚመለከት
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 መሰረት ተፈጻሚነታቸው እንዲቀጥል የተፈቀዱ በነባሩ ክልል የወጡ
አዋጆች ከተፈጻሚነት ወሰን፣ ከፈጻሚ ተቋማት አደረጃጀት፣ ከአስተዳደር እርከን፣ ከርዕሰ
ጉዳዩች ይዘትና አግባብነት አንጻር ለአዲሱ ክልል በሚመጥን መልኩ ሥራ ላይ የሚውሉ
ይሆናል፡፡
………….……… ከተማ
አቶ/ወ/ሮ ……………………..
ርዕሰ መስተዳደር
በዚህ አዋጅ ተፈጻሚነታቸው እንዲቀጥል የተፈቀዱ ህጎች አባሪ