Professional Documents
Culture Documents
Be747 Proclamation No. 1183 2020 Ethiopian Administrative Procedure Code
Be747 Proclamation No. 1183 2020 Ethiopian Administrative Procedure Code
me/ethiopianlegalbrief
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፹፫/፪ሺ፲፪ ዓ.ም Proclamation No. 1183 /2020
የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር Federal Administrative Procedure Proclamation
…….………….………………….…………...ገጽ ፲፪ሺ፬፻፸ Page…………………………………………12470
መንግስት መንግስታዊ አሰራር ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ Ethiopia Constitution provides that the working procedure
መከናወን እንዳለበትና ማናቸውም የመንግስት ባለሥልጣን of the Government is to be transparent, and that any Public
ኃላፊነቱን ሲያጓድል ተጠያቂ እንደሚሆን የተመለከተ Official is held accountable for failure in his duties;
በመሆኑ፤
የመመሪያዎቹን ሕጋዊነት በፍርድ ቤት የሚያስመረምርበት judicial review for persons who might be aggrieved by
ሥርዓት በመደንገግ አስተዳደራዊ ፍትህን ማስፈን አስፈላጊ acts of administrative agencies,in their rule-making and
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ- NOW THEREFORE, in accordance with Article 55
መንግስት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ (1) of the Constitution of the Federal Democratic Republic
of Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows .
፪. ትርጓሜ 1183/2020.”
2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር
In this Proclamation, unless the context requires
በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
otherwise:
፩/ “የአስተዳደር ተቋም” ማለት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ 1/ “Administrative Agency” means an Executive
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት አስፈጻሚ አካል Organ of the Federal Democratic Republic of
ሆኖ በሕግ የተደራጀ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሲሆን Ethiopia duly established by law and includes the
ለፌደራል መንግሥት ተጠሪ የሆነ የከተማ አስተዳደር Executive Organs of City Administrations
አስፈፃሚ አካላትን ይጨምራል፤ accountable to the Federal Government;
፪/ “መመሪያ” ማለት ሕግ አውጪው አካል በሚሰጠው 2/ “Directive” means a legislative document that is
የውክልና ስልጣን መሰረት በአስተዳደር ተቋም issued by an administrative agency based on
የሚወጣና በሰዎች መብት ወይም ጥቅም ላይ ውጤት delegation of Power bestowed up on it by the
የሚያስከትል የሕግ ሰነድ ሲሆን በስራ ላይ ያለ Legislator which affects people’s Rights and
መመሪያን የሚያሻሻል ወይም የሚሽር የሕግ ሰነድንም Interests. The term also includes the amendment,
ይጨምራል፤ or repeal of an already existing directive;
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፸፪ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12472
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፫/ “የአስተዳደር ውሳኔ” ማለት መመሪያ ማውጣትን ሳይጨምር 3/ “Administrative Decision” means decision issued by
የአስተዳደር ተቋም በዕለት ተዕለት ተግባሩ በሰዎች መብት an administrative agency on relating to persons rights
ወይም ጥቅም ላይ የሚሰጠው የአስተዳደር ውሳኔ ነው፤ or interest in its day-to-day function, excluding
issuance of Directives;
፬/ "ሰው" ማለት ማናቸውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 4/ “Person” means any Natural or Juridical Person;
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤
5/ Any expression in the masculine gender includes the
፭/ በዚህ አዋጅ በወንድ ጾታ የተገለጸው የሴትን ጾታ
feminine.
ይጨምራል፡፡
፫.የተፈጻሚነት ወሰን
3. Scope of Application
፩/ ይህ አዋጅ በሁሉም የአስተዳደር ተቋማት ላይ ተፈፃሚ
1/ This Proclamation is applicable in all Administrative
ሲሆን በወንጀል ሥነ ሥርዓት ህጉ በሚመሩ የዐቃቤ ህግ
Agencies except Prosecutor and Police when they
እና የፖሊስ ተግባራት እንዲሁም በመከላከያና፣ የደህንነት
perform duties administered by the Criminal Procedure
ተቋማት ላይ ተፈጻሚ አይሆንም።
Law and Military and Security Institutions.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም ፣ እነዚህ 2/ Notwithstanding what is provided under Sub-article (1)
ተቋማት፣ ከዋና ኃላፊነታቸው በተጓዳኝ ፣ አገልግሎት of this Article, issuance of directives and decisions
የመስጠትና የቁጥጥር ሰራዎችን በተመለከተ፣ መመሪያ making relating to regulatory and service provision
ሲያወጡ እና አስተዳደራዊ ውሳኔዎችን ሲወስኑ በዚህ functions of these Institutions shall be subject to the
አዋጅ መሰረት ይገዛሉ ። requirements of this Proclamation.
፫/ የዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፩ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ብሄራዊ 3/ Without prejudice to Article 11 of this Proclamation,
ባንክ የሀገሪቱን የውጪ ምንዛሬ ተመንና የወለድ ተመንን National Bank is not duty bound to implement
እና ሌሎች ተመሳሳይ ሚስጥራዊ ጉዳየችን በተመለከተ obligations provided under Article 7-10 of this
መመሪያ ሲያወጣ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ከ፯-፲ Proclamation when it enacts directives concerning
የተመለከቱትን ግዴታዎች ለመተግበር አይገደድም፡፡ exchange rate, interest rate of the country and other
similar secret issues.
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፸፫ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12473
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
ክፍል ሁለት SECTION TWO
ADMINISTRATIVE DIRECTIVES
የአስተዳደር መመሪያዎች
SUB SECTION ONE
ንዑስ ክፍል አንድ
ISSUANCE OF DIRECTIVE
የመመሪያ መውጣት
፬/ ማንኛዉም የአስተዳደር ተቋም ሊያወጣ የሚገባውን 4/ Failure on the part of an adminstarative agency to
መመሪያ አለማውጣቱ በሕግ በተሰጠው ኃላፊነት ሊሰጥ issue Directives legally empowered to adopt shall
የሚገባዉን አገልግሎት ወይም አስተዳደራዊ ዉሳኔ not be a reason to deny services or rendering an
ላለመስጠት ምክንያት ሊሆን አይችልም፡፡ Administrative Decision.
ማንኛዉም የአስተዳደር ተቋም ሊያወጣ የሚገባውን Any administrative agency shall issues a directive
መመሪያ አስመልክቶ በእናት ህጉ መመሪያ እንዲወጣ which is on the basis of mother law , If a directive is
በአስገዳጅ ሁኔታ በተደነገገ ጊዜ በሦስት ወራት ውስጥ mandatory it shall be ratify within three month, If it is
፩/ ማንኛውም ሰው አንድ የአስተዳደር ተቋም ሊያወጣው 1/ Any person may ask the agency through written
መመሪያውን እንዲያወጣ በጽሁፍ ሊጠይቀው ይችላል፤ admistrative agency failed to adopt a directive it
was mandated with in a reasonable period of time. .
፪/ ጥያቄው የቀረበለት የአስተዳደር ተቋም በሠላሳ የሥራ 2/ An agency which receives a petition for adoption of a
ቀናት ውስጥ መመሪያውን የማውጣት ሂደት መጀመር Directive shall commence the process of adopting a
ወይም ምክንያቱን በመግለጽ ጥያቄውን ውድቅ ማድረግ rule within 30 Days or deny the petition, stating its
አለበት፡፡ reasons.
፲፪ሺ፬፻፸፬
Abrham Yohanes https://t.me/ethiopianlegalbrief 12474
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
ንዑስ ክፍል ሁለት SECTION TWO
PROCEDURES BEFORE ADOPTION OF A
የቅድመ መመሪያ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት
DIRECTIVE
፮.የመመሪያ አወጣጥን የሚመለከት መዝገብ ስለማደራጀት 7. Keeping an Agency Record about Directives
፩/ ማንኛዉም የአስተዳደር ተቋም የሚያወጣውን መመሪያ 1/ At the time of adopting a directive, an administrative
በተመለከተ የሚከተሉትን የያዘ መዝገብ ማደራጀት agency shall keep a record/file containing the
አለበት፦ following:
ሀ) በተቋሙ በመታየት ላይ ያለ ረቂቅ መመሪያ ርዕሰ a) The subject matter of the directive being
ጉዳይ እና የመመሪያውን አወጣጥ መርሃ ግብር፤ considered and time line of major steps;
ለ) የረቂቅ መመሪያው ዝግጅት በምን ደረጃ ላይ
b) An information regarding the status of the draft
እንደሚገኝ የሚያመለክት መረጃ፤ directive in the process of adoption;
ሐ) ረቂቅ መመሪያውን በተመለከተ የታተሙ c) Notices published in relation to the adoption of
ማስታወቂያዎች፤ the draft directive ;
መ) በረቂቅ መመሪያው ላይ አስተያየት ስለሚቀርብበት d) A period of time with in which the public may
ጊዜ፤ comment on the draft ;
ሠ) ረቂቅ መመሪያውን በተመለከተ በዚህ አዋጅ አንቀጽ e) Comments received in accordance with Articles 8
፷ እና ፱ መሠረት የተሰበሰቡ አስተያየቶችንና and 9 of this Proclamation and positions taken
በአስተዳደር ተቋሙ በአስተያየቶቹ ላይ የተወሰዱ regarding the comments.
አቋሞችን፡፡
፪/ ማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሰረት 2/ Any person may inspect or get a copy of the records
የሚደራጀውን መዝገብ መመልከት ወይም አስፈላጊውን organized in accordance with Sub Article (1) of this
ወጪ ሸፍኖ ቅጂውን መውሰድ ይችላል፡፡ Article, against payment of expenses.
፪/ የረቂቅ መመሪያውን ቅጂ ማግኘት የሚቻል 2/ Indicating that persons may get a copy of the draft
ስለመሆኑና የሚገኝበትን ሁኔታ፤ and where they may access it;
፲፪ሺ፬፻፸፭
Abrham Yohanes https://t.me/ethiopianlegalbrief 12475
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፫/ በረቂቅ መመሪያው ላይ ሰዎች አስተያየታቸውን መቼ 3/ Where, when and how persons may give comments
እና እንዴት ሊያቀርቡ እንደሚችሉ፤ on the draft;
፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፯ በተመለከተው መዝገብ ላይ
4/ Where, when and how persons may get access to the
የሰፈሩ መረጃዎችን የትና መቼ ማግኘት እንደሚቻል
records kept in accordance with Article 7 of this
የሚገልፅ መረጃ፡፡
Proclamation.
፱. ረቂቅ መመሪያን ለአስተያየት ስለመላክ 9. Soliciting Comments on the Draft
፩/ የአስተዳደር ተቋም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፰ በተደነገገው 1/ An administrative agency shall solicit comments from
መሰረት ለሕዝብ ያሳወቀውን ረቂቅ መመሪያ relevant administrative agencies and other
ለሚመለከታቸው የአስተዳደር ተቋማትና ለሌሎች Stakeholders by sending the draft it publicized in
ባለድርሻ አካላት ለአስተያየት መላክ አለበት፡፡ accordance with Article 8 of this Proclamation.
፪/ የሚመለከታቸው የአስተዳደር ተቋማትና ሌሎች 2/ Agencies and stakeholders who may have comments
ባለድርሻ አካላት በረቂቅ መመሪያው ላይ አስተያየት on the draft should submit such comments in writing
ካላቸው አስተያየታቸውን ተቋሙ በሚወስነው የጊዜ within a time prescribed by the agency. The period for
ገደብ ውስጥ በጽሁፍ መላክ አለባቸው፡፡ ተቋሙ comments to be prescribed by the agency shall not be
የሚወስነው የጊዜ ገደብ በማናቸውም ሁኔታ ከ፲፭ less than 15 working days.
የሥራ ቀናት ማነስ የለበትም።
ለ) ቅድመ ማስታወቂያ ማውጣቱ የሕዝብን ጥቅም b) Where the issuance of advance notice may be
ሐ) ቅድመ ማስታወቂያ ማውጣቱ የመመሪያውን c) Where the issuance of notice may undermine the
ተፈጻሚነት ፋይዳ ቢስ የሚያደርግ ሲሆን፡፡ implementation of the directive;
፪/ የአስተዳደር ተቋም መመሪያ ሲያወጣ በዚህ አንቀጽ 2/ An agency issuing directives relying on Sub Article
ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ከግዴታ ነጻ እንዲሆን (1)of this Article shall prepare a record explaining the
ያደረገውን ምክንያት የያዘ ዝርዝር መግለጫ ማዘጋጀት reasons justifying the exemption.
አለበት፡፡
፪/ የአስተዳደር ተቋሙ መመሪያውን ከማጽደቁ በፊት 2/ An agency shall consider comments submitted on
በረቂቁ ላይ የቀረበ አስተያየት ከግምት ወስጥ the draft before ratifying a Directive.
ማስገባት አለበት።
፭/ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በረቂቅ መመሪያው ላይ ያለውን 5/ The Attorney General shall submit its opinion
አስተያየት በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ ለአስተዳደር within 15 working days. Where the Attorney
ተቋሙ መላክ አለበት፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በዚህ General fails to submit its opinion within the time
የጊዜ ገደብ ውስጥ አስተያየቱን ካልላከ አስተያየት prescribed here, it shall be considered as though it
እንደሌለው ተቆጥሮ መመሪያውን የማጽደቁ ሂደት does not have opinion on the draft and the agency
ይቀጥላል፡፡ may proceed to ratification.
፲፫. በመመሪያው ረቂቅና በሚወጣው መመሪያ መካከል ልዩነት 13. Variance Between the Draft and Adopted Directive
ስለመኖር
፩/ የአስተዳደር ተቋሙ በማስታወቂያ ከተመለከተው ረቂቅ 1/ An Agency may not ratify a directive that is
መመሪያ ጋር መሠረታዊ ልዩነት ያለው መመሪያ substantially different form the draft publicized
ማዉጣት አይችልም፤ ሆኖም መሠረታዊ ልዩነት ያለው through notice. However the Agency may not be
መመሪያ ለማውጣት ከፈለገ የተጀመረውን የመመሪያ barred from terminating the process at hand and
አወጣጥ ሂደት በማቋረጥና አዲስ የመመሪያ አወጣጥ commence a new one, where an agency intends to
ሂደት ከመጀመር አይከለከልም፡፡ adopt a directive with substantial difference.
፪/ በመጨረሻ መልክ የተዘጋጀ መመሪያ በማስታወቂያ 2/ A final draft directive shall be considered to be
ከተመለከተው የመመሪያው ረቂቅ መሠረታዊ ልዩነት substantially different from the one publicized
አለው ሊባል የሚችለው በሚከተሉት ሁኔታዎች ነው፦ where:
ማንኛውም የአስተዳደር ተቋም መመሪያ በሚያወጣበት ጊዜ At the time of adopting a directive, an agency shall
የሚከተሉትን መረጃዎች የያዘ የመመሪያው ማብራሪያ prepare a directive explanatory note containing the
፩/ መመሪያው የወጣበት የሕግ መሠረትና ዓላማ፤ 1/ The objective and legal basis for adoption of the
directive;
፪/ በማስታወቂያው የተሰራጨው ረቂቅና የመጨረሻ ሆኖ
2/ Where there are differences of content from the
በወጣው መመሪያ መካከል የይዘት ልዩነት ካለ
draft circulated through notice and the directive
የተደረጉትን ለውጦች ከነምክንያቶቹ የሚገልጽ
adopted, a note explaining the changes and the
ማስታወሻ፤
rationale thereof;
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፸፰ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12478
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፫/ በረቂቅ መመሪያው ላይ የቀረቡ አስተያየቶችና 3/ A summary of comments on the draft and measures
የተወሰዱ እርምጃዎች ማጠቃለያ፡፡ taken in accordance .
ለ) መመሪያው እንዲወጣ የሥልጣን ምንጭ የሆነውን b) A reference to a specific law on the basis of which
፫/ የአስተዳደር ተቋም ሌላ አካል ያወጣቸውን በሥልጣኑ 3/ An agency may incorporate, by reference in its rules,
ክልል የሚወድቁ መመሪያዎች ወይም የሥነ-ምግባር all or part of directives or Code of conduct that has
ደንቦች በሙሉ ወይም በከፊል በማጣቀስ የራሱ መመሪያ been adopted by another agency/body where these
አካል ማድረግ ይችላል፡፡ matters fall within its scope of power.
4/ The agency shall publicize rules it has incorporated
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሰረት የመመሪያው
pursuant to sub Article (3) of this Article and submit
አካል ያደረጋቸውን ሰነዶች ለሕዝብ ተደራሽ ማድረግና
copies to the Federal Attorney General to be
በአንቀጽ ፲፮ መሰረት እንዲመዘገብ ለፌደራል ጠቅላይ
registered in accordance with Article 16 of this
አቃቤ ሕግ መላክ አለበት፡፡
Proclamation.
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፸፱ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12479
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፲፮. የመመሪያ ምዝገባ 16. Filing of Directive
፩/ ማንኛውም የአስተዳደር ተቋም መመሪያ እንዳወጣ 1/ Up on adoption, an agency shall before put on the
ተግባራዊ ከማድረጉ በፊት መመሪያውን ከነማብራሪያው directives it has sending the copies and
ለፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በመላክ እንዲመዘገብ accompanying explanatory statement to the
ማድረግ አለበት፡፡ Attorney General.
፪/ ፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2/ The Federal Attorney General shall provide a serial
አንቀፅ (፩) መሰረት የተላከለትን መመሪያ ቁጥር ሰጥቶ identification number and record Directives
ይመዘግባል። መመሪያው ስለመመዝገቡም ለአስተዳደር submitted to it in accordance with sub-Article (1) of
ተቋሙ ወዲያውኑ ማሳወቅ አለበት፡፡ this Article. It shall also immediately notify the
agency about the status of registration.
፬/ ማንኛውም የአስተዳደር ተቋም ይህ አዋጅ ከመውጣቱ 4/ All Agencies shall file directives they have adopted
በፊት በሥራ ላይ የነበረ መመሪያን ይህ አዋጅ በወጣ prior to the coming in to force of this Proclamation
ከ፺ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ለፌደራል ጠቅላይ within 90 Days after the coming in to force of this
ዓቃቤ ሕግ በመላክ እንዲመዘገብ ማድረግ አለበት፡፡ Proclamation by sending copies to the Federal
Attorney General .
፲፯ የመመሪያ ተደራሽነት 17. Accessibility of Directives
፩/ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በዚህ አዋጅ አንቀጽ
1/ The Federal Attorney General shall post directives on
፲፮ መሠረት የመዘገበውን መመሪያ በድህረ ገጹ ላይ its own website that has filed in accordance with
መጫን አለበት፡፡ Article 16 of this Proclamation.
፫/ ማንኛውም የመመሪያውን ቅጂ ማግኘት የሚፈልግ 3/ Any person who is interested can observe on the place
ሰው መመሪያውን ባለበት ሁኔታ የመመልከት ወይም situated or may get a copy of the directive subject to
ወጪውን ሸፍኖ ከአስተዳደር ተቋሙ የማግኘት payment of expenses.
መብት አለው፡፡
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፹ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12480
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፲፰ የመመሪያ ተፈጻሚነት 18. Conditions of Enforcement
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፮ መሠረት ያልተመዘገበ እና 1/ A directive that has not been filed pursuant Article
በአንቀጽ ፲፯ ንዑስ አንቀጽ (፪) ፊደል ተራ (ለ) 16 or posted on the website of the agency pursuant
መሠረት በአስተዳደር ተቋሙ ድህረ ገጽ ላይ to Article 17 (2) (b) of this Proclamation may not be
ያልተጫነ መመሪያ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ enforced
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ተፈጻሚነቱን 2/ A directive that has lost its validity in accordance
ያጣ መመሪያ ተፈፃሚነት እንዲኖረው በዚህ ክፍል with sub Article (1) of this Article may be adopted
ንዑስ ክፍል ሁለት የተደነገገውን የቅድመ መመሪያ following the Procedures provided under this Sub
አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ተከትሎ እንደ አዲስ እንዲወጣ Section of Two of this Section of Proclamation.
ሊደረግ ይችላል፡፡
፲፱. ስለመመሪያ ተፈጻሚነት ግምገማ 19. Periodic Review of Directives
ማንኛዉም የአስተዳደር ተቋም ያወጣውን መመሪያ An Agency shall from time to time review the
አፈጻጸም በተመለከተ በየጊዜው እየገመገመ አስፈላጊውን implementation of directives it has adopted and take
ክፍል ሦስት
SECTION THREE
የአስተዳደር ውሳኔዎች ADMINISTRATIVE DECISIONS
SUB SECTION ONE
ንዑስ ክፍል አንድ
INITIATION OF ADMINISTRATIVE DECISIONS
የአስተዳደር ውሳኔ አጀማመር
20. Initiation of Administrative Decision
፳. የአስተዳደር ውሳኔ መጀመር
1/ An application for an administrative decision be
፩/ የአስተዳደር ውሳኔ እንዲሰጥ የሚቀርብ ጥያቄ ጉዳዩ made by an interested person or his agent.
በሚመለከተዉ ሰዉ ወይም በወኪሉ ሊቀርብ ይችላል፡፡
፪/ የአስተዳደር ውሳኔ በሚመለከተዉ የአስተዳደር ተቋም 2/ An administrative decision process may be initiated
፳፩. የአስተዳደር ውሳኔ ጥያቄ የሚቀርብበት ሁኔታ 21. Manner of Administrative Decision Application
1/ An application for administrative decision shall be
፩/ የአስተዳደር ውሳኔ ጥያቄ በጽሑፍ ሆኖ እንደሁኔታዉ
made in writing and may be submitted in person, a
በአካል፣ በተመዘገበ ፖስታ ወይም በኤሌክትሮኒክ ዘዴ
registered postal address or electronic means.
ሊቀርብ ይችላል፡፡
፪/ የአስተዳደር ውሳኔ ይሰጥልኝ ጥያቄ አቤቱታ በፅሑፍ 2/ A written application of administrative decision
ሲቀርብ የሚከተሉትን መያዝ ይኖርበታል፡- shall include:
Abrham
፲፪ሺ፬፻፹፩ Yohanes https://t.me/ethiopianlegalbrief 12481
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
ሀ) ቀን፣ የአቤቱታ አቅራቢው ወይም ወኪሉ ስም፣
a) Date, name of the applicant or his agent,
ፊርማ እና አድራሻ፤
signature and address;
ለ) አስተዳደራዊ ተግባሩን የሚፈፅመው ተቋም
b) Name of the administrative agency to whom the
ስም፤
petition is made;
ሐ) የአቤቱታ አቅራቢው መብት ወይም ጥቅም፤
c) The right and interest of the applicant being
መ) ተቋሙ ሊፈፅመው የሚገባ አስተዳደራዊ ተግባር፤
sought;
ሠ) ተቋሙ ለሚተገብረው አስተዳደራዊ ተግባር
d) Act that the administrative authority has to do.
መሰረት የሆኑ ምክንያቶች እና ተያያዥ
e) Facts and evidence relevant for the decision.
ማስረጃዎች፤
፫/ የአስተዳደር ተቋም የአስተዳደር ውሳኔ ጥያቄ
3/ An agency may prepare forms through which an
የሚቀርብበትን ቅጽ ሊያዘጋጅ ይችላል፡፡
application may be made.
፳፪. ጥያቄን የመቀበል ማስረጃ 22. Record of Applications
፩/ አቤቱታ የቀረበለት ተቋም አቤቱታውን በተረከበበት 1/ Upon receiving an application for administrative
ጊዜ አቤቱታውን የተቀበለ መሆኑን መዝግቦ decision, the agency shall immediately furnish.
የማረጋገጫ ጽሑፍ መስጠት አለበት፡፡ 2/ A written confirmation of application, shall contain
፪/ የማረጋገጫ ጽሑፉ አቤቱታውን የተቀበለ መሆኑንና details of receiving relevant documents attached
ከአቤቱታው ተያይዘው የቀረቡ ሰነዶችን ዝርዝር there.
የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡
SUB SECTION TWO
ንዑስ ክፍል ሁለት
PRINCIPLES OF ADMINISTRATIVE DECISION
የአስተዳደር ውሳኔ አሰጣጥ መርሆዎች
MAKING
፳፫.የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠው ሰው
23. An Administrative Decision Maker
የአስተዳደር ውሳኔ የሚሰጠዉ ሰው የአስተዳደር ተቋሙ
የበላይ ኃላፊ ወይም ሥልጣን የተሰጠዉ የተቋሙ የሥራ decision may only be rendered by the Head or
ሀ) ከጉዳዩ ላይ ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅም a) He has a direct or indirect interest on the
ካለው፤ matter ;
ለ) ጉዳዩ የስጋ ወይም የጋብቻ ዝምድና ወይም b) The matter at hand affects a person that has a
በቅርብ የሚታወቅ ወዳጁ ሲሆን ወይም የእነዚህ relation with a decision maker in
ሰዎች የጥቅም ግጭት ያለበት ጉዳይ ከሆነ ፤ consanguinity or Affinity, close friend ;
ሐ) በመታየት ላይ ላለው ጉዳይ እንደ ባለሙያ፣ ወኪል c) If he has represented the person regarding
ወይም የግል ጠበቃ ሆኖ ተሳትፎ ከሆነ፤ whom the decision is being considered, as an
agent, attorney or in any other professional
መ) በመታየት ላይ ያለው ጉዳይ ሰራተኛው በስር ውሳኔ
capacity ;
አይቶት በይግባኝ የቀረበለት ከሆነ፤
d) He has made a decision on the matter in
another capacity ;
፪/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) የተመለከቱ ምክንያቶች 2/ In case where one of the grounds listed under sub
ካሉ ውሳኔ በሚሰጠው ሰራተኛ አነሳሽነት ወይም ጉዳዩ article (1) of this Article are present, the person
በሚመለከተው ሰው አመልካችነት ጉዳዩን ከማየት ሊነሳ may be recused from decision making process on
ይችላል፤
his own accord, or the petition of the an interested
person;
Abrham
፲፪ሺ፬፻፹፭ Yohanes https://t.me/ethiopianlegalbrief 12485
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፫/ የይነሳልኝ ጥያቄ ከቀረበና ጥያቄው የቀረበለት ኃላፊ 3/ If recusal is requested, until the head of
የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ እንዲነሳ ጥያቄ የቀረበበት administrative decision rendering final decision
ሰራተኛ ውሳኔ ከመስጠት ሂደቱ ታግዶ ይቆያል፤ the person raised matter of recusal shall remain
suspended from entertaining the case;
፬/ የእነሳለሁ ወይም የይነሳልኝ ጥያቄ የቀረበለት ኃላፊ 4/ The Head accepted the recusal request initiated by
በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ ሰራተኛው ከውሳኔ ሰጪነት the interested person or others shall render
እንዲነሳ ወይም እንዲቀጥል መወሰን አለበት፡፡ decision within five working days to stay or
recused .
ንዑስ ክፍል አራት SUB-SECTION FOUR
የአስተዳደር ውሳኔ ADMINISTRATIVE DECISION
አለበት፡፡ clients.
የክለሳ አጀማመር
ይሆናል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the stipulation under Sub- article
ቢኖርም፣ የአስተዳደር መመሪያን በተመለከተ (1) of this Article, a decision of High Court
ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ወሳኔ፣ ጠቅላይ ፍርድ directive may be appealed to the Federal Supreme
፫/ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክለሳ አቤቱታዎችን 3/ The Federal High Court shall establish special
የሚያስተናግድ የአስተዳደር ጉዳይ ችሎት benches dedicated to handle petitions for judicial
፩/ የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ ቤት የሚከለሰው:- 1/ A Directive will be revoked by the Court where
ሀ) በዚህ አዋጅ ክፍል ሁለት የተመለከቱትን የሥነ- a) It is proved to have failed to comply with the
ሥርዓት ድንጋጌዎች ሳይከተል የወጣ መሆኑ procedural rules provided in Chapter Two of this
ሲረጋገጥ፣ Proclamation;
b) It is ultravires; or
ለ) ከአስተዳደር ተቋሙ የሥልጣን ገደብ ውጪ የወጣ
ሲሆን፣ ወይም
c) It is contrary to other laws placed higher in the
ሐ) በእርከን ከመመሪያ በላይ ከሆኑ ሌሎች ህጎች Hierarchy of Laws.
የሚቃረን ሲሆን ነው፡፡
፪/ የአስተዳደር ውሳኔ በፍርድ ቤት የሚከለሰው በዚህ አዋጅ 2/ An administrative decision may be revoked if it is
ክፍል ሦስት የተደነገጉትን መርሆዎች የጣሰ ሲሆን ነው፡፡ made in violation of the Principles provided under
Chapter Three of this Proclamation.
ማንኛውም የፍርድ ቤት ክለሳ አቤቱታ የሚቀርበው A Judicial Review may only be sought against a final
የመጨረሻ በሆነ የአስተዳደር ውሳኔ ላይ ብቻ ነው፡፡ decision of an agency.
፩/ በሕግ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በቀር ማንኛውም ለፍርድ 1/ Unless otherwise provided by law, a petitioner for
ቤት የክለሳ አቤቱታ የሚያቀርብ ባለጉዳይ አቤቱታውን Judicial Review is required to exhaust all remedies
ከማቅረቡ በፊት በአስተዳደር ተቋሙ ውስጥ ያሉትን available within the Agency before petitioning the
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ (፩) ቢኖርም 2/ Notwithstanding the rule under Sub Article (1) of
የአስተዳደር ተቋሙ አስተዳደራዊ መፍትሄ የመስጠቱን this Article, where there is an undue delay on the
ሂደት ከሚገባው ጊዜ በላይ ያራዘመ እንደሆነ አስተዳደራዊ part of the agency to provide remedies, the
መፍትሄ አሟጦ መጨረስ ግዴታ አይሆንም፡፡ obligation to exhaust remedies will not apply.
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፹፱ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12489
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
ንዑስ ክፍል ሦስት SUB-SECTION THREE
PROCEDURE OF JUDICIAL REVIEW
የክለሳ ሥርዓት
፶፫. የክለሳ አቤቱታ የሚቀርብበት ጊዜ 53. Period of Limitation on Petition for Judicial Review
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል ተራ
1/ A petition under Article 50 Sub Article 1 (a) to
(ሀ) መሠረት የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ ቤት
review a directive shall be submitted within 90 days
እንዲከለስ የሚቀርብ አቤቱታ መመሪያው ከጸደቀበት after the adoption of the directive.
ቀን ጀምሮ በሚቆጠር የ፺ ቀናት ጊዜ ውስጥ መቅረብ
አለበት፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶ ንዑስ አንቀጽ ፩ ፊደል ተራ(ለ)
2/ A petition under Article 50 Sub Article 1 (b) or (c) to
ወይም (ሐ) መሠረት የአስተዳደር መመሪያ በፍርድ review a directive can be submitted any time.
ቤት እንዲከለስ የሚቀርብ አቤቱታ በማናቸውም ጊዜ
ሊቀርብ ይችላል፡፡
፫/ የአስተዳደር ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስ የሚቀርብ 3/ A petition to review an administrative decision shall
አቤቱታ ባለጉዳዩ ውሳኔውን እንዲያውቀው ከተደረገበት be made within 30 days after the petitioner was
ቀን ጀምሮ በሚቆጠር የ፴ ቀናት ጊዜ ውስጥ መቅረብ notified of the decision .
አለበት፡፡
፶፬. የጽሑፍ መልስ ስለማቅረብ 54. Written Response
Where the court finds that the petition for review has
የክለሳ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አቤቱታው
the merit, court shall give to the agency against
ሊመረመር ይገባል ብሎ ሲያምን ቅሬታው የቀረበበት
whom a petition of review had been filed an
የአስተዳደር ተቋም በ፲፭ የሥራ ቀናት ዉስጥ የጽሑፍ
opportunity to submit a written response with 15
መልስ እንዲሰጥ ያዛል።
days.
፶፭. ሰነዶችን ስለማቅረብ
፪/ ፍርድ ቤቱ የክለሳ አቤቱታ የቀረበበትን የአስተዳደር 2/ The Court may confirm; or partially or fully reverse
መመሪያ ወይም ዉሳኔ ሊያፀና ወይም በሙሉ ወይም the administrative decision or directive submitted
በከፊል ሊሽር ይችላል፡፡ for review .
፫/ ፍርድ ቤቱ የክለሳ አቤቱታ የቀረበበትን የአስተዳደር 3/ Where the court renders a decision which partially or
መመሪያ ወይም ውሳኔ በሙሉ ወይም በከፊል ሲሽር fully invalidate the administrative decision or
የአስተዳደር ተቋሙ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ የተጠቆሙ directive, it may also order the administrative agency
ግድፈቶችን አስተካክሎ መመሪያውን እንደገና እንዲያወጣ to revise or reenact the directive or reconsider its
ወይም እንዲያሻሽል፣ ወይም ውሳኔ ሰጥቶበት የነበረውን administrative decision by rectifying the
ጉዳይ እንደገና መርምሮ እንዲወስን ሊያዘው ይችላል፡፡ shortcomings identified through the court’s decision.
፪/ ፍርድ ቤቱ የአስተዳደር መመሪያው ወይም ውሳኔው 2/ Where the Court renders a decision for the revision
እንዲሻሻል ካዘዘ የአስተዳደር ተቋሙ በዚህ አዋጅ ክፍል of an administrative decision or directive, the
ሁለት እና ሦስት የተመለከቱትን የሥነ-ሥርዓት administrative institution shall do the same in an
ድንጋጌዎች እና መርሆዎች አክብሮ መመሪያውን ወይም appropriate time, by giving due consideration to
የአስተዳደር ውሳኔውን በተገቢዉ ጊዜ ማሻሻል አለበት፡፡ the Provisions provided under Chapters Two and
Three of this Proclamation.
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፬፻፺፩ https://t.me/ethiopianlegalbrief 12491
th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፴፪ መጋቢት ፳፱ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Negarit Gazette No. 32 , April 7 2020 …..page
፫/ በፍርድ ቤቱ የተሰጠ የአስተዳደር መመሪያን ወይም 3/ The judgment of the Court fully or partially
ዉሳኔን በሙሉ ወይም በከፊል የመሻር ዉሳኔ ወይም invalidating a directive or administrative
የማሻሻል ትዕዛዝ የክለሳ አቤቱታ የቀረበበትን መመሪያ decision, or an order of amendment shall, either
ወይም ውሳኔ ሕጋዊ ኃይል በሙሉ ወይም በከፊል fully or partially, revoke the legality of such
ያስቀራል፡፡ directive or decision.
ክፍል አምስት
SECTION FIVE
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
፶፰. የፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ ተፈፃሚ ስለመሆኑ 58. Applicability of the Civil Procedure Code
በዚህ አዋጅ ክፍል አራት ባልተመለከቱ የክለሳ ሥነ- On procedural matters not covered by Chapter Four
ሥርዓት ጉዳዮች ላይ አግባብነት ያላቸዉ የፍትሐብሔር of this Proclamation, the relevant Provisions of the
ሥነ-ሥርዓት ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ Civil procedure Code shall apply.
አዲስ አበባ መጋቢት ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም Done at Addis Ababa, On the 7th Day of April 2020.
SHALEWORK ZEWDE
ሣህለወርቅ ዘውዴ