Professional Documents
Culture Documents
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፸፰/፪ሺ፲፭ Proclamation No. 1278/2023
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን እንደገና Ethiopian Broadcasting Corporation
ተልዕኮውን በተሻለ ሁኔታ በመወጣት በሀገሪቱ strengthen the financial capacity of the
መሆኑ እንዲሁም የኮርፖሬሽኑ ሥራ አመራር emanate from two separate Proclamations and
ቦርድ ተቋሙን በተሻለ ሁኔታ የሚደግፍበትን has created a gap in the practice of the
ላይ የሕግ ተጠያቂነትን መደንገግ አስፈላጊ television set owners who do not discharge
ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ- Article 55(1) of the Constitution of the Federal
ጠቅላላ GENERAL
፪. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ Unless the context requires otherwise, in this
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- Proclamation:
፩/ “ሠራተኛ” ማለት ከዋና ሥራ አስፈፃሚ እና 1/ “Employee” means any worker of the
ከምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ውጪ ያሉ Corporation other than the Chief Executive
በተለያየ ደረጃ የሚገኙ አመራሮች /የሥራ and Deputy Chief Executives and it
ኃላፊዎች/፣ ጋዜጠኞች፣ የቴክኒክ ባለሞያዎችና includes unit leaders at various levels,
ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞችን ያካትታል፤ journalists, technical experts and support
staff;
፫/ “ቦርድ” ማለት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት 3/ “Board” means the higher management
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚሾሙ body of the Corporation composed of
አባላትን የያዘ ኮርፖሬሽኑን በበላይነት members appointed by the House of
የሚመራ አካል ነው፤ Peoples’ Representatives upon
recommendation by the Prime Minister;
በአንቴና፣ በሳተላይት፣ በኬብል ወይም በሌላ receives, transmits and displays audio and
የሚያሳይ መሣሪያ ሲሆን ኮምፒውተር፣ other similar means but does not include
ላፕቶፕ፣ አይፓድ፣ ታብሌትን እና ስማርት computer, laptop, ipad, tablets, and smart
phones;
ስልክን አይጨምርም፤
፮/ “ነጋዴ” ማለት የሙያ ሥራው አድርጎ ጥቅም 6/ “Trader” means a person who
ለማግኘት በቴሌቪዥን አስመጪነት፣ professionally and for gain engages in the
አከፋፋይነት ወይም ሻጭነት ተሰማርቶ importation, distribution or sale of television
፱/ “ዲጂታል ሚዲያ” ማለት ከመደበኛ የቴሌቪዥን 9/ “Digital Media” means any transmission
እና የሬዲዮ ስርጭት ውጪ በድህረ-ገፅ፣ service made, without using the regular
በበይነ መረብ ወይም በማናቸውም የማህበራዊ television and radio broadcasting, by using
ሚዲያ መጠቀሚያ መንገድ በመጠቀም website, internet, or any other social media
የሚደረግ የስርጭት አገልግሎት ማለት ነው፤ means;
፲/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 10/ “Region” means any State included under
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት Article 47 of the Constitution of the Federal
አንቀፅ ፵፯ የተካተተ ማንኛውም ክልል ሲሆን Democratic Republic of Ethiopia and
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የድሬዳዋ includes Addis Ababa and Dire Dawa City
ከተማ አስተዳደርን ይጨምራል፤ Administrations;
፲፩/ “አጋር አካላት” ማለት ለኮርፖሬሽኑ ዓላማ 11/“Partners” means institutions that have
መሳካት ጉልህ ሚና ያላቸው ተቋማት እና significant roles in the achievement of the
ኮርፖሬሽኑ የቴሌቪዥን ፍቃድ የአገልግሎት Corporation’s objectives and bodies that
ክፍያ ለማስከፈል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ execute the Corporation’s efforts to ensure
በአጋርነት የሚያስፈፅሙ ተቋማት ማለት payment of television license fees as
ነው፤ associates;
፲፪/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 12/ “Person” means natural or legal person;
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤
፲፫/ ማንኛውም በወንድ ጾታ የተገለጸው የሴትንም 13/ Any expression in the masculine gender
ያካትታል፡፡ includes the feminine gender.
፫. ስለመቋቋም
3. Establishment
የሚሰጥ የህዝብ የሚዲያ ተቋም ሆኖ በዚህ አዋጅ autonomous public media institution
የኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ The Corporation shall have its head office
፩/ በመገናኛ ብዙሃንና በሌሎች አግባብ ባላቸው 1/ Making the public actively participate in
ሕጎችና ፖሊሲዎች መሠረት በሀገር ውስጥና the prosperity of the country by creating
በውጭ ሀገር ስለሚፈጸሙ አበይትና ወቅታዊ awareness about all affairs taking place
ዝግጅቶችን በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥንና በዲጂታል accordance with mass media and other
፫/ በሀገሪቱ ጠንካራ የዲሞክራሲ ሥርዓት እውን 3/ Playing key role in the efforts made to
እንዲሆን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ቁልፍ ሚና create a strong democratic system in the
መጫወት፡፡ country.
gA ፲፬ሺ፮፻፺ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፲፮ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 27th February, 2023 ….page 14690
፩/ ለሕዝብ ጠቃሚና አስፈላጊ የሆኑ ዜናዎችና 1/ To gather and prepare news and news
መዋዕለ-ዜናዎችን ማሰባሰብ፣ ማዘጋጀትና packages which are useful to and
በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥንና በዲጂታል ሚዲያ necessary for the public and broadcast
በልዩ ልዩ የሀገር ውስጥና የውጭ ቋንቋዎች them to the users through radio,
በማሠራጨት ለተገልጋዩ የማድረስ፤ television, and digital media in various
local and foreign languages;
፲/ ማናቸውንም የቴሌቪዥን ነጋዴን ወይም 10/ To register any television set trader or
ማናቸውም ነጋዴ የሚሸጠውን ቴሌቪዥን trader to register the television set he sells;
፲፫/ በሀገሪቱ ግልፅነት እና ተጠያቂነት ያለበት 13/ To work on investigative journalism with
ሥርዓት እንዲሰፍን ለማስቻል የምርመራ emphasis to facilitate the system of
ጋዜጠኝነት ላይ በትኩረት መሥራት፤ transparency and accountability to
prevail in the country;
፲፬/ ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚያስችሉ ሌሎች 14/ To carry out other related activities that
ተዛማጅ ተግባራትን የማከናወን፡፡ will enable it to achieve its objectives.
gA ፲፬ሺ፮፻፺፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፲፮ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 27th February, 2023 ….page 14692
ይኖሩታል፡፡
፪/ የቦርዱ አባላት ስብጥር አግባብነት ካላቸው 2/ The members of the Board shall be drawn
ተቋማትና ከልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች from pertinent institutions and various
የተውጣጣ እና የፆታ ስብጥርን ያማከለ groups of the society and by considering
ይሆናል፤ gender diversity;
፫/ የቦርዱ ተጠሪነት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር 3/ The Board shall be accountable to the
ቤት ይሆናል፤ House of Peoples’ Representatives;
፬/ የቦርዱ የሥራ ዘመን አምስት ዓመት ይሆናል፤ 4/ The term of the Board shall be five years;
፮/ ቦርዱ የራሱን የአሠራር መመሪያ ያወጣል፡፡ 6/ The Board shall adopt Directives to
govern its working procedure.
gA ፲፬ሺ፮፻፺፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፲፮ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 27th February, 2023 ….page 14693
ቦርዱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት The Board shall have the following power
፮/ የተለያየ አመለካከት ያላቸው የፖለቲካ 6/ To ensure that political parties and sections
ፓርቲዎች እና የህብረተሰብ ክፍሎች ሚዛናዊ of the society which have different views
የሆነ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ፍትሐዊ አገልግሎት obtain balanced radio and television service
፲/ ኮርፖሬሽኑ የተቋቋመበትን ዓላማ ለማሳካት 10/ To create conducive environment for the
ፕሮግራሞች በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ተደራሽ objectives; to follow up that the programs
፲፩/ የኮርፖሬሽኑን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድና የሥራ 11/ To evaluate and approve the annual work
እንቅስቃሴ ሪፖርት መገምገም እና ማፅደቀቅ plan and activity report of the
እንዲሁም በዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የተላኩ Corporation; and also to follow-up to
የኦዲት ግኝቶች አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ ensure that the findings sent by the Office
ይከታተላል፤ of the General Auditor receive swift
response;
፲፪/ የኮርፖሬሽኑን ዓመታዊ የገቢ እና የወጪ በጀት 12/ To approve the annual income and
ማፅደቅ፤ expenditure budget of the Corporation;
፩/ ቦርዱ ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ መደበኛ ስብሰባ 1/ The Board shall hold at least one regular
ያደርጋል፤ meeting per month;
፫/ በቦርዱ ስብሰባ ላይ ከግማሽ በላይ አባላት ከተገኙ 3/ There shall be a quorum if more than half
ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፤ of the members are present at the Board’s
meeting;
፬/ ቦርዱ ውሳኔ የሚያሳልፈው በድምጽ ብልጫ 4/ Decisions of the Board shall be passed by
ይሆናል፤ ሆኖም ድምጽ እኩል ለእኩል a majority vote. However, in case of a tie,
የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን the Chairperson has a casting vote;
ሐሳብ የቦርዱ ውሳኔ ሆኖ ያልፋል፤
5/ The Board shall adopt its own meeting
፭/ ቦርዱ የራሱን የስብሰባ ሥርዓት መመሪያ
rules of procedure.
ያወጣል፡፡
11. Chief Executive of the Corporation
፲፩. ስለ ኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
1/ The Chief Executive shall be appointed by
፩/ ዋና ሥራ አስፈጻሚው በጠቅላይ ሚኒስትሩ
the House of Peoples' Representatives
አቅራቢነት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
upon recommendation by the Prime
ይሾማል፤ Minister;
፭/ ዋና ሥራ አስፈፃሚው በተለያየ ምክንያት 5/ The Chief Executive shall delegate one the
በሥራ ላይ በማይገኝበት ጊዜ ከምክትል ዋና Deputy Chief Executives if he is not present
ሥራ አስፈፃሚዎቹ አንዱን ይወክላል፡፡ at work for various reasons. However, if it is
ሆኖም ዋና ሥራ አስፈፃሚው በሥራ ላይ known in advance that the duration of his
የማይገኘው ከሁለት ወር በላይ መሆኑን absence from work will be for more than
በቅደሚያ የሚታወቅ ከሆነ የሚወከለው two month, the delegation of the Deputy
የቦርዱን ሰብሳቢ የጽሑፍ ፍቃድ ማግኘት permission from the Chairperson of the
ይኖርበታል፡፡ Board.
፪/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ-አንቀጽ (፩) (ለ) መሠረት 2/ In order to determine the amount of
በመንግስት ለኮርፖሬሽኑ የሚሰጠውን regular budget support the government
የመደበኛ በጀት ድጋፍ መጠን ለመወሰን gives to the Corporation in accordance
እንዲችል ኮርፖሬሽኑ በየዓመቱ with Sub-Article (1) (b) above, the
የሚያስፈልገውን የመደበኛ በጀት ድጋፍ ጥያቄ Corporation shall submit to the Ministry of
በዝርዝር እና የበጀት ድጋፉ ያስፈለገበትን Finance every year detailed request for
ምክንያት በሚያሳይ መልኩ ለገንዘብ regular budget support and the reasons
ሚኒስቴር ያቀርባል፡፡ thereof.
፲፭. ስለኮርፖሬሽኑ የግዢና የፋይናንስ ሥርዓት 15. Procurement and Financial Procedures
of the Corporation
የኮርፖሬሽኑ የግዢና የፋይናንስ ሥርዓት
የመንግስት የፋይናንስ እና የንብረት አስተዳደር The procurement and financial system of
ፅንሰ ሀሳቦችን መሠረት በማድረግ ቦርዱ the Corporation shall be governed by the
፲፯. የቴሌቪዥን ምዝገባ እና የአገልግሎት ፍቃድ 17. Television Registration and License Fee
ክፍያ
፩/ ማንኛውም የቴሌቪዥን ባለቤት የሆነ ሰው 1/ Any person who owns a television set
ቴሌቪዥኑን ማስመዝገብ እና በዚህ አዋጅ shall register his television and pay
የተመለከተውን የቴሌቪዥን ባለቤትነት ownership and service charge indicated in
እና አገልግሎት ፍቃድ ክፍያ መፈጸም this Proclamation;
አለበት፤
፪/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ-አንቀጽ (፩) በተጠቀሰው 2/ The Corporation shall establish a working
መሠረት ኮርፖሬሽኑ የቴሌቪዥን system to register television set owners
ባለቤቶችን የሚመዘግብበትን እና ፍቃድ and issue license in accordance with
የሚሰጥበትን የአሠራር ሥርዓት Sub-Article (1) of this Article. The
ይዘረጋል፡፡ የአገልግሎት ፍቃድ ክፍያ system of service charge payment shall
ሥርዓቱ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፰ be guided by the provision of Article 18
በተቀመጠው ድንጋጌ መሠረት የሚመራ of this Proclamation.
ይሆናል፡፡
፲፰. የቴሌቪዥን አገልግሎት ፍቃድ ክፍያ መጠን እና 18. Amount of Television Service License
አተገባበር Fee and Its Implementation
፩/ ማንኛውም የቴሌቪዥን ባለቤት 1/ Any owner of a television set shall pay
ለሚጠቀምብት ለእያንዳንዱ ቴሌቪዥን annual television ownership and service
በዓመት ብር ፩፻፳ (አንድ መቶ ሃያ ብር) license fee of 120 Birr (One Hundred
የቴሌቪዥን ባለቤትነት እና አገልግሎት Twenty Birr) for every television set he
ፍቃድ ክፍያ መክፈል ይኖርበታል፤ uses;
gA ፲፬ሺ፯፻ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፲፮ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 27th February, 2023 ….page 14700
፪/ የቴሌቪዥን ባለቤት የሆነ ሰው ከአንድ በላይ 2/ If a person owns more than one television
ቴሌቪዥን ባለቤት ከሆነ እያንዳንዱን set, he shall have the duty to register each
ቴሌቪዥን ማስመዝገብ እና ለእያንዳንዱ television set and make the payment
ቴሌቪዥን በዚህ አንቀፅ ንዑስ-አንቀጽ (፩) indicated in Sub-Article (1) of this
የተቀመጠውን ክፍያ የመፈፀም ግዴታ Article;
አለበት፤
፫/ የቴሌቪዥኑ አገልግሎት ለመኖሪያ ቤት 3/ If a television set is used for a residential
በሆነ ጊዜ በዚህ አንቀፅ ንዑስ-አንቀጽ (፩) house, the payment indicated in Sub-
ያለው ክፍያ አፈፃጸም በየወሩ በማስላት Article (1) of this Article shall be collected
ወይም በዓመት አንድ ጊዜ በኢትዮጵያ through the Ethiopian Electric Utility by
የኤሌክትሪክ አገልግሎት በኩል calculating it every month or once in a
እንዲሰበሰብ ይደረጋል፤ year;
፬/ የቴሌቪዥኑ አገልግሎት ለሆቴሎች፣ የእንግዳ 4/ If the television set is used for hotels, guest
ማረፊያዎች እና ሌሎች የመዝናኛ houses and other entertainment purposes,
አገልግሎቶች የሚውል በሆነ ጊዜ ድርጅቶቹ the concerned enterprises shall pay annual
ዓመታዊ የቴሌቪዥን ባለቤትነት እና television ownership and service license
አገልግሎት ፍቃድ ክፍያቸውን በአንድ ጊዜ fee at once and their business licenses shall
መክፈል የሚጠበቅባቸው ሲሆን ዓመታዊ not be renewed unless they produce a
የቴሌቪዥን የአገልግሎት ክፍያ payment receipt to the effect that they have
ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚገልጽ discharged this duty;
፲፱. ምርመራ የማድረግ ሥልጣን እና የሕግ 19. Power to Conduct Inspection and Legal
ተጠያቂነት Accountability
፩/ ቴሌቪዥን እንዲመዘግብ እና የቴሌቪዥን 1/ Any employee who is authorized to
መዝገብ መያዙን እንዲመረምር register television set and examine if
በኮርፖሬሽኑ ሥልጣን የተሰጠው ሠራተኛ television set register is kept shall have
አለበት፤
ለ) ማንኛውም የቴሌቪዥን ባለቤት b) Any television set owner shall have the
የሚጠቀምበትን ቴሌቪዥን duty to cooperate when the employee
ማስመዝገቡን ወይም አለማስመዝገቡን makes house to house movement to
ግዴታ አለበት፤
gA ፲፬ሺ፯፻፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፲፮ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 27th February, 2023 ….page 14702
፫/ የዚህን አዋጅ አንቀጽ ፲፰ በመተላለፍ 3/ Any television set owner who fails to
ቴሌቪዥኑን ያላስመዘገበ ወይም register his television set or is not willing
የቴሌቪዥን ባለቤትነት እና አገልግሎት to pay television set ownership and
ፍቃድ ክፍያ ለመክፈል ፍቃደኛ ያልሆነ service license fee in violation of Article
የቴሌቪዥን ባለቤት ቴሌቪዥኑን 18 of this Proclamation shall have civil
ባለመፈጸሙ የፍትሐብሔር ተጠያቂነት television set and for not paying the fee;
ይኖርበታል፤
ቴሌቪዥኑ በመበላሸቱ ወይም በመጥፋቱ the Corporation for the cancellation of his
፭/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ-አንቀጽ (፬) የተጠቀሰው 5/ Without prejudice to the provision of Sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ ኮርፖሬሽኑ በዚህ አንቀፅ Article (4) of this Article, if the
ንዑስ-አንቀጽ (፫) መሠረት ባደረገው Corporation ascertains that the television
ማጣራት ቴሌቪዥኑ ስለመሥራቱ ካረጋገጠ set is operational in accordance with the
የቴሌቪዥኑ ባለቤት ሳይከፍል የቀረውን inspection it makes pursuant to Sub-Article
ውዝፍ ሒሳብ ለኮርፖሬሽኑ እንዲከፍል (3) of this Article, the television set owner
ይደረጋል፤ shall be required to pay arrears of payment
he did not pay to the Corporation;
፮/ ከላይ በንዑስ-አንቀጽ (፪) መሠረት 6/ Any owner whose television set has
ቴሌቪዥኑ ችግር ያጋጠመው የቴሌቪዥን encountered a problem shall pay annual
ባለቤት ችግሩን ለኮርፖሬሽኑ እስካላሳወቀ television service license fee as long as he
ጊዜ ድረስ ዓመታዊ የቴሌቪዥን አገልግሎት has not reported the problem to the
፪/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ-አንቀጽ (፩) ከተጠቀሰው 2/ In addition to what is listed under Sub-
በተጨማሪ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ Article (1) of this Article, the Chief
አስፈፃሚ በኢንተርናሽናል ልምድ ወይም Executive of the Corporation may
ስምምነት መሠረት ወይም ለሕዝብ ጥቅም decide, based on International Custom or
ሲባል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ Agreement or for public interest, to
ይወሰናል፡፡ ‹
፪/ ቦርዱ ይህን አዋጅ ወይም አዋጁን ተከትሎ 2. The Board may issue Directives
የሚወጣውን ደንብ ለማስፈፀም መመሪያዎችን necessary to implement this
ያወጣል፡፡ Proclamation or Regulation issued
thereunder.
gA ፲፬ሺ፯፻፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፲፮ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 16, 27th February, 2023 ….page 14706
፳፭. የተሻሩና ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጎች 25. Repealed and Inapplicable Laws
የሚከተሉት ሕጎች በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፡- The following laws are hereby repealed by
this Proclamation:
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall be effective from
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ the date of its publication in the Federal
Negarit Gazzette.
አዲስ አበባ የካቲት ፳ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Done at Addis Ababa, On this 27th Day of
February, 2023.