Professional Documents
Culture Documents
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፸፬/፪ሺ፲፬ Proclamation No. 1274/2022
የመንገድ ትራንስፖርት አዋጅ……….ገጽ ፲፬ሺ፫፻፸፩ Road Transport Proclamation…...Page 14371
የሀገራችን መዋቅር ድረስ ጠንካራ አፈጻጸምና የቁጥጥር social affairs policies; ensure that there is a
ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግና የመንገድ ትራስፖርት strong enforcement and monitoring system in
ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደግፎ ተደራሽና አስተማማኝ the road transport up to the lower
እንዲሆን ለማድረግ የሚያስችል ሥልጣንና ተግባር administrative level; and ensure that the road
ይህ አዋጅ “የመንገድ ትራንስፖርት አዋጅ ቁጥር This Proclamation may be cited as the "Road
፩ሺ፪፻፸፬/፪ሺ፲፬” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Transport Proclamation No. 1274/2022".
፪. ትርጓሜ 2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ In this Proclamation, unless the context
፬/ “የመንገድ ትራንስፖርት” ማለት ለዚህ አዋጅ 4/ “Road Transport” means for the
፲፪/ “የስምሪት መስመር“ ማለት በሚኒስቴሩ 12/ "Assigned Route" means the specific
የሚወሰን የሕዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪ departure and destination point to be
የስምሪት መነሻና መድረሻ ነው፤ determined by the Ministry where public
commercial road transport vehicles are
assigned to operate;
፲፫/ “መንገደኛ” ማለት በተሽከርካሪ ተሳፍሮ 13/"Passenger" means any person boarding
የሚሄድ ማንኛውም ሰው ሲሆን for travel in a vehicle, other than the
አሽከርካሪውን፤ ገንዘብ ተቀባዩንና driver, cashier or any other person
በተሽከርካሪው ላይ የተመደበ ማንኛውንም assigned to work on a vehicle;
ሌላ ሠራተኛን አይጨምርም፤
፲፮/ “መንገድ“ ማለት በተለምዶ ተሸከርካሪዎች 16/"Road" means any road, street, highway
የሚጠቀሙበት ማንኛውም መንገድ፤ የከተማ or other travel route customarily used by
መንገድ፤ አውራ ጎዳና ወይም መተላለፊያ vehicles including bridges;
ሲሆን ድልድይንም ይጨምራል፤
፲፰/ “ሠረገላ” ማለት ከብስክሌት፣ ከባለሞተር 18/"Wagon" means any vehicle other than a
ተሽከርካሪ፣ ከግማሽ ተሳቢ እና ከተሳቢ bicycle, a motorized vehicle, a semi-
በስተቀር ማንኛውም ተሽከርካሪ ነው፤ trailer or a trailer;
፳፩/ “የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ” ማለት 21/"Truck" means a motor vehicle made or
ማንኛውንም ዓይነት ዕቃ እንዲያመላልስ adapted for the conveyance of goods or
ተብሎ የተሠራና ለዚሁ አገልግሎት used primarily for the conveyance of
እንዲውል የተደረገ ባለሞተር ተሽከርካሪ goods of any description; and includes a
ሲሆን ጎታች መኪናን ይጨምራል፤ truck tractor;
፳፫/ “የግል ተሽከርካሪ” ማለት ከጭነት ማመላለሻ 23/"Private Vehicle" means a motor vehicle
ተሽከርካሪ፣ ከባለሞተር ብስክሌት፣ ከሕዝብ used for private service exclusive of a
ማመላለሻ ተሽከርካሪ፣ ከጎታች መኪና እና truck, a motorcycle, a public service
ከልዩ ተንቀሳቃሽ መሣሪያ የተለየ ለግል vehicle, a truck tractor and special
መጠቀሚያ የሚውል ባለሞተር ተሽከርካሪ mobile equipment;
ነው፤
gA ፲፬ሺ፫፻፸፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14377
፳፭/ “የንግድ አውቶሞቢል” ማለት ከአስራ ሁለት 25/"Commercial Motor Car" means a
የማይበልጡ መንገደኞችን ለማመላለስ public transport service vehicle having
የሚችል የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት accommodation for not more than twelve
ማመላለሻ ተሽከርካሪ ነው፤ passengers;
መንገደኞች በላይ ለማመላለስ የሚችል engaged in taxi service; and having a seat
፳፯/ “ጎታች መኪና” ማለት በተለይ ሌሎች 27/"Truck Tractor" means a motor vehicle
ተሽከርካሪዎችን ለመጎተት የሚያገለግል ሆኖ made or adapted for drawing other
የሌላ ጭነትን ሳይሆን የሚጎትተውን vehicles, and so constructed as to carry
ተሽከርካሪና በተጎታቹ ላይ ያለውን ጭነት no load other than part of the weight of
ክብደት ብቻ በከፊል ለመሸከም የተሠራ the vehicle and the load thereon;
ባለሞተር ተሽከርካሪ ነው፤
፳፰/ “ልዩ ተንቀሳቃሽ መሣሪያ” ማለት ሰውን 28/"Special Mobile Equipment" means any
motor vehicle designed, made, adapted or
ወይም ዕቃን በመንገድ ላይ እንዲያመላልስ
used for agricultural, horticultural,
ሆኖ የተሠራ ተሽከርካሪ ሳይሆን ለእርሻ፣
livestock, road construction, building,
ለአትክልት፣ ለከብት እርባታ፣ ለመንገድ፣
digging or any other similar purposes in
ለሕንፃ፣ ለቁፋሮ ወይም ለማንኛውም
exclusion of vehicles designed, adapted
ተመሳሳይ ሌላ ሥራ የተሠራ ወይም ለዚሁ
or used for the transportation of persons
ጉዳይ እንዲውል የተደረገ ባለሞተር
or goods;
ተሽከርካሪ ነው፤
፲፬ሺ፫፻፸፰
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14378
፴/ “ሙሉ ተሳቢ” ማለት ለራሱ የተለየ የሞተር 30/"Trailer" means a non-motorized vehicle
ኃይል የሌለው ሆኖ ጎታች በሆነ በሌላ designed to be pulled by and behind a
ባለሞተር ተሽከርካሪ ላይ ሊቀጠልና ሊጎተት motor vehicle; and so constructed that no
የሚችልና ክብደቱ ጎታች በሆነው ባለሞተር part of its weight rests upon the motor
ተሽከርካሪ ነው፤ ሆኖም ከባለሞተር ብስክሌት not include a side car attached to a
አይጨምርም፤
፴፫/ “የአውቶቡስ ዴፖ” ማለት የህዝብ 33/ “Bus Depot” means a hub infrastructure
ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ አውቶቡሶች designated for maintenance, car-wash,
ለጥገና፣ ለመታጠቢያ፣ ነዳጅ ለመቅዳት እና fueling and parking of Omnibuses;
ለማደር በጋራ እንዲጠቀሙበት ታስቦ የለማ
መሠረተ-ልማት ነው፤
፲፬ሺ፫፻፸፱
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14379
፴፮/ "የሀገር ውስጥ የመንገድ ትራንስፖርት 36/ “National Road Transport Services”
አገልግሎት" ማለት ሁለት ወይም ከሁለት means a commercial transport service
በላይ ክልሎችን በሚያገናኝ መንገድ ላይ operated on roads connecting two or
አገልግሎት ነው፤
፴፯/ “ክልል” ማለት በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ፵፯ 37/ “Region” means any Regional States
፴፱/ “ቢሮ” ማለት የትራንስፖርት ሕጎችን 39/ "Bureau" means a State Executive Organ
ለማስፈጸም ሥልጣን የተሰጠው የክልል in charge of enforcing road transport
አስፈፃሚ አካል ነው፤ laws;
፲፬ሺ፫፻፹
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14380
፵/ “ልዩ ሥልጠና” ማለት የጸና መደበኛ 40/ "Special Training" means training
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ላለው specially provided for holder of a valid
አሽከርካሪ ለልዩ የአሽከርካሪ ባለሙያነት regular driving permit as identified by
በሚኒስቴሩ ወይም በክልል ተለይቶ የሚሰጥ the Ministry or Region for acquiring a
ሥልጠና ነው፤ special driving license;
፵፩/ “መደበኛ ሥልጠና” ማለት የአሽከርካሪ 41/ "Regular Training" means training given
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሌለው ሰው for the first time to persons with no
ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም አስቀድሞ driving permit; or to persons intending to
የያዘውን የአሽከርካሪነት ብቃት ማረጋገጫ change their existing valid driving permit
ፈቃድ ምድብ ለመቀየር ወይም ለማሳደግ to a different category; or to persons
፵፪/ "ሰው" ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 42/ “Person” means any natural or juridical
፵፫/ በዚህ አዋጅ ውስጥ በወንድ ጾታ የተገለጸው 43/ Any expression in the masculine gender
ይህ አዋጅ ሁለትና ከሁለት በላይ ክልሎችን This Proclamation shall be applicable to all
በሚያገናኙ ማናቸውም መንገዶች ላይ በሚከናወኑ transport services carried out on all roads
የመንገድ የትራንስፖርት አገልግሎቶች፤ linking two or more Regions; to any road
ኢትዮጵያን ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሚያገናኙ infrastructures and transport services carried
ማናቸውም መንገዶች ላይ በሚሰጡ የመንገድ out on such roads which link Ethiopia with
ትራንስፖርት አገልግሎቶችና መሠረተ-ልማቶች፤ neighboring Countries; and on all vehicles
እንዲሁም የኢትዮጵያን መንገዶች በሚገለገሉና using roads in Ethiopia, on all drivers and all
በሚንቀሳቀሱ ሁሉም ተሽከርካሪዎች፤ other road users.
አሽከርካሪዎች እና የመንገድ ተጠቃሚዎች ላይ
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
፲፬ሺ፫፻፹፩
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14381
፬. የአዋጁ ዓላማዎች
4. Objectives of the Proclamation
የአዋጁ ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸው፤
The Proclamation has the following objectives:
፩/ አስተማማኝ፤ የተቀናጀ፤ ዘመናዊና ሁሉን አቀፍ
1/ to ensure the accessibility of an reliable,
የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት
integrated, modern and comprehensive
ተደራሽነትን ማረጋገጥ፤
road transport services;
[[[[
፪/ የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት ደኅንነትን 2/ to ensure the safety of the road transport
ማረጋገጥ፤
services;
PART TWO
ክፍል ሁለት
፲፩/ በሀገር ውስጥ የንግድ የመንገድ ማመላለሻ 11/ undertake periodic review of tariff and
ሥራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች ወይም may determine tariff cap on
ድርጅቶች የሚያስከፍሉትን ታሪፍ individuals or enterprises engaged in
በተመለከተ ለሚሰጡት አገልግሎት ማግኘት national commercial public transport
ስለሚገባቸው ጥቅም እና የተጠቃሚዎችን services having due considerations to
የመክፈል አቅም በሚመለከት በየጊዜው their services as well as the
ጥናት ያካሂዳል፤ የአገልግሎት ሰጪውንና overwhelming economic capability of
የአገልግሎት ፈላጊውን ጥቅም እና አቅም the consumer; and may determine
ግምት ውስጥ በማስገባት የታሪፍ መጠኑን tariff cap where the above
፲፪/ በዓለም አቀፍ የንግድ የመንገድ 12/ study and implement mechanisms on
ትራንስፖርት አገልግሎት የሚስፋፋበትን the expansion of international
ሁኔታ እያጠና ተግባራዊ ያደርጋል፤ commercial road transport services;
፲፬/ ከመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ 14/ provide arbitration services when so
ጋር በተያያዘ በማንኛውም አካል መካካል requested by adversaries engaged in
ከሁለት በላይ በሆኑ ክልሎች መካከል more regions and relating to road
፲፬ሺ፫፻፹፭
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14385
፲፮/ መንገዶችን የሚጠቀሙ ባለሞተር 16/ determine the weight and dimension,
ተሽከርካሪዎች በሚሰጡት አገልግሎት number of passengers and payload of
ዓይነት ሊኖራቸው የሚገባውን ክብደትና motor vehicles depending on the
መጠን እንዲሁም የተሳፋሪን ብዛትና transport services they are purposed
የጭነት ክብደት ይወስናል፤ for;
፲፯/ ከውጭ ሀገር የሚመጡትን፤ በሀገር ውስጥ 17/ follow up and implement decisions
የሚሠሩትንና የሚገጣጠሙትን ወይም relating to vehicle age limit on
በከፊል የሚሠሩትን ወይም በሥራ ላይ imported, locally manufactured,
የተሰማሩ ማናቸውም ዓይነት ባለሞተር assembled or semi-assembled motor
ተሽከርካሪዎች የዕድሜ ገደብ በማስወሰን vehicles or motor vehicles already in
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤ ለዚሁም use; and issue technical specifications
መመዘኛ የሚያገለግል ዝርዝር መስፈርት thereof; undertake monitoring and
ያወጣል፤ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፤ supervision;
፲፰/ የመንገድ ደህንነት ደረጃዎችን ያዘጋጃል፤ 18/ issue standards relating to road safety;
በእነዚህ ደረጃዎች መሠረት issue Directives for the registration
የተሽከርካሪዎችን አመዘጋገብና የቴክኒክ and inspection of vehicles; and
ምርመራ የሚመለከት መመሪያ ያወጣል monitor its proper enforcement;
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
gA ፲፬ሺ፫፻፹፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፵፬ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ›.M Federal Negarit Gazette No. 44, 15th July, 2022 ….page 14386
፲፱/ ማናቸውንም የተሽከርካሪ ጋራዥ የቴክኒክ 19/ issue Directives under which
ብቃት ለማረጋገጥ፣ የሥራ ፈቃድና ዕድሳት certification of technical competence,
አሰጣጥ እና ደረጃውን ለመወሰን operational license and levels of
የሚያስችል መመሪያ ያወጣል፤ የብቃት vehicle maintenance and overhaul
ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል፤ ያድሳል፤ garages may be determined, issue,
፳፩/ የንግድ የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት 21/ monitor the movement of commercial
በጊዜያዊነት በማንኛውም የኢትዮጵያ ክልል Ethiopia for the proper execution of its
፴፪/ ዓለም ዓቀፍ የማኔጅመንት መስፈርቶችን 32/ identify and publicize annual
ተጠቅሞ የትራንስፖርት ቢሮዎችን እና performance ratings of transport
የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት bureaus and road transport service
ሰጪዎችን የአፈጻጸም ደረጃ በየዓመቱ ይፋ providers based on international rating
ያደርጋል፤ standards;
፴፯/ ለልዩ አገልግሎት ተብለው የተሰሩ ወይም 37/ develop detail technical manual and
የተሻሻሉ ተሸከርካሪዎችን የሚመለከት register vehicles that are designed or
ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ያዘጋጃል፤ repurposed for special purposes;
ይመዘግባል፤ ተሽከርካሪዎቹ ለተሰሩበት monitor and supervise that such
ወይም ለተሻሻሉበት ልዩ አገልግሎት ብቻ vehicles are employed only for the
፪/ የክልል ቢሮዎች፣ የፌዴራልና የክልል ፖሊስ 2/ The Regional Bureau, Federal and
መመሪያ መሠረት ከመንገድ ትራንስፖርት road transport services shall have the
፫/ የተሸከርካሪ መለያና መመዝገቢያ አዋጅ ቁጥር 3/ Article 15 and the Annex of Vehicle
፮፻፹፩/፪ሺ፪ አንቀጽ ፲፭ እና አባሪው በዚህ Identification and Registration
አዋጅ ተሰርዘዋል፤ Proclamation No. 681/2010 is cancelled
by this Proclamation;
፬/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ 4/ Article 7, 12 and the Annex of Drivers’
ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲ አንቀጽ ፯፤ ፲፪ እና Competence Certification Proclamation
አባሪው በዚህ አዋጅ ተሰርዘዋል፤ No. 1074/2019 is cancelled;
5/ Matters covered by Article 15 and the
፭/ በተሸከርካሪ መለያና መመዝገቢያ አዋጅ ቁጥር
Annex of Vehicle Identification and
፮፻፹፩/፪ሺ፪ አንቀጽ ፲፭ እና አባሪው፤
Registration Proclamation No. 681/2010
እንዲሁም በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
and Article 7, 12 and the Annex of
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲ አንቀጽ ፯፤ ፲፪ እና
Drivers’ Competence Certification
አባሪው ውስጥ ተደንግገው የነበሩትን ጉዳዮች
Proclamation No. 1074/2019 shall be
በሚመለከት ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ
governed by Directives to be issued by
የተቀበለቻቸውን ዓለም ዓቀፍ ስምምነቶች
the Ministry in accordance with the
መሰረት አድርጎ በሚያወጣው መመሪያ
international agreements ratified by
መሠረት ተፈጻሚ ይሆናሉ፤ Ethiopia.
በዚህ አዋጅ ውስጥ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ the provisions of this Proclamation shall
፩/ የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት 1/ The Addis Ababa Transport Bureau and
፪/ በትራንስፖርት አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፰/፲፱፻፺፯ 2/ The rights and obligations of the Addis
መሠረት ተቋቁመው የነበሩት የአዲስ አበባ Ababa and Dire Dawa Transport
ጽሕፈት ቤቶች መብቶችና ግዴታዎች በዚህ Proclamation No. 468/2005 are hereby
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ድንጋጌ ቢኖርም በትራንስፖርት አዋጅ Article (1) of this Article, individuals
ቁጥር ፬፻፷፰/፲፱፻፺፯ መሠረት የተቋቋሙ and enterprises established as per
ግለሰቦችና ድርጅቶች ይህ አዋጅ በነጋሪት Proclamation No. 468/2005 shall be re-
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ በአንድ registered within one year from the
ዓመት ጊዜ ውስጥ በዚህ አዋጅ ሥልጣን coming into force of this Proclamation;
በተሰጠው አካል እንደገና መመዝገብ
አለባቸው፡፡
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፬) ከተጠቀሰው 5/ After the lapse of the period provided
ጊዜ በኋላ ማንኛውም የትራንስፖርት ማህበር under Sub-Article (4) of this Article any
ምዝገባው እንደተሰረዘ ተቆጥሮ ምንም Commercial Road Transport
ዓይነት ሕጋዊ ሰውነት አይኖረውም፡፡ Association shall have considered
dissolved and shall have no legal
personality.
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፬) መሠረት ወደ 6/ Commercial Road Transport
ንግድ ማህበርነት የሚለወጡ የቀድሞው Associations registered in the former
የትራንስፖርት ባለሥልጣኑ ዘንድ Authority and intending to re-establish
ተመዝግበው የነበሩ ማህበራት ያፈሩትን as a commercial entity as per Sub-
ንብረት በሕግ አግባብ ወደሚለወጡበት የንግድ Article (4) of this Article may transfer
ማህበር ማስተላለፍ ይችላሉ፡፡ they accumulated assets to the newly
reestablished commercial entity.
፯/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ-አንቀጽ (፮) የተደነገገው 7/ Without prejudice to the provisions of
ቢኖርም በዚህ አንቀጽ መሠረት ወደ ንግድ Sub-Article (6) of this Article, the
ማህበርነት ሳይለወጥ የችሮታ ጊዜው accumulated assets of an Association
ያለፈበት የትራንስፖርት ማህበር ያፈራው which failed to be reestablished as a
ንብረት ላይ አግባብነት ያለው የኢትዮጵያ commercial entity shall be treated in
የፍትሐብሔር ሕግ ድንጋጌ ተፈጻሚ accordance with the relevant provisions
ይደረጋል፡፡ of the Ethiopian Civil Code.
፰/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፱ ንዑስ-አንቀጽ (፭) ስር 8/ The provisions of Article 15 and the
የተደነገገው ተፈጻሚ እስከሚሆን ድረስ Annex of Vehicle Identification and
፲፪. ደንብ እና መመሪያ የማውጣት ስልጣን 12. Power to Issue Regulation and Directive
፪/ ይህን አዋጅ እና አዋጁን መሠረት አድርገው 2/ The Ministry may issue Directive
የሚወጡ ደንቦችን በአግባቡ ሥራ ላይ necessarily for the proper
ለማዋል ሚኒስቴሩ መመሪያ ሊያወጣ implementation of this Proclamation
ይችላል፡፡ and Regulations issued pursuant to this
Proclamation.
፲፫. የመተባበር ግዴታ
13. Duty to Cooperate
አዲስ አበባ ሐምሌ ፰ ቀን ፪ሺ፲፬ ዓ.ም Done at Addis Ababa, On this 15th Day of
July, 2022.
ሣህለ ወርቅ ዘውዴ
SAHLE-WORK ZEWDE
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA