Professional Documents
Culture Documents
Proclamation No 970 - 2016 Financial Administrationamendment
Proclamation No 970 - 2016 Financial Administrationamendment
¥WÅ CONTENTS
xêJ qÜ_R ፱፻፸/፪ሺዓ.ም Proclamation No. 970 /2016
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት የፋይናንስ አስተዳደር WHEREAS, it has become necessary to amend the
አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ፤ Federal Government Ethiopian Financial Administration
Proclamation;
‹ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ [›‹ NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55(1)
መንግስት አንቀጽ ፶፭() መሠረት የሚከተለው of the Constitution of the Federal Democratic Republic of
ታውጇል፡፡ Ethiopia it is hereby proclaimed as follows:
የፋይናንስ አስተዳደር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር ፱፻፸ Government of Ethiopia Financial Administration
.ማሻሻያ 2. Amendment
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት የፋይናንስ አስተዳደር The Federal Government of Ethiopia Financial
Administration Proclamation No.648/2010 is hereby
አዋጅ ቁጥር ፮፻፵፰/ሺ እንደሚከተለው ተሻሽሏል፤
amended as follows:
/ የአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጾች (፲፩)፣ (፲፪)፣
1/ Sub-articles (11), (12), (13), (14), (18) and (23) of
(፲፫)፣ (፲፬)፣ (፲፰) እና (፳፫) ተሠርዘው Article 2 of the Proclamation are deleted and
በሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጾች (፲፩)፣ (፲፪)፣ replaced by the following new sub-articles (11),
(፲፫)፣ (፲፬)፣ (፲፰) እና (፳፫) ተተክተዋል፤ (12), (13), (14), (18) and (23):
ÃNÇ êU
Unit Price nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page
፱፻፷ 9168
፲፪/ ‘ተጨማሪ በጀት’ ማለት በበጀት ዓመቱ 12/ ‘supplementary budget’ means budget
approved to collect additional revenue beyond
ለመንግሥት ሥራዎች ማስፈጸሚያ ከፀደቀው
the revenue already approved for activities of
የገቢ በጀት በላይ ለመሰብሰብ ወይም የወጪ
the Government to be carried out in a fiscal
በጀት ያልፀደቀለት የመንግሥት ሥራ
year or in situations where budget is required
በማጋጠሙ ወይም የፀደቀው የወጪ በጀት
for an activity of the Government to which
በቂ ባለመሆኑ ምክንያት የሚፀድቅ ተጨማሪ
expenditure budget is not approved or where
በጀት ነው፤
the expenditure budget approved for an activity
is not sufficient;
፲፫/ ‘ሚኒስቴር’ ወይም ‘ሚኒስትር’ ማለት እንደ 13/ ‘Ministry’ or ‘Minister’ means the Ministry or
ቅደም ተከተሉ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር the Minister of Finance and Economic
፲፬/ ‘ሌሎች ተሰብሳቢ ሂሳቦች’ ማለት ከታክስ እና 14/ ‘other receivables’ means any amount owing to
በታክስ ላይ ከተጣለ ወለድ ወይም መቀጫ the Federal Government other than tax or
interest or penalty on tax;
በስተቀር ለፌደራል መንግሥት ሊከፈል
የሚገባ ማናቸውም ገንዘብ ነው፤
፱፻፷
እንዲሁም ከመጠባበቂያ በጀት ላይ የሚደረግ
የተፈቀደ የበጀት ዝውውር ነው፤” 2/ The following new sub-articles (32) and (33)
/ በአዋጁ ከአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፴፩) ቀጥሎ are added after sub-article (31) of Article 2 of
የሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጾች (፴፪) እና the Proclamation and the existing subsequent
(፴፫) ተጨምረው ነባሩ ንዑስ አንቀጽ (፴፪) sub-article (32) is re-numbered as sub-article
ቀጥተኛ ያልሆነ ግብር እና ታክስ ነው፤ ‹‹‹‹ 33/ ‘financial administration departments’ mean
“፴፫/ ‘የፋይናንስ አስተዳደር የሥራ ክፍሎች’ the departments which undertake the
functions of budget, disbursement,
ማለት የበጀት፣ የክፍያ፣ የሂሳብ፣ የግዥ፣
accounting, procurement, property
የንብረት አስተዳደር እና የኦዲት
administration and audit;”
ተግባራትን የሚያከናውኑ የሥራ ክፍሎች
ናቸው፤” 3/ The following new sub-article (2) is added
/ በአዋጁ ከአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () ቀጥሎ following sub-article (1) of Article 5 of the
Proclamation and the existing subsequent sub-
የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ()
articles are re-numbered as from sub-article (3) up
ተጨምሮ፣ ነባሮቹ ንዑስ አንቀጾች እንደቅደም
to (12), respectively:
ተከተላቸው ከንዑስ አንቀጽ () እስከ (፲፪)
››
ሆነው ተሸጋሽገዋል፤
‹ “2/ decide on the organization of the financial
/ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ administration departments within public bodies,
ያለውን የፋይናንስ አስተዳደር የሥራ in consultation with the concerned public body
ክፍሎችን አደረጃጀት ከሚመለከተው and the Ministry of Public Service and Human
“/ በፌደራል እና በክልል መንግሥታት financial relations between the Federal and
ግንኙነት ይመራል፣ያስተባብራል፣
ተጣጥመው ሥራ ላይ መዋላቸውን
[
9170
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page
“/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () ቢኖርም expend internally collected revenue taking into
ሚኒስትሩ የመንግስት መሥሪያ ቤቱን የተለየ consideration the special nature of the work of
the public body; the details of which shall be
የሥራ ባሕሪ ከግምት ውስጥ በማስገባት
provided by the directive of the Ministry.
በሚሰበስበው የውስጥ ገቢ እንዲጠቀም ሊፈቅድ
ይችላል፤ ዝርዝሩ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው
በመመሪያ ይወሰናል፡፡
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page 9171
፱፻፸፩
5/ The amount of money utilized in accordance with
sub-article (4) of this Article shall be shown in the
/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () መሠረት
financial report of the public body.”
ሥራ ላይ የዋለው የገንዘብ መጠን
በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ የሂሣብ
ሪፖርት ውስጥ በግልጽ ተለይቶ
መመልከት አለበት፡፡” 9/ Sub-articles (2) and (3) of Article 13 of the
Proclamation are deleted and replaced by the
/ የአዋጁ አንቀጽ ፲፫ ንዑስ አንቀፅ () እና ()
following new sub-articles (2), (3) and (4):
ተሠርዘው በሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጾች
()፣ () እና () ተተክተዋል፤ “2/ The Council of Ministers may, for good cause and
“/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከሚኒስትሩ upon the recommendation of the Minister, remit
በሚቀርብለት አስተያየት መሠረት በቂ from any tax, interest and penalty on tax.
/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () (2) of this Article, the Minister may for good
cause remit from an interest paid or to be paid on
የተመለከተው ቢኖርም ሚኒስትሩ በቂ
tax.
ምክንያት ሲኖረው በታክስ ላይ ከተከፈለ
ወይም ከሚከፈል ወለድ ምህረት ሊያደርግ
ይችላል፡፡ 4/ The Minister may for good cause remit any tax or
/ ሚኒስትሩ በቂ ምክንያት መኖሩን other receivable up to an amount determined by a
፲/ የአዋጁ አንቀጽ ፲፬ ንዑስ አንቀጽ () እና Proclamation are deleted and replaced by the
following new sub-articles (1) and (2):
() ተሠርዘው በሚከተሉት አዲስ ንዑስ
‹
አንቀጽ () እና () ተተክተዋል፤ “1/ A remission of the types provided under Article
“/ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፲፫ በተደነገገው 13 of this Proclamation may be total or partial or
conditional or unconditional and may be
መሠረት የሚደረግ ምህረት በሙሉ
granted:
ወይም በከፊል፣ በገደብ ወይም
ያለገደብ ሆኖ፣
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page 9172
፲፪/ የአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ () ተሠርዞ deleted and replaced by the following new sub-
ተተክቷል፤
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page 9173
፱፻፸
“1/ The Minister is hereby empowered to:
“/ ሚኒስትሩ፣ a) transfer budget from one program to another
ሀ) በአንድ የመንግስት መሥሪያ ቤት ውስጥ program, from a sub-program to another sub-
ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡”
13/ Article 25 of the Proclamation is deleted and
፲፫/ የአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ replaced by the following new Article 25:
አንቀጽ ፳፭ ተተክቷል፤ 25. Budget Transfers between Public Bodies
“፳፭.በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች መካከል “The Minister may authorize the transfer of
የሚደረግ የበጀት ዝውውር
budget from one public body to another
ሚኒስትሩ በሚከተሉት ምክንያቶች የአንድ
public body under the following conditions:
የመንግስት መሥሪያ ቤት በጀት ወደሌላ
የመንግስት መሥሪያ ቤት በጀት
እንዲዘዋወር ሊፈቅድ ይችላል፤
1/ where it is necessary to transfer unspent
/ በአንድ የመንግስት መሥሪያ ቤት budget approved for one public body for
ውስጥ ያጋጠመን የበጀት እጥረት that fiscal year to meet shortfall in another
public body’s budget, provided that such
ለማቃለል በበጀት ዓመቱ ለሌላ
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page 9174
፱፻፸
የመንግስት መሥሪያ ቤት የፀደቀ እና additional budget is needed for a
ጥቅም ላይ ያልዋለን በጀት በማዘዋወር previously approved program, sub-
[[
ሲገኝ፡፡”
14/ Article 28 of the Proclamation is deleted and
፲፬/ የአዋጁ አንቀጽ ፳፰ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ replaced by the following new Article 28:
አንቀጽ ፳፰ ተተክቷል፤
“28.Delay in Budget Approval
“፳፰. የበጀት መጽደቅ መዘግየት
1/ If the House of Peoples’ Representatives
/ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እስከ has not approved the annual budget until
አዲሱ የበጀት ዓመት መጀመሪያ the beginning of the new fiscal year,
፱፻፸
2/ The amount disbursed pursuant to sub-
article (1) of this Article shall be deducted
/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () መሠረት
from the annual budget to be approved by
የተላለፈው ገንዘብ በሕዝብ ተወካዮች
the House of peoples’ Representatives.”
ምክር ቤት ከሚጸድቀው የዓመቱ በጀት
ላይ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡” 15/ Article 34 of the Proclamation is deleted and is
replaced by the following new Article 34:
፲፭/ የአዋጁ አንቀጽ ፴፬ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ
አንቀጽ ፴፬ ተተክቷል፤ “34.Grace Period for Capital Budget
“፴፬. ለካፒታል በጀት የሚሰጥ የችሮታ ጊዜ Payments of invoices in connection with capital
expenditure of a program, sub-program or project
በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከተከናወነ
carried out in a fiscal year may be made in the 30
ፕሮግራም፣ ንዑስ ፕሮግራም ወይም
days period following the end of the fiscal year on
ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ የቀረበ
the account of the capital budget of the program,
የፕሮግራሙ፣ የንዑስ ፕሮግራሙ ወይም sub-program or project of the preceding fiscal
የፕሮጀክቱ የካፒታል ወጪ ክፍያ ጥያቄ year.”
የበጀት ዓመቱ ካለቀ በኋላ ባለው ፴ቀን
ጊዜ ውስጥ ከተጠናቀቀው ዓመት
የፕሮግራሙ፣ የንዑስ ፕሮግራሙ ወይም
የፕሮጀክቱ የካፒታል በጀት ላይ ታስቦ
ሊከፈል ይችላል፡፡” 16/ The following new Article 41 is added following
Article 40 of the Proclamation and the existing
፲፮/ ከአዋጁ አንቀጽ ፵ ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ
subsequent Articles from 41 up to Article 79 are re-
አንቀጽ ፵፩ ተጨምሮ፣ ከአንቀጽ ፵፩ እስከ
numbered as Article 42 up to 80, respectively:
አንቀጽ ፸፱ ያሉት ነባር አንቀጾች እንደቅደም
ተከተላቸው አንቀጽ ፵፪ እስከ አንቀጽ ፹
“41.Debt Management Strategy
ሆነው ተሸጋሽገዋል፤
1/ Debt management strategies shall be
“፵፩.የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ
developed by the Minister based on the
/ ሚኒስትሩ ተፈላጊውን የገንዘብ መጠን
overall objective of borrowing appropriate
በተገቢው ጊዜ የመበደርን አጠቃላይ
amounts at appropriate times and in a way
ዓላማ መሠረት ያደረገ እና ወጪ that balance minimization of cost with
መቀነስን ከተረጋጋ ወጪ ጋር ባመዛዘነ stability and taking into consideration the
አፈጻጸም ለመምራት እንዲሁም ብድር level of debt and the ability to repay.
የዕዳ ጫና ሁኔታን እና የመክፈል
አቅምን መሠረት ባደረገ አኳኋን
መውሰድ የሚያስችል የብድር አስተዳደር
ስትራቴጂ ማዘጋጀት አለበት፡፡
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page 9176
፱፻፸
ይችላል፡፡ 3/ The amount set-off in accordance with sub-
/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () article (2) of this Article shall be shown in the
አንቀጽ () ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ following new sub-article (1):
አዲስ አንቀጾች ፸፩፣ ፸እና ፸ ተጨምረው numbered); and the existing subsequent Articles are
again re-numbered as Articles 74 to 83,
ቀጥለው ያሉት ነባር አንቀጾች እንደቅደም
respectively:
ተከተላቸው እንደገና ተሸጋሽገው ከአንቀጽ ፸
እስከ ፹፫ ሆነዋል፤
የተሾመ ወይም የተመደበ ሰው በዚህ አዋጅ failed to submit or ensure the submission of
plans or financial report to the Ministry or
እና በአዋጁ መሠረት በወጡት ደንብ እና
external auditor, failed to take corrective
መመሪያዎች መሠረት እንደሁኔታው ዕቅድ
measures based on audit findings of internal
ወይም የሂሣብ ሪፖርት ለሚኒስቴሩ ወይም
or external audit or ensure that such
ለውጭ ኦዲተር ያላቀረበ ወይም መቅረቡን
measures are taken, in accordance with this
ያላረጋገጠ ወይም በውጭ ኦዲት ወይም
Proclamation, the Regulation and Directives
በውስጥ ኦዲት ሪፖርት በተመለከተው issued hereunder, as the case maybe,
መሠረት አስፈላጊውን እርምጃ ያልወሰደ breaches duty and shall be liable to
ወይም እርምጃ መወሰዱን ያላረጋገጠ እንደሆነ administrative penalty of Birr 5,000 to
ኃላፊነቱን በአግባቡ ባለመወጣቱ ከብር ሺ 10,000.
እስከ ብር ፲ ሺ በሚደርስ ቅጣት ይቀጣል:: 2/ The administrative penalty to be imposed
/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () መሠረት pursuant to sub-article (1) of this Article
shall be for each instance of breach of duty;
የሚጣል አስተዳደራዊ ቅጣት በእያንዳንዱ
provided, however, if a person has been
ኃላፊነቱን በአግባቡ ባለመወጣቱ ምክንያት
penalized for failing to discharge his duty
የሚጣል ይሆናል፤ ሆኖም በሕግ የተጣለበትን
for more than three times the Minister shall
ግዴታ ባለመወጣት ከሦስት ጊዜ በላይ
request the Prime Minister Office or
አስተዳደራዊ ቅጣት የተጣለበት ሰው ከኃላፊነቱ
Ministry of Public Service and Human
እንዲነሳ ሚኒስትሩ እንደ አግባብነቱ ለጠቅላይ
Resource Development, as the case maybe,
ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ወይም ለፐብሊክ to dismiss such person.
ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ጥያቄ
3/ The Minister shall impose and cause the
ያቀርባል፡፡
enforcement of the administrative penalties
/ ሚኒስትሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () እና
provided for under sub-articles (1) and (2)
() መሠረት የሚጣሉ አስተዳደራዊ ቅጣቶችን
of this Article and issue a directive for
ይጥላል እንዲሁም ያስፈጽማል፤ ይህንን
proper implementation thereof.
ለማስፈፀም የሚያስችል ዝርዝር መመሪያም
“73.Using Electronic Methods
ያወጣል፡፡
To enhance the efficiency and effectiveness of
“፸፫.በኤሌክትሮኒክ ዘዴዎች ስለመጠቀም
the public finance administration system
ሚኒስትሩ በዚህ አዋጅ እና በአዋጁ መሠረት
introduced by this Proclamation and the
በሚወጣው ደንብ የተዘረጋው የመንግሥት
Regulation to be issued hereunder, the
ፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት ይበልጥ ቀልጣፋ
Minister shall promote the extensive use of
እና ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ የሚያስችሉ
electronic methods.”
የኤሌክትሮኒክ ዘዴዎች በስፋት ጥቅም ላይ
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፺፪ ሀምሌ ፳ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No.92, 27th July , 2016 …. ..page 9179
፱፻፸
እንዲውሉ ያደርጋል፡፡” 3. Effective Date
This Proclamation shall enter into force on the date of
.አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ
publication in the Federal Negarit Gazette.
ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት