Professional Documents
Culture Documents
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
ማውጫ
Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፷፫/፪ሺ፲፪ ዓ.ም Proclamation No. 1163/2019
Insurance Business (Amendment) Proclamation …Page 12071
የመድን ሥራ /ማሻሻያ/ አዋጅ…………ገጽ ፲፪ሺ፸፩
ማረሚያ ቁጥር ፲፬/፪ሺ፲፪......................ገጽ ፲፪ሺ፸፯ Corrigendum No.14/2020…………………………Page 12077
፴፰/ “በዲጅታል ዘዴዎች የሚሰጥ የፋይናንስ 38/ “digital financial service” means financial
አገልግሎት” ማለት በዲጅታል ዘዴዎች services including payments, remittances
የሚሰጡ የክፍያ፣ የሐዋላ እና የመድን and insurance accessed and delivered
አገልግሎቶችን ያጠቃልላል፤ through digital channels;”
፴፱/ “ታካፉል” ማለት ሰዎች የተወሰነ የገንዘብ 39/ “takaful” means a cooperation between
መዋጮ ከማህበራቸው አባሎች በመሰብሰብ members of a community whereby each
በአባሎቻቸው ላይ ለሚደርስ ጥፋት (loss) member undertakes to contribute a
ወይም ጉዳት(damage) ቀደም ብሎ በተወሰነ certain sum of money to a fund which
የገንዘብ ልክ ለመርዳት የሚያቋቁሙት will be used mutually to assist the
members against a defined loss or
ኅብረት ነው፤
damage;
፵/ “የውጭ ሀገር ዜግነት ያለው ትውልደ 40/ “foreign national of Ethiopian origin”
ኢትዮጵያዊ” ማለት የኢትዮጵያ ተወላጅ means a foreign national of Ethiopian
የሆኑ የውጭ ዜጎችን በትውልድ አገራቸው origin as defined under Proclamation No.
የተለያዩ መብቶች ተጠቃሚ ለማድረግ 270/2002 Providing Foreign Nationals of
በወጣው አዋጅ ቁጥር ፪፻፸/፲፱፻፺፬ ላይ Ethiopian Origin with Certain Rights to
የተሰጠውን ትርጓሜ ይይዛል፣ be Exercised in their Country of Origin;”
፵፩/ “መድን ሰጪ ኩባንያ” ማለት የመድን ሥራ 41/ “insurance company” means a company
እንዲሰራ በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የተሰጠው licensed by the National Bank to
undertake insurance business or an
ኩባንያ ወይም በመንግሥት ባለቤትነት
insurance company owned by the
የተያዘ መድን ሰጪ ነው፤
Government;”
፵፪/ “አነስተኛ መድን” ማለት መሰረታዊ የመድን 42/ “micro insurance” means any form of
መርሆዎችን የሚከተል፣ በአረቦን ክፍያ ላይ protection against risks that is designed
የተመሰረተ፣ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ሰዎች for and accessed by low-income people,
ሊጠቀሙበት የሚያስችል፣ እነዚህን የኅብረተሰብ provided by different categories of
ክፍሎች ከማንኛውም ስጋት ለመከላከል carriers but operating on basic principles
እንዲያስችል የተቀረጸ እና በተለያዩ አነስተኛ of insurance and funded by premiums;”
መድን ሰጪዎች የሚቀርብ የመድን ሽፋን ነው፤
gA ፲፪ሺ፸፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፮ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No.6, 9th Junuary,2020….page 12073
፵፫/ “አነስተኛ መድን ወኪል” ማለት በኢትዮጵያ 43/ “micro insurance agent” means a person
ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የተሰጠው እና አንድ licensed by the National Bank as a micro
ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ አነስተኛ መድን insurance agent who, acts for and on
ሰጪዎች ስም የሚሰራ እና አነስተኛ መድን behalf of one or more micro insurance
ገቢዎችን እና አነስተኛ መድን ሰጪዎችን providers, and engages in intermediary
services;”
የማገናኘት ስራ የሚሰራ ሰው ነው፤
፵፬/ “አነስተኛ መድን ሰጪዎች” ማለት 44/ “micro insurance providers” means
የአነስተኛ መድን ሥራን ለመስራት ብቻ insurers, including those dedicated to
የተቋቋሙትን ጨምሮ መድን ሰጪ deal in micro insurance business and
ኩባንያዎች እና አነስተኛ የፋይናንስ microfinance institutions;”
ተቋማት ናቸው፤
፵፭/ “የኢንሹራንስ መግቢያ ዋጋ (ፕሪሚየም)” 45/ “premium” means the amount of money
ማለት በመድን ፖሊሲ ውስጥ የተገለጸውን an insurer charges to provide the
ሽፋን ለመስጠት መድን ሰጪ coverage described in an insurance
የሚያስከፍለው ገንዘብ ነው፤ policy;”
፵፮/ "ዕዳን መክፈል የሚያስችል ወሰን" ማለት 46/ ‘‘margin of solvency” means the excess
በእያንዳንዱ አብይ የመድን ሥራ ዓይነት of admitted assets over admitted
ተቀባይነት ያለው ሀብት ተቀባይነት ካለው liabilities to be maintained for each main
ዕዳ ሊበልጥበት የሚገባው ወሰን ነው፤ class of insurance business;”
፫/ ከአዋጁ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ (፱) ቀጥሎ 3/ The following new Sub Article (10) is added
የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ (፲) after Sub Article (9) of Article 5 of the
ተጨምሯል፡፡ Proclamation;
፲/ ብሔራዊ ባንክ ለአነስተኛ መድን ሰጪና 10/ “The National Bank may issue a
ለአነስተኛ መድን ወኪል ስለሚሰጥበትና directive prescribing the manner of
ቁጥጥር ስለሚካሄድበት ሁኔታ መመሪያ licensing and supervising micro
ሊያወጣ ይችላል፡፡ insurance provider and micro insurance
agent.”
፬/ የአዋጁ አንቀጽ ፲ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ 4 / Article 10 of the Proclamation is deleted
አንቀጽ ፲ ተተክቷል፡፡ and replaced by the following new article 10:
፲/ የውጭ ሀገር ዜግነት ያለው ትውልደ 10/ Manner of participation of a Foreign
ኢትዮጵያዊ በመድን ሥራ ስለሚሳተፍበት National of Ethiopian Origin in an
ሁኔታ:- Insurance Business
በአንቀጽ ፲፮ ንዑስ አንቀጽ (፭) ላይ የተጣለው
Without Prejudice to the prohibition laid
ክልከላ እንደ ተጠበቀ ሆኖ፣
down under Sub Article (5) of Atricle 16 of
the proclamation,
፩/ የውጭ ሀገር ዜግነት ያለው ትውልደ 1) “A foreign national of Ethiopian origin or
ኢትዮጵያዊ ወይም ሙሉ በሙሉ የውጭ ሀገር an organization owned fully by foreign
ዜግነት ባላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን nationals of Ethiopian origin or jointly by
ባለቤትነት ወይም የውጭ ሀገር ዜግነት foreign nationals of Ethiopian origin and
ባላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያንና በኢትዮጵ Ethiopian nationals are allowed to acquire
ያውያን የጋራ ባለቤትነት የተቋቋመ ድርጅት the shares of Ethiopian insurer or to open
በኢትዮጵያ ውስጥ በተቋቋመ መድን ሰጪ an insurance company;
ኩባንያ የአክሰዮን ባለቤት ወይም መድን ሰጪ
ኩባንያ ማቋቋም ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተደነገገው 2) If a foreign national of Ethiopian origin
አግባብ የውጭ ሀገር ዜግነት ያለው ትውልደ holds a share directly in an insurance
company or indirectly by holding a share
gA ፲፪ሺ፸፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፮ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No.6, 9th Junuary,2020….page 12074
፪/ ብሔራዊ ባንክ የጠለፋ መድን ሰጪን 2/ The National Bank shall issue
directive necessary to supervise a
ለመቆጣጠር አስፈላጊ የሆነ መመሪያ
reinsurer.
ያወጣል፡፡
፫/ ከአንቀጽ ፮(፪-፭)፣ ፳፯(፫)፣ ፴፬ (፪)፣ ፴፱- 3/ All Articles of this Proclamation
are applicable to a reinsurer licensed
፵፭፣ ፵፰-፶፣ ፶፰ እና ፶፱ (እንደተሸጋሸገው)
under the Proclamation except
በስተቀር ሁሉም የአዋጁ ድንጋጌዎች Articles 6 (2-5), 27 (3), 34 (2), 39-
በጠለፋ መድን ሰጪ ላይ ተፈጻሚ 45, 48-50, 58 and 59 (as amended).
ይሆናሉ፡፡
፶፮. በዲጅታል ዘዴዎች የመድን አገልግሎት 56. Digital Insurance Services
ስለመስጠት Minimum conditions to provide
በዲጅታል ዘዴዎች የመድን አገልግሎት digital insurance services shall be
ስለሚሰጥበት ሁኔታ ብሔራዊ ባንክ determined by a National Bank
በመመሪያ ይወስናል፡፡ directive.
፶፯/ የማስታወቂያ ይዘትን ስለመቆጣጠር 57. Regulation of Advertisement
ማናቸውም መድን ሰጪ በማናቸውም ጊዜ The National Bank may at any time
በብሔራዊ ባንክ እምነት ሐሰተኛ፣ አሳሳች፣ direct an insurer to withdraw, amend or
አደናገሪ ወይም የሌላውን ጥቅም የሚጎዳ refrain from issuing a paid radio or
የተከፈለበትን የሬዲዮ ወይም የቴሌቪዥን television announcement, a poster ,
ማስታወቂያ፣ ፖስተር፣ ቢልቦርድ፣ በራሪ billboard, brochure, circular, or other
ወረቀት፣ ሰርኩላር ወይም ሌላ ሰነድ እና document, and a paid advertisement in
የተከፈለበትን የጋዜጣ እና የመጽሄት a regularly published newspaper or
ማስታወቂያ አውጥቶ ቢገኝ መድን ሰጪው magazine that it considers to be false,
ማስታወቂያውን እንዲያቋርጥ፣ እንዲያሻሽል misleading, deceptive, or offensive.
ወይም ከማስተዋወቅ እንዲቆጠብ ብሔራዊ
ባንክ ሊያዘው ይችላል፡፡
፶፰/ የኢንሹራንስ መግቢያ ዋጋ (ፕሪሚየም) ስለመወሰን 58. Determining Insurance Premium
ብሔራዊ ባንከ ዝቅተኛ የኢንሹራንስ መግቢያ
The National Bank may determine an
ዋጋ ለመወሰን ይችላል፡፡ ዝቅተኛ የኢንሹራንስ economic (minimum) premium rate in a
መግቢያ ዋጋ ስለሚወሰንበት ሁኔታ በመመሪያ manner to be specified by a directive.
ሊያወጣ ይችላል፡፡
፶፱/ የመድን አገልግሎት ተጠቃሚዎች መብት ጥበቃ 59. Insurance Services Consumer Protection
የመድን አገልግሎት ተጠቃሚዎችን መብት እና The National Bank may issue directive for
ጥቅም ለማስከበር የሚያስችል መመሪያ ብሔራዊ protecting the right and interest of
ባንክ ሊያወጣ ይችላል፡፡ insurance service consumers.
፷/ ለታካፉል መድን ሰጪ ኩባንያ ፈቃድ ስለመስጠት 60. Licensing and Supervision of A Takaful
እና ሰለመቆጣጠር Insurance Company
፩/ በአዋጁ የመድን ሥራን ለመሥራት እና 1/ Without prejudice to the requirements
ለመቆጣጠር የተደነገጉ ድንጋጌዎች እና specified under the provisions of the
መመሪያዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣ ብሔራዊ Proclamation and directive the National
ባንክ የታካፉል መድን ሥራ ለሚሰራ መድን Bank shall issue directive to prescribe
additional conditions for the licensing and
ሰጪ ፈቃድ ስለሚሰጥበት እና ቁጥጥር
supervision of a takaful insurance
ስለሚያካሄድበት ሁኔታ ተጨማሪ ግዴታዎችን
company.
ለመደንገግ መመሪያዎችን ያወጣል፡፡
gA ፲፪ሺ፸፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፮ ታህሣሥ ፴ qN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No.6, 9th Junuary,2020….page 12077
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ without prejudice to Sub-Article (1) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ብሔራዊ ባንክ ከመደበኛው Article, the National Bank may issue
የመድን ሥራ ጋር የታካፉል አገልግሎት directive to regulate takaful insurance
የሚሰጥበትን ሁኔታ ለመቆጣጠር መመሪያ carried on alongside a conventional
ሊያወጣ ይችላል፡፡ insurance business.
፫. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 3. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall come into force on the date
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ of publication in the Federal Negarit Gazette.
አዲስ አበባ ታህሣሥ ፴ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም Done at Addis Ababa, this 9th day of Junuary 2020
የኢትዮጵያ ምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና Article 65 (1) (a) of the Ethiopian Electoral,
የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፷፪/፪ሺ፲፩ Political Parties Registration and Election’s Code of
አንቀጽ ፷፭ (፩) (ሀ) “ ፬ መቶ ሺ መስራች አባላት Conduct Proclamation No. 1162/2019 Amharic
version which read as “it has 400,000 founding
ሲኖሩት፤” የተባለው “፬ ሺ መስራች አባላት ሲኖሩት፤”
members;” is hereby corrected and shall be read as
ተብሎ ይነበብ።
“it has 4000 founding members;”