You are on page 1of 35

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሀያ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፳ 26th Year No. 20


አዲስ አበባ መጋቢት ፲፮ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA 25th, March 2020
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፸፮/፪ሺ፲፪ ዓ.ም Proclamation No. 1176/2020

የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣ Prevention and Suppression of Terrorism Crimes
አዋጅ………………………………….……….……ገጽ ፲፪ሺ፪፻፴፪ Proclamation …………………………….………Page 12232

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፸፮/፪ሺ፲፪ PROCLAMATION NO. 1176/2020

A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR THE


የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ PREVENTION AND SUPPRESSION OF TERRORISM
CRIMES

የሽብር ድርጊት በሰው ልጆችና ንብረት ላይ ከፍተኛ WHEREAS, act of terrorism is a serious threat to
ጉዳት እያደረሰ የሚገኝ ወንጀል ሲሆን፤ ለአገራችንና ለዓለም peace and security of our Country and International
ህዝብ ሰላምና ደህንነት ከፍተኛ ስጋት መሆኑን በመገንዘብ፤ Community causing serious damage to human and property;

መንግስት የአገርና የህዝብን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ WHEREAS, the Government has the responsibility to
ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ ወንጀሉን ለመከላከልና ለመቆጣጠር maintain peace and security of the country; thus to prevent
ባህሪውን ያማከለ ጠንካራ ቅድመ ጥንቃቄና ዝግጅት ማድረግ and control the crime, necessitate to adopt Legal Framework
እንዲሁም አጥፊዎች ከድርጊታቸው ጋር ተመጣጣኝና that enable to take strong precautionary and preparatory acts

አስተማሪ ቅጣት እንዲያገኙ ለማድረግ የሚያስችል ጠንካራ centered the nature of the crime as well as ensure perpetrators

የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤ received penalty proportional to their acts and gives lesson;

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
፲፪ሺ፪፻፴፫ 12233
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
ኢትዮጵያ የሽብር ድርጊትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር WHEREAS, Ethiopia to prevent and suppress terrorist
የፀረ-ሽብር ዓላማ ካላቸው አገራት ጋር ለመተባበር እና አባል acts, it is believed to be necessary to cooperate with countries

የሆነችባቸውንና የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ ስምምነቶች having Anti-Terrorism as their objectives and to implement
International treaties to which Ethiopia is a party and
በተለይ በተባበሩት መንግስታትና በአፍሪካ ህብረት የተደረጉት
accepted in particular Treaties and resolutions adopted by the
ስምምነቶችንና የተላለፉ ውሳኔዎችን ስራ ላይ ማዋል
United Nations and African Union;
አስፈላጊነቱ የታመነበት በመሆኑ፤

የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ወጥቶ WHEREAS, become necessary to replace the Anti-
የነበረው የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር ፮፻፶፪/፪ሺ፩ በይዘትና Terrorism Proclamation No. 652/2009, a Proclamation were
አፈጻጸም ክፍተቶች የነበሩበት በመሆኑ በዜጎች መብት እና enacted to prevent and suppress terrorism, has substantive

ነጻነት ላይ አሉታዊ ተጽኖ ያሳደረ ሆኖ በመገኘቱ፤ የግለሰቦችን and enforcement loopholes which produced a negative effect

መብቶችና ነፃነቶች በበቂ ሁኔታ ሊያስጠብቅና የህግ አሰፈጻሚ on the rights and freedoms of citizens, with a law that enables
adequately to protect rights and freedoms of individuals and
አካላትን ተጠያቂነት ማስፈን በሚያስችል ሕግ መተካት
prevalence of accountability of law enforcement bodies;
በማስፈለጉ፤

WHEREAS, it has become necessary to create a system


የሽብር ድርጊት ተጎጂዎች የህክምና፣ መልሶ ማቋቋምና
which would enable to provide medical care, rehabilitative
መሰል ተግባራት ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት
and other related support to victims of terrorist acts;
መፍጠር በማስፈለጉ፤
NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55 (5)
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ
of the Constitution of the Federal Democratic Republic of
መንግስት አንቀጽ ፶፭ (፭) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:

PART ONE
ክፍል አንድ
GENERAL
ጠቅላላ

፩.አጭር ርዕስ 1. Short Title

This Proclamation may be cited as the “Prevention and


ይህ አዋጅ “የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር
Suppression of Terrorism Crimes Proclamation
የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፸፮/፪ሺ፲፪” ተብሎ ሊጠቀስ
No.1176/2020”.
ይችላል፡፡
፲፪ሺ፪፻፴፬ 12234
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
2. Definitions
፪.ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር Unless the context requires otherwise, in this

በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- Proclamation:

፩/ “ንብረት” ማለት ተንቀሳቃሽ ወይም የማይንቀሳቀስ፤ 1/ “Property” means any movable or immovable;
corporeal or incorporeal property;
ግዙፍነት ያለው ወይም የሌለው ማንኛውም ሀብት ነው፤
፪/ “የሽብር ወንጀል” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫፣ 2/“Terrorism Crime” means those criminal acts

ከአንቀጽ ፭ እስከ አንቀጽ ፲፩፣ አንቀጽ ፳፱ እና ፴ provided under Articles 3, 5 to 11, 29, and 30 of this
Proclamation;
የተመለከቱት ወንጀሎች ናቸው፤
፫/ “ድርጅት” ማለት ህጋዊ ሰውነት ያለው አካል ወይም 3/ “Organization” means a juridical person or any group
ሁለትና ከሁለት በላይ አባላትን የያዘ ማህበር ወይም or association consisting of two or more members;
የተደራጀ ማንኛውም ቡድን ነው፤ 4/ “Terrorist Organization” means an Organization
፬/ “አሸባሪ ድርጅት” ማለት በዚህ አዋጅ መሰረት proscribed as Terrorist Organization in accordance
በአሸባሪነት የተሰየመ ድርጅት ነው፤ with this Proclamation:

5/ “Property Associated with Terrorism Crime” means


፭/ “ከሽብር ወንጀል ጋር የተገናኘ ንብረት” ማለት ለሽብር
property used for committing terrorism crime, direct
ወንጀል መፈጸሚያነት የዋለ ንብረት፣ በቀጥታም ሆነ
or indirect proceeds of the crime, property produced
በተዘዋዋሪ በወንጀሉ የተገኘው ንብረት፣ ከወንጀሉ
from proceeds of the crime, and includes, when the
በተገኘው ንብረት የተፈራው ንብረት ወይም በእነዚህ
property obtained through these conditions is not
ሁኔታ የተገኘው ንብረት ያልተገኘ እንደሆነ ተመጣጣኝ found, equivalent property of the offender;
ግምት ያለው የወንጀል ፈጻሚው ንብረትን ያጠቃልላል፤
፮/ “ማቀድ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፫ ላይ ሽብር 6/ “Planning” means to identify or decide the condition,
place, time the terrorist act is to be carried out or
ወንጀልን ለመፈጸም ከማሰብ ባለፈ ወንጀሉን
similar matters beyond the mere intention of
የሚፈጽምበት ሁኔታ፣ ቦታ፣ ጊዜ ወይም መሰል ጉዳዮች
committing the crime;
የመለየት ወይም የመወሰን ተግባር ማከናወን ነው፤
7/ “Public Service” means an infrastructure organized to
፯/ “የህዝብ አገልግሎት” ማለት ለህዝብ አገልግሎት provide service to the public such as water supply,
ለመስጠት የተደራጀ የመሰረተ ልማት ሲሆን እንደ ውኃ electric power supply, telecommunications and similar
ልማት፣ መብራት ኃይል፣ ቴሌኮሚኒኬሽን፣ other infrastructure, electronics, information
የኤሌክትሮኒክስ፣ የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን፣ communication, information telecommunication,
የትራንስፖርት ፣ የፋይናንስ ተቋም ወይም እነዚህን transport, finance or similar other institutions or
የመሰሉ ተቋማት ወይም ስርዓቶችን ያካትታል፤ systems;

፰/ “መንግስት” ማለት የኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት 8/ “Government” means any of those Regional States
specified under Article 47(1) of the Constitution of the
ወይም የክልል አስተዳር ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም
Federal Democratic Republic of Ethiopia and includes
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የድሬዳዋ አስተዳደርን
the Addis Ababa and Dire Dawa Cities
ይጨምራል፤
Administrations;
፲፪ሺ፪፻፴፭ 12235
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፱/ “ዓለም አቀፍ ድርጅት” ማለት ማለት በዓለምአቀፍ 9/ “International Organization” means an Organization
ስምምነት አማካኝነት በሀገራት አባልነት የተመሰረት established by treaty or other instrument comprising of

ድርጅት የተባበሩት መንግስታት፤የአፍሪካ ህብረት two or more countries such as the Unite Nations,
African Union, European Union or similar
፤የአውሮፓ ህብረት እና ተመሳሳይነት ያላቸውን
Organizations but does not include Private
ድርጅቶች የሚመለከት ሲሆን ሆኖም የግል ዓለምአቀፍ
International Organizations;
ድርጅቶችን አይጨምርም፤

፲/ “የወንጀል ህግ” ማለት በአዋጅ ቁጥር ፬፻፲፬/፲፱፻፺፮ ዓ.ም 10/ “Criminal Code” means the Criminal Code of the
የወጣው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ Federal Democratic Republic of Ethiopia proclaimed
የወንጀል ህግ ነው፤ by Proclamation No. 414/2004;
፲፩/ “ፖሊስ” ማለት የፌደራል ፖሊስ ወይም ውክልና 11/ “ Police " means Federal Police or Delegated Regional
የተሰጠው የክልል ፖሊስ ነው፡ Police;
፲፪/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም ድርጅት ነው፤ 12/ “Person” means a Natural Person or Juridical Person;

፲፫/ ማንኛውም በወንድ ጾታ የተገለጸው ድንጋጌ ሴትንም 13/ Any expression in the Masculine gender includes the

ይጨምራል፡፡ Feminine.

PART TWO
ክፍል ሁለት

TERRORISM AND RELATED CRIMES


ስለሽብር እና ተያያዥ ወንጀሎች
3. Terrorist Acts
፫.የሽብር ድርጊት 1/ Whosoever, with the intention of advancing political,
religious or ideological causes for terrorizing, or
፩/ ማንኛውም ሰው የፖለቲካ፣ የሃይማኖት ወይም የርዕዮተ
spreading fear among the public or section of the public
ዓለም ዓላማን ለማራመድ በማሰብ ህዝብን ወይም የተወሰነ
or coercing or compelling the Government, Foreign
የህብረተሰብን ክፍል ለማሸበር ወይም መንግስትን፣ የውጭ Government or International Organization:
አገር መንግስትን ወይም ዓለም አቀፍ ድርጅትን
ለማስገደድ፡-
ሀ) በሰው አካል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ፤
a) Causes serious bodily injury to person;
ለ) የሰውን ሕይወት ለአደጋ ያጋለጠ፤ b) Endangers the life of a person;
ሐ) ሰውን ያገተ ወይም የጠለፈ፤ c) Commits hostage taking or kidnapping;
መ) በንብረት፣ በተፈጥሮ ሐብት ወይም አካባቢ ላይ d) Causes damage to property, natural resource or
ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ፤ ወይም environment; or
ሠ) የሕዝብ ወይም ማህበራዊ አገልግሎት እንዳይሰጥ e) Seriously obstructs public or social service; is
በከፍተኛ ሁኔታ ያስተጓጎለ፤እንደሆነ ከአስር ዓመት punishable with rigorous imprisonment from ten
እስከ አስራ ስምንት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት years to eighteen years.
ይቀጣል፡፡ ‹‹
፲፪ሺ፪፻፴፮ 12236
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰውን አላማ 2/ Where the action taken to achieve the causes mentioned
ለማስፈጸም ፣ የተፈጸመው ተግባር፣ ሰውን መግደል in Sub-article (1) of this Article is causing death of

ወይም በታሪካዊ ወይም የባሕል ቅርስ ወይም የመሰረተ person or causing serious damage to historical or
cultural heritages or infrastructure or property or natural
ልማት አውታሮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ እንደሆነ
resource environment the punishment shall be rigorous
ከአስራ አምስት ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ በሚደርስ ጽኑ
imprisonment from Fifteen years to life or death.
እስራት ወይም በሞት ይቀጣል፡፡
4. Exception
፬.ልዩ ሁኔታ
የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል (ሠ)
Notwithstanding to the provision of Article 3 sub-article
ቢኖርም የሕዝብ አገልግሎት መስተጓጎል የተከሰተው በህግ
(1) (e), obstruction of public service caused by a strike and
ዕውቅና የተሰጠን እንደ የስራ ማቆም አድማ፣ ሰላማዊ ሰልፍ፣ the obstruction is related to the institution or profession of
ስብሰባ ወይም መሰል መብት ለመተግበር በሚፈጸም ሂደት the strikers or exercising rights recognized by law such as
ምክንያት እንደሆነ የሽብር ድርጊት ሆኖ አይቆጠርም፡፡ demonstration, assembly and similar rights shall not be
deemed to be a terrorist act.
፭.የሽብር ድርጊት ለመፈጸም መዛት
5. Intimidation to Commit Terrorist Act
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ የተመለከተውን የሽብር ድርጊት
1/ Whosoever intimidates to commit any of the terrorist acts
ለመፈጸም የዛተ ሰው ከአንድ ዓመት እስከ አምስት ዓመት provided for under Article 3 of this Proclamation shall
በሚደርስ ፅኑ እስራት ይቀጣል፡፡ be punished with rigorous imprisonment from one year
to five years.
፪/በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሰረት ዛቻ
2/ Intimidation provided for in Sub-article (1) of this Article
የሚያስቀጣው የዛተው ሰው አደርገዋለሁ ወይም shall be punishable by taking into consideration the
አስደርገዋለሁ ያለውን ድርጊት ለመፈጸም ያለበት ሁኔታ condition or opportunity under which the intimidator
ወይም ያለው ዕድል ወይም ያደረገው መዛት በህብረተሰቡ intends to carry out or cause to carry out or the terror
ወይም በህብረተሰቡ የተወሰነ ክፍል ላይ የፈጠረውን that he has created among the public or sections of the
ወይም ሊፈጥር የሚችለውን ሽብር በማገናዘብ ይሆናል፡፡ public.

፮. የሽብር ወንጀል ለመፈጸም ማቀድ እና መሰናዳት 6. Planning and Preparation for Commission of Terrorist
Acts
፩/ማንኛዉም ሰዉ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፫ ላይ 1/ Whosoever undertakes act of plans to commit any of the
የተመለከተውን የሽብር ወንጀል ለመፈጸም የማቀድ terrorist acts provided for under Article 3 of this
ተግባር የፈፀመ እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ ሰባት Proclamation shall be punishable with rigorous
ዓመት በሚደርስ ፅኑ እሥራት ይቀጣል፡፡ imprisonment from three years to seven years.

፪/ ማንኛዉም ሰዉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ የተመለከተውን 2/ Whosoever makes preparation to commit any of the
terrorist acts provided for under Article 3 of this
የሽብር ድርጊት ለመፈጸም የመሰናዳት ተግባር የፈፀመ
Proclamation shall be punishable with rigorous
እንደሆነ ከአምስት ዓመት እስከ አስራ ሁለት ዓመት
imprisonment from five years to twelve years.
በሚደርስ ፅኑ እስራት ይቀጣል፡
፲፪ሺ፪፻፴፯ 12237
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

፯. የሽብር ወንጀል ለመፈጸም ማደም 7. Conspiracy to Carry Out Terrorist Acts

ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ የተመለከተውን Whosoever commit conspiracy to carry out or cause to
የሽብር ወንጀል ለመፈጸም ወይም እንዲፈጸም ለማድረግ carry out terrorist acts provided for under Article 3 of this
ያደመ እንደሆነ ከአምስት ዓመት እስከ አስራ ሁለት ዓመት Proclamation shall be punishable with rigorous
በሚደርስ ፅኑ እስራት ይቀጣል፡፡ imprisonment from five years to twelve years.

፰. በሽብር ድርጊት በሐሰት ስለማስፈራራት 8. False Threat of Terrorist Act


ማንኛውም ሰው ሐሰተኛ መሆኑን እያወቀ የሽብር ድርጊት Whosoever while knowing that it is false, causes shock,
እንደተፈጸመ ወይም እየተፈጸመ እንደሆነ ወይም fear, anxiety, or worry in the public or in the society or
እንደሚፈጸም በማንኛውም መንገድ በመግለጽ ወይም የሀሰት certain section of the society by expressing through any
ድርጊት በመፈጸም በህዝብ ወይም በህብረተሰብ ወይም means or performing false act that a terrorist act has been

በተወሰነ የህብረተሰብ ክፍል ውስጥ ድንጋጤን፣ ሽብርን፣ or is being or will be committed shall be punishable with
simple imprisonment or if the act caused damage rigorous
መረበሽን ወይም ስጋትን የፈጠረ እንደሆነ በቀላል እስራት
imprisonment from three years to ten years.
ወይም ነገሩ ጉዳት ያስከተለ እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ
አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡
፱.ድጋፍ ማድረግ
9. Rendering Support
፩.ማንኛውም ሰው የሽብር ወንጀል አፈጻጸምን በቀጥታም ሆነ 1/ Whosoever knowingly supports or assists directly or
በተዘዋዋሪ መንገድ እያመቻቸ ወይም እየረዳ መሆኑን indirectly the commission of a terrorist act or with the
እያወቀ ወይም ሽብርተኛ ድርጅትን ለመርዳት በማሰብ፡- intent to support a terrorist Organization:

ሀ) ሰነድ ወይም መረጃ ያዘጋጀ፣ ያቀረበ ሰጠ፤ ወይም a) Prepares, provides or hands over documents or
information;
ለ) የክህሎት፣ የምክር ፣ የሙያ ድጋፍ የሰጠ፤ወይም
b) Provides technical, counseling or professional
support;
ሐ) ማንኛውንም ፈንጂ፣ ድማሚት፣ ተቀጣጣይ ንጥረ- c) Prepares, makes available, provides, or sales any
ነገሮችን፣ የጦር መሳሪያ ወይም ሌላ ገዳይነት ያለው explosive, dynamite, inflammable substances,
መሳሪያ ወይም መርዛማ ንጥረ-ነገሮች፣ ያዘጋጀ፣ firearms or other lethal weapons or poisonous
ያቀረበ፣ የሰጠ፣ የሸጠ፤ ወይም substances; or
መ) ስልጠና የሰጠ ወይም አባላትን የመለመለ፤እንደሆነ d) Provides training or recruits members;is punishable

ከሰባት ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት በሚደርስ with rigorous imprisonment from seven years to

ፅኑ እስራት ይቀጣል፡፡ fifteen years.

፪/ የተደረገው ድጋፍ የንብረት የሆነ እንደሆነ በወንጀል 2/ Where the support is of a property nature, the Prevention
ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ህጋዊ አስመስሎ and Control of Money Laundering and Financing of
ማቅረብ እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን Terrorism Proclamation No. 780/2013 shall be

ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር applicable.

፯፻፹/፪ሺ፭ መሰረት ይቀጣል፡፡


፲፪ሺ፪፻፴፰ 12238
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ (፩) ወይም (፪) የተመለከተውን ተግባር 3/ A person who commits the acts provided for under Sub
የፈጸመ ሰው ዋናው የሽብር ወንጀል ባይፈጸምም ወይም Article (1) or (2) of this Article shall be punished with

ድጋፍ ማድረጉ ተለይቶ ለታወቀ አንድ የሽብር ወንጀል rendering supports though the principal offence was not
committed or the support has no relationship with the
ለመፈጸም ከሚደረግ ዝግጅት ጋር ወይም የሽብር ወንጀሉን
preparation of the specific terrorist act or with the
ከሚፈጽመው ሰው ጋር ግንኙነት ባይኖረውም ለሽብር
offender.
ወንጀል ድጋፍ ማድረግ ሆኖ ይቀጣል፡፡ ‹‹

፬. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ድርጊት 4/ Where the acts provided for under Sub-article (1) of this
የተፈጸመው በቸልተኝነት እንደሆነ ቅጣቱ ከአንድ ዓመት Article are committed by negligence, the punishment
እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት ይሆናል፡፡ shall be simple imprisonment from one year to five
years.

፭) በዚህ አንቀፅ ከንዑስ አንቀፅ ፩ እስከ ፬ የተደነገገው ቢኖርም 5/ Notwithstanding to Sub Article 1 to 4 of this Article a
በሰብአዊ ተግባር ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች የሚያደርጉት humanitarian aid given by Organizations engaged in

ሰብአዊ እርዳታ ወይም ሌላውን ሰው የመርዳት የህግ humanitarian activities or a support made by a person

ኃላፊነት ያለበት ሰው ተግባርና ኃላፊነቱን ለመወጣት ብቻ who has legal duty to support other is not punishable
for the support made only to undertake function and
የሚያደርገው ድጋፍ አያስቀጣም፡፡
duty.
፲. ማነሳሳት 10. Incitement
፩/ማንኛውም ሰው ሆን ብሎ ሌላውን ሰው በመጎትጎት፣ ተስፋ 1/ Whosoever to cause the commission of one of the
በመስጠት፣ በገንዘብ፣ በስጦታ፣ በማስፈራራት ወይም crimes provided for in Article 3 of this Proclamation,

በማናቸውም ሌላ መሰል ዘዴ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፫ ላይ intentionally incites another person by inducing,

የተመለከተውን ወንጀል እንዲፈጽም ያነሳሳ ሆኖ ወንጀሉ promises, money, gift, threat or any other similar means
shall be punishable with a punishment provided for the
የተፈጸመ ወይም የተሞከረ እንደሆነ ለወንጀል
offence provided that the crime was attempted or
በተቀመጠው ቅጣት ይቀጣል፡፡
committed

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provision of Sub-article (1) of this
Article, whosoever in clear manner incites by
ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፫ ላይ የተመለከተ
statement, writing, using image or by any other
ወንጀል እንዲፈጸም ለማድረግ በንግግር፣ በጽሑፍ፣ በስዕል
conduct to cause the commission of any of the acts
ወይም በሌላ ማንኛውም አድራጎት በግልጽ ሁኔታ ቅስቀሳ
provided for under Article 3 of this Proclamation or
ያደረገ፣ ወይም እንደዚህ ዓይነት ይዘት ያለው ነገር
publish, produce, communicate, distribute, store, sell,
መሆኑን እያወቀ ያተመ፣ ያሳተመ፣ ያስተላለፈ፣ ያሰራጨ፣
or make available to the public through any means
ያከማቸ፣ የሸጠ፣ ወይም በሌላ ማንኛውም መንገድ ለህዝብ anything with substance of such kind shall be
ተደራሽ ያደረገ እና ወንጀሉ የተፈጸመ ወይም የተሞከረ punishable with rigorous imprisonment from three
እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ year to seven years, provided that the crime was
ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡ attempted or committed.
፲፪ሺ፪፻፴፱ 12239
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ የወንጀል ህጉ አንቀጽ ፴፮ (፪) ቢኖርም በዚህ አንቀጽ 3/ Notwithstanding the provision of Sub-article (2) of
ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) የተመለከተው የወንጀል Article 36 of the Criminal Code, where the act

ድርጊት ተፈጽሞ፣ እንዲፈጸም የተፈለገው የሽብር mentioned has been committed as provided for in Sub-
article (1) or (2) of this Article but the intended crime
ወንጀል ያልተሞከረ ወይም ያልተፈጸመ እንደሆነ በንኡስ
has not materialized or attempted, the person who
አንቀጾቹ የተመለከቱትን ድርጊቶች የፈጸመ ሰው ከአንድ
commits the acts mentioned in the sub-articles shall be
ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት
punished with rigorous imprisonment from one year to
ይቀጣል፡፡
five years.

፲፩. ከሽብር ወንጀል ጋር የተገናኘ ንብረትን ስለመያዝ 11. Possessing Property Associated with Terrorism Crime

፩/ ከሽብር ወንጀል ጋር የተገናኘ ንብረት መሆኑን 1/ Whosoever, knowing that the property is associated with
እያወቀ ንብረቱን ይዞ የተገኘ ወይም የተገለገለበት terrorism crime, is found in possession of such property
ማንኛውም ሰዉ የንብረቱ መወረስ እንደተጠበቀ ሆኖ or makes use of it shall, without prejudice to the
ከሶስት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ፅኑ confiscation of the property, be punishable with
እሥራት ይቀጣል፡፡ rigorous imprisonment from three years to ten years.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ድርጊት 2/ Where the act provided under sub-article (1) of this
article is committed by negligence, the punishment
የተፈጸመው በቸልተኝነት እንደሆነ ቅጣቱ ከአንድ
shall be rigorous imprisonment from one year to three
ዓመት እስከ ሶስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት
years.
ይሆናል፡፡

፲፪. በጠቋሚ እና በምስክር ላይ የሚፈጸም ወንጀል 12. Crimes Committed Against Whistleblowers and
Witnesses

፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ በተመለከተ ወንጀል ጠቋሚ 1/ Whosoever interferes to prevent a person who may be
ወይም ምስክር ሊሆን የሚችል ወይም ማስረጃ ያለው whistleblower or witness or who has evidence of

ሰው፤ መረጃውን ወይም ማስረጃውን ለፍትሕ አካላት crime provided under this proclamation from giving

እንዳይሰጥ ወይም በምርመራ ወይም በክርክር ሂደት information or evidence to justice authorities or being
a witness in an investigation or judicial proceeding
ምስክር ሆኖ እንዳይቀርብ በእርሱ ወይም ከእርሱ ጋር
by using sabotage, violence, threat or by extending
የቅርብ ግንኙነት ባለው ሰው ላይ የተንኮል፣ የኃይል
undue advantage, by inducements or getting involved
ስራ፣ የማስፈራራት፣ የማይገባ ጥቅም በመስጠት ወይም
in any other way against such person or a person who
በመደለል፣ ወይም በሌላ ማንኛውም መንገድ ጣልቃ
has close relationship with him shall be punished
በመግባት የከለከለ እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ ሰባት
with rigorous imprisonment from three years to seven
ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡ years.

፪/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ የተመለከተ ወንጀልን


2/ Whosoever assaults, threats, suppresses or harms any
አስመልክቶ ጥቆማ ወይም መረጃ የሰጠን፣ ወይም
person or a person who has close relationship with
ምስክር ሆነ የቀረበን ሰው መረጃ በመስጠቱ ወይም
such person, who gave information or evidence to
ምስክር ሆኖ በመቅረቡ ምክንያት፤ በእርሱ ላይ ወይም justice authorities or appeared as witness in an
ከእርሱ ጋር የቅርብ ግንኙነት ባለው ሰው ላይ ጥቃት፣ investigation or judicial proceeding of crime
፲፪ሺ፪፻፵ 12240
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
ማስፈራራት፣ ወይም ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ከሶስት provided for in this Proclamation shall be punishable
ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት with rigorous imprisonment from three years to seven

ይቀጣል፡፡ years.

፫.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) የተመለከተው 3/ Where the crime mentioned in Sub-article (1) or (2)

ወንጀል በተበዳይ ላይ ከባድ የአካል ወይም የጤና ጉዳትን of this Article entailed grave harm to the body or
health of the victim or his death, the relevant laws
ወይም ሞትን አስከትሎ እንደሆነ፤ እነዚህን ወንጀሎች
related to these crimes shall apply concurrently.
በሚመለከት አግባብነት ያላቸው ህጎች በተደራቢነት
ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
፲፫.በዳኝነት እና ህግ አስፈጻሚ አካላት ላይ ስለሚፈጸም 13. Crimes Committed Against the Judiciary and
ወንጀል Executive Organs

፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ በተመለከተ ወንጀል


1/ Whosoever obstructs the functions of a person who is
መከላከል፣ ምርመራ፣ ክስ ወይም የዳኝነት ስራ
engaged in the prevention, investigation, prosecution or
የሚሰራ ሰው የስራ ግዴታው የሆነውን ተግባር
judicial proceeding proper to his office concerning
እንዳያከናውን በዛቻ፣ በማስገደድ ወይም በኃይል
crimes provided for in this Proclamation or prevents
ድርጊት ያሰናከለ ወይም ይህን ግዴታውን him from carrying out his duties by using intimidation,
እንዳያከናውን ወይም ማድረግ የሌለበትን coercion, violence or any other means of intimidation
እንዲያደርግ ያደረገ ወይም ከእርሱ ጋር የቅርብ against him or a person who has close relationship with
ግንኙነት ባለው ሰው ላይ የዛቻ፣ የኃይል ድርጊት him or causing the performance or omission of an act in
ወይም በማንኛውም የማስገደጃ መንገድ በመጠቀም violation of his duty, shall be punishable with rigorous
ተግባሩን ያሰናከለ ወይም የማስገደድ ተግባር የፈጸመ imprisonment from three years to seven years.

እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ


ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡
፪/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ በተመለከተ ወንጀል 2/ Whosoever causes bodily injury, threatens or use
የመከላከል፣ የምርመራ፣ የክስ ወይም የዳኝነት ስራ violence against an individual who assists a person

የሚሰራ ሰውን በስራው የሚረዳውን ሰው የደበደበ፣ engaged in the prevention, investigation, prosecution or
judicial proceedings of crime provided under this
ያስፈራራ ወይም የኃይል ድርጊት የፈጸመበት እንደሆነ
Proclamation shall be punishable with rigorous
ከሶስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ
imprisonment from three years to seven years.
እስራት ይቀጣል፡፡

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) 3/ Where the crimes provided for under Sub-article (1) and
የተመለከተው ወንጀል በተበዳይ ላይ ከባድ የአካል (2) of this Article entailed grave harm to the body or
ወይም የጤና ጉዳትን ወይም ሞትን አስከትሎ health of the victim or his death, the relevant laws
እንደሆነ፤ እነዚህን ወንጀሎች በሚመለከት አግባብነት related to these crimes shall apply concurrently.
ያላቸው ህጎች በተደራቢነት ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
፲፪ሺ፪፻፵፩ 12241
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፲፬. ማስረጃ በማጥፋት ስለሚፈጸም ወንጀል 14. Crimes Commited By Destroying Evidence
፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ በተመለከተ ወንጀል 1/ Whosoever destroys, damage, or hide any evidence to be
በምርመራ ወይም በፍርድ ክርክር ሂደት ላይ ማስረጃ used in the course of investigation or judicial
ሆኖ ሊቀርብ የሚችል ማስረጃን ያጠፋ፣ ያበላሸ ወይም proceedings of crime provided under this proclamation

የደበቀ እንደሆነ ከአንድ ዓመት እስከ ሶስት ዓመት shall be punishable with one year to three years

በሚደርስ ፅኑ እስራት ይቀጣል፡፡ rigorous imprisonment.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ተግባር


2/ Where the acts provided for under Sub-article (1) of this
አፈጻጸም ከባድ በሆነ ጊዜ ወይም ማስረጃው የሽብር Article committed in grave manner or where the
ወንጀል ምርመራ ወይም ክርክር ሂደት ውስጥ እንደ evidence considered as substantial in the investigation
ዋና ማስረጃ ሊታይ የሚችልና ወንጀሉን ለማስረዳት or judicial proceeding of terrorism crime and to be used
የሚውል ዓይነት ሲሆን ቅጣቱ ከሶስት ዓመት እስከ to prove such crime, the punishment shall be rigorous
አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይሆናል፡፡ imprisonment from three years to ten years.

፲፭. አለማስታወቅ እና ተጠርጣሪን መርዳት 15. Failure to Notify and Aiding a Suspect

1/ Whosoever without justifiable cause fails to


፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫፣ ፮፣ ፯፣ ፱፣ ፲
immediately notify to the police or appropriate law
እና ፲፩ ከተመለከቱ የሽብር ወንጀሎች ውስጥ አንዱ
enforcement organ knowing that any act provided for in
ሊፈጸም፣ እየተፈጸመ ወይም የተፈጸመ መሆኑን እያወቀ
Articles 3, 6, 7, 9 to 10 of this Proclamation is about to
ወይም የወንጀል ፈጻሚውን ማንነት እያወቀ በቂ
be committed, being committed or committed or the
ምክንያት ሳይኖረው ወዲያውኑ ለፖሊስ ወይም አግባብ
identity of the suspect shall be punishable with rigorous
ላለው ህግ አስፈጻሚ አካል ያላስታወቀ እንደሆነ ከአንድ
imprisonment from one year to three years.
ዓመት እስከ ሶስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት
ይቀጣል፡፡
፪/ ወንጀልን አለማስታወቁ ከባድ ሲሆን በተለይም መረጃው 2/ Where the failure to notify is grave and in particular
ቀድሞ ደርሶ ቢሆን የወንጀሉን መፈጸም መከላከል where the notification made in advance could have
ወይም መቆጣጠር የሚቻል ዓይነት ሲሆን ቅጣቱ ከሶስት prevented or contained the commission of the crime,

ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት the punishment shall be rigorous imprisonment from

ይቀጣል፡፡ three years to seven years.

፫/ ማንኛውም ሰው እያወቀ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 3/ Whosoever knowingly saves from prosecution, a person
ከተጠቀሱት ወንጀሎች በአንዱ የተጠረጠረን ወይም who is suspected or accused of committing one of the

የተከሰሰን ሰው አስቀድሞ በማስጠንቀቅም ሆነ በመደበቅ፣ crimes provided for under Sub-article (1) of this Article

ዱካውን በመሸሸግ ወይም በማጥፋት፣ የሚደረግ whether by warning him or hiding him, by concealing
or destroying the traces, by misleading the
ምርመራን በማሳሳት ወይም በሌላ ማናቸውም መንገድ
investigation, or in any other way, shall be punished
ተከሶ እንዳይቀርብ የረዳ እንደሆነ ከሶስት ዓመት እስከ
with rigorous imprisonment from three years to five
አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡
years.
፲፪ሺ፪፻፵፪ 12242
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፬) ወንጀሉን መከላከል ወይም ምርመራ በአግባቡ 4/ Notwithstanding the fact that it has been possible to
ተከናውኖ ማስቀጣት የተቻለ ወይም ተጠርጣሪን prevent the crime or to cause the punishment of a suspect

መያዝ የተቻለ ቢሆንም የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ by successfully carrying out investigation or to arrest the
suspect the provisions of (1), (2) and (3) of this Article
(፩ ፣ (፪) እና (፫) ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
shall be applicable.
፭) የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ግዴታ 5/ Sub-article (1) of this Article shall not be applicable to a
በህግ ምስጢር ያለመግለጽ መብት ያላቸው ወይም person who has a legal right or obligation not to disclose

ግዴታ ያለባቸው ሰዎች ላይ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ confidential information. Provided, however, a person

ሆኖም ወንጀሉ ሊፈጸም ወይም እየተፈጸመ ስለመሆኑ who has the information that a crime is about to be
committed or is being committed shall not raise such right
መረጃ ያለው ሰው ይህንን መብት ወይም ግዴታ
or obligation as a defense.
እንደመከላከያ ለማቅረብ አይችልም፡፡

፲፮. ስለምስክሮች ጥበቃ 16. Witness protection

፩/ ማንኛውም ሰው የሽብር ወንጀልን በሚመለከት ጠቋሚ 1) Where the life, wellbeing of property of any person or

ወይም ምስክር በመሆኑ ምክንያት የእርሱ ወይም his family is endangered for being a witness or

የቤተሰቡ ህይወት፣ አካል ወይም ንብረት ለአደጋ whistleblower of terrorist crimes, he shall be given
protection in accordance with the Protection of
የተጋለጠ እንደሆነ በወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች
Witnesses and Whistleblowers of Criminal Offences
ጥበቃ አዋጅ ቁጥር ፮፻፺፱/፪ሺ፫ መሰረት ጥበቃ
Proclamation No.699/2010.
ይደረግለታል፡፡

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እንደተጠበቀ ሆኖ 2) Without prejudice to Sub-Article (1) of this Article, the
ጉዳዩን የሚመለከተው ፍርድ ቤት የሚከተሉትን court hearing the case may take the following
እርምጃዎች ሊወስድ ይችላል፡፡ measures:

ሀ) ክሱ የሚሰማበትን ቦታ መቀየር፤
a) Change the Venue;

ለ) በፍርድ ቤቱ እየተካሔዱ ያሉ የክስ መስማት b) Cause not to publish or record the court
ሂደቶች በከፊልም ሆነ በሙሉ እንዳይታተሙ proceedings in part or in whole or to be released in

ወይም በማናቸውም መንገድ እንዳይገለጹ any form.

መወሰን፡፡
፫/ ማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3) Whosoever contravenes the order made in

መሠረት የተሰጠን ትዕዛዝ የተላለፈ እንደሆነ በቀላል accordance with Sub-article (2) of this Article shall

እስራት ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ በክርክሩ አካሄድ be punished with simple imprisonment; where the act
hinders the judicial
ላይ እንቅፋት የፈጠረ ወይም ምስክሩን ለአደጋ
proceedings or endangers the witness, the
ያጋለጠ እንደሆነ ከአንድ ዓመት እስከ ሰባት ዓመት
punishment shall be rigorous imprisonment from one
በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከሃምሳ ሺህ ብር በማይበልጥ
year to seven years and with fine not exceeding Birr
መቀጮ ይቀጣል፡፡
fifty thousands.
፲፪ሺ፪፻፵፫ 12243
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

፲፯. የህግ ሰውነት የተሰጠው ድርጅት የወንጀል ተካፋይነት 17. Participation of Juridical Person in the Commission
of a Crime
፩/ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ፺ (፩) ፣ (፫) እና (፬) ላይ 1/ Notwithstanding Sub-article (1), (3) and (4) of Article
የተደነገገው ቢኖርም በዚህ አዋጅ የተደነገገው 90 of the Criminal Code, where the crime provided for

ወንጀል የተፈፀመው የሕግ ሰውነት በተሰጠው in this Proclamation is committed by a juridical person
the punishment shall be:
ድርጅት እንደሆነ ለወንጀሉ የሚጣለው ቅጣት፡-
ሀ)በቀላል እስራት ወይም እስከ አምስት ዓመት a) From Birr one hundred thousand to two hundred
በሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሆነ ከአንድ መቶ ሺህ thousand birr for simple imprisonment or rigorous
ብር እስከ ሁለት መቶ ሺህ ብር፤ imprisonment up to five years;

ለ) ከአምስት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ b) From Birr two hundred thousand to five hundred
እስራት እንደሆነ ከሁለት መቶ ሺህ ብር እስከ thousand birr for rigorous imprisonment from five

አምስት መቶ ሺህ ብር፤ to ten years;

ሐ) ከአስር ዓመት እስከ ሃያ ዓመት በሚደርስ ጽኑ c) From Birr five hundred thousand to one million
እስራት እንደሆነ ከአምስት መቶ ሺህ ብር እስከ birr for rigorous imprisonment from ten year to

አንድ ሚሊዮን ብር፤ twenty years;

መ) ከሃያ ዓመት በላይ ወይም በዕድሜ ልክ ጽኑ d) From Birr one million to one million five hundred
thousand birr for rigorous imprisonment above
እስራት ወይም በሞት እንደሆነ ከአንድ ሚሊዮን
twenty years or life imprisonment or death;
ብር እስከ አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ብር፤
በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ከተደነገገው ቅጣት 2/ In addition to the punishment provided for in sub-article

በተጨማሪ ፍርድ ቤቱ በዐቃቤ ህግ ጠያቂነት ወይም (1) of this Article, the court may order the dissolution

በራሱ አነሳሽነት ድርጅቱ እንዲፈርስ ወይም ንብረቱ of the juridical person or confiscation of its property
upon request by the public prosecutor or on its own
እንዲወረስ ሊወስን ይችላል፡፡
motion.

፫/ በዚህ አንቀጽ መሰረት የድርጅቱ መቀጣት የድርጅቱ 3/ The Punishment imposed on the juridical person in
accordance with this Article shall not discharge the
ኃላፊዎች ወይም ሠራተኞች በየግላቸው ላደረጉት
officials or employees of the juridical person from
ወንጀል ሊወሰንባቸው የሚገባውን ቅጣት አያስቀርም፡፡
punishment to be imposed on the individual for the
crime committed.

‹‹
፲፪ሺ፪፻፵፬ 12244
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
ክፍል ሶስት PART THREE
ድርጅትን በአሸባሪነት ስለመሰየም እና በተሰየመ
PROSCRIPTION OF ORGANIZATION AS TERRORIST
ድርጅት ውስጥ መሳተፍ ORGANIZATION AND PARTICIPATION IN A
ንዑስ ክፍል አንድ PROSCRIBED ORGANIZATION
ድርጅትን በአሸባሪነት ስለመሰየም SECTION ONE
PROSCRIBING AS A TERRORIST ORGANIZATION
፲፰.የመሰየም ሥልጣን
18.Power to Proscribe
፩/ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብር ወንጀል ውስጥ
የተሳተፈ ድርጅትን በአሸባሪነት ለመሰየም
1/ The House of Peoples’ Representatives may proscribe
ይችላል፡፡ an Organization as a Terrorist Organization.
፪/ ምክር ቤቱ ድርጅትን በአሸባሪነት ለመሰየም
የሚችለው በሁለት ሶስተኛ የአብላጫ ድምጽ ነው፡፡ 2/ The House shall, by a two-thirds majority vote proscribe
a Terrorist Organization.
፫/ ምክር ቤቱ የድርጅትን በፍርድ ቤት በወንጀል
መከሰስ ወይም መቀጣት ሳይጠብቅ በአሸባሪነት 3/ The House may undertake act of proscribing a Terrorist
የመሰየም ተግባሩን ሊያከናውን ይችላል፡፡ without requiring prosecution or punishment of an
Organization in court of law.
፲፱.ድርጅትን ለማሰየም መኖር ስለሚገባው ሁኔታ
19. Conditions for Proscribing an Organization
፩/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ እንደተጠበቀ ሆኖ አንድን 1/ Without prejudice to Article 17 of this Proclamation,
ድርጅት በአሸባሪነት ለመሰየም የሚቻለው ፡- an Organization may be proscribed as a terrorist
ሀ)ድርጅቱ የሽብር ወንጀልን ዓላማው አድርጎ where:
የሚንቀሳቀስ እንደሆነ፤ ወይም a) It operates by carrying terrorist crimes as its
ለ) የድርጅቱ የሥራ አመራር ወይም ውሳኔ ሰጭ አካል objective; or
ወንጀሉን በአሰራርም ሆነ በግልጽ የተቀበለው b) The management or the decision making body of

ወይም አፈጻጸሙን የመራ እንደሆነ፤ ወይም the Organization practices or officially accepts
the Crime or leads its operation; or
ሐ) በአሰራር ወይም በአፈጻጸም ወንጀሉ የድርጅቱ
መገለጫ ሲሆን ወይም አብዛኛው የድርጅቱ c) The crime defines the Organization through its

ሠራተኛ ወንጀሉን በሚያውቁት አኳኋን operation and conduct or most of it employees


carry out its activities with knowledge of the
የሚንቀሳቀስ እንደሆነ ነው፡፡
Crime.
፪/ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት
2/ Where United Nations Security Council proscribes any
አንድን ድርጅት በአሸባሪነት ሲሰይም የሚኒስትሮች
Organization as Terrorist Organization and the
ምክር ቤት ውሳኔውን በመገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ይፋ Council of Ministers officially announces the decision
በማድረግ ስያሜው በኢትዮጵያ ተፈጻሚ እንዲሆን through media, such proscription will be enforceable
ያደርጋል፡፡ in Ethiopia.

‹‹‹‹‹
12245
፲፪ሺ፪፻፵፭
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

፳.የውሳኔ ሀሳብ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት 20.Procedure for Submission of Recommendations


፩/ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አንድ ድርጅት በዚህ 1/ Where the Federal Attorney General believes that an
አዋጅ አንቀጽ ፲፱ ንዑስ አንቀጽ (፩) ከተጠቀሱት Organization has committed or is in the act of

ሁኔታዎች አንዱን በሚያሟላ ሁኔታ የሽብር ወንጀል committing a terrorist crime which fulfills one of the

መፈጸሙን ወይም እየፈጸመ ስለመሆኑ ሲያምን conditions provided for under Sub-article (1) of
Article 19 of this Proclamation, it shall submit a
ድርጅቱ በአሸባሪነት እንዲሰየም የውሳኔ ሀሳብ
recommendation to the Council of Ministers for the
ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀርባል፡፡
proscription of the Organization as a Terrorist
Organization.
፪/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ 2/ Where the Council of Ministers approves the
የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ሲያጸድቀው ለህዝብ ተወካዮች recommendation submitted by the Federal Attorney
ምክር ቤት ያቀርባል፡፡ General, it shall refer it to the House of Peoples’
Representatives.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) መሰረት 3/ Any recommendation to be submitted pursuant to Sub-
የሚቀርብ የውሳኔ ሀሳብ ድርጅቱ በአሸባሪነት እንዲሰየም article (1) and (2) of this Article shall include detailed
የሚያደርጉትን ዝርዝር ሁኔታ መያዝ ይኖርበታል፡፡ reasons for the proscription.

፬/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፫) ላይ የተደነገገው ቢኖርም 4/ Notwithstanding the provisions of Sub-article (3) of
የውሳኔ ሀሳቡ ምስጢራዊ ጉዳዮችን በዝርዝር ላያካትት this Article, the recommendation may not include

ይችላል፤ ሆኖም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ confidential matters in detail. Provided however, in

መስጠት እንዲችል ምስጢራዊ የሚባሉ ጉዳዮችን order to enable the House of Peoples’ Representatives
pass a resolution, the recommendation shall include
በተመለከተ ጥቅል መረጃ መያዝ አለበት፡፡
general information about the confidential
information.
5/ Where the House of Peoples’ Representatives is unable
፭/ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅል መረጃ ላይ
to pass a resolution based on the general information,
ተመስርቶ ውሳኔ ለመስጠት የተቸገረ እንደሆነ የምክር
it may assign, including the Speaker of the House,
ቤቱን አፈጉባኤ ጨምሮ በቀጥታ ከአባላቱ መካከል
some members directly elected among the members of
በሚመረጡ የተወሰኑ ተወካዮች ምስጢራዊ ጉዳዩን
the House to look into the details of confidential
እንዲመለከቱ ሊወስን ይችላል፡፡ የተመረጡት አባላትም matters. The selected members shall have the
ጉዳዩን በምስጢር የመያዝ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን obligation to keep the information confidential and
ለምክር ቤቱ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ተገቢነት examine the appropriateness of the recommendation
በመመርመር አግባብ የሚሉትን አስተያየት ያቀርባሉ፡፡ and submit their opinion which they think is
appropriate.
፲፪ሺ፪፻፵፮
12246
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንጽ (፬) መሰረት ጉዳዩ ምስጢራዊ 6/ The information shall be deemed to be confidential as
ነው የሚባለው የጉዳዩ መገለጽ በሀገር ደህንነት፣ በህዝብ provided for under Sub-article (4) of this Article

ፀጥታና ሰላም፣ በመረጃ ምንጩ ወይም በውጭ ግንኙነት where the Council of Ministers believes that the
releasing of the information will bring damage to the
ላይ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን የሚኒስትሮች ምክር
national security, public security and peace, sources of
ቤት ሲያምን ነው፡፡
information or Foreign Relations.
፳፩.ጥሪ ስለማድረግ እና ውሳኔ ማስተላለፍ 21. Hearing and Passing of Resolution

፩/ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድርጅትን በአሸባሪነት 1/ Where a recommendation for proscription of an


እንዲሰየም የውሳኔ ሀሳብ ሲቀርብለት፤ ድርጅቱ Organization as a Terrorist Organization is submitted
አስተያየቱን የሚያቀርብበትን በቂ ጊዜ በመስጠትና to the House of Peoples’ Representatives, it shall

የጊዜ ገደብ በመግለጽ አግባብ ባለው መገናኛ ዘዴ ጥሪ invite the Organization through the appropriate media

ማስተላለፍ አለበት፡፡ providing sufficient time and stating a specific period


of time to give its opinion.
፪/ ጥሪ የተላለፈለት ድርጅት አስተያየት ለማቅረብ
2/ The Organization shall have the right to know and
ሚስጥራዊ ከሚባሉ ጉዳዮች በስተቀር ማስረጃዎችን access evidence, with the exception of confidential
የማወቅና የማግኘት መብት ያለው ሲሆን፤ የውሳኔ information, and may submit to the House any
ሀሳቡን ለመቃወም ለምክር ቤቱ ማንኛውንም ማስረጃ evidence in objection to the recommendation.
ለማቅረብ ይችላል፡፡

፫/ ጥሪ የተደረገለት ድርጅት ጥሪ በተደረገለት ጊዜ ገደብ 3/ Where the Organization fails to appear or submit its
evidence within the specified period of time, the House
ውስጥ ያልቀረበ ወይም ማስረጃውን ያላቀረበ እንደሆነ
shall pass a resolution in his absence or without the
በሌለበት ወይም ማስረጃ ባላቀረበበት ምክር ቤቱ ውሳኔ
submission of any evidence.
ይሰጣል፡፡
፬/ ምክር ቤቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀረበውን የውሳኔ 4/ The House may accept or reject the recommendation by
ሀሳብ፣ ድርጅቱ ያቀረበውን ማስረጃ እና በራሱ scrutinizing the recommendations presented by the

አነሳሽነት ያገኛቸውን ማስረጃዎች በመመርመር ውሳኔ Council of Minister, evidence submitted by the
Organization and evidence obtained on its own
ይሰጣል፡፡
initiative.

፳፪.በአሸባሪነት የመሰየም ውጤት


22. Effects of Proscription
፩/ በዚህ አዋጅ መሰረት በአሸባሪነት የተሰየመ ድርጅት 1/ Any transactions or dealings of an Organization which
ስያሜው ተፈጻሚ ከሚሆንበት ጊዜ ጀምሮ has been proscribed as Terrorist Oganization in
የሚያደርጋቸው ግንኙነቶች እና እንቅስቃሴዎች ህጋዊ accordance with this proclamation shall be null and
ውጤት አይኖራቸውም፡፡ void as of the effective date of the proscription.
፲፪ሺ፪፻፵፯ 12247
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፪/ በአሸባሪነት የተሰየመው ድርጅት ህጋዊ ሰውነት ያለው 2/ Where the Organization has its own legal personality
ድርጅት የሆነ እንደሆነ እና በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ and has not been dissolved by a court of law pursuant to

ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት በፍርድ ቤት እንዲፈርስ Sub-article (2) of Article 17 of this Proclamation, the
Federal Attorney General shall request the competent
ያልተደረገ እንደሆነ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ
court for the dissolution of the Organization.
ድርጅቱ እንዲፈርስ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት
ማመልከት አለበት፡፡

፫/ በአሸባሪነት የተሰየመ ድርጅት ንብረት በፍርድ ቤት 3/ The asset of the Organization proscribed as a Terrorist

ትዕዛዝ በመንግስት የሚወረስ ይሆናል፡፡ ንብረቱ Organization shall be confiscated by Government up on


a court order. Any civil proceeding with respect to
እንዲወረስ ትዕዛዝ የመስጠት ሂደት ወቅት የሚኖረው
confiscation of assets shall only relate to the interest of
ክርክር ድርጅቱ ከመሰየሙ በፊት በቅን ልቦና
third parties who had dealings in good faith with
ከድርጅቱ ጋር ግንኙነት ያደረጉ የሶስተኛ ወገኖችን
Organization before the proscription of the
ጥቅም የተመለከተ ብቻ ይሆናል፡፡
Organization.

፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) ድንጋጌ እንደተጠበቀ 4/ Without prejudice to Sub-article (3) of this Article, the

ሆኖ ከሽብር ወንጀል ጋር የተገናኘ ንብረትን ወይም seizure, attachment or confiscation procedure


concerning the property associated with terrorism or the
የአሸባሪ ድርጅትን ንብረት ወይም በዚህ አዋጅ
asset of the proscribed Terrorist Organization or seizure
አንቀጽ ፲፱ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሰረት ንብረቱ
of asset of an Organization whose asset is to be
የሚወረስ ድርጅትን በሚመለከት የተሻሻለው የፀረ-
confiscated pursuant to Sub-article (2) of Article 19
ሙስና ልዩ የሥነ-ሥርአትና የማስረጃ ህግን ጨምሮ
shall be governed by the relevant laws including Anti-
ሌሎች ንብረትን ስለመያዝ፣ ስለማገድ ወይም
Corruption Procedure and Evidence Law.
መውረስን የሚመለከቱ ህጎችን መሰረት የሚመራ
ይሆናል፡፡

፳፫.የድርጅት ስም፣ ምልክት፣ አርማ ወይም አካባቢ ለውጥ 23. Change of Name, Mark, Emblem and Address of
the Organization
መኖር

፩/ በዚህ አዋጅ መሰረት አንድ ድርጅት በአሸባሪነት 1/ In accordance with this Proclamation, where an

ተሰይሞ ወይም በመሰየም ሂደት ላይ እያለ ድርጅቱ Organization which is proscribed or in the process of

ስሙን፣ ምልክቱን፣ ዓርማውን፣ አካባቢውን ወይም proscriptions as terrorist Organization changes its
name, mark, emblem, address or related matters or
መሰል ጉዳዮችን ቢቀይር ወይም ከዚህ ድርጅት
splits or divides itself from the parent Organization
ተገንጥሎ ወይም ተከፍሎ በመውጣት እናት
and establishes another Organization with no basic
ድርጅቱን ሽብርተኛ ያሰኘው ወይም ለማሰኘት
difference with the conditions or activity which
መሰረት ከሆነው ሁኔታ ወይም አካሄድ ጋር መሰረታዊ
identifies the parent Organization as Terrorist
ልዩነት ሳይኖረው ሌላ ድርጅት ቢመሰርት እንደ ሌላ
Organization, shall not be considered as separate
ድርጅት ወይም የተለያዩ ድርጅቶች የሚያስቆጥር Organization or Organizations.
አይሆንም፡፡
፲፪ሺ፪፻፵፰ 12248
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፪/ በዚህ አዋጅ መሰረት በአሸባሪነት ከተሰየመ ወይም 2/ Where any other Organization make amalgamation or
በመሰየም ሂደት እያለ ካለ ድርጅት ጋር ሌላ ድርጅት merger with an Organization which is proscribed or in

የተዋሃደ ወይም የተቀላቀለ እንደሆነ ለመጀመሪያው the process of proscriptions, in accordance with this
Proclamation, as Terrorist Organization the terrorist
ድርጅት የተሰጠው ወይም የሚሰጠው ስያሜ
proscription shall also apply to the former.
በሁለተኛውም ድርጅት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

፳፬.ከስያሜ ስለመሰረዝ 24. Revocation of Proscription

፩/ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአሸባሪነት ተሰይሞ 1/The Federal Attorney General may submit

ያለ ድርጅት ስያሜው እንዲሰረዝለት የውሳኔ ሀሳብ recommendation to the Council of Ministers for the

ለሚንስትሮች ምክር ቤት ሊያቀርብ ይችላል፤ ምክር revocation of proscription of an Organization that is


proscribed as a Terrorist Organization. When the
ቤቱ የውሳኔ ሀሳቡን ሲቀበለው ለህዝብ ተወካዮች
Council accepts the recommendation, it shall submit
ምክር ቤት ያቀርባል፡፡
same to the House of Peoples’ Representative.
፪/ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሚኒስትሮች ምክር 2/ The House of Peoples’ Representatives may revoke the
ቤት የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በመቀበል፤ proscription of an Organization, when it accepts

ከአሸባሪነት ስያሜ ድርጅትን ለመሰረዝ ይችላል፡፡ recommendations submitted by the Council of


Ministers.
፫/ በዚህ አንቀጽ መሰረት አሸባሪ ድርጅትን ከስያሜ
3/ A proscription shall be revoked provided that the
ለመሰረዝ የሚቻለው ድርጅቱ የሽብር ወንጀል
Organization ceases to engage in Terrorist activities and
መፈጸሙን ያቆመ እና በዚህ ዓይነት ድርጊት known that it may not engage in such activities.
ውስጥ ሊሳተፍ የማይችል ስለመሆኑ የታወቀ
እንደሆነ ነው፡፡
፬/ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት 4/ Where the United Nations Security Council revoked the
በአንድ ድርጅት ላይ ያሳለፈውን የአሸባሪነት ስያሜ terrorist proscription against an organization the
ያነሳ እንደሆነ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዚህ አዋጅ Council of Ministers shall announce the same, in
አንቀጽ ፲፱ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት የድርጅቱን accordance with Article 19 sub article 2 of this
መሰየም ለህዝብ ይፋ ባደረገበት አግባብ የስያሜውን proclamation, in a manner it has announced the

መነሳትም ይፋ ያደርጋል፡፡ proscription of the Terrorist Organization.

፳፭. ከስያሜ ለማሰረዝ ስለሚኖር ሥነ-ሥርዓት 25. Procedure for Revocation of Proscription
1/ Any one may apply to the Federal Attorney General for
፩/ ማንኛውም ሰው በአሸባሪነት ተሰይሞ ያለ ድርጅት revocation of Organization proscribed as a Terrorist
ስያሜው እንዲሰረዝለት ለፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ Organization.
ህግ ለማመልከት ይችላል፡፡
፪/ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2/ The Federal Attorney General shall notify to the
applicant its decision within sixty days after having
አንቀጽ (፩) መሰረት የቀረበለትን ማመልከቻ
examined the application submitted to it pursuant to
መርምሮ በስልሳ ቀናት ውስጥ ውሳኔውን
Sub-article (1) of this Article.
ለአመልካቹ ማሳወቅ አለበት፡፡
፲፪ሺ፪፻፵፱ 12249
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫) የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በሰጠው ውሳኔ ላይ ቅር 3/ Any applicant who is aggrieved by the decision or
የተሰኘ አመልካች ውሳኔው በተሰጠው አርባ አምስት failure of the Federal Attorney General to render its

ቀን ውስጥ ወይም የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ decision within specified period may submit petition to
the Council of Ministers against the decision within
በተገለፀው ጊዜ ውስጥ ውሳኔ ያልሰጠ እንደሆነ
forty five days as of the date of decision or any time of
ለሚንስትሮች ምክር ቤት ቅሬታውን ለማቅረብ
its failure to render the decision.
ይችላል፡፡

፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሰረት አቤቱታ 4/ Any person who submits an application pursuant to
የሚያቀርብ ማንኛውም ሰው ድርጅቱ ከስያሜ ሊሰረዝ Sub-article (1) of this Article shall provide the reasons
የሚገባበትን ምክንያት ከማስረጃ ጋር ማቅረብ አለበት፡፡ with evidence for the revocation of the proscription.

5/ An application for revocation of proscription shall not


፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ወይም (፫) መሰረት be requested within one year as of the date of decision
ውሳኔ በተሰጠ በአንድ ዓመት ውስጥ የዚህ ድርጅት given pursuant to Sub-article (2) or (3) of this Article.
የአሸባሪነት ስያሜው እንዲሰረዝለት ለመጠየቅ
አይቻልም፡፡

፮) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) የተገለጸው የማመልከት 6/ Any Person or Organization who have a right to submit
an application pursuant to Sub-article (1) for revocation
መብት የተሰጠው ሰው ወይም ድርጅት ከአሸባሪነት
of proscription must refrain from any activity, with the
ስያሜው እንዲሰረዝ ከማመልከትና ሂደቱን ከመከታተል
exception of following the proscription process.
ውጪ ሌሎች ተግባራትን ከመፈጸም መቆጠብ
ይኖርበታል፡፡
፳፮.ከስያሜ መሰረዝ ስለሚኖረው ውጤት 26. Effects of Revocation
፩/ የድርጅት የአሸባሪነት ስያሜ መሰረዝ፤ ከአሸባሪነት 1/ The revocation of proscription of an Organization shall
መሰረዙ ተፈጻሚ ከሚሆንበት ጊዜ በፊት በዚህ አዋጅ have no effect on activities undertaken pursuant to
አንቀጽ ፳፪ መሰረት የተከናወኑ ተግባራት ላይ ምንም Article 22 of this Proclamation prior to the effective
ዓይነት ውጤት አይኖረውም፡፡ ስለሆነም የተወረሰ date of the proscription. Thus, shall not request the
ንብረትን እንዲመለስ መጠየቅን ጨምሮ ያደረጋቸው legality of its transactions including the return of
ግንኙነቶች ህጋዊ ሆነው እንዲቆጠሩ ለመጠየቅ confiscated property.

አይችልም፡፡
2/ Where the Organization whose proscription was revoked
፪/ ስያሜው የተሰረዘለት ድርጅት በህግ ሰውነት የተሰጠው
is a juridical person and if it desires to reacquire its
ድርጅት የነበረ እና ህጋዊ ሰውነቱን መልሶ ለማግኘት
legal personality, the Federal Attorney General shall
የፈለገ እንደሆነ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ድርጅቱ
cooperate to have the Organization regain its legal
ህጋዊ ሰውነቱን እንዲያገኝ አስፈላጊውን ትብብር personality.
ያደርጋል፡፡
፲፪ሺ፪፻፶ 12250
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፳፯.የወንጀል ተጠያቂነት ስላለመኖሩ 27. Absence of Criminal Liability
ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ መሰረት ድርጅትን ለመሰየም A person shall not be held criminally liable for requesting
በሚደረገው ሂደት ለመሰየም የሚያስችል ምክንያት የሌለ revocation of proscription or submitting evidence to show
መሆኑን ለማሳየት መረጃ በማቅረቡ ወይም በአሸባሪነት absence of reason for proscription or for lodging an

የተሰየመ ድርጅት ስያሜው እንዲሰረዝለት በመጠየቁ application in the process of proscription.

ወይም አቤቱታ በማቅረቡ ብቻ በወንጀል ተጠያቂ


አይሆንም፡፡
፳፰. ውሳኔን ይፋ ስለማድረግ 28. Public Announcement
፩/ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድርጅትን በአሸባሪነት 1/ The House of Peoples Representatives shall have its
ሲሰይም ወይም ከአሸባሪነት ስያሜ ሲሰርዝ፤ ውሳኔውን decision of proscription or revocation of proscription
አገር አቀፍ ተደራሽነት ባለው ጋዜጣ እና ሌላ announces to the public through country wide Gazette

አግባብነት ባለው የብዙሐን መገናኛ መንገድ ለህዝብ and other relevant means of mass media.

ይፋ ማድረግ አለበት፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሰረት ምክር ቤቱ 2/ A decision announced under sub-article (1) of this

ይፋ የሚያደርገው ውሳኔ እንዳስፈላጊነቱ ድርጅቱ Article may state, as may be necessary, the reasons for
the proscription, the condition for the implementation
ስለተሰየመበት ምክንያት፣ ስያሜው ተፈጻሚ
of the proscription and related matters.
ስለሚሆንበት ሁኔታ እና መሰል ጉዳዮችን መያዝ
አለበት፡፡
SECTION TWO
ንዑስ ክፍል ሁለት PARTICIPATION IN AN ORGANIZATION
በአሸባሪነት በተሰየመ ድርጅት ውስጥ ስለመሳተፍ PROSCRIBED AS TERRORIST ORGANIZATION
፳፱. አሸባሪ ድርጅትን መምራት 29. Heading Terrorist Organization
፩/ ማንኛውም ሰው በአሸባሪነት ተሰይሞ ያለን ድርጅት 1/ Whosoever heads an Organization proscribed as a
በአጠቃላይ ወይም የድርጅቱን አንድ ክፍል በኃላፊነት Terrorist Organization as a whole or a part there of
የመራ እንደሆነ ድርጅቱን በመምራቱ ብቻ ከሰባት shall be punished with rigorous imprisonment from

ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ seven to fifteen years, for the mere fact of heading the
Organization.
እስራት ይቀጣል፡፡
፪/ ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) አፈጻጸም አንድ ሰው 2/ For the purposes of Sub-article (1) of this Article, a
ድርጅቱን መርቷል የሚባለው ድርጀቱን አጠቃላይ person shall be deemed to have headed the

ወይም የድርጅቱን አንድ ክፍል በበላይነት ማስተዳደር Organization if he has the responsibility of overseeing
the administration of the Organization in whole or in
ወይም እቅድ ማውጣትና አፈጻጸሙን መከታተል
part, or preparing plans and follow up its
ኃላፊነት ያለበት ወይም በድርጅቱ ውስጥ ውሳኔ
implementation or has authority to makes decision or
የማሳለፍ ሥልጣን ያለው፤ ወይም በድርጅቱ ደንብ
whose management position is ascertained by the rules
መሰረት አመራር መሆኑ የተረጋገጠ ወይም በመደበኛው
of the Organization or performs acts, which under
ሁኔታ አንድ አመራር ሊያከናውን የሚገባውን ተግባር
normal circumstances are performed by a manager.
ያከናወነ እንደሆነ ነው፡፡
፲፪ሺ፪፻፶፩
12251
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ ድርጅቱ አሸባሪ በሚል ከመሰየሙ በፊት ድርጅቱን 3/ A person who headed an Organization and has resigned
ሲመራ የነበረና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድርጅቱ prior to its proscription as a Terrorist Organization by

በአሸባሪነት ከተሰየመበት ዕለት በፊት አመራርነቱን the House of Peoples’ Representatives shall not be
held liable for heading the Organization. Provided
የተወ ሰው አሸባሪ ድርጅትን መምራት በሚል ተጠያቂ
however, he shall be liable for other offences, if any,
አይሆንም፡፡
that he has committed.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተደነገገገው ቢኖርም 4/ Notwithstanding the Provisions of sub article 3 of this
ድርጅቱ በአሸባሪነት ከመሰየሙ በፊት አመራርነቱን Article a person who resigned his leadership position
የተወ ሰው በዚህ አዋጅም ሆነ በሌላ አግባብነት ባለው prior to the terrorist proscription of the Organization
ህግ የተደነገገ ሌላ የወንጀል ድርጊት የፈጽሞ እንደሆነ shall be liable for any other offence which is

ተጠያቂ ይሆናል፡፡ punishable under this Proclamation or any other


relevant law.
፴. አባል መሆን እና መሰልጠን 30. Membership and Training

፩/ ማንኛውም ሰው አሸባሪ ድርጅት መሆኑን እያወቀ 1/ Whosoever knowing that the Organization is a Terrorist

ወይም ማወቅ ሲገባው በድርጅቱ ውስጥ አባል የሆነ Organization or should have known such fact, joins the

ወይም ስልጠና የወሰደ እንደሆነ ከአንድ ዓመት እስከ Organization as member or took training shall be
punished with rigorous imprisonment from one year to
አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡
five years.

፪/ ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) አፈጻጸም አንድ ሰው 2/ For the purposes of Sub-Article (1) of this Article, a

በአሸባሪ ድርጅት ውስጥ በአባልነት ተሳትፏል የሚባለው person shall be deemed to have participated as a

ድርጅቱ በአሸባሪነት ተሰይሞ ባለበት ወቅት የድርጅቱ member where he has participated in the Organization
while the Organization is proscribed as a terrorist
እንቅስቃሴ ውስጥ የተሳተፈ ወይም በድርጅቱ ደንብ
Organization; makes contribution as a member as per
ወይም አሰራር አንድ አባል ማድረግ የሚገባውን
the Organization Rules or Practices or accepts the
አስተዋጽዎ ያደረገ ወይም የድርጅቱን ዓላማ እና
objective and operation of the Organization or
አሰራር የተቀበለ ወይም የድርጅቱ ዓላማ እውን
participated in action to realize the objective of the
እንዲሆን በተግባር የተሳተፈ ወይም በራሱ ነጻ ፍቃድ
Organization or makes known his membership on his
አባል መሆኑን የገለጸ ወይም በመደበኛ ሁኔታ አንድ own free will or it is ascertained that he has performed
አባል ሊያከናውን የሚችለውን ወይም የሚገባውን a task for the Organization which under normal
ተግባር ለድርጅቱ ማከናወኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡ circumstance a member is expected or obliged to
perform.
፲፪ሺ፪፻፶፪ 12252
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

፫/ ድርጅቱ አሸባሪ በሚል ከመሰየሙ በፊት በድርጅቱ 3/ A person who is a member of an Organization or taking
training and resigned from such membership or quit
ውስጥ አባል የነበረ ወይም ስልጠና እየወሰደ ያለ ሰው
such training prior to proscription of the Organization
ድርጅቱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት
as Terrorist Organization shall not be held responsible
ከተሰየመበት ዕለት በፊት አባልነቱን ወይም ስልጠናውን
for being a member or participating in the training.
የተወ እንደሆነ በአባልነቱ ወይም በመሰልጠኑ ተጠያቂ
Provided however, he shall be liable for other
አይሆንም፡፡ ሆኖም የፈጸመው ሌላ ወንጀል ያለእንደሆነ
offences, if any, that he has committed.
ተጠያቂ ይሆናል፡፡
4/ Notwithstanding the provisions of Sub Article 3 of the
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ የተደነገገገው ቢኖርም
Article a person who resigned his membership or
ድርጅቱ በአሸባሪነት ከመሰየሙ በፊት አባልነቱን የተወ
quitted such training prior to the terrorist proscription
ወይም ስልጠናውን ያቋረጠ ሰው በዚህ አዋጅም ሆነ
of the Organization shall be liable for any other
በሌላ አግባብነት ባለው ህግ የተደነገገ ሌላ የወንጀል
offence which is punishable under this Proclamation
ድርጊት የፈጽሞ እንደሆነ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
or any other relevant law.

ክፍል አራት PART FOUR

የሽብር ወንጀልን መከላከል


PREVENTION OF CRIME OF TERRORISM
፴፩.ድንገተኛ ፍተሻ
31. Surprise Search

፩/ ፖሊሲ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ወይም 1/ Police may exercise its Power of surprise search to
በእርሱ በተወከለ የሥራ ኃላፊ ፈቃድ የሽብር ድርጊትን prevent terrorism offences upon permission by the
ለመከላከል ድንገተኛ ፍተሻ ማድረግ ይችላል፡፡ Commissioner General of the Federal Police
Commission or a person delegated by him.

፪/ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ወቅት የተያዘ ንብረት ወይም 2/ Where there is a property seized during surprise

ዕቃ ሲኖር ፖሊስ የንብረቱን ወይም የዕቃውን ዝርዝር search, the police officer shall prepare a list of the

አዘጋጅቶ በመፈረም፣ ተጠርጣሪው እና ማግኘት property or thing by affixing his signature and cause
the suspect and, a neutral person, unless impossible
ያልተቻለ ካልሆነ በስተቀር ገለልተኛ ሰው
to find, counter sign on it and handover one of the
እንዲፈርምበት በማድረግ አንዱን ቅጂ ንብረቱ ወይም
copies to the person whose the property or the thing
ዕቃው ለተያዘበት ሰው መስጠት አለበት፡፡
is seized.
፲፪ሺ፪፻፶፫ 12253
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፴፪. ለሽብር ጥቃት የተጋለጡ ሰዎችን ስለማዳን 32. Rescuing Persons Exposed to Terrorist Acts
፩/ ፖሊስ በአንድ የተወሰነ ቦታ ላይ የሽብር ድርጊት 1/ Where a police officer has sufficient reason to suspect
የተፈጸመ ወይም እየተፈጸመ ለመሆኑ ወይም ሊፈጸም that a crime has been committed or is being committed
እንደሚችል ለመጠርጠር በቂ ምክንያት ሲኖረው፡- or is about to be committed in a given place, he may:

ሀ) ለሽብር ጥቃቱ የተጋለጡ ወይም ሊጋለጡ የሚችሉ


a) Cause persons exposed to terrorist acts to move
ሰዎችን ከአካባቢው ወደ አንድ ስፍራ እንዲገቡ from the scene to a different location or to restrict
ወይም ወደ አንድ ስፍራ እንዳይገቡ ወይም them from moving to specific place or to leave the
ሥፍራውን እንዲለቁ ወይም በተገለለ ቦታ እንዲቆዩ scene or to stay in segregated place;
ለማድረግ፤
ለ) በጥቃቱ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በግልም ሆነ b) Order private or public health Institutions to
በመንግስት የህክምና ተቋም አስቸኳይ የህክምና provide emergency aid to victims injured by the
እርዳታ እንዲያገኙ ተቋማቱን ለማዘዝ፤ action;

ሐ) ለአደጋው ምንጭ የሆነው ወይም ሊሆን የሚችለው c) Cause the item that is or about to be the source of
the incident to be destroyed, not ; to be removed or
እቃ እንዲወድም፣ ከነበረበት ቦታ እንዳይነሳ ወይም
be moved to another place;
ወደ ሌላ ቦታ እንዲወሰድ ለማድረግ፤
d) Give appropriate order to individuals to take
መ) ሰዎችን ከመመረዝ ለማዳን ተገቢ የሆኑ ትዕዛዞችን
measures to protect themselves from being
እንዲፈጽሙ ለማዘዝ፤
poisoned;
ሠ) የተመረዘው ቤት፣ ህንጻ፣ ድርጅት ወይም ቦታ e) Put under control buildings, residential, business
በቁጥጥር ስር እንዲውል፤ እና premises or place affected by poisonous substance;
and
ረ) አደጋውን ወይም መመረዙን ለመከላከል ወይም
f) Take or cause to take appropriate measures to
ለመቀነስ የሚያስችል አግባብነት ያለውን እርምጃ
prevent the danger or reduce the risk of poisoning;
ለመውሰድ እና እንዲወስድ ለማድረግ፤ይችላል፡፡

2/ The order or measures to be taken by police under


፪/ ፖሊስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሰረት
Sub-article (1) of this Article shall be in writing or
የሚፈጽመው ተግባር የጽሁፍ ወይም የቃል ትዕዛዝ
by a word of mouth and where necessary may use
በመስጠት ሲሆን አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የማስገደድ
force.
እርምጃ ሊወስድ ይችላል፡፡
፲፪ሺ፪፻፶፬ 12254
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ ፖሊስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሰረት 3/ The orders given by the police officer pursuant to sub-
የሰጠውን ትዕዛዝ በሚነገር ማስታወቂያ ሊነሳ ወይም article of this Article may be lifted or extended by a
ሊራዘም ይችላል፡፡ ሆኖም ትዕዛዙን ለመስጠት notice to be announced. Provided however, the order

ምክንያት የሆነው ጉዳይ እንደተወገደ ወይም given to keep individuals in segregated place or move

በቁጥጥር ስር እንደዋለ ወይም የሰዎቹ ለአደጋው to specific place shall be lifted immediately when the
reason which gave rise to the issuance of the order is
ተጋላጭነት ቀሪ እንደሆነ በተገለለ ቦታ እንዲቆዩ
abolished or is under control or the risk of exposure of
ወይም ወደ አንድ ስፍራ እንዲገቡ የተሰጠው ትዕዛዝ
individuals reduced to nil.
ወዲያውኑ መነሳት አለበት፡፡
፬/ ማንኛውም ሰው በዚህ አንቀጽ መሰረት ፖሊስ 4/ Every person based on this Article shall have the
obligation to carry out the order given by a police
የሰጠውን ትእዛዝ የመፈጸምና የመተባበር ግዴታ
officer and cooperate.
አለበት፡፡
5/ The Government may, by a Directive order any
፭/ መንግስት እንደ አስፈላጊነቱ በሚያወጣው መመሪያ
manufacturing or service rendering institution to have a
መሰረት ማንኛውም አምራች ወይም አገልግሎት
terrorist act protection plan to protect individuals from
ሰጪ ተቋም ከሽብር አደጋ ሰውን ለማዳን እቅድ
the risk of terrorist acts, as may be necessary.
እንዲኖረው ሊያደርግ ይችላል፡፡

፴፫.የአከራይ እና በቤቱ የሚያኖር ሰው ኃላፊነት 33. Obligation of a Lessor and Accommodation Provider

1/ A lessor who rents house, premises, buildings,


፩/ ማንኛውም የቤት፣ የይዞታ፣ የህንጻ፣ የድርጅት፣
Organization facilities, vehicles or any other equipment
የተሸከርካሪ ወይም ተመሳሳይ መገልገያ አከራይ
and facilities shall have the responsibility to keep
የሆነ ሰው፤ የተከራዩን ስም፣ አድራሻ፣ የስራ ሁኔታ፣
documents relating to name, address, occupation, and
ዜግነት የሚገልጹ ማስረጃችን የኪራይ ግንኙነቱ
Nationality of the lessee until two years after the
ከተቋረጠም በኋላ ለሁለት አመታት የመያዝ ግዴታ termination of the lease.
አለበት፡፡

፪/ ማንኛውም ሰው በቤቱ ውስጥ የውጭ ሀገር ዜጋን 2/ Whosoever provides accommodation to a foreigner in its

ሲያኖር በአቅራቢያው ላለ ፖሊስ ጣቢያ premise shall submit a copy of the details within in
seventy two hours about the identity of the foreigner
ስለሚያኖረው ሰው ማንነት ዝርዝር በግልጽና
and the copy of his passport to the nearest police
የፓስፖርቱን ኮፒ በማያያዝ በሰባ ሁለት ሰአት
station.
ውስጥ ማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪)


3/ Whosoever contravenes the obligations provided for
የተመለከውን ግዴታ የተላለፈ ሰው እስከ አንድ
under Sub-article (1) or (2) of this article shall be
ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት ወይም ከአምስት punished with simple imprisonment not exceeding one
ሺህ ብር እስከ ሃምሳ ሺህ ብር በሚደርስ መቀጮ year or with fine from Birr ten five to fifty Thousand.
ይቀጣል፡፡
፲፪ሺ፪፻፶፭
12255
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፴፬.መረጃ የመስጠት ግዴታ 34. Obligation to Provide Information
፩/ ፖሊስ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል ወይም ምርመራ 1/ A Police officer may request with court order
ለማከናወን የሚረዳዉ መሆኑን በሚገባ የሚያምንበትን information or evidence which he believes would
መረጃ ወይም ማስረጃ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከማንኛውም enable him to prevent crimes of terrorism or carry out

የመንግሥት መሥሪያ ቤት፤ የግል ድርጅት ወይም investigation from any Government Office, private

ግለሰብ እንዲሰጠዉ ለመጠየቅና ለመውሰድ ይችላል፡፡ Organization or Individual.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም ፖሊስ 2/ Notwithstanding the provision of Sub-article (1) of this
አስቸኳይ ሁኔታ ሲያጋጥመው ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ Article a police officer, in urgent case, may request and
መረጃውን ወይም ማስረጃውን ለመጠየቅና ለመውሰድ take information or evidence without court order;
ይችላል፤ ሆኖም ጉዳዩን በሰባ ሁለት ሰዓት ውስጥ provided, however, shall submit the case to the court
ለፍርድ ቤት የማሳወቅና ፍርድ ቤቱ የሚሰጠውን within seventy two hours and obey order given.

ትዕዛዝ የማክበር ግዴታ አለበት፡፡


፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ( ፩ ) ወይም ( ፪ ) 3/ Where information or evidence obtained pursuant to
መሰረት የተገኘው መረጃ ወይም ማስረጃ ምስጢራዊ sub-article (1) or (2) of this article has nature of
ይዘት ያለው እንደሆነ፤ ፖሊስ መረጃውን ወይም secrecy, the police shall the duty to keep it

ማስረጃውን በምስጢር የመያዝ እና ለተፈለገበት ዓላማ confidentially and use only for intended purpose.

ብቻ የማዋል ግዴታ አለበት፡፡

፴፭. የሽብር አስተሳሰብና ወደ ኃይል የሚያመራ ጽንፈኝነትን 35. Prevention of Terrorism Ideas and Extremism

ስለመከላከል
፩/ መንግስት ለሽብር ዓላማ ማንኛውም ሰው በተለይም 1/ The Government shall have the responsibility to
ህጻናት እና ወጣቶች እንዳይመለመሉ፣ የሽብር prevent the recruitment of children and youth for
ድርጊት አስተሳሰብ ወይም ወደ ኃይል የሚያመራ terrorist causes, prevent the inculcation of terrorist
ጽንፈኝነት እንዳይሰርጽባቸው የማስተማር እና ideas or notions of extremism and educate them.
የመከላከል ኃላፊነት አለበት፡፡
፪/ የሽብር ድርጊት አስተሳሰብ ወይም ወደ ኃይል 2/ Where there are children and young offenders in whom
የሚያመራ ጽንፈኝነት እንዲሰርጽባቸው የተደረጉ፣ the idea of terrorism and extremism is inculcated,

የሽብር ድርጊት እንዲፈጽሙ የተመለመሉ ወይም recruited for the commission of terrorist acts or
participated in the commission of such acts, the
በሽብር ድርጊት ውስጥ የተሳተፉ ሰዎች ሲኖሩ
Government shall, without prejudice to penalties and
በወንጀል ህጉ የሚፈጸሙ ቅጣቶች እና እርምጃዎች
measures provided for in the Criminal Code, take
እንደተጠበቁ ሆነው ከዚህ አስተሳሰብ እንዲወጡ
appropriate measures, in cooperation with non-
መንግስት መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር
Governmental Organization, to free them from such
በመተባበር አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ አለበት፡፡
ideas.
፲፪ሺ፪፻፶፮ 12256
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ መንግስት ለሽብር አስተሳሰብ ወይም ወደ ኃይል 3/ The Government shall educate persons or sections of a
የሚያመራ ጽንፈኝነት የተጋለጡ ሰዎች ወይም community exposed to ideas of terrorism and

የህብረተሰብ ክፍሎች ከዚህ ዓይነቱ አስተሳሰብ extremism to free them from such outlook and ideology
and, where necessary, provide them with medical
እንዲወጡ የማስተማር እና አስፈላጊ ሲሆንም
support.
የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ አለበት፡፡
፬/ የሽብር ወንጀል በመፈጸማቸው በፍርድ ቤት ጥፋተኛ 4/ The rehabilitative measure provided in prison for
ሆነው በማረሚያ ቤት ለሚገኙ ታራሚዎች የሚሰጠው convicted and sentenced prisoners shall be in manner
የማረም ተግባር ከሽብር አስተሳሰብ ወይም it helps them to be free from extremism.

ከጽንፈኝነት እንዲወጡ የሚያግዝ መሆን አለበት፡፡

ክፍል አምስት PART FIVE

ስለተቋማት ሚና እና ተጠያቂነት ROLE AND ACCOUNTABILITY OF INSTITUTIONS

፴፮. የፌደራል ፖሊስ 36. Federal Police


፩/ የኢትዮጰያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በዚህ አዋጅ
1/ The Federal Police shall have the Power to investigate
የተመለከቱ ወንጀሎችን በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል
crimes provided for in this Proclamation and may seek
ተንቀሳቅሶ ይመረምራል፣ ተጠርጣሪዎችን ይይዛል፣
cooperation from Regional Police Institutions. The
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውም የክልል ፖሊስ ተቋምን Regional Police Institution shall have the obligation to
ትብብር ለመጠየቅ ይችላል፤ የክልል ፖሊስ ተቋምም cooperate.
ሲጠየቅ የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
፪/ የኢትዮጰያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ምርመራ 2/ The Federal Police shall select and assign investigators
የሚያከናውኑ የመሥሪያ ቤቱ ሠራተኞችን መርጦ from among its officers and, where necessary, organize
ይመድባል፤ የተለየ የሥራ ክፍልም ያደራጃል፡፡ a specialized work unit for the purpose.

፫/ ምርመራ ለማከናወን የሚመድበው ባለሙያ በሽብር 3/ A professional to be assigned as an investigator shall be


ጉዳይ እና በሰብአዊ መብት አጠባበቅ ዙሪያ ስልጠና a person who has taken training on matters of crimes of
የወሰደ፣ የሥራ ልምድ፣ ክህሎት እና መልካም ስነ- terrorism and protection of human rights and who

ምግባር ያለው መሆን አለበት፡፡ possesses the required experience, skill and good
ethical behavior.
፬/ የኢትዮጰያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በዚህ አዋጅ 4/ Where the Federal Police delegates powers entrusted
የተሰጠውን ሥልጣን ለክልል ፖሊስ በውክልና ሲሰጥ under this Proclamation to Regional Police, it shall
ውክልና የሚሰጠው የክልል ፖሊስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ have the responsibility to ensure that the Regional
አንቀጽ (፫) የተመለከተውን ሁኔታ በሚያሟላ ባለሙያ Police carries out the responsibility with a professional

ኃላፊነቱን ሊወጣ የሚችል እንዲሁም ውክልናው who fulfills the conditions provided for under Sub-

ከተሰጠው በኋላም ሁኔታውን ባሟላ መልኩ እየፈጸመ article (3) of this Article and performs its duties in a
manner consistent with these conditions following the
ስለመሆኑ የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡
delegation.
፲፪ሺ፪፻፶፯ 12257
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

፴፯. የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት 37. National Intelligence and Security Service
1/ The National Intelligence and Security Services shall
፩/ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በማቋቋሚያ
follow up Terrorism Crime within the scope of Power
አዋጁ በተሰጠው የሥልጣንና ተግባር ማእቀፍ ውስጥ
and Functions given under its establishment
የሽብር ወንጀልን ይከታተላል፤ ለዚህ አላማ
Proclamation and shall recruit and assign from
የመሥሪያ ቤቱን ሠራተኞችን መርጦ ይመድባል፤ among its employees for this purpose. where
የተለየ የሥራ ክፍልም ያደራጃል፡፡ necessary, organize a special work unit.

፪/ የሽብር ጉዳይን ለመከታተል የሚመድበው ባለሙያ 2/ A professional to be assigned to follow up on case of

በሽብር ጉዳይ እና በሰብአዊ መብት አጠባበቅ ዙሪያ terrorism shall be a person who has taken training on

ስልጠና የወሰደ፣ መልካም ስነ-ምግባር፣ የሥራ ልምድ matters of crimes of terrorism and protection of
Human Rights and who possesses the required
እና ክህሎት ያለው መሆን አለበት፡፡
experience, skill and good ethical behavior.
፫/ በብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት ወይም 3/ The National Intelligence and Security Service or its
የአገልግሎቱ ሠራተኛ በሽብር ወንጀል የተጠረጠረን officer shall not detain a person suspected of
ሰው ለማሰር አይችልም፤ ሆኖም የሽብር ወንጀልን terrorism crime. Provided however, may arrest a
ሊፈጽም ያለን፣ እየፈጸመ ወይም ፈጽሞ ያለን ሰው person who is about to commit or is in the act of

ለመያዝ የሚችል ሲሆን በአቅራቢ ለሚገኝ ፖሊስ committing or has committed a terrorism crime and

ጣቢያ ለማስረከብ ህጉ በሚጠይቀው ጊዜ ውስጥ shall have the responsibility to handover to a police
officer immediately.
ለፖሊስ የማሰረከብ ኃላፊነት አለበት፡፡

፴፰. የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ 38. Federal Attorney General


፩/ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ፡- 1/ The Federal Attorney General shall:

ሀ) በሽብር ወንጀል የሚደረግን ምርመራ ይመራል፤ a) Lead the investigation of terrorism crime and
conduct litigation in a court of law;
በፍርድ ቤት ክርክር ያደርጋል፤
b) Assign a professional who leads the investigation
ለ) በዚህ አዋጅ የተመለከተውን ወንጀል ምርመራ
and conduct litigation and, where necessary, set
የሚመራና ክርክር የሚያደርግ ባለሙያ የተለየ
up a special work unit;
የሥራ ክፍልም ያደራጃል፤

ሐ) በሽብር ወንጀል ተጠርጥሮ የተያዘ ሰው አያያዝ c) Follow up the treatment of detainee suspected of
committing crime is in compliance with the law;
በህግ መሰረት መሆኑን ይከታተላል፤

፪/ በሽብር ወንጀል በምርመራ የሚሳተፍ እና የፍርድ 2/ A professional who has taken training on matters of
ቤት ክርክር ለማድረግ የሚመደበው ባለሙያ በሽብር crimes of terrorism and protection of Human Rights
ጉዳይ እና በሰብአዊ መብት አጠባበቅ ዙሪያ ስልጠና and who possesses the required

የወሰደ፣ የሥራ ልምድ፣ ክህሎት እና መልካም ስነ- experience, skill and good ethical behavior shall be

ምግባር ያለው መሆን አለበት፡፡ assigned to participate in the investigation of


terrorism crime and conduct litigation.
፲፪ሺ፪፻፶፰ 12258
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በዚህ አዋጅ 3/ Where the Federal Attorney General delegates his
የተሰጠውን ሥልጣን ለክልል ዓቃቤ ህግ ተቋም Powers entrusted under this Proclamation to regional

በውክልና ሲሰጥ ውክልና የሚሰጠው የክልል ዐቃቤ prosecution institution, it shall have the obligation to
ensure that the regional public prosecution Institution
ህግ ተቋም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪)
carries out its responsibility with a professional who
የተመለከተውን ሁኔታ በሚያሟላ ባለሙያ ኃላፊነቱን
fulfills the conditions provided for under Sub-article
ሊወጣ የሚችል እንዲሁም ውክልናው ከተሰጠው
(2) of this Article and performs its duties in a manner
በኋላም ሁኔታውን ባሟላ መልኩ እየፈጸመ ሰለመሆኑ
consistent with the conditions following the
የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡
delegation.
፴፱. የዳኝነት ሥልጣን 39. Jurisdiction
1/ The Federal High Courts and the Regional Supreme
፩/ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጥሮ፣ የመያዣ
Courts shall, in addition to granting of remand,
እና የብርበራ ትዕዛዝ መስጠትን ጨምሮ፤
issuing of warrant of arrest and search warrant, have
jurisdiction over:

ሀ) በዚህ አዋጅ መሠረት የሚቀርቡ ጉዳዮችን (ክሶችን)፤ a) Cases presented before it in accordance with this
Proclamation;

ለ) በዚህ አዋጅ ከተመለከቱ ወንጀሎች ጋር ተያይዘዉ b) Other crimes committed in connection with
crimes provided for under this Proclamation; or
የሚፈፀሙ ሌሎች ወንጀሎችን፤ ወይም
c) Cases presented before it in accordance with this
ሐ) በዚህ አዋጅ መሠረት የቀረቡ ክሶችና ፍርድ ቤቱ
Proclamation and the court changes the article of
አንቀጽ የቀየራቸውን ጉዳዮችን፤የመዳኘት ሥልጣን
the charge.
ይኖራቸዋል፡፡

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም የመያዣ 2/ Notwithstanding Sub-article (1) of this Article, in case

ወይም የብርበራ ትዕዛዝ የሚያስፈልግ ሆኖ ከፌደራል where having warrant is necessary, any court may issue
warrant of arrest or search warrant where the suspect is
ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እስከሚወጣ ተጠርጣሪ
likely to abscond or the evidence is likely to be
ሊሰወር የሚችል ወይም ማስረጃው ሊጠፋ የሚችል
removed until a warrant is issued Federal High Court
ሲሆን የመያዣ ወይም የብርበራ ትዕዛዝ የወንጀል
or the Regional Supreme Court.
ጉዳዮችን ለማየት ሥልጣን ያለው ማንኛውም ፍርድ
ቤት ለመስጠት ይችላል፡፡

፫/ ፍርድ ቤቶች በሽብር ወንጀል ተጠርጥሮ የተያዘው 3/ The Courts shall give priority to claims raised in relation

ወይም የተከሰሰው ሰው ከአያያዙ ጋር በተያያዘ to detention by a person detained on suspicion of

በሚያነሳው የመብት ጥያቄ ቅድሚያ በመስጠት committing a terrorism crime or tried in court of law
and investigate and issue the appropriate order for
መመርመር እና ተገቢው ማስተካከያ እንዲደረግ
correction.
አግባብነት ያለውን ትዕዛዝ መስጠት አለባቸው፡፡
፲፪ሺ፪፻፶፱ 12259
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፬/ የዳኝነት ሥልጣን በተመለከተ የወንጀል ህግ አንቀጽ ፲፫ 4/ The provisions of Article 13 and Sub-article (1) (b) of
እና ፲፯(፩) (ለ) ድንጋጌዎች የሽብር ወንጀሎችንም Article 17 of the Criminal Code concerning
ያካትታሉ፡፡ jurisdiction shall includes terrorism crimes.

፵. ስለብሔራዊ የሽብር ወንጀል መከላከል አስተባባሪ ኮሚቴ 40. National Anti-Terrorism Coordinating Committee
1/ The Prime Minister of the Federal Democratic
፩/ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ
Republic of Ethiopia shall set up a National Anti-
ሚኒስቴር የሽብር ድርጊትን ለመከላከል አግባብነት
Terrorism Coordinating Committee comprising of the
ያላቸውን ተቋማት ያቀፈ የብሔራዊ የሽብር ወንጀል
relevant institutions in order to prevent terrorist acts,
መከላከል አስተባባሪ ኮሚቴ ያዋቅራል፤ ብሔራዊ
The National intelegence and security service shall
መረጃና ደህንነት አገልግሎት የኮሚቴውን ይመራል፡፡
lead the Committee.

፪/ የሽብር ወንጀል መከላከል አስተባባሪ ኮሚቴው የጋራ 2/ The Committee shall prepare a joint anti-terrorism plan
የሽብር መከላከል ዕቅድ ያወጣል፣ የጋራ የሽብር and organize a joint anti-terrorism task force by

መከላከል ግብረ ኃይል በማደራጀት ተቋሞቹ ሽብርን coordinating the efforts that are being undertaken and
cause to work in a coordinated and interdependent
ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት በማቀናጀት በጋራና
manner.
በተደጋጋፊነት እንዲሰሩ ያደርጋል፡፡
3/ The implementation of this Article shall not permit the
፫/ የዚህ አንቀጽ አፈጻጸም በዚህ አዋጅ እና በሌሎች ህጎች
relinquishing of the Powers and Duties of one
ለየተቋማቱ የተሰጡ ሥልጣንና ተግባራትን አንዱ
institution to the other or interference of one in the
ተቋም ለሌላኛው ተቋማት አሳልፎ መስጠት ወይም
other.
ጣልቃ መግባትን የሚፈቀድ መሆን የለበትም፡፡
41. Accountability of Executive Organs
፵፩. የአስፈጻሚ አካላት ተጠያቂነት

1/ Any person entrusted with the responsibility of


፩/ በዚህ አዋጅ የተመለከተ ወንጀልን የመከላከል፣
preventing and investigating crimes or conducting
የመመርመር ወይም የክርክር ሂደትን የማስፈጸም
litigation concerning crimes provided for in this
ኃላፊነት የተሰጠው ማንኛውም ሰው የተሰጠውን
Proclamation shall, depending on the types of
ኃላፊነት ህግን በመተላለፍ የፈጸመ እንደሆነ
violation and the damage caused as a result of the
እንደመተላለፉ ዓይነት እና እንዳስከተለው ጉዳት violation, be subject to disciplinary action or be held
ዓይነት በዲስፕሊን፣ በፍትሐብሔር እና በወንጀል civilly and criminally liable.
ተጠያቂ ይሆናል፡፡
2/ The Federal Attorney General shall have the duty to
፪/ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ይህንን አዋጅ ensure that persons who carry out the duties provided
የሚያስፈጽሙ ሰዎች የህግ ጥሰት የፈጸሙ እንደሆነ in this Proclamation shall be accountable if they are
ተጠያቂ መሆናቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡ found in violation of the law.
፲፪ሺ፪፻፷ 12260
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፫/ ፍርድ ቤት በወንጀል ክርክር ሂደቱ የህግ አስፈጻሚ 3/ Where during the proceedings, the court finds that the
አካላት የህግ ጥሰት የፈጸሙ መሆኑን ያረጋገጠ እንደሆነ Executive Organ performed in violation of the law, it

የወንጀሉ ጉዳይ እንዲጣራ ትእዛዝ መስጠቱ may on the same file, orders the person or the
institution that violated the law to compensate the
እንደተጠበቀ ሆኖ በሌላ ህግ የበለጠ የሚያስጠይቅ
victim a moral damages from Birr ten thousand to
ካልሆነ በስተቀር ጥሰት የፈጸመው ሰው ወይም ተቋም
hundered thousand birr.
ለተጎጂው ከአስር ሺህ ብር እስከ መቶ ሺህ ብር
የሚደርስ የህሊና ጉዳት ካሣ እንዲከፍል በያዘው
የክርክር መዝገብ ለመወሰን ይችላል፡፡
4/ The victim may claim compensation for damage other
፬/ ተጐጂው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሰረት
than the moral damage awarded pursuant to Sub-
ከተወሰነለት የህሊና ጉዳት ካሣ ውጭ ያለን የጉዳት ካሣ
article (3) of this Article.
ለመጠየቅ ይችላል፡፡
ክፍል ስድስት Section Six

ልዩ የምርመራ ዘዴዎችና ስለመጠቀምና መረጃ Special Investigation Techniques Employment and

የመስጠት ግዴታ Duty to Provide Information

፵፪. ልዩ የምርመራ ዘዴን ስለመጠቀም


42. Special Investigation Techniques Employment

፩/ በሀገር እና በህዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ 1/ Police may use the following special investigation
ይችላል የሚል ሽብር ወንጀል ስጋት ሲኖር ፖሊስ techniques if an act of terorrorism has a serious
በመደበኛው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ መሠረት damage to the country and public, where in the regular

ማስረጃ ማሰባሰብ ሳይቻለው ሲቀር የሚከተሉትን ልዩ Criminal Procedure Code investigation technique is

የምርመራ ዘዴዎች በመጠቀም ማስረጃ ለመሰብሰብ not effective to gather evidence regarding
investigation of terrorism crime.
ይችላል፡፡
ሀ) ተጠርጣሪው በፖስታ፣ በደብዳቤ፣ በቴሌፎን፣ a) Intercepting or conducting surveillance on
በፋክስ፣ በራድዮ፣ በኢንተርኔት እና በሌሎች postal, letter, telephone, fax, radio, internet and
የኤሌክትሮኒክ መሣሪያዎች የሚያደርጋቸውን other electronic devices exchange or
ልውውጦች ወይም ግንኙነቶች በመመርመር communications of a person suspected of
ወይም በመጥለፍ፤ terrorism.

ለ) ክትትል በማድረግ ወይም ድምጽ ወይም b) Conducting surveillance or installing camera,


ፎቶግራፍ ወይም ተንቀሳቃሽ ምስል መቅረጽ audio or video recording devices.
የሚያስችል መሣሪያ በመጠቀም፤
ሐ)ሠርጎ በመግባትና አብሮ በመሆን c) Infiltrating and collaborating the suspect’s
የተጠርጣሪዎችን እንቅስቃሴና ድርጊት group and follow up their activities.
በመከታተል፤
መ) የይምሰል ግንኙነቶችን በመፍጠር፡፡ d) Creating simulated communication.
፲፪ሺ፪፻፷፩
12261
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፪/ ፖሊስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ስር 2/ Special investigation technique stipulated under
የተደነገጉ ልዩ የማስረጃ መሰብሰቢያ ዘዴዎችን Sub article 1 of this Article may only be employed
ተግባራዊ ማድረግ የሚችለው ፍርድ ቤት on the authorization of the court where the court

የምርመራውን አስፈላጊነት አምኖ ሲፈቅድ ብቻ believes the necessity of the use of special

ነው፡፡ investigation techniques.


፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) የተደነገገው ቢኖርም 3/ Notwithstanding to the provision of sub-article (2)

ፖሊስ አስቸኳይ ሁኔታ ካጋጠመው በአካባቢው of this Article, for urgent conditions police may
gather evidences through special investigation
ያለውንና የሚመለከተውን የዓቃቤ ህግ ተቋም ኃላፊ
techniques without the authorization of the court
በማስፈቀድ ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ በልዩ የምርመራ
with the permission of the head of the nearest and
ዘዴ ማስረጃ ሊሰበስብ ይችላል፡፡ ሆኖም ፖሊስ
appropriate public prosecutor institution. However,
ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ በልዩ የምርመራ ዘዴ ማስረጃ
police shall provide the temporary permission
ለመሰብሰብ በጀመረ በ፵፰ ሰዓት ውስጥ
obtained from the public prosecutor institution and
ምክንያቶቹንና በዐቃቤ ህግ የተሰጠውን ጊዚያዊ his good cause in writing to the court within 48
ፈቃድ ጨምሮ ለፍርድ ቤት በፅሁፍ ማቅረብ hours. The court also may accept or deny the
ይኖርበታል፡፡ ፍርድ ቤቱም የጥያቄውን አግባብነት petition after investigating its relevancy. There
መርምሮ ለመቀበል ወይም ውድቅ ለማድረግ shall be no appeal to the order of the court.
ይችላል፡፡ በተሰጠው ትእዛዝ ላይም ይግባኝ
አይቀርብበትም፡፡

፬/ ፍርድ ቤት በልዩ የምርመራ ዘዴ ማስረጃ እንዲሰበስብ 4/ When the Court authorizes the use of special

ለፖሊስ ፈቃድ ሲሰጥ፡- investigation technique, the order of the Court shall
include:
ሀ) ማስረጃ ስለሚሰበሰብበት ዘዴ እና ስለሚከናወንበት a) Techniques how the evidence sought to be
አግባብ፤ collected, and perform;

ለ) የሚከናወንበት ጊዜ፤ b) The time period within which the


authorization shall be executed;

ሐ) የማስረጃ ማሰባሰቢያው ዘዴ ጠለፋ ወይም ክትትል c) Techniques of gathering evidences whether it


እንደሆነ ጠለፋዉ ወይም ክትትሉ የሚደረግበትን is interception or surveillance should mention
የስልክ፤ የፋክስ፤ የሬዲዮ፤ የኢንተርኔት፤ address’s of telephone, fax, radio, internet,
የኤሌክትሮኒክስ፤ የፖስታና የመሳሰሉትን electronics, postal or others similar

የግንኙነት መስመሮች አድራሻ ወይም communication lines or identifications applied

መለያ፤መጥቀስ አለበት፡፡ in the interception or surveillance.


፲፪ሺ፪፻፷፪ 12262
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፭/ ማንኛውም የመገናኛ አገልግሎት አቅራቢ በፖሊስ 5/ Any communication service provider shall cooperate
ጠለፋውን ለማካሔድ ሲጠየቅ ጠለፋው በፍርድ ቤት when it is requested by the police to conduct the

የተፈቀደ መሆኑን በማረጋገጥ አስፈላጊውን ትብብር interception by ensuring the court’s authorization
order.
ማድረግ አለበት፡፡

፮/ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በሕግ አስከባሪ 6/ Evidences obtained through interception by national or
አካላት በጠለፋ የተገኙ ማስረጃዎች በጠለፋ foreign law enforcement organs shall not be valid
በተገኙበት መልክ በቀጥታ ካልቀረቡ በቀር ዋጋ where they are not presented directly as they are
አይኖራቸዉም፡፡ obtained.

፯/ ፍርድ ቤት በዚህ አንቀጽ መሰረት በልዩ የምርመራ 7/ The special investigation authorization granted by the
ዘዴ ማስረጃ ለማሰባሰብ የሚፈቅደው ጊዜ ከ፺ ቀናት court in accordance with this Article shall not exceed

መብለጥ የለበትም፡፡ ፖሊስ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ 90 days. Where the police officer petitions the court for

የሚፈለገውን ማስረጃ ያላገኘ እና ልዩ የምርመራውን an extension of the time, the court may for good cause
extend its authorization of using special investigation
ዘዴ መጠቀሙ ተጨማሪ ጊዜ አስፈላጊ ለመሆኑ በቂ
technique. The court may give extension by
ምክንያት ያለው ከሆነ ፍርድ ቤቱን ተጨማሪ ጊዜ
investigating the performance of the police and
እንዲሰጠው ለመጠየቅ ይችላል፡፡ ፍርድ ቤቱም
evaluating the significance of using special
ፖሊስ ያከናወነውን ተግባር፣ የተፈቀደው ዘዴ
investigation technique for not more than 30 days.
እያስገኘ ያለውን ውጤት በማገናዘብ እና ተጨማሪ
ጊዜ መስጠት አስፈላጊ መሆኑን በመመርመር ከ፴
ቀናት ያልበለጠ ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጥ ይችላል፡፡

፰/ በዚህ አንቀጽ መሰረት ልዩ የምርመራ ዘዴ ለማከናወን 8/ In accordance with this Article, petition of special
የሚቀርብ ጥያቄ፣ በፍርድ ቤት የሚሰጠው ፈቃድ በልዩ investigation technique, the authorization granted by
የምርመራ ዘዴ እና በልዩ የምርመራ ዘዴው የተገኙ the court, evidences and information obtained through
መረጃዎችና ማስረጃዎች ማስረጃ የማሰባሰቡ ሁኔታ special investigation shall be kept in secret by police,
እስከሚጠናቀቅ ድረስ በፖሊስ፣ በዓቃቤ ህግ፣ በፍርድ public prosecutor, court and other organs which have

ቤት እና መረጃው የደረሳቸው ሌሎች አካላት በሚስጥር obtained the information until the conditions

መያዝ አለበት፡፡ ማስረጃ ማሰባሰቡ ከተጠናቀቀ በኋላም completed. Where the evidence collected through the
special investigation technique is not relevant as an
ለማስረጃነት የሚያገለግሉ ካልሆነ በስተቀር በልዩ
evidence, it shall be destroyed.
የምርመራ ዘዴው የተገኙት መረጃዎች መወገድ
አለባቸው፡፡
፲፪ሺ፪፻፷፫ 12263
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

፵፫. መረጃ የመስጠት ግዴታ 43. Duty to Provide Information


፩/ ማንኛውም ሰው ከአቅም በላይ በሆነ እና አደጋ 1/ Any person who has information or evidence which
የማያስከትልበት ከልሆነ በስተቀር ፖሊስ የሽብር assists police to prevent terrorist attack or
ወንጀልን ለመከላከል ወይም ምርመራ ለማከናወን investigation shall have the duty to provide

የሚረዳዉ መሆኑን በሚገባ የሚያምንበትን መረጃ information or evidence if it is not beyond his

ወይም ማስረጃ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ capacity and does not cause danger.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding to the provision of Sub-article (1)
መረጃው ወይም ማስረጃው የተጠርጣሪውን የግል of this Article, when the information or evidence

ሕይወት የመከበርና የመጠበቅ መብትን የሚጎዳ ከሆነ requested defamatory to protection of the suspect’s

በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከማንኛውም የመንግሥት rights to privacy police may request and collect
such evidence or information from any
መሥሪያ ቤት፤ የግል ድርጅት ወይም ግለሰብ
Government Iinstitution, private organization or an
እንዲሰጠዉ ለመጠየቅና ለመውሰድ ይችላል፡፡
individual by the court order.

፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም ፖሊስ 3/ Notwithstanding to the provision of Sub-article (2)
አስቸኳይ ሁኔታ ሲያጋጥመው ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ of this Article, when police come across urgency

መረጃውን ወይም ማስረጃውን ለመጠየቅና ለመውሰድ shall request and take the information or evidences
without court order. However, police shall notify to
ይችላል፤ ሆኖም ጉዳዩን በሰባ ሁለት ሰዓት ውስጥ
the court within seventy two hours and also has
ለፍርድ ቤት የማሳወቅና ፍርድ ቤቱ የሚሰጠውን
duty to respect the court’s order.
ትዕዛዝ የማክበር ግዴታ አለበት፡፡

፬) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ወይም (፫) መሰረት 4/ In accordance with Sub-article (2) or (3) of this
የተገኘው መረጃ ወይም ማስረጃ ሚስጥራዊ ይዘት ያለው Article, when information or evidence obtained has

እንደሆነ፤ ፖሊስ መረጃውን ወይም ማስረጃውን a content of secrecy, police shall have duty to keep
the information and evidences in secret and apply
በሚስጥር የመያዝ እና ለተፈለገበት ዓላማ ብቻ የማዋል
only for the targeted objectives.
ግዴታ አለበት፡፡
፲፪ሺ፪፻፷፬ 12264
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page

ክፍል ሰባት PART SEVEN

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS


፵፬. ፈንድ ስለማቋቋም 44. Establishment of Fund
፩/ የሽብር ወንጀል ተጎጂዎች ፈንድ (ከዚህ በኋላ ፈንድ 1/ A terrorism crimes victims fund (here in after referred

እየተባለ የሚጠራ) በዚህ አዋጅ ተቋቁማል፡፡ as the fund) is hereby established.

፪/ የሚቋቋመው ፈንድ ዓላማ፡- 2/ The objective of the fund shall be to provide support
for:
ሀ) የሽብር ወንጀል መከላከል አገልግሎት፤ ‹‹‹‹‹

a) Prevention of terrorism crimes;

ለ) በሽብር ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን ተጎጂዎች


b) Covering medical expenses of victims of terrorist
የህክምና ወጭ መሸፈን፤
acts;

ሐ) በሽብር ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን ተጎጂዎች


c) Rehabilitation of victims of terrorist acts as may
እንደአግባብነቱ መልሶ ማቋቋም፤ እና
be appropriate; and
መ) የሽብር አስተሳሰብ እንዲሰርጽባቸው የተደረጉ ሰዎችን
d) Rehabilitating persons in whom terrorist ideas are
የተሐድሶ አገልግሎት፤ ድጋፍ ማድረግ
inculcated.

፫/ የፈንዱ የገቢ ምንጭ የፈንዱን አስተዳደር ለመወሰን 3/ Without prejudice to the source of funding provided for
በሚወጣው ደንብ የሚወሰነው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ in the Regulation to be issued by the Council of
አዋጅ በተመለከተ ወንጀል ምክንያት የሚወረስ ንብረት Ministers, the confiscated property and fine imposed by
እና በፍርድ ቤት የሚወሰን መቀጮ ለፈንዱ ገቢ a court of law in criminal proceedings in connection
ይደረጋል፡፡ with this Proclamation shall be credited to the fund.

፬/ ስለፈንዱ አስተዳደር፣ የገቢ ምንጭ፣ ለተጎጂዎች 4/ The Council of Ministers shall issue Regulation
አገልግሎት ስለሚውልበት፣ እና ተያያዥ ጉዳዮች regarding administration, income, manner of use for
ስለሚፈጸሙበት አግባብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት victims, and other related matters of the fund.
በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡
፲፪ሺ፪፻፷፭ 12265
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፵፭. የተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በማቆያ ወይም በማረሚያ 45.Treatment of Suspect or Accused in Detention or
ቤት የአያያዝ ሁኔታ Prison
በዚህ አዋጅ በተመለከተ ወንጀል ተጠርጥሮ ወይም ተከሶ A person who is in detention center or prison on
በማቆያ ቤት ወይም በማረሚያ ቤት ያለ ሠው በኢትዮጵያ suspicion or accusation in connection with crimes
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት፣ provided for in this Proclamation shall be protected in

ኢትዮጵያ ተቀብላ ባጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች accordance with the Constitution of Federal Democratic
Republic of Ethiopia, International Agreements ratified
እና በሌሎች የአገሪቱ ህጎች ስለተጠረጠሩ እና ስለተከሰሱ
by Ethiopia and other Laws of the country concerning
ሰዎች የተቀመጡ መብቶችና ሁኔታዎች መጠበቅ አለበት፡፡
Rights and conditions of suspected or accused persons.
፵፮ የመሸጋገሪያ ድንጋጌ
46. Transitional Provision
በፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር ፮፻፶፪/፪ሺ፩ በዚህ አዋጅ
Unless this Proclamation favors the accused person, all
የተጀመሩ የሽብር ጉዳይን በተመለከተ ይህ አዋጅ
pending cases before the coming in to force of this
ከመፅናቱ በፊት የተጀመሩ ጉዳዮች፣ ይህ አዋጅ ለተከሳሸ
Proclamation shall continue to be governed in
የተሻለ ሆኖ ካልተገኘ በስተቀር በፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ
accordance with the Anti-Terrorism Proclamation No.
ቁጥር ፮፻፶፪/፪ሺ፩ መሰረት ፍፃሜ ያገኛሉ፡፡ 652/2009.

፵፯ ስለማይሸፈኑ ጉዳዮች 47. Matters Excluded


፩/ የጦርነት ህግን የሚመለከተው የጄኔቫ ኮንቬንሽን እና
ፕሮቶኮሎቹ ተፈጻሚ የሚሆንባቸው ጉዳዮች ላይ ይህ 1/ This Proclamation is not applicable to matters
covered by the Geneva Convention and Protocols
አዋጅ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
thereof.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም በዚህ 2/ Notwistanding the provisions of sub Article 1 of
አዋጅ በአሸባሪነት በተሰየመ ድርጅት ላይ ወይም በዚህ this Article Terrorism Crime commited
አዋጅ በአሸባሪነት ከተሰየመ ድርጅት ጋር በተያያዘ Organization proscribed by terrorist act this

በሚፈፀም የሽብር ወንጀል ላይ ይህ አዋጅ ተፈፃሚ Proclamation shall be applicable.

ነው፡
፲፪ሺ፪፻፷፮
12266
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳ መጋቢት ፲፮ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M Federal Negarit Gazette No. 20 , March 25th 2020 ….page
፵፰. ስለተሻረ ህግ እና ተፈጻሚነት ስለሌላቸው ድንጋጌዎች 48. Repealed Law and Inapplicable Provisions
፩/ የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር ፮፻፶፪/፪ሺ፩ በዚህ 1/ Anti-Terrorism Proclamation No. 652/2009 is
አዋጅ ተሽሯል፡፡ hereby repealed.
፪/ የወንጀል ህግ በዚህ አዋጅ በግልጽ በተሸፈኑ ጉዳዮች 2/ Issues clearly covered hereby this proclamation shall
ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ not applicable under criminal law.

፫/ በዚህ አዋጅ ልዩ የምርመራ ዘዴን ስለመጠቀምን 3/ Notwistanding to this proclamation under Article 42
አስመልክቶ በአንቀጽ ፵፪ ላይ የተደነገገው ድንጋጌ this proclamation on special investigation techniques
ጸንቶ የሚቆየው የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓትና shall be enforce until Criminal Law Procedure and
የማስረጃ ህጉ ጸድቆ ተግባራዊ እስከሚሆንበት ዕለት Evidence Law take to effect .

ድረስ ብቻ ነው።

፵፱ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ 49. Effective Date

ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን This Proclamation shall enter into force up on the date of
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ publication in the Federal Negarit Gazette.

አዲስ አበባ መጋቢት ፲፮ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም DONE AT ADDIS ABABA, ON THE 25TH DAY OF MARCH, 2020.

ሣህለወርቅ ዘውዴ SAHLEWORK ZEWDE

የኢትዮጽያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC

ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like