Professional Documents
Culture Documents
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
Federal Negarit Gazette: of The Federal Democratic Republic of Ethiopia
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፹፭/፪ሺ፲፭ Proclamation No. 1285/2023
ለሁለተኛው ምዕራፍ የዘላቂ መሬት አያያዝ ፕሮጀክት International Development Association Loan
ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፍ የልማት Agreement for Financing Second Ethiopia
አራት ሺ ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት) የአሜሪካን ዶላር stipulating that the International Development
ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ Association shall provide to the Federal
Democratic Republic of Ethiopia a Loan an
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ
amount of One Hundred Seven Million One
የልማት ማህበር መካከል ነሐሴ ፪ ቀን ፪ሺ፲፬ ዓ.ም
Hundred Seventy-Four Thousand and Two
በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤
Hundred Fifty-Five Dollars (US$107,174,255)
for financing Second Ethiopia Resilient
Landscapes and Livelihoods Project, was signed
in Addis Ababa, on 8th Day of August, 2022;
ይህን ስምምነት የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር WHEREAS, the House of Peoples’
ቤት መጋቢት ፳፩ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም በአካሄደው ፲፪ኛ Representatives of the Federal Democratic
መደበኛ ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤ Republic of Ethiopia has ratified the said
agreement at its 12th ordinary session held on
30th Day of March, 2023;
የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ Resilient Landscapes and Livelihoods Project
ይችላል፡፡
ቀን ፪ሺ፲፬ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመው የብድር on 8th Day of August, 2022, between the
ስምምነት ቁጥር GCF Loan Number TF0B8450 Federal Democratic Republic of Ethiopia and
the International Development Association is
በዚህ አዋጅ ፀድቋል፡፡
hereby ratified.
፫. የገንዘብ ሚኒስቴር ሥልጣን
3. Power of the Ministry of Finance
የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን
The Ministry of Finance is hereby empowered
የ፩፻፯ ሚሊዮን ፩፻፸፬ ሺ ፪፻፶፭ (አንድ መቶ
to undertake all acts necessary for the
ሰባት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ አራት ሺ ሁለት utilization of the Loan an amount equivalent
መቶ ሃምሳ አምስት) የአሜሪካን ዶላር በብድር to One Hundred Seven Million One Hundred
ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት Seventy-Four Thousand and Two Hundred
በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ Fifty-Five Dollars (US$107,174,255) in
ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ accordance with the terms and conditions set
forth in the Loan Agreement.
፬. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
4. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter into force up on
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ its publication in the Federal Negarit Gazettee.
አዲስ አበባ ሚያዚያ ፲፱ ቀን ፪ሺ፲፭ ዓ.ም Done at Addis Ababa, On this 27th Day of
‹
April, 2023