Professional Documents
Culture Documents
Ethiopian Human Rights Commission Establishment Amendment Proclamation No.1224 2020
Ethiopian Human Rights Commission Establishment Amendment Proclamation No.1224 2020
me/ethiopianlegalbrief
ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፳፬/፪ሺ፲፪ Proclamation No. 1224/2020
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን Ethiopian Human Rights Commission Establishment
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COMMISSION
ESTABLISHMENT PROCLAMATION (AMENDMENT)
ለማሻሻል የወጣ አዋጅ
WHEREAS, it is necessary to strengthen the Ethiopian
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የተቋቋመበትን
Human Rights Commission’s institutional and execution capacity
የሰብዓዊ መብቶችን ግንዛቤ የማስፋፋት፣ የማስጠበቅ እና የማስከበር
to enable the Commission to fulfill its mandates of promoting,
ሥራ በተገቢው መንገድ እንዲያከናውን ማስቻል እና የማስፈጸም
ensuring the respect of and protection of Human Rights in
አቅሙን ማሳደግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
Ethiopia;
WHEREAS, it is also found necessary to make nomination
ለዚህም ይረዳ ዘንድ የኮሚሽነሮች አመራረጥ እና አሿሿም
and appointment process of Commissioners participatory and
አሳታፊና ግልጽ ማድረግና የኮሚሽኑን የመዋቅር፣ የሠራተኛ
transparent in addition to making improvements to provisions
ቅጥርና አስተዳደር እንዲሁም የበጀት ነፃነት ማረጋገጥን
related to the structure of the Commission, hiring and
የሚመለከቱ ድንጋጌዎችን ማሻሻልና የተቋሙን ተዓማኒነት፣
management of staff and the budgetary independence of the
ተቀባይነት እና ውጤታማነት ማጐልበት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
Commission in order to enhance public trust, acceptance and
effectiveness of the Commission ;
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ- NOW, THEREFORE; in accordance with Article 55(1) and
መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) እና ፶፭(፲፬) መሠረት የሚከተለው 55(14) of the Constitution of the Federal Democratic Republic of
ማሻሻያ ታውጇል፡፡ Ethiopia it is hereby proclaimed as follows.
ÃNÇ êU
Unit Price nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፯፻፳፯ https://t.me/ethiopianlegalbrief12727
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፸፭ ነሐሴ ፲፪ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M
th
Federal Negarit Gazette No.75, August 18 2020 … page
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ This Proclamation may be cited as the “Ethiopian Human
(ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፳፬/፪ሺ፲፪” ተብሎ ሊጠቀስ
Rights Commission Establishment (Amendment)
ይችላል፡፡
Proclamation No.1224/2020.
፪. ማሻሻያ 2. Amendment
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር The Ethiopian Human Rights Commission Establishment
፪፻፲/፲፱፺፪ እንደሚከተለው ተሻሽሏል፦
Proclamation No. 210/2000 is hereby amended as follows:
“፮(፲፩) በምርጫ ወቅት የሰብዓዊ መብቶች አጠባበቅን ክትትል “6(11) Monitor the Human Rights situation during
ማድረግ፤ election periods;
፮(፲፪) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ወቅት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ 6(12) Without prejudice to the power vested on the
መርማሪ ቦርድ ተግባርና ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ State of Emergency Inquiry Board, monitor the
ስለሰብዓዊ መብቶች አጠባበቅ ሁኔታ ክትትል Human Rights situation during state of
ማድረግ፤ emergency;
፮(፲፫)በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ማናቸውንም ማረሚያ 6(13) Visit and monitor, without prior notice, any
ቤቶች፣ ፖሊስ ጣቢያዎች ወይም በቁጥጥር ወይም correction centers or prisons, police detention
በእገታ ስር የሚገኙ ሰዎች ያሉበትን ስፍራ እንዲሁም centers or any place where people are held in
እንደ ትምህርት ቤት፣ ሆስፒታል፣መጠለያ ጣቢያ፣ የገበያ custody or otherwise detained anywhere in the
ማዕከል የመሳሰሉ እና የሕዝባዊ አገልግሎት መስጫ country as well as any public service institution
ተቋማትን ያለ ቅድመ ማስታወቂያ መጐብኘት፡፡” such as schools, hospitals, shelter camps and
market centers.”
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፯፻፳፰ https://t.me/ethiopianlegalbrief12728
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፸፭ ነሐሴ ፲፪ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M
th
Federal Negarit Gazette No.75, August 18 2020 … page
፫. የአዋጁ አንቀጽ ፰(፪)(መ) ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ 3. Article 8(2) (d) is repealed and replaced as follows:
፰(፪) (መ) ተተክቷል፡፡
“፰(፪) (መ)ሌሎች ከአራት ያላነሱ የልዩ ልዩ ሰብዓዊ መብቶች “8(2) (d) Not less than four Commissioners heading human
ዘርፍ ጉዳዮችን የሚመሩ ኮሚሽነሮች” rights thematic areas”
፬.የአዋጁ አንቀጽ ፱ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፱ 4. Article 9 is repealed and replaced as follows:
ተተክቷል፡፡
“የኮሚሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ሆኖ “The Commission shall have its Head Office in Addis Ababa
በኮሚሽነሮች ጉባዔ ውሳኔ አሁን ካሉት ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች and it may have additional branch offices or centers at any
በተጨማሪ በማናቸውም ስፍራ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ወይም place as determined by the Council of Commissioners”.
እንደሁኔታው መለስተኛ የኮሚሽኑ ማዕከሎች ሊኖሩት ይችላል፡፡”
፭. የአዋጁ አንቀጽ ፲፩ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፲፩ 5. Article 11 is repealed and replaced as follows:
ተተክቷል፡፡ “11(1).The Nomination Committee shall have the
“፲፩(፩) የዕጩ አቅራቢ ኮሚቴ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡- following members:
ሀ) የምክር ቤቱ አፈ-ጉባዔ…………………………….....ሰብሳቢ፤
a. The Speaker of the House …………….Chairperson;
ሰ).ከሲቪል ማህበራት አንድ ሰው………………………….አባል፤ g. One member from Civil Society Organizations.
፲፩(፪) የዕጩ አቅራቢ ኮሚቴ አባላት ገለልተኛነታቸውና 11(2) Nominating Committee shall have independent and
ብቃታቸው የተረጋገጠ፣ እንደ አግባብነቱ በአዋጁ አንቀጽ competent members who shall also fulfill the criteria,
፲፩(፫) ኮሚቴው የራሱን መንገድ በመጠቀም እንዲሁም ግልጽና 11(3) The Nominating Committee shall follow a transparent
አሳታፊ አሰራር በመዘርጋት በሕዝብ ጥቆማ ከቀረቡ ሰዎች and participatory public nomination process as well as
ውስጥ፤ መስፈርቱን የሚያሟሉ በአብላጫ ድምፅ የተደገፉ use its own means to identify suitable candidates and
ዕጩዎችን ለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡ የዕጩዎች ዝርዝር submit to parliament nominees it has selected by a
በተቻለ መጠን የልዩ ልዩ ሕብረተሰብ ክፍሎች እና የጾታ majority vote. To the extent possible, the list of
ስብጥርን ከግምት ያስገባ መሆን ይኖርበታል፡፡” nominees should take into consideration gender diversity
and representation from different parts of the society.''
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፯፻፳፱ https://t.me/ethiopianlegalbrief12729
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፸፭ ነሐሴ ፲፪ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M
th
Federal Negarit Gazette No.75, August 18 2020 … page
፮. የአዋጁ አንቀጽ ፲፪(፯) ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ 6. Article 12(7) of the Proclamation is repealed and replaced
“፲፪(፯) የማንኛውም ፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ”፡፡ “12(7) Is not a member of a political organization.”
ተጨማሪ የሙያ ሥራ መስራት የተከለከለ ስለመሆኑ and Other Professional Work shall be prohibited
“፲፰(፩) የዋና ኮሚሽነር፤ ምክትል ዋና ኮሚሽነር እና ሌሎች “18(1) The Chief Commissioner, Deputy Chief
በተመለከተ በመንግስት የከፍተኛ የመንግስት entitled to the benefits and privileges determined
ተሿሚዎች ደሞዝና ጥቅማጥቅም መሰረት in accordance with the law provide for the
ይፈፀማል፡፡ benefits of Government Higher officials.
፲፰(፪) ተሿሚው በስራ ዘመኑ በማናቸውም ክፍያን 18(2) An appointee shall not be allowed to engage in
በሚያስገኝ በሌላ የመንግስትም ሆነ የግል ቅጥር other gainful, public or private employment during
ስራ ላይ መሰማራት አይፈቀድለትም፡፡” his term of office. ”
“(ተ) የኮሚሽኑን የውስጥ አደረጃጀት እና መዋቅር፣ በዘርፍ “ k) Determine the internal organizational structure of the
ኮሚሽነሮች መካከል ያለውን የሥራ ክፍፍልና Commission, assign the specific post of thematic
የዘርፍ ኮሚሽነሮችን የሥራ መደብ ይወስናል፤ Commissioner’s and decide on the division of roles and
responsibilities among them;
ቸ) የኮሚሽነሮች ጉባዔን ስብሰባ ይጠራል፣ ይመራል፡፡ l) Call and preside over the meetings of the Council of
Commissioners;
ነ) ዳይሬክተሮችንና ሌሎች የሥራ ክፍል ኃላፊዎችን m) Appoint department Directors and other Senior Officers
ይመድባል፣ ተግባርና ኃላፊነታቸውን የኮሚሽነሮች and determine their roles and responsibilities in
ጉባዔ በሚያወጣው ዝርዝር የሥራ መመሪያ accordance with the work Directives adopted by the
መሠረት ይወስናል፤ Council of Commissioners;
ኘ) የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ኃላፊዎችን እንዲሁም n) Appoint heads of branch offices and Human Rights
፱. የአዋጁ አንቀጽ ፳፩ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ ርዕስ እና 9. Article 21 is repealed and replaced as follows with a
“፳፩. የልዩ ልዩ ሰብዓዊ መብቶች ዘርፍ ኮሚሽነሮች ሥልጣን “21. Powers and Duties of Thematic Commissioners
ሀ) ከዋናው ኮሚሽነር ጋር በመመካከር የሥራ ዘርፉን a. Organize, oversee, and administer the activities in
ለ) የሥራ ዘርፉን ሠራተኞች መከታተልና መምራት፤ b. To lead and manage staff assigned to the thematic
area;
ሐ) የሚመሩትን ዘርፍ ወቅታዊና ዓመታዊ ክንዋኔ ሪፖርት c. Submit periodic and yearly activity and performance
ለዋና ኮሚሽነሩ ማቅረብ ፤ reports to the Chief Commissioner on their respective
መ) በዋና ኮሚሽነሩ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት thematic areas;
ማከናወን፡፡'' d. Carry out other activities as may be assigned by the
Chief Commissioner. ''
፲. የአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ስር የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ፳፭(፬) 10. Article 25 is amended including a new sub Article 25(4)
ተጨምሯል፡፡ as follows:
“፳፭(፬) ማንኛውም ለኮሚሽኑ ጥቆማ ያቀረበ ወይም ምስክር “25(4) Any witness appearing before the Commission or a
ሆኖ የሚቀርብ ሰው እንደአግባብነቱ ስለወንጀል whistleblower is afforded the same rights and
ምስክሮች እና ጠቋሚዎች ጥበቃ በወጣው አዋጅ protection as provided under the ‘Protection of
ቁጥር ፮፻፺፱/፪ሺ፫ የተመለከተው አይነት ጥበቃ Witnesses and Whistleblowers of Criminal Offences
ወይም በፍርድ ቤት ለሚቀርብ ምስክር ያለው ዓይነት Proclamation No. 699/2010’ or as witnesses
መብት እና ጥበቃ ይደረግለታል፡፡” appearing before a court of law, as appropriate.”
፲፩. አዋጁ አንቀጽ ፴፩(፫) እስከ (፯) ያሉት ተሰርዘው በሚከተሉት 11. Articles 31(3) to (7) are repealed and replaced with new
አዲስ ንዑስ አንቀጽ ፴፩(፫) እስከ ፴፩(፰) ተተክተዋል፡፡ Sub Articles 31(3) to (8) as follows:
“፴፩(፫) የኮሚሽኑን የሰው ሀብት፣ የንብረትና የፋይናንስ “31(3) To issue Directives and adopt Rules of Procedures
አስተዳደር መመሪያዎች እንዲሁም የፌደራል ሲቪል and manuals on management of human resources,
ሰርቪስ መርሆዎችን መሰረት በማድረግ የሠራተኞች property and finance, as well as on administration
፴፩(፬) የኮሚሽኑን የሰብዓዊ መብቶች ሥራ ፖሊሲዎችና 31(4) To adopt policies and strategies relating to its
ስትራቴጂዎች ያፀድቃል፤ activities and the human rights mandates of the
Commission;
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፯፻፴፩ https://t.me/ethiopianlegalbrief12731
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፸፭ ነሐሴ ፲፪ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M
th
Federal Negarit Gazette No.75, August 18 2020 … page
፴፩(፭) የሠራተኞች የአስተዳደር ቅሬታዎች የሚጣራበትና 31(5) To adopt rules of procedures and Directives for
በሠራተኞች የአስተዳደር ቅሬታዎች ላይ በይግባኝ ሰሚ complaints including appeal procedures and the
ደረጃ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ Council of Commissioners serving as the final
appellate tribunal for administrative complaints;
፴፩(፮) በዋና ኮሚሽነሩ አቅራቢነት የኮሚሽኑን የውስጥ ኦዲተር 31(6) To appoint an internal Auditor upon the
ይመድባል፤ recommendation of the Chief Commissioner;
፴፩(፯) የሠራተኞችን የሥነ ምግባር መመሪያ እና ጥቅማ 31(7) To adopt code of ethics for staff and approve their
ጥቅም ያፀድቃል፣ benefit packages;
፴፩(፰) የጉባዔው ውሳኔዎች በአባላት ድምፅ ብልጫ ይወሰናሉ፤ 31(8) The decision of the Council shall be made by majority
ሆኖም ድምፅ እኩል በእኩል የሚከፈል ከሆነ ዋና vote. On instances of a tie, however, the Chief
ኮሚሽነሩ የደገፈው ሀሳብ የጉባዔው ውሳኔ ይሆናል፡፡'' Commissioner shall have a casting vote. ''
፲፪. የአዋጁ አንቀጽ ፴፪ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፴፪ 12. Article 32 is repealed and replaced as follows:
ተተክቷል፡፡
“፴፪. በሠራተኞች አስተዳደር ጉዳይ ላይ የኮሚሽነሮች ጉባዔ “32 A staff member dissatisfied by the final decision of the
፲፫. የአዋጁ አንቀጽ ፴፮(፪) ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ 13 Article 36(2) is repealed and replaced as follows and the
፴፮(፪) ተተክቷል፡፡ እንዲሁም የሚከተለው አዲስ ንዑስ following sub-Article 36(3) is added:
አንቀጽ ፴፮(፫) ተጨምሯል:-
“36(2) As per the annual budget of the Commission
“ ፴፮(፪) ገንዘብ ሚኒስቴር ምክር ቤቱ ለኮሚሽኑ ያፀደቀለትን
approved by the House and based on request from
ዓመታዊ በጀት ኮሚሸኑ የፋይናንስ አሰራርን
the Commission in accordance with the finance
ተከትሎ በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት በየሶስት ወሩ
Regulations, the Ministry of Finance shall deposit
የሚያስፈልጋቸውን በጀት በቅድሚያ ወደ ኮሚሽኑ
the 3 month quarterly budget in advance to the
የባንክ ሂሳብ ማስገባት አለበት፡፡
bank account of the Commission.
፴፮(፫) የመንግስት የፋይናንስ መርሆዎችን መሰረት 36(3) In accordance with internal financial rules and
በማድረግ በኮሚሽነሮች ጉባኤ በሚፀድቅ የውስጥ Directives to be adopted by the Council of
ደንብ ኮሚሽኑ በጀቱን የማስተዳደር ሙሉ ነፃነት Commissioners, the Commission has full
አለው፡፡” financial autonomy to administer its budget.”
Abrham Yohanes
፲፪ሺ፯፻፴፪ https://t.me/ethiopianlegalbrief12732
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፸፭ ነሐሴ ፲፪ ቀN ፪ሺ፲፪ ›.M
th
Federal Negarit Gazette No.75, August 18 2020 … page
፫. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ 3. Effective Date
ይህ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከጸደቀበት ቀን This Proclamation shall enter into force on the day of its
አንስቶ የጸና ይሆናል፡፡ approval by the House of People’s Representatives.
አዲስ አበባ ነሐሴ ፲፪ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም. Done at Addis Ababa On this 18th day of August, 2020.
REPUBLIC OF ETHIOPIA
ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት