Professional Documents
Culture Documents
20190923-Proclamation To Establish Reconcilation Commission-Ac
20190923-Proclamation To Establish Reconcilation Commission-Ac
¥WÅ CONTENT
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፪ /፪ሺ፲፩ ዓ.ም Proclamation No.1102 /2018
በተለያዩ ጊዜዎቸ እና የታሪክ አጋጣሚዎች የሰብዓዊ WHEREAS, it is believed that providing victims of
መብት ጥሰት እና ሌላ በደል ተጠቂዎች የሆኑ ወይም gross human rights abuses in different time and historical
ተጠቂዎች ነን ብለው የሚያምኑ ዜጎች በደላቸውን event with a forum to be heard and perpetrators to
የሚናገሩበትና በደል ያደረሱ ዜጎች ላደረሱት በደል disclose and confess their actions as a way of
በግልፅ በማዉጣት የሚፀፀቱበት እና ይቅርታ reconciliation and to achieve lasting peace;
ÃNÇ êU
Unit Price nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001
፲ሺ፱፻፹፫ 10983
gA Ød‰L ነU¶TUz¤È qÜ_R ፳፯ ጥር ፳፰ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No 27, 5th, February 2019…….page
የእርቅ እና የሰላም ዓላማ ያነገበ፣ለግጭትና ቁርሾ ምክንያት appropriate measures and initiate recommendation that
የሆኑትን ዝንፈቶች ምክንያቶችና የስፋት መጠን አጣርቶ enable for the lasting peace and to prevent the future
መንግስት አንቀፅ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው ታዉጇል፡፡ (1) of the Constitution of the Federal Democratic Republic
of Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- Unless the Context requires otherwise, in this
Proclamation:
፩/ ክልል ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ 1/ "Region" means any of those recognized as a
ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ ፵፯(፩) መሰረት Region under Article 47 (1) of the Constitution
በክልልነት የታወቁት ሲሆኑ አዲስ አበባ እና of the Federal Democratic Republic of Ethiopia
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ይጨምራል፡፡ and include the Addis Ababa City
Administration and the Dire Dawa city
፪/ “መንግስት” ማለት እንደአግባቡ የፌደራል ወይም
Administration.
የክልል መንግስት ነው፡፡
2/ "Government" mean the Federal or a Regional
Government.
፫/ “እርቀ ሰላም ” ማለት በተለየ ምክንያት በተፈጠረ
ግጭት፣ያለመግባባት፣ቁርሾ እና ጥላቻ አዘል ብቀላ
3/ “Reconciliation" means establishing values of
በመያዝ ከጊዜ ወደ ጊዜ የግጭት፣የጥላቻ መነሻ
forgiveness for the past, lasting love, solidarity
የሆኑትን በመለየት ላለፈው ይቅርታ፣ለቀጣይ and mutual understanding by identifying reasons
ደግሞ ዘላቂ ፍቅር፣አብሮ የመኖርን እና of conflict, animosity that are occurred due to
የመቻቻልን እሴት የሚሰፍንበትን ሁኔታ መፍጠር conflicts, misapprehension, developed
ማለት ነው፡፡ disagreement and revenge.
፲ሺ፱፻፹፬
gA Ød‰L ነU¶TUz¤È qÜ_R ፳፯ ጥር ፳፰ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No 27, 5th, February 2019…….page
10984
፬/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት 4/ Person” shall mean any physical or juridical person.
መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
3. Establishment
፫. መቋቋም
1/ The Reconciliation Commission (hereinafter
፩/ የዕርቀ-ሰላም ኮሚሽን (ከዚህ በኋላ ኮሚሽን referred to as” The Commission“) is hereby
እየተባለ የሚጠራ) በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል። established by this Proclamation.
2/ The Commission shall have its own office,
፪/ ኮሚሽኑ የራሱ ጽሕፈት ቤት፣ በጀት እና አስፈላጊ
budget and necessary staff.
የሆኑ ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡
3/ Office of the Commission shall have legal
፫/ የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት ሕጋዊ ሰዉነት አለው፡፡
personality.
4/ The Commission shall be accountable to the
፬/ የኮሚሽኑ ተጠሪነት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሆናል፡፡
Prime Minister.
፫/ የተለያየ አቋም የያዙ የህብረተሰብ ክፍሎችን 3/ Identify principles and values which will be base
በማወያየትና ለሃገራዊ እርቅ መሰረት የሚሆኑ for national Reconciliation by making discussion
የጋራ መርህዎችንና እሴቶችን መለየት፤ with groups of society which have different view;
፬/ የግጭቶችንና የመብት ጥሰቶቹን መነሻ ምክንያት 4/ Make examination to identify the basic reasons of
ለመለየት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ disputes and violations of human rights by taking
አውዶችን፣ የተጎጂዎችንና ጥፋተኞቸን አስተያየት into consideration of political, social and economic
ማንኛዉንም የሰነድ ወይም ሌላ መረጃ ለአገር information from government or anybody which
ደህንነት ሲባል በሚስጥር እንዲጠበቁ በህግ ጥበቃ the commission deemed necessary for its work
except those that are given legal protection as
ከተደረገላቸው ውጪ ከመንግስትም ይሁን
confidential for the sake of national security ;
ከማናቸውም ሌላ አካላት የመቀበልና በፈለገው ጊዜ
እንዲያቀርቡ የማዘዝ፤
፮/ ሀላፊነቱን ለመወጣት የማናቸውንም ተቋም ይዞታ 6/ To visit premise of any institutions and to take
የመጎብኘት፣ በጉብኝቱም ጊዜ የሚያገኛቸውን copy of any information and document found by its
የመውስድ፤
መጠይቅ ማድረግ፣ መጥሪያ በመላክ ማንኛዉም way to the public; order the presence of anyone
through summon and require to give his statement
ሰው እንዲቅርብ የማዘዝ እና ቃሉን በቃለ መሃላ
through oath;
እንዲሰጥ የማድረግ፤
፰/ ሃላፊነቱን ለመወጣት እንድሁኔታው የፌደራልም 8/ Depending on the situations to get support from
ሆነ የክልል ፖሊስ እገዛ የማግኘት፤ federal or regional state police to execute its duties;
እንደሁኔታው በየጊዜው ለህዘብና ለሚመለክታቸው organs the conclusions reached through the
፲/ በህዝቦች መካከል የተፈጠረ ልዩነት እንዲረግብ እና 10/ Make Reconciliation among peoples to narrow
መግባባት እንዲፈጠር እርቀ ሰላም እንዲወርድ the difference created and to create consensus.
የማድረግ።
፲ሺ፱፻፹፮ 10986
gA Ød‰L ነU¶TUz¤È qÜ_R ፳፯ ጥር ፳፰ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No 27, 5th, February 2019…….page
፩/ የኮሚሽኑ መደበኛ ስብሰባ በየአስራ አምስት ቀኑ 1/ The Commission shall hold its regular meetings
ይካሄዳል፣ ሆኖም እንደአስፈላጊነቱ በማናቸውም ጊዜ every fifteen days; provided, however that it may
አስቸኳይ ስብሰባ ሊደረግ ይችላል፡፡ hold extraordinary meetings at any time where
necessary.
፪/ ከኮሚሽኑ አባላት ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከተገኙ 2/ There shall be quorum where more than half of the
ምልዓተ-ጉባኤ ይሆናል፡፡ members of the commission are present at a
meeting.
፫/ የኮሚሽኑ ምክረ ሃሳቦች በስምምነት ያልፋሉ፡፡ 3/ The Council shall pass its recommendation by
consensus.
፬/ በምክረ ሀሳቦቹ ላይ የጋራ ስምምነት የማይደረስ 4/ In case of failure to reach consensus on
ከሆነ በአብላጫ ድምፅ ያልፋሉ፡፡ recommendations, decisions shall be made by
majority vote.
፭. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ኮሚሽኑ 5/ without prejudice to the provisions of this Article,
የራሱን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት ደንብ ሊያወጣ the Commission may adopt its own rules of
ይችላል፡፡ procedure.
፰. የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ስልጣንና ተግባር 8. Powers and duties of the chair person of the
commission
፩/ ሰብሳቢው በማይኖርበት ጊዜ ሰብሳቢዉን ተክቶ 1/ Perform the activity of the chairperson in his
ይሰራል፤ absence.
፪/ ሰብሳቢው የሚሰጡት ተግባራት የፈጽማል:: 2/ Perform other activity given to him by the
Chairperson.
፩/ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሾም ሃላፊና ፤እና 1/ Head appointed by the Chairperson Of The
Commission; and
፪/ አስፈላጊ ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡ 2/ The necessary staff.
፲ሺ፱፻፹፯
gA Ød‰L ነU¶TUz¤È qÜ_R ፳፯ ጥር ፳፰ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No 27, 5th, February 2019…….page
10987
፫/ የኮሚሽኑ ዋና ፅ/ቤት በአዲስ አበባ ሆኖ 3/ The head office of Commission shall be in Addis
እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች ክልሎች ቅርንጫፍ Ababa and may have branch offices at regions, as
ሊኖረው ይችላል:: may be necessary.
፪/ ለኮሚሽኑ የህዝብ ተሳትፎና ምክክር መድረኮችን 2/ Provide logistics support to the Commission on
የሎጅስቲክስ ድጋፍ ይሰጣል፤ public participation and discussion forum;
፲፪. የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ስልጣንና ተግባር 12. Powers And Duties Of The Office
The Head of the Office shall:
የጽ/ቤቱ ኃላፊ :-
1/ Direct and administer the activities of the Office;
፩/ የጽሕፈት ቤቱ ሥራዎች ይመራል ፣ ያስተዳድራል፤
2/ Prepare the work programs and budgets of the
፪/ የኮሚሽኑ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል ሲፀድቅም ተግባራዊ
Commission and implement same upon approval;
ያደርጋል፤
3/ Represent the Office in all dealings with third
፫/ ጽሕፈት ቤቱ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚያደርጋቸው
parties.
ግንኙነቶች ጽሕፈት ቤቱን ይወክላል::
13. Independency Of The Commission
፲፫. የኮሚሽኑ ገለልተኝነት
ኮሚሽኑ ስራውን በነፃነትና በገለልተኝነት ያከናውናል። The Commission shall perform its activities freely and
independently.
ማን ማንኛውም ሰው ኮሚሽኑ በዚህ አዋጅ የተሰጠውን Any person shall have an obligation to cooperate with
ሃላፊነት ለመወጣት በሚያደርገው እንቅስቃሴ ውስጥ the Commission for any legal questions requested by
ለሚያቀርበው ማንኛውንም ህጋዊ ጥያቄ ትብብር the Commission to enable to Commission undertake
፪/ ለጠቋሚዎችና ለምስክርች ጥበቃ ለማድረግ የወጣ 2/ The provisions of the laws for the protection of the
ሕግ ለኮሚሽኑ ቃላቸው እና መረጃ ለሚሰጡ witnesses and whistle blowers shall apply to those
ሰዎችም ተግባራዊ ይሆናል:: who have provided testimonies and evidences to
the Commission.
፲፱. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 19. Power To Issue Regulation and Directive
፪/ ኮሚሽኑ ይህንን አዋጅና በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2/ The Commission may issue Directives necessary for
(፩) መሰረት የወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም the effective implementation of This Proclamation
and Regulations issued under Sub Article 1 of this
የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡
Article.
፲ሺ፱፻፹፱
gA Ød‰L ነU¶TUz¤È qÜ_R ፳፯ ጥር ፳፰ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No 27, 5th, February 2019…….page 10989
ከታህሳስ ፲፮ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል። day of December 2018 of its ratification by the House
Of Peoples Representatives.
አዲስ አበባ ጥር ፳፰ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Done at Addis Ababa, 5th, Day Of February 2019,