You are on page 1of 103

www.abyssinialaw.

com

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፹፱ 25th Year No. 89


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አዲስ አበባ ነሐሴ ፴ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ADDIS ABABA 5th Semptember, 2019
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩ ዓ.ም Proclamation No.1156/2019

የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ …ገጽ Labour Proclamation....................................Page 11691

፲፩ሺ፮፻፺፩
አዋጅ ቁጥር Proclamation No. 1156/2019
፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩ ስለ አሠሪና ሠራተኛ LABOUR PROCLAMATION

ጉዳይ የወጣ አዋጅ WHERE AS, it is essential to ensure


አሠሪና ሠራተኛ የጋራ ራዕይ ኖሯቸው የሥራ worker- employer relations are governed by basic
ግንኙነቶቻቸውን መሠረታዊ በሆኑና በህግ በተደነገጉ principles of rights and obligations with a view to
መብቶችና ግዴታዎች ላይ በመመስረት አስተማማኝ enabling workers and employers to secure durable
የኢንዱስትሪ ሰላም፤ የዘላቂ ምርታማነት እና የገበያ industrial peace; sustainable productivity and
ተወዳዳሪነት አቅም በመፍጠር ሀገራችን ለተያያዘችው competitiveness through cooperative engagement
ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት የማስመዝገብ ብሔራዊ ግብ towards the all-round development of our country;
በትብብርና በጋራ እንዲሰሩ ማድረግ ጠቃሚ በመሆኑ፤
WHEREAS, it has been found necessary to
ሠራተኞች እና አሠሪዎች የየራሳቸውን
l ay do wn a wo rking system that guarantees
ማኅበራት በሙሉ ፈቃድና ነፃነት በማቋቋም
the rights of workers and employers to freely
በመረጧቸው ህጋዊ ወኪሎች አማካኝነት
establish their respective associations and to
መብትና ጥቅማቸውን ለማስጠበቅና ግዴታዎቻቸውን
engage, through their duly authorized
በአግባቡ ለመወጣት የኅብረት ድርድርእንዲ
representatives, in social dialogue and collective
ያደርጉ፤ በመካከላቸው የሚነሱ የሥራ ክርክሮችም
bargaining, as well as to draw up procedures for the
የማኅበራዊ ምክክር ሥርዓትን ጨምሮ በሌሎች
expeditious settlement of labour disputes, which
አማራጭ መድረኮች በተቀላጠፈ ሁኔታ መፍትሔ
arise between them;
እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ
በመሆኑ፤
መሠረታዊ የሥራ ላይ መብቶችንና ግዴታዎችን WHEREAS, there is a need to create
ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ለኢንቨስትመንትና ሀገራዊ favorable environment for investment and
achievement of national economic goals without
የኢኮኖሚ ዕድገት ግቦች መሳካት ምቹ ሁኔታን
scarifying fundamental workplace rights by laying
መፍጠር የሚያስችል የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ
down well considered labour administration; and
አስተዳደር ሥርዓት መመስረት እንዲቻል፤
determine the duties and responsibilities of
እንዲሁም የሥራ ሁኔታን፤ የሙያ ደህንነት፤ ጤንነትና
governmental organs entrusted with the power to
የሥራ አካባቢ ጥበቃንና የሁለትዮሽ እና የሦስትዮሽ
monitor labour conditions; occupational health and
ማኅበራዊ ምክክር አሠራርን በማጠናከር በሕግ
safety; and environmental protection together with
መሠረት የማማከርና የመቆጣጠር
bilateral and tripartite social dialogue mechanisms;
ተግባራትን እያመጣጠነ ሥራውን የሚያከናውን

ÃNÇ DU nU¶T Uz¤Th ±.N.q.Ü *Wþ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11692

አካል ስልጣንና ተግባር መዘርዘርና መወሰን political, economic and social policies of the
በማስፈለጉ፤ Country;
እነዚህን ከላይ የተመለከቱትን ዓላማዎች WHEREAS, it has been found necessary to
በትክክል መተግበር ይቻል ዘንድ የአሠሪና ሠራተኛ reformulate the existing labour law with a view to
ግንኙነቶች የሚመሩባቸውን መሠረታዊ ሃሣቦች attaining the aforementioned objectives and in
እና የሥራ ሁኔታዎችን የያዘ፤ ከመንግሥት accordance with the and in conformity with the
አጠቃላይ የፖለቲካ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ፖሊሲ international conventions and other legal
ጋር የተገናዘበ፤ ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም commitments to which Ethiopia is a party;
አቀፍ ኮንቬንሽኖችና ሌሎች ሕጋዊ ሠነዶች ጋር
የተጣጣመ ሕግ ለማውጣት በሥራ ላይ ያለውን
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ በአዲስ መተካት
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-


መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) እና (፫) መሠረት NOW,THEREFORE, in accordance with
የሚከተለው ታውጇል:- Article 55 (1) and (3) of the Constitution of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia, it is
ክፍል አንድ hereby proclaimed as follows:
ጠቅላላ PART ONE
፩. አጭር ርዕስ GENERAL
ይህ አዋጅ “የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ 1. Short Title
ቁጥር ፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩” ተብሎ This Proclamation may be cited as the
ሊጠቀስ ይችላል፡፡ “Labour Proclamation No.1156/2019”.
፪. ትርጓሜ
2. Definitions
በዚህ አዋጅ ውስጥ:- In this Proclamation unless the context
፩/ “አሠሪ” ማለት አንድ ወይም ከአንድ በላይ provides otherwise:
የሆኑ ሰዎችን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ 1/ “Employer” means a person or an undertaking
በተመለከተው መሠረት ቀጥሮ የሚያሠራ who employs one or more natural persons in
accordance with Article 4 of this
ግለሰብ ወይም ድርጅት ነው፡፡
Proclamation.
፪/ “ድርጅት” ማለት ለንግድ፣ ለኢንዱስትሪ፣
ለእርሻ፣ ለኮንስትራክሽን ወይም ለሌላ ሕጋዊ 2/ “Undertaking” means any entity established under
ዓላማ የተቋቋመ በአንድ አመራር የሚካሄድ a united management for the purpose of carrying
ተቋም ነው፡፡ on any commercial, industrial, agricultural,
construction or any other lawful activity.
የድርጅቱን ተግባር ለማከናወን ከዋናው
ድርጅት ተለይቶ የተሰየመ በአሠራሩ ወይም Any branch carrying on the activities of an
በአቋሙ ራሱን የቻለ ሥልጣን ያለው undertaking which is designated separately and
የድርጅት ቅርንጫፍ ራሱን የቻለ ድርጅት which enjoys operational or organizational
ሆኖ ይቆጠራል፡፡ autonomy shall be deemed to be a separate
undertaking.
፫/ “ሠራተኛ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬
በተመለከተው መሠረት ከአሠሪ ጋር በቅጥር 3/ “Worker” means a person who has an
employment relationship with an employer in
ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ያለው accordance with Article 4 this Proclamation.
ግለሰብ ነው፡፡
www.abyssinialaw.co
gA th
Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11693

፲፩ሺ፮፻፺፫

፬/ “ሚኒስቴር” ወይም “ሚኒስትር” ማለት 4/ "Ministry" or “Minister” means the Ministry


እንደአግባቡ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ or Minister of Labour and Social Affairs
ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር ነው፡፡ respectively.

፭/ “አግባብ ያለው ባለስልጣን ” ማለት በየክልሉ የአሠሪና 5/ “Appropriate authority” means, a Regional
ሠራተኛ ጉዳይ ህጎችን የማስፈፀም ኃላፊነት state organ vested with the power of
የተሰጠው መንግስታዊ አካል ነው፡፡ implementing labour laws.

፮/ “የሥራ ደንብ” ማለት በዚህ አዋጅና በሌሎች 6/ “Work rules” means internal rules which govern,
አግባብ ባላቸው ሕጎች የተደነገገው እንደተጠበቀ subject to the provisions of this Proclamation
ሆኖ የሥራ ሰዓትን፣ የዕረፍት ጊዜን፣ የደመወዝ and other relevant laws, working hours, rest
አከፋፈልና የሥራ አፈፃፀም ውጤት መለኪያ period, payment of wages and methods of
ዘዴን፣ የደኅንነት ጥበቃንና የአደጋ መከላከያን፣ measuring work done, maintenance of safety
የዲሲኘሊን ደንቦችንና አፈፃፀማቸውን እንዲሁም and prevention of accidents, disciplinary
measures and their enforcement as well as other
ስለሌሎች የሥራ ሁኔታዎች የሚደነግግ የውስጥ
conditions of work.
ደንብ ነው፡፡

፯/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በአሠሪና ሠራተኞች 7/ “Condition of work” means the entire field of
መካከል ያለ ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን ይህም labour relations between workers and
የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ employers including hours of work, wage,
leave, payments due to dismissal, workers
ሠራተኞች ከሥራ በሚሰናበቱበት ጊዜ
health and safety, compensation to victims
የሚገባቸውን ክፍያዎች፣ ጤንነትና ደኅንነት፣
of employment injury, dismissal because of
በሥራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው
redundancy, grievance procedure and any
ሠራተኞች የሚከፈል ካሣ፣ ሠራተኞች ከሥራ other similar matters.
የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣ የቅሬታ አቀራረብ
ሥርዓቶችንና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡

፰/ “ክልል”ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 8/ “Regional state” means any State referred to


ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት in Article 47(1) of the Constitution of Federal
አንቀጽ ፵፯(፩) የተጠቀሰ ማንኛውም ክልል Democratic Republic of Ethiopia, and
ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የአዲስ includes the Addis Ababa and Dire Dawa city
አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን administrations.
ይጨምራል፡፡
9/ “Social dialogue” means a process of
፱/ “ማኅበራዊ ምክክር” ማለት የአሠሪና
information exchange, dialogue or
ሠራተኛ ማኅበራት በሁለትዮሽ ወይም
negotiation of bilateral or tripartite nature
መንግሥትን ጨምሮ በሦስትዮሽ መድረክ
between employer and employees or
ማኅበራዊ አገልግሎቶች ስለሚስፋፉበት፣
involving the Government on economic and
በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላሉ social issues of mutual interests towards
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች መረጃ arriving at common understanding.
በመለዋወጥና ምክክር ወይም ድርድር በማድረግ
መግባባት ላይ የሚደርሱበት ሂደት ነው።
፲/ “የሥራ መሪ” ማለት በሕግ ወይም
እንደድርጅቱ የሥራ ጠባይ በአሠሪው በተሰጠው 10/ “Managerial employee” means an employee
who, by law or delegation of the employer,
የውክልና ሥልጣን መሠረት የሥራ አመራር
is vested with powers to lay down and
ፖሊሲዎችን የማውጣትና የማስፈፀም ሥልጣን
execute management policies, and
ያለው ወይም ሠራተኛን
depending on the type of activities of the
የመቅጠር፣ የማዘዋወር፣ የማገድ፣
undertaking, with or without the
የማሰናበት ወይም aforementioned powers an
employee who is vested with the power to
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

የመመደብ ተግባሮችን የመወሰን ሥልጣን hire, transfer, suspend, layoff, dismiss or


ያለው ግለሰብ ሲሆን፣ እነዚህን የሥራ አመራር assign employees, and includes a legal
ጉዳዮች አስመልክቶ የአሠሪውን ጥቅም service head who recommend measures to
ለመጠበቅ አሠሪው ሊወስደው ስለሚገባው be taken by the employer regarding such
እርምጃ በማንም ሳይመራ የራሱን የውሳኔ ሃሣብ managerial issues, using his independent
judgment, in the interest of the employer.
የሚያቀርብ የሕግ አገልግሎት ኃላፊን
ይጨምራል፡፡

፲፩) “ወሲባዊ ትንኮሳ” ማለት በንግግር፣ በምልክት 11/ “Sexual harassment” means to persuade or
ወይም በሌላ ማናቸውም አድራጎት አንዱ convince another through utterances, signs
ሌላውን ከፈቃዱ ውጭ ለወሲባዊ ተግባር or any other manner, to submit for sexual
favor without his/her consent.
ፈቃደኛ እንዲሆን ማባበል፣ መገፋፋት፣
ተፅዕኖ ማሳደር ነው፡፡

፲፪/ “ወሲባዊ ጥቃት” ማለት ኃይል 12/ “Sexual violence” means sexual harassment
የተቀላቀለበት ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም accompanied by force or an attempt thereof.
የዚሁ ድርጊት ሙከራ ነው፡፡
፲፫/ “የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ” 13/ “private employment agency” (herein after
(ከዚህ በኋላ ኤጀንሲ እየተባለ የሚጠራ) “Agency “) means any legally licensed
person, to provide one or two of the
ማለት በሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት
following local Employment services
አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ህጋዊ without charging directly or indirectly any
ፈቃድ ኖሮት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ fee from the worker:
መንገድ ከሠራተኛው ገንዘብ ሳይቀበል:-
ሀ) የሥራ ውል ተዋዋይ ወገን ባለመሆን በአገር a) Local employment exchange service without
being a party to an employment relation; or
ውስጥ ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት፤
ወይም

ለ) ከሠራተኛው ጋር የሥራ ውል b) Deploying of employees under its authority


ስምምነት በማድረግ ሠራተኛውን ለአገር to the service of a service user enterprise, by
entering into contract of employments with
ውስጥ ሥራ ለአገልግሎት ተጠቃሚ
such employees; or combines both services.
ድርጅት የሚያቀርብና ሠራተኛውን
የማስተዳደር ኃላፊነት ያለው ሰው
ወይም ሁለቱን አገልግሎቶች አጣምሮ
የሚሰጥ ሰው ነው፡፡

፲፬/ “ፈቃድ” ማለት በግል ሥራና ሠራተኛ 14/ “License” means a certificate to be issued by a
competent organ certifying that the entity is
አገናኝነት ሥራ ላይ ለመሰማራት qualified to engage in private employment
የሚያስችል አግባብ ባለው ባለሥልጣን ለግል exchange service.
ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ የሚሰጥ
የምስክር ወረቀት፡፡
፲፭/ “በሰራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ” 15/ “Discrimination” any distinction, exclusion
ማለት ብሔርን፣ ዘርን፣ ቀለምን ፆታን፣ or preference made on the basis of nation,
ሐይማኖትን፣ የፖለቲካ አመለካከትን፣ race, color, sex, religion, political opinion,
national extraction, social origin, HIV/AIDS
ኤች.አይ.ቪን/ኤድስን፣የአካል ጉዳትን እና
status, disablement and others which has the
ሌላ ሁኔታን መሠረት በማድረግ
effect of nullifying or impairing equality of
የሠራተኛውን በእኩልነት የመስተናገድ
opportunity or treatment in employment or
ወይም እኩል እድል ሁኔታን የሚያስቀር
occupation.
ወይም የሚያጠብ ማለት ነው፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፲፮/“የግል አገልግሎት ቅጥር” ማለት ለትርፍ 16/ “emplyment of private service” means an
በሚካሄድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ ሥራ ሆኖ employment of a non profite careening,
ለአሰሪውና ለቤተሰቡ ፍጆታ የሚውል በቤት cleaning guardianship,gardening, driving and
ውስጥ የሚሰጥ አገልግሎት ሲሆን እንደ other related services for the employer and
ምግብ ዝግጅት፣ ጽዳት፣ ሞግዚትነት፣ his family consumption.
የጥበቃ ሥራ፣ ሹፌርነት፣ አትክልተኝነት
እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
፲፯/ “የንግድ መልክተኛ ወይም ወኪል” ማለት 17/ “commercial traveler and Representatives”
shall have the meaning prescribed under
በንግድ ህጉ ያለውን ትርጉም የሚይዝ
commercial code.
ይሆናል፡፡
፲፰/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው 18/ “Person” means any natural or juridical
ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው person.
አካል ነው፡፡
19/ Provisions of this Proclamation set out in the
፲፱/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም
masculine gender shall also apply to the feminine
ፆታ ይጨምራል፡፡
gender.
፫. የሕጉ ተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application
፩/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 1/ Without prejudice to Sub-Article (2) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ አዋጅ በአሠሪና Article, this Proclamation shall be applicable
to employment relations based on a contract
ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ of employment that exist between a worker
በተመሠረተ የሥራ ግንኙነት እና በምልመላ and an employer including recruitment
ሂደት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ process.

፪/ ይህ አዋጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በቅጥር ላይ 2/ This Proclamation shall not, however, be
በተመሠረቱ የሥራ ግንኙነቶች ላይ ተፈጻሚ applicable to the following employment
relations:
አይሆንም:-
a) contracts for the purpose of upbringing,
ሀ) ለአስተዳደግ ሲባል፣ ለሕክምና ወይም
treatment, care or rehabilitation;
ከሕመም ለመዳን ወይም እንደገና
ለመቋቋም ሲሆን፤

ለ) የሙያ መልመጃ ትምህርትን ሳይጨምር b) contracts for the purpose of educating


or training other than apprentice;
ለመማር ወይም ለመሠልጠን ሲሆን፤

ሐ) ሠራተኛው የሥራ መሪ ሲሆን፤ c) where the employee is a managerial


employee ;
መ) የግል አገልግሎት ቅጥር ሲሆን፤ d) contracts of personal service ;
ሠ) በልዩ ሕግ የሚተዳደሩ እንደ ጦር ኃይል e) contracts relating to persons such as
ባልደረቦች፣ የፖሊስ ኃይል ባልደረቦች፣ members of the Armed Force, members of
የመንግሥት አስተዳደር ሠራተኞች፣ the Police Force, employees of state
የፍርድ ቤት ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ እና administration, judges of courts of law,
ሌሎችንም የሚመለከት ሲሆን፤ prosecutors and others whose employment
relationship is governed by special laws;
ረ) እንደተዋዋይ ወገን ዋጋ እየተከፈለው በራሱ f) Contracts relating to a person who performs
የንግድ ሥራ ወይም በራሱ የሙያ ኃላፊነት an act, for consideration, at his own business
የሚሠራ ሥራ የሚያከናውን ሲሆን፡፡ or professional responsibility.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም:- 3/ Notwithstanding the provision of Sub-Article(1) of
this Article:
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሀ) ሥራቸውን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ a) unless the Council of Ministers by regulation


የሚያከናውኑ የውጭ ዲኘሎማቲክ decides, or an international agreement to
ሚስዮኖች ወይም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች which Ethiopia is a signatory provides
ከኢትዮጵያዊያን ጋር በሚመሰርቱት የሥራ otherwise, employment relations between
ግንኙነቶች ላይ አዋጁ ተፈጻሚ እንዳይሆን Ethiopian n a t i o n a l s and foreign diplomatic
missions or international organizations
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ወይም
operating with in the territory of Ethiopia shall
ኢትዮጵያ በምትፈራረማቸው ዓለም አቀፍ
be governed by this Proclamation;
ስምምነቶች ሊወሰን ይችላል፤
b) the Council of Ministers may, by Regulation,
ለ) የሃይማኖት ወይም የበጎ አድራጎት ድርጅቶች
determine the inapplicability of this Proclamation
በሚመሠርቱት የሥራ ግንኙነቶች ላይ to employment relations established by religious
አዋጁ ተፈጻሚ እንዳይሆን የሚኒስትሮች or charitable organizations;
ምክር ቤት በደንብ ሊወስን ይችላል፤
c) the Council of Ministers shall issue Regulation
ሐ) ስለግል አገልግሎት ቅጥር የሥራ ሁኔታ
governing conditions of work applicable to personal
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ያወጣል፡፡ services
ክፍል ሁለት PART TWO
በቅጥር ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ምዕራፍ EMPLOYMENT RELATIONS
አንድ CHAPTER ONE
CONTRACT OF EMPLOYMENT
የሥራ ውል
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
የሥራ ውል አመሠራረት FORMATION OF CONTRACT OF
EMPLOYMENT
፬. የሥራ ውል ይዘት 4. Element of a Contract of Employment
፩/ ማንኛውም ግለሰብ ደመወዝ እየተከፈለው 1/ A contract of employment shall be deemed
በአሠሪው መሪነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ formed where a natural person agrees directly
or indirectly to perform work for and under
መንገድ ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ወይም the authority of an employer for a definite or
የተወሰነ ሥራ ለአሠሪው ለመሥራት ቢስማማ indefinite period or piece of work in
በሁለቱ መካከል የሥራ ውል ይመሠረታል፤ consideration for wage;

፪/ ማናቸውም የሥራ ውል ተዋዋይ ወገኖች


በውሉ መሠረት የሚኖራቸውን መብትና 2/ A contract of employment shall be stipulated clearly
and in such manner that the parties are left with no
ግዴታ በማያጠራጥር አኳኋን በሚያውቁበት
uncertainty as to their respective right and
ሁኔታና በግልጽ መደረግ ይኖርበታል፤ obligation under the terms thereof;
፫/ ማንኛውም የሥራ ውል የሥራውን ዓይነትና
ቦታ፣ ለሥራ የሚከፈለውን ደመወዝ መጠን፣ 3/ A contract of employment shall specify the
type of employment and place of work, the
የስሌቱን ዘዴ፣ የአከፋፈሉን ሁኔታና ጊዜ
rate of wages, method of calculation thereof,
እና ውሉ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ መያዝ
manner and interval of payment and duration
ይኖርበታል፤
of the contract;
፬) የሥራ ውል ሕግን ወይም ሞራልን ተቃራኒ
ለሆነ ሥራ አይደረግም፤ 4/ A contract of employment shall not be
concluded for the performance of unlawful or
፭) የሥራ ውል በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም immoral acts;
በሥራ ደንብ ለሠራተኛው ከተሰጡት 5/ The contract of employment shall not laydown
ጥቅሞች ያነሰ ጥቅም የሚሰጥ መሆን less favorable conditions forth employee than
የለበትም፡፡ those provided for by law, collective
agreement or work rules.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፭. ፎርም 5. Form

በሕግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር Unless otherwise provided by law, a contract of
employment shall not be subject to any special form.
የሥራ ውል የተለየ ፎርም አያስፈልገውም፡፡

6. Contract of Employment made in Writing


፮. በጽሑፍ ስለተደረገ የሥራ ውል

አግባብ ባለው ሕግ የተመለከተው እንደተጠበቀ Subject to the provisions of the relevant law, a
ሆኖ በጽሑፍ የሚደረግ የሥራ ውል:- written contract of employment shall specify the
following:
፩/ የአሠሪውን ስምና አድራሻ፤ 1/The name and address of the employer;

፪/ የሠራተኛውን ስም፣ እድሜ፣ አድራሻና 2/ The name, age, addresses and work card
የሥራ ካርድ ቁጥር ካለ፤ number, if any, of the worker;

፫ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ (፫) መሠረት 3/ the agreement of the contracting parties made
የተደረገውን የተዋዋዮችን ስምምነት፤እና in accordance with Article 4 (3) of this
Proclamation; and
፬/ የተዋዋዮቹን ፊርማ መያዝ አለበት፡፡ 4/ The signature of the contracting parties.
፯. በጽሑፍ ስላልተደረገ የሥራ ውል 7. Contract of Employment not made in Writing
፩) የሥራ ውል በጽሑፍ ያልተደረገ ከሆነ 1/ Where a contract of employment is not made in
የቃሉ ውል በተደረገ በ፲፭ ቀናት ውስጥ writing, the employer shall, with in 15 days
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፮ የተዘረዘሩትን from the conclusion of the contract, give the
ሁኔታዎች የያዘ የጽሑፍ መግለጫ worker a written and signed letter containing
አሠሪው ፈርሞ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡ the e l e m e n t s specified under Article 6 of
this Proclamation.
፪) ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2/ if the letter referred to in sub-article (1) of this
(፩) የተጠቀሰው የጽሑፍ መግለጫ Article is not wholly or partly objected by the
በደረሰው በ፲፭ ቀናት ውስጥ በሙሉም worker within 15 days from the date of receipt,
ሆነ በከፊል ካልተቃወመ መግለጫው it shall be deemed a contract of employment
በአሠሪውና በሠራተኛው መካከል የተደረገ concluded between the worker and the
employer.
የሥራ ውል እንደሆነ ይቆጠራል፡፡

፰. የሁኔታዎች አለመሟላት 8. Failure to Comply Condition


በአንቀጽ ፮ ወይም ፯ የተጠቀሱት ሁኔታዎች Failure to comply with the requirements of the
አለመሟላት ሠራተኛው በዚህ አዋጅ መሠረት provisions of Article 6 or 7 of this Proclamation
የሚያገኛቸውን መብቶች አያሳጣውም፡፡ shall not deprive the worker of his right sunder this
Proclamation.
ዘርፍ ሁለት
SECTION TWO
የሥራ ውል የሚቆይበት ጊዜ
DURATION OF CONTRACT OF EMPLOYMENT
፱. ላልተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል 9. Contract of Employment for an Indefinite Period
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፲ ከተመለከቱት Any contract of employment shall be deemed to
በስተቀር ማንኛውም የሥራ ውል ላልተወሰነ have been concluded for an indefinite period
ጊዜ እንደተደረገ ይቆጠራል፡፡ except for those provided for under Article10
here under.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፲. ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ የሚደረግ የሥራ 10. Contract of Employment for Definite
ውል Period or Piecework

፩/ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ 1/ A contract of employment may be concluded


ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ for a definite period or for piece work in the
case of:
ሊደረግ ይችላል:-

ሀ) ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ a) The performance of specified piece work


ሥራ እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤ for which the employee is employed;

ለ) በፈቃድ፣ በሕመም ወይም በሌላ b) the replacement of a worker who is


ማናቸውም ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ temporarily absent due to leave or sickness
ሠራተኛን ለመተካት፤ or other causes;

ሐ) የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን c) The performance of work in the event of


ለማቃለል፤ abnormal pressure of work;
መ) በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት ላይ d) The performance of urgent work to prevent
ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል አጣዳፊ damage or disaster to life or property, to
ሥራዎችን ለመሥራት፣ በድርጅቱ ሥራ፣ repair defects or breakdowns in works,
ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም ፋብሪካ ላይ የደረሰውን materials, buildings or plants of an
ጉድለትና ብልሽት ለማደስ፤ undertaking;

ሠ) አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም


ሥራው የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ e) An irregular work which relates to
እየተቋረጠ ሥራው በሚኖርበት ጊዜ permanent part of the work of an employer
ብቻ የሚሠራ ሥራ ለመሥራት፤ but performed on irregular intervals;

ረ) የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም


f) Seasonal works which relate to the permanent
የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ በየዓመቱ
part of the works of an employer but
ለተወሰነ ጊዜ ብቻ በተለመደው ጊዜ
performed only for a specified period of the
እየተደጋገመ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤ year but which are regularly repeated in the
ሰ) አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም course of the years;
ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ g) An occasional work which does not form
በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ part of the permanent activity of the
ሥራ ለመሥራት፤ employer but which is done intermittently;

ሸ) ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት


የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት h) The temporary placement of a worker
ለዘለቄታው በመለየቱ ለጊዜው ሥራ who has suddenly and permanently
vacated from a post having a contract of an
ለማሰራት፤
indefinite period;
ቀ) በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ
አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን i) The temporary placement of a worker to
ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው fill a vacant position in the period between
የሚፈጸም ቅጥር፡፡ the preparation of an organizational
structure and its implementation.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) (ሸ) እና
(ቀ) መሠረት ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ 2/ A contract of employment under Sub-Article
የሥራ ውል ከ፵፭ የሥራ ቀናት ላልበለጠ (1) (h) or (i) of this Article shall not exceed 45
ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡ working days and shall be done only once.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፲፩. የሙከራ ጊዜ 11. Probation Period


፩/አንድ ሰው በሥራ ውሉ መሠረት 1/ A worker may be employed for a probation
ሊመደብበት ለታቀደው ቦታ ተስማሚ period for the purpose of testing his
መሆኑን ለመመዘን ለሙከራ ጊዜ መቅጠር suitability to a job position in which he is
anticipated to hold.
ይቻላል፡፡
፪/ ሠራተኛው ቀድሞ ይሠራው በነበረ ሥራ 2/ A worker re-employed by the same employer
እንደገና በአሠሪው ቢቀጠር ለሙከራ ጊዜ for the same job shall not be subject to
ሊቀጠር አይችልም፡፡ probation.
3/ When the parties agree to have a probation
፫/ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር ተዋዋይ ወገኖች
period, the agreement shall be made in
ሲስማሙ ውሉ በጽሑፍ መደረግ
writing; in such a case, the probation period
አለበት፡፡ የሙከራ ጊዜውም ሠራተኛው
shall not exceed 60 working days beginning
ሥራ ከጀመረበት ቀን አንስቶ ከ፷
from the first date of employment.
የሥራ ቀናት ሊበልጥ አይችልም፡፡

፬/ በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ 4/ Unless the law or work rules or collective
ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር agreement provides otherwise, the
በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ የሙከራ probationary worker shall have the same right
ጊዜውን የጨረሰ ሌላ ሠራተኛ ያለው and obligation that a worker who has
completed his probation period possesses.
መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡
፭/ ሠራተኛው ለሥራው ተስማሚ አለመሆኑ 5/ If the worker, during his probation, proves to
ሲረጋገጥ አሠሪው ማስጠንቀቂያ መስጠት be unfit for the post, the employer can
ሳይጠበቅበት፤ የሥራ ስንብት ክፍያና ካሣ terminate the contract of employment without
መክፈልም ሳይገደድ የሥራ ውሉን notice and without being obliged for
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡ severance payment or compensation.
፮/ በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ ያለማስጠንቀቂያ 6/ A worker on probation may terminate his
ሥራውን ሊለቅ ይችላል፡፡ contract of employment without notice as well.

፯/ የሙከራ ጊዜ ካለቀ በኋላ ሠራተኛው 7/ If a worker continues to work after the


ሥራውን ከቀጠለ ለሙከራ ከተቀጠረበት expiry of the probation period, a contract of
ጊዜ ጀምሮ በውሉ ለታቀደው ጊዜ employment for the intended period or type
ወይም ሥራ እንደተቀጠረ ይቆጠራል፡፡ of work shall be deemed to have been
concluded from the beginning of the
probation period.
ዘርፍ ሦስት የተዋዋይ
SECTION THREE
ወገኖች ግዴታዎች
OBLIGATIONS OF THE PARTIES
፲፪. የአሠሪ ግዴታዎች
12. Obligations of an Employer
ማንኛውም አሠሪ፣ በሥራ ውሉ An employer shall in addition to special
ከተመለከቱት ልዩ ግዴታዎች በተጨማሪ stipulations in the contract of employment have
የሚከተሉት ግዴታዎች አሉበት:- the following obligations:
፩/ ሀ) ለሠራተኛው በሥራ ውሉ መሠረት 1/ a) to provide work to the worker in
ሥራ የመስጠት፤ እና accordance with the contract of
employment; and
ለ) በሥራ ውሉ በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ
b) unless otherwise stipulated in
በስተቀር ለሥራ የሚያስፈልገውን
the contract of employment, to provide
መሣሪያና ጥሬ ዕቃ ለሠራተኛው the worker with implements and
የማቅረብ፤ materials necessary for the performance
of the work;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ ለሠራተኛው ደመወዙንና ሌሎች 2/To pay the worker wages and other benefits
ክፍያዎችን በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት in accordance with this Proclamation or the
ስምምነት መሠረት የመክፈል፤ collective agreement;

፫/ ሠራተኛው ከደመወዙ የተወሰነ መቶኛ 3/ To deduct union dues from the worker’s
እየተቀነሰ ለሠራተኛ ማኅበር መዋጮ ገቢ regular wage, where the worker requests in
እንዲደረግለት በጽሁፍ ሲያመለክት ይህንኑ writing of such deduction, and transfer the
መጠን በየወቅቱ ተቀናሽ በማድረግ ወደ cash into the trade union’s bank account;
ሠራተኛ ማኅበሩ የባንክ ሂሳብ በየወቅቱ ገቢ
ማድረግ፤

፬/ ለሠራተኛው የሚገባውን ሰብአዊ ክብር 4/ To respect the worker's human dignity;


የመጠበቅ፤
፭/ከሥራው ጋር በተያያዘ የሠራተኛውን 5/ To take all the necessary occupational safety
ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅና ከአደጋ and health measures and to abide by the
ለመከላከል የሚያስፈልጉትን እርምጃዎች standards and directives to be given by
ሁሉ የመውሰድና እነዚህንም እርምጃዎች the appropriate authorities in respect of
በሚመለከት አግባብ ያላቸው ባለሥልጣኖች these measures;
የሚሰጡትን ደረጃና መመሪያዎች የመከተል፤

፮/ የሠራተኛው ጤንነት እንዲመረመር በሕግ 6/ To cover the cost of medical examination of


ወይም አግባብ ባለው አካል ግዴታ the worker whenever such medical
examination is required by law or the
በሚጣልበት ጊዜ ለምርመራው
appropriate authority;
የሚያስፈልገውን ወጪ የመቻል፤

፯/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ የተመለከቱትን 7/ To keep a register containing the relevant


አግባብነት ያላቸውን ዝርዝሮች፣ የተወሰደ particulars specified in Article 6 hereof,
የሣምንት ዕረፍት፣ የሕዝብ በዓልና ፈቃድ፣ weekly rest days, public holidays and
ከኤችአይ.ቪ/ከኤድስ በስተቀር የሠራተኛውን utilized leave of the worker, health
የጤንነት ሁኔታ፣ በሥራ ላይ የሚደርስ conditions of the employee except for HIV/
AIDS, and employment injury record and
ጉዳት እና ሌሎችም በሚኒስቴሩ ወይም
other particulars required by the Ministry or
አግባብ ባለው ባለስልጣን እንዲያዙ የተወሰኑ
appropriate authority ;
ጉዳዮችን የሚያሳይ መዝገብ የመያዝ፤
፰/ የሥራ ውል በሚቋረጥበት ወይም
ሠራተኛው በሚጠይቅበት ማናቸውም ጊዜ 8/ Up on termination of a contract of
ሠራተኛው ሲሰራ የነበረውን የሥራ employment or whenever the worker so
ዓይነት፣ የአገልግሎት ዘመኑንና ሲከፈለው requests, to provide the worker, free of
የነበረውን ደመወዝ የሚያሳይ የምስክር charge, with a certificate stating the type of
ወረቀት ለሠራተኛው ያለክፍያ የመስጠት፤ work he performed, the length of service
and the wage she was earning;
፱/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን፣ የኅብረት
ስምምነትን፣ የሥራ ደንብንና በሕግ መሠረት 9/ To observe the provisions of this
የሚተላለፉ መመሪያዎችንና ትዕዛዞችን Proclamation, collective agreement, work
የማክበር፤ rules, directives and orders issued in
accordance with law;
፲/ በዚህ አዋጅ በመዝገብ እንዲያዙ
የተወሰኑትንና ሌሎች በሕግ ሚኒስቴሩ 10/ To record and keep in formation as required
የተሰጠውን ተግባርና ሥልጣን ለመወጣት by this Proclamation, and any other
አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመዝገብ information necessary for the appropriate
organ to carry out its powers and duties,
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

የመያዝና ሚኒስቴሩ በሚፈልገው ዓይነት and submit same within a reasonable time
ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ የማቅረብ፤ when requested by the competent authority;

፲፩/ ሚኒስቴሩ በሚያዘጋጀው ቅጽ መሠረት 11/ Under take registration of information on


የሥራ ሁኔታ እና ቦታ የሚመለከቱ workplace location and work related data as
per the form prepared by the Ministry; and
መረጃዎችን የማስመዝገብ፤እና
፲፪/ በሥራ ላይ ያሉ የአስተዳደር ደንቦችን 12/ Whenever an enterprise has a work rules it
ሠራተኞች እንዲያውቁት should arrange awareness raising program
አስፈላጊ ግንዛቤ for the concerned workers.
የመፍጠር፡፡ 13. Obligations of Workers
፲፫. የሠራተኞች ግዴታዎች Every worker shall have the following
ማንኛውም ሠራተኛ ከዚህ በታች obligations:
የተመለከቱት ግዴታዎች አለበት:-
1/ To personally perform the work specified in
፩/ በሥራ ውሉ ላይ የተመለከተውን ሥራ his contract of employment;
ራሱ የመሥራት፤ 2/ To follow instructions given by the employer
፪) በሥራ ውሉና በሥራ ደንቡ መሠረት based on the terms of the contract and work
በአሠሪው የሚሰጠውን ትእዛዝ የመፈፀም፤ rules;
3/ To handle with due care all equipment and
፫/ ለሥራው የተሰጡትን መሣሪያዎችና tools entrusted to him for work;
ዕቃዎች ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ፤
4/ To report for duty always in fit mental and
፬/ለሥራ ብቁ በሆነ የአእምሮና የአካል physical conditions;
ሁኔታ በሥራ ላይ የመገኘት፤
5/ To give all proper aid when an accident
፭/ በራሱ ሕይወትና ጤንነት ላይ አደጋን occurs or an imminent danger threatens life
ሳያስከትል በሥራው ቦታ በሕይወትና or property in a workplace without
በንብረት ላይ አደጋ ሲደርስ ወይም አስጊ endangering his safety and health;
ሁኔታ ሲፈጠር ተገቢውን ዕርዳታ
የመስጠት፤ 6/ To inform immediately the employer any act
፮/ ራሱንም ሆነ የሥራ ባልደረቦቹን አደጋ which endangers himself or co-workers or
ላይ የሚጥል ወይም የድርጅቱን ጥቅም which prejudice the interests of the
የሚነካ ሁኔታ ሲያጋጥመው ወዲያውኑ Undertaking;
ለአሠሪው የማስታወቅ፤ 7/ To comply with the provisions of this
፯/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን፣ የኅብረት Proclamation, collective agreement, work
ስምምነትን፣ የሥራ ደንብንና በሕግ rules and directives issued in accordance
with the law.
መሠረት የሚተላለፉ መመሪያዎችንና
ትዕዛዞችን የማክበር፡፡
14. Prohibited Acts
፲፬. የተከለከለ ድርጊት 1/ It shall be unlawful for an employer where
፩/ የሚከተሉት ማናቸውም ተግባራት በአሠሪ any of the following acts are committed by
ወይም በስራ መሪ ከተፈፀሙ የአሠሪ ህገወጥ the employer or a managerial employee to:
ተግባራት ተደርገው ይቆጠራሉ:- a) Restrain the worker in any manner from
ሀ) ሠራተኛው መብቱን እንዳያስከብር exercising his rights or take any
በማንኛውም አኳኋን ማደናቀፍ ወይም retaliatory action against him because he
መብቱን በማስከበሩ በሠራተኛው ላይ exercises his right;
እርምጃ መውሰድ፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) በሴት ሠራተኞች ላይ በፆታቸው b) Discriminate against female workers, in


ምክንያት የክፍያ ልዩነት ማድረግ፤ matters of remuneration, on the ground of
their sex orientation;
ሐ) የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች በሚቃረን c) Terminate a contract of employment
አኳኋን የሥራ ውልን ማቋረጥ፤ contrary to the provisions of this
Proclamation;
መ) ሠራተኛን የሠራተኛ ማኅበር አባል d) Coerce or in any manner compel any
እንዲሆን ወይም እንዳይሆን፣ ከሆነም በኋላ worker to join or not to join a trade union;
አባልነቱን እንዲያቋርጥ ወይም or to continue or cease membership of a
እንዳያቋርጥ፣ ከአንድ ማኅበር ወጥቶ የሌላ trade union; or to require a worker to quit
ማኅበር አባል እንዲሆን ወይም እንዳይሆን፣ membership from one union and require
በማኅበር ምርጫ ወቅት ለአንድ ተወዳዳሪ him to join another union; or to require
ድምጹን እንዲሰጥ ወይም እንዳይሰጥ him to cast his vote to a certain candidate
በኃይልም ሆነ በሌላ በማናቸውም መንገድ or not to a candidate in elections for trade
ተፅዕኖ ማሳደር፤ union offices;
ሠ) ሠራተኛን በሕይወቱ ላይ አደጋ e) Compel any worker to execute any task
ሊያደርስበት በሚችል አኳኋን እንዲሰራ which is hazardous to his life;
ማስገደድ፤

ረ) በብሔር፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ f) Discriminate between workers on the


አመለካከት፣ በኤች.አይ.ቪ./ኤድስ፣ በአካል basis of Nation, sex, religion, political
ጉዳት እና በሌላም ሁኔታ በሠራተኞች outlook, HIV/AIDS disablement or
መካከል አድልዎ መፈጸም፤ disablement or any other grounds;
ሰ) ለኅብረት ድርድር አስፈላጊ የሆነ መረጃ g) Unduly delay a collective bargaining by
ባለማቅረብ የድርድር ጊዜ እንዲራዘም withholding relevant information for the
ማድረግ ወይም ሌሎች ከቅን ልቦና ውጭ negotiation or perform any other act
የሆኑ ተግባራትን መፈፀም፤ contrary to good faith;

ሸ) በሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት h) Commit sexual harassment or sexual


መፈፀም፤ assault at workplace;
ቀ) በሥራ ቦታ አካላዊ ጥቃት መፈፀም፤ i) Physically abuse anyone in a work place;
በ) ሠራተኛን በኃይል አስገድዶ j) Coerce a worker in any manner to work or
ማንኛውንም ሥራ እንዲሠራ ወይም discharge an obligation.
ግዴታን እንዲያሟላ ማድረግ፡፡
፪) የሚከተሉትን መፈፀም ለማንኛውም ሠራተኛ 2/ It shall be unlawful for a worker to:
የተከለከለ ድርጊት ነው:-

ሀ) ሕይወትና ንብረትን አደጋ ላይ የሚጥል a) Intentionally commit in the workplace


ድርጊት ሆነ ብሎ በሥራ ቦታ መፈጸም፤ any act which endangers life or property;

ለ) አሠሪው በግልጽ ሳይፈቅድ ከሥራ ቦታ


ንብረት መውሰድ፤ b) Take away property from the work
place without the express authorization
ሐ) በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ወይም of the employer;
ለመገልገል መሞከር፤ c) Making use of falsified document or an
መ) በሥራ ቦታ በህግ የተከለከሉ አደንዛዥ attempt thereof;
ዕፆችን ወይም የአልኮል መጠጦችን d) To use drugs prohibited by law or use
መጠቀም ወይም ተጠቅሞ ለሥራ ብቁ alcoholic beverges and have impared
physical and mental status at the work
place;
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ባልሆነ የአዕምሮና የአካላዊ ሁኔታ


ውስጥ ሆኖ መገኘት፤
ሠ) ሕግ ሲያስገድድ ወይም አሠሪው በበቂ e) Except for HIV/AIDS test, refuse to
ምክንያት ሲጠይቅ ከኤች.አይ.ቪ./ከኤድስ submit himself for medical examination
ምርመራ በስተቀር የጤና ምርመራ when required by law or by the employer
ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን፤ for good cause;
ረ) ስለደኅንነት ጥበቃና ስለአደጋ መከላከል f) Refuse to observe safety and accident
የወጡ የሥራ ደንቦችን አለማክበርና prevention rules and to take the necessary
አስፈላጊ የሆኑትን የአደጋ መከላከያ safety precautions;
ጥንቃቄዎች ለመውሰድ ፈቃደኛ
አለመሆን፤

ሰ) በኅብረት ስምምነት ከተፈቀደው ውጭ g) Conduct meeting during working hours in


ወይም አሠሪው ሳይፈቅድ በሥራ ሰዓት disregard to the time assigned by the
ስብሰባ ማካሄድ፤ collective agreement or without obtaining
the permission of the employer;
ሸ) በሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት h) Commit sexual harassment or sexual
መፈፀም፤ violence at workplace;
i) Physically abuse anyone in a work place.
ቀ) በሥራ ቦታ አካላዊ ጥቃት መፈፀም፡፡
SECTION FOUR
ዘርፍ አራት የሥራ MODIFICATION OF CONTRACT OF
ውል ስለማሻሻል EMPLOYMENT
፲፭. የሥራ ውል ስለሚሻሻልበት ሁኔታ 15. Conditions of Modification
በዚህ አዋጅ ያልተወሰኑ የሥራ ሁኔታዎች conditions of a contract of employment which
ሊሻሻሉ የሚችሉት:- are not determined by this Proclamation may be
modified by:
፩/ በኅብረት ስምምነት፤
1/Collective agreement;
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጡ የሥራ
2/ Work rules issued in accordance with this
ደንቦች ወይም Proclamation; or
፫/ ሁለቱ ወገኖች በጽሑፍ በሚያደርጉት 3/ Written agreement of the parties.
ስምምነት ብቻ ነው፡፡
፲፮. ስለመቀላቀል፣ ስለመከፋፈል ወይም 16. Amalgamation, Division or Transfer of
ባለቤትነትን ስለማስተላለፍ Ownership
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፭ የተደነገገው without prejudice to Article 15 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ድርጅት ከሌላው Proclamation, amalgamation, division or transfer
ጋር ሲቀላቀል፤ ሲከፋፈል ወይም የአንድ of owner ship of an under taking shall not have
ድርጅት ባለቤትነት መብት ወደ ሌላ the effect of modifying a contract of
ሲተላለፍ የሥራ ውሉን የማሻሻል ውጤት employment.
አይኖረውም፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ዘርፍ አምስት SECTION FIVE


ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና ግዴታዎችን ለጊዜው TEMPORARY SUSPENSION OF RIGHTS
ስለማገድ AND OBLIGATIONS ARISING FROM
CONTRACT OF EMPLOYMENT
፲፯. ጠቅላላ 17. General
፩/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና 1/ Rights and obligations arising from a contract
ግዴታዎች በዚህ ዘርፍ በተመለከተው of employment may be temporarily suspended
አኳኋን ለጊዜው ሊታገዱ ይችላሉ፡፡ in the manner provided for by this Section.

፪/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና 2/ Temporary suspension of rights and obligations


arising from a contract of employment shall not
ግዴታዎች ለጊዜው መታገድ የሥራ
imply termination or interruption of the
ውልን የሚያስቀር ወይም የሚያቋርጥ
contract; provided, however, that the contract
አይሆንም፤ ሆኖም:- of employment shall interrupt the obligation of:

ሀ) ሠራተኛው የመሥራት ግዴታ a) The worker to perform the work;


የለበትም፤

ለ) በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት b) The employer to pay wages, other benefits
ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ and allowances unless otherwise provided
በስተቀር አሠሪው ደመወዝ፣ ሌሎች for by this Proclamation or by a collective
ጥቅማ ጥቅሞች እና አበል የመክፈል agreement.
ግዴታ አይኖርበትም፡፡

፲፰. የማገድ ምክንያቶች 18. Grounds for Suspension

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ለማገድ the following shall be valid grounds for the
በቂ ምክንያት የሚሆኑት የሚከተሉት suspension in accordance with Article 17of this
ናቸው:- proclamation:

፩/ በሠራተኛው ጥያቄ ያለክፍያ በአሠሪው 1/ leave without pay granted by the employer
የሚሰጥ ፈቃድ፤ upon request by the worker;
፪/ ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር ወይም 2/ leave of absence for the purpose of holding
ሕዝባዊ አገልግሎት ለመስጠት office in trade unions or other social services;
በሚመረጥበት ጊዜ ለዚሁ ዓላማ ፈቃድ
ሲወስድ፤

፫/ ሠራተኛው ከ፴ ቀን ለማይበልጥ ጊዜ 3/detention for a period not exceeding 30 days;


ሲታሰር እና የሠራተኛው መታሰር በ፲ provided, however, that the employer is
ቀን ውስጥ ለአሠሪው ሲነገረው ወይም notified within 10 days or is supposed to
ይህንኑ አሠሪው ማወቅ ሲገባው፤ know of the detention;

፬/ ብሔራዊ ጥሪ፤ 4/ national call;


፭/ ከ፲ ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ 5/ full or partial suspension, due to force
የድርጅቱን ሥራ በሙሉም ሆነ በከፊል majeure, of the activities of the employer for
የሚያቋርጥ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት፤ a period of not less than 10 consecutive days;
፮/ የአሠሪው ጥፋት ባልሆነ ምክንያት ከ፲ 6/ financial problems, not attributable to the
ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የድርጅቱን fault of the employer, that requires the
ሥራ የሚያቋርጥ ያልታሰበ የገንዘብ ችግር፡፡ suspension of the activities of the employer
for not less than 10 consecutive days.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፲፱. የማስታወቅ ግዴታ 19. Duty to Inform

በአንቀጽ ፲፰ (፭) ወይም (፮) በተመለከተው in order to suspend rights and obligations
ምክንያት ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና arising from contract of employment are
ግዴታዎች ለማገድ አሠሪው ለእገዳው suspended in accordance with Article 18 (5) or
(6) above the employer shall inform the
ምክንያት የሆነው ሁኔታ ባጋጠመው በ፫ የሥራ
Ministry or the competent authority in writing
ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
with in three working days of the occurrence of
ባለስልጣን በጽሑፍ ማስታወቅ አለበት፤
the ground for suspension.
፳. በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን የሚሰጥ 20. Decisions of the Ministry or the Appropriate
ውሣኔ Authority
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ the Ministry or the Appropriate authority
በአንቀጽ ፲፱ የተጠቀሰው የጽሑፍ shall determine the existence of a good cause
for suspension with in three working days
ማስታወቂያ በደረሰው በሦስት የሥራ ቀናት
upon receipt of the written notice
ውስጥ ለእገዳው በቂ ምክንያት ስለመኖሩ
pursuant to Article 19 above. Where the
ይወስናል፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ Ministry or the appropriate authority does not
ያለው ባለስልጣን በሦስት የሥራ ቀናት notify its decision within three days, the
ውስጥ ውሳኔውን ካላሳወቀ እግዱን organization shall be deemed allowed to
እንደፈቀደ ይቆጠራል፤ suspend.

፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 2/ where the Ministry or the appropriate
ለእገዳው በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን ከወሰነ authority finds that there is no good cause for
ሥራውን እንዲጀመርና ታግዶ ለነበረበትም suspension it shall order the resumption of
ጊዜ ክፍያ እንዲደረግ ያዛል፤ the work and payment for the days on which
workers were suspended
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) 3/ the party who is aggrieved by the decision in
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው accordance with Sub-Articles (1) or (2) of
ባለስልጣን በተሰጠ ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን this Article may, within five working days,
ውሣኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ appeal to the competent labour court.
ሥልጣን ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት
ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡

፳፩. ለእገዳ ምክንያት መኖሩን የማረጋገጥ ወይም 21. Effect of Confirmation or Authorization of
የማጽደቅ ውጤት Suspension
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ where the Ministry or the appropriate
ለእገዳ ምክንያት መኖሩን ሲያረጋግጥ ወይም authority confirms or proves the existence of
ሲያጸድቅ የእገዳውን ጊዜ ይወስናል፡፡ ሆኖም good causes for suspension, it shall fix the
የተባለው የእገዳ ጊዜ ከ፺ ቀናት መብለጥ duration of the suspension; provided,
የለበትም፡፡ however, that duration of the suspension
shall not exceed 90 days.
፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
2/ where the competent authority or the
በተመለከተው የጊዜ ገደብ ሥራውን
appropriate authority is convinced that the
እንደገና ለመቀጠል የማይችል መሆኑን
employer cannot resume its activities with in
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
the period set under Sub-Article (1) of this
ካመነ ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ
Article, the contract of employment shall be
በአንቀጽ ፴፱ እና ፵፬ የተመለከቱትን
put to an end and worker shall be entitled to
ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው፡፡
the benefits specified under Articles 39 and
44 of this Proclamation.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፳፪. የእገዳ ጊዜ ማብቃት የሚያስከትለው ውጤት 22. Effects of Expiry of the Period of Suspension

ሠራተኛው የእገዳ ጊዜ ካበቃ በኋላ the worker shall report for work on the working
በሚቀጥለው የሥራ ቀን በሥራው ላይ day following the date of expiry of suspension;
መገኘት አለበት፡፡ አሠሪውም ለሥራ and the employer shall reinstate the worker, who
የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር so reports for work, in a relevant position to his
አግባብነት ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ profession without adversely affecting his job
ሲከፈለው የነበረውን ደመወዙን በመጠበቅ ወደ position and wage.
ሥራው መመለስ አለበት፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት የሥራ
TERMINATION OF EMPLOYMET RELATIONS
ግንኙነት ስለማቋረጥ
23. General
፳፫. ጠቅላላ
፩/ የሥራ ውል የሚቋረጠው በአሠሪው ወይም 1/ a contract of employment shall only be
በሠራተኛው አነሳሽነት ወይም በሕግ terminated upon initiation by the employer or
በተደነገገው መሠረት ወይም በኅብረት worker and in accordance with the provisions
ስምምነት ወይም በተዋዋይ ወገኖች of the law or a collective agreement or by the
በሚደረግ ስምምነት ይሆናል፡፡ agreement of the parties.

፪/ የአንድ ድርጅት ከሌላው ጋር መቀላቀል 2/ the amalgamation, division or transfer of


ወይም መከፋፈል ወይም የባለቤትነት ownership of an undertaking shall not have the
መብት ወደ ሌላ መተላለፍ የሥራ ውልን effect of terminating a contract of
የማቋረጥ ውጤት አይኖረውም፡፡ employment.

SECTION ONE
ዘርፍ አንድ
TERMINATION OF CONTRACT OF
የሥራ ውልን በሕግ ወይም በስምምነት መሠረት
EMPLOYMENT BY THE OPERATIONS
ስለማቋረጥ
OF THE LAW OR BY AGREEMENT
፳፬. በሕግ በተደነገገው መሠረት የሥራ ውልን 24 Termination of contract of Employment by the
ስለማቋረጥ Operations of the Law

የሥራ ውል ከዚህ በታች በተመለከቱት a contract of employment shall terminate on the


ምክንያቶች ይቋረጣል፤ following grounds:
፩/ ለተወሰነ ሥራ የተደረገ የሥራ ውል 1/ on the completion of the work where the contract
በውሉ የተጠቀሰው ሥራ ሲያልቅ፤ of employment is for a specified work;

፪/ ሠራተኛው ሲሞት፤ 2/ up on the death of the worker;

፫/ ሠራተኛው አግባብ ባለው ሕግ 3/ up on the retirement of the worker in


መሠረት በጡረታ ሲገለል፤ accordance with the relevant law;

፬/ በመክሰር ወይም በሌላ ምክንያት 4/ when the undertaking ceases operation


ድርጅቱ ለዘለቄታው ሲዘጋ፤ permanently due to bankruptcy or for any
other cause;
፭/ ከፊል ወይም ሙሉ ዘላቂ የአካል 5/ when the worker is unable to work due to
ጉዳት በመድረሱ ምክንያት ሠራተኛው partial or total permanent in capacity.
ለመሥራት አለመቻሉ ሲረጋገጥ፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፳፭. የሥራ ውልን በስምምነት ስለማቋረጥ 25. Termination of Contract of Employment by


Agreement
፩) ተዋዋይ ወገኖች የሥራ ውላቸውን 1/ the parties may terminate their contract of
በስምምነት ማቋረጥ ይችላሉ፡፡ ሆኖም employment by agreement; provided,
ሠራተኛው በሕግ የተሰጠውን መብቱን however, that waiver by the worker of
ለመተው የሚያደርገው ስምምነት የሕግ any of his right under the law shall have
ውጤት አይኖረውም፡፡ no legal effect.

፪) የሥራ ውል በስምምነት መቋረጥ 2/ termination of employment by agreement


የሚጸናውና በሠራተኛውም ላይ አስገዳጅ shall be effective and binding on the
የሚሆነው የተደረገው ስምምነት በጽሑፍ worker only where it is made in writing.
ሲሆን ነው፡፡

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


የሥራ ውልን በተዋዋይ ወገኖች አነሳሽነት TERMINATION OF CONTRACT OF
ስለማቋረጥ EMPLOYMENT UPON THE INITIATION
OF THE PARTIES

ንዑስ ዘርፍ አንድ


SUB-SECTION ONE
በአሠሪ አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል TERMINATION OF CONTRACT OF
ማቋረጥ EMPLOYEMENT BY THE EMPLOYER
፳፮. ጠቅላላ 26 General

፩/ የሥራ ውል ከሠራተኛው ጠባይ ወይም 1/ A contract of employment may only be


የሠራተኛው የመሥራት ችሎታን terminated where there are grounds attributed
ከሚመለከቱ ግልጽ ሁኔታዎች ወይም to the worker’s conduct or with objective
ከድርጅቱ ድርጅታዊ አቋም ወይም circumstances a rising from his ability to do
his work or the organizational or operational
የሥራ እንቅስቃሴ ጋር ግንኙነት ባላቸው
requirements of the undertaking.
ምክንያቶች ብቻ ሊቋረጥ ይችላል፡፡

፪/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ለማቋረጥ 2/ The following shall not be deemed to


ተገቢ ምክንያቶች ሆነው ሊቆጠሩ constitute legitimate grounds for the
አይችሉም:- termination of a contract of employment:
ሀ) ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር አባል a) Member ship of the worker in a trade
መሆኑ ወይም በማኅበሩ ሕጋዊ ተግባሮች union or his participation in its lawful
ተካፋይ መሆኑ፤ activities;
ለ) ሠራተኛው የሠራተኞች ተጠሪ ሆኖ b) Seeking or holding office as workers’
ለመሥራት መፈለጉ ወይም መሥራቱ፤ representative;

ሐ) ሠራተኛው በአሠሪው ላይ ቅሬታ c) Submission of grievance by the worker


ማቅረቡ ወይም በፍርድ ቤት በቀረበ ክስ against the employer or his participation
ወይም በሌላ ሰው ክስ ተካፋይ መሆኑ፤ in judicial or other proceedings;

መ) የሠራተኛው ብሔር፣ ፆታ፣ ሐይማኖት፣ d) The worker’s Nation, Sex, Religion,


የፖለቲካ አመለካከት፣ የጋብቻ ሁኔታ፣ ዘር፣ Political outlook, Marital status, Race,
ቀለም፣ የቤተሰብ ኃላፊነት፣ የዘር ሐረግ፣ Color, Family responsibility, Pregnancy፣
እርግዝና፣ አካል ጉዳተኝነት፣ ወይም Disablement or Social status.
ማኅበራዊ አቋም፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፳፯. ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 27. Termination of Contract of


Employment without Prior Notice
፩/ በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን 1/ Unless otherwise determined by a collective
ካልተወሰነ በስተቀር የሥራ ውልን agreement, a contract of employment shall
ያለማስጠንቀቂያ ማቋረጥ የሚቻለው be terminated without prior notice only on
በሚከተሉት ምክንያቶች ብቻ ነው:- the following grounds :

ሀ) ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር a) Unless the reason for being late is justified
የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው by the collective agreement, work rule or
በኅብረት ስምምነት በሥራ ደንብ ወይም contract of employment, being late for duty
በሥራ ውሉ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች eight times in six months period while
ውጭ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው being warned in writing of such a problem;
በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው
ለስምንት ጊዜ የስራ ሰዓት አለማክበር፤

ለ) በዚህ አዋጅ ከተመለከቱ እረፍቶች b) Absence from duty for a total five days in
six months period while being warned in
እና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ውጭ የጽሁፍ
writing of such a problem; and where the
ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት
absence cannot be classified in any of the
ወር ውስጥ ለአምስት ቀናት ከስራ
leaves provided under the Proclamation;
መቅረት፤

ሐ) በሥራው ላይ የማታለል ተግባር c) Deceitful or fraudulent conduct in carrying


መፈፀም፤ out his duties;

መ) የራሱን ወይም የሌላ ሰው ብልጽግናን d) Misappropriation of the property or fund of


በመሻት በማንኛውም የአሠሪው the employer with intent to procure for
ንብረት ወይም ገንዘብ አለአግባብ himself or to a third person unlawful
መጠቀም፤ enrichment;
e) Performance result of a worker,
ሠ) ሠራተኛው ሥራውን ለመሥራት ችሎታ
despite his potential, is persistently below
እያለው የሥራ ውጤቱ ባለማቋረጥ
the qualities and quantities stipulated in
በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንቡ
the collective agreement or determined by
ወይም በሁለቱ ወገኖች መግባባት
the agreement of the parties;
ከተወሰነው የምርት ጥራትና መጠን
በታች ሲሆን፤

ረ) እንደጥፋቱ ክብደት በሥራው ቦታ f) Being responsible for brawls or quarrels


at work, having regard to the gravity of
አምባጓሮ ወይም ጠብ አጫሪነት
the case;
ተጠያቂ መሆን፤
g) Conviction for an offence where such
ሰ) በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ መገኘትና conviction renders him incompatible for
በጥፋቱም ምክንያት ለያዘው ሥራ the post which he holds;
ብቁ ሆኖ አለመገኘት፤
h) Being responsible for causing damage
ሸ) በአሠሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ ሥራ
intentionally or through gross negligence to any
ጋር በቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸውም property of the employer or to another property
ንብረት ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ which is directly connected with the work of the
ቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤ Undertaking;

ቀ) በአንቀጽ ፲፬ (፪) የተመለከቱትን ሕገወጥ


ድርጊቶች መፈፀም፤ i) Commission of any of the prohibited acts
under Article 14 (2) of this Proclamation;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

በ) በሠራተኛው ላይ ከሰላሳ ቀናት j) Absence from work due to a court


ለሚበልጥ ጊዜ የእሥራት ፍርድ sentence passed against the worker for
ተወስኖበት ከሥራ ሲቀር፤ more than thrity days;

ተ) ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል k) Commission of other violations stipulated


ለማቋረጥ ያስችላሉ ተብለው in a collective agreement as grounds for
በኅብረት ስምምነት የተወሰኑ ሌሎች terminating contract of employment
ጥፋቶችን መፈፀም፡፡ without notice.

፪/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት 2/ Where an employer terminates a contract of


የሥራ ውል በሚያቋርጥበት ጊዜ የሥራ employment in accordance with this Article,
ውሉ የሚያቋረጥበትን ምክንያትና ቀን he shall give written s t a t e men t specifying
the reasons for and the date of termination.
በመጥቀስ ለሠራተኛው በጹሑፍ መግለፅ
አለበት፡፡

፫/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት 3/ The right of an employer to terminate contract
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት ውሉ of employment in accordance with this
የሚቋረጥበት ምክንያት መኖሩን ካወቀ Article, shall lapse after thrity working days
from the date the employer knew the
ከሰላሳ የሥራ ቀናት በኋላ በይርጋ
existence of a ground for the termination.
ይታገዳል፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሠራተኛው 4/ The grounds for suspension of a worker from
duty before terminating the contract of
የሥራ ውል እንዲቋረጥ ከመደረጉ በፊት
employment of the worker in accordance
ሠራተኛውን ከሥራ አግዶ ማቆየት
with this Article may be determined by
ስለሚቻልበት ሁኔታ በኅብረት ስምምነት
collective agreement; provided, however, that
ሊወሰን ይችላል፡፡ ሆኖም የዕገዳው ጊዜ the duration of such suspension shall not
ከሰላሳ የሥራ ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡ exceed 30 working days.

፳፰. በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 28. Termination of contract of Employment


with Prior Notice

፩/ የሠራተኛው የሥራ ችሎታ ማጣት 1/ The following grounds relating to the loss of
ወይም ሁኔታን በሚመለከት የሚከተሉት capacity of, and situations affecting, the
worker shall constitute good cause for
ምክንያቶች ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሥራ
terminating a contract of employment with
ውል ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
prior notice:

ሀ) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ a) The worker's manifest loss of capacity to


ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም perform the work to which he has been
የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው assigned; and his lack of skill to continue
ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል
his work as a result of his refusal or
inability to make use of an opportunity of
ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን
training arranged by the employer to
ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው
upgrade his skill or after having been
ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው በኋላ
trained, his inability to acquire the
አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ
necessary skill;
ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤

ለ) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም b) The worker is, for reasons of health or
በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ disability, permanently unable to carry
የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም out his obligation under the contract
ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ፤ of employment;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሐ) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር c) The worker's unwillingness to move to a


ሠራተኛው ወደአዲሱ ቦታ ተዛውሮ locality where the undertaking relocates;
ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤

መ) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ d) The post of the worker is cancelled for
በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን good cause and the worker cannot be
ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል transferred to another job position.
ሆኖ ሲገኝ፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)(ሀ) 2/ Any loss of capacity of work referred to in Sub-
የተመለከተው ማንኛውም የሥራ ችሎታ Article (1) (a) of this Article shall, unless
ማጣት በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን otherwise provided by a collective
ካልተወሰነ በስተቀር በየወቅቱ በሚደረግ agreement, be verified by a periodical job
performance evaluation.
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት መረጋገጥ
አለበት፡፡

፫/ የድርጅቱን ድርጅታዊ አቋም ወይም 3/ The following grounds attributable to the


የሥራ እንቅስቃሴ በሚመለከት የሚከተሉት organizational or operational requirements
ምክንያቶች የሥራ ውልን በማስጠንቀቂያ of an undertaking shall constitute good
causes for the termination of a contract of
ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
employment with prior notice:

ሀ) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች a) Any event which entails direct and


በከፊልም ሆነ በሙሉ በቀጥታና permanent cessation of the worker's
ለዘለቄታው የሚያስቆም የሥራ ውል activities in part or in whole resulting in
the necessity of a terminating a contract of
መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ሲከሰት፤
employment;
ለ) አንቀጽ ፲፰ (፭) እና (፮) እንደተጠበቀ b) Without prejudice to the provisions of
ሆኖ አሠሪው በሚያመርታቸው ምርቶች Article 18 (5) and (6) demand fall for the
ወይም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች products or services of the employer
ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት የድርጅቱ resulting in the reduction of the volume
የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም of the work or profit of the undertaking
ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል and thereby requiring termination of a
ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤ contract of employment;
ሐ) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ c) A decision to alter work methods or introduce
የአሠራር ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም new technology with a view to raise
productivity resulting in termination of a
በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ሲባል
contract of employment.
የሚደረግ የሥራ ውል መቋረጥ
የሚያስከትል ውሣኔ፡፡

፬/ የስራ መደቡ መሠረዝ በአንቀጽ ፳፱ (፩) 4/ Where the cancellation of a job position affects
መሠረት የሠራተኞችን ቅነሳ የሚያስከትል a workforce in accordance with Article 29 (1)
ሆኖ ሲገኝ የሥራ ውሉ የሚቋረጠው of this Proclamation, the termination shall
በአንቀጽ ፳፱ (፫) መሠረት ይሆናል፡፡ be undertaken in compliance with the
requirements laid down in accordace with
Article 29 (3).
፳፱. የሠራተኞች ቅነሳ 29. Reduction of Workforce
፩/ በዚህ አዋጅ “የሠራተኞች ቅነሳ” ማለት 1/ In this Proclamation “reduction of workforce”
በአንቀጽ ፳፰ (፫) በተጠቀሱት ምክንያቶች means termination of workforce of an undertaking
ቁጥራቸው ከድርጅቱ ሠራተኞች ቢያንስ for any of the reasons provided for by Article 28
(3) of this Proclamation affecting a number of
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ከመቶ አሥር የሚያህለውን ወይም workers representing at least ten percent of the
የሠራተኞች ቁጥር ከሀያ እስከ ሀምሳ number of workers employed or, in the case where
በሆነበት ድርጅት ቢያንስ አምስት the number of workers employed in an
undertaking is between twenty and fifty,
ሠራተኞችን የሚመለከት ከአሥር
termination of at least five employees over a
ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የሚቆይ continuous period of not less than ten days.
የሥራ ውል መቋረጥ ነው፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The expression “number of workers” referred
የተጠቀሰው “የሠራተኞች ቁጥር” ማለት to in Sub-Article (1) of this Article means
the average number of the workers
ሠራተኞች ለመቀነስ አሠሪው እርምጃ employed by an employer concerned within
ከወሰደበት ቀን በፊት ባለው ፲፪ ወራት the twelve months preceding the date when
ውስጥ በአሠሪው ተቀጥረው ይሠሩ የነበሩ the employer took measures of reduction of
ሠራተኞች አማካይ ቁጥር ነው፡፡ workers.

፫) በአንቀጽ ፳፰ (፫) መሠረት የሠራተኞች 3/ Whenever a reduction of workforce takes


ቅነሳ ሲደረግ አሠሪው ከሠራተኞች place in accordance with Article 28 (3) of this
Proclamation, the employer shall conduct
ማኅበር ወይም ተወካይ ጋር በመመካከር
consultation with a Trade Union or workers’
የሥራ ችሎታ ያላቸውና ከፍተኛ የምርት
representatives in order to retain workers
ውጤት የሚያሳዩ ሠራተኞች በሥራቸው
having skills and higher rate of productivity
ላይ እንዲቆዩ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡ in their posts. In case of comparable skill and
ተመሳሳይ የሥራ ችሎታ ያላቸውና rate of productivity, the workers to be
ተመሳሳይ የምርት ውጤት የሚያመርቱ affected first by the reduction shall be in the
ሠራተኞች ሲኖሩ ቅነሳው በመጀመሪያ following order:
ደረጃ የሚመለከታቸው ሠራተኞች
በሚከተለው ቅደም ተከተል መሠረት
ይሆናሉ:-

ሀ) በድርጅቱ ለአጭር ጊዜ ያገለገሉ a) Those having the shortest length of service


ሠራተኞች፤ in the Undertaking;

ለ) አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ጥገኞች b) Those having fewer dependents;


ያሏቸው ሠራተኞች፤
ሐ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ተራ (መ) c) The redduction shall affected first workers
እስከ (ሰ) ከተዘረዘሩት የሠራተኛ except those that are listed under (d) up to
ክፍሎች ውጭ የሆኑ ሠራተኞች ቅነሳው (e) of this Sub-Article;
በመጀመሪያ ደረጃ የሚመለከታቸው
ይሆናል፤
d) Those employees with disability;
መ) አካል ጉዳተኛ የሆኑ ሠራተኞች፤
e) Those who sustained employment injury
ሠ) በድርጅቱ ሳሉ በሥራ ምክንያት
in the Undertaking;
ጉዳት የደረሰባቸው ሠራተኞች፤
f) Workers’ representatives; and
ረ) የሠራተኞች ተጠሪዎች፤
g) Expectant mothers and mothers within
ሰ) ነፍሰጡር ሠራተኞች ወይም ከወለዱ
four months post-natal.
እስከ ፬ ወር ድረስ የሆናቸው ሴት
ሠራተኞች፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፴. ልዩ ሁኔታ 30. Exceptions

፩/ ቅነሳው የሚመለከታቸው ሠራተኞች 1/ The procedure laid down in this Proclamation


የተቀጠሩበት ሥራ ከማለቁ በፊት ካልሆነ shall not apply to the reduction of workers
due to normal decrease in the volume of a
በቀር የኮንስትራክሽን ሥራው በተከታታይ construction work as a result of its successive
እያለቀ ሲሄድ የሥራው መጠን በመቀነሱ completion unless the reduction affects
ምክንያት ተቀጥረው በሚሰሩ ሠራተኞች workers employed for parts of the work
ላይ ቅነሳ ሲደረግ አሠሪው በዚህ አዋጅ before the work for which they are employed
is completed.
የተመለከቱትን የሠራተኞች ቅነሳ ሥነ
ሥርዓት መከተል አይኖርበትም፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ For the purpose of Sub-Article (1) of this
“የኮንስትራክሽን ሥራ” ማለት ሕንጻ፣ Article, “construction work” includes the
construction, renovation, upgrading,
መንገድ፣ የባቡር ሐዲድ፣ የባሕር ወደብ፣ maintenance and repair of a buildings, roads,
የውሃ ግድብ፣ ድልድይ፣ የመሣሪያ ተከላና rail-way lines, dams and bridges, installation
ሌላም ተመሳሳይ ሥራ የመሥራት of machinery and similar works.
የመለወጥ፣ የማስፋፋት፣ የማደስና የመጠገን
ሥራን ይጨምራል፡፡

ንዑስ ዘርፍ ሁለት SUB-SECTION TWO


በሠራተኛው አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል ማቋረጥ TERMINATION OF CONTRACT OF
፴፩. በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ EMPLOYEMENT BY THE WORKER
31. Termination of Contract of Employment with
በአንቀጽ ፴፪ ከተመለከቱት ውጭ የሙከራ Prior Notice
ጊዜውን የጨረሰ ማንኛውም ሠራተኛ ለአሠሪው Without prejudice to Article 32 of this
በቅድሚያ የሠላሳ ቀናት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ Proclamation, any worker who has completed his
በመስጠት በማናቸውም ምክንያት የሥራ ውሉን probation period may, by giving thirty days
ማቋረጥ ይችላል፡፡ p r i o r notice to the employer, terminate his
contract of employment.
፴፪. ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውልን ስለማቋረጥ
32. Termination of Contract of
፩/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ያለ ማስጠንቀቂያ Employment without prior notice
ለማቋረጥ በቂ ምክንያቶች ይሆናሉ:- 1/ The following shall be good causes to
terminate a contract of employment without
ሀ) አሠሪው ወይም የሥራ መሪው prior notice:
የሠራተኛውን ሰብአዊ ክብርና a) Where the employer has committed any act
ሞራል የሚነካ ወይም በወንጀል ሕጉ contrary to human dignity and morals or
መሠረት የሚያስቀጣ ሌላ አድራጎት other acts punishable under the Criminal
የፈጸመበት እንደሆነ፤ Law against the worker;
ለ) ሠራተኛው በአሠሪው ወይም በሥራ
መሪው ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት b) Where the workers has been a victim of
የተፈጸመበት እንደሆነ፤ sexual harassment or sexual violence by
the employer or a managerial employee;
ሐ) ለሠራተኛው ደኅንነት ወይም ጤንነት
የሚያሰጋና ሊደርስ የተቃረበ አደጋ c) In the case of imminent danger threatening
መኖሩን አሠሪው እያወቀ ወይም the worker’s safety or health, where the
አደጋውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ employer, having been made aware of such
እርምጃዎችን እንዲወስድ ኃላፊነት danger, failed to act within the time limit
in accordance with the early warning given
by the competent authority or appropriate
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

በተሰጠው ባለሥልጣን ቀደም ሲል trade union or the worker himself to avert


በተሰጠው ትዕዛዝ ወይም አግባብ ያለው the danger;
የሠራተኞች ማኅበር ወይም ሠራተኛው
ራሱ አስቀድሞ በሰጠው ማስጠንቀቂያ
መሠረት በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ
እርምጃዎችን ያልወሰደ እንደሆነ፤
መ) በዚህ አዋጅ በኅብረት ስምምነት
ወይም በሥራ ደንብ ወይም አግባብ d) Where the employer has repeatedly failed
ባላቸው ሌሎች ሕጎች በተወሰነው to fulfill his basic obligations towards the
መሠረት አሠሪው ለሠራተኛው worker as prescribed under this
Proclamation, collective agreement, work
መፈጸም ያለበትን ግዴታዎች
rules or other relevant laws.
በመደጋገም ያልፈጸመ እንደሆነ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩)
በተጠቀሱት ምክንያቶች የሥራ ውሉን 2/ Where a worker terminates his contract of
employment for reasons referred to under
የሚያቋርጥ ሠራተኛ ውሉ የሚቋረጥበትን
sub-article (1) of this Article, he shall inform
ምክንያትና ቀን በጽሑፍ ለአሠሪው the employer in writing the reasons for
ማስታወቅ አለበት፡፡ termination and the date on which the
termination is to take effect.
፴፫. የይርጋ ጊዜ
33. Period of Limitation
አንድ ሠራተኛ በአንቀጽ ፴፪ (፩) መሠረት
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት A worker's right to terminate his contract of
ድርጊቱ ከተፈጸመ ወይም ሁኔታው employment in accordance with Article 32 (1) of
ከተወገደ ከአሥራ አምስት የሥራ ቀናት this Proclamation shall expire after fifteen
working days from the date on which the act
በኋላ በይርጋ ይታገዳል፡፡
occurred or ceased to exist.
ምዕራፍ ሦስት
የሥራ ውል መቋረጥን የሚመለከቱ የወል CHAPTER THREE
ድንጋጌዎች COMMON PROVISIONS WITH RESPECT TO
ዘርፍ አንድ TERMINATION OF CONTRACT OF EMPLOYMENT
የሥራ ውል ከመቋረጡ በፊት ስለሚሰጥ SECTION ONE
ማስጠንቀቂያ NOTICE TO TERMINATE A CONTRACT
OF EMPLOYMENT
፴፬. ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሥነ ሥርዓት
፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት በማንኛውም ወገን 34. Procedure for Giving Notice
የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ መሆን 1/ Notice of termination required under the
አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያውም ውሉ provisions of this Proclamation shall be in
የሚቋረጥበትን ምክንያት እና ቀን መግለጽ writing. The notice shall specify the reasons
for the termination of the contract and the
አለበት፡፡
date on which the termination shall take
፪/በአሠሪው ወይም በወኪሉ የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ effect.
ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት አለበት፡፡ 2/ Notice of termination by the employer shall
ሠራተኛውን ማግኘት የማይቻል ከሆነ ወይም be delivered to the worker in person. Where it
ማስጠንቀቂያውን ለመቀበል ፈቃደኛ ካልሆነ is not possible to find the worker or he
ግን ማስጠንቀቂያው ሠራተኛው በሚገኝበት refuses to receive the notice, it shall be
affixed on the notice board in the work place
የሥራ ቦታ ለ፲ ተከታታይ ቀናት ግልጽ
of the worker for 10 consecutive days.
በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ መለጠፍ
ይኖርበታል፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፫/ በሠራተኛው የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ 3/ Notice of termination by the worker shall be


ለአሠሪው ወይም ለአሠሪው ወኪል handed over to the employer or its
representative or delivered to its registry
መስጠት ወይም ለድርጅቱ መዝገብ ቤት
office.
ገቢ መደረግ አለበት፡፡

፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት የሥራ 4/ Notice of termination issued to a worker by


an employer during the time in which the
ውሉ በታገደበት ጊዜ በአሠሪው
contract of employment is suspended as per
ለሠራተኛ የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ ውድቅ Article 17 of this Proclamation shall be null
ይሆናል፡፡ and void.
፴፭. የማስጠንቀቂያ ጊዜ 35. Period of Notice

፩/ በአሠሪው የሚሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ 1/ The period of notice given by the employer


shall be as follows:
እንደሚከተለው ይሆናል፤

ሀ) የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና እስከ አንድ a) One month, in the case of a worker who
ዓመት ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት has completed his probation and has a
period of service not exceeding one year;
ረገድ አንድ ወር፤
ለ) ከአንድ ዓመት በላይ እስከ ዘጠኝ ዓመት b) Two months, in the case of a worker who
ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ has a period of service above one year and
ሁለት ወር፤ not exceeding nine years;
c) Three months, in the case of a worker
ሐ) ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ
who has a period of service of more than
ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ ሦስት ወር፤
nine years;
መ) የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ በቅነሳ ምክንያት d) Two months, in the case of a worker
የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ሠራተኛን who has completed his probation and
በሚመለከት ረገድ ሁለት ወር፡፡ whose contract of employment is to be
terminated due to reduction of work force.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article
(፩) የተመለከተው ቢኖርም (1) of this Article, the period of notice for a
ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ contract of employment for a definite period
የተደረገ የሥራ ውልን or piece work shall be as agreed upon by the
በሚመለከት የማስጠንቀቂያ ጊዜው parties to the contract.
ተዋዋይ ወገኖች በውሉ ላይ
በተስማሙት መሠረት ይሆናል፡፡ 3/ The period of notice fixed in this
፫/ በዚህ አዋጅ የተወሰነው የማስጠንቀቂያ Proclamation shall run from the first working
ጊዜ የሚቆጠረው ማስጠንቀቂያው day following the date on which notice is
ከተሰጠበት ቀን ቀጥሎ ካለው የሥራ ቀን dully given.
ጀምሮ ይሆናል፡፡ 4/ The obligations of the parties arising from the
፬/ ከሥራ ውል የሚመነጩ የተዋዋዮች contract of employment shall remain intact
during the period of notice.
ወገኖች መብቶችና ግዴታዎች
በማስጠንቀቂያው ጊዜ እንደጸኑ ይቆያሉ፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


የሥራ ውል ሲቋረጥ ደመወዝና ከደመወዝ ጋር የተያያዙ PAYMENT OF WAGES AND OTHER
ክፍያዎችን ስለመክፈል PAYMENTS ON TERMINATION OF
CONTRACT OF EMPLOYMENT
፴፮. የመክፈያ ጊዜ 36. Period of Payment
የሥራ ውል ሲቋረጥ የሠራተኛው ደመወዝና Where a contract of employment is terminated,
ከውሉ መቋረጥ ጋር የተያያዙ ክፍያዎች ሁሉ wages and other payments connected with the
termination due to the worker shall be paid
በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ መከፈል አለባቸው፡፡
within seven working days from the date of
የክፍያው ጊዜ ሊራዘም የሚችለው ሠራተኛው termination; provided, however, that the time of
ከአሠሪው የተረከበውን ንብረት በማስረከብ ወይም payment may be extended where the worker
የሚፈለግበትን ማናቸውም ሂሣብ በማወራረድ delays, because of his own fault, to return
ረገድ በራሱ ጥፋት ያዘገየ እንደሆነ ነው፡፡ property or any sum of money which he received
from or is due to the employer.
፴፯. ክርክር ስላስነሳ ክፍያ

ሠራተኛው የጠየቀው ክፍያ አስመልክቶ 37. Amount in Dispute


አለመግባባት የተፈጠረ እንደሆነ አሠሪው In the event of a dispute as to the amount
በአንቀጽ ፴፮ ላይ በተሰጠው የጊዜ ገደብ claimed by the worker, the employer shall pay
ውስጥ ለሠራተኛው ያመነውን ያህል መክፈል the worker the admitted amount within the time
limit specified under Article 36 of this
ይኖርበታል፡፡
Proclamation.
፴፰. ክፍያን ማዘግየት ስለሚያስከትለው ቅጣት
38. Effects of Delay
ከአሠሪው ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት ካልሆነ
በስተቀር በአንቀጽ ፴፮ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ Where an employer fails to pay the sum due to
ውስጥ አሠሪው ለሠራተኛው መክፈል the worker within the time limit specified under
የሚገባውን መጠን ያልከፈለ እንደሆነ ክፍያው Article 36 of this Proclamation, the labour
ለዘገየበት ጊዜ አሠሪው ለሠራተኛው እስከ ሶስት division of a competent court may order a
ወር የሚደርስ ደመወዙን እንዲከፍል ጉዳዩን penalty payment of up to three months’ the
ለማየት ሥልጣን ያለው የሥራ ክርክር ችሎት worker’s wage except where the delay is due to
ሊወስን ይችላል፡፡ causes beyond the control of the employer.

ዘርፍ ሦስት
ስለሥራ ስንብት ክፍያና ስለ ካሣ SECTION THREE
SEVERANCE PAY AND COMPENSATION
፴፱. ጠቅላላ
39. General
፩/ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ እና አግባብነት
ባለው የጡረታ ህግ መሠረት የጡረታ 1/ A worker who has completed his probation period
አበል ለመቀበል ብቁ ካልሆነና:- and who is not eligible for pension shall have
the right to receive severance pay from the
ሀ) ድርጅቱ በመክሰሩ ወይም በሌላ employer where:
ምክንያት ለዘለቄታው በመዘጋቱ የሥራ a) His contract of employment is terminated
ውሉ ሲቋረጥ፤ because of permanent cessation of
operation of the Undertaking due to
ለ) በሕግ ከተደነገገው ምክንያት ውጭ bankruptcy or for any other cause;
በአሠሪው አነሳሽነት የሥራ ውሉ b) His contract of employment is terminated
ሲቋረጥ፤ by the initiation of the employer in
violation of the law;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሐ) በዚህ አዋጅ በተመለከቱት ሁኔታዎች c) He is reduced as per the conditions


መሠረት ሠራተኛው ከሥራ ሲቀነስ፣ prescribed under this Proclamation;

መ) በአሠሪ ወይም በሥራ መሪ ወሲባዊ ጥቃት d) Where the worker resigned due to sexual
ወይም ትንኮሳ የተፈፀመበት እንደሆነ harassment or sexual violence by the
ወይም ድርጊቱ በሌላ ሠራተኛ employer or managerial employee; or
እንደተፈፀመ ሪፖርት ተደርጎለት where such act was committed by a co-
አሠሪው ተገቢውን እርምጃ ባለመውሰዱ worker and the incident was reported to
ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠ the employer but the latter failed to take
እንደሆነ፤ appropriate measure in due time;
ሠ) አሠሪው በሠራተኛው ላይ ሰብአዊ e) He has terminated his contract of
ክብሩንና ሞራሉን የሚነካ ወይም employment because of the employer’s
በወንጀል ሕጉ መሠረት የሚያስቀጣ maltreatment affecting his human
አድራጎት በመፈጸሙ የተነሣ ሠራተኛው dignity or morale or constituting a
የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤ criminal offence under the Criminal Code;

ረ) አሠሪው ለሠራተኛው ደኅንነት f) He has resigned due to failure of the


ወይም ጤንነት የሚያሰጋ አደጋ employer to take measures despite being
እንዳይደርስ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት informed of a threat to his safety or
health;
እርምጃ ባለመውሰዱ የተነሳ
ሠራተኛው የስራ ውሉን ሲያቆርጥ፤
ሰ) ሙሉ ወይም ዘላቂ የአካል ጉዳት በመድረሱ g) His contract of employment is terminated
ሠራተኛው ሥራ ለመሥራት አለመቻሉ because of his partial or total disability as
በሕክምና ተረጋግጦ የሥራ ውሉ certified by medical board;
ሲቋረጥ፤
h) Where he has given service to the employer
ሸ) ቢያንስ አምስት ዓመት በአሠሪው ዘንድ
for a minimum of five years’ service and his
የሥራ አገልግሎት ኖሮት በህመም ወይም
contract of employment is terminated
በሞት የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ወይም because of sickness or death or his contract
በሥራው ላይ የሚያስቆይ ከሥልጠና ጋር of employment is terminated on his own
የተያያዘ ለአሠሪው የውል ግዴታ initiative provided that he has no contractual
ሳይኖርበት ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ሲለቅ፤ obligation relating to training to render
service to the employer;
ቀ) በኤችአይቪ/በኤድስ ህመም ምክንያት
በራሱ አነሳሽነት የሥራ ውሉን i) His contract of employment is terminated
on his own initiative because of
ያቋረጠ እንደሆነ፤
HIV/AIDS.
ከአሠሪው የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት
አለው፡፡

፪/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ


ከማግኘቱ በፊት ቢሞት የሥራ ስንብት 2/ Where a worker dies before receiving
ክፍያው በአንቀጽ ፩፻፲ (፪) severance pay, it shall be paid to his
ለተመለከቱት ጥገኞቹ ይከፈላል፡፡ dependents’ referred to in Article 110(2)
of this Proclamation.
፫/ ለሟቹ ጥገኞች የሚከፈለው የሥራ
ስንብት ክፍያ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 3/ The allocation of severance pay to dependents
፩፻፲ በሚከፈለው የካሣ አከፋፈል of the deceased shall be effected in the same
መሠረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡ manner as in Article 110 of this
Proclamation.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፵. የሥራ ስንብት ክፍያ መጠን 40. Amount of Severance Pay


በአንቀጽ ፴፱ የተጠቀሰው የሥራ ስንብት 1/ The severance pay referred to in Article 39 of
ክፍያ መጠን እንደሚከተለው ይሆናል:- this Proclamation shall:

፩/ ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት 2/ Be thirty times the average daily wages of the
የሠራተኛው የመጨረሻ ሣምንት አማካይ last week of service for the first year of
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ service; and for the service of less than one
ከአንድ ዓመት በታች ያገለገለ ሠራተኛ ግን year, be calculated in proportion to the period
እንደአገልግሎት ጊዜው እየተተመነ ተመጣጣኝ of service.
ክፍያ ያገኛል፡፡
3/ In the case of a worker who has served for
፪/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ በዚህ
more than a year, payment shall be increased
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተጠቀሰው ክፍያ
by one-third of the amount referred to in Sub-
ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአገልግሎት
Article (1) of this Article for every additional
ዓመት ከላይ የተጠቀሰው ክፍያ አንድ
year of service; provided, however, that the
ሦስተኛ እየታከለ ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም
total amount shall not exceed twelve months’
ጠቅላላው ክፍያ ከሠራተኛው የ፲፪ ወራት
wage of the worker.
ደመወዝ መብለጥ የለበትም፡፡

፫/ በአንቀጽ ፳፬ (፬) እና በአንቀጽ ፳፱ መሠረት 4/ Where a contract of employment is terminated


የሥራ ውል ሲቋረጥ በዚህ አንቀጽ ንዑስ in accordance with Article 24(4) and 29 of
this Proclamation, the worker shall be paid, in
አንቀጽ (፩) እና (፪) ከተመለከተው በተጨማሪ
addition to payments under Sub-Article (1)
የሠራተኛው የመጨረሻ ሣምንት አማካይ and (2) of this Article, an amount equal to
የቀን ደመወዝ በ፷ ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ the worker’s average daily wage of the last
week of service multiplied by 60.
፵፩. ያለማስጠንቀቂያ ሥራ ለሚለቅ ሠራተኛ ስለሚሰጥ 41. Compensation for Termination of Contract of
ካሣ Employment without Notice

፩/ በአንቀጽ ፴፪ (፩) መሠረት የሥራ ውሉን 1) A worker who terminates his contract of
የሚያቋርጥ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵ employment in accordance with Article 32(1)
of this Proclamation shall be entitled, in
ከተመለከተው የሥራ ስንብት ክፍያ
addition to the severance pay referred to in
በተጨማሪ የመጨረሻ ሣምንት አማካይ
Article 40 of this Proclamation, to a payment
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ካሣ
of compensation which shall be thirty times
ይከፈለዋል፡፡ ይህ ድንጋጌ አግባብ ባለው his daily wages of the last week of service.
የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ ላይም This provision shall apply to a worker
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ covered by the relevant pension law.
፪/ ሆኖም ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠው 2) However, where the termination is based on
በአንቀጽ ፴፪(፩)(ለ) ላይ በተመለከተው Article 32 (1) (b) the worker shall, in addition
ምክንያት የሆነ እንደሆነ ከሥራ ስንብት to severance pay, be entitled to compensation
ክፍያው በተጨማሪ የቀን ደመወዙ በ፺ of his daily wage multiplied by ninety. This
ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ይህ ድንጋጌ አግባብ provision shall also apply to a worker
ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ covered by the relevant pension law.
ላይም ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ዘርፍ አራት SECTION FOUR


ከሕግ ውጭ የሆነ የሥራ ውል ማቋረጥ CONSEQUENCES OF UNLAWFUL TERMINATION
የሚያስከትላቸው ውጤቶች OF CONTRACT OF EMPLOYMENT

፵፪. ጠቅላላ 42. General


አንድ አሠሪ ወይም ሠራተኛ የሥራ ውል Where an employer or a worker fails to comply
በማቋረጥ ረገድ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ with the requirements laid down in this
ባለው ሌላ ሕግ የተወሰኑትን አስፈላጊ Proclamation or other relevant law regarding
ሁኔታዎች ያላሟላ እንደሆነ የሥራ ውሉ termination of a contract of employment, the
መቋረጥ ሕገወጥ ይሆናል፡፡ termination shall be un lawful.

፵፫. የሥራ ውል ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ ሠራተኛውን 43. Reinstatement or Compensation of a Worker


ወደ ሥራው ስለመመለስ ወይም ካሣ ስለመክፈል in the Case of unlawful termination
፩/ በአንቀጽ ፳፮ (፪) በተመለከቱት ምክንያቶች
አሠሪው የሥራ ውሉን ቢያቋርጥ 1/ Where a contract of employment is
ሠራተኛውን ወደ ሥራው የመመለስ ግዴታ terminated because of those grounds
አለበት፡፡ ሆኖም ሠራተኛው ወደ ሥራው mentioned under Article 26 (2) of this
ለመመለስ ካልፈለገ ካሣ እንዲከፈለው Proclamation, the employer shall be obliged
የመጠየቅ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ to reinstate the worker; provided, however,
that the worker shall be compensated if he
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) wishes to quit his employment.
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አዋጅ 2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
አንቀጽ ፳፬፣ ፳፭፣ ፳፯፣ ፳፰ እና Article, where a contract of employment is
፳፱ ከተደነገገው ውጭ የሥራ ውሉ terminated contrary to the provisions of
የተቋረጠበት ሠራተኛ ወደ ሥራው Articles 24, 25, 27, 28 and 29 of this
Proclamation, the labour dispute settlement
እንዲመለስ ወይም ካሣ ተከፍሎት
tribunal may order the reinstatement of the
እንዲሰናበት የሥራ ክርክር ሰሚ አካል ሊወስን
worker or the payment of compensation.
ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪)
የተመለከተው ቢኖርም የሥራ ክርክሮችን 3/ Notwithstanding Sub-Article (2) of this
የሚወስነው አካል ከሥራ ግንኙነቱ ጠባይ የተነሳ Article, the labour tribunal may affirm the
ወይም ከክርክሩ ሂደት ከወሰደው ግንዛቤ የሥራ termination of the worker upon payment of
ውሉ ቢቀጥል ከፍተኛ ችግር ያስከትላል ብሎ compensation even if the worker requests
ካመነ ሠራተኛው ወደ ሥራው መመለስ for re-instatement where the tribunal is of
ቢፈልግ እንኳን ካሣ ተከፍሎት እንዲሰናበት the view that the maintenance of the
ማዘዝ ይችላል፡፡ እንዲሁም አንድ ሠራተኛ particular worker and employer relations,
በዚህ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ወደሥራው by its nature or due to the controversy of the
እንዲመለስ ከተፈረደለት በኋላ ለመመለስ parties concerned, is likely to give rise to
ፈቃደኛ ሳይሆን ቢቀር የሥራ ክርክሮችን serious difficulties. Similarly, where a
የሚወስነው አካል የሥራውን ጠባይና worker who, after obtaining judgment of
ሌሎችንም ሁኔታዎች በማመዛዘን ለሠራተኛው reinstatement declines to be re-instated, the
ካሣ ወይም ለደረሰበት መጉላላት ተመጣጣኝ tribunal may order the termination of the
የሆነ ካሣ ተከፍሎት ከሥራ እንዲሰናበት ሊወስን worker upon payment of compensation
ይችላል፡፡ for the inconvenience he sustained having
regard to the nature of the work and other
circumstances of the case.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)፤ (፪) 4/ The compensation to be paid under Sub-
ወይም (፫) መሠረት ወደ ሥራው Article (1), (2) or (3) of this Article to a
የማይመለስ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵ worker who is not reinstated shall, in
መሠረት ከሚከፈለው የሥራ ስንብት ክፍያ addition to the severance pay referred to in
በተጨማሪ የሚከተለውን ክፍያ ያገኛል፡፡ ይህ Article 40 of this Proclamation, be:
ድንጋጌ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ
ሠራተኛም ላይ ተፈፃሚ ይሆናል:-
ሀ) ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል ከሕግ
ውጭ ሲቋረጥ የሠራተኛው አማካይ የቀን a) In the case of a contract of employment for
ደመወዙ በ፩፻፹ ተባዝቶ ይከፈለዋል፣ an indefinite period, 180 times the average
እንዲሁም በአንቀጽ ፵፬ መሠረት ሊሰጠው daily wages and a sum equal to his wage
ይገባ ስለነበረው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ለዚሁ for the appropriate notice period in
ጊዜ የሚከፈለውን ደመወዝ የሚያህል ክፍያ accordance with Article 44 of this
ይፈጸምለታል፤ Proclamation;
ለ) ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገ
የሥራ ውል ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ b) In the case of a contract of employment for a
ሠራተኛው የውሉ ጊዜ ወይም ሥራ definite period or for piecework, a sum equal
to the wages which he would have obtained
እስኪያልቅ ቢቆይ ኖሮ ያገኝ
if the contract of employment has continued up
የነበረውን ደመወዝ የሚያህል ገንዘብ to its date of expiry or completion of the work;
ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም ካሣው provided, however, that such compensation
የሠራተኛው ማዕከላዊ የቀን ደመወዙ shall not exceed 180 times his average daily
በ፩፻፹ ተባዝቶ ከሚያገኘው ውጤት wage. The provisions of sub-article (4) of this
Article shall also be applicable to a worker
መብለጥ የለበትም፡፡
covered by the relevant pension law.
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም
(፪) መሠረት ወደ ሥራው እንዲመለስ 5/ Where the First Instance Court orders the
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር reinstatement of the worker in accordance
ችሎት የተወሰነለት ሠራተኛ ከ፮ ወር with Sub-Article (1) or (2) of this Article, the
የማይበልጥ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው court shall order back-pay of wage for a
period not exceeding 6 months. Where the
ፍርድ ቤቱ ይወስንለታል፡፡ ጉዳዩ በይግባኝ
decision of reinstatement is confirmed by the
ታይቶ የሠራተኛው ወደ ሥራ መመለስ
appellate Court, it shall order back pay of
ውሣኔ ከፀና ከ፩ ዓመት ያልበለጠ ውዝፍ
wage for a period not exceeding one year.
ደመወዝ ፍርድ ቤቱ ለሠራተኛው
ይወስንለታል፡፡

፵፬. ልዩ ሁኔታዎች
44. Exceptions
በአንቀጽ ፵፫ የተደነገገው ቢኖርም
አሠሪው በአንቀጽ ፴፭ ስለማስጠንቀቂያ Notwithstanding the provisions of Article 43,
የተጠቀሱትን ሳያሟላ ሠራተኛውን ያሰናበተ non-compliance by the employer with the
እንደሆነ በማስጠንቀቂያው ጊዜ ሊከፈል ይገባ notice requirements specified under Article 35
የነበረውን ደመወዝ ለሠራተኛው ይከፍላል፡፡ shall only result in the payment by the
employer, wages in lieu of the notice period.
፵፭. የሠራተኛው ካሣ የመክፈል ኃላፊነት
45. Liability of the Worker to Pay Compensation
፩/ በአንቀጽ ፴፩ ወይም
፴፭(፪)ስለማስጠንቀቂያ የተጠቀሱትን 1/ A worker who terminates his contract of
አስፈላጊ ሁኔታዎች ያላሟላ ሠራተኛ employment in disregard of the provisions of
ለአሠሪው ካሣ ይከፍላል፡፡ Article 31 or 35(2) of this Proclamation shall be
liable to pay compensation to the employer.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ However, the compensation payable by the
መሠረት የሚከፈለው ካሣ አሠሪው worker in accordance with Sub-Article (1) of
ለሠራተኛው ከሚከፍለው ቀሪ ክፍያ this Article shall not exceed 30 days’ wages
ውስጥ ከ፴ ቀናት ክፍያ የበለጠ መሆን of the worker and be payable from the
አይኖርበትም፡፡ remaining payment due to the worker.

ምዕራፍ አራት CHAPTER FOUR


ልዩ ውሎች ዘርፍ SPECIAL CONTRACTS
አንድ SECTION ONE
በቤት የሚሠራ ሥራ ውል HOME WORK CONTRACT
፵፮. የውሉ አመሠራረት 46. Formation of Contract
፩/ አንድ ግለሰብ በራሱ ቤት ወይም ራሱ 1/ There shall be a home work contract when a
በመረጠው ሌላ ቦታ አሠሪው በቀጥታ na t ur a l person habitually performs work,
ሳይቆጣጠረው ወይም ሳይመራው አንድን for an employer, in his own home or any
ሥራ ዘወትር ለአሠሪው ለመሥራትና other place freely chosen by him in return
for wages without any direct supervision or
አሠሪውም ለተሰራው ሥራ ደመወዝ
direction by the employer.
ለመክፈል ሲስማሙ በቤት የሚሠራ ሥራ
ውል ይመሠረታል፡፡

፪/ አሠሪው ለሠራተኛው ጥሬ ዕቃ ወይም 2/ In agreement for the sale of raw materials or


የሥራ መገልገያ መሣሪያ ለመሸጥና tools by an employer to a home worker and
ሠራተኛው በቤቱ የሚሠራውን የሥራ there sale of the products to the employer or
ውጤት ለአሠሪው መልሶ ለመሸጥ ወይም any other similar arrangements made betwe n
the employer and the home worker shall be
በተመሳሳይ ሁኔታ ስምምነት ሲያደርጉ
deemed a home work contract.
በቤት የሚሠራ ሥራ ውል እንደተመሰረተ
ይቆጠራል፡፡
፫/ በራሱ ቤት በሚሠራ ሠራተኛና በአንድ 3/ The contract concluded between a home worker and
አሠሪ መካከል የሚደረግ ውል ለተወሰነ ጊዜ an employer shall be deemed to be made for a
ወይም ለተወሰነ ሥራ እንደተደረገ የሥራ definite period or piece-work.
ውል ይቆጠራል፡፡
4/ The Minister may, in consultation with the
፬/ ሚኒስትሩ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር
concerned organs, prescribed by directive the
በመመካከር በቤት በሚሠሩ ሠራተኞች ላይ
provisions of this proclamation that shall apply to
ተፈፃሚ የሚሆኑትን የዚህ አዋጅ
home workers and manner of their application.
ድንጋጌዎችና የሚፈፀሙበትን አኳኋን መመሪያ
በማውጣት ሊወስን ይችላል፡፡

፵፯. መዝገብ ስለመያዝ 47. Keeping of Records


በቤት የሚሠራ ሥራ ውልን መሠረት በማድረግ An employer who employs a worker on the basis of a
ሠራተኛ ቀጥሮ የሚያሠራ አሠሪ ከዚህ በታች home work contract shall keep a register containing
የተዘረዘሩትንና አግባብ ያላቸውን ሌሎች the following and other relevant particulars:
መግለጫዎች የሚይዝ መዝገብ መያዝ አለበት:-

፩/ የሠራተኛውን ሙሉ ስም፣ ዕድሜ፣ የጋብቻ 1/ Full name, age, marital status and address of
ሁኔታና አድራሻ፤ the worker;

፪/ ሥራው የሚሠራበት ቦታ አድራሻ፤ 2/ The address where the work is to be carried out;

፫/ ከአሠሪው ለሠራተኛው የተሰጠውን የዕቃ 3/ The type, price, quality and quantity of material
supplied by the employer to the worker;
ዓይነት ዋጋ፣ ጥራትና ብዛት፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፬/ የታዘዘው የሥራ ዓይነት፣ጥራትና ብዛት፤ 4/ The type of work, quality and quantity ordered;

፭/ የተሰራው ሥራ ወይም ዕቃ የማስረከቢያ 5/ The time and place of delivery of the product
ጊዜና ሥፍራ፤ or material;

፮/ የክፍያውን መጠንና የአከፋፈሉን ሁኔታ፡፡ ዘርፍ 6/ Amount and manner of payment.

ሁለት
SECTION TWO
የሙያ መለማመጃ ውል
CONTRACT OF APPRENTICESHIP
፵፰. የውሉ አመሠራረት 48. Formation of Contract
፩/ ማንኛውም አሠሪ ለማንኛውም ግለሰብ 1/ There shall be a contract of apprenticeship
ከድርጅቱ ሥራ ጋር በተያያዘ በአንድ where an employer agrees to give a person
በተለየ ሙያ የሙያው ደንብና ሥርዓት complete and systematic training in a given
በሚፈቅደው መሠረት የተሟላና የተቀናጀ occupation related to the function of his
ትምህርት ሊሰጠው ሲስማማና ለማጁም under taking in accordance with the skills of
ስለሙያው መልመጃ ትምህርትና the trade and the person in return agrees to
ከትምህርቱም ጋር የተያያዙ ሥራዎችን obey the instruction given to carry out the
ለማከናወን የሚሰጠውን መመሪያ training and works related there to.
ለመፈጸም ሲስማማ የሙያ መልመጃ ውል
ይመሠረታል፡፡

፪/ የሙያ መልመጃ ውል ሊመሠርት 2/ The contract of apprenticeship shall be


concluded with the person whose age is not
የሚችለው ዕድሜው ከአሥራ አምስት
less than fifteen years.
ዓመት ያላነሰ ግለሰብ ነው፡፡
3/ The contract of apprenticeship and its
፫/ የሙያ መልመጃ ውልና የውሉም
modifications shall be valid only where it is
ማሻሻያዎች የሚፀኑት በጽሑፍ
made in writing and approved by the Ministry
ሲደረጉና በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
or the appropriate organ.
ባለው አካል ሲጸድቁ ብቻ ነው፡፡

፵፱. የውሉ ይዘት 49. Contents of the Contract


የሙያ መልመጃ ውል ቢያንስ የሚከተሉትን A contract of apprenticeship shall specify at least
መያዝ አለበት:- the following:
፩/ የሙያ መልመጃውን ትምህርት፣ ዓይነትና 1/ The nature and duration of the training of
apprenticeship;
ጊዜ፤
2/ The stipend to be paid during the training;
፪/ በሙያ መልመጃው ትምህርት ጊዜ
የሚሰጠውን የኪስ ገንዘብ፤
3/ The conditions of work.
፫/ ሥራው የሚከናወንበት ሁኔታ፡፡

፶. የተዋዋዮች ግዴታ 50. Obligations of the Parties


፩/ ለማጁ የሙያ መልመጃ ስልጠናውን በትጋት 1/ The apprentice shall diligently
ተከታትሎ በሚገባ ለመፈፀም ጥረት fo l l o w the t raining and end eavor to
ያደርጋል፡፡ complete it successfully.

፪/ አሠሪው ከሙያ መልመጃው ትምህርት 2/ The employer shall not assign the apprentice
ጋር ግንኙነት በሌለውና ለትምህርቱም on an occupation which is not related and
does not contribute to his training.
በማይጠቅም ሥራ ላይ ለማጁን
አይመድበውም፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፶፩. ስለውሉ መቋረጥ 51. Termination of a Contract

፩/ የሙያ መልመጃ ውል በሚከተሉት 1/ A contract of apprenticeship shall terminate on


ሁኔታዎች ይቋረጣል:- the following grounds:
a) At the expiry of the period fixed for the
ሀ) ለሙያ መልመጃው ትምህርት apprenticeship;
የተወሰነው ጊዜ ሲያልቅ፤
b) Up on giving notice by either of the
ለ) በማንኛውም ተዋዋይ ወገን contracting parties;
ማስጠንቀቂያ በመስጠት፤

ሐ) ለማጁ ያለማስጠንቀቂያ ውሉን c) When the apprentice terminates the contract


ሲያቋርጥ፡፡ without notice.

፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The employer may terminate the contract of
(ለ) መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት apprenticeship by giving notice in accordance
የሙያ መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ with Sub-Article (1) (b) of this Article, where:
የሚችለው:-

ሀ) የሙያ መልመጃ ትምህርቱን ለመቀጠል a) He is no longer able to discharge his


በማያስችል የሥራ ለውጥ ወይም በሌላ obligation on account of change of work
ከድርጅቱ ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት or other cause beyond his control; or
አሠሪው ግዴታውን መፈፀም ያልቻለ
እንደሆነ፤

ለ) ለማጁ የድርጅቱን የዲሲኘሊን ደንቦች b) The apprentice violates the disciplinary


ከጣሰ፤ ወይም rule of the undertaking; or

ሐ)ለማጁ ትምህርቱን ለዘለቄታው ለመቀጠል c) The apprentice is permanently incapable of


ወይም በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ተከታትሎ continuing his training or completing his
ለማጠናቀቅ ያልቻለ እንደሆነ ነው፡፡ training within the specified time limit.

፫/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ለ) 3/ The apprentice may terminate the contract of
መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሙያ apprenticeship by giving notice of termination
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- in accordance with Sub-Article (1) (b) of this
Article, where:
ሀ) አሠሪው በውሉ ወይም በዚህ አዋጅ a) The employer fails to observe his
የተጠቀሰውን ግዴታ ያላከበረ፤ ወይም obligations under the contract or this
Proclamation; or
ለ) ከጤንነቱ ወይም ከቤተሰቡ ጋር የተያያዘ b)The apprentice has good cause relating to
ወይም ሌላ ተመሳሳይ በቂ ምክንያት his health or family or other similar
ያለው እንደሆነ ነው፡፡ grounds.

፬/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ(፩) 4/ The apprentice may terminate the contract
(ሐ) መሠረት ያለማስጠንቀቂያ የሙያ of apprenticeship without giving notice in
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- accordance with Sub-Article (1) (c) of this
Article, where:
ሀ) ግዴታውን መፈፀም በጤንነቱ ላይ
a) He proves, by appropriate medical
ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን certificate, that he cannot discharge his
በተገቢው የሕክምና ምሥክር obligations without seriously endangering
ወረቀት ያረጋገጠ፤ ወይም his health; or
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) አሠሪው በገዛ ፈቃዱ የውሉን b)The employer unilaterally changes the


ይዘት የለወጠ እንደሆነ ነው፡፡ terms of the contract.

፭/ በዚህ አዋጅ ስለ ሥራ ስንብት ክፍያ፣ 5/ The provisions of this Proclamation regarding


ስለካሣና ወደ ሥራ ስለመመለስ severance pay compensation and reinstatement
የተመለከቱት ድንጋጌዎች በሥራ መልመጃ shall not be applicable to contracts of
ውል ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡ apprenticeship.

፶፪. የምስክር ወረቀት 52. Certificate

የሙያ መልመጃ ውል ሲያበቃ አሠሪው ለማጁ The employer shall, up on the termination of the
የሠለጠነበትን ሙያ፣ ትምህርቱ የፈጀውን contract of apprenticeship, give the apprentice a
ጊዜና የመሳሰሉት ነጥቦችን የያዘ የምሥክር certificate which specifies the occupation he
has been trained in, the duration of the training
ወረቀት ለለማጁ ይሰጣል፡፡
and other similar particulars.
ክፍል ሦስት PART THREE
ደመወዝ WAGES
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የደመወዝ አወሳሰንና ይዘት DETERMINATION OF WAGES
፶፫. ጠቅላላ 53. General

፩/ “ደመወዝ”ማለት አንድ ሠራተኛ 1/ “Wages” means the regular payment to which


በሥራ ውሉ መሠረት ለሚያከናውነው ሥራ a worker is entitled in return for the
የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ነው፡፡ performance of the work that he performs
under a contract of employment.
፪/ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የሚከተሉት 2/ For the purposes of this Proclamation, the
ክፍያዎች እንደደመወዝ አይቆጠሩም:- following payments shall not be considered as
wages:
ሀ) የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ፤ a) Over-time pay;
ለ) የውሎ አበል፣ የበረሃ አበል፣ የመጓጓዣ አበል፣ b) Amount received by way of per-diems,
የዝውውር ወጪና ሠራተኛው በሚጓጓዝበት hardship allowances, transport allowance,
r e l o c a t i o n expenses, and similar
ወይም የመኖሪያ ቦታውን በሚለውጥበት
allowance payable to the worker on the
ወቅት የሚከፈለው ተመሳሳይ አበል፤
occasion of travel or change of his residence;
ሐ) ከአሠሪው የሚሰጥ ጉርሻ (ቦነስ)፤

መ) ኮሚሽን፤ c) Bonus;
d) Commission;
ሠ) ለተጨማሪ የሥራ ውጤት የሚከፈሉ
ሌሎች የማትጊያ ክፍያዎች፤ e) Other incentives paid for additional work
results;
ረ) ከደንበኞች የሚሰበሰብ የአገልግሎት
ክፍያ፡፡ f) Service charge received from customers.
፶፬. ሥራ ላልተሰራበት ጊዜ ክፍያ ስለሚደረግበት ሁኔታ

፩/ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሕግ በተለየ 54. Conditions of Payments for Idle Time
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር ደመወዝ
የሚከፈለው ለተሠራ ሥራ ብቻ ይሆናል፡፡ 1/ Unless otherwise provided for in this
Proclamation or the relevant law, wages shall
be paid only for work performed.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Not with standing Sub-Article (1) of this
ቢኖርም ሠራተኛው ለመሥራት ዝግጁ ሆኖ Article, a worker shall be entitled to payment
ሳለ ለሥራው የሚያስፈልገው መሣሪያና of his wage if, while being ready to work, he
ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት በመቅረቱ ወይም is unable to work due to an interruption in
የሠራተኛው ጉድለት ባልሆነ ምክንያት the supply of tools or raw materials or due to
other causes not attributable to him.
ሳይሠራ ቢውል ደመወዙን የማግኘት መብት
ይኖረዋል፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት የአከፋፈል
ዘዴና የክፍያ አፈፃፀም MODE AND EXECUTION OF PAYMENT

፶፭. ጠቅላላ 55. General

፩/ ደመወዝ በጥሬ ገንዘብ ይከፈላል፤ ሆኖም 1/ Wages shall be paid in cash, provided, however,
that where the employer and workers agree, it
አሠሪውና ሠራተኛው ከተስማሙ
may be paid in kind. Wages paid in kind may
በዓይነት ሊከፈል ይችላል፡፡ በዓይነት
not exceed the market value in the area of the
የሚደረገው ክፍያ በአካባቢው ከሚገኘው payment in kind and in no case may exceed
የገበያ ዋጋ በምንም አኳኋን በልጦ 30% of the wages paid in cash.
መገኘትና በጥሬ ገንዘብ ከሚከፈለው
ደመወዝ ፴ በመቶ መብለጥ የለበትም፡፡
፪/ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፤ የሥራ ገበያ 2/ A Regulation of the Council of Ministers shall
ሁኔታ እና የመሳሰሉትን እያስጠና ዝቅተኛ determine the powers and responsibilities of a
ደመወዝ የሚወስን የመንግሥት፤ የአሠሪና Wage Board which shall comprise
ሠራተኛ ተወካዮች እንዲሁም ሌሎች
representatives of the Government,
employees and trade unions together with
ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የደመወዝ
other stakeholders that will periodically
ቦርድ ስለሚቋቋምበትና ተግባርና ኃላፊነቱ
revise minimum wages based on studies
ስለሚወሰንበት ሁኔታ በሚኒስትሮች ምክር
which take into account the country’s
ቤት ደንብ ይደነገጋል፡፡
economic development, labour market and
other considerations.
፶፮. የክፍያ አፈፃፀም 56. Execution of Payments
፩/ የተለየ ስምምነት
ካልተደረገ በስተቀር 1/ Unless agreed otherwise, wages shall be paid
ደመወዝ በሥራ ቀንና በሥራው ቦታ on working days and at the place of work.
ይከፈላል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ In case where the day of payment mentioned
መሠረት ክፍያ የሚደረግበት ቀን በሳምንት in Sub-Article (1) of this Article falls on
እረፍት ወይም በሕዝብ በዓል ቀን የዋለ weekly rest day or a public holiday, the day
እንደሆነ የመክፈያው ቀን አስቀድሞ ባለው of payment shall fall on the preceding
የሥራ ቀን ላይ ይውላል፡፡ working day.

፶፯. ለሠራተኛው ለራሱ ስለመክፈል


57. Payment in Person
በሕግ ወይም በኅብረት ስምምነት ወይም
በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር Unless otherwise provided by law or collective
ደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ ለሠራተኛው agreement or work rules, wages shall be paid
ወይም ሠራተኛው ለወከለው ሰው ብቻ ነው፡፡ directly to the worker or to a person authorized
by him.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፶፰. ክፍያ የሚደረግበት ጊዜ 58. Time of Payment

የደመወዝ ክፍያ የሚፈፀምበት ጊዜ በሕግ፣ Wages shall be paid at such intervals as a


በኅብረት ስምምነት፣ በሥራ ደንብ ወይም provided for by law or collective agreement or
በሥራ ውል በተወሰነው መሠረት ይሆናል፡፡ work rule or contract of employment.

፶፱. የደመወዝ ቅነሳ 59. Deduction from Wages

፩/ በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ 1/ The employer shall not deduct from, attach or
set off the wages of the worker except
ደንብ በተወሰነው ወይም በፍርድ ቤት
where it i s provided otherwise by l a w
ትዕዛዝ መሠረት ካልሆነ ወይም ሠራተኛው
or collective agreement or work rules or in
በጽሑፍ ካልተስማማ በስተቀር አሠሪው
accordance with a court order or a written
ከሠራተኛው ደመወዝ ሊቀንስ ወይም በዕዳ agreement of the worker concerned.
ሊይዝ ወይም ሊያቻችል አይችልም፡፡

፪/ ሠራተኛው በጽሁፍ ስምምነቱን ካልገለጸ


በቀር በአንድ ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ 2/ Unless the worker expresses his consent in
ላይ በአጠቃላይ ሊቆረጥ የሚችለው የገንዘብ writing, the amount that may be deducted at
መጠን በምንም አኳኋን ከወር ደመወዙ any one time, from the worker's wage shall in
አንድ ሦስተኛ መብለጥ የለበትም፡፡ no case exceed one-third of his monthly
wage.
፷. የክፍያ መዝገብ ስለመያዝ

፩/ አሠሪው የሠራተኛውን ጠቅላላ ደመወዝና


60. Keeping Record of Payment
የሚሰላበትን ዘዴ፣ ሌሎች ተጨማሪ
ክፍያዎችን፣ የማንኛውንም ተቀናሽ 1/ The employer shall keep a register of payment
ገንዘብ ልክና ዓይነት፣ የተጣራ ክፍያውንና specifying the gross pay and method of
calculation of the wage, other remunerations,
ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲሁም
the amount and type of deduction, the net pay
የተለየ ዝግጅት ካልተደረገ በስተቀር
and other relevant particulars on which the
የሠራተኛውን ፊርማ የሚያሳይ የክፍያ
signature of the worker is a fixed unless there
መዝገብ መያዝ አለበት፡፡ is a special arrangement.
፪/ ሠራተኛው አሠሪውን ሲጠይቅ የክፍያ
መዝገቡን እንዲያይ የመፍቀድና
ስለዝርዝሩም የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡ 2/ The employer shall have the obligation to
make the register accessible and to explain
፫/ ሠራተኛው በክፍያ መዝገቡ ላይ the entries thereof, to the worker upon the
የተመለከተውን የተጣራ ክፍያ ሳይቃወም latter’s request.
መቀበሉ የሚገባውን ደመወዝ በከፊል 3/ The fact that a worker has received without
እንደተወ አያስቆጥረውም፡፡ protest the amount indicated on the register
shall not constitute waiver of his right to any
part of his wages that was due.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ክፍል አራት PART FOUR


የሥራ ሰዓት፣ የሣምንት ዕረፍት ጊዜና የሕዝብ HOURS OF WORK, WEEKLY REST AND
በዓላት PUBLIC HOLIDAYS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የሥራ ሰዓት HOURS OF WORK
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
መደበኛ የሥራ ሰዓት NORMAL HOURS OF WORK

፷፩. የቀን ወይም የሣምንት የሥራ ሰዓት ጣሪያ 61. Maximum Daily or weekly Hours of Work

፩/ በዚህ አዋጅ “መደበኛ የሥራ ሰዓት” ማለት 1/ In this proclamation, “normal hours of work”
means the time during which a worker
በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ
actually performs work or avails himself for
ደንብ መሠረት ሠራተኛው ሥራውን
work in accordance with law, collective
የሚያከናውንበት ወይም ለሥራ የሚገኝበት
agreement or work rules.
ጊዜ ነው፡፡

፪/ የማንኛውም ሠራተኛ መደበኛ የሥራ 2/ Normal hours of work shall not exceed 8 hours
ሰዓት በቀን ከ፰ ወይም በሣምንት ከ፵፰ a day or 48 hours a week.
ሰዓት አይበልጥም፡፡

፷፪. መደበኛ የሥራ ሰዓትን ስለመቀነስ 62. Reduction of Normal Hours of Work

፩/ ሚኒስቴሩ የተለየ የሥራ ሁኔታዎች 1/ The Ministry may issue Directive reducing
ያሉበትን ክፍለ ኢኮኖሚ፣ ኢንዱስትሪ normal hours of work for economic sectors,
ወይም ሙያ መደበኛ የሥራ ሰዓት ind ustries or occupations where
ለመቀነስ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ there are special conditions of work.

፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት መደበኛ የሥራ 2/ Reductions of normal hours of work under
ሰዓትን መቀነስ የሠራተኛውን ደመወዝ this Proclamation shall not entail reduction in
አያስቀንስም፡፡ the wages of a worker.
፷፫. የሣምንት የሥራ ሰዓትን ስለመደልደል 63. Arrangement of Weekly Hours of Work
የሥራ ሰዓቶች ለሣምንቱ የድርጅቱ የሥራ Hours of work shall spread equally over the
ቀኖች እኩል ይደለደላሉ፡፡ የሥራው ፀባይ working days of a week, provided, however,
ሲያስገድድ ግን በማናቸውም የሣምንቱ የሥራ where the nature of the work so requires, hours
ቀኖች የሥራ ሰዓቶችን ማሳጠርና ልዩነቱን of work in any one of the working days may be
ለተቀሩት ቀኖች ማደላደል ይቻላል፡፡ shortened and the difference be distributed over
the remaining days of the week without
extending the daily limits of eight hours by more
than two hours.
፷፬. መደበኛ የሥራ ሰዓቶችን አማካይ መሠረት በማድረግ 64. Averaging of Normal Hours of Work
ስለማደላደል
ሥራው በሚከናወንበት ሁኔታ የተነሳ መደበኛ Where the circumstances in which the work has
የሥራ ሰዓቶችን በእያንዳንዱ ሣምንት እኩል to be carried out are such that normal hours of
ማደላደል በማይቻልበት ጊዜ የሥራ ሰዓት ከአንድ work cannot be distributed evenly over the
ሣምንት ለበለጠ ጊዜ አማካዩን መሠረት በማድረግ individual week, normal hours of work may be
ማደላደል ይቻላል፡፡ሆኖም በአራት ሣምንት ወይም calculated as an average over a period longer
ከዚያ ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሠራተኞቹ የሠሩባቸው
than one week, provided, however that the
ሰዓቶች ሲታሰቡ አማካዩ የሥራ ሰዓት በቀን ከ፰
average number of hours over a period shall not
ሰዓት ወይም በሣምንት ከ፵፰ ሰዓት መብለጥ
exceed eight hours per day or fortyeight hours
የለበትም፡፡
per wee
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፷፭. ተፈፃሚነቱ ስለማይመለከታቸው ሰዎች 65. Exclusion


በሥራ ውል ወይም በኅብረት ስምምነት በሌላ Unless otherwise provided in a collective
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር በዚህ አዋጅ agreement or employment contract, the
ስለሥራ ሰዓት የተመለከቱት ድንጋጌዎች provisions of this Proclamation governing
በንግድ መልዕክተኞችና በንግድ ወኪሎች ላይ working hours shall not be applicable to
ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡ commercial travelers or commercial
representatives.
ዘርፍ ሁለት
SECTION TWO
ስለትርፍ ሰዓት ሥራ
OVERTIME WORK
፷፮. ጠቅላላ
66. General
፩/ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች መሠረት 1/ Work done in excess of the normal daily
ከተወሰነው መደበኛ የሥራ ሰዓት በላይ hours of work fixed in accordance with the
የሚሠራ ሥራ የትርፍ ሰዓት ሥራ provisions of this Proclamation shall be
እንደሆነ ይቆጠራል፡፡ deemed to be overtime.

፪/ በአንቀጽ ፷፩፣ ፷፫ እና ፷፬ በተወሰነው 2/ Work done within the limits referred to in


መሠረት የሚሠራ ሥራ የትርፍ ሰዓት Articles 61, 63 and 64 of this Proclamation
ሥራ እንደሆነ አይቆጠርም፡፡ shall not be deemed to be overtime.

፫/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራው በአንቀጽ 3/ Overtime shall be worked only in cases


፷፯ በተመለከቱት ሁኔታዎች እና expressly provided for under Article 67 and
አሠሪው በሚሰጠው ግልፅ ትዕዛዝ መሰረት on the express instructions of the employer.
ብቻ ይሆናል፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት 4/ The instructions given under Sub-Article (3)
የተሰጠው ትዕዛዝ እና እያንዳንዱ of this Article and the actual overtime
ሠራተኛ የሠራው የትርፍ ሰዓት worked by each worker shall be recorded
በአሠሪው በትክክል መመዝገብ አለበት፡፡ by the employer.

፷፯. የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚፈቀድባቸው ሁኔታዎች 67. Circumstances in which Overtime Work
፩/ ማንኛውም ሠራተኛ የትርፍ ሰዓት ሥራ is Permissible
እንዲሠራ አይገደድም፡፡ ሆኖም አሠሪው 1/ A worker may not be compelled to work
ሌላ አማራጭ መንገድ ሊኖረው አይችልም overtime, however, overtime may be
ተብሎ ሲገመት፤ እና:- worked whenever the employer cannot be
expected to resort to other measures and
ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ only where there is:
ሲያሰጋ፤ a) Accident, actual or
ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያጋጥም፤
eminent; b) Force-majeure;
ሐ) በአስቸኳይ መሰራት ያለበት ሥራ
ሲያጋጥም፤ c) Urgent work;
መ) በማያቋርጥና ተከታታይ ሥራ ላይ
ከሥራ የቀሩ ሠራተኞችን ለመተካት፤ d)Substitution of absent workers assigned on
አሠሪው የትርፍ ሰዓት ሥራ ለማሠራት work that runs continuously without
interruption.
ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፳፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-


የተመለከተው ቢኖርም በአስቸኳይ የሚሠራ Article (1) of this Article, overtime work
ሥራ ሲያጋጥም የሚሰራው የትርፍ ሰዓት shall not exceed four hours in a day and
ሥራ በቀን ከ፬፣ በሳምንት ከ፲፪ ሰዓት twelve hours in a week.
መብለጥ የለበትም፡፡

፷፰. የትርፍ ሰዓት ሥራ አከፋፈል 68. Overtime Payment

፩/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራ ሠራተኛ 1/ In addition to his normal wage, a worker who
ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቢያንስ works over-time shall be entitled at least on
the following rate of payments:
ቀጥሎ በተመለከተው አኳኋን
ይከፈለዋል:-

ሀ) ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት እስከ ምሽቱ ፬ a) In the case of work done between 6:00
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ a.m. in the morning and l0:00 p.m. in the
ለመደበኛ ሥራ በሰዓት የሚከፈለው evening, at the rate of 1.5 multiplied by
the ordinary hourly rate;
ደመወዝ በ፩ ተኩል ተባዝቶ፤

ለ) ከምሽቱ ፬ ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ b) In the case of night time work between 10
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ p.m. in the evening and 6 a.m. in the
ለመደበኛ ሥራው በሰዓት የሚከፈለው morning, at the rate of 1.75 (one and three
ደመወዝ በአንድ ሦስት አራተኛ (በአንድ fourth) multiplied by the ordinary hourly
ነጥብ ሰባ አምስት) ተባዝቶ፤ rate;

ሐ) በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ የትርፍ c) In the case of work done on weekly rest
ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራው በሰዓት day, at the rate of 2 multiplied by the
የሚከፈለው ደመወዝ በ፪ ተባዝቶ፣ ordinary hourly rate;

መ) በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ


የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው d) In the case of work done on a public
በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በሁለት holiday, at the rate of 2.5 multiplied by
ተኩል(በአንድ ነጥብ አምስት) the ordinary hourly rate.
ተባዝቶ፣

፪/ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለደመወዝ መክፈያ


በተወሰነው ቀን ከደመወዝ ጋር ተደምሮ 2/ Payment for over-time work shall be effected
ይከፈላል፡፡ on the day fixed for payment of wage and
together with wage.
ምዕራፍ ሁለት
የሣምንት የዕረፍት ጊዜ CHAPTER TWO
፷፱. ጠቅላላ WEEKLY REST
69. General
፩/ ማንኛውም ሠራተኛ በ፯ ቀናት ጊዜ
ውስጥ ያልተቆራረጠ ከ፳፬ ሰዓት የማያንስ 1/ A worker shall be entitled to a weekly rest
የሣምንት ዕረፍት ያገኛል፡፡ period covering not less than twenty-four
non-interrupted hours in the course of each
፪/ የሣምንት ዕረፍት ጊዜ በኅብረት ስምምነት period of seven days.
ወይም በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ 2/ Unless otherwise determined by a collective
በስተቀር በተቻለ መጠን:- agreement or work rule, the weekly rest day
ሀ) እሁድ ቀን ይውላል፤ shall, whenever possible:
a) Fall on a Sunday;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) ለድርጅቱ ሠራተኞች በሙሉ በአንድ b) Be granted simultaneously to all of


ላይና በአንድ ጊዜ ይሰጣል፡፡ the workers of the undertaking.

፫/ የሳምንት የዕረፍት ጊዜ ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት 3/ The weekly rest period shall be calculated as
እስከሚቀጥለው ንጋት ፲፪ ሰዓት ያለውን to include the period from 6 a.m. to the next 6
ጊዜ እንዲጨምር ተደርጎ ይታሰባል፡፡ a.m.

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 4/ Notwithstanding the provisions of Sub-


የተደነገገው ቢኖርም በስራው ባህሪ Article(1) of this Article, where the nature of
ምክንያት ሠራተኛው የሳምንት ዕረፍቱን his task did not enable the worker to make
ለመጠቀም የማይችል እንደሆነ አሠሪው use of his weekly rest day, the employer shall
grant 4 working days of rest in a month.
ለሠራተኛው በወር ውስጥ ለ፬ ቀናት
ዕረፍት እንዲያገኝ ማድረግ አለበት።

፸. ልዩ የሣምንት ዕረፍት ቀን 70. Special Weekly Rest Day


፩/ አንድ ድርጅት በሚያከናውነው ሥራ ወይም 1/ Where the nature of the work or the service
በሚሰጠው አገልግሎት ጠባይ ምክንያት provided by the employer is such that the
የሣምንት ዕረፍትን እሁድ ቀን እንዲውል weekly rest cannot fall on Sunday, another
ለማድረግ ካልቻለ በምትኩ ሌላ ቀን የሣምንት day may be made a weekly rest instead.
ዕረፍት ቀን ሊሆን ይችላል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The provisions of Sub-Article (1) of this
የተመለከተው ተፈጻሚ የሚሆነው ከዚህ Article shall be applicable to the following
በታች ለተመለከቱትና ተመሳሳይ ለሆኑ and other similar activities:
ሥራዎች ይሆናል:-
a) Work that has to supply the necessities of
ሀ) ለጠቅላላው ሕዝብ ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ
life to meet the health, recreational or
ሥራዎች ወይም ለጤንነት፣ ለመዝናኛ
cultural requirements of the general
ወይም ለባህላዊ ጉዳይ የሚከናወኑ
public;
ሥራዎች፤

ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፴፯ (፪) b) Essential public services as stipulated


የተመለከቱት ለሕዝብ አስፈላጊ የሆኑ under Article 137(2) of this Proclamation.
አገልግሎቶች፤
ሐ) በሥራው ባሕርይ ወይም በቴክኒክ c) Work which, because of its nature or
ምክንያት ቢቋረጥ ወይም ለሌላ ጊዜ for technical reasons, if interrupted or
ቢተላለፍ ችግር ወይም ጉዳት postponed could cause difficulties or
የሚያስከትል ስራ፡፡ damages.

፸፩. በሣምንት የዕረፍት ጊዜ ሊከናወን የሚችል ሥራ 71. Works Done on Weekly Rest Days
፩/ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች
1/ A worker may be required to work on any
የድርጅቱን መደበኛ ተግባር የሚያደናቅፉ
weekly rest day only where it is necessary to
ሁኔታዎችን ለማስወገድ አስፈላጊ ሆኖ
avoid serious interference with the ordinary
ሲገኝ ብቻ ሠራተኛው በማናቸውም
working of the under taking in the case of:
የሳምንት የዕረፍት ጊዜው እንዲሠራ
ለማድረግ ይቻላል:-

ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ


ሲያሰጋ፤ a) Accident, actual or threatened;
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ b) Force majeure;


ሲያጋጥም፤
ሐ) በአስቸኳይ የሚሰራ ሥራ ሲያጋጥም፤ c) Urgent work to be done.

፪/ በአንቀጽ ፷፰ (፩) (ሐ) የተመለከተው 2/ Without prejudice to the provisions of


እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ምዕራፍ Article 68 (1)(c) of this Proclamation, a
በተመለከተው መሠረት በሣምንት worker who, by virtue of the provisions of
የእረፍት ጊዜ እንዲሠራ ከተደረገ በሌላ this Chapter, works on a weekly rest day,
shall be entitled to a compensatory rest
ጊዜ የማካካሻ እረፍት ይሰጠዋል፡፡
period. However, he shall be compensated in
ሆኖም ሠራተኛው የተጠቀሰውን ምትክ
the form of cash if his contract of
የእረፍት ጊዜ ሳይወስድ የሥራ ውሉ
employment is terminated before he utilized
ቢቋረጥ በሠራው ሰዓት መጠን የማካካሻ the compensatory rest period.
ገንዘብ ይከፈለዋል፡፡

፸፪. ተፈጻሚነት 72. Application


የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች በንግድ መልዕክተኞች The provision soft of this chapter shall not
ወይም የንግድ ወኪሎች ላይ ተፈጻሚነት apply to commercial travelers or commercial
አይኖረውም፡፡ representatives.

ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE


የሕዝብ በዓላት
PUBLIC HOLIDAYS
፸፫. ጠቅላላ 73. General
አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የሚከበሩ የሕዝብ Public holidays observed under the relevant law
በዓላት ደመወዝ የሚከፈልባቸው ይሆናሉ፡፡ shall be paid Public Holidays.

፸፬. በሕዝብ በዓላት ምክንያት ደመወዝ ስላለመቀነሱ


፩/ በወር ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ በሕዝብ 74. Non-Reduction of Wages for Public Holidays
በዓላት ባለመሥራቱ ምክንያት ከደመወዙ
አይቀነስበትም፡፡ 1/ A worker who is paid on a monthly basis shall
incur no reduction of his wages on account of
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) having not worked on a Public Holiday.
ከተመለከተው ውጭ በሌላ አኳኋን ደመወዝ
የሚከፈለው ሠራተኛ የሕዝብ በዓል ቀን 2/ The payment of wages on a Public Holiday to
ክፍያ በሥራ ውል ወይም በኅብረት a worker other than workers mentioned
ስምምነት መሠረት ይወሰናል፡፡ under Sub-Article (1) of this Article shall be
determined by his contract of employment or
፸፭. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ ሥራ የሚከፈል collective agreement.
ክፍያ

፩/ ሠራተኛው በሕዝብ በዓል ቀን ከሠራ 75. Payment for Working on Public Holidays
በሰዓት የሚያገኘው ክፍያ በሁለት
ጊዜ ተባዝቶ በበዓሉ ቀን ለሠራበት 1) A worker shall be paid his hourly wages
ለእያንዳንዱ ሰዓት ይከፈለዋል፡፡ multiplied by two for each hour of work on a
public holiday.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ አንድ የሕዝብ በዓል ከሌላ የሕዝብ 2) Where a public holiday coincides with
በዓል ጋር ቢደረብ ወይም በሕግ በተወሰነ another public holiday or falls on a rest day
የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል በዚህ ቀን designated by law, a worker shall be entitled
የሠራ ሠራተኛ ክፍያ የሚደረግለት to only one public holiday payment for
በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ ይሆናል፡፡ working on such a day.

ክፍል አምስት
ስለ ፈቃድ
ምዕራፍ አንድ PART FIVE
የዓመት ፈቃድ LEAVE
CHAPTER ONE
፸፮. ጠቅላላ
ANNUAL LEAVE
፩/ አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃድ 76. General
ለማግኘት ያለውን መብት በማናቸውም 1/ An agreement by a worker to waive in any
ሁኔታ ለመተው የሚያደርገው ስምምነት manner his right to annual leave shall be null
and void.
ውድቅ ይሆናል፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ
በስተቀር በዓመት ፈቃድ ፈንታ ገንዘብ 2/ Unless otherwise provided in this
መክፈል የተከለከለ ነው፡፡ Proclamation, it is prohibited to pay wages in
lieu of the annual leave.
፸፯. ዓመት ፈቃድ መጠን
፩/ አንድ ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ መሠረት 77. Amount of Annual Leave
ሳይከፋፈል የሚሰጥ የዓመት ፈቃድ ከክፍያ 1/ A worker pursuant to this Article shall be
ጋር ያገኛል፡፡ የፈቃዱ ጊዜ በምንም ሁኔታ entitled to uninterrupted annual leave with
ከዚህ በታች ከተመለከተው ማነስ pay. Such leave shall in no case be less than:
የለበትም:-

ሀ) ለመጀመሪያ የአንድ ዓመት አገልግሎት


አስራ ስድስት (፲፮) የሥራ ቀናት፤ a) Sixteen (16) working days for the first year
of service;
ለ) ለአሠሪው ከአንድ ዓመት በላይ
ለተበረከተ አገልግሎት ለእያንዳንዱ
ሁለት የአገልግሎት ዓመታት አንድ b) Sixteen (16) working days plus one
የሥራ ቀን እየተጨመረ ይሰጣል፡፡ working day for every additional two
years’ service.
፪/ በዓመት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ
የሚከፈለው ደመወዝ ሥራ ላይ ቢሆን ኖሮ
ሊከፈለው ከሚገባው ጋር እኩል ይሆናል፡፡ 2/ The wage a worker receives during his annual
leave shall be equal to what he would have
፫/ ለዓመት ፈቃድ ብቁ የሚያደርገውን
received if he had continued to work.
የአገልግሎት ጊዜ ለመወሰን ሲባል
በድርጅቱ ለ፳፮ ቀናት የሠራ ሠራተኛ 3/ For purpose of determining the qualifying
ለ፩ ወር እንደሰራ ይቆጠራል፡፡ period of service required for the entitlement
of an annual leave, 26 days of service in an
፬/ በዚህ አዋጅ መሠረት የሥራ ውሉ
undertaking shall be deemed to be equivalent
የተቋረጠ ሠራተኛ ያልወሰደው የዓመት to one month of employment.
ፈቃድ ታስቦ በገንዘብ ይከፈለዋል፡፡
4/ A worker whose contract of employment is
terminated pursuant to this Proclamation shall
be entitled to his pay for the leave he has not
taken.
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፴፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፭/ አንድ ሠራተኛ ያገለገለበት ጊዜ ከ፩ 5/ Where the length of service of a worker is


ዓመት በታች ከሆነ በአገልግሎት ዘመኑ below one year, the worker shall be entitled
ልክ ተመጣጣኝ የሆነ ዕረፍት በዚያው to an annual leave proportional to the length
በአገለገለበት ዓመት ይሰጠዋል፡፡ of his service.

፸፰. ስለፈቃድ አሰጣጥ 78. Granting of Leave


፩/ አንድ ሠራተኛ ከ፩ ዓመት የአገልግሎት 1/ A worker shall be granted his first annual
ጊዜ በኋላ የመጀመሪያውን የዓመት ፈቃድ leave after one year of service and his next
ከዚያም በኋላ በእያንዳንዱ ዓመት and sub sequent annual leave in the course of
ተከታታይ የዓመት ፈቃድ ያገኛል፡፡ each calendar year.

፪/ አንድ አሠሪ በሚያወጣው የዓመት ፈቃድ


መስጫ ኘሮግራም መሠረት በእያንዳንዱ 2/ An employer shall grant a worker his leave in
ዓመት የሚያገኘውን የዓመት ፈቃድ accordance with a leave schedule in the
ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡ course of the calendar year in which it
becomes due.
፫/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(፪) የተጠቀሰውን የፈቃድ መስጫ 3/ The leave schedule referred to in Sub-Article
ኘሮግራም የሚያወጣው:- (2) of this Article shall be drowned up by the
ሀ) በእያንዳንዱ ሠራተኛ ፍላጎት፤ employer with due regard as far as possible
እንዲሁም to:
ለ) አሠሪው ሥራውን በተለመደው ሁኔታ a) the interest of the worker; and
እንዲሠራ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን b) the need for maintaining the normal
በተቻለ መጠን በማገናዘብ ይሆናል፡፡ operation of the undertaking.
፸፱. የዓመት ፈቃድ ስለመከፋፈልና ስለማስተላለፍ

፩/ በአንቀጽ ፸፯ (፩) የተደነገገው ቢኖርም 79. Dividing and Postponing Annual Leave
ሠራተኛው የዓመት ፈቃድ ተከፋፍሎ 1/ Notwithstanding the provisions of Article
እንዲሰጠው ሲጠይቅና አሠሪውም ሲስማማ 77(1) of this Proclamation, if a worker
ለሁለት ተከፍሎ ሊሰጠው ይችላል፡፡ requests and the employer agrees, his leave
may be granted in two parts.
፪/ የዓመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና
አሠሪውም ሲስማማ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ 2/ Annual leave may be postponed when the
worker requests and the employer agrees.
፫/ አሠሪው የሥራ ሁኔታ ሲያስገድደው
የሠራተኛውን የፈቃድ ጊዜ ሊያስተላልፍ 3/ An employer may, for reasons dictated by
ይችላል፡፡ operational requirements of the undertaking,
postpone the leave of a worker.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫)
መሠረት የተላለፈው የዓመት ፈቃድ 4/ Any leave postponed in accordance with Sub-
ከሚቀጥለው ፪ ዓመት በላይ ሊራዘም Articles (2) and (3) of this Article shall not be
አይችልም፡፡ postponed for more than two years.

፭/ አንድ ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ እያለ


ቢታመምና በህክምና ተቋም እንዲተኛ 5/ Where a worker on annual leave falls sick and
ለተደረገበት ጊዜ ብቻ የዓመት ፈቃዱ required medical treatment as inpatient, his
ተቋርጦ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፹፭ እና annual leave shall be suspended and his sick
፹፮ መሠረት የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ leave pursuant to Articles 85 and 86 of this
Proclamation shall commence.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፹. በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን ስለመጥራት 80. Recalling of Worker on Leave

፩/ በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን መጥራት 1/ A worker on annual leave may be


የሚቻለው ቀደም ብሎ ሊታወቅ recalled only where unforeseen
በማይችል ምክንያት ሠራተኛው በሥራ circumstances required his presence at his job
ላይ መገኘት ያለበት ሆኖ ሲገኝ ነው፡፡ duties.

፪/ ሠራተኛው ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞው 2/ A worker who is recalled from leave shall
ያጠፋው ጊዜ ሳይቆጠር የቀረው የዓመት be entitled to a payment covering the
ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ ይከፈለዋል፡፡ remainder of his leave excluding the time
lost for the trip.
፫/ ሠራተኛው ከፈቃዱ በመጠራቱ ምክንያት 3/ The employer shall cover the transport
የደረሰበትን የመጓጓዣና የውሎ አበል ወጭ expenses and per-diem incurred by the
በአሠሪው ይሸፈናል፡፡ worker as a direct consequence of his being
recalled.
ምዕራፍ ሁለት
CHPTER TWO
ልዩ ፈቃድ
SPECIAL LEAVES
፹፩. ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ 81. Leave for family events
፩/ ሠራተኛው:- 1/ A worker shall been titled to leave with pay
for three working days where;
ሀ) ሕጋዊ ጋብቻ ሲፈጽም፤ ወይም a) He concludes marriage; or

ለ) የትዳር ጓደኛ፣ ወላጅ፣ ተወላጅ፣ b) His spouse, descendants, ascendants,


brother, sister, uncle, aunt relative whether
ወንድም፣ እህት ወይም አጎት፣
by consanguinity or affinity dies entitled 3
አክስት የሆነ የሥጋ ወይም የጋብቻ
working days leave with pay.
ዘመድ ሲሞትበት፤ ከክፍያ ጋር ለ፫
የሥራ ቀናት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

፪/ የሠራተኛው የትዳር ጓደኛ ስትወልድ 2/ A male employee shall be entitled to three


ደመወዝ የሚከፈልበት ሶስት ተከታታይ consecutive days paternity leave with full pay
ቀናት ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሰጠዋል፡፡
፫/ ሠራተኛው ልዩና አሳሳቢ ሁኔታ 3/ A worker shall be entitled to leave without
ሲያጋጥመው እስከ ፭ ተከታታይ ቀናት pay for up to five consecutive days in the
ያለክፍያ ፈቃድ የማግኘት መብት case of exceptional and serious events.
አለው፡፡ ሆኖም በዚህ ረገድ የሚሰጠው However, such leave may be granted only
ፈቃድ በበጀት ዓመቱ ከሁለት ጊዜ twice in a budget year.
ሊበልጥ አይችልም፡፡

፹፪. ለማኅበር ሥራ የሚሰጥ ፈቃድ 82. Union Leave


የሠራተኞች ማኅበር መሪዎች የሥራ ክርክር Trade union leaders shall been entitled to leave
ለማቅረብ፣ የኅብረት ስምምነት ለመደራደር፣ with pay for the purpose of presenting cases in
በማኅበር ስብሰባ ለመገኘት፣ በሴሚናሮችና labour disputes, negotiating collective
በሥልጠና ለመካፈል እንዲችሉ ከክፍያ ጋር agreements, attending union meetings,
ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡ ፈቃዱም የሚሰጥበት participating in seminars or training courses. The
ሁኔታ በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡ manner of granting such leave may be
determined by collective agreement.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፹፫. ልዩ ተግባሮችን ለማከናወን ለሠራተኛ የሚሰጥ 83. Leave for special purpose
ፈቃድ
1/ A worker who appears at hearings before
፩/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት
bodies competent to hear labour disputes or
ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን
to enforce labour laws shall be granted leave
ለማስፈጸም ሥልጣን ባላቸው አካሎች
with pay only for the time utilized for the said
ዘንድ ጉዳዩን ሲያቀርብ ለዚሁ ዓላማ purpose.
ለጠፋው ጊዜ ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ
ይሰጠዋል፡፡
፪/ አንድ ሠራተኛ የመምረጥ መብቱን 2/ A worker shall be granted leave with pay for
ለማስጠበቅ ወይም ከፍርድ ቤትና ከሌሎች the purpose of exercising his voting rights or
ሥልጣን ከተሰጣቸው የፍትህ አካላት ፊት discharging his obligation as a witness before
ከምስክርነት ጋር በተያያዘ ላጠፋው ጊዜ judicial or quasi-judicial organs.
ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
፫/ ትምህርት ወይም ሥልጠና ለሚከታተል
ሠራተኛ የትምህርት ፈቃድና የገንዘብ 3/ The manner in which educational or training
ድጋፍ የሚሰጥበት ሁኔታ፤ የድጋፉ ዓይነትና leave is to be granted and the form and extent
መጠን በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ of the financial assistance to be provided may
ደንብ ይወሰናል፡፡ be determined in a collective agreement or
፹፬. ስለማስታወቅ work rules.
በዚህ ምዕራፍ በተመለከቱት ድንጋጌዎች 84. Notification
መሠረት ፈቃድ ለመውሰድ የሚፈልግ A worker wishing to take leave in accordance
ማንኛውም ሠራተኛ ፈቃድ ለመውሰድ with the provisions of this Chapter shall notify
መፈለጉን በቅድሚያ ለአሠሪው ማስታወቅእና the employer in advance and present the
አሠሪው ሲጠይቅም ማስረጃውን ማቅረብ necessary supporting evidence whenever the
አለበት፡፡ employer requests him.
ምዕራፍ ሦስት
የሕመም ፈቃድ CHAPTER THREE
፹፭. የሕመም ፈቃድ SICK LEAVE
፩/ አንድ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን 85. Duration of Leave
ከጨረሰ በኋላ በሥራ ላይ በሚደርስ 1/ Where a worker, after having completed his
ጉዳት ሳይሆን በሌላ ሕመም ምክንያት probation, is rendered incapable of working
ሥራ መሥራት ካልቻለ በዚህ አንቀጽ due to sickness other than employment
መሠረት የሕመም ፈቃድ ያገኛል፡፡ injury, he shall be entitled to a sick leave.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
የተመለከተው ፈቃድ ሕመሙ ከደረሰበት 2/ The leave referred to in Sub-Article (1) of this
የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው የ፲፪ ወር Article shall, in no case, be more than six
ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ months counted consecutively or separately
ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከ፮ in the course of any twelve months’ period
ወር አይበልጥም፡፡ starting from the first day of his sickness.
፫/ ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት
ከሥራ ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው 3/ Where a worker absents himself from work
ሊያውቅ የሚችል ወይም ሠራተኛው due to sickness, he shall, except where the
ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ በስተቀር employer is in a position to be aware of the
ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ sickness or it is impractical, notify the
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ employer on the day following his absence.
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፴፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፬/ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ 4/ Without prejudice to stipulations in collective


በሌላ አኳኋን የሚወሰንበት አግባብ agreement or work rules, a worker shall be
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ሠራተኛ entitled to sick leave up on presenting a valid
የሕመም ፈቃድ የሚያገኘው በመንግሥት medical certificate issued by a duly
ከታወቀ የሕክምና ድርጅት ተቀባይነት recognized medical facility.
ያለው የሕክምና እረፍት የምስክር ወረቀት
ሲያቀርብ ብቻ ነው፡፡

፹፮. ስለክፍያ 86. Payment


The period of sick leave provided for in Article 85
በአንቀጽ ፹፭ የተጠቀሰው የሕመም ፈቃድ
shall be granted to a worker in the following
ቀጥሎ በተመለከተው ሁኔታ ይሰጣል:- manner:
፩/ ለመጀመሪያው ወር ከሙሉ ደመወዝ 1/ For the first one month, with payment of
ክፍያ ጋር፣ 100% of his wages;
፪/ ለሚቀጥሉት ፪ ወራት ከደመወዙ 2/ For the next two months, with payment of
፶ በመቶ ክፍያ ጋር፣ 50% of his wage;

፫/ ለሚቀጥሉት ፫ ወራት ያለክፍያ፡፡ 3/ For the next three months, without pay.
ክፍል ስድስት PART SIX
የሴቶችና የወጣት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF WOMEN
AND YOUNG WORKERS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የሴት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ
WORKING CONDITIONS OF WOMEN
፹፯ . ጠቅላላ 87. General
፩/ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት በማንኛውም 1/ Women shall not be discriminated against in
ሁኔታ ልዩነት አይደረግባቸውም፡፡ all respects on the basis of their sex.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)


2/ Without prejudice to the generality of Sub-
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ሴት Article (1) of this Article, priority shall be
ሠራተኛ በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት ወይም given to women if they get equal result with
በሌላ ማናቸውም የጥቅማ ጥቅም ውድድር men when competing for employment,
ከወንድ ጋር እኩል የሆነች እንደሆነ promotion or any other benefit.
ቅድሚያ ይሰጣታል።
፫/ ለሴቶች ከባድ ወይም ለጤናቸው ጎጂ 3/ It is prohibited to assign women on works
ናቸው ተብለው ሚኒስቴሩ በሚዘረዝራቸው that may be listed by the Ministry to be
ሥራዎች ላይ ሴቶችን ማሠራት የተከለከለ particularly dangerous to women or
ነው፡፡ hazardous to their health.

፬/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛን ከምሽቱ ፬ 4/ No pregnant woman shall be assigned to


ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ ሰዓት ባለው ጊዜ night work between 10 p.m. and 6 a.m. or be
እንዲሁም የትርፍ ሰዓት ማሰራት assigned on overtime work.
የተከለከለ ነው፡፡
፭/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ የምትሰራው ሥራ 5/ She shall be transferred to another place of
ለራሷም ሆነ ለጽንሱ ጤንነት አደገኛ work if her job is hazardous to her
መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ ወደ ሌላ የሥራ health or to the fetus as ascertained by a
ቦታ ተመድባ መሥራት አለባት፡፡ physician.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፮/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኛዋ ነፍሰጡር 6/ An employer shall not terminate the contract
በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት ቀን of employment of women during her
ጀምሮ በ፬ ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ pregnancy and until four months after her
ሊያሰናብት አይችልም፡፡ confinement.
፯/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ከእርግዝናና ከመውለድ ጋር ባልተያያዘ Article (6) of this Article, contract of
በአንቀጽ ፳፯(ለ-ተ) እና ፳፱(፫) በተመለከቱ employment may be terminated for reasons
ምክንያቶች የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡ stipulated under Article 27 (b-k) and
Article 29 (3) but not related pregnancy and
delivery.
፹፰. የወሊድ ፈቃድ 88. Maternity Leave
፩/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ 1/ An employer shall grant leave to a pregnant
ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው worker with pay, for medical examination
ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፤ ሆኖም connected with her pregnancy, provided,
however, that she m a y b e r e q u i r e d to
ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ የሐኪም ማስረጃ
present a medical certificate of her examination.
ማቅረብ አለባት፡፡

፪/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከመውለዷ 2/ A pregnant worker shall, upon the


በፊት ሐኪም እንድታርፍ ካዘዘ አሠሪው recommendation of a physician, be entitled to
ከክፍያ ጋር እረፍት ይሰጣታል፡፡ a leave with pay.
፫/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ እወልዳለሁ 3/ A pregnant worker shall be granted a period of
ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት የ፴ 30 consecutive days of leave with pay of pre-
ተከታታይ ቀናት የቅድመ-ወሊድ ፈቃድ፣ natal leave and a period of 90 consecutive
እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን days of leave post- natal.
ጀምሮ ለ፺ ተከታታይ ቀናት የድህረ-
ወሊድ ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሰጣታል፡፡

፬/ ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው 4/ Where a pregnant worker does not deliver
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ፣ ወሊድ ፈቃድ within the 30 working days of her pre-natal
ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት
leave, she is entitled to an additional
ቀን ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(፪) መሠረት እረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡ leave until her confinement in accordance
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ-ወሊድ with Sub-Article (2) of this Article. However,
ፈቃዷ ሳያልቅ ከወለደች ፺ የሥራ ቀናት
if birth takes place before the expiry of the
የድህረ-ወሊድ ፈቃዷ ይጀምራል፡፡
pre-natal leave, the 90 working days of post-
natal leave shall commence.
፭/ ማንኛዋም ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ 5/ on any pregnant worker certified her giving up
የፅንስ ማቋረጧን በሃኪም ማስረጃ preganancy by physician shall not be
ሲረጋገጥ በሚሰጣት የህክምና ፈቃድ ላይ
implemented Article 86 provision of leave
በአንቀጽ ፹፮ የተመለከተው የደሞዝ
ቅነሳ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ with out pay.
5
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


የወጣት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF YOUNG
WORKERS
፹፱. ጠቅላላ 89. General
፩/ በዚህ አዋጅ “ወጣት ሠራተኛ” ማለት 1/ For the purpose of this Proclamation, “young
ዕድሜው ፲፭ ዓመት የሞላውና ፲፰ ዓመት worker” means a natural person who has
ያልበለጠው ግለሰብ ነው፡፡ attained the age of 15 but is below the age of
18 years.
፪/ እድሜያቸው ከ፲፭ ዓመት በታች የሆኑትን 2/ It is prohibited to employ a person less than
መቅጠር ክልክል ነው፡፡ 15 years of age.

፫/ ከሥራው ጠባይ ወይም ሥራው 3/ It is prohibited to assign young workers on


ከሚከናወንበት ሁኔታ ሕይወታቸውን work, which on account of its nature or due
ወይም ጤንነታቸውን ለአደጋ በሚያጋልጥ to the condition in which it is carried out
ሥራ ላይ ወጣት ሠራተኞችን ማሠራት endangers their lives or health.
ክልክል ነው፡፡
4/ The Ministry may prescribe the list of
፬/ ሚኒስቴሩ ለወጣት ሠራተኞች የተከለከሉ
activities prohibited for young workers
ሥራዎችን ዝርዝር ሊያወጣ ይችላል፡፡
which shall include in particular:
ዝርዝሩም በተለይም ከዚህ በታች የተመለከቱትን
ይጨምራል:-
a) Work in the transport of passengers and
ሀ) መንገደኞችንና ዕቃዎችን በየብስ፣ በባቡር፣
goods by road, railway, air and internal
በአየርና በአገር ውስጥ ውሃዎች የማጓጓዝ water ways, dock sides and ware houses
ሥራ፣ በወደቦችና በመጋዘኖች የሚሠራ involving heavy weight lifting, pulling or
የከባድ ዕቃ ማንሳት፣ መጎተት ወይም pushing or any other related type of labour;
መግፋት ወይም ከዚህ ጋር የተያያዘ የጉልበት
ሥራ፤
b) Work connected with electric power
ለ) ከኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣
generation plants, transformers or
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችና
transmission lines;
የማከፋፈያ ጣቢያዎች ጋር ግንኙነት ያለው
ሥራ፤
c) Underground work such as mines and
ሐ) ከመሬት በታች በሚካሄዱ የማዕድን quarries;
ሥራዎች፣ የድንጋይ ካባዎችና
የመሳሰሉትን ሥራዎች፤
d) Work in sewers and tunnel excavation.
መ) በቆሻሻያ ማስተላለፊያ ቦዮችና የዋሻ
ቁፋሮ ሥራዎች፡፡
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) የተደነገገው 5/ The provision of Sub-Article (4) of this
ክልከላ ኃላፊነት የተሰጠው አካል ባጸደቀውና Article shall not apply to work performed by
በሚቆጣጠረው የማሠልጠኛ ተቋም ውስጥ young workers in fulfillment of course
በመሠልጠን ላይ ያሉ ወጣቶች የሚሰሩትን ሥራ requirements in vocational schools that are
አይመለከትም፡፡ approved and inspected by the Competent
Authority.
፺. የሥራ ሰዓት ልክ
90. Limits of Hours of Work
የወጣት ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት Normal hours of work for young workers shall
በቀን ከ፯ ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡ not exceeds seven hours a day.
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፴፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፺፩. የሌሊትና የትርፍ ሥራ ሰዓት 91. Night and Overtime Work


ማንኛውንም ወጣት ሠራተኛ:- It is prohibited to assign young workers on:
፩/ ከምሽቱ ፬ ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ ሰዓት 1/ Night work between10 p.m. and 6 a.m.;
በሚሰራ ሥራ ላይ፤
፪/ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ፤ 2/ Over time work;
፫/ በሳምንት የዕረፍት ቀን፤ ወይም 3/ Work done on weekly rest days; or
፬/ በሕዝብ በዓላት ቀን ማሠራት ክልክል 4/ Work done on Public Holidays.
ነው፡፡

ክፍል ሰባት PART SEVEN


የሙያ ደኅንነት፣ ጤንነትና የሥራ አካባቢ ምዕራፍ OCCUPATIONAL SAFETY AND HEALTH
AND WORKING ENVIRONMENT
አንድ
CHAPTER ONE
የመከላከያ እርምጃዎች
PREVENTIVE MEASURES
፺፪. የአሠሪ ግዴታዎች 92. Obligations of an Employer
ማንኛውም አሠሪ የሠራተኞችን ደኅንነትና An employer shall take the necessary measure
ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ የሚያስፈልጉትን to safe guard adequately the health and safety
እርምጃዎች ይወስዳል፤ በተለይም:- of workers; it shall in particular:

፩/ በዚህ አዋጅ ስለሙያ ደኅንነትና ጤንነት 1/ Comply with the occupational health and
የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል፡፡ safety requirements provided for in this
Proclamation.
፪/ ሠራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው 2/ Take appropriate steps to ensure that
ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ workers are properly instructed and notified
የሚደርስ ጉዳትን ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው concerning the hazards of their respective
ጥንቃቄ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ የአደጋ occupations; and assign safety officer; and
ተከላካይ ሠራተኛም ይመድባል፤ የሙያ establish an occupational health and safety
ደኅንነትና ጤንነት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡
committee.
፫/ ለሠራተኞች የአደጋ መከላከያ መሣሪያ 3/ Provide workers with protective equipment,
ልብስና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያቀርባል፤ clothing and other materials and instruct
ስለአጠቃቀሙም መመሪያ ይሰጣል፡፡ them of their use.
፬/ በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችንና 4/ Register employment accidents and
አደጋዎችን ይመዘግባል፤ ለሥራ ሁኔታዎች occupational diseases and report same to the
መቆጣጠሪያ አገልግሎት ያስታውቃል፡፡ labour inspection service.

፭/ እንደሥራው ጠባይ አዲስ ለሚቀጠሩ 5/ Arrange, according to the nature of the work,
ሠራተኞች በራሱ ወጪ የጤና ምርመራ at his own expense for the medical
እንዲካሄድላቸው፤ በአደገኛ ሥራ ላይ የሚሰሩ examination of newly employed workers and
ሠራተኞችም እንደአስፈላጊነቱ የጤና for those workers engaged in hazardous
ምርመራ እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡ ሆኖም work, as may be necessary with the exception
ኢትዮጵያ ያፀደቀችው የዓለም አቀፍ ስምምነት of HIV/AIDS Unless and otherwise the
ካላስገደደ በስተቀር የኤች.አይ.ቪ/ ኤድስ country has obligation of international treaty
ምርመራን አይጨምርም፡፡ to do so.
፮/ የድርጅቱ የሥራ ቦታና ግቢ በሠራተኞች 6/ Ensure that the work place and premises of the
ደኅንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል undertaking do not pose threats to the health
መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ and safety of workers.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፯/ በድርጅቱ ልዩ ልዩ የሥራ ሂደት በሚገኙ 7/ Take appropriate precautions to ensure that all
ፊዚካላዊ፣ ኬሚካላዊ፣ ባዮሎጂካዊ፣ the processes of work in the undertaking shall
ኢርጎኖሚካዊና ሥነ ልቦናዊ ምንጮችና not be a source or cause of physical,
ምክንያቶች ሳቢያ በሠራተኞች ደኅንነትና chemical, biological, ergonomic and
ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ተገቢውን psychological hazards to the health and safety
ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡ of the workers.
፰/ አግባብ ያለው አካል በዚህ አዋጅ 8/ implement the instructions given by the
መሠረት የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይፈጽማል፡፡ Competent Authority in accordance with this
Proclamation;
፺፫. የሠራተኛ ግዴታዎች
93. Obligations of Worker
ማንኛውም ሠራተኛ:-
Any worker shall:
፩/ የሠራተኞችን ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅ 1/ Co-operate in the formulation of work rules to
የሚወጡትን የሥራ ደንቦች በማዘጋጀት safeguard the workers’ health and safety, and
ይተባበራል፤ በሥራ ላይ ያውላል፤ implement same;
፪/ በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች 2/ Inform forthwith to the employer any defect
related to the appliances used and incidents
ላይ የሠራተኞቹን ደኅንነትና ጤንነት
of injury to health and safety of workers that
የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ፤ የሚደርሰውንም
he is aware of in the undertaking;
ማንኛውም አደጋ ወዲያውኑ ለአሠሪው
ያሳውቃል፤
፫/ አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን 3/ Report to the employer any situation which he
ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው may have reason to believe could present a
ያልቻለውን ማንኛውንም ሁኔታ እንዲሁም hazard and which he cannot prevent on his
በሥራ ሂደት ወይም ከሥራ ጋር ግንኙነት own, and any incident of injury to health
ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ which arises in the course of or in connection
ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል፤ with work;
፬/ የራሱን ወይም የሌሎች ደኅንነትና 4/ Make proper use of all safety devices and
ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ other appliances furnished for the protection
መከላከያዎች፣ የደኅንነት መጠበቂያ of his health and safety or for the protection
መሣሪያዎችና ሌሎች መሣሪያዎችን of the health and safety of others;
በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል፤
፭/ አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው 5/ Observe all health and safety instructions
ባለሥልጣን ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን issued by the employer or by the Competent
የደኅንነትና ጤንነት መጠበቂያ መመሪያዎች Authority.
ያከብራል፡፡

፺፬. የተከለከሉ ድርጊቶች 94. Prohibited Acts


ማንኛውም ሠራተኛ:- Now worker shall:
፩/ ለራሱ ወይም ለሌሎች ደኅንነት ሲባል 1/ Interfere with, remove, displace, damage or
የተቀመጡን የደኅንነት መጠበቂያ ዕቃዎች destroy any safety devices or other appliances
ወይም ሌሎች መሣሪያዎችን መነካካት፣ furnished for his protection or the protection
ማንሳት፣ ያለ ቦታቸው ማስቀመጥ፣ማበላሸት of others; or
ወይም ማጥፋት፤ ወይም

፪/ በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ ሲባል 2/ Obstruct any method or process adopted
የሚሰራበትን ማንኛውንም ዘዴ ወይም with a view to minimizing occupational
አሠራር ማሰናከል፤ hazard.
የለበትም፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


በሥራ ምክንያት ስለሚመጡ ጉዳቶች ዘርፍ OCCUPATIONAL INJURIES
አንድ SECTION ONE
ስለኃላፊነት LIABILITY
፺፭. ጠቅላላ 95. General
፩/ በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የሚደርስ 1/ For the purpose of this Proclamation,
ጉዳት” ማለት በሥራ ላይ የሚደርስ “occupational injury” means an employment
አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት የሚመጣ accident or occupational disease.
በሽታ ነው፡፡

፪/ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ የተመለከተው 2/ Subject to the provisions of the relevant


እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ሠራተኛ ሥራውን pension law, the provisions of this Chapter
shall apply where an employment injury is
በማከናወን ላይ ሳለ ወይም ከሥራው ጋር
sustained by a worker during or in connection
ግንኙነት ባለው ሁኔታ ጉዳት ሲደርስበት
with the performance of his work.
የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ
ይሆናሉ፡፡
፺፮. በጥፋት ላይ ያልተመሠረተ ኃላፊነት 96. Liability Irrespective of Fault
፩/ አሠሪው ጥፋት ባይኖርበትም ሠራተኛው 1/ The employer shall be liable, irrespective of
በሥራ ላይ ሳለ ለሚደርስበት ጉዳት ኃላፊ fault, for employment injuries sustained b y
ነው፤ ይህም ኃላፊነት የሚወሰነው በዚህ his w o r k e r a n d s u c h l i a b i l i t y s h
ምዕራፍ ድንጋጌዎች መሠረት ይሆናል፡፡ a l l b e d e t e r m i n e d in accordance with,
the provisions of this Chapter.
፪/ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ ሆነ ብሎ በራሱ 2/ The employer shall not be liable for any injury
ላይ ላደረሰው ማንኛውም ጉዳት አሠሪው intentionally caused by the worker upon
ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ በተለይም himself. In particular, any injury resulting
በሚከተሉት ድርጊቶች ምክንያት የሚመጣ from the following acts shall be deemed to be
ጉዳት ሠራተኛው በራሱ ላይ ሆነ ብሎ intentionally caused by the worker:
እንዳደረሰው ጉዳት ሆኖ ይቆጠራል:-

ሀ) በአሠሪው አስቀድሞ በግል የተሰጡትን a) Non-observance of express safety


የደኅንነት መጠበቂያ መመሪያዎች መጣስ instructions given by the employer or the
ወይም የአደጋ መከላከያ ደንቦችን provisions of accident prevention rules; or
መተላለፍ፤ ወይም

ለ) አካሉን ወይም አዕምሮውን በሚገባ b) Reporting to work in a state of intoxication


ለመቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ caused by taking alcoholic beverage or
በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሰክሮ drug that prevents him from properly
በሥራ ላይ መገኘት፡፡ regulating his body or understanding.

፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌዎች 3/ The provisions of Sub-Article (1) of this
ማንኛውም ሠራተኛ በአሠሪው ጥፋት Article shall not affect the right of a worker
የተነሳ የሥራ ላይ ጉዳት ሲደርስበት አግባብ to claim damages in accordance with the
ባለው ሕግ መሠረት ካሣ የመጠየቅ መብቱን relevant law where an occupational injury is a
result of fault on the part of the employer.
አይነኩበትም፡፡

፺፯. በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ 97. Occupational Accident


በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የደረሰ አደጋ” ማለት For the purpose of this Proclamation
ማንኛውም ሠራተኛ ሥራውን በማከናወን ላይ ሳለ “occupational accident” means any organic
ወይም ከሥራው ጋር ግንኙነት ባለው ሁኔታ injury or functional disorder sustained by a
ከራሱ ውጭ በሆነ ምክንያት ወይም worker as a result of any cause extraneous to the
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፵፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሥራውን ለማከናወን ባደረገው ጥረት ምክንያት injured worker or any effort he makes during or
በአካሉ ወይም በአካሉ ማንኛውም ክፍል in connection with the performance of his work
ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴ ላይ በድንገት የደረሰበት sand includes:
ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል:-

፩/ ሠራተኛው ከሥራ ቦታው ወይም ከመደበኛ 1/ Any injury sustained by a worker while
የሥራ ሰዓት ውጭም ቢሆን የአሠሪውን carrying out his employer's order, even away
ትዕዛዝ ሥራ ላይ ያውል በነበረበት ጊዜ from the work place or outside his normal
የደረሰበት ጉዳት፤ hours of work;

፪/ ሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ ግዴታ 2/ Any injury sustained by a worker before or


የተነሳ ከሥራው በፊት ወይም በኋላ ወይም after his work or during any interruption of
ሥራው ለጊዜው ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ work provided that he is present in the
በሥራው ቦታ ወይም በድርጅቱ ግቢ ውስጥ workplace or the premises of the undertaking
እያለ የደረሰበት ማንኛውም ጉዳት፤ by reason of his duties;

፫/ ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው ወይም ከሥራ 3/ Any injury sustained by a worker while he is


ቦታው ወደ ድርጅቱ ለሠራተኞች አገልግሎት travelling to or from a place of work in a
እንዲሰጥ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት transport service provided by the under
ወይም ድርጅቱ ለዚሁ ተግባር በተከራየውና taking which is available for the common use
በግልፅ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት of its workers or in a vehicle hired and
በመጓዝ ላይ በነበረበት ጊዜ የደረሰበት expressly destined by the under taking for the
ማንኛውም ጉዳት፤ same purpose;

፬/ ሠራተኛው ሥራውን በማከናወን ላይ ባለበት 4/ Any injury sustained by a worker as a result


ጊዜ በአሠሪው ወይም በሦስተኛ ወገን of an action of the employer or a third party
ድርጊት ምክንያት የደረሰበት ጉዳት፤ during the performance of his work.

፺፰. በሥራ ምክንያት ስለሚመጣ በሽታ 98. Occupational Disease


፩/ በዚህ አዋጅ“ በሥራ ምክንያት የሚመጣ 1/ For the purpose of this Proclamation an
በሽታ” ማለት:- “occupational disease” means any disorder:
ሀ) ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት፤ a) The type of work performed by the worker; or
ወይም
ለ) ሠራተኛው ከሚያከናውነው ሥራ አካባቢ b) pathological condition whether caused by
የተነሳ በሽታው ከተከሰተበት ዕለት physical, chemical or biological agents which
አስቀድሞ በነበረው የተወሰነ ጊዜ ውስጥ arise as consequence of the surroundings in
በፊዚካል፣ኬሚካልወይም ባዮሎጂካልነገሮች which the worker is obliged to work
አማካኝነት በሠራተኛ ላይ የሚደርስ during a certain period prior to the date
የጤና መታወክ ነው፡፡ when the diseases become evident.
፪/ ሥራቸው በሽታውን ማጥፋት ብቻ ለሆነ 2/ Occupational disease shall not include
ባለሙያዎች ካልሆነ በስተቀር በሥራ endemic or epidemic diseases which are
ምክንያት የሚመጣ በሽታ ሥራ በሚከናወንበት prevalent and being contracted in the area
አካባቢ የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ ተላላፊ where the work is done, except in the case of
በሽታዎችን አይጨምርም፡፡ workers exclusively engaged in combating
such diseases by reason of their occupation.
፫/ ሚኒስቴሩ አግባብ ካለው አካል ጋር 3/ The Ministry shall, in consultation with the
በመመካከር በሥራ ምክንያት የሚመጡ concerned authority, issue directives which
በሽታዎችን ዝርዝር የያዘ ሠንጠረዥ contain schedules listing diseases to be of
በመመሪያ ያወጣል፡፡ ሠንጠረዡ እጅግ occupational origin. The said schedule shall
ቢዘገይ በየአምስት ዓመቱ ይሻሻላል፡፡ be revised at least every five years.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፬/ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ የተመለከተው 4/ The occurrence of any of the diseases listed in
በሽታ በዚያው ሠንጠረዥ ውስጥ በበሽታው the relevant schedule to any worker having
አንፃር ከተመለከቱት ሥራዎች መካከል been engaged in anyone of the corresponding
ማንኛቸውንም ሥራ ይሠራ የነበረ ሠራተኛን types of work specified therein, shall by
የያዘ እንደሆነ በሽታው በሥራ ምክንያት itself, constitute sufficient proof of the
የመጣ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ይሆናል፡፡ occupational nature of the disease.

፭/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም 5/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
አግባብ ባለው ሠንጠረዥ ውስጥ Article, any proof shall be admitted to
ያልተመለከተ በሽታ በሥራ ምክንያት establish the occupational origin of a disease
የሚመጣ በሽታ መሆኑን፣ እንዲሁም not listed in the relevant schedule and of
በሠንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩት በሽታዎች diseases listed when they manifest
በአንፃራቸው ከተመለከቱት ምልክቶች themselves under conditions different from
በተለዩ ሁኔታዎች የሚከሰቱ መሆናቸውን those establishing a presumption of their
ለማረጋገገጥ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡ occupational nature.

፮/ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር በተወሰነ 6/ In the absence of proof to the contrary,
የሥራ መስክ የተሰማሩ ሰዎችን ብቻ any disease which occurs frequently only
በተደጋጋሚ የሚይዝ በሽታ አንድ ሠራተኛን to persons employed in certain occupations
የያዘው እንደሆነና ይህም ሠራተኛ እንደዚህ shall be presumed to be of an occupational
ባለው የሥራ መስክ ተሰማርቶ የነበረ ከሆነና origin where the worker suffering from such
በሽታው መኖሩ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ a disease was engaged in such occupation and
በሥራ ምክንያት እንደመጣ በሽታ the existence of the disease is ascertained by
ይቆጠራል፡፡ a medical practitioner.
፯/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ጉዳት 7/ The date on which an occupational disease
የደረሰበት ቀን በሽታው በግልጽ የታወቀበት became evident, which is. the first date on
ማለትም ሠራተኛው የመሥራት ችሎታውን which the worker became incapacitated or the
ያጣበት የመጀመሪያው ዕለት ወይም date of the first medical diagnosis of the
በሽታው በሐኪም ተመርምሮ መኖሩ disease or the date of the injured worker’s
የታወቀበት የመጀመሪያ ዕለት ወይም death, shall be considered as the date on
ሠራተኛው በበሽታው ምክንያት የሞተበት which an occupational disease contracted.
ዕለት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፰/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ተይዞ 8/ Where a worker after being cured from an
የዳነ ሠራተኛ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ occupational disease listed in the relevant
በበሽታው አንፃር በተመለከተው የሥራ schedule, re-contracts the disease as a result
ዓይነት ላይ ተመድቦ መሥራት በመቀጠሉ of his being engaged in anyone of the
በዚያው በሽታ እንደገና ቢያዝ አዲስ በሽታ corresponding work specified in the said list,
እንደያዘው ይቆጠራል፡፡ it shall be presumed that he has contracted
afresh occupational disease.
ዘርፍ ሁለት
የአካል ጉዳት መጠን ደረጃዎች SECTION TWO
DEGREE OF DISABLEMENT
፺፱. ጠቅላላ
99. General
፩/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት
1/ "Occupational disablement" means any
ችሎታ መቀነስን ወይም ማጣትን
employment injury as a consequence of
በሚያስከትል ሁኔታ በሥራ ላይ which there is a decrease or loss of capacity
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ to work.
፪/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት 2/ Disablement shall have the following effects:
የሚከተሉት ውጤቶች ይኖሩታል:-
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሀ) ጊዜያዊ የአካል ጉዳት፤ a) Temporary disablement;


ለ) ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት፤ b) Permanent partial disablement;
ሐ) ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት፤ እና c) permanent total disablement; and
መ) ሞት:: d) Death.

፩፻. ጊዜያዊ የአካል ጉዳት 100. Temporary Disablement


ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ሠራተኛው ሥራውን Temporary disablement results from the
ለተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል reduction, for a limited period of time, of the
ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገው የአካል worker's capacity for work partially or totally.
ጉዳት ነው፡፡
፩፻፩. ዘላቂ ከፊል ወይም ሙሉ የአካል ጉዳት 101. Permanent Partial or Total Disablement
፩/ “ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት 1/ “Permanent partialdisablement” means
incurable e m p l o y m e n t injury
ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛን የመሥራት
decreasing the injured worker's capacity.
ችሎታ የሚቀንስ የማይድን በሥራ
ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
፪/ “ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት 2/ “Permanent total disablement” means
የደረሰበት ሠራተኛን ማናቸውንም incurable employment injury which prevents
ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ ለመሥራት the injured worker from engaging in any
የሚከለክለው የማይድን በሥራ ላይ kind of gainful work.
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡

፫/ ከባድ የአካል ወይም የመልክ መበላሸትን 3/ Injuries which, although not resulting in
ያስከተለ ጉዳት የመሥራት ችሎታ incapacity for work, cause serious
ማጣት ባያስከትልም ለጉዳት ካሣ mutilation or disfigurement of the injured
አከፋፈልና ሌሎች ጥቅሞች አሰጣጥ person shall, for the purpose of
ሲባል እንደዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት compensation and other benefits, be
ይቆጠራል፡፡ considered as permanent partial disablement.

፩፻፪. ስለአካል ጉዳት መጠን አወሳሰን 102. Assessment of Disablement


፩/ የዘላቂ ሙሉ ወይም ከፊል የአካል ጉዳት 1/ The degree of permanent total or partial
መጠን ደረጃ ሚኒስትሩ በመመሪያ disablement shall be fixed in accordance with
በሚያወጣው የአካል ጉዳት መወሰኛ the assessment table of disablement prescribed
ሠንጠረዥ መሠረት ይወሰናል፡፡ by directives issued by the Ministry.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The degree of disablement shall be assessed by
በተመለከተው ሠንጠረዥ መሠረት የአካል a medical board in accordance with the
ጉዳት መጠን የሚወሰነው ሥልጣን ባለው assessment table provided for in Sub Article
የሕክምና ቦርድ ይሆናል፡፡ ቦርዱም በተቻለ (1) of this Article. The Board shall, as far as it
መጠን በሠራተኛው ላይ ጉዳት ከደረሰበት ቀን is possible, determine the extent of the degree
ጀምሮ በ፲፪ ወራት ውስጥ የጉዳቱን መጠን of disablement within twelve months from the
መወሰን ይኖርበታል፡፡ date of injury.

፫/ የሠራተኛው ሁኔታ የተባባሰ ወይም 3/ Assessment of disablement may be reviewed


የተሻሻለ ወይም ትክክል ያልሆነ ምርመራ in accordance with Sub- Articles (1) and (2)
ተደርጎለት የሆነ እንደሆነ:- of this Article where the worker's condition
deteriorates or improves or is wrongly
diagnosed:
ሀ) አግባብ ባለው አካል አነሳሽነት፤ a) On the initiation of the relevant authority; or
ወይም
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) ጉዳዩ የሚመለከተው ሠራተኛ b) Up on the request of the concerned worker or


ወይም አሠሪ ሲጠይቅ በዚህ employer the issue may be revised pursuant
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) to Sub-Articles (1) and (2) of this Article.
በተመለከተው መሠረት እንደገና
ሊታይ ይችላል፡፡
፬/ የአካል ጉዳት መጠን ደረጃ እንደገና 4/ Where the result of the review so warrants,
በታየበት ጊዜ የተገኘው ውጤት the rights of the worker to a disablement
የሚፈቅድ ሆኖ ሲገኝ ሠራተኛው benefit shall be recognized or withdrawn or
እንደነገሩ ሁኔታ ክፍያ የማግኘት መብቱ that the rate payable shall be increased or
ሊረጋገጥለት ወይም ሊከለከል ወይም reduced, as the case may be.
የሚከፈለው ክፍያ ተመን ሊጨመርለት
ወይም ሊቀነስበት ይችላል፡፡

፭/ በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት 5/ Where a worker who has suffered an


employment injury sustains additional
የደረሰበት ሠራተኛ እንደገና በሥራ
employment injury, his disablement shall be
ላይ የሚደርስ ጉዳት የደረሰበት
reassessed in light of his new circumstances.
እንደሆነ የአካል ጉዳት መጠኑ ደረጃ
ከሠራተኛው አዲስ ሁኔታ አንፃር
እንደገና ይወሰናል፡፡

ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE


በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ስለሚሰጡ BENEFITS IN THE CASE OF
ክፍያዎች ዘርፍ EMPLOYMENT INJURIES
አንድ SECTION ONE
ጠቅላላ GENERAL

፩፻፫. ስለክፍያዎችና የመክፈል ኃላፊነት 103. Payment and Responibility to Pay

በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ክፍያ Injury benefits shall be paid in accordance with
የሚፈጸመው በዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች the provisions of this Chapter.
በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡

፩፻፬. ልዩ ግዴታ 104. Special Obligation

፩/ ማንኛውም አሠሪ የሚከተሉትን 1/ An employer shall have to discharge


የመፈጸም ግዴታ አለበት:- the following obligations:

ሀ) ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ የመጀመሪያ a) To provide the injured with first aid in time;
ሕክምና ዕርዳታ በጊዜው የመስጠት፤

ለ)ጉዳት የደረሰበትን ሠራተኛ b)To take the injured by an appropriate


ተስማሚ በሆነ የመጓጓዣ ዘዴ means of transport to the nearest medical
በአቅራቢያው ወደሚገኘው facility;
የሕክምና ጣቢያ የማድረስ፤
c) To notify the occurrence of occupational
ሐ) በሥራ ላይ የሚመጣ ጉዳት መድረሱን injury to the r e l e v a n t organ.
አግባብ ላለው አካል የማስታወቅ፡፡

፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲ (፩) (ለ) 2/ The employer shall have the obligation to
የተመለከተውን የቀብር ሥነ ሥርዓት ወጭ cover the funeral expenses specified under
መክፈል የአሠሪው ግዴታ ይሆናል፡፡ Article 110 (1) (b) of this Proclamation.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


ስለ ሕክምና አገልግሎት MEDICAL SERVICES

፩፻፭. የሕክምና አገልግሎት ዓይነቶች 105. Types of medical services


በሥራ ላይ የሚመጣ ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ Where a worker sustains employment injury,
ለሚከተሉት የሕክምና አገልግሎቶች the employer shall cover the following medical
የሚያስፈልገውን ወጪ አሠሪው ይከፍላል:- service expenses:

፩/ የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም 1/ General and specialized medical and


የቀዶ ሕክምና ወጪዎች፤ surgical care;

፪/ የሆስፒታልና የመድሃኒት ወጪዎች፤ 2/ Hospital and pharmaceutical care;

፫/ የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ 3/ Any necessary prosthetic or orthopedic


ምትክ ወይም ተጨማሪ አካሎችና appliances.
የአጥንት ጥገና ወጪዎች፤

፩፻፮. የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጥበት ጊዜ 106. Duration of medical services

ሠራተኛው ለደረሰበት ጉዳት የሚደረግለት Medical services Provide for injury shall be
የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጠው የሕክምና withdrawn in accordance with the decision of
ቦርድ በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ይሆናል፡፡ a Medical Board

ዘርፍ ሦስት SECTION THREE


ልዩ ልዩ የጥሬ ገንዘብ ክፍያዎች VARIOUS KINDS OF CASH BENEFITS
፩፻፯. ጠቅላላ 107. General

፩/ ማንኛውም በሥራ ላይ የሚመጣ 1/ A work who has sustained employment injury


ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ:- shall been titled to:

ሀ)ጊዜያዊ የአካል ጉዳት እስከሚወገድበት a) Periodical payment while he is


ጊዜ ድረስ በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ፤ temporarily disabled;

ለ) ዘላቂ የአካል ጉዳት የደረሰበት b) Disablement pension or gratuity or


እንደሆነ የጉዳት ጡረታ ወይም compensation where he sustains permanent
disablement;
ዳረጎት ወይም ካሣ፤
ሐ) የሞተ እንደሆነ ለጥገኞች የጡረታ c) Dependents’ pension or gratuity or
አበል ወይም ዳረጎት ወይም ካሣ compensation to his dependent where he dies.
የማግኘት መብት ይኖረዋል፡፡
፪/በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ የጠየቀ ወይም 2/ Periodical payment may be withheld where a
worker who has claimed or is receiving same:
በመቀበል ላይ ያለ ማናቸውም ሠራተኛ:-

ሀ) ለሕክምና ምርመራ ለመቅረብ a) Refuses or ignores to submit himself to


እምቢተኛ ከሆነ፣ ቸል ያለ እንደሆነ medical examination or in any way
ወይም በማናቸውም ሁኔታ ሆነ intentionally obstructs or unnecessarily
ብሎ ምርመራውን ያደናቀፈ ወይም delays such examination;
ያለበቂ ምክንያት ያጓተተ እንደሆነ፤
ለ) ከጉዳቱ የሚድንበትን ጊዜ ለማዘግየት b) be haves in a manner calculated to delay
በማሰብ አጉል ጠባይ ያሳየ እንደሆነ፤ his recovery; or
ወይም
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሐ) አግባብ ያለው አካል ጉዳት c) Violates the directives issued by the


ስለደረሰባቸው ሠራተኞች ያወጣቸውን competent appropriate organ for the
መመሪያዎች የተላለፈ እንደሆነ፤ behavior of injured workers.

በየጊዜው የሚደረገው ክፍያ ሊታገድ


ይችላል፡፡

፫/ ለክፍያው መታገድ ምክንያት የሆኑት 3/ As soon as the circumstances that occasioned


ሁኔታዎች እንደተወገዱ በየጊዜው the suspension ceases, the periodical payment
የሚደረገው ክፍያ እንደገና መክፈል shall recommence; provided, however, that
ይቀጥላል፤ ሆኖም ሠራተኛው እገዳው there shall be no entitlement to back pay for
ፀንቶ በቆየበት ጊዜ ያልተከፈለውን the period of suspension.
ክፍያ የመከፈል መብት አይኖረውም፡፡

፩፻፰. በየጊዜው ስለሚደረጉ ክፍያዎች 108. Periodical Payment


፩/ በአንቀጽ ፩፻፯ (፩)(ሀ) የተመለከተውን 1/ The employer shall pay the periodical
በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ አሠሪው ከ፩ payment referred to in Article 107 (1) (a) of
this Proclamation for a period not exceeding
ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ይከፍላል፡፡
one year.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The periodical payments referred to in Sub-
የሚደረገው ክፍያ መጠን ጉዳቱ Article (1) of this Article shall be at the rate
ከደረሰበት ዕለት ጀምሮ ላሉት of full wage of the worker’s previous average
ለመጀመሪያዎቹ ፫ ወራት ሠራተኛው yearly wages during the first three months
following the date of injury, not less than
ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ያገኝ ከነበረው
75% of the worker previous average yearly
የዓመቱ አማካይ ደመወዝ ሙሉ
wages during the next three months and not
ደመወዝ፤ ለሚቀጥሉት ፫ ወራት
less than 50% of his previous average yearly
ሠራተኛው ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት
wages for the remaining six months.
ያገኝ ከነበረው የዓመቱ አማካይ ደመወዝ
፸፭ በመቶ፤ ለሚቀጥሉት ፮ ወራት
ደግሞ ሠራተኛው ጉዳቱ ከመድረሱ
በፊት ያገኝ ከነበረው የዓመቱ አማካይ
ደመወዝ ፶ በመቶ የማያንስ ይሆናል፡፡
፫/ በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ ከሚከተሉት
መካከል ቀድሞ በተፈጸመ ማናቸውም 3/ Periodical payments shall cease whichever of
ዕለት ያቆማል:- the following takes place first:

ሀ) ሠራተኛው የደረሰበት ጊዜያዊ ጉዳት


የተወገደለት መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ፤ a) When the worker is medically certified
to be no longer disabled;
ለ) ሠራተኛው የጉዳት ጡረታ ወይም
ዳረጎት በሚያገኝበት ጊዜ፤ b) On the day the worker becomes entitled to
disablement pension or gratuity;
ሐ) ሠራተኛው ሥራ መሥራት ካቆመበት
ዕለት ጀምሮ ፲፪ ወር ሲሞላው፡፡ c) Twelve months from the date the worker
ceased to work.
፩፻፱. ስለ ጉዳት ክፍያ
፩/ በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ 109. Disablement Payments
በስተቀር በዚህ አዋጅ ለሚሸፈኑ ድርጅቶች 1/ Unless otherwise provided by a
ሠራተኞች የሚሰጠው የጉዳት ካሣ አሠሪው Collective Agreement, disablement
በገባበት የመድህን benefits payable to workers of an
undertaking Covered by this
Proclamation shall be in accordance
www.abyssinialaw.co
gA th
Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11747
፲፩ሺ፯፻፵፯

ዋስትና ወይም በጡረታ ሕግ መሠረት with the applicable pension scheme or


ይሆናል፡፡ insurance scheme.
Where the undertaking doesn’t arrange an
ድርጅቱ መድህን ያልገባ ከሆነ በጡረታ insurance scheme, the relevant pension
ሕግ ለሚሸፈኑ ሠራተኞች አግባብ ያለው scheme shall be applied.
የጡረታ ሕግ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) Article (1) of this Article, the
የተደነገገው ቢኖርም በኢንሹራንስ በኩል disablement benefit covered by an
ለሠራተኛው የሚከፈለው የጉዳት ካሳ insurance scheme shall in no case be
መጠን በማንኛውም ሁኔታ በዚህ አንቀጽ less than the amount prescribed under
ንዑስ አንቀጽ (፬) ከተመለከተው መጠን Sub-Article (4) of this Article.
ሊያንስ አይችልም።
3/ An employer shall pay a lump sum of
፫/ በጡረታ ሕግ ላልተሸፈኑ ሠራተኞች disablement benefit to workers who are
የሚሰጠው የጉዳት ካሣ በአንድ ጊዜ not covered by pension law.
ይከፈላል፡፡
4/ The amount of the disablement benefit to
፬/ በአሠሪው የሚከፈለው የጉዳት ካሣ be paid by the employer shall be:
መጠንም:-
a) where the injury sustained by the
ሀ) በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት worker is permanent total
ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት ከሆነ disablement, a sum equal to five
የሠራተኛው የዓመት ደመወዝ በ፭ times his annual wages;
ተባዝቶ የሚገኘው ክፍያ፤
b) where the injury sustained by the
ለ) በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት worker is below permanent total
ከዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት መጠን disablement a sum proportionate to
በታች ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ th degree of disablement shall be
አንቀጽ (፬)(ሀ) ክፍያ መሠረት ሆኖ calculated on the basis of the
compensation provided for by Sub-
ከአካል ጉድለት ደረጃው ጋር
Article 4 (a).
ተመጣጣኝ የሆነ ክፍያ ይሆናል፡፡
5/ Where an apprentive sustaine disablement his
፭/ ለለማጅ ሠራተኛ የሚከፈለው የጉዳት disablement benefit shall be calculated by
ካሣ የሚሰላው የለማጅ ሠራተኛነቱን reference to the wages which he would
ሲፈጽም ሊያገኝ ይችል የነበረውን probably have been receiving as a qualified
worker after the completion of his
ደመወዝ መሠረት በማድረግ ይሆናል፡፡
apprenticeship.
110. Dependents’ Benefits
፩፻፲. ስለ ጥገኞች ክፍያ
1/ Where a worker or an apprentice dies as a
፩/ ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ result of an employment injury, the
ሠራተኛ በሥራ ምክንያት በደረሰበት following benefits shall be payable to
ጉዳት የተነሳ የሞተ እንደሆነ የሚከተሉት dependes:
ክፍያዎች ለጥገኞቹ ይከፈላሉ:-
a) Dependents’ compensation in accordance
ሀ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና with the provisions of Sub-Articles (2)
(፫) በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት and (3) of this Article; and
የጥገኞች ካሣ፤ እና b) Unless the amount stipulated by the
ለ) በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ provisions of a collective agreement or
ደንብ የሚወሰነው የገንዘብ መጠን ከፍ work rules is higher, payment for funeral
ያለ ካልሆነ በስተቀር ለቀብር expenses shall be in no case less than
www.abyssinialaw.co
gA th
Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11748
፲፩ሺ፯፻፵፰

ሥነ ሥርዓት ወጪ የሚውል ከ፪ two month wages of the worker.


ወር ደመወዝ ክፍያ ያላነሰ፤
2/ The following shall be considered as
፪/ የሟች ሠራተኛ ጥገኞች የሚባሉት dependents:
የሚከተሉት ይሆናሉ፡፡
a) The widow or widower;
ሀ) የሟች የትዳር ጓደኛ፤
b) Children of the deceased who are under
ለ) ዕድሜያቸው ከ፲፰ ዓመት በታች 18 years old; and
የሆኑ የሟች ልጆች፤
c) Any parent who was being supported by
ሐ) በሟች ድጋፍ ይረዱ የነበሩ የሟች the deceased.
ወላጆች፡፡ 3) The amount of the dependents’ benefit for
፫/ በጡረታ ሕግ ላልተሸፈኑ ሠራተኞች workers not covered by the pension scheme,
ጥገኞች የሚሰጠው ካሣ መጠን የሠራተኛው shall be a sum equal to five times the annual
የዓመት ደመወዝ በ፭ ተባዝቶ የሚገኘው salary of the deceased and shall be paid by
ክፍያ ሆኖ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) the employer in lump sum in accordance
ለተመለከቱት:- with the following proportion:
a) 50% for the widow or widower;
ሀ) ለሟች ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ ፶
በመቶ፤
b) 10% each for the deceased’s children
ለ) ዕድሜያቸው ከ፲፰ ዓመት በታች
who are below the age of 18 years old;
ለሆኑ የሟች ልጆች ለእያንዳንዱ ፲
በመቶ፤
c) 10% each for the deceased’s parents
ሐ) በሟች ሠራተኛ ድጋፍ ይረዱ ለነበሩ who were being supported by him.
የሟች ወላጆች ለእያንዳንዳቸው ፲
በመቶ በአንድ ጊዜ በአሠሪው 4/ If the total of dependents' benefit calculated
ይከፈላል፡፡ in accordance with Sub-Article (3) of this
Article is in excess of 100% of the total
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) amount to be apportioned, the amount of
የክፍፍል መጠን መሠረት ተሰልቶ compensation for each dependent shall,
የክፍፍሉ መጠን ድምር መቶ በመቶ without affecting the share of the widow or
የሚበልጥ እንደሆነ የሟች የትዳር ጓደኛ widower, be proportionately reduced to
ድርሻ ሳይነካ የክፍፍሉ መጠን ድምር 100%. If the total amount of
dependents’ compensation is less than
መቶ በመቶ እስኪሆን ድረስ
100% of the total amount to be
ከእያንዳንዱ ጥገኛ ላይ በየመጠኑ apportioned, the amount of
ይቀነሳል፡፡ እንዲሁም የክፍፍሉ መጠን compensation of each dependent shall
መከፈል ከሚገባው አጠቃላይ መጠን be proportionately increased to make it
የሚያንስ የሆነ እንደሆነ የክፍፍሉ 100%.
መጠን መቶ በመቶ እስኪሆን ድረስ
የእያንዳንዱ ጥገኛ ድርሻ እንደመጠኑ
111. Burden of Proof
ይጨምራል፡፡
The benefits referred to in Article 110 of this
፩፻፲፩. የማስረዳት ኃላፊነት
Proclamation shall not be payable where the
ማንኛውም ሠራተኛ ጉዳት ከደረሰበት worker dies after twelve months from the date of
ከ፲፪ ወራት በኋላ የሞተ እንደሆነ ጉዳቱ the injury unless it is proved that the injury was
ሞቱን ካስከተሉት ምክንያቶች ዋናው the main cause of his death.
መሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር በዚህ
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲ የተመለከተው
የጥገኞች ካሣ አይከፈልም፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯፻፵፱ th
A Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11749

፩፻፲፪. ክፍያዎች ከግብር ነፃ ስለመሆናቸው 112. Benefits not Taxable

፩/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 1/ The benefits payable in accordance with the
የሚፈፀሙ ክፍያዎች ከገቢ ግብር ነፃ provisions of this Section shall be exempted
ናቸው፡፡ from income tax.

፪/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 2/ The benefits payable under the provisions of
የሚገኝ ክፍያ ሊተላለፍ፣ ሊከበር ወይም this Section shall not be assigned, attached
or deducted by way of set off.
በዕዳ ማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡

ክፍል ስምንት PART EIGHT


የኅብረት ግንኙነት COLLECTIVE RELATIONS
CHAPTER ONE
ምዕራፍ አንድ
የሠራተኛና የአሠሪዎች ማኅበር TRADE UNIONS AND EMPLOYERS’
ASSOCIATIONS
፩፻፲፫. ማኅበር የማቋቋም መብት 113. The Right to Form associations

፩/ ሠራተኞችና አሠሪዎች እንደ አግባቡ 1/ Workers and employers shall have the right
የሠራተኞች ወይም የአሠሪዎች to establish and organize Trade Unions or
employers’ associations, respectively, and
ማኅበር ለማቋቋምና ለመደራጀት፣ actively participate there in:
የማኅበር አባል ለመሆንና በማኅበርም
ለመሳተፍ መብት አላቸው፡፡

፪/ በዚህ አዋጅ:- 2/ In this Proclamation:

ሀ) “የሠራተኞች ማኅበር” ማለት a) “Trade Union” means an association formed


ሠራተኞች በአንድነት ሆነው by workers;
የሚያቋቁሙት ማኅበር ነው፤

ለ) “የአሠሪዎች ማኅበር” ማለት b) “Employers Association” means an


አሠሪዎች በአንድነት ሆነው association established by employers;
የሚያቋቁሙት ማኅበር ነው፤
ሐ) “ፌዴሬሽን” ማለት ከአንድ በላይ የሆኑ c) “Federation” means an organization
የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች established by more than one trade unions
ማኅበራት የሚያቋቁሙት ማኅበር or employers’ associations;
ነው፤
መ) “ኮንፌዴሬሽን” ማለት ከአንድ በላይ d) “Confederation” means an organization
የሆኑ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች established by more than one trade union
ፌዴሬሽኖች በአንድነት ሆነው federations or employer’s federations.
የሚያቋቁሙት ማኅበርነው፡፡

፩፻፲፬. የማኅበራት አመሠራረት 114. Formation of Associations

፩/ አስር ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ 1/ A trade union may be established in an under
ሠራተኞች በሚገኙበት ድርጅት ውስጥ taking where the number of workers is ten
የሠራተኛ ማኅበር ማቋቋም ይቻላል፤ or more; provided, however, that the
ሆኖም የሠራተኛ ማኅበሩ አባላት number of members of the union shall not
be less than ten.
ቁጥር ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
www.abyssinialaw.co
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11750

፪/ ቁጥራቸው ከ፲ በታች የሆኑ ሠራተኞች 2/ workers who work in different undertakings but
በሚገኙባቸው በተመሳሳይ ዘርፍ በተሰማሩ in similar activities which have less than ten
የተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ የሚሰሩ workers may form a general trade union,
ሠራተኞች በአንድነት ሆነው ጠቅላላ provided, however, that the number of the
members of the union shall not be less than
ማኅበር ሊያቋቁሙ ይችላሉ፤ ሆኖም
ten.
ቁጥራቸው ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
፫/ የሠራተኞች ማኅበር በአንድ ላይ 3/ Trade unions may jointly form Trade Union
በመሆን የሠራተኞች ማኅበራት federation and federations may jointly form
ፌዴሬሽን፤ የሠራተኛ ማኅበራት Trade Union confederations as well.
ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ በመሆን
የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
፬/ የአሠሪዎች ማኅበር በአንድ ላይ በመሆን 4/ Employers’ associations may jointly form
የአሠሪዎች ማኅበራት ፌዴሬሽን፣ የአሠሪዎች employers’ federation and employer’s
ማኅበራት ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ federations may jointly form employers’
በመሆን የአሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን confederation as well.
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
5/ No trade union or employers’ association
፭/ ማናቸውም የአሠሪም ሆነ የሠራተኞች
may form a confederation without forming
ማኅበር ከተቋቋሙት የአሠሪዎች ወይም Trade Union or Emplyers’ Federations.
የሠራተኞች ማኅበር ፌዴሬሽን አባል
ሳይሆን የኮንፌዴሬሽን አባል ሊሆን
አይችልም፡፡
6/ Any Federation or Confederation of trade
፮/ ማናቸውም በፌዴሬሽን ወይም
unions or employers’ associations may join
በኮንፌዴሬሽን የተደራጁ የአሠሪዎች international organizations of trade unions
ወይም የሠራተኞች ማኅበራት የዓለም or employers.
አቀፍ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች
ማኅበራት አባል መሆን ይችላሉ፡፡
7/ No worker may belong to more than one
፯/ በአንድ የሥራ ቦታ በአንድ ወቅት
trade union at any given time for the same
ማንኛውም ሠራተኛ ከአንድ የሠራተኛ
employment. Where this provision is not
ማኅበር በላይ አባል ሊሆን አይችልም፡፡ ይህ
observed, the latest member ship shall
ድንጋጌ ሳይከበር ቀርቶ ሠራተኛው ከአንድ
prevail; and where the formalities of
በላይ ማኅበር ውስጥ አባል ከሆነ
membership were simultaneous, all of them
በመጨረሻ አባል የሆነበት ፀንቶ የቀድሞው
shall be without effect.
ውድቅ ይሆናል፡፡ በሁሉም ማኅበራት
አባልነቱ የተመሰረተው በአንድ ወቅት
ከሆነ ከሁሉም ማኅበራት አባልነቱ ውድቅ
ይሆናል፡፡
8/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
፰/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬)
Article, any employer may join an
የተመለከተው ቢኖርም ማንኛውም አሠሪ established employers’ Federation.
ከተቋቋመ የአሠሪዎች ማኅበራት
ፌዴሬሽን አባል ለመሆን ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፲፭. የማኅበራት ተግባር 115. Function of Associations


ማናቸውም ማኅበር የሚከተሉትን ተግባራት Associations shall have the following functions:
ያከናውናል:-

፩/ በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን የሥራ 1/ to observe the conditions of work and fulfill
the obligations set forth in this
ሁኔታዎችና ተግባሮች መፈፀም፣
Proclamation; protect the rights and
እንዲሁም የአባሎችን መብትና ጥቅም interests of their members, in particular,
ማስጠበቅ በተለይም በኅብረት ድርድር represent members in collective
ወይም በሥራ ክርክር ጊዜ አባሎቻቸው bargaining and labour disputes before the
ሲጠይቋቸው ወይም ሲወክሏቸው competent organ when so requested or
ለድርድር ወይም ለክርክር አግባብ ባለው authorized by their members; provided,
however, that:
አካል ዘንድ መቅረብ፤ ሆኖም:-
ሀ) በአንድ ድርጅት ውስጥ ከአንድ በላይ a) where there exist more than one
የሠራተኛ ማኅበራት ካሉ ከአሠሪ ጋር Trade Unions at a given undertaking,
the trade union which will be the
የሕብረት ድርድር ማድረግና
exclusive bargaining agent and
ከመንግሥት ኃላፊዎች ጋር
undertake consultation with authorities,
መመካከር የሚችለው ማኅበር
is the one which secures 50% plus and
ከጠቅላላው ሠራተኛ ፶ በመቶ
more than one membership of all
ሲደመር አንድ እና ከዚህ በላይ employees of the undertaking;
የሆነውን አባላት የያዘው ነው፤

ለ) የአብዛኛው ሠራተኛ አባልነትያለው b) the organization which secured the


ማኅበር በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ majority membership of the workers
ባለው ባለስልጣን እውቅና መሰጠት shall be recognized by the Ministry or
አለበት፤ the appropriate Authority;
ሐ) ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የአብዛኛው c) if an organization subsequently failed to
ሠራተኛ አባልነት የነበረው ማኅበር secure the majority membership of
አባልነቱ ከወረደ በምትኩ ሌላ workers, the other organization that
የአብዛኛውን ሠራተኛ አባልነት secure majority shall be recognized
ያገኘው ማኅበር እውቅና ያገኛል፡፡ instead.

፪/ ሕጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና 2/ to ensure that laws, regulations, directives


መግለጫዎች በአባሎች እንዲታወቁ፣ and declarations are known to and be
እንዲከበሩና በተገቢው ሁኔታ በሥራ ላይ complied with and implemented by
እንዲውሉ ማድረግ፤ members;

፫/ አሠሪዎችንና ሠራተኞችን የሚመለከቱ 3/ to initiate laws and regulations pertaining to


ሕጎችና ደንቦችን ማመንጨት፣ሲዘጋጁና labour relations and to participate actively
ሲሻሻሉ ሃሣብ ማቅረብ፤ during their formulation and amendments;
፬/ በማኅበራት መተዳደሪያ ደንቦች ላይ
4/ to discharge other tasks provided for in the
የሚወሰኑትን ሌሎች ተግባራት
bylaws of their respective organizations.
ሁሉ መፈፀም፡፡
፩፻፲፮. የፌዴሬሽኖችና ኮንፌዴሬሽኖች ተግባር 116. Function of Federations and Confederations
በፌዴሬሽኖችና በኮንፌዴሬሽኖች ደረጃ In addition to those matters mentioned under
የተደራጁ ማኅበራት በአንቀጽ ፩፻፲፭ Article115 of this Proclamation, federations and
ከተመለከተው በተጨማሪ:- confederations shall have the following functions:

፩/ የአባል ማኅበራትን አንድነትና 1/ To strengthen the unity and spirit of co-


የመረዳዳት መንፈስ የማጠናከር፤ operation among their member unions;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በሙያ ወይም በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሥራ 2/ To participate in the determination or


ሁኔታዎችን ለማሻሻልና ለመወሰን improvement of the conditions of work at
በሚደረጉ ጥረቶች የመሳተፍ፤ the trade or sectorial level;

፫/ አባሎቻቸው በአገሪቱ ኢኮኖሚ 3/ To encourage members to enhance their


ግንባታ ተሳትፏቸውን እንዲያጠናከሩ participation in the development of the
የማበረታታት፤ country’s economy;

፬/ በማናቸውም ስብሰባዎች ላይ 4/ To represent their members in any forums; and


አባሎቻቸውን የመወከል፤ እና
፭/ በማኅበሩ መተዳደሪያ ደንብ ላይ 5/ To discharge other tasks as assigned to them
የተፈቀዱላቸውን ሌሎች ተግባራትን in their bylaws.
የማከናወን፤

ሃላፊነት አለባቸው፡፡

፩፻፲፯. የተከለከለ ድርጊት 117. Prohibited Act


It shall be unlawful to an employers’ or workers’
ለማናቸውም የአሠሪ ወይም ሠራተኛ
organization to unduly delay collective
ማኅበር ከቅን ልቦና ተቃራኒ በሆነ
bargaining contrary to good faith.
ማንኛውም መንገድ የኅብረት ድርድር
ጊዜ እንዲራዘም ማድረግ ህገወጥ
ድርጊት ነው፡፡

፩፻፲፰. የማኅበር መተዳደሪያ ደንብ 118. By Law of Association

የአሠሪዎችም ሆነ የሠራተኞች ማኅበራት Trade Unions and employers’ assciations shall


የየራሳቸውን መተዳደሪያ ደንብ ያወጣሉ፡፡ freely formulate their own by laws. The
የመተዳደሪያ ደንቡም ከሌሎች ጉዳዮች constitutions may include, among other things,
በተጨማሪ:- the following:

፩/ የማኅበሩ ስም፤ 1 /Name of theAssociation;


፪/ የማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ፤ 2/ Address of the Head Office of the association;

፫/ የማኅበሩ ዓላማ፤ 3/ Objective of the association;

፬/ ማኅበሩ የተመሰረተበት ቀን፤ 4/ Date of establishment of the association;

፭/ የማኅበሩ ዓርማ፤ 5/ Emblem of the association;

፮/ የማኅበሩ መሪዎች መመዘኛዎች፤ 6/ Requirements for assumption of leadership


positions of the association;
፯/ ስለማኅበር አባላት መዋጮ፤ 7/ Union due so fits members;
፰/ ስለማኅበር ንብረትና ገንዘብ አያያዝ፤ 8/ Financial and property administration of the
association;
፱/ ስለማኅበር ስብሰባዎችና ምርጫ አፈጻጸም፤ 9/ Meeting and election procedures of
the association ;
፲/ ስለ ሥነ ሥርዓት እርምጃዎች፤
10/ Disciplinary procedures;
፲፩/ ማኅበር ስለሚፈርስበት ሁኔታ፤
11/ The conditions for dissolution the
፲፪/ ማኅበር በሚፈርስበት ጊዜ ስለንብረት association; and
አወሳሰን ጉዳይ የያዘ መሆን፤ 12/ Status of the property in case of the
ይኖርበታል፡፡ dissolution of the association.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፲፱. የማበኅራት ምዝገባ 119. Registration of associations


፩/ ማናቸውም ማኅበር በዚህ አዋጅ 1/ Every association shall be registered by the
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ Ministry or the appropriate authority in
ባለው ባለስልጣን ይመዘገባል፡፡ accordance with this Proclamation.

፪/ ማናቸውም ማኅበር እንደተቋቋመ ከዚህ 2/ Every organization shall, upon application


በታች ለምዝገባ የተመለከቱትን for registration, submit to the Ministry or
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው the appropriate Authority the following
ባለስልጣን ያቀርባል:- documents:
ሀ) የማኅበሩን የመተዳደሪያ ደንብ፤ a) by laws of the association;

ለ) የማኅበሩን አባሎችና መሪዎች b) Document containing the names, address


ስም፣ አድራሻና ፊርማ የያዘ ሰነድ፤ and signatures of its mebmers and
leadership;
ሐ) ማኅበሩ ጠቅላላ ማኅበር ከሆነ c) In the case of a general union, the names
አባላቶቹ የሚገኙባቸውን of undertakings where members are
ድርጅቶች ስም የያዘ ሰነድ፤ working;
መ) ማኅበሩ ፌዴሬሽን ወይም d) Where the association is a federation
ኮንፌዴሬሽን ከሆነ የአባል or a confederation, the names, address
ማኅበሮችን ስምና አድራሻ፣ and signatures of their leaderships and
የመሪዎች ስም፣ አድራሻና ፊርማ the member trade unions or employers’
የያዘ ሰነድ፤ associations;
e) Name and emblem of the association.
ሠ) የማኅበሩ ስምና አርማ፡፡

፫/ ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው 3/ The Ministry or the appropriate authority


ባለስልጣን ማመልከቻው ተሟልቶ shall, after examining the documents and
በቀረበለት በ፲፭ የስራ ቀናት ውስጥ ascertaining that they are duly completed,
ሰነዶቹን መርምሮ መሟላታቸውን issue a certificate of registration within
fifteen working days of receiving the
ሲያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡
application. Where the Ministry or the
ሆኖም በዚህ ጊዜ ውስጥ መልሱን
appropriate organ does not notify its
ካላስታወቀ ማኅበሩ እንደተመዘገበ
decision within the prescribed period, the
ይቆጠራል፤ የምዝገባ ምስክር ወረቀት association shall be deemed registered. In
ይሰጣል፡፡ such cases, a certificate of registration shall
be issued to the Association.
፬/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ያልተመዘገበ 4/ An organization which is not registered in
ማናቸውም ማኅበር በዚህ አዋጅ accordance with the provisions of this
የተመለከቱትን ተግባሮች ሊያከናውን Article may not perform functions set forth
in this Proclamation.
አይችልም፡፡

፭/ የሠራተኛ ማኅበር ለመጀመሪያ 5/ The first registration of a trade union shall


ጊዜ ለምዝገባ ሲቀርብ ከቴምብር be exempt from stamp duty.
ቀረጥ ክፍያ ነፃ ነው፡፡
፮/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም 6/ A trade union or employers association
አግባብ ባለው ባለስልጣን የተመዘገቡ registered by the Ministry or competent
የአሠሪዎችና የሠራተኞች ማኅበራት authority in accordance with this
Proclamation shall have legal personality
የሕግ ሰውነት፤እንዲሁም
and have the capacity to undertake, in
የሚከተሉትን ስራዎች ለማከናወን particular, the following:
የሕግ ችሎታ ይኖራቸዋል:-
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሀ) ውል የመዋዋል፤ a) To enter into contract;


ለ) የመክሰስና የመከሰስ፤ b) To sue and be sued;
c) To own, use and transfer property;
ሐ) የንብረት ባለቤት የመሆን፣ በንብረት
የመጠቀምና የማስተላለፍ፤

መ) በየትኛውም ደረጃ አባላትን d) To represent members at any level; and


የመወከል፤

ሠ) ዓላማቸውን ከግብ ለማድረስ e) To undertake any lawful act necessary


የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ተግባሮች for the attainment of its objectives.
የማከናወን፡፡
፩፻፳. ምዝገባ ስለመከልከል 120. Refusal to Register
ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን The Ministry or the appropriate Authority
ከሚከተሉት ባንዱ ምክንያት የማኅበሩን may refuse to register an association due to
ምዝገባ ሊከለክል ይችላል:- any one of the following grounds:
፩/ ማኅበሩ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት 1/ Where the association does not fulfill the
በሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎች መሰረት requirements laid down in this
ለምዝገባ ሊያሟላ የሚገባውን ጉዳዮች Proclamation, Regulation sand Directives
ሳያሟላ ሲቀር፤ issued in accordance with this Proclamation;
፪/ የማኅበሩ ዓላማዎችና የመተደደሪያ 2/ Where the objectives and the by law of the
ደንቦች ሕገወጥ ሆነው ሲገኙ፤ association are illegal;
፫) ማኅበሩ የሚመዘገብበት ስም ቀደም ሲል 3/ Where the name of the association is similar
ከተቋቋመ ሌላ ማኅበር ስም ጋር አንድ with another organization established prior
ዓይነት ሆኖ ሲገኝ ወይም የተቀራረበ ሆኖ to it or so closely similar as to confuse its
አባሉንም ሆነ ጠቅላላውን ሕዝብ members and the general public in any
በማናቸውም አኳኋን ሊያሳስት የሚችል manner; or
ሲሆን፤ ወይም

፬) ማኅበሩን ለመምራት ከተመረጡት 4/ Where one or more of its elected leaders


መሪዎች መካከል አንዱ ወይም ከአንድ have been restricted from certain civil rights
በላይ የሆኑት በፍርድ በተለያዩ by court and the association is not willing to
ማኅበራዊ መብቶቻቸው ላይ ገደብ replace them.
የተጣለባቸው ከሆነ እና ማኅበሩ
እነዚህን ተመራጮች በሌሎች
ለመተካት ፈቃደኛ ሆኖ ያልተገኘ
እንደሆነ፡፡

፩፻፳፩. ምዝገባ ስለመሰረዝ 121. Cancellation of Registration


፩/ ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ The Ministry or the appropriate Authority
ከሚከተሉት በአንዱ ምክንያት የማኅበሩ may file before the competent court to
የመመዝገቢያ ምሥክር ወረቀት እንዲሠረዝ cancel the certificate of registration of an
ሥልጣን ያለውን የሥራ ክርክር ፍርድ association, on anyone of the following
ቤት መጠየቅ ይችላል:- grounds:
ሀ) የምዝገባ ምስክር ወረቀቱ በማጭበርበር፣ a) Where the certificate of registration was
በስህተት ወይም በማሳሳት የተገኘ obtained by fraud or mistake or deceit;
እንደሆነ፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ)ከማኅበሩ ዓላማዎች አንዱ ወይም b) Where any of the objectives or the by law
የማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ በዚህ of the association is found to be illegal
አዋጅ መሠረት ሕገ ወጥ ሆኖ የተገኘ under this Proclamation and the
እንደሆነና እነዚህንም ሕገወጥ association is not willing to strike out
ሁኔታዎች ለማረም ወይም ለመለወጥ the illegal provisions or conditions; or
ማኅበሩ ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ፤
ወይም
ሐ) ማኅበሩ በዚህ አዋጅ በተከለከሉ ወይም c) Where the association is found to have
ከዓላማውና ከመተዳደሪያው ደንብ ውጭ engaged in activities which are prohibited
ለሆኑ ዓላማዎች ወይም ተግባራት under this Proclamation or performed acts
ውሎ እንደሆነ እነዚህንም አድራጎቶች which are contrary to its objectives and
ለመተው፣ ለማረምና ለማስወገድ constitution; and it is not willing to cease
ፈቃደኛ ሆኖ ካልተገኘ፤ or correct or eliminate them.

፪/ ማኅበሩ በሚፈርስበት ጊዜ ከማኅበሩ 2/ The Ministry or the Appropriate Authority


may, upon request by an association, ensure
ጥያቄ ሲቀርብለት ሚኒስቴሩ ወይም that the association is dissolved in such
አግባብነት ያለው ባለስልጣን ተገቢ manner as it thinks appropriate.
መስሎ በሚታየው መንገድ የመፍረሱን
ሁኔታ ሊያረጋግጥ ይችላል፡፡
፩፻፳፪. ማኅበር ለማሰረዝ ስለሚሰጥ ማስጠንቀቂያ 122. Notice to Cancel Registration of association
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ The Ministry or the appropriate Authority
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፩(፩) መሠረት shall, before filing for the cancellation of
ማኅበር እንዲሰረዝ ከመጠየቁ በፊት the registration of an association in
ማኅበሩን ለመሰረዝ የሚያበቁ ምክንያቶችን accordance with Article 121 (1) of this
በዝርዝር በመግለጽ፣ እነዚህን ምክንያቶች Proclamation, give to the concerned
ለመቃወም ዕድል ያለው መሆኑን በማስታወቅ association one month prior notice
ጉዳዩ ለሚመለከተው ማኅበር የ፩ ወር specifying the grounds for the
ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡ cancellation in order to provide it an
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን opportunity to contend. The Ministry or
በአንቀጽ ፩፻፳፩ (፩) ከተዘረዘሩት the appropriate authority my not rely on
ምክንያቶች ውጭ በማስጠንቀቂያው ውስጥ any ground other than those enumerated
መጥቀስ አይችልም፡፡ in Article 121 (1) of this Proclamation.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the period of notice provided for
የተጠቀሰው ጊዜ ካለፈና በዚህ ጊዜ in sub-article (1) of this Article has
ውስጥ ማኅበሩ በማስጠንቀቂያው ላይ expired and the association does not
ተቃውሞውን ካላቀረበ ወይም ያቀረበው oppose the notice or the reply is
ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ሆኖ ከተገኘ unacceptable by the Ministry or
competent authority, it may file to the
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
competent court for the cancellation of
ባለስልጣን ማኅበሩ እንዲሰረዝ ሥልጣን
registration.
ያለውን የሥራ ክርክር ፍርድ ቤት
መጠየቅ ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ Without prejudice to Sub-Article (2) of
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሚኒስቴሩ this Article, the Ministry or the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን appropriate authority may in the
ለምሥክር ወረቀቱ መሠረዝ ምክንያት meantime suspend the association from
engaging in acts prohibited by this
ሊሆኑ የሚችሉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ Proclamation or contrary to its
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፳፩ (፩) (ሐ) መሠረት በተከለከሉ objectives and by law as provided for
ወይም ከዓላማውና ከመተዳደሪያ ደንቡ under sub-article l(c) of Article 121 of
ውጭ በሆኑ ተግባራት ከመሳተፍ this Proclamation.
እንዲታቀብ ማኅበሩን ሊያግደው
ይችላል፡፡

፩፻፳፫. ይግባኝ ስለማቅረብ 123. Appeal


ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን Where the Ministry or the appropriate authority
የማኅበሩን ምዝገባ ከከለከለ ማኅበሩ ይኸው refuses registration of the association, the
ውሣኔ በጽሁፍ በደረሰው በ፲፭ የሥራ ቀናት organization may appeal to the Competent Court
ውስጥ ይግባኙን ሥልጣን ላለው ፍርድ within 15 working days from the date of receipt
of the decision in writing. The Ministry or the
ቤት ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ይግባኙም
Appropriate Authority shall be given the
በሚታይበት ጊዜ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
opportunity to defend its decision before the
ያለው ባለስልጣን በፍርድ ቤቱ የመቅረብና
Court.
የመሰማት ዕድል ይሰጠዋል፡፡

፩፻፳፬. የማኅበር መሠረዝ ወይም የማኅበሩ በራሱ


ጥያቄ መሠረት መፍረስ የሚያስከትለው ውጤት 124.Consequence of Cancellation of Registration or
Dissolution on Requst of Association
የተመዘገበው ማኅበር በፍርድ ቤት ውሣኔ
ከተሰረዘ ወይም ማኅበሩ በራሱ መፍረሱ An association shall be deemed dissolved as of
እንዲረጋገጥለት ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ the date of cancellation of its registration by the
ላለው ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቦ ይኸው decision of a court or dissolution by the Ministry
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ማኅበሩ እንደፈረሰ or the appropriate authority up on request by the
ይቆጠራል፡፡ Association.

ምዕራፍ ሁለት
የኅብረት ስምምነት
ዘርፍ አንድ CHAPETER TWO
ጠቅላላ COLLECTIVE AGREEMENT
፩፻፳፭. ትርጉም SECTION ONE
፩/ “የኅብረት ስምምነት” ማለት በአንድ
[

GENERAL
ወይም ከአንድ በሚበልጡ የሠራተኞች 125. Definition
ማኅበራት ወኪሎች እና በአንድ ወይም 1/ “Collective Agreement” means an
ከአንድ በሚበልጡ አሠሪዎች ወይም agreement on conditions of work
የአሠሪ ማኅበራት concluded in writing between
ወኪሎች ወይም representatives of one or more trade unions
አሠሪዎችን በሚወክሉ ተጠሪዎች መካከል and one or more employers or
ስለሥራ ሁኔታዎች የሚደረግ በጽሑፍ representatives or agents of employers
የሠፈረ ስምምነት ነው፡፡ associations.
፪/ “የኅብረት ድርድር” ማለት ስለሥራ
ሁኔታዎች ወይም የኅብረት ስምምነትን 2/ “Collective bargaining” means a negotiation
ለመፈራረም፤ ለማደስና ለማሻሻል process between employers and workers
በአሠሪዎችና በሠራተኞች ማኅበር organizations or their representatives
ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መካከል concerning conditions of work in order to
የሚደረግ የሃሳብ ልውውጥ ነው፡፡ reach at collective agreement or the renewal
or modifications there of.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፳፮. ስለ መደራደር 126. Bargaining


፩/ ማንኛውም የሠራተኞች ማኅበር በዚህ 1/ Any trade union shall have the right to bargain
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፱ በተመለከቱት with one or more employers or their
ጉዳዮች ላይ ከአንድ አሠሪ ወይም ከብዙ association in matters provided for in Article
አሠሪዎች ወይም ከአሠሪዎች ማኅበር ጋር 129 of this Proclamation.
የኅብረት ስምምነት መደራደር ይችላሉ፡፡

፪/ ማንኛውም አሠሪ ወይም የአሠሪዎች 2/ Any Employer or employers’ associations


ማኅበር በማኅበር ከተደራጁ ሠራተኞች ጋር shall have the right to bargain with their
የኅብረት ስምምነት መደራደር ይችላል፡፡ workers organized in a Trade Union.

፩፻፳፯. ውክልና 127. Representation


፩/ በኅብረት ድርድር ወቅት በሠራተኛው 1/ The following shall have the right to
በኩል ለመነጋገር የሚችሉት:- represent workers in collective bargaining:
a) Where there is a Trade Union, the
ሀ) በድርጅቱ የተቋቋመ የሠራተኞች
leaders of the trade union or members
ማኅበር ካለ በማኅበሩ የመተዳደሪያ
who are authorized in accordance to
ደንብ መሠረት ስምምነቱን ለመደራደር
the by law of the union to negotiate and
እና ለመፈራረም ሥልጣን የተሰጣቸው
sign collective agreement;
የሠራተኛ ማኅበሩ መሪዎች ወይም
አባሎች፤

ለ) ሠራተኞቹ የጠቅላላ ሠራተኞች b) Where there is a General Trade Union,


ማኅበር አባል ከሆኑ በማኅበሩ the leaders of the general trade union
የመተዳደሪያ” ደንብ መሠረት
who are authorized in accordance with
the by law of the union to negotiate and
ስምምነቱን ለመደራደርና ለመፈራረም
sign collective agreement.
ሥልጣን የተሰጣቸው የጠቅላላ
ሠራተኞች ማኅበር መሪዎች ናቸው፡፡

፪/ በኅብረት ድርድር ወቅት በአሠሪ በኩል 2/ Persons delegated by the concerned employer
መወከል የሚችሉት ጉዳዩ or employers or employers’ association shall
በሚመለከተው አሠሪ ወይም አሠሪዎች have the right to represent them in collective
ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ውክልና bargaining.
የተሰጣቸው ሰዎች ናቸው፡፡

፩፻፳፰. አማካሪዎች 128. Advisors


በኅብረት ስምምነት ድርድር ተካፋይ
Any party to a collective bargaining may be
የሚሆኑ ወገኖች በድርድሩ ላይ የባለሙያ
assisted by advisors who provide expert advice
አስተያየት የሚሰጡ ወይም በአማካሪ during the negotiation process.
ደረጃ የሚያገለግሉ ሰዎችን ይዘው
ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡

፩፻፳፱. የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው 129. Subject Matter of a Collective Agreement


ጉዳዮች
ማናቸውም የሥራ ግንኙነቶችንና የሥራ Matters concerning employment relations and
ሁኔታዎችን የሚመለከቱ ጉዳዮች እንዲሁም conditions of work as well as relations of
አሠሪዎችና ማኅበሮቻቸው ከሠራተኞች employers and their associations with trade
ማኅበራት ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት unions may be determined by a collective
በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡ agreement.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፴. የኅብረት ስምምነት ይዘት 130. Contents of the Collective Agreement


በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፱ የተመለከተው Without prejudice to the generality of Article
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ 129 of this Proclamation, the following may,
የኅብረት ስምምነት ከሌሎች በተጨማሪ among other things, be determined by collective
የሚከተሉትን የሥራ ሁኔታዎች እና agreement:
ጉዳዮችን ሊሸፍን ይችላል:-

፩/ በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች 1/ Matters specified by the provisions of this
ለኅብረት ስምምነት የተተው ጉዳዮች Proclamation or other laws to be regulated
ስለሚወሰኑበት፤ by collective agreement;

፪/ የሠራተኞች የሙያ ደኅንነትና ጤንነት 2/ the conditions for maintenance of


ስለሚጠበቁባቸው እንዲሁም የማኅበራዊ occupational safety and health and the
አገልግሎቶች ስለሚስፋፉባቸው ሁኔታዎች፤ manner of improving social services;

፫/ ስለሠራተኞች ተሳትፎ፣ በተለይም 3/ workers' participation, particularly, in


በዕድገት፣ በደመወዝ፣ በዝውውር፣ በቅነሳ matters pertaining to promotion, wages,
እና በዲሲኘሊን አፈጻጸም ስለሚኖራቸው transfer, reduction and discipline;
ተሳትፎ፤

፬/ ስለሥራ ሁኔታ፣ ስለሥራ ደንብና 4/ conditions of work, on work rules and


ስለቅሬታ አቀራረብ ሥነ ሥርዓት፤ grievance procedures;

፭/ ስለሥራ ሰዓት ድልደላና በሥራ 5/ apportionment of working hours and interval


መካከል ስለሚሰጥ ዕረፍት፤ break times;

፮/ የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው 6/ parties covered by the collective agreement


ወገኖችና ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ፤ and its duration of validity;

፯/ የማኅበራዊ ምክክር ስለሚካሄድበት 7/ On the establishment and working system of


ሁኔታ፤ bipartite social dialogue.

፰) የህፃናት ማቆያ ስለሚቋቋምበት 8/ On the establishment of daycare.


ሁኔታ፡፡

፩፻፴፩. የኅብረት ድርድር ሥነ ሥርዓት 131. Procedure for Collective Bargaining

፩/ የኅብረት ድርድር ለማድረግ የፈለገ ወገን 1/ A party desiring to initiate a collective


ሌላውን ወገን በጽሑፍ ሊጠይቅ bargaining may request the other party in
ይችላል፡፡ ለኅብረት ድርድር መነሻ writing. It shall also prepare and submit
የሚሆነውንም ረቂቅ አዘጋጅቶ draft proposal necessary for the negotiation.
ይሰጣል፡፡

፪/ ተጠያቂው ወገን ጥያቄው በደረሰው 2/ The requested party shall within 10 working
በ፲ የሥራ ቀናት ውስጥ ለድርድር days of receiving the request, appear for
ይቀርባል፡፡ collective bargaining.
፫/ የኅብረት ድርድር ተካፋዮች ድርድሩ 3/ The parties shall before commencing
የሚካሄድበትን ሥነ ሥርዓት መጀመሪያ collective bargaining draw up the rules of
ተነጋግረው ይወስናሉ፡፡ procedure for bargaining.
፬/ የኅብረት ድርድሩ ተካፋይ የሆነ ወገን 4/ Each party shall have the duty to bargain in
በቅን ልቦና የመደራደር ግዴታ አለበት፡፡ good faith.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፭/ ተደራዳሪ ወገኖች በቅን ልቦና 5/ Issues on which the parties could not reach
ተወያይተው ስምምነት ያልደረሱባቸውን agreement by negotiations in good faith may
ነጥቦች ሥልጣን ላለው የክርክር ሰሚ be submitted to the competent Labour
አካል ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡ Tribunal.

፮/ ተደራዳሪ ወገኖች በስራ ላይ ያለ 6/ Parties to a collective agreement shall


የኅብረት ስምምነት ካላቸው የተፈጻሚነቱ commence renegotiation, at least three
ዘመን ከማብቃቱ ከ፫ ወር በፊት የኅብረት months before its period of expiry, to amend
ስምምነቱን ለማሻሻል ወይም በሌላ or replace it. However if the renegotiation is
ለመተካት ተቀራርበው not finalized within three months subsequent
ድርድሩን ይጀምራሉ፡፡ ሆኖም የኅብረት to the date of its expiry, the provisions of the
ስምምነቱ የሚፀናበት ጊዜ ካበቃበት ቀን collective agreement pertaining to wages
ጀምሮ በ፫ ወር ጊዜ ውስጥ ድርድሩ and other benefits, unless their validity is
ፍፃሜ ካላገኘ ተደራዳሪ ወገኖቹ extended by a written agreement of the
ተፈራርመው ካላራዘሙት በቀር ደመወዝ negotiating parties, shall cease to be
እና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን የሚመለከቱ operative.
የሥራ ዘመኑ ያበቃው የኅብረት ስምምነት
ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
፩፻፴፪. የኅብረት ስምምነትን ስለመመዝገብ
፩/ የኅብረት ስምምነት ከተፈረመ በኋላ 132. Registration of Collective Agreement
የስምምነቱ አስፈላጊ ቅጂ በተዋዋይ 1/ Upon s i g n i n g a collective agreement, the
ወገኖች አማካኝነት ለሚኒስቴሩ parties shall send sufficient copies of same
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን to the Ministry or the appropriate
ለምዝገባ ይቀርባል። authority for registration.

፪/ ስምምነቱን ላለመመዝገብ በቂና ህጋዊ


ምክንያት ከሌለ በቀር ሚኒስቴሩ ወይም 2/ Unless there exists a valid reason to deny
አግባብ ያለው ባለስልጣን ስምምነቱ registration, the Ministry or the appropriate
ከቀረበለት ቀን ጀምሮ ባሉት ፲፭ Authority shall register the collective
የሥራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ አለበት። agreement within 15 working days from
the date of receipt of copies thereof.
፩፻፴፫. ሌሎች የተዋዋሉበትን የኅብረት ስምምነት
ስለመጠቀም
133. Accession of Cllective Agreement
ተደራዳሪ ወገኖች በስምምነት በሌሎች
ተዋዋይ ወገኖች ተፈርሞ የተመዘገበ
የኅብረት ስምምነትን ተቀብለው በሥራ A collective agreement which has already been
signed and registered by third parties may be
ላይ ሊያውሉ ይችላሉ፡፡
acceded to by other negotiating parties.
ዘርፍ ሁለት
የኅብረት ስምምነት ስለሚጸናበት ሁኔታ SECTION TWO
፩፻፴፬. የኅብረት ስምምነት ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜና CONDITIONS OF VALIDITY OF
ሁኔታ COLLECTIVE AGREEMENT
፩/ ማናቸውም የኅብረት ስምምነት ድንጋጌ 134. Duration of Validity of Collective Agreement
በዚህ አዋጅ ወይም ሌሎች ሕጎች
ከተመለከቱት የሥራ ሁኔታዎች ወይም 1/ Any provision of a collective agreement
ጥቅሞች ያነሰ እንደሆነ ውድቅ ይሆናል፡፡ which provides for conditions of work and
benefits which are less favorable than those
provided for under this Proclamation or
other laws shall have no effect.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በኅብረት ስምምነቱ በሌላ አኳኋን 2/ Unless otherwise provided there in, a


ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የኅብረት collective agreement shall produce legal
ስምምነት ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ effect as of the date of signing by the
የፀና ይሆናል፡፡ parties.

፫/ በኅብረት ስምምነቱ ላይ በሌላ አኳኋን በግልፅ 3/ Unless expressly stipulated otherwise in a


ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የኅብረት ስምምነት collective agreements, no party may
ከፀና በኋላ እስከ ፫ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ challenge the collective agreement within
ማናቸውም ተዋዋይ ወገን ሊቃወመው three years from the date of its validity;
አይችልም፤ ሆኖም:- provided, however; that:

ሀ) ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ ሲያጋጥም a) Up on the occurrence of a major


ከተዋዋይ ወገኖች በአንደኛው ጠያቂነት economic change, a challenge to the
ከተጠቀሰው ጊዜ በፊት በኅብረት collective agreement may be
ስምምነቱ ላይ ተቃውሞ ለሚኒስቴሩ i n i t i a t e d to the Ministry or the
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን ሊያቀርብ
appropriate authority by either party
before the expiry of the fixed time;
ይችላል፤

ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) (ሀ) b) The Ministry or the appropriate
መሠረት በኅብረት ስምምነት ላይ authority shall, up on receipt of a
ተቃውሞ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ ወይም challenge to a collective agreement in
አግባብ ያለው ባለስልጣን ጉዳዩ accordance with Sub Article 3(a) of this
በሁለቱ ወገኖች ስምምነት እንዲያልቅ Article, assign a c o n c i l i a t o r with
አስማሚ ይመድብላቸዋል፡፡ ሁለቱ a view to enabling the parties settle
ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ the i ssue by agreement. If the parties
ሊደርሱ ካልቻሉ የዚህ አዋጅ አንቀጽ fail to settle the issue amicably, Article
፩፻፵፬ ተፈፃሚ ይሆናል፤ 144 of this Proclamation shall apply;
c) the parties may at any time change or
ሐ)ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት
modify their collective agreement;
በማናቸውም ጊዜ የኅብረት ስምምነቱን
provided, however, that without
ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል ይችላሉ፡፡
prejudice to the special conditions set
ሆኖም በዚህ ንዑስ አንቀጽ (ሀ) እና (ለ)
forth in paragraphs (a) and (b) of this
ከተመለከቱት ሁኔታዎች በስተቀር
Sub-Article, a party may not be obliged
ባንዱ ወገን ጠያቂነት ብቻ ከሌላው
to bargain a collective agreement to
ወገን ፈቃድ ውጭ የተወሰነው ጊዜ
change or modify it before i t s date of
ከማለቁ በፊት የኅብረት ስምምነቱ
validity expires.
እንዲለወጥ ወይም እንዲሻሻል በጉዳዩ ላይ
የኅብረት ድርድር እንዲያደርግ
አይገደድም፡፡

ዘርፍ ሦስት SECTION THREE


የኅብረት ስምምነት የተፈፃሚነት ወሰን SCOPE OF APPLICATION OF A
COLLECTIVE AGREEMENT
፩፻፴፭. የተፈጻሚነት ወሰን 135. Scope of Application
፩/ የኅብረት ስምምነት ድንጋጌዎች 1/ The provisions of a Collective Agreement
በማናቸውም የኅብረት ስምምነቱ shall be applicable to all parties covered by
በሚሸፍናቸው ወገኖች ላይ ተፈጻሚ it.
ነት ይኖራቸዋል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ በሕግ 2/ Where the collective agreement is more


ከተደነገገው ይልቅ የኅብረት ስምምነቱ favorable to the workers in similar matters
ለሠራተኞች የበለጠ ጥቅም የሚያስገኝ than those provided for by law, the
ሆኖ ሲገኝ ስምምነቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ provision of the collective agreement shall
በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ሕግ የደነገገው prevail. However, where the law is more
ለሠራተኞች የበለጠ ጥቅም የሚሰጥ favorable to the workers than the collective
ከሆነ ግን ሕጉ በሥራ ላይ ይውላል፡፡ agreement, the law shall be given effect.

፩፻፴፮. ልዩ ሁኔታ 136. Exception

፩/ የኅብረት ስምምነት ተዋዋይ ወገን 1/ Where a Trade Union which is a party


የሆነ የሠራተኞች ማኅበር በሚፈርስበት to a collective agreement is dissolved, the
collective agreement shall remain valid
ጊዜ የኅብረት ስምምነቱ ተፈፃሚነት
between the employer and the workers.
በአሠሪውና በሠራተኞች መካከል
ይቀጥላል፡፡
2/ In the case of amalgamation of two or
፪/ ሁለት ወይም ከሁለት በላይ ድርጅቶች
more undertakings, unless provided
በሚዋሃዱበት ጊዜ ጉዳዩ በሚመለከታቸው
ወገኖች በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ
otherwise by the parties:
በስተቀር:-
a) Where each of the undertakings had
ሀ) የፈረሱት ድርጅቶች እያንዳንዳቸውን
the irrespective collective agreement,
የሚመለከት የኅብረት ስምምነት
the collective agreement concluded by
ሲኖራቸው ከመፍረሱ በፊት ቁጥሩ
the undertaking which had more
ከሌላው ድርጅት የበለጠ ሠራተኞች
workers shall be applicable to the
የነበረው ድርጅት የኅብረት ስምምነት
amalgamated undertaking;
በተዋሃደው ድርጅት ላይም በራሱ
እንደተደረገ ተቆጥሮ ተፈጻሚነት
ይኖረዋል፡፡
b) Where each of the undertakings had their
ለ) ከፈረሱ ድርጅቶች አንደኛውን ብቻ
respective collective agreement and the
የሚመለከት የኅብረት ስምምነት ሲኖር numbers of their workers were equal,
ይኸው የኅብረት ስምምነት በተዋሃደው the collective agreement which, in
ድርጅት ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ general, is more favorable to the workers
shall be applicable to the amalgamated
undertaking ;
ሐ) የተዋሃዱት ድርጅቶች ሠራተኞች c) Where only one of the undertakings had
ቁጥር እኩል ሆኖ ነገር ግን a collective agreement, it shall be
እያንዳንዳቸውን የሚመለከቱ የኅብረት applicable to the amalgamated under
ስምምነቶች ሲኖሩ ለተዋሃደው ድርጅት taking.
ሠራተኞች በአጠቃላይ የተሻለ ጥቅም
የሚሰጠው የኅብረት ስምምነት
በተዋሃደው ድርጅት እንደተደረገ
ተቆጥሮ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡

፫/ አንድ ድርጅት በሌላ ሲጠቀለል ወይም 3/ Where an undertaking is acquired by


ድርጅቱ ሲከፋፈል በዚህ አንቀጽ another or is divided, the provisions of
ንዑስ አንቀጽ (፪) sub-article
የተመለከተው አስፈላጊ ለውጥ (2) of this Article shall, as the case may be,
እየተደረገበት ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ be applicable.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ክፍል ዘጠኝ PART NINE

ስለሥራ ክርክር LABOUR DISPUTE

ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE

ጠቅላላ GENERAL
፩፻፴፯. ትርጓሜ 137. Definitions
በዚህ አዋጅ:- In this Proclamation:

፩/ “ማስማማት” ማለት የሥራ ክርክር 1/ “Conciliation” means the activity conducted


ያለባቸው ወገኖች በአንድነት በመረጡት by a person or persons appointed by the
ሰው ወይም ሰዎች ወይም በተከራካሪ parties or appointed by the competent
ወገኖች ጠያቂነት በሚኒስቴሩ ወይም authority at the request of the parties for
አግባብ ባለው አካል በሚመደብ አስማሚ the purpose of bringing the parties together
አማካኝነት ተከራካሪ ወገኖች በፈቃዳቸው and seeking an amicable resolution of a
በራሳቸው ጥረት ስምምነት ላይ ለመድረስ labour dispute which their own efforts
በማይችሉበት ጉዳይ ላይ ባለጉዳዮችን
alone could not resolve;
አቀራርቦ የጉዳዩን ፍጻሜ ለማስገኘት
የሚደረግ ጥረት ነው፤

፪/ “እጅግ አስፈላጊ የሕዝብ አገልግሎት 2/ “Essential public service undertakings” means


ድርጅቶች” ማለት ለሕዝብ የማያቋርጥ those services which shall be rendered
without interruption to the general public
አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች ሲሆኑ
and are the following undertakings:
እነዚህም የሚከተሉት ናቸው:-

ሀ) የአየር መንገድ አገልግሎት፤ a) air transport services;

ለ) የኤሌክትሪክ መብራትና ኃይል b) electric power supply;


አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች፤
c) water supply and city cleaning and
ሐ) የውሃ አገልግሎት የሚሰጡ እና የከተማ
sanitation services;
ጽዳት የሚጠብቁ ድርጅቶች፤

መ) የከተማ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት d) urban light rail transport service


አገልግሎት፤
ሠ) ሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮች፣ የመድሃኒት e) Hospitals, Clinics, dispensaries and
ማከፋፈያ ድርጅቶች እና pharmacies;
የመድኃኒት መሸጫ ቤቶች፤

ረ) የእሳት አደጋ አገልግሎት፤ እና f) fire brigade services; and


ሰ) የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ g) telecommunication services;
፫/ “የሥራ ክርክር” ማለት ሕግን፣ 3/ “Labour dispute” means any dispute
የኅብረት ስምምነትን፣ የሥራ ደንብን፣ between a worker and an employer or
ወይም የሥራ ውልን መሠረት በማድረግ trade union and employers’ association in
እንዲሁም በኅብረት ስምምነት ድርድር respect of the application of law, collective
ወቅት ወይም ከኅብረት ስምምነት ጋር agreement, work rules, employment
contract and also any disagreement arising
የተያያዙ ጉዳዮችን በሚመለከት
during collective bargaining or in
በሠራተኛና አሠሪ ወይም በሠራተኞች
connection with collective agreement.
ማኅበርና በአሠሪዎች መካከል የሚነሳ
ክርክር ነው፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፬/ “ሥራ መዝጋት” ማለት የአሠሪና 4/ “Lock-out” means an industrial measure


ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት ጉዳይ applied by employer through the closing of
ሠራተኞች አንድ ዓይነት የሥራ ሁኔታን the place of work with a view to
persuading workers to accept certain
እንዲቀበሉ ለማስገደድ ወይም
labour conditions in connection with a
ሠራተኞችን በግድ ለማግባባት፣ ጥቅምን labour dispute or to influence the
ወይም የሚፈለገውን ውጤት ለማግኘት outcome of the dispute;
በአሠሪ በኩል የሥራ ቦታን በመዝጋት
የሚፈጸም የኢንዱስትሪ እርምጃ ነው፤

፭/ “ሥራ ማቆም” ማለት ቁጥራቸው ከአንድ 5/ “Strike” means the slow-down of work by
በላይ የሆኑ ሠራተኞች በኅብረት በመሆን any number of workers in reducing their
የአሠሪና ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት normal out-put on their normal rate of
ጉዳይ አሠሪያቸው ማናቸውንም ዓይነት work or the temporary cessation of work
የሥራ ሁኔታን እንዲቀበል በግድ ጥቅምን
by any number of workers acting in concert
in order to persuade their employer to
ወይም የሚፈልጉትን ውጤት ለማግኘት
accept certain labour conditions in
ተጽዕኖ በማድረግ ከአሠሪው ፍላጎት ውጭ
connection with a labour dispute or to
ለጊዜው ከመደበኛው የሥራ መጠን
influence the outcome of the dispute.
መደበኛው የሥራ ውጤት እንዲቀንስ
ሥራቸውን በማቀዝቀዝ ወይም ጨርሶ
ባለመሥራት የሚወስዱት እርምጃ ነው፡፡

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


ስለሥራ ክርክር ችሎቶች LABOUR COURTS

፩፻፴፰. ስለሥራ ክርክር ችሎት መቋቋም 138. Establishment of Labour Divisions


፩/ በፌደራልና በክልል ፍርድ ቤቶች 1/ Labour divisions shall be established Coutrs,
ደረጃ የስራ ክርክርን የሚዳኙ at Federal and Regional level.
ችሎቶች ይደራጃሉ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The Ministry or the appropriate authority
መሠረት የሚቋቋሙትን የሥራ ክርክር shall submit proposals for the decision of
ችሎቶች ብዛት በጉዳዩ ላይ አግባብነት the appropriate authority on the number of
ያለው አካል እንዲወስን ሚኒስትሩ labour divisions to be established in
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ጥያቄ accordance with Sub-Article (1) of this
Article.
ያቀርባል፡፡

፩፻፴፱. የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር 139. Labour Division First Instance Court
ችሎት
፩/ የፌደራልና የክልል የመጀመሪያ ደረጃ 1/ The labour division of a Federal and
ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት Regional First Instance Court shall have
የሚከተሉትንና ሌሎች ተመሳሳይ የግል jurisdiction to settle and determine the
የሥራ ክርክር ጉዳዮችን ተቀብሎ following and other similar individual
የማየትና የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል:- labour disputes;
ሀ) ከሥራ ማስወጣትን ጨምሮ ሌሎች
a) disciplinary measures including dismissal;
የዲስኘሊን እርምጃዎችን የሚመለከቱ
ክሶች፤
ለ) የሥራ ውል መቋረጥ የሚመለከቱ b) claims related to the termination of
ክሶች፤ employment contracts;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሐ) የሥራ ሰዓትን፣ የተከፋይ ሂሣብን፣ c) claims related to hours of work,


ፈቃድንና ዕረፍትን የሚመለከቱ remuneration, leaves and rest day;
ክሶች፤
መ) የአገልግሎትና የስንብት ማስረጃ d) claims related to the issuance of certificate
ሠርተፊኬት መስጠትን የሚመለከቱ of service and clearance
ክሶች፣
ሠ) የጉዳት ካሣን፣ የደረጃ እድገት፣ e) claims pertaining to employment injury,
ዝውውር፣ ስልጠናና የመሳሳሉትን transfer, promotion, training and other
የሚመለከቱ ክሶች፣ similar issues;

ረ) በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን f) Unless otherwise provided in this Proclamation,


ካልተመለከተ በስተቀር በዚህ አዋጅ suits pertaining to violations provisions of this
መሠረት የሚቀርብ ማናቸውም Proclamation.
የጥፋትና ደንብ መተላለፍ ክሶች፡፡

፪/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 2/ The labour division of a Regional First Instance
ክርክር ችሎት ጉዳይ በቀረበለት በ፷ Court shall render its decisions within 60 days
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡ from the date on which the suit is filed.

፫/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 3/ The party who is aggrieved with the decision
ክርክር ችሎት በሰጠው ውሣኔ ቅር of the first instance court may, within 30
የተሰኘ ወገን ውሣኔው በተሰጠው በ፴ days from the date on which the
ቀናት ውስጥ ይግባኙን እንደ አግባቡ decision was delivered, lodge an appeal to
የፌደራል ወይም የክልል የመጀመሪያ the labour division of the Federal or
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለሚሰማው Regional appellate court.
ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
ችሎት ማቅረብ ይችላል፡፡
፩፻፵. የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት 140. The Labour Division of Appellate Court
፩/ ከፌደራል ወይም ከክልል የመጀመሪያ 1/ The labour division of Appellate the Frist
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚሰማ Instance Court shall have jurisdiction to hear
የፌደራል ወይም የክልል ይግባኝ ፍርድ and decide on the following matters:
ቤት የሥራ ክርክር
ችሎት የሚከተሉትን ጉዳዮች
ተቀብሎ የማየትና የመወሰን ሥልጣን
ይኖረዋል:-
a) appeals submitted from the labour
ሀ) በአንቀጽ ፩፻፴፱ መሠረት እንደአግባቡ division of the first instance courts in
በፌደራል ወይም በክልል የመጀመሪያ accordance with Article 139 of this
ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት Proclamation;
በተሰጡ ውሣኔዎች ላይ የሚቀርብለትን
ይግባኝ፤
b) objections on question of jurisdiction;
ለ) አንድን ጉዳይ ለማየት ያለውን ሥልጣን
በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤
c) appeals submitted against the refusal of
ሐ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፳፫ የማኅበርን the registration of an organization by the
ምዝገባ በመከልከል ሚኒስቴሩ ወይም Ministry or Appropriate Authority in
አግባብ ያለው ባለስልጣን የሚሰጠውን accordance with Article 123 of this
ውሣኔ በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤ Proclamation;
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፷፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

መ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፹(፩) d) appeals submitted by an employer who is


መሠረት የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ affected by the order of labour inspector
የሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም in accordance with Article 180(1) of
የሚቀርብ ይግባኝ፤ this Proclamation;
ሠ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፳(፫) መሠረት e) appeals submitted against the decision of
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን the Minister or Appropriate authority in
የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም የሚቀርብ accordance with Article 20 (3) Article of
ይግባኝ፤ this Proclamation;
ረ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፳፪(፪) f) Request submitted by Minister or Appropriate
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው authority for the cancellation of the registration
of an organization in accordance with Article
ባለስልጣን የሚቀርበውን የማኅበር ስረዛ
122 (2) of this Proclamation.
ጥያቄ፤ ‘’’

ሰ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፶፭ መሠረት g) Apples against the decision of the board on
በአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ በተሰጠው question of law in accordance with Article
ውሣኔ የሕግ ነጥብ ላይ የሚቀርብ ይግባኝ፡፡ 155 of this proclamation

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)


መሠረት በይግባኝ የሚሰጠው ውሣኔ 2/ The decision of the appellate court on appeal
የመጨረሻ ይሆናል፡፡ submitted under Sub-Article (1) of this Article
shall be final.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
ለተመለከቱት ጉዳዮች የፌደራል እና 3/ The labour division of the Federal or Regional
የክልል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ Appellate Court shall render its decision within
60 days from the date of the appeal lodged in
ክርክር ችሎት ጉዳዩ በቀረበበት በ፷
accordance to Sub-Article (1) of this Article.
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡

ምዕራፍ ሦስት
CHAPTER THREE
የሥራ ክርክር በአማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች
ስለሚታይበት ሁኔታ ALTERNATIVE DISPUTE SETTLEMENT
MECHANISM PERTAINING TO LABOUR
፩፻፵፩. የማኅበራዊ ምክክር ስርዓት ISSUES
አሠሪና ሠራተኞች እንዲሁም ማኅበሮቻቸው
በመካከላቸው የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን 141. Social Dialogue
ለመከላከልና ለመፍታት የማኅበራዊ ምክክር Employers and workers or their respective
አሰራሮችን ተግባራዊ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡ associations may introduce social dialogue in
order to prevent and resolve labour disputes
፩፻፵፪. አስማሚ ስለመመደብ
amicably.
፩/ በአንቀጽ ፩፻፵፫ በተመለከቱት ጉዳዮች 142. Assigning of Conciliator
ላይ በሚነሳ ክርክር ከተከራካሪ ወገኖች
1/ When a dispute in respect of matters
በአንደኛው አቤቱታ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ
specified under Article 143 is brought to the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
attention of the Ministry or the appropriate
ጉዳዩን በማስማማት ለመጨረስ
Authority by either of the parties to the
አስማሚ ይመድባል፡፡
dispute it shall assign a conciliator with a
፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን view to amicable settlement of the case.
የሚመድበው አስማሚ በፌደራል፤ በክልል
እና እንደአስፈላጊነቱ በወረዳ ደረጃ ሊሆን 2/ The Ministry or the Appropriate Authority
ይችላል፡፡ may assign conciliators at the Federal,
Regional and, when necessary, at the
Woreda levels.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፵፫. የአስማሚ ተግባርና ኃላፊነት 143. Duty and Responsibility of Conciliator


፩/ በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ A conciliator appointed by the Ministry or
የሚመደበው አስማሚ ከዚህ በታች the Appropriate Authority shall endeavor
የተመለከቱትንና ሌሎች ተመሣሣይ የወል to bring about a negotiated settlement on
የሥራ ክርክር ጉዳዮች በማየትና ተከራካሪ the following and other similar collective
ወገኖችን በማስማማት ፍጻሜ እንዲያገኙ labour disputes:
ይጥራል:-
a) issues of wages and other benefits
ሀ) በሥራ ደንብ ወይም በኅብረት
which are not determined by work
ስምምነት ያልተወሰኑ የደመወዝና
rules or collective agreements;
ሌሎች ጥቅሞች አወሳሰን፤
b) establishment of new conditions of
ለ) አዲስ የሥራ ሁኔታዎችን
work;
ስለመመሥረት፤
ሐ) የኅብረት ስምምነት ስለመፈራረም፣ c) the conclusion, amendment, duration and
ስለማሻሻል፣ ፀንቶ ስለሚቆይበት invalidation of collective agreements:
ጊዜና ስለሚፈርስበት ሁኔታ፤

መ) በዚህ አዋጅ፣ የኅብረት ስምምነት d) the interpretation of any provisions


ወይም የሥራ ደንብ ድንጋጌዎች of this Proclamation, collective
በሚመለከት ስለሚነሳ የትርጉም agreements or work rules;
ክርክር፤

ሠ) ስለሠራተኛ አቀጣጠርና ደረጃ e) procedure of employment and


እድገት አሰጣጥ ሥርዓት፤ promotion of workers;

ረ) አጠቃላይ ሠራተኞችንና የድርጅቱን f) issues affecting workers in general


ሕልውና የሚነኩ ጉዳዮች፤ and the very existence of the
Undertaking;
ሰ) ዕድገት፣ ዝውውርና ሥልጠናን g) suits related to procedures issued
አስመልክቶ አሠሪው በሚያወጣቸው by the employer regarding
የአፈጻጸም ስርዓቶች ላይ የሚቀርቡ promotion, transfer and training;
ክሶች፤

ሸ) ስለሠራተኞች ቅነሳ ስርዓት፡፡ h) Issues pertaining to reduction of


workers.
፪/ አስማሚው ማናቸውንም ተገቢ 2/ A conciliator shall endeavor to bring about
መስለው የሚታዩትን ዘዴዎች ሥራ an amicable settlement by all means as he
ላይ በማዋል ጉዳዩ ፍፃሜ considers appropriate.
የሚያገኝበትን መንገድ ይሻል፡፡
፫/ አስማሚው ለቀረበለት ጉዳይ በ፴ ቀናት 3/ When a conciliator fails to settle a labour
ውስጥ መፍትሔ ለማስገኘት ካልቻለ dispute within 30 days, he shall report
አስተያየቱን በማከል ለሚኒስቴሩ ወይም same to the competent authority together
አግባብ ላለው ባለስልጣን ሪፖርት with his opinion, and shall serve copies of
ያቀርባል፡፡የሪፖርቱን ግልባጭ ለተከራካሪ the report to the parties involved. Any one
ወገኖች ይሰጣል፡፡ ከተከራካሪ ወገኖች of the parties may submit the matter, other
አንዱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) than those indicated under Sub-Article (1)
(ሀ) ከተመለከተው በስተቀር ጉዳዩን (a) of this Article to a Labour Relations
ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ Board. However, where the dispute under
ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ሆኖም በዚሁ ንዑስ Sub-Article (1) (a) of this Article is related
አንቀጽ (፩)(ሀ) የተመለከተው ክርክር to those undertakings stipulated under
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፴፯(፪) Article 137(2) of this Proclamation, one of


የተዘረዘሩትን ድርጅቶች የሚመለከት the parties may submit the case to an
ከሆነ ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ ጉዳዩን Adhoc Labour Relations Board.
ለጊዜያዊ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ
ቦርድ ሊያቀርብ ይችላል፡፡

፩፻፵፬. ስለግልግል ዳኝነት እና ስለማስማማት 144. Conciliation and Arbitration


፩/ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፵፪ 1/ Notwithstanding the provisions of Article
የተመለከተው ቢኖርም የሥራ ክርክር 142 of this Proclamation, parties to a
ተካፋይ የሆኑ ወገኖች ጉዳያቸውን dispute may agree to submit their case to
ራሳቸው በመረጡት የግልግል ዳኛ ወይም arbitrators or conciliators, of their own
choice for settlement in accordance with the
አስማሚ ለመጨረስ ከተስማሙ አግባብ
appropriate law.
ባለው ሕግ መሠረት ማንኛውንም
ሦስተኛ ወገን ለመምረጥ አይከለከሉም፡፡

፪/ ተከራካሪ ወገኖች በዚህ አንቀጽ


ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ If the parties fail to reach an agreement on
በመረጡት አስማሚ አማካኝነት the case submitted to conciliation under sub-
article (1) of this Article or the party
ስምምነት ላይ ለመድረስ ካልቻሉ
aggrieved by the decision of the arbitration
ወይም በግልግል ዳኛው ውሣኔ ቅር
may take the case to the Board or to the
የተሰኘ ወገን ጉዳዩን እንደአግባብነቱ
appropriate Court, as the case may be.
ለቦርድ ወይም አግባብ ላለው ፍርድ
ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡

ምዕራፍ አራት
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ CHAPTER FOUR
፩፻፵፭. ስለቦርዱ መቋቋም THE LABOUR RELATIONS BOARD
145. Establishment of the Board
፩/ በእያንዳንዱ ክልል እንደአስፈላጊነቱ
አንድ ወይም ከአንድ በላይ ቋሚ የአሠሪና 1/ One or more Permanent Labour Relations
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ (ከዚህ በኋላ Board (hereinafter referred to as “Permanent
ቋሚ ቦርድ እየተባለ የሚጠራ) ሊቋቋም Board”) may be established in each
ይችላል፡፡ ሆኖም በፌደራል መንግስት Regional State, as may be necessary.
ሥር የሚተዳደሩ በአዲስ አበባ እና However, the ministry shall established
Permanent Labour Relations Board to
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ
entertain cases involving undertakings
የልማት ድርጅቶችን
owned by the Federal Government which
የወል የሥራ ክርክር የሚያዩና የሚወስኑ
are situated in Addis Ababa and Dire Dawa
ቋሚ ቦርዶች በሚኒስትሩ ይቋቋማሉ፡፡ city administration.
፪/ በእያንዳንዱ ክልል በዚህ አዋጅ አንቀጽ
፩፻፴፯ (፪) በተመለከቱት ድርጅቶች
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፩፻፵፫ (፩)(ሀ) ላይ 2/ Adhoc Labour Relations Board (hereinafter
የሚነሳ ጉዳይን ለማየትና ለመወሰን referred to as “ad hoc board”) may be
ሥልጣን ያለው ጊዜያዊ የአሠሪና established to hear and decide disputes that
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ may arise on matters specified in Article 143
(ከዚህ በኋላ ጊዜያዊ ቦርድ ተብሎ (1) (a) and in undertakings referred to in
Article 137(2) of this Proclamation.
የሚጠራ) ሊቋቋም ይችላል፡፡ ሆኖም
Similarly, the Ministry shall estabilished
Adhoc Board when ever necessary to
entertain cases involving undertakings
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

እንደአስፈላጊነቱ በአዲስ አበባ እና owned by the Federal Government situated


ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር የሚገኙና in Addis Ababa and Dire Dawa city
በፌደራል መንግስት ሥር የሚተዳደሩ administration.
ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያስተናግድና
የሚወስን ጊዜያዊ ቦርድ በሚኒስትሩ
ይቋቋማል።
፫/ የሚቋቋመው እያንዳንዱ ቋሚ ወይም 3/ Every Permanent or Ad hoc Board shall be
ጊዜያዊ ቦርድ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ established under the Ministry or
ባለው ባለስልጣን ሥር ይሆናል፡፡ Appropriate Authority.

፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) ድንጋጌ 4/ Notwithstanding to Sub-Article (3) of this
ቢኖርም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ Article as per sub article (1) and (2) of this
article Ad Hoc and permanent boards
(፩) እና (፪) የተመለከቱት በአዲስ አበባ
assigned to hear and decide disputes in
እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር ውስጥ
respect of matters involving undertakings
በፌደራል መንግስት ስር የሚተዳደሩ
owned by the Federal Government located
ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያዩና የሚወስኑ in Addis Ababa and Dire Dawa city
ቋሚ እና ጊዜያዊ ቦርዶች በሚኒስቴሩ administration shall be established and be
ስር ይደራጃሉ፡፡ accountable to the Ministry.
፩፻፵፮. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ አባሎች 146. Composition of Permanent or Ad Hoc Board
፩/ ቦርዱ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ 1/ A Permanent or Adhoc Board appointed by the
ባለው ባለስልጣን የሚሰየሙ አንድ Ministry or Appropariate Authority shall
ሰብሳቢ፤ ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ comprises of a chair person, two members who
ብቃትና ልምድ ያላቸው ሁለት have the knowledge and skill on labour matters,
four members out of which two represent trade
ባለሙያዎች፣ ከአሠሪ ማኅበራት
unions and two represent employers’
የሚወከሉ ሁለት አባላት፤ ከሠራተኞች associations, and two alternate members one
ማኅበራት የሚወከሉ ሁለት አባላት እና from each association.
ከአሠሪዎችና ከሠራተኞች ማኅበራት
የሚወከሉ አንድ አንድ ተተኪ አባላት
ይኖሩታል፡፡
፪/ የአሠሪ ተወካዮች የሚመረጡት የአሠሪን 2/ Employers Representatives shall be nominated
ድምፅ በብዛት ከሚወክል from the most representative of Employers’
የአሠሪዎች ማኅበር ሲሆን፣ የሠራተኞች Associations and workers representatives
ተወካዮች የሚመረጡት የሠራተኛን shall be appointed from the most
ድምፅ በብዛት ከሚወክል የሠራተኞች representative of Trade Unions.
ማኅበር ይሆናል፡፡

፫/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 3/ The Ministry or the Appropriate Authority


ባለስልጣን ለቦርዱ አንድ ፀሐፊ shall assign a secretary and such other
እንዲሁም ሥራውን በሚገባ ለማስፈጸም necessary staff to the Board.
የሚያስፈልጉትን ሌሎች ሠራተኞች
ይመድባል፡፡

፬/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባላት 4/ Members and alternate members of a board shall
በከፊል ጊዜ ያለ ደመወዝ ያገለግላሉ፡፡ serve on part time basis without remuneration;
provided, however, that the Ministry or the
ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
appropriate Authority shall fix standard fees for
ባለስልጣን በቦርድ ስብሰባ ለሚገኙበት attendances at meetings of the board.
ጊዜ አንድ ወጥ የሆነ አበል
ሊወስንላቸው ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፭/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባሎች 5/ Members and alternate members of the board
ለሦስት ዓመት የአገልግሎት ዘመን shall be appointed for a term of three years;
ይመረጣሉ፡፡ ሆኖም የመጀመሪያ ምርጫ provided, however, that in making the initial
አባላቱንና ተተኪ አባላቱን ፫ ቦታ appointments, the terms of one, two and three
በመከፋፈል ለአንድ፣ ለሁለትና ለሦስት years, respectively, shall be specified so that
ዓመት የአገልግሎት ዘመን ተለይተው in each subsequent year the terms of not more
ይመረጣሉ፡፡ ይህም በመሆኑ በሚቀጥለው than one-third of the members and alternate
በእያንዳንዱ ዓመት የአገልግሎት ዘመናቸው members then serving shall expire in anyone
የሚያበቃው አባላትና ተተኪ አባላት ቁጥር calendar year.
ከጠቅላላው አባላት አንድ ሦስተኛ
አይበልጥም፡፡

፮/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 6/ The Ministry or the Appropriate Authority


ባለስልጣን የተሰጠውን ሥራ ችላ ያለ shall dismiss a member in case of neglect of
ወይም በሥራ ላይ እያለ ሕገወጥ የሆነ duty or malpractice in office; and shall
ሥራ ሲሰራ የተገኘን ማንኛውንም arrange for the appointment of a substitute for
አባል እንዲሻርና ላልጨረሰው the remaining term.
የአገልግሎት ዘመን በእርሱ እግር ሌላ
እንዲተካ ለማድረግ ይችላል፡፡

፩፻፵፯. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ስብሰባ 147. Meeting Procedures of Permanent or Ad Hoc
ሥነሥርዓት Boards
፩/ ሰብሳቢው በሌለ ጊዜ ተጠባባቂ 1/ In the absence of the Chairperson another
ሰብሳቢ ሆኖ እንዲሠራ ሰብሳቢው member of the Board designated by him as
የመረጠው አንድ ሌላ የቦርድ አባል acting Chairperson, shall preside over the
የቦርዱ ሰብሳቢ ይሆናል፡፡በሰብሳቢው meetings of the Board. Where no such
የተመረጠ አባል ከሌለ በቦርዱ ውስጥ member is designated, the member of the
የበለጠ የአገልግሎት ቅድሚያ ያለው Board who is senior in terms of his service
አባል ሰብሳቢ ሆኖ ይሠራል፡፡ shall act as a Chairperson.

፪/ በማናቸውም የቦርዱ ስብሰባ አንድ 2/ In the absence of a member at any meeting of


አባል ያልተገኘ እንደሆነ ሰብሳቢው the Board, the Chairperson may designate an
በስብሰባው ባልተገኘ አባል እግር አንድ alternate member to replace the absentee at
such meeting. Alternate member so
ተተኪ አባል መተካት ይችላል፡፡
designated shall be deemed a member for the
ተተኪው አባል ለተተካበት ስብሰባ meeting for which he is designated.
እንደአባል ሆኖ ይቆጠራል፡፡

፫/ በማናቸውም ስብሰባ ከአባሎቹ መካከል 3/ Four members of the Board shall constitute a
አራቱ ከተገኙ ስብሰባው እንደተሟላ quorum at any meeting; provided, however,
ይቆጠራል፡፡ ሆኖም በስብሰባው አሠሪና that a minimum of one member representing
ሠራተኛን የሚወክል ቢያንስ አንድ the workers side and another member
አንድ አባል መገኘት አለባቸው፡፡ representing the employers’ side shall be
present.
፬/ የቦርዱ ውሣኔ የሚፀናው በስብሰባው 4/ Decision of the board shall be taken by a
በተገኙ አባሎች ወይም በአብዛኛው majority vote of the members present. In case
ድምፅ የተደገፈ እንደሆነ ነው፡፡ ሆኖም of a tie, the Chairperson shall have a casting
ድምጹ እኩል ለእኩል የተከፈለ vote.
እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን ወሳኝ
ድምፅ ይኖረዋል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፭/ በእያንዳንዱ የቦርዱ ውሣኔ ላይ 5/ Each decision of the Board shall be signed by


በስብሰባው ላይ የተገኙ አባሎች ሁሉ all members present.
እንዲፈርሙበት ያስፈልጋል፡፡

፮/ የማናቸውም ስብሰባ ቃለጉባኤ በቦርዱ 6/ Minutes of meetings after approval by the


ከፀደቀ በኋላ በቦርዱ ፀሐፊ ተመዝግቦ Board shall be certified by the secretary and
shall thereafter constitute the official record
የዚያው ስብሰባ ሕጋዊ ሠነድ ይሆናል፡፡
of the said meetings.
፩፻፵፰. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ሥልጣን 148. Powers of Permanent or Ad Hoc Board
፩/ ቋሚ ቦርዱ የሚከተለው ሥልጣን 1/ A Permanent Board shall have the following
ይኖረዋል:- powers:

ሀ)በአንቀጽ ፩፻፵፫ (፩)(ሀ) a) to entertain collective labour disputes


except those in sub-article (1) (a) of Article
ከተመለከተው በስተቀር ሌሎች የወል
143; conciliate the parties; issue orders and
ሥራ ክርክሮች የማየት፣
render decisions;
ተከራካሪዎችን የማስታረቅ፣ ትዕዛዝና
ውሣኔ የመስጠት፤ b) to entertain and decide cases submitted to it
by one of the disputing parties after the
ለ) በአንቀጽ ፩፻፵፫ (፩) (ሀ) ከተመለከተው
parties fail to reach an agreement in
በስተቀር በአንቀጽ ፩፻፵፫
accordance with sub- article(3) of Article
(፫) መሠረት ስምምነት
143 of this Proclamation except on matters
ባልተደረሰባቸው ጉዳዮች ከተከራካሪ
specified in sub-article (1) (a) Article 143
ወገኖች በአንዱ የሚቀርብ
of this Proclamation;
የወል ሥራ ክርክርን
c) to hear cases on prohibited actions referred
የማየት፤
to in Article 161 of this Proclamation;
ሐ) በአንቀጽ ፩፻፷፩ የተደነገጉትን
የተከለከሉ ድርጊቶች በሚመለከት d) to require any person or organization to
የሚቀርብ ክስ የማየት፤ submit information and documents
መ) ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ required by it for the carrying out of its
duties;
አስፈላጊ የሆኑ ሠነዶችንና
መረጃዎችን ከማናቸውም ጉዳዩ
ከሚመለከተው ሰው ወይም
ድርጅት የመጠየቅ፤ e) to require parties and witnesses to appear at
its hearings;
ሠ) ተከራካሪ ወገኖችና ምሥክሮች
እንዲቀርቡ ወይም የምስክርነት
ቃላቸውን እንዲሰጡ የማድረግ፤ f) to administer oaths or take affirmations
ረ) የመሀላ ስርዓቶችን ለማስፈጸም of persons appearing before it and
examine any such persons after such an
ወይም በቦርዱ ፊት የሚቀርቡን
oath or affirmation;
ሰዎች የማረጋገጫ ቃል የመቀበልና
የሰጡትን የመሐላ ወይም
የማረጋገጫ ቃል የመመርመር፤ g) to enter the premises of any working place
ሰ) በማናቸውም የሥራ ቦታ ወይም or undertaking during working hours in
ድርጅት በሥራ ጊዜ በመግባት order to obtain relevant information, hear
አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን witnesses or to require the submission of
የመሰብሰብና ምስክሮችን የመስማት documents or other articles for inspection
ወይም ሠነዶች እንዲቀርቡ from any person in the premises.
የማድረግ ወይም በድርጅቱ ውስጥ
በማናቸውም ሰው ይዞታ ስር የሚገኙ
ሌሎች ዕቃዎችን የመመልከት፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ ጊዜያዊ ቦርዱ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 2/ An Ad hoc Board shall have the power to
፩፻፵፫ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ላይ entertain labour disputes on matters specified
የሚነሱ የሥራ ክርክሮችን የማየት in sub-article l (a) of Article 143 of this
ተከራካሪዎችን የማስታረቅ ትዕዛዝ Proclamation, to conciliate the parties and to
ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ give orders and decisions.

፫/ አስቸኳይ ሁኔታ በሚፈጠርበት ጊዜ 3/ Except in cases of urgency the person in charge


ካልሆነ በስተቀር በዚህ አንቀጽ ንዑስ of the premises or the undertaking shall be
አንቀጽ (፩)(ሰ) መሠረት ወደ ሥራ given reasonable advance notice before any
entry in accordance with sub-article 1(g) of this
ቦታ ለመግባት በቅድሚያ ለድርጅቱ
Article.
ወይም ጉዳዩ ለሚመለከተው ሰው በቂ
ማስጠንቀቂያ መስጠት ያስፈልጋል፡፡

፬/ ቦርዱ የሚሰጣቸው ትዕዛዞችና ውሣኔዎች 4/ Orders and decisions handed down by a


እንደማናቸውም የፍትሐብሔር ፍርድ permanent or Ad hoc Board shall be considered
as any civil case decisions.
ቤት ትዕዛዞችና ውሣኔዎች ይቆጠራሉ፡፡
፩፻፵፱. ስለ ሥነ ሥርዓት ደንቦች 149. Rules of Procedure
ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ሥራውን A Permanent or an Ad hoc board may adopt its
የሚመራበት የሥነ ሥርዓትና የመረጃ own rules of evidence and procedure. In the absence
አቀራረብ ደንቦችን ያወጣል፡፡ ይህ of own procedure, the provisions of the Civil
Procedure Code shall apply.
በሌለበት ሁኔታ በፍትሐ ብሄር ሥነ
ሥርዓት ህግ መሠረት ይመራል፡፡
150. Hearings of cases
፩፻፶. ጉዳይ ስለመስማት
፩/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ 1/ Before disposing the case, a Permanent or An
ከመስጠቱ በፊት ተከራካሪ ወገኖችን adhoc Board shall summon the parties
ጠርቶ ክርክራቸውን እንዲያቀርቡና concerned and provide them the opportunity to
be heard. At least ten working days advance
እንዲሰሙ ዕድል ይሰጣቸዋል፡፡ ጉዳዩ
notice shall be given to the parties and the
ስለሚሰማበት ቀን፣ ሰዓትና ሥፍራ summons shall specify the date, time and place
ከአሥር የሥራ ቀናት ከማያንስ ጊዜ of the hearing.
አስቀድሞ ለተከራካሪ ወገኖች የጽሑፍ
ማስታወቂያ መስጠት አለበት፡፡
፪/ ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ ወይም ተገቢው 2/ If any of the parties or any other person
ጥሪ የተደረገለት ማናቸውም ሰው በተባለው properly summoned fails to appear at the
ቦታና ሰዓት ካልቀረበ ቦርዱ ጉዳዩን time and place, the Board may proceed with
the hearing. If the failure to appear was not
መስማቱን ሊቀጥል ይችላል፡፡ ሆኖም
attributable to the person concerned, the
ባለጉዳዩ ሊቀርብ ያልቻለው በራሱ ጥፋት Board shall grant that person another
አለመሆኑ ሲታወቅ ቦርዱ ዘንድ opportunity to appear before it.
እንዲቀርብ ሁለተኛ ዕድል መስጠት
አለበት፡፡

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ No appeal may be lodged solely against the
መሠረት ቦርዱ የሚሰጣቸው ውሣኔዎች Board’s ruling in accordance with sub-article
ላይ ብቻ ይግባኝ መጠየቅ አይቻልም፡፡ (2) of this Article.

፬/ ቦርዱ በቂ በሆነ ምክንያት ጉዳዩን 4/ All deliberations of the Board shall be public
በዝግ ችሎት እንዲታይ ካልወሰነ በስተቀር unless the Board, for good cause, decides
ቦርዱ ማናቸውንም ጉዳይ በግልጽ otherwise.
ያስችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፭/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ በማናቸውም 5/ A Permanent or an Ad hoc board shall not be


ፍርድ ቤቶች በሚሠራባቸው የሥነ bound by the rules of evidence and procedure
ሥርዓት እና የመረጃ አቀራረብ ደንቦች applicable to Courts of law and may apply
ሳይወሰን የተሻለ መስሎ የሚታየውን any method as it thinks fit.
ማናቸውም ዘዴ ሊጠቀም ይችላል፡፡

፮/ የሠራተኛ ማኅበራት፣ የአሠሪዎች 6/ Trade Unions, employers’ Associations and


other parties summoned to appear at a
ማኅበራትና ሌሎች እንዲቀርቡ ጥሪ
hearing may be represented by their duly
የተደረገላቸው ወገኖች በማኅበር authorized representatives or legal counsel.
መሪዎቻቸው ወይም በሕግ ጠበቆቻቸው The Board may limit the number of such
አማካኝነት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ ቦርዱ representatives who may actively participate
በአንዱ ወገን በኩል ቀርበው በዋና in a hearing on behalf of any party.
ተካፋይነት የሚከራከሩትን ወኪሎች
ቁጥር ለመወሰን ይችላል፡፡

፩፻፶፩. ጉዳዩ የሚታይበት ሁኔታ 151. Consideration of Matters


፩/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የቀረበለትን 1/ The permanent or the Ad Hoc Board shall
የሥራ ክርክር በስምምነት ለመጨረስ exert all possible effort to settle the disputes
የተቻለውን ሁሉ ማድረግ አለበት፡፡ before it amicably, and to this end it shall
ለዚሁም ዓላማ አስፈላጊ መስሎ employ and make use of all conciliatory
የታየውን ማናቸውም የማስማሚያ ዘዴ means as it deems appropriate.
ሊጠቀም ይችላል፡፡

፪/ አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ቦርዱ 2/ The Board may, in appropriate


ጉዳዩ በቀጥታ በሚመለከታቸው circumstances, consider not only the
ወገኖች ጥቅም ብቻ ሳይወሰን interests of the parties before it but also the
ተከራካሪዎቹ የሚገኙበትን ሕብረተሰብ interest of the community of which they
ጥቅም ግንዛቤ ውስጥ ለማስገባትና belong and may in such circumstances call
up on the Government to intervene as an
ለዚህም እንዲረዳ መንግሥት
impartial advisor.
ገለልተኛ አማካሪ ሆኖ ጣልቃ
እንዲገባ ለማድረግ ይችላል፡፡

፫/ ቋሚ ወይም የጊዜያዊ ቦርዱ 3/ In arriving at decision, the Permanent or Ad


ማንኛውንም ውሣኔ በሚሰጥበት ጊዜ Hoc Board shall take into account the main
ሌሎች ፍርድ ቤቶች የሚመሩበትን merit of the case, and need not follow
የሕግ መሠረታዊ ደንቦችን በቀጥታ strictly the principles of substantive law
ሳይከተል የቀረበለት ክርክር በተለይ followed by Civil Courts.
የተመሠረተበትን ዋና ጉዳይ ብቻ
አይቶ ሊወስን ይችላል፡፡

፩፻፶፪. ስለ ውሣኔ አሰጣጥ 152. Decisions


፩/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ጉዳዩ በቀረበለት 1/ A Permanent or An ad hoc Board shall give
በ፴ ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡ render a decision within 30 days from the
date when the claim is filed.
፪/ የቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔዎች
2/ Decisions of a Permanent or an Ad hoc Board
ሁሉ በጽሑፍ ሆነው በተስማሙት shall be made in writing and signed by the
አባሎች ይፈረማሉ፡፡ እንዲሁም የተለዩ Board members who concur therein.
አስተያየቶችም ካሉ በጽሑፍ ሆነው Dissenting opinions, if any, shall also be
የተለየውን አስተያየት በሰጠው አካል made in writing and signed by the dissenting
ይፈረማሉ፡፡ member.
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፸፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፫/ ማናቸውም የቦርድ ውሣኔ በሚሰጥበት 3/ In every decision of a Board the decision shall
ጊዜ የፍርዱ ሀተታ የሚከተሉትን contain the following:
ጉዳዩች መያዝ አለበት:-
ሀ) ለውሣኔ የቀረበለትን ጭብጥ ወይም a) The issue or dispute identified for decision;
ክርክር፤
ለ) ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜ ቦርዱ b) The relevant testimony and evidence
የቀረቡለትን አግባብነት ያላቸውን recorded together with their sources in the
መረጃዎችና የሰማቸውን የምስክሮች course of the proceedings;
ቃል ፍሬ ነገርና የተገኙበትን ምንጭ፤

ሐ) ቦርዱ አንድ ሃሣብ ላይ እንዲደርስ c) The findings of the B oard and the
ያበቁትን ፍሬ ነገሮችንና evaluation of the evidence which led the
ያመዛዘናቸውን ጉዳዮች፤ Board to make such findings;

መ) ለእያንዳንዱ ጭብጥ ወይም ክርክር d) The disposition of each issue or dispute;


የሰጠውን ውሳኔ፤
e) The action to be taken on the basis of such
ሠ) በሰጠውም ውሣኔ መሠረት ሊወሰዱ
decision.
የሚገባቸውን እርምጃዎች፡፡

፬/ የቦርዱ ውሣኔ ግልባጭ ውሳኔው በተሰጠ 4/ A copy of the decision of the Board shall be
በ፭ ቀናት ውስጥ ለተከራካሪ ወገኖች served to the parties concerned within five
መሰጠት አለበት፡፡ days from the date of the decision.

፩፻፶፫. ስለውሣኔዎች ተፈፃሚነት 153. Effects of Decisions


፩/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፶፭ ድንጋጌ 1) Without prejudice to Article 155 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ የእያንዳንዱ ቋሚ Proclamation, any decision of a Permanent or
ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ውሣኔ በይግባኝ an Ad hoc Board shall have an immediate
ሰሚ አካል ካልታገደ በስተቀር effect.
ወዲያውኑ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
፪/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የሚሰጣቸው 2) Where the decision of a Permanent or an Ad
ውሣኔዎች የሥራ ሁኔታዎችን የሚመለከቱ hoc Board relates to working conditions, it
ሲሆኑ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አሠሪና shall be considered as the terms of the
ሠራተኛ መካከል እንደ ሥራ ውል contract of employment between the
የሚቆጠሩ ሲሆን በዚሁ መሠረት ሥራ ላይ employer and the worker, to whom it applies,
ሊውሉ የሚገባቸው የሥራ ቅጥሩ ደንብና and the contract shall be adjusted
ሁኔታዎችና የስራ ውሉ በውሣኔው መሠረት accordingly.
መስተካከል ይኖርባቸዋል፡፡
፩፻፶፬. በፍሬ ነገር ላይ ቦርድ ስለሚሰጣቸው ውሣኔዎች

ቦርዱ በክርክር ሂደት ያረጋገጣቸው 154. Finality of Board’s Findings of Fact


ፍሬ ነገሮች ሁሉ የመጨረሻና ክርክር All findings of facts made by a Board shall
የማይነሳባቸው ይሆናሉ፡፡ be final and conclusive.
፩፻፶፭. ስለ ይግባኝ
፩/ በማናቸውም የሥራ ክርክር የቋሚ ወይም 155. Appeal
ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ በሕግ አተረጓጐም 1/ In any labour dispute an appeal may be taken
ስህተት ምክንያት ውሣኔው ተዛብቷል to the High Court by an aggrieved party on
በሚል ቅር የተሰኘ ወገን ለከፍተኛ ፍርድ questions of law, within 30 days after the
ቤት የሥራ ክርክር decision has been served to the parties.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ችሎት ይግባኝ ሊጠይቅ ይችላል፡፡


ይግባኙም የሚጠየቀው የቦርዱ ውሣኔ
ለተከራካሪ ወገኖች ከተሰጠ ጊዜ ጀምሮ
በ፴ ቀናት ውስጥ መሆን አለበት፡፡

፪/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቦርዱን ውሣኔ 2/ The High Court shall have the power to
መርምሮ የማጽናት፤ የመሻር ወይም affirm, reverse or modify the decision of the
የማሻሻል ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ Board.

፫/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን ይግባኝ 3/ The High Court shall render its decision
ጉዳዩ በቀረበ በ፴ ቀናት ውስጥ ውሣኔ within 30 days from the date on which the
መስጠት አለበት፡፡ appeal is submitted to it.

፩፻፶፮. በቋሚ ወይም በጊዜያዊ ቦርዱ ላይ 156. Offences against Permanent or Ad Hoc Board
ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች
፩/ቦርዱማናቸውንም ጉዳይ በሚመረምርበት፣ 1/ Whosever in the course of a board inquiry,
በሚሰማበት ወይም በሚያካሂድበት ጊዜ proceeding or hearing in any manner
በማናቸውም አኳኋን ሥራውን disturbs deliberations shall be punishable
እንዳያከናውን በማሰናከል ሁከት የፈጠረ with simple imprisonment not exceeding six
ማናቸውም ሰው እስከ ፮ ወር ሊደርስ months or with fine not exceeding Birr
በሚችል እሥራት ወይም እስከ ብር ፩ሺ 1000.
ሊደርስ በሚችል የገንዘብ መቀጫ
ይቀጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩)
የተመለከተው ድርጊት የተፈጸመው 2/ Where the offence described in sub-article
በግልጽ ካልሆነ ወይም ከችሎት ውጭ (1) of this Article is not committed openly
የሆነ እንደሆነ አድራጎቱ ከባድ or out of court session, the punishment,
የወንጀል ጠባይ የማያሳይ ከሆነ እስከ except in more serious cases, shall be a fine
ብር ፭፻ ሊደርስ በሚችል የገንዘብ not exceeding Birr 500.
መቀጫ ያስቀጣል፡፡
፫/ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ፬፵፱
የተጠቀሰውን ለማሟላት ቦርዱ 3/ Proceedings of the Board shall be considered
የሚያካሂደው የጉዳይ መስማት ተግባር quasi-judicial proceedings and the Board a
የፍርድ ቤት ነክነት ያለው ቦርዱም competent judicial tribunal for the purpose of
የፍርድ ቤት ሥልጣን እንዳለው Article 449 of the Criminal Code, and
ተቆጥሮ በቦርዱ ላይ ወንጀል የፈጸመ violations thereof shall be punishable as
provided there under.
ማናቸውም ሰው በተጠቀሰው አንቀጽ
የተመለከተው ቅጣት ይወሰንበታል፡፡

፬/ ቦርዱ በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩትን


ወንጀሎች በፈጸመ በማንኛውም ሰው 4/ The Board may punish any person who committed
ላይ ቅጣት ሊወስን ይችላል፡፡ any offence described in this Article.

፩፻፶፯. ዓመታዊ ሪፖርት


ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የሥራ 157. Annual Report
ክንውኑን የሚያሳይ ዓመታዊ ሪፖርት A P ermanent or an A dhoc board shall have the
ለሚኒስትሩ ወይም አግባብ ላለው responsibility to submit to the Minister or
ባለስልጣን የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ competent authority annual report of its
activities.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ምዕራፍ አምስት CHAPTER FIVE


ስለሥራ ማቆምና ስለሥራ መዝጋት STRIKE AND LOCK-OUT
፩፻፶፰. ጠቅላላ 158. General
፩/ ሠራተኞች በዚህ አዋጅ በተመለከተው 1/ Workers shall have the right to strike to
መሠረት ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ protect their interests in the manner
የሥራ ማቆም እርምጃ የመውሰድ prescribed in this Proclamation.
መብት አላቸው፡፡
፪/ አሠሪዎች በዚህ አዋጅ በተመለከተው 2/ Employers shall have the right to lock-out in the
መሠረት የሥራ መዝጋት እርምጃ manner prescribed in this Proclamation.
የመውሰድ መብት አላቸው፡፡

፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና 3/ The provisions of sub-articles (1) and (2) of
(፪) ድንጋጌዎች በዚህ አዋጅ this Article shall not apply to workers and
አንቀጽ employers of undertakings referred to in
፩፻፴፯ (፪) ለተመለከቱት ድርጅቶች Article 137(2) of this Proclamation.
ሠራተኞችና አሠሪዎች ተፈፃሚ
አይሆኑም፡፡ 159. Conditions to be Fulfi1led
፩፻፶፱. መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በከፊልም Prior to initiating a strike or lock-out partially
ሆነ በሙሉ የሥራ ማቆም ወይም or wholly the following steps shall be taken:
የሥራ መዝጋት እርምጃ ከመወሰዱ በፊት:- 1/ The party initiating a strike or lock-out shall
፩/ ለሥራ ማቆም ወይም ለሥራ መዝጋት give advance notice to the other party
ምክንያት የሆኑትን ሁኔታዎች በመግለጽ indicating its reasons for taking the said
በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለሌላኛው ወገን action.
መስጠት አለበት፡፡ 2/ Both parties shall make every effort to solve
፪/ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ያለውን and settle their labour dispute in a mutually
የሥራ ክርክር በስምምነት ለመጨረስ amicably manner.
ሁለቱም ወገኖች ጥረት ማደረግ
አለባቸው፡፡ 3/ The strike to be taken by the workers shall
፫/ በሠራተኞች የሚወሰድ የሥራ ማቆም have to be supported by simple majority of
እርምጃ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው the workers concerned in a meeting in which
የሠራተኛው ማኅበር አባላት ቢያንስ at least two-third of the members of the
ሁለት ሦስኛው በተገኙበት በአብላጫ trade union were present.
ድምፅ የተደገፈ መሆኑ መረጋገጥ
አለበት፡፡ 4/ Measures shall be taken to ensure the
፬/ የድርጅቱ የደኅንነት መመሪያዎችና observance, by employers and workers, of
የአደጋ መከላከያ ዘዴዎች በአሠሪውና safety regulations and accident prevention
procedures in the undertaking.
በሠራተኛው እንዲጠበቁ እርምጃዎችን
መውሰድ ያስፈልጋል፡፡
160. Procedure for Notice
፩፻፷. የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ ሥርዓት 1/ The notice under Article 159(1) of this
፩/ በአንቀጽ ፩፻፶፱ (፩) መሠረት እርምጃ Proclamation shall be given by the party
የሚወስደው ወገን ማስጠንቀቂያ የሚሰጠው initiating a strike or lock-out to the other
ጉዳዩ ለሚመለከተው ሌላው ወገን እንደነገሩ party, and to the Ministry or the appropriate
ሁኔታ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው Authority.
ባለስልጣን አካል ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰው 2/ The notice specified in sub-article (1) of this
ማስጠንቀቂያ እርምጃ ከመወሰዱ ከ፲ Article shall be served 10 days in advance of
ቀን በፊት ይሰጣል፡፡ taking action.
፩፻፷፩. የተከለከሉ ድርጊቶች 161. Prohibited Acts
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፷ (፩) 1/ Without prejudice to the provision of of
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ Article 160 (1) of this Proclamation, a strike
ክርክር ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ or lock-out shall be unlawful if initiated
ቦርድ ወይም ለፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ after a dispute has been referred to a Board
ቦርዱ ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ሳይሰጥበት or to a Court and 30 days have not elapsed
፴ ቀን ከማለፉ በፊት ወይም ፍርድ ቤቱ before any order or decision is given by the
ውሣኔ ሳይሰጥበት በሕግ የተወሰነው B oard or the prescribed period has elapsed
የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት የተደረገ before the Court has given decision.
ሥራ ማቆም ወይም ሥራ መዝጋት
ሕገወጥ ነው፡፡

፪/ ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤቱ የሥራ ክርክርን 2/ It shall be unlawful to resist or unduly delay
ጉዳይ በሙሉ ወይም በከፊል ለመጨረስ the execution of an order or a decision of a
ያሳለፈውን ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ Board or Court disposing, in whole or in
በእምቢተኝነት አለመቀበል፣ ወይም ከዚህ part, a labour dispute or to take or continue
ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር to strike or to lock-out in protest to such
አኳኋን የሥራ ማቆም ወይም የሥራ order or decision of the board or court;
መዝጋት እርምጃ መውሰድ ወይም provided, however, that the strike or lock-
መቀጠል ወይም አላግባብ የቦርዱን out shall not be unlawful if initiated in order
ወይም የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ ወይም to ensure compliance with such order or
ውሣኔ ሳይፈጽሙ ማዘግየት ሕገወጥ decision.
ተግባር ነው፡፡ ሆኖም የተወሰደው እርምጃ
ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤት ካሳለፈው
ትእዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር
ሁኔታ ሳይሆን የተፈረደበት ወገን ትዕዛዙን
ወይም ውሣኔውን በሥራ ላይ እንዲያውል
ለማስገደድ ከሆነ አድራጎቱ ሕገወጥ
ወይም የተከለከለ አይሆንም፡፡

፫/ የሥራ መዝጋቱን ወይም የሥራ ማቆሙን 3/ It is prohibited to conduct strike or lock-out


እርምጃ ከአመፅ፣ ከግዙፋዊ ኃይልና ዛቻ accompanied by violence, threats of
ወይም በግልጽና በድብቅ ሕገወጥ ከሆነ physical force or with any act which is
አድራጎት ጋር መፈጸም የተከለከለ ነው፡፡ illegal.
ምዕራፍ ስድስት CHAPTER SIX
ስለክፍያ FEES
፩፻፷፪. ከክፍያ ነፃ ስለመሆን 162. Exemption from Fees
፩/ በአንቀጽ ፩፻፵፪ እና ፩፻፵፰ መሠረት 1/ No service fees shall be levied in respect of
በማንኛውም ሠራተኛ ወይም cases submitted to conciliation and to a
የሠራተኞች ማኅበር ወይም አሠሪ Labour Relations Board by any worker or
ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ለአስማሚና Trade Union, employer or Employers’
associations in accordance with Articles 142
ለአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ
and 148 of this Proclamation.
የሚቀርቡ የሥራ ክርክሮችን ከክፍያ
ነፃ ናቸው፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ ማንኛውም ሠራተኛ ወይም 2/ No court fees shall be levied in respect of


የሠራተኞች ማኀበር ለፍርድ ቤት labour cases submitted to courts by any
የሚያቀርበው የሥራ ክርክር ጉዳይ worker or trade union.
ከዳኝነት ክፍያ ነፃ ነው፡፡

ክፍል አሥር PART TEN


የይርጋ ጊዜና የዕዳ ጥያቄ ቅድሚያ ምዕራፍ PERIOD OF LIMITATION AND PRIORITY
OF CLAIMS
አንድ
CHAPTER ONE
የመብት ጥያቄ ስለሚቀርብበት የጊዜ ገደብ
PERIOD OF LIMITATION
፩፻፷፫. የይርጋ ጊዜ
163. Period of Limitation
፩/ በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ 1/ Unless a specific time limit is provided in
ማንኛውም ክስ የጊዜ ገደቡ በዚህ አዋጅ this Proclamation or other relevant laws, an
ወይም አግባብ ባለው ሌላ ሕግ በሌላ action arising from an employment
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር የመብቱን relationship shall be barred after one year
ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ from the date on which the right becomes
እስከ ፩ ዓመት ድረስ ካልቀረበ በይርጋ exercisable.
ይታገዳል፡፡

፪/ ሠራተኛው የሥራ ውሉ ከሕግ ውጭ 2/ Any claim by a worker to be reinstated shall


ተቋርጦብኛል በማለት ወደ ሥራው be barred after three months from the date of
ለመመለስ የሚያቀርበው ክስ ውሉ termination of the contract of employment.
በተቋረጠ በ፫ ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ
በይርጋ ይታገዳል፡፡

፫/ ሠራተኛው የሚያቀርበው የደመወዝ፣ 3/ Claim by a worker for payment of wage,


የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች over time or any other payment shall be
ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ barred after six months from the date it
እስከ ፮ ወር ባለው ጊዜ ውስጥ becomes due.
ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
፬/ የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት 4/ Any claim by a worker or employer for
በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው any payment arising from termination of
employment contract shall be barred unless an
የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ
action is brought within six months from the
የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ፮ ወር ጊዜ ውስጥ date of termination of the contract of
ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ employment.
፭/ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ባልተሸፈነ 5/ The relevant law shall be applicable to the
የይርጋ ጉዳይ ላይ አግባብ ያለው ሕግ period of limitation which is not covered
ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ under this Proclamation.
፩፻፷፬. የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር 164. Calculation of Period of Limitation
፩/ በዚህ አዋጅ በተለየ አኳኋን ካልተገለጸ 1/ Unless otherwise specifically provided for in
በስተቀር የይርጋ ጊዜ መቆጠር this Proclamation, the period of limitation
የሚጀምረው በመብቱ ለመጠቀም shall begin to run from the date following
ከሚቻልበት ቀን ቀጥሎ ካለው ቀን ጀምሮ the date when the right may be exercised.
ነው፡፡

፪/ የይርጋ ጊዜው የመጨረሻው ቀን በሥራ 2/ Whenever the last date of a period of


ቀን ላይ ያልዋለ እንደሆነ በሚቀጥለው limitation falls on a non- working, it shall
የሥራ ቀን ይሆናል፡፡ expire on the following working day.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፷፭. የይርጋ ጊዜ መቋረጥ 165. Interruption of a Period of Limitation

የይርጋ ጊዜ በሚከተሉት ሁኔታዎች A Period of limitation shall be interrupted by:


ይቋረጣል:-
1/ Any action taken before an authority
፩/ የሥራ ክርክርን ለሚወስን ባለሥልጣን ክስ
responsible for the determination of labour
ቀርቦ የመጨረሻ ውሣኔ እስከሚሰጥበት
disputes until a final decision is given;
ቀን ድረስ፤
፪/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅን 2/ Any action taken before the competent
በሥራ ላይ ለማዋልና ለማስፈጸም authority responsible for the enforcement
and implementation of this Proclamation
ኃላፊነት ለተሰጠው ባለሥልጣን አቤቱታ
until a final decision is given in writing;
ቀርቦ የመጨረሻ ውሣኔ በጽሑፍ
እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፤

፫/ በይርጋ ጊዜ ተጠያቂ የሆነው ወገን 3/ The written admission of the other party as to
የሌላውን መብት በጽሑፍ ሲያውቅለት the validity of claim’; provided, however,
ወይም በከፊል ሲፈጽምለት፤ ሆኖም that a period of limitation interrupted on such
በዚህ ምክንያት የይርጋ ጊዜው ground may not be interrupted for more than
three times in the aggregate.
የተቋረጠ የመብት ጥያቄ በአጠቃላይ
ከ፫ ጊዜ በላይ ሊቋረጥ አይችልም፡፡
፩፻፷፮. የይርጋ መብትን ስለመተው
166. Waiver of Limitation
ማንኛውም ወገን የይርጋው ጊዜ ካለፈ Any party may waive his right to raise a period
በኋላ የይርጋ ጊዜን እንደመቃወሚያ of limitation as a defense; provided, however,
አድርጎ ለማንሳት ያለውን መብት ሊተው that a waiver of such right made before the date
ይችላል፡፡ ሆኖም የይርጋው ጊዜ ከማለቁ of expiry of the period of limitation shall have
በፊት የሚደረግ የይርጋ መብት መተው no effect.
ውጤት አይኖረውም፡፡
፩፻፷፯. ኃላፊነት የተሰጠው አካል ስላለው ሥልጣን 167. Discretion of the Competent Authority

፩/ የሥራ ክርክርን የሚወስነው ባለሥልጣን 1/ The organ responsible for the determination
ክሱ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት of labour disputes may accept an action after
the expiry of a period of limitation if it
መዘግየቱን ካረጋገጠ በይርጋ
ascertains that the delay is due to force
የታገደውን ክስ መቀበል ይችላል፡፡ ሆኖም
majeure; provided, however, that such
ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት በተወገደ
ground shall not be acceptable unless the
በ፲ ቀን ውስጥ ክሱ ካልቀረበ ተቀባይነት action is brought within ten days from the
አይኖረውም፡፡ date the force majeure ceases to exist.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Without affecting the generality of the
የተመለከተው ጠቅላላ ድንጋጌ እንደተጠበቀ provisions of sub-article (1) of this Article,
ሆኖ የሚከተሉት በይርጋ የታገደውን ክስ the following shall be considered as
ለመቀበል በቂ ምክንያት ይሆናሉ:- force majeure for disregarding a period of
limitation:
ሀ) የሠራተኛው መታመም፤
a) Illness of the worker;
ለ) የሠራተኛው በትዕዛዝ ከመደበኛ
የመኖሪያ ሥፍራው ውጭ መዛወር፤ b)Transfer of the worker to a place out of
his residence in fulfillment of job tasks;
ሐ) የሠራተኛው በብሔራዊ ጥሪ ላይ
መገኘት፡፡ c) Call of the worker for national service.
\\
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ምዕራፍ ሁለት የዕዳ CHAPTER TWO


ክፍያ ቅድሚያ
PRIORITY OF CLAIMS
፩፻፷፰. በቅድሚያ የመክፈል መብት
168. Priority over other Debts
በቅጥር ላይ ከተመሠረተ ግንኙነት Any claim by a worker emanating from
የሚመነጭ ማንኛውም የሠራተኛ የክፍያ employment relations shall have priority over
ጥያቄ ከማናቸውም የክፍያ ወይም የዕዳ other payments or debts.
ጥያቄ ቅድሚያ ይኖረዋል፡፡
፩፻፷፱. የዕዳ አከፋፈል ሥነ-ሥርዓት 169. Procedure of Payment of Claims
፩/ ማንኛውም ድርጅት በሚፈርስበት ጊዜ 1/ In the event that the under taking is
ፍርድ አስፈጻሚዎች ወይም ፍርድ liquidated, execution officers or other
እንዲያስፈጽሙ በሕግ ወይም በፍርድ ቤት persons authorized by law or the Court to
ሥልጣን የተሰጣቸው አካሎች በአንቀጽ execute such liquidations hall have the duty
፩፻፷፰ የተመለከቱትን የዕዳ ጥያቄዎች to pay the claims referred to in Article 168
አግባብ ባለው ባለሥልጣን ውሣኔ of this Proclamation with in thirty days
ከተሰጣቸው ቀን ጀምሮ በ፴ ቀን ውስጥ following the decision of the competent
እንዲከፈሉ የማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡
authority.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the claims are not satisfied within the time
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ limit set forth in sub-article (1) of this Article due
በገንዘብ ማጣት ምክንያት ዕዳዎቹ to lack of asset, they shall be paid as soon as the
necessary resource are available.
ሊከፈሉ ያልቻሉ እንደሆነ ገንዘብ
እንደተገኘ ወዲያውኑ ይከፈላሉ፡፡
፩፻፸. በራሳቸው ቤት የሚሰሩ ሠራተኞች ያመረቷቸውን 170. Lien of Home Workers
ዕቃዎች በዕዳ ለመያዝ ስላላቸው መብት
በራሳቸው ቤት የሚሠሩ ሠራተኞች ድርጅቱ
በሚፈርስበት ወይም በሚዘጋበት ጊዜ ከአሠሪው Where an under taking is liquidated or ceases to
ከሚፈልጉት ዕዳ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ በእጃቸው operate, home workers may exercise alien on
የሚገኙ ያመረቷቸውን ዕቃዎች በዕዳ ሊይዙ goods in their possession that they have
ይችላሉ፡፡ ይህ እርምጃ በአንቀጽ ፩፻፷፰ produced for the under taking and such lien
የተመለከተውን መብት ለማስጠበቅ እንደተደረገ shall be of equal value with their claims. Such
ሆኖ ይቆጠራል፡፡ measure shall be deemed an action taken to
enforce the right provided for in Article168 of
ክፍል አሥራ አንድ this Proclamation.
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አፈጻጸም ምዕራፍ PART ELEVEN
አንድ Enforcement of Labour law
የአሠሪና ሠራተኛ አስተዳደር CHAPTER ONE
፩፻፸፩. የሚኒስትሩ ሥልጣን Labour Administration
፩/ ሚኒስትሩ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም ሲባል 171. Powers of the Ministry
ከዚህ በታች በተዘረዘሩት እና በሌሎች 1/ The Ministry may issue directives necessary
አሠሪና ሠራተኛን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ for the implementation of this Proclamation,
አስፈላጊውን መመሪያ ሊያወጣ ይችላል:- in particular, with respect to:
ሀ) ስለሙያ ደኅንነት፣ ጤንነትና የሥራ
አካባቢ ጥበቃ፤ a) Occupational safety, health and
theprotection of working environment;
ለ) ስለሥራ ሁኔታ ደረጃዎች፤
b) Standards for working conditions;
ሐ) የሥራ አደጋዎችን ለይቶ ስለመመደብ፤
c) Determination of hazardous jobs;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

መ) ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር d) In consultation with the concerned organs, the


በመመካከር ስለሴት ሠራተኞች type of works which are particularly
በተለይም ከባድ ወይም ለጤናቸው ጎጂ hazardous or dangerous to the health and to the
reproductive systems of women workers;
ስለሆኑ ወይም የመውለድ ሁኔታን
ስለሚያውኩ ሥራዎች፤
ሠ) የሥራ ፈቃድ ስለሚያስፈልጋቸው e) Types of works which require work
የውጭ አገር ዜጎች እና በአጠቃላይ permits for foreigners and, in general, the
የሥራ ፈቃድ ስለሚሰጥበት ሁኔታ፤ manner of giving work permits;
conditions on which private employment
agencies are to operate locally;
ረ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር f) In consultation with other relevant organs,
በመመካከር በቤት ስለሚሠራ ውል determine conditions of homework
እንዲሁም የሙያ መልመጃ contracts, and the types of occupations in
ስለሚሰጥባቸው ሙያዎችና ሥራዎች which apprenticeship need to be offered
እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች፤ and other issues related thereto;

ሰ) ስለሥራ ፈላጊዎችና ስለክፍት ሥራ g) Procedures for registration of vacancies


ቦታዎች አመዘጋገብ ሥነ ሥርዓት፤ and job-seekers;

ሸ) የሠራተኞች ቅነሳ ስለሚፈጸምበት h) Procedure for the reduction of work force;


ሥነ ሥርዓት፤
ቀ) በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች የሚሰጡ i) Determine undertakings required to
ክፍያዎችን ለመሸፈን ኢንሹራንስ arrange insurance coverage for the
መግባት ያለባቸውን ድርጅቶች payment of employment injury benefits;
ስለመወሰን፤
በ) ቋሚ የሆነ የአማካሪ ቦርድ j) Procedures on the establishment of
ስለሚቋቋምበት እና ተግባሩና Permanent Advisory Board and the duties
ኃላፊነቱ ስለሚወሰንበት ሁኔታ፤ and responsibilities thereto;
ተ) የግል ሥራና ሠራተኞች አገናኝ k) Conditions for Private Employment Agency
ኤጀንሲ በሀገር ውስጥ የስራ ሥምሪት to participate in local Employment service;
አገልግሎት ስለሚሳተፍበት ሁኔታ፤

ቸ) የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር l) Procedures on the requirements for the


አገልግሎትአቅራቢዎች የብቃት certification of private labour inspection
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለማግኘት service providers;
ሊያሟሉ ስለሚገባቸው መስፈርቶች፤
ኀ) የሙያ ደህንነትና ጤንነት ኮሚቴ m) Procedures on the establishment of
ስለሚቋቋምበት ሁኔታ፡፡ Occupational Safety and Health
Committee in undertakings;
፪/ ሚኒቴትሩ የተቀናጀ የአሠሪና ሠራተኛ 2) The Ministry shall put in place an integrated
ጉዳይ አስተዳደር ሥርዓት በማቋቋም labour administration system to initiate
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችንና labour laws and policies, to coordinate,
ፖሊሲዎችን ለማዘጋጀት፣ ለማስተባበር፣ follow up and enforce their implementation,
ለመከታተልና ለማስፈጸም የሥራ ሥምሪት and to enhance employment service and a
አገልግሎት፣ የሥራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ labour inspection service and establish a
አገልግሎት እና የመንግሥት፣ የአሠሪዎች Permanent Advisory Board which consists of
ማኅበራትና የሠራተኞች ማኅበራት members representing Government,
ተወካዮች ያካተተ ቋሚ የሆነ አማካሪ Employers’ Associations and Trade Unions
ቦርድ ያቋቁማል፡፡ to advice the same.
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፹፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፫) አግባብ ያለው ባለስልጣን የአሠሪና 3) The appropriate Authority shall establish a


ሠራተኛ ግንኙነትን፣ የሥራ ሥምሪት Permanent Advisory Board consisting of
አገልግሎትና የሥራ ሁኔታዎች members representing government,
መቆጣጠሪያ አገልግሎት አፈፃፀም Employers’ associations and Trade Unions
እያጠና ምክር የሚሰጠው የመንግሥት፣ that will advise it after studying and
የአሠሪዎች ማኅበራትና የሠራተኛ examining the implementation of labour
ማኅበራት ተወካዮች ያካተተ ቋሚ የሆነ laws and policies and the administration of
አማካሪ ቦርድ ያቋቁማል። employment services and labour inspection
services.
ዘርፍ አንድ
የሥራ ሥምሪት አገልግሎት SECTION ONE
EMPLOYMENT SERVICE
፩፻፸፪. ስለሥራ ስምሪት አገልግሎት 172. General
የሥራ ሥምሪት አገልግሎት Employment services shall include the
የሚከተሉትን ይጨምራል:- following:

፩/ ማናቸውም የመሥራት ችሎታና 1/ Assisting persons who are capable and willing to
ፍላጎት ያለው ግለሰብ የሥራ ዕድል work to obtain employment;
እንዲያገኝ መርዳት፤
፪/ ቀጣሪዎች ለሥራቸው ተስማሚ 2/ Assisting employers in the recruitment of suitable
ሠራተኛ እንዲያገኙ ማገዝ፤ workers for their job positions;

፫/ የውጭ አገር ዜጎች በኢትዮጵያ 3/ Determining the manner in which foreign


ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩበትን ሁኔታ national are to be employed in Ethiopia;
የመወሰን፤
፬/ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶችና 4/ Cooperating with the concerned offices and
ድርጅቶች ጋር በመተባበር የሥልጠና organizations, in the preparation of training
ኘሮግራሞች እንዲቀየሱ የማገዝ፤ programmers’;

፭/ በሥራ ላይ ስለተሰማራውና በሥራ 5/ Conducting studies pertaining to the labour


አጥነት ስለሚገኘው የሰው ኃይል market;
ጥናት የማድረግ፤
፮/ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር 6/ In collaboration with the concerned offices,
በመተባበር በሀገር ደረጃ የሙያ ስልጠና conducting studies relating to the manner of
ስለሚሻሻልበት ሁኔታ ጥናት የማድረግና improving vocational training at the country level
ለተጠቃሚዎች የማሰራጨት፤ በአጠቃላይ and disseminating same to beneficiaries and
የሥራ ሥምሪት ፖሊሲን በትክክል implementing the employment policy properly.
በሥራ ላይ የማዋል፡፡

፩፻፸፫. ሥራና ሠራተኛን ስለማገናኘት 173. Employment Exchange

ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት የሚከተሉትን Employment exchange shall include the


ይጨምራል:- following:

፩/ ሥራ ፈላጊዎችንና ከአሠሪዎች 1/ Registration of job-seekers and vacancies; and


የሚገለጹ ክፍት የሥራ ቦታዎችን
የመመዝገብ፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪/ በአሠሪዎች በተገለጹ ክፍት የሥራ 2/ Selecting from among the registered job-
ቦታዎች መሠረት ከተመዘገቡትና seekers and sending those who meet the
ከቀረቡት ሥራ ፈላጊዎች መካከል requirements to compete for the positions
መርጦ የሚመጥኑትን ለውድድር notified by employers.
የመላክ፤

፫/ ማንኛውም ዕድሜው ፲፭ እና ከዚያ


በላይ የሆነ ሥራ ፈላጊ አስፈላጊውን 3/ Any job seeker who has attained the age of 15
መረጃ ሲያቀርብ አግባብ ባለው አካል years may up on presenting the necessary
የመመዝገብ፡፡ documents be registered by the organ delegated
by the pertinent authority.
፩፻፸፬. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ በሀገር
ውስጥ ሥራ ሥምሪት አገልግሎት አሰጣጥ 174. Conditions for the Private Employment
ስለሚሳተፉበት ሁኔታ Agencies to participate in Provision of Local
Employment Service
በሀገሪቱ የተሟላ የሥራ ሥምሪት
አገልግሎት እንዲስፋፋ ለማድረግ የግል With the view to promote a comprehensive
ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ national employment service, private
Employment Agencies can participate in the
መንግስት በሚያወጣው መመሪያ
sector as per the Directive that will be issued by
መሠረት በዘርፉ ሊሳተፍ ይችላል፡፡
the Government.
፩፻፸፭. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጄንሲ ፈቃድ
ስለማስፈለጉ 175. Licensing of Private Employment Agencies
፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሀገር ውስጥ የግል
ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሆኖ 1/ Any person who desires to engage in private
ለመሥራት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው employment agency pursuant to this
አግባብ ካለው ባለስልጣን ፈቃድ Proclamation shall acquire license from the
ማግኘት አለበት፡፡ Competent Authority.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)


መሠረት አግባብነት ያለው 2/ The appropriate Authority shall levy service
ባለስልጣን ፈቃድ ለመስጠት፣ ለማደስ charge prescribed by the regulation to be
ወይም ለመተካት የሚያስፈልገው issued by the Council of Ministers for
የአገልግሎት ክፍያ በሚኒስትሮች ምክር purposes of issuance, renewal or
ቤት በሚወጣ ደንብ ይወሰናል፡፡ replacement of licenses.
፩፻፸፮. የውጭ አገር ዜጎች ስለሚቀጠሩበት ሁኔታ
፩/ ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ 176. Employment of Foreign Nationals
በኢትዮጵያ ውስጥ በማኛቸውም የሥራ 1/ any foreigner may only be employed in any
መስክ ተቀጥሮ ለመሥራት የሚችለው type of work in Ethiopia where he
ከሚኒስቴሩ የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ possesses a work permit given to him by the
ሲይዝ ብቻ ነው፡፡ Ministry.
፪/ የሥራ ፈቃድ የሚሰጠው በአንድ የሥራ
መስክ ለማገልገል እስከ ሦስት ዓመት ሲሆን 2/ a work permit shall be given for an
በየዓመቱ ይታደሳል፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ employment in a specific type of work
የሦስት ዓመቱን የጊዜ ገደብ for three years and shall be renewed every
እንደአስፈላጊነቱ ሊያሻሽለው ይችላል፡፡ year; provided, however, that the Ministry
may vary the three years limit as required.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፫/ የውጭ አገር ዜጋው ለሥራው አስፈላጊ 3/ Where the Ministry ascertains that the
አለመሆኑ በሚኒስቴሩ ሲረጋገጥ የሥራ foreigner is not required for the work, the
ፈቃዱ ሊሰረዝ ይችላል፡፡ work permit may be cancelled.

፬/ ሚኒስቴሩ የስራ ፈቃድ ለመስጠት፣ 4/ The Ministry may, in accordance with the
ለማደስ ወይም ለመተካት በህግ መሰረት law, charge service fees for the issuance,
የአገልግሎት ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል፡፡ renewal or replacement of work permit.

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት LABOUR INSPECTION SERVICE
፩፻፸፯. ስለሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት 177. LABOUR INSPECTION SERVICE
የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት Labour inspection service shall include the
የሚከተሉትን ይጨምራል:- following activities:

፩/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡ 1/ Ensuring the implementation of the provisions
ደንቦችና መመሪያዎች፣ ሌሎች አሠሪና of this Proclamation, Regulations and
ሠራተኛን በሚመለከቱ ሕጎች፣ የተመዘገቡ directives issued in accordance with this
የኅብረት ስምምነቶች፣ በአሠሪና ሠራተኛ Proclamation, other laws relating to labour
relations, registered collective agreement,
ክርክር ጉዳዮች ስልጣን ባላቸው አካላት
and the decisions and orders given by the
የተሰጡ ውሣኔዎችና ትእዛዞች ሥራ ላይ
authorities responsible to determine labour
መዋላቸውን የማረጋገጥ፤
disputes;
፪/ የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደኅንነትን፣
2/ conducting studies and research,
ጤንነትና የሥራ አካባቢን በተመለከተ supervision, educating, and developing
በዚህ አዋጅና በሌሎችም ሕጎች labour standards to ensure the enforcement
የወጡት ድንጋጌዎች በተግባር ላይ of the provisions of this Proclamation and
መዋላቸውን የመቆጣጠር፣ የማስፈጸም፣ other laws regarding working conditions,
ትምህርት የመስጠት፣ ጥናትና ምርምር occupational safety, health and working
የማካሄድና የሥራ ሁኔታዎች ደረጃ environment ;
የማዘጋጀት፤

፫/ የሙያ በሽታን ዝርዝርና የአካል 3/ preparation of list of occupational diseases


ጉዳት መጠን ሠንጠረዥ የማዘጋጀት፤ and schedules of degrees of disablement;

፬/ አደገኛ የሆኑትን ሥራዎች ወይም 4/ classifying dangerous occupations and


ድርጅቶች ለይቶ የመመደብ፤ undertakings;
5/ conducting studies and compiling
፭/ ስለሥራ ሁኔታዎች ጥናት
statistical data relating to working
የማድረግና ስታትስቲክስ የመያዝ፤
conditions;
፮/ የሥራ ላይ አደጋን ለመከላከል 6/ preparing training programs to workers in
ለሠራተኞች የሚሰጥ የትምህርት order to prevent employment injuries;
ኘሮግራም የማዘጋጀት፤
፯/ አዲስ ድርጅቶች ሲገነቡ፣ የነበሩት 7/ monitoring the construction of new
ሲስፋፉ፣ ሲታደሱ ወይም መሣሪያዎች
undertaking, the expansion and renovation
of existing undertakings and the erection
ሲተከሉ በሠራተኞች ጤንነትና
of machineries to ensure the safety and
ደኅንነት ላይ ጉዳት የማያደርሱ
health of workers;
መሆናቸውን የመቆጣጠርና የማረጋገጥ፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፰/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት 8/ taking administrative measures with a


የሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎች view to implementing this Proclamation
የሚደነገጉትን ለማስፈጸም አስተዳደራዊ and regulations and directives issued in
እርምጃ የመውሰድ፤ accordance with this Proclamation;

፱/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች እንዲሁም 9/ taking appropriate measures to request the


የሥራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ authorities responsible for determining
አገልግሎት ሕጋዊ ተግባሩን labour disputes and the courts to
ሲያከናውን ባጋጠመ ጉድለት enforce the provisions of this Proclamation
ምክንያት የሰጠው ውሣኔ ቅጣትን and sanctions imposed by a labour
inspection service in the course of its
የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ እርምጃውን
lawful activities.
በሥራ ክርክር ወሳኝ አካሎች ወይም
በፍርድ ቤት ለማስፈጸም ተገቢውን
እርምጃ የመውሰድ፤
፲/ በግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር 10/ issuance of certificate of competence to
private inspection service which desire to
የስራ ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣
engage in workplace technical inspection,
የምክርና የስልጠና አገልግሎት ላይ
consultancy and training on the subject;
ለሚሰማሩ የብቃት ማረጋገጫ
and monitor their performance;
የምስክር ወረቀት የመስጠትና
ስራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውን
የመቆጣጠር፡፡
178. Power and Duty of Labour Inspectors
፩፻፸፰. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ሥልጣንና ተግባር
፩/ የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎትን 1/ The Minister or the appropriate Authority
በሚመለከት ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርጉ shall assign labour inspectors who are
የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በሚኒስትሩ authorized to carry out the
ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን responsibilities of follow-up and
ይመደባሉ፡፡ supervision of the inspection service.
2/ In administering their responsibilities,
፪/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ተግባራቸውን
labour inspector shall have an identity
ለማስፈጸም በሚኒስትሩ ወይም አግባብ
card issued by the Ministry or the
ባለው ባለስልጣን የሚሰጣቸውን ማኅተም
appropriate Authority bearing an official
ያለበት የመታወቂያ ወረቀት ይይዛሉ፡፡
seal.
፫/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ለዚህ 3/ A labour inspector shall have the power
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፸፯ አፈጻጸም to enter into, during any working hours
በማናቸውም የሥራ ሰዓት በቅድሚያ without prior notice, any work place
ሳያሳውቁ ቁጥጥር ማድረግ which he may think necessary to inspect
በሚያስፈልግባቸው የሥራ ቦታዎች in order to examine, test or enquire to
ቀንም ሆነ ማታ ለመግባትና ascertain observation of the provisions of
ማናቸውም ምርመራ፣ ሙከራ፣ ወይም Article 177 of this Proclamation and, this
ጥያቄ ለማካሄድ ስልጣን ያላቸው ሲሆን shall:
በተለይም በእነዚህ ብቻ ሳይወሰኑ:-

ሀ) ማናቸውንም ግለሰብ በግል ወይም a) Interrogate any person alone or in the


ምስክሮች ባሉበት ለመጠየቅ፤ presence of witnesses;

ለ) ጽሑፎችን፣ መዝገቦችንና b) check, copy or extract any paper, file or


ሌሎች ሰነዶችን other documents;
ለመቆጣጣር፣ ለመገልበጥ ወይም
ከነዚህ ጽሑፎች ለመቅዳት፤
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፹፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ሐ) ሠራተኞች ተቀጥረው በሚሰሩበት c) take any sample of any matter in a


ስፍራ የሚገኝ ማናቸውንም ነገር workplace and to test it to ensure that it
በመጠኑ ወስደው በሠራተኞች ላይ does not cause injury to workers;
ጉዳት የማያደርስ መሆን አለመሆኑን
ለመመርመር፤
መ) ሠራተኞች ተቀጥረው በሚሰሩበት ቦታ d) ensure that the relevant notices are affixed
ሊለጠፉ የሚገባቸው ማስታወቂያዎች at the appropriate place of work;
መለጠፋቸውን ለማረጋገጥ፤

ሠ) የሠራተኞችን ጤንነትና ደህንነት e) take picture of any worker, and


ለማረጋገጥ ማናቸውንም ሠራተኛ measure, draw or test buildings, rooms,
cars, factories, machineries or goods and
ፎቶግራፍ ማንሳት፣ ህንፃ፣ ክፍል፣
copy and registered documents in order to
መኪና፣ የፋብሪካ መሳሪያ ዕቃ
ensure the safety and health of workers.
ለመለካት፣ በስዕል ለመቅረጽ፣ ወይም
ለመሞከር ማንኛውም ሰነድ ለመቅዳት
ስልጣን አለው፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫)(ሐ) 4/ Where a sample is taken in


accordance with Sub-Article 3(c) of
መሰረት ለዓይነት የሚወሰድ ነገር
this Article, the employer shall be
በቅድሚያ ለአሠሪው ሊነገረውና
informed in advance and the manager or
በሚወስድበትም ጊዜ ስራ አስኪያጁ
his representative shall have the right to
ወይም ወኪሉ በስፍራው ለመገኘት
be present at that occasion.
መብት አለው፡፡

፩፻፸፱. በሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች የሚወሰዱ 179. Measures to be taken by Labour Inspection
እርምጃዎች
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ በማናቸውም 1/ Where a labour inspector finds that the
ድርጅት አጥር ግቢ ውስጥ በፋብሪካው፣ premises, plant, machinery, equipment or
በመሳሪያዎቹ ወይም በዕቃዎቹ ወይም material or the working methods of any
የድርጅቱ ሥራ በሚካሄድበት አሰራር undertaking constitute a threat to the
ምክንያት ለሠራተኞቹ ጤንነትና health, safety or welfare of its workers, he
ደኅንነት አስጊ ሆኖ ሲገኝ ሁኔታውን shall instruct the employer to take the
ለማሻሻል አሠሪው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
necessary corrective measure within a
given period of time.
አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ
እንዲወስድ ማዘዝ ይችላል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the employer fails to take such steps
መሰረት አሠሪው ትዕዛዙን ከተቀበለ within the given period after receiving
በኋላ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ instructions in accordance with sub-article
አስፈላጊውን እርምጃ ሳይወስድ (1) of this Article, the labour inspector
ቢቀር የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው:- shall issue an order requiring the
employer:
ሀ) ለሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት a) that alteration in existing conditions
የሚያሰጋው ሁኔታ ይወገድ ዘንድ which may be necessary to prevent the
አስፈላጊውን ለውጥ በተወሰነ ጊዜ threat to the health, safety or well-being of
ውስጥ እንዲፈፀም፤ the workers be completed within a stated
period of time;
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፹፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) ሁኔታው በሠራተኞቹ ጤንነትና b) that any measure which may be necessary


ደኅንነት ላይ ወዲያውኑ ጉዳት to prevent imminent danger to the safety
የሚያደርስ ሲሆን አደጋውን or health of the workers be taken
ለመከላከል ማናቸውንም አስፈላጊ immediately.
እርምጃ ጊዜ ሳይወስድ እንዲፈፅም
ለአሠሪው ትዕዛዝ መስጠትይችላል፡፡
፫/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው በቴክኒክ 3/ Where the labour inspector is in doubt about
ወይም በህግ ረገድ ጥርጣሬ የሚያሳድርበት the technical or legal danger of any
ጉዳይ ሲያጋጥመው ወዲያውኑ አስፈላጊው particular case, he shall report same to the
ውሳኔ እንዲሰጥበት እና በውሳኔው መሰረት Minister or appropriate authority
ተገቢው ትዕዛዝ እንዲተላለፍ ለሚኒስቴሩ requesting that pertinent decision is given
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን ሃሳብ and orders issued accordingly.
ያቀርባል፡፡

፩፻፹. ስለ ይግባኝ 180. Appeal

፩/ አሠሪው በአንቀጽ ፩፻፸፱ (፩) እና (፪) 1/ Where an employer is aggrieved by an


በሚሰጠው ትዕዛዝ ያልተስማማ እንደሆነ order given in accordance with Article 179
በ፭ የስራ ቀናት ውስጥ ስልጣን ላለው (1) and (2) of this Proclamation, it may
appeal to the Competent C o u r t with in
የስራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት ይግባኝ
five working days; provided, however, that
ለማለት ይችላል፡፡ ሆኖም በሠራተኞቹ
there shall be no stay of execution of the
ጤንነትና ደኅንነት ላይ ወዲያውኑ
order given by the labour inspector to
አደጋ የሚያደርሰውን ሁኔታ ለመከላከል avert an imminent danger pursuant to
በአንቀጽ ፩፻፸፱ (፪) (ለ) መሰረት Article 179 (2) (b) of this Proclamation
የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው የሰጠው until decision is given on the appeal.
ትዕዛዝ ይግባኝ እስኪታይ ድረስ
ከመፈፀም አይታገድም፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Decision of the Court on the appeal lodged
መሰረት በቀረበው ይግባኝ ላይ ስልጣን in accordance with Sub- Article (1) of this
ያለው አካል የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ Article shall be final. Where an employer
ይሆናል፡፡ አሠሪው ይግባኝ ሳይጠይቅ does not appeal within the time limit, the
የጊዜ ገደቡ ካለፈ ውሳኔው ተፈፃሚ decision shall be executed.
ይሆናል፡፡

፩፻፹፩. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎችን ተግባርና 181. Restriction on the Functions and
ኃላፊነት ስለመወሰን responsibility of Labour
Inspectors
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ስራቸውን
ያለአድልዎና ትክክለኛ በሆነ መንገድ 1/ Labour inspectors shall perform their duties
ማከናወን አለባቸው፡፡ ከአሠሪዎችም ሆነ diligently and impartially. They shall take
ከሠራተኞች የሚቀርቡላቸውንና ተገቢ into account any reasonable suggestions
መስለው የታዩዋቸውን ምክሮችና ሀሳቦች given to them by employers and workers.
ተቀብለው መመዘን ይኖርባቸዋል፡፡

፪/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ


በዚህ አዋጅ መሰረት የመቆጣጣር 2/ No labour inspector shall, at any time,
ተግባሩን ሲፈጽም ያገኘውን whether during or after he left his
ማንኛውንም የፋብሪካ፣ የንግድ ወይም employment, reveal any secrets of
የሌሎች የስራ ክፍሎች ምስጢር manufacturing, commercial or other
working processes to third parties which
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

በዚህ ስራ ላይ ሳለ ወይም ከተሰናበተ may come to his attention in the course of


በኋላ ለማንም ሰው መግለጽ የለበትም፡፡ his duties under this Proclamation.

፫/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ


ስለአንድ ጉድለት ወይም የህግ 3/ No labour inspector shall reveal to any
ድንጋጌዎች መተላለፍ አቤቱታ person other than the concerned official the
የደረሰው እንደሆነ አቤቱታው ከየት sources of any complaint brought to his
እንደደረሰው ጉዳዩ ከሚመለከተው attention concerning a defect or breach of
የሚኒስቴር መስሪያ ቤት ወይም አግባብ legal provision and, in particular, he shall
not make any indications to any employer
ያለው ባለስልጣን ኃላፊ በስተቀር ለሌላ
or his representative that his inspection
ሰው መግለፅ አይኖርበትም፡፡ በተለይም
visit was made in response to a complaint
የቁጥጥር ጉብኝት የሚደረገው ለሥራ
filed with the labour inspection service.
ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት አቤቱታ
ስለቀረበ መሆኑን ለአሠሪውም ሆነ
ለወኪሉ መግለፅ የለበትም፡፡

፬/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ የመቆጣጠር


ተግባሩን ለመፈፀም በአንድ ድርጅት
የስራ ቦታ ሲገኝ የድርጅቱ ስራ 4/ A labour inspector shall, in all cases, notify
አፈፃፀምን የሚያስተጓጉል ካልሆነ the employer of his visit to the premises of
በስተቀር በድርጅቱ ውስጥ መገኘቱን the undertaking unless he considers such
ለአሠሪው ማስታወቅ አለበት፡፡ notification may be prejudicial to the
execution of his duties.
፭/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
ራሱ ባለንብረት ወይም የጥቅም ተካፋይ
የሆነበትን ድርጅት እንዲቆጣጠር 5/ No labour inspector shall inspect any
አይፈቀድለትም፡፡ undertaking of which he is an owner or in
which he has an interest.
፮/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በስራ
ክርክርና በኅብረት ድርድር ውስጥ
በአስማሚነት ሆነ በሽምግልና መልክ 6/ A labour inspector shall refrain from
በምንም አይነት ጣልቃ መግባት engaging or acting as a conciliator or an
arbitrator in a labour dispute or collective
አይችሉም፡፡
bargaining.
፩፻፹፪. የተከለከሉ ድርጊቶች

የሚከተሉትን ድርጊቶች መፈፀም የሥራ


182. Prohibited Acts
ሁኔታ ተቆጣጣሪው ሥራውን እንዳይሰራ
እንደመከልከልያ ስቆጥራል:- The following acts shall be deemed to
constitute obstruction of a labour inspector in
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው ወደስራ ቦታ
the performance of his duties:
እንዳይገባ ወይም በግቢው ውስጥ
እንዳይቆይ መከልከል፤ 1/ Preventing a labour inspect or from entering
a work place or from staying in the
፪/ ለሥራው አስፈላጊ የሆነውን ሰነድ premises;
ወይም መዝገብ እንዳይመረምር
መከልከል፤ 2/ Refusing to let a labour inspector examine
records or documents relevant for his tasks;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯፻ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፫/ የሥራ አደጋና ስለሁኔታው የሚገልፁ 3/ concealing data relating to employment


መረጃዎችን ከሥራ ሁኔታ injury and the circumstance in which they
ተቆጣጣሪው መደበቅ፤ occur;

፬/ በሌሎች ሁኔታዎች የሥራ ሁኔታ 4/ Any other conducts that delays or interferes
ተቆጣጣሪውን ስራ ማዘግየትና with the exercise of the functions of a
እንቅፋት መፍጠር፡፡ labour inspector.

፩፻፹፫. የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት 183. Private Inspection Service
1/ Any person may conduct technical
፩/ ማንኛውም ሰው ልዩ ሙያና ቴክኒካል
inspection, consultancy or training
ፍተሻ በሚጠይቁ ስራዎች የስራ
provided that it has been certified by the
ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣ የምክርና
Ministry or the appropriate Authority to
የስልጠና አገልግሎት ላይ ለመሰማራት
engage in occupations that demand special
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
skill and technical qualifications.
ባለስልጣን አመልክቶ ሲፈቀድለት
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣል።

፪/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 2/ The Certificate of Competence indicated


መሰረት ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው under sub-article (1) of this Article shall be
ባለስልጣን ሲፈቅድ የብቃት ማረጋገጫ issued by the Ministry or the appropriate
ምስክር ወረቀት ይሰጣል። Authority.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 3/ The service charge to be levied in order to
መሰረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር issue the certificate pursuant to sub-article
ወረቀት ለማግኘት የሚከፈለው (1) of this Article and other related issues
shall be prescribed by Regulations of the
የአገልግሎት ክፍያ መጠንና ሌሎች
Council of Ministers.
ተያያዥ ጉዳዮች የሚኒስትሮች ምክር
ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናሉ፡፡

ክፍል አስራ ሁለት ስለአስተዳደራዊ PART TWELVE

እርምጃ እና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች Administrative Measures and Miscellaneous


Provisions
CHAPTER ONE
ምዕራፍ አንድ Administrative Measures
አስተዳደራዊ እርምጃዎች

፩፻፹፬. ጠቅላላ 184. General

በወንጀል የሚወሰዱ እርምጃዎች Without prejudice to the criminal liability; the


እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ administrative measures laid down from
፩፻፹፭ እስከ ፩፻፹፯ የተመለከቱት Article 185 up to 187 shall be applicable.
አስተዳደራዊ እርምጃዎች ተፈጻሚ
ይሆናሉ፡፡
185. Measures Against Employer
፩፻፹፭. በአሠሪ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች
1/ An employer who:
፩/ ማንኛውም አሠሪ:-
a) Causes workers to work beyond the
ሀ) በዚህ አዋጅ ከተወሰነው ሰዓት በላይ maximum working hours set forth in this
ሠራተኛው አብልጦ እንዲሰራ Proclamation or contravenes in any
በማድረግ ወይም በማንኛውም manner the provision relating to working
አኳኋን የስራ ሰዓት ድንገጌን የጣሰ፤ hours;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

ለ) በዚህ አዋጅ ስለሳምንት ዕረፍት፣ b) In fringes the provisions of this


ስለህዝብ በዓላትና ስለፈቃዶች Proclamation regulating weekly rest days,
የተደነገጉትን የተላለፈ፤ ወይም public holidays or leaves; or
c) contravenes the provisions of Article 19 of
ሐ)በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፱
this Proclamation; shall by taking in to
የተደነገገውን የተላለፈ አሠሪ፤
account its economic and organizational
የአሠሪ ድርጅትን ኢኮኖሚ እና
standing and the manner the fault was
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም committed will be fined from Birr 5,000 up
የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ ግምት to Birr10,000 if the violation is for the first
ውስጥ በማስገባት የመጀመሪያ ጊዜ time, from Birr 10,000 up to Birr 15,000 if it
ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ እስከ ብር is committed for the second time and from
፲ሺ በሚደርስ፤ ለሁለተኛ ጊዜ Birr 15,000 up to Birr 30,000 it is
የተፈጸመ ሲሆን ከብር ፲ሺ እስከ committed for the third time. Whereas if the
ብር ፲፭ሺ እና ጥፋቱ ለሶስተኛ act is committed more than three times may
ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ ከብር result closure of the under taking.
፲፭ሺ እስከ ብር ፴ሺ በሚደርስ
መቀጮ ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ
ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡ 2/ An employer who:
፪/ ማንኛውም አሠሪ:- a) fails to fulfill the obligations laid down in
ሀ) በዚሁ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ Article 12(5) of this Proclamation;
(፭) የተጠቀሱትን ግዴታዎችን b) fails to keep records prescribed by this
ያልፈፀመ፤ Proclamation or other legal instruments
ለ) በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መዝገብ issued hereunder or failed to submit them
መያዝ ግዴታዎችን ያልፈጸመ in due time or when so requested;
እንዲሁም በአዋጁ መሰረት ሚኒስቴሩ
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
የሚጠይቀውን መረጃ በሚፈለገው c) violates the provisions of Article 14(1) of
ዓይነትና በተገቢው ጊዜ ያላቀረበ፤ this Proclamation; or
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ d) terminates a contract of employment in
፲፬(፩) የተደነገገውን violation of the provisions of Article 26
የጣሰ፤ ወይም (2) of this Proclamation; shall by taking
in to account its economic and
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፮(፪)
organizational standing and the manner
የተደነገገውን በመተላለፍ የሥራ the fault was committed will be fined
ውል ያቋረጠ ማንኛውም አሠሪ፤ from Birr 10,000 up to Birr 20,000 if the
የአሠሪ ድርጅትን ኢኮኖሚ እና violation is for the first time, from Birr
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም 20,000 up to Birr 40,000,if it is committed
የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ ግምት for the second time and from Birr 40,000
ውስጥ በማስገባት የመጀመሪያ ጊዜ – Birr 60,000,if it is committed for the
ጥፋት ሲሆን ከብር ፲ሺ እስከ ብር third time. Whereas if the act is
፳ሺ በሚደርስ፤ ለሁለተኛ committed more than three times may
ጊዜ ጥፋት ሲሆን result closure of the under taking.
ከብር ፳ሺ እስከ ብር
፵ሺ በሚደርስ፤ ጥፋቱ
ለሶስተኛ ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ
ከብር ፵ሺ እስከ ብር ፷ሺ በሚደርስ
መቀጮ ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ
ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፹፮. በማንኛውም ወገን ላይ ስለሚወሰዱ 186. Common Measures


እርምጃዎች

፩) ማንኛውም አሠሪ፣ የአሠሪ ማኅበር፤ 1/ Any employer, employers’ Association, a


የሠራተኛ ማህበር፣ የሠራተኛ ማኅበር መሪ representative of an employer, a Trade
ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ ሰው:- Union or trade union leader who:
a) violates regulations and directives issued in
ሀ) በዚህ አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ
accordance with this Proclamation pertaining
መሰረት በወጡ ደንቦች ወይም
to the safety of workers and commit an act
መመሪያዎች መሰረት ስለሠራተኛ which expose the life and health of a worker
ደህንነት የተደነገጉትን በመተላለፍ to a serious danger or does not accord
የሠራተኞችን ህይወት ወይም special protection to women workers or
ጤንነት ለከባድ አደጋ የሚያጋልጥ young workers as provided for in this
ድርጊት የፈጸመ ወይም በዚህ Proclamation;
አዋጅ ለሴት ሠራተኞች ወይም
ለወጣት ሠራተኞች ሊደረግ
ስለሚገባው ልዩ እንክብካቤ
የተደነገጉትን የተላለፈ፤

ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲፯ b) violates Article 117 of this Proclamation;


የተደነገገውን የተላለፈ፤

ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፷፩ c) contravenes the provisions of Article 161


የተደነገገውን የተላለፈ፤ of this Proclamation;

መ) በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ህጎች d) fails to comply with an order given by
ድንጋጌዎች መሰረት የሥራ ሁኔታ a labour inspector in accordance with
ተቆጣጣሪ የሚሰጠውን ትዕዛዝ this Proclamation or the provisions of
ያላከበረ፤ other laws
e) intentionally submits inaccurate
ሠ) ኃላፊነት ለተሰጣቸው ባለሥልጣኖች
information or declarations to pertinent
ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ
organs; Shall be fined Birr 5,000 up to Birr
ወይም መግለጫ የሰጠ፤
20,000; where the violation is for the first
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ time, and a fine of Birr 20,000 up to Birr
እስከ ብር ፳ሺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት 40,000, if the violation is for second time,
ከብር ፳ሺ እስከ ብር ፵ሺ፤ ጥፋቱ and a fine of up to Birr 70,000 if it is
ከሁለት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ እስከ ብር committed for the third time. Whereas if
፸ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ ድርጊቱ the act is committed more than three times
may result closure of the under taking.
ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡
፪) የአሠሪ ድርጅት ኢኮኖሚ እና 2/ taking in to account the economic and
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም የማኅበሩ organizational standing of the undertaking or
አጠቃላይ ሁኔታ እና የጥፋት አፈጻጸም the trade union’s general set up and the
ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት፤ manner the violation was committed, any
employer, trade union, trade union leader or
በአዋጁ አንቀጽ ፩፻፴፩ (፪) ወይም (፬) a representative of an employer who violates
የተመለከተውን ግዴታ የተላለፈ አሠሪ፣ the provisions Article 131 (2) or (4) of this
የሠራተኛ ማኅበር፣ የሠራተኛ ማኅበር Proclamation shall be fined up to Birr 5,000
መሪ ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ ሰው፤ up to Birr 20,000, where the violation is for
the first time, and a fine of Birr 20,000 up
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ to Birr 40,000 if the violation is for second
እስከ ብር ፳ሺ፣ ጥፋቱ ለሁለተኛ ጊዜ time, and a fine of Birr up to Birr 70,000
የተፈጸመ ሲሆን ከብር ፳ሺ እስከ ብር where the violation committed more than
፵ሺ፤ ጥፋቱ ከሁለት ጊዜ በላይ የተፈጸመ twice.
ሲሆን እስከ ብር ፸ሺ በሚደርስ መቀጮ
ይቀጣል፡፡

፩፻፹፯. በኤጀንሲ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች 187. Measures Against Private Employment Agency
1/ Any person who, without having obtained a
፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅና አዋጁን
license in accordance with this proclamation,
ተከትለው በወጡ ደንብ እና
or regulation, or directives issued pursuant to
መመሪያዎች መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ this proclamation and engages in providing
በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራና ሠራተኛን employment exchange service in Ethiopia,
ያገናኘ እንደሆነ ከአምስት ዓመት ባላነሰ shall be punishable with imprisonment for a
ከአስር ዓመት ባልበለጠ እሥራትና በብር term of not less than five years and not
፩፻ሺ /በአንድ መቶ ሺ ብር/መቀጮ exceeding ten years and with a fine of Birr
ይቀጣል፡፡ 100,000(hundred thousand Birr)

፪/ ማንኛውም ኤጀንሲ ፈቃዱ በታገደበት 2/ Any private employment agency which


ወቅት ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት engages, while its license is suspended, in any
ተግባር የፈፀመ እንደሆነ ከሦስት ዓመት employment exchange activity, shall be
ባላነሰ ከአምስት ዓመት ባልበለጠ punishable with impressments for a term of
እሥራትና በብር ፸፭ሺ not less than three years and not exceeding
five years and with a fine of birr 75,000
/ሰባ አምስት ሺ ብር/ መቀጮ ይቀጣል፡፡
(seventy five thousand Birr).
፫/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (፩) 3/ Any persona who commits an offense other
እና(፪) ከተመለከቱት ውጭ በዚህ አዋጅ than those stated under sub article (1) and (2)
መሠረት የወጣውን ደንብ ወይም of this Article, by violating provision
መመሪያ በመጣስ ጥፋት የፈፀመ regulations or directives issued pursuant to
ማንኛውም ሰው እስከ ሁለት ዓመት this proclamation be punishable with
በሚደርስ እስራት ወይም እስከ ብር ፸፭ imprisonment of up to two years or with a fine
ሺ /ሰባ አምስት ሺ ብር/ በሚደርስ of upto Birr75,000 (Birr seventy five
የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡ thousand).

፩፻፹፰. ክስ የማቅረብ ስልጣን 188. The Power to Institute Cases


ይህን አዋጅና በስሩ የሚወጡትን ደንቦችና Labour Inspectors shall have the power to
መመሪያዎች በመተላለፍ የሚፈፀሙ file suits against violations committed the
ጥፋቶችን በሚመለከት በዚህ አዋጅ provisions of this Proclamation and regulations
የሥራ ክርክርን በሚወስኑ አካሎች አቅርቦ and directives issued here under to the courts
የማስወሰን ስልጣን ያላቸው የሥራ ሁኔታ having jurisdiction to try them.
ተቆጣጣሪዎች ናቸው፡፡

ምዕራፍ ሁለት ልዩ CHAPTER TWO


ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS

፩፻፹፱. የይርጋ ጊዜ 189. Period of Limitation

በዚህ አዋጅ የተጠቀሰው ማንኛውም ጥፋት No proceedings of any kind referred to in this
ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ ፩ ዓመት ካለፈው Proclamation shall be instituted where one year
ክስ ማቅረብ አይቻልም፡፡ has elapsed from the date on which the fault was
committed.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፩፻፺. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች 190. Transitory Provisions

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፺፪ የተደነገገው Notwithstanding the provisions of Article 192
ቢኖርም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት፤ of this Proclamation:
፩/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 1/ Regulation and directives issued pursuant to
ተሻሻለ) መሰረት የወጡ ደንብና Proclamation No.377/2003 (as amended)
መመሪያዎች ከዚህ አዋጅ ጋር shall remain enforce, in so far as they are not
እስካልተቃረኑ ድረስ ተፈጻሚነታቸው inconsistent with this Proclamation.
ይቀጥላል፡፡

፪/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 2/ Collective Agreements concluded pursuant


ተሻሻለ) መሰረት የተደረጉ የኅብረት to Proclamation No. 377/2003 (as
ስምምነቶች በዚህ አዋጅ መሰረት amended) shall be deemed to have been
concluded in accordance with this
እንደተደረጉ ተቆጥረው አዋጁ ተፈጻሚ
Proclamation and be governed by the
ይሆንባቸዋል፡፡
provisions of this Proclamation.

፫/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 3/ Trade Unions and employers association


ተሻሻለ) መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪም established in accordance with
ሆነ የሠራተኛ ማኅበራት በዚህ አዋጅ Proclamation No. 377/2003 (as amended)
shall be deemed to have been established in
መሰረት እንደተቋቋሙ ተቆጥረው አዋጁ
accordance with this Proclamation.
ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል፡፡

፬/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 4/ labour advisory board and labour tribunal
ተሻሻለ) መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪና board established in accordance with
Proclamation No. 377/2003 (as amended)
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርዶች እና
shall be deemed to have been established in
የአሠሪና ሠራተኛ አማካሪ ቦርድ
accordance with this Proclamation.
በዚህ አዋጅ መሰረት እንደተቋቋሙ
ተቆጥረው ይህ አዋጅ ተፈጻሚ
ይሆንባቸዋል፡፡
፭/ በማናቸውም አካላት በመታየት ላይ ያሉ 5/ Labour disputes pending before any labour
የሥራ ክርክሮች ይህ አዋጅ ከመፅናቱ tribunal to settle labour dispute prior to the
በፊት በነበረው ህግ መሰረት coming into force of this Proclamation shall
በተጀመሩበት ሥርዓት ፍፃሜ ያገኛሉ፡፡ be disposed in accordance with the previous
Proclamation.
፩፻፺፩. ስለ አካል ጉዳት መጠን አወሳሰን
191. Determination of degree of disablement
በአንቀጽ ፩፻፪ (፩) የተመለከተው የአካል
ጉዳት መጠን ሠንጠረዥ እስኪወጣ ድረስ Until such time the schedule determining the
የህክምና ቦርድ ቀድሞ በሚሰራበት degree of disablement is issued pursuant to
አኳኋን ይቀጥላል፡፡ Article 102(1) of this Proclamation, the
Medical Board shall continue its regular
፩፻፺፪. የተሻሩ ሕጎች
assessment of disability.

፩/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ 192. Repeal laws


አዋጆች ቁጥር 1/ The Labour Proclamation No. 377/2003;
፫፻፸፯/፲፱፻፺፮፣ ፬፻፷፮/፲፱፻፺፯፣ Proclamation No. 466/2005, Proclamation
፬፻፺፬/፲፱፻፺፰ እና የሥራና No.494/2006 and proclamation 632/2009
ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት are hereby repealed.
አዋጅ ቁጥር
፮፻፴፪/፪ሺ፩ተሽረዋል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11

፪) ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ሕጎች፣ ደንቦች፣ 2/ No laws and practices shall, in so far as they
መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይህን are inconsistent with this Proclamation, have
አዋጅ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ force or effect in respect of matters provided
ተፈፃሚ አይሆኑም። for in this Proclamation.

፲፱፻፺፫. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ 193. Effective Date

ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter in to force on the date
of its publication in the Federal Negarit Gazette.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል።

አዲስ አበባ ነሐሴ ፴ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ሳህለ Done at Addis Ababa this 5th day of Semptember ,2019

ወርቅ ዘውዴ SAHILEWORK ZEWUDIE

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC


ፕሬዚዳንት REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like