Professional Documents
Culture Documents
Labour Proclamation No 1156 2019
Labour Proclamation No 1156 2019
com
ማውጫ Content
፲፩ሺ፮፻፺፩
አዋጅ ቁጥር Proclamation No. 1156/2019
፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩ ስለ አሠሪና ሠራተኛ LABOUR PROCLAMATION
አካል ስልጣንና ተግባር መዘርዘርና መወሰን political, economic and social policies of the
በማስፈለጉ፤ Country;
እነዚህን ከላይ የተመለከቱትን ዓላማዎች WHEREAS, it has been found necessary to
በትክክል መተግበር ይቻል ዘንድ የአሠሪና ሠራተኛ reformulate the existing labour law with a view to
ግንኙነቶች የሚመሩባቸውን መሠረታዊ ሃሣቦች attaining the aforementioned objectives and in
እና የሥራ ሁኔታዎችን የያዘ፤ ከመንግሥት accordance with the and in conformity with the
አጠቃላይ የፖለቲካ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ፖሊሲ international conventions and other legal
ጋር የተገናዘበ፤ ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም commitments to which Ethiopia is a party;
አቀፍ ኮንቬንሽኖችና ሌሎች ሕጋዊ ሠነዶች ጋር
የተጣጣመ ሕግ ለማውጣት በሥራ ላይ ያለውን
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ በአዲስ መተካት
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
፲፩ሺ፮፻፺፫
፭/ “አግባብ ያለው ባለስልጣን ” ማለት በየክልሉ የአሠሪና 5/ “Appropriate authority” means, a Regional
ሠራተኛ ጉዳይ ህጎችን የማስፈፀም ኃላፊነት state organ vested with the power of
የተሰጠው መንግስታዊ አካል ነው፡፡ implementing labour laws.
፮/ “የሥራ ደንብ” ማለት በዚህ አዋጅና በሌሎች 6/ “Work rules” means internal rules which govern,
አግባብ ባላቸው ሕጎች የተደነገገው እንደተጠበቀ subject to the provisions of this Proclamation
ሆኖ የሥራ ሰዓትን፣ የዕረፍት ጊዜን፣ የደመወዝ and other relevant laws, working hours, rest
አከፋፈልና የሥራ አፈፃፀም ውጤት መለኪያ period, payment of wages and methods of
ዘዴን፣ የደኅንነት ጥበቃንና የአደጋ መከላከያን፣ measuring work done, maintenance of safety
የዲሲኘሊን ደንቦችንና አፈፃፀማቸውን እንዲሁም and prevention of accidents, disciplinary
measures and their enforcement as well as other
ስለሌሎች የሥራ ሁኔታዎች የሚደነግግ የውስጥ
conditions of work.
ደንብ ነው፡፡
፯/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በአሠሪና ሠራተኞች 7/ “Condition of work” means the entire field of
መካከል ያለ ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን ይህም labour relations between workers and
የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ employers including hours of work, wage,
leave, payments due to dismissal, workers
ሠራተኞች ከሥራ በሚሰናበቱበት ጊዜ
health and safety, compensation to victims
የሚገባቸውን ክፍያዎች፣ ጤንነትና ደኅንነት፣
of employment injury, dismissal because of
በሥራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው
redundancy, grievance procedure and any
ሠራተኞች የሚከፈል ካሣ፣ ሠራተኞች ከሥራ other similar matters.
የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣ የቅሬታ አቀራረብ
ሥርዓቶችንና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
፲፩) “ወሲባዊ ትንኮሳ” ማለት በንግግር፣ በምልክት 11/ “Sexual harassment” means to persuade or
ወይም በሌላ ማናቸውም አድራጎት አንዱ convince another through utterances, signs
ሌላውን ከፈቃዱ ውጭ ለወሲባዊ ተግባር or any other manner, to submit for sexual
favor without his/her consent.
ፈቃደኛ እንዲሆን ማባበል፣ መገፋፋት፣
ተፅዕኖ ማሳደር ነው፡፡
፲፪/ “ወሲባዊ ጥቃት” ማለት ኃይል 12/ “Sexual violence” means sexual harassment
የተቀላቀለበት ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም accompanied by force or an attempt thereof.
የዚሁ ድርጊት ሙከራ ነው፡፡
፲፫/ “የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ” 13/ “private employment agency” (herein after
(ከዚህ በኋላ ኤጀንሲ እየተባለ የሚጠራ) “Agency “) means any legally licensed
person, to provide one or two of the
ማለት በሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት
following local Employment services
አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ህጋዊ without charging directly or indirectly any
ፈቃድ ኖሮት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ fee from the worker:
መንገድ ከሠራተኛው ገንዘብ ሳይቀበል:-
ሀ) የሥራ ውል ተዋዋይ ወገን ባለመሆን በአገር a) Local employment exchange service without
being a party to an employment relation; or
ውስጥ ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት፤
ወይም
፲፬/ “ፈቃድ” ማለት በግል ሥራና ሠራተኛ 14/ “License” means a certificate to be issued by a
competent organ certifying that the entity is
አገናኝነት ሥራ ላይ ለመሰማራት qualified to engage in private employment
የሚያስችል አግባብ ባለው ባለሥልጣን ለግል exchange service.
ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ የሚሰጥ
የምስክር ወረቀት፡፡
፲፭/ “በሰራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ” 15/ “Discrimination” any distinction, exclusion
ማለት ብሔርን፣ ዘርን፣ ቀለምን ፆታን፣ or preference made on the basis of nation,
ሐይማኖትን፣ የፖለቲካ አመለካከትን፣ race, color, sex, religion, political opinion,
national extraction, social origin, HIV/AIDS
ኤች.አይ.ቪን/ኤድስን፣የአካል ጉዳትን እና
status, disablement and others which has the
ሌላ ሁኔታን መሠረት በማድረግ
effect of nullifying or impairing equality of
የሠራተኛውን በእኩልነት የመስተናገድ
opportunity or treatment in employment or
ወይም እኩል እድል ሁኔታን የሚያስቀር
occupation.
ወይም የሚያጠብ ማለት ነው፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፲፮/“የግል አገልግሎት ቅጥር” ማለት ለትርፍ 16/ “emplyment of private service” means an
በሚካሄድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ ሥራ ሆኖ employment of a non profite careening,
ለአሰሪውና ለቤተሰቡ ፍጆታ የሚውል በቤት cleaning guardianship,gardening, driving and
ውስጥ የሚሰጥ አገልግሎት ሲሆን እንደ other related services for the employer and
ምግብ ዝግጅት፣ ጽዳት፣ ሞግዚትነት፣ his family consumption.
የጥበቃ ሥራ፣ ሹፌርነት፣ አትክልተኝነት
እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
፲፯/ “የንግድ መልክተኛ ወይም ወኪል” ማለት 17/ “commercial traveler and Representatives”
shall have the meaning prescribed under
በንግድ ህጉ ያለውን ትርጉም የሚይዝ
commercial code.
ይሆናል፡፡
፲፰/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው 18/ “Person” means any natural or juridical
ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው person.
አካል ነው፡፡
19/ Provisions of this Proclamation set out in the
፲፱/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም
masculine gender shall also apply to the feminine
ፆታ ይጨምራል፡፡
gender.
፫. የሕጉ ተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application
፩/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 1/ Without prejudice to Sub-Article (2) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ አዋጅ በአሠሪና Article, this Proclamation shall be applicable
to employment relations based on a contract
ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ of employment that exist between a worker
በተመሠረተ የሥራ ግንኙነት እና በምልመላ and an employer including recruitment
ሂደት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ process.
፪/ ይህ አዋጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በቅጥር ላይ 2/ This Proclamation shall not, however, be
በተመሠረቱ የሥራ ግንኙነቶች ላይ ተፈጻሚ applicable to the following employment
relations:
አይሆንም:-
a) contracts for the purpose of upbringing,
ሀ) ለአስተዳደግ ሲባል፣ ለሕክምና ወይም
treatment, care or rehabilitation;
ከሕመም ለመዳን ወይም እንደገና
ለመቋቋም ሲሆን፤
፭. ፎርም 5. Form
በሕግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር Unless otherwise provided by law, a contract of
employment shall not be subject to any special form.
የሥራ ውል የተለየ ፎርም አያስፈልገውም፡፡
አግባብ ባለው ሕግ የተመለከተው እንደተጠበቀ Subject to the provisions of the relevant law, a
ሆኖ በጽሑፍ የሚደረግ የሥራ ውል:- written contract of employment shall specify the
following:
፩/ የአሠሪውን ስምና አድራሻ፤ 1/The name and address of the employer;
፪/ የሠራተኛውን ስም፣ እድሜ፣ አድራሻና 2/ The name, age, addresses and work card
የሥራ ካርድ ቁጥር ካለ፤ number, if any, of the worker;
፫ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ (፫) መሠረት 3/ the agreement of the contracting parties made
የተደረገውን የተዋዋዮችን ስምምነት፤እና in accordance with Article 4 (3) of this
Proclamation; and
፬/ የተዋዋዮቹን ፊርማ መያዝ አለበት፡፡ 4/ The signature of the contracting parties.
፯. በጽሑፍ ስላልተደረገ የሥራ ውል 7. Contract of Employment not made in Writing
፩) የሥራ ውል በጽሑፍ ያልተደረገ ከሆነ 1/ Where a contract of employment is not made in
የቃሉ ውል በተደረገ በ፲፭ ቀናት ውስጥ writing, the employer shall, with in 15 days
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፮ የተዘረዘሩትን from the conclusion of the contract, give the
ሁኔታዎች የያዘ የጽሑፍ መግለጫ worker a written and signed letter containing
አሠሪው ፈርሞ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡ the e l e m e n t s specified under Article 6 of
this Proclamation.
፪) ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2/ if the letter referred to in sub-article (1) of this
(፩) የተጠቀሰው የጽሑፍ መግለጫ Article is not wholly or partly objected by the
በደረሰው በ፲፭ ቀናት ውስጥ በሙሉም worker within 15 days from the date of receipt,
ሆነ በከፊል ካልተቃወመ መግለጫው it shall be deemed a contract of employment
በአሠሪውና በሠራተኛው መካከል የተደረገ concluded between the worker and the
employer.
የሥራ ውል እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፲. ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ የሚደረግ የሥራ 10. Contract of Employment for Definite
ውል Period or Piecework
፬/ በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ 4/ Unless the law or work rules or collective
ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር agreement provides otherwise, the
በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ የሙከራ probationary worker shall have the same right
ጊዜውን የጨረሰ ሌላ ሠራተኛ ያለው and obligation that a worker who has
completed his probation period possesses.
መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡
፭/ ሠራተኛው ለሥራው ተስማሚ አለመሆኑ 5/ If the worker, during his probation, proves to
ሲረጋገጥ አሠሪው ማስጠንቀቂያ መስጠት be unfit for the post, the employer can
ሳይጠበቅበት፤ የሥራ ስንብት ክፍያና ካሣ terminate the contract of employment without
መክፈልም ሳይገደድ የሥራ ውሉን notice and without being obliged for
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡ severance payment or compensation.
፮/ በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ ያለማስጠንቀቂያ 6/ A worker on probation may terminate his
ሥራውን ሊለቅ ይችላል፡፡ contract of employment without notice as well.
፪/ ለሠራተኛው ደመወዙንና ሌሎች 2/To pay the worker wages and other benefits
ክፍያዎችን በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት in accordance with this Proclamation or the
ስምምነት መሠረት የመክፈል፤ collective agreement;
፫/ ሠራተኛው ከደመወዙ የተወሰነ መቶኛ 3/ To deduct union dues from the worker’s
እየተቀነሰ ለሠራተኛ ማኅበር መዋጮ ገቢ regular wage, where the worker requests in
እንዲደረግለት በጽሁፍ ሲያመለክት ይህንኑ writing of such deduction, and transfer the
መጠን በየወቅቱ ተቀናሽ በማድረግ ወደ cash into the trade union’s bank account;
ሠራተኛ ማኅበሩ የባንክ ሂሳብ በየወቅቱ ገቢ
ማድረግ፤
የመያዝና ሚኒስቴሩ በሚፈልገው ዓይነት and submit same within a reasonable time
ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ የማቅረብ፤ when requested by the competent authority;
ለ) በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት b) The employer to pay wages, other benefits
ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ and allowances unless otherwise provided
በስተቀር አሠሪው ደመወዝ፣ ሌሎች for by this Proclamation or by a collective
ጥቅማ ጥቅሞች እና አበል የመክፈል agreement.
ግዴታ አይኖርበትም፡፡
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ለማገድ the following shall be valid grounds for the
በቂ ምክንያት የሚሆኑት የሚከተሉት suspension in accordance with Article 17of this
ናቸው:- proclamation:
፩/ በሠራተኛው ጥያቄ ያለክፍያ በአሠሪው 1/ leave without pay granted by the employer
የሚሰጥ ፈቃድ፤ upon request by the worker;
፪/ ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር ወይም 2/ leave of absence for the purpose of holding
ሕዝባዊ አገልግሎት ለመስጠት office in trade unions or other social services;
በሚመረጥበት ጊዜ ለዚሁ ዓላማ ፈቃድ
ሲወስድ፤
በአንቀጽ ፲፰ (፭) ወይም (፮) በተመለከተው in order to suspend rights and obligations
ምክንያት ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና arising from contract of employment are
ግዴታዎች ለማገድ አሠሪው ለእገዳው suspended in accordance with Article 18 (5) or
(6) above the employer shall inform the
ምክንያት የሆነው ሁኔታ ባጋጠመው በ፫ የሥራ
Ministry or the competent authority in writing
ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
with in three working days of the occurrence of
ባለስልጣን በጽሑፍ ማስታወቅ አለበት፤
the ground for suspension.
፳. በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን የሚሰጥ 20. Decisions of the Ministry or the Appropriate
ውሣኔ Authority
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ the Ministry or the Appropriate authority
በአንቀጽ ፲፱ የተጠቀሰው የጽሑፍ shall determine the existence of a good cause
for suspension with in three working days
ማስታወቂያ በደረሰው በሦስት የሥራ ቀናት
upon receipt of the written notice
ውስጥ ለእገዳው በቂ ምክንያት ስለመኖሩ
pursuant to Article 19 above. Where the
ይወስናል፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ Ministry or the appropriate authority does not
ያለው ባለስልጣን በሦስት የሥራ ቀናት notify its decision within three days, the
ውስጥ ውሳኔውን ካላሳወቀ እግዱን organization shall be deemed allowed to
እንደፈቀደ ይቆጠራል፤ suspend.
፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 2/ where the Ministry or the appropriate
ለእገዳው በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን ከወሰነ authority finds that there is no good cause for
ሥራውን እንዲጀመርና ታግዶ ለነበረበትም suspension it shall order the resumption of
ጊዜ ክፍያ እንዲደረግ ያዛል፤ the work and payment for the days on which
workers were suspended
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) 3/ the party who is aggrieved by the decision in
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው accordance with Sub-Articles (1) or (2) of
ባለስልጣን በተሰጠ ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን this Article may, within five working days,
ውሣኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ appeal to the competent labour court.
ሥልጣን ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት
ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡
፳፩. ለእገዳ ምክንያት መኖሩን የማረጋገጥ ወይም 21. Effect of Confirmation or Authorization of
የማጽደቅ ውጤት Suspension
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ where the Ministry or the appropriate
ለእገዳ ምክንያት መኖሩን ሲያረጋግጥ ወይም authority confirms or proves the existence of
ሲያጸድቅ የእገዳውን ጊዜ ይወስናል፡፡ ሆኖም good causes for suspension, it shall fix the
የተባለው የእገዳ ጊዜ ከ፺ ቀናት መብለጥ duration of the suspension; provided,
የለበትም፡፡ however, that duration of the suspension
shall not exceed 90 days.
፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
2/ where the competent authority or the
በተመለከተው የጊዜ ገደብ ሥራውን
appropriate authority is convinced that the
እንደገና ለመቀጠል የማይችል መሆኑን
employer cannot resume its activities with in
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
the period set under Sub-Article (1) of this
ካመነ ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ
Article, the contract of employment shall be
በአንቀጽ ፴፱ እና ፵፬ የተመለከቱትን
put to an end and worker shall be entitled to
ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው፡፡
the benefits specified under Articles 39 and
44 of this Proclamation.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፳፪. የእገዳ ጊዜ ማብቃት የሚያስከትለው ውጤት 22. Effects of Expiry of the Period of Suspension
ሠራተኛው የእገዳ ጊዜ ካበቃ በኋላ the worker shall report for work on the working
በሚቀጥለው የሥራ ቀን በሥራው ላይ day following the date of expiry of suspension;
መገኘት አለበት፡፡ አሠሪውም ለሥራ and the employer shall reinstate the worker, who
የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር so reports for work, in a relevant position to his
አግባብነት ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ profession without adversely affecting his job
ሲከፈለው የነበረውን ደመወዙን በመጠበቅ ወደ position and wage.
ሥራው መመለስ አለበት፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት የሥራ
TERMINATION OF EMPLOYMET RELATIONS
ግንኙነት ስለማቋረጥ
23. General
፳፫. ጠቅላላ
፩/ የሥራ ውል የሚቋረጠው በአሠሪው ወይም 1/ a contract of employment shall only be
በሠራተኛው አነሳሽነት ወይም በሕግ terminated upon initiation by the employer or
በተደነገገው መሠረት ወይም በኅብረት worker and in accordance with the provisions
ስምምነት ወይም በተዋዋይ ወገኖች of the law or a collective agreement or by the
በሚደረግ ስምምነት ይሆናል፡፡ agreement of the parties.
SECTION ONE
ዘርፍ አንድ
TERMINATION OF CONTRACT OF
የሥራ ውልን በሕግ ወይም በስምምነት መሠረት
EMPLOYMENT BY THE OPERATIONS
ስለማቋረጥ
OF THE LAW OR BY AGREEMENT
፳፬. በሕግ በተደነገገው መሠረት የሥራ ውልን 24 Termination of contract of Employment by the
ስለማቋረጥ Operations of the Law
ሀ) ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር a) Unless the reason for being late is justified
የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው by the collective agreement, work rule or
በኅብረት ስምምነት በሥራ ደንብ ወይም contract of employment, being late for duty
በሥራ ውሉ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች eight times in six months period while
ውጭ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው being warned in writing of such a problem;
በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው
ለስምንት ጊዜ የስራ ሰዓት አለማክበር፤
ለ) በዚህ አዋጅ ከተመለከቱ እረፍቶች b) Absence from duty for a total five days in
six months period while being warned in
እና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ውጭ የጽሁፍ
writing of such a problem; and where the
ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት
absence cannot be classified in any of the
ወር ውስጥ ለአምስት ቀናት ከስራ
leaves provided under the Proclamation;
መቅረት፤
፫/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት 3/ The right of an employer to terminate contract
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት ውሉ of employment in accordance with this
የሚቋረጥበት ምክንያት መኖሩን ካወቀ Article, shall lapse after thrity working days
from the date the employer knew the
ከሰላሳ የሥራ ቀናት በኋላ በይርጋ
existence of a ground for the termination.
ይታገዳል፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሠራተኛው 4/ The grounds for suspension of a worker from
duty before terminating the contract of
የሥራ ውል እንዲቋረጥ ከመደረጉ በፊት
employment of the worker in accordance
ሠራተኛውን ከሥራ አግዶ ማቆየት
with this Article may be determined by
ስለሚቻልበት ሁኔታ በኅብረት ስምምነት
collective agreement; provided, however, that
ሊወሰን ይችላል፡፡ ሆኖም የዕገዳው ጊዜ the duration of such suspension shall not
ከሰላሳ የሥራ ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡ exceed 30 working days.
፩/ የሠራተኛው የሥራ ችሎታ ማጣት 1/ The following grounds relating to the loss of
ወይም ሁኔታን በሚመለከት የሚከተሉት capacity of, and situations affecting, the
worker shall constitute good cause for
ምክንያቶች ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሥራ
terminating a contract of employment with
ውል ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
prior notice:
ለ) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም b) The worker is, for reasons of health or
በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ disability, permanently unable to carry
የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም out his obligation under the contract
ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ፤ of employment;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
መ) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ d) The post of the worker is cancelled for
በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን good cause and the worker cannot be
ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል transferred to another job position.
ሆኖ ሲገኝ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)(ሀ) 2/ Any loss of capacity of work referred to in Sub-
የተመለከተው ማንኛውም የሥራ ችሎታ Article (1) (a) of this Article shall, unless
ማጣት በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን otherwise provided by a collective
ካልተወሰነ በስተቀር በየወቅቱ በሚደረግ agreement, be verified by a periodical job
performance evaluation.
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት መረጋገጥ
አለበት፡፡
፬/ የስራ መደቡ መሠረዝ በአንቀጽ ፳፱ (፩) 4/ Where the cancellation of a job position affects
መሠረት የሠራተኞችን ቅነሳ የሚያስከትል a workforce in accordance with Article 29 (1)
ሆኖ ሲገኝ የሥራ ውሉ የሚቋረጠው of this Proclamation, the termination shall
በአንቀጽ ፳፱ (፫) መሠረት ይሆናል፡፡ be undertaken in compliance with the
requirements laid down in accordace with
Article 29 (3).
፳፱. የሠራተኞች ቅነሳ 29. Reduction of Workforce
፩/ በዚህ አዋጅ “የሠራተኞች ቅነሳ” ማለት 1/ In this Proclamation “reduction of workforce”
በአንቀጽ ፳፰ (፫) በተጠቀሱት ምክንያቶች means termination of workforce of an undertaking
ቁጥራቸው ከድርጅቱ ሠራተኞች ቢያንስ for any of the reasons provided for by Article 28
(3) of this Proclamation affecting a number of
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
ከመቶ አሥር የሚያህለውን ወይም workers representing at least ten percent of the
የሠራተኞች ቁጥር ከሀያ እስከ ሀምሳ number of workers employed or, in the case where
በሆነበት ድርጅት ቢያንስ አምስት the number of workers employed in an
undertaking is between twenty and fifty,
ሠራተኞችን የሚመለከት ከአሥር
termination of at least five employees over a
ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የሚቆይ continuous period of not less than ten days.
የሥራ ውል መቋረጥ ነው፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The expression “number of workers” referred
የተጠቀሰው “የሠራተኞች ቁጥር” ማለት to in Sub-Article (1) of this Article means
the average number of the workers
ሠራተኞች ለመቀነስ አሠሪው እርምጃ employed by an employer concerned within
ከወሰደበት ቀን በፊት ባለው ፲፪ ወራት the twelve months preceding the date when
ውስጥ በአሠሪው ተቀጥረው ይሠሩ የነበሩ the employer took measures of reduction of
ሠራተኞች አማካይ ቁጥር ነው፡፡ workers.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ For the purpose of Sub-Article (1) of this
“የኮንስትራክሽን ሥራ” ማለት ሕንጻ፣ Article, “construction work” includes the
construction, renovation, upgrading,
መንገድ፣ የባቡር ሐዲድ፣ የባሕር ወደብ፣ maintenance and repair of a buildings, roads,
የውሃ ግድብ፣ ድልድይ፣ የመሣሪያ ተከላና rail-way lines, dams and bridges, installation
ሌላም ተመሳሳይ ሥራ የመሥራት of machinery and similar works.
የመለወጥ፣ የማስፋፋት፣ የማደስና የመጠገን
ሥራን ይጨምራል፡፡
ሀ) የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና እስከ አንድ a) One month, in the case of a worker who
ዓመት ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት has completed his probation and has a
period of service not exceeding one year;
ረገድ አንድ ወር፤
ለ) ከአንድ ዓመት በላይ እስከ ዘጠኝ ዓመት b) Two months, in the case of a worker who
ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ has a period of service above one year and
ሁለት ወር፤ not exceeding nine years;
c) Three months, in the case of a worker
ሐ) ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ
who has a period of service of more than
ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ ሦስት ወር፤
nine years;
መ) የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ በቅነሳ ምክንያት d) Two months, in the case of a worker
የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ሠራተኛን who has completed his probation and
በሚመለከት ረገድ ሁለት ወር፡፡ whose contract of employment is to be
terminated due to reduction of work force.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article
(፩) የተመለከተው ቢኖርም (1) of this Article, the period of notice for a
ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ contract of employment for a definite period
የተደረገ የሥራ ውልን or piece work shall be as agreed upon by the
በሚመለከት የማስጠንቀቂያ ጊዜው parties to the contract.
ተዋዋይ ወገኖች በውሉ ላይ
በተስማሙት መሠረት ይሆናል፡፡ 3/ The period of notice fixed in this
፫/ በዚህ አዋጅ የተወሰነው የማስጠንቀቂያ Proclamation shall run from the first working
ጊዜ የሚቆጠረው ማስጠንቀቂያው day following the date on which notice is
ከተሰጠበት ቀን ቀጥሎ ካለው የሥራ ቀን dully given.
ጀምሮ ይሆናል፡፡ 4/ The obligations of the parties arising from the
፬/ ከሥራ ውል የሚመነጩ የተዋዋዮች contract of employment shall remain intact
during the period of notice.
ወገኖች መብቶችና ግዴታዎች
በማስጠንቀቂያው ጊዜ እንደጸኑ ይቆያሉ፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
ዘርፍ ሦስት
ስለሥራ ስንብት ክፍያና ስለ ካሣ SECTION THREE
SEVERANCE PAY AND COMPENSATION
፴፱. ጠቅላላ
39. General
፩/ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ እና አግባብነት
ባለው የጡረታ ህግ መሠረት የጡረታ 1/ A worker who has completed his probation period
አበል ለመቀበል ብቁ ካልሆነና:- and who is not eligible for pension shall have
the right to receive severance pay from the
ሀ) ድርጅቱ በመክሰሩ ወይም በሌላ employer where:
ምክንያት ለዘለቄታው በመዘጋቱ የሥራ a) His contract of employment is terminated
ውሉ ሲቋረጥ፤ because of permanent cessation of
operation of the Undertaking due to
ለ) በሕግ ከተደነገገው ምክንያት ውጭ bankruptcy or for any other cause;
በአሠሪው አነሳሽነት የሥራ ውሉ b) His contract of employment is terminated
ሲቋረጥ፤ by the initiation of the employer in
violation of the law;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
መ) በአሠሪ ወይም በሥራ መሪ ወሲባዊ ጥቃት d) Where the worker resigned due to sexual
ወይም ትንኮሳ የተፈፀመበት እንደሆነ harassment or sexual violence by the
ወይም ድርጊቱ በሌላ ሠራተኛ employer or managerial employee; or
እንደተፈፀመ ሪፖርት ተደርጎለት where such act was committed by a co-
አሠሪው ተገቢውን እርምጃ ባለመውሰዱ worker and the incident was reported to
ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠ the employer but the latter failed to take
እንደሆነ፤ appropriate measure in due time;
ሠ) አሠሪው በሠራተኛው ላይ ሰብአዊ e) He has terminated his contract of
ክብሩንና ሞራሉን የሚነካ ወይም employment because of the employer’s
በወንጀል ሕጉ መሠረት የሚያስቀጣ maltreatment affecting his human
አድራጎት በመፈጸሙ የተነሣ ሠራተኛው dignity or morale or constituting a
የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤ criminal offence under the Criminal Code;
፩/ ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት 2/ Be thirty times the average daily wages of the
የሠራተኛው የመጨረሻ ሣምንት አማካይ last week of service for the first year of
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ service; and for the service of less than one
ከአንድ ዓመት በታች ያገለገለ ሠራተኛ ግን year, be calculated in proportion to the period
እንደአገልግሎት ጊዜው እየተተመነ ተመጣጣኝ of service.
ክፍያ ያገኛል፡፡
3/ In the case of a worker who has served for
፪/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ በዚህ
more than a year, payment shall be increased
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተጠቀሰው ክፍያ
by one-third of the amount referred to in Sub-
ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአገልግሎት
Article (1) of this Article for every additional
ዓመት ከላይ የተጠቀሰው ክፍያ አንድ
year of service; provided, however, that the
ሦስተኛ እየታከለ ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም
total amount shall not exceed twelve months’
ጠቅላላው ክፍያ ከሠራተኛው የ፲፪ ወራት
wage of the worker.
ደመወዝ መብለጥ የለበትም፡፡
፩/ በአንቀጽ ፴፪ (፩) መሠረት የሥራ ውሉን 1) A worker who terminates his contract of
የሚያቋርጥ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵ employment in accordance with Article 32(1)
of this Proclamation shall be entitled, in
ከተመለከተው የሥራ ስንብት ክፍያ
addition to the severance pay referred to in
በተጨማሪ የመጨረሻ ሣምንት አማካይ
Article 40 of this Proclamation, to a payment
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ካሣ
of compensation which shall be thirty times
ይከፈለዋል፡፡ ይህ ድንጋጌ አግባብ ባለው his daily wages of the last week of service.
የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ ላይም This provision shall apply to a worker
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ covered by the relevant pension law.
፪/ ሆኖም ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠው 2) However, where the termination is based on
በአንቀጽ ፴፪(፩)(ለ) ላይ በተመለከተው Article 32 (1) (b) the worker shall, in addition
ምክንያት የሆነ እንደሆነ ከሥራ ስንብት to severance pay, be entitled to compensation
ክፍያው በተጨማሪ የቀን ደመወዙ በ፺ of his daily wage multiplied by ninety. This
ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ይህ ድንጋጌ አግባብ provision shall also apply to a worker
ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ covered by the relevant pension law.
ላይም ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)፤ (፪) 4/ The compensation to be paid under Sub-
ወይም (፫) መሠረት ወደ ሥራው Article (1), (2) or (3) of this Article to a
የማይመለስ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵ worker who is not reinstated shall, in
መሠረት ከሚከፈለው የሥራ ስንብት ክፍያ addition to the severance pay referred to in
በተጨማሪ የሚከተለውን ክፍያ ያገኛል፡፡ ይህ Article 40 of this Proclamation, be:
ድንጋጌ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ
ሠራተኛም ላይ ተፈፃሚ ይሆናል:-
ሀ) ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል ከሕግ
ውጭ ሲቋረጥ የሠራተኛው አማካይ የቀን a) In the case of a contract of employment for
ደመወዙ በ፩፻፹ ተባዝቶ ይከፈለዋል፣ an indefinite period, 180 times the average
እንዲሁም በአንቀጽ ፵፬ መሠረት ሊሰጠው daily wages and a sum equal to his wage
ይገባ ስለነበረው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ለዚሁ for the appropriate notice period in
ጊዜ የሚከፈለውን ደመወዝ የሚያህል ክፍያ accordance with Article 44 of this
ይፈጸምለታል፤ Proclamation;
ለ) ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገ
የሥራ ውል ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ b) In the case of a contract of employment for a
ሠራተኛው የውሉ ጊዜ ወይም ሥራ definite period or for piecework, a sum equal
to the wages which he would have obtained
እስኪያልቅ ቢቆይ ኖሮ ያገኝ
if the contract of employment has continued up
የነበረውን ደመወዝ የሚያህል ገንዘብ to its date of expiry or completion of the work;
ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም ካሣው provided, however, that such compensation
የሠራተኛው ማዕከላዊ የቀን ደመወዙ shall not exceed 180 times his average daily
በ፩፻፹ ተባዝቶ ከሚያገኘው ውጤት wage. The provisions of sub-article (4) of this
Article shall also be applicable to a worker
መብለጥ የለበትም፡፡
covered by the relevant pension law.
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም
(፪) መሠረት ወደ ሥራው እንዲመለስ 5/ Where the First Instance Court orders the
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር reinstatement of the worker in accordance
ችሎት የተወሰነለት ሠራተኛ ከ፮ ወር with Sub-Article (1) or (2) of this Article, the
የማይበልጥ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው court shall order back-pay of wage for a
period not exceeding 6 months. Where the
ፍርድ ቤቱ ይወስንለታል፡፡ ጉዳዩ በይግባኝ
decision of reinstatement is confirmed by the
ታይቶ የሠራተኛው ወደ ሥራ መመለስ
appellate Court, it shall order back pay of
ውሣኔ ከፀና ከ፩ ዓመት ያልበለጠ ውዝፍ
wage for a period not exceeding one year.
ደመወዝ ፍርድ ቤቱ ለሠራተኛው
ይወስንለታል፡፡
፵፬. ልዩ ሁኔታዎች
44. Exceptions
በአንቀጽ ፵፫ የተደነገገው ቢኖርም
አሠሪው በአንቀጽ ፴፭ ስለማስጠንቀቂያ Notwithstanding the provisions of Article 43,
የተጠቀሱትን ሳያሟላ ሠራተኛውን ያሰናበተ non-compliance by the employer with the
እንደሆነ በማስጠንቀቂያው ጊዜ ሊከፈል ይገባ notice requirements specified under Article 35
የነበረውን ደመወዝ ለሠራተኛው ይከፍላል፡፡ shall only result in the payment by the
employer, wages in lieu of the notice period.
፵፭. የሠራተኛው ካሣ የመክፈል ኃላፊነት
45. Liability of the Worker to Pay Compensation
፩/ በአንቀጽ ፴፩ ወይም
፴፭(፪)ስለማስጠንቀቂያ የተጠቀሱትን 1/ A worker who terminates his contract of
አስፈላጊ ሁኔታዎች ያላሟላ ሠራተኛ employment in disregard of the provisions of
ለአሠሪው ካሣ ይከፍላል፡፡ Article 31 or 35(2) of this Proclamation shall be
liable to pay compensation to the employer.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ However, the compensation payable by the
መሠረት የሚከፈለው ካሣ አሠሪው worker in accordance with Sub-Article (1) of
ለሠራተኛው ከሚከፍለው ቀሪ ክፍያ this Article shall not exceed 30 days’ wages
ውስጥ ከ፴ ቀናት ክፍያ የበለጠ መሆን of the worker and be payable from the
አይኖርበትም፡፡ remaining payment due to the worker.
፩/ የሠራተኛውን ሙሉ ስም፣ ዕድሜ፣ የጋብቻ 1/ Full name, age, marital status and address of
ሁኔታና አድራሻ፤ the worker;
፪/ ሥራው የሚሠራበት ቦታ አድራሻ፤ 2/ The address where the work is to be carried out;
፫/ ከአሠሪው ለሠራተኛው የተሰጠውን የዕቃ 3/ The type, price, quality and quantity of material
supplied by the employer to the worker;
ዓይነት ዋጋ፣ ጥራትና ብዛት፤
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፬/ የታዘዘው የሥራ ዓይነት፣ጥራትና ብዛት፤ 4/ The type of work, quality and quantity ordered;
፭/ የተሰራው ሥራ ወይም ዕቃ የማስረከቢያ 5/ The time and place of delivery of the product
ጊዜና ሥፍራ፤ or material;
ሁለት
SECTION TWO
የሙያ መለማመጃ ውል
CONTRACT OF APPRENTICESHIP
፵፰. የውሉ አመሠራረት 48. Formation of Contract
፩/ ማንኛውም አሠሪ ለማንኛውም ግለሰብ 1/ There shall be a contract of apprenticeship
ከድርጅቱ ሥራ ጋር በተያያዘ በአንድ where an employer agrees to give a person
በተለየ ሙያ የሙያው ደንብና ሥርዓት complete and systematic training in a given
በሚፈቅደው መሠረት የተሟላና የተቀናጀ occupation related to the function of his
ትምህርት ሊሰጠው ሲስማማና ለማጁም under taking in accordance with the skills of
ስለሙያው መልመጃ ትምህርትና the trade and the person in return agrees to
ከትምህርቱም ጋር የተያያዙ ሥራዎችን obey the instruction given to carry out the
ለማከናወን የሚሰጠውን መመሪያ training and works related there to.
ለመፈጸም ሲስማማ የሙያ መልመጃ ውል
ይመሠረታል፡፡
፪/ አሠሪው ከሙያ መልመጃው ትምህርት 2/ The employer shall not assign the apprentice
ጋር ግንኙነት በሌለውና ለትምህርቱም on an occupation which is not related and
does not contribute to his training.
በማይጠቅም ሥራ ላይ ለማጁን
አይመድበውም፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The employer may terminate the contract of
(ለ) መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት apprenticeship by giving notice in accordance
የሙያ መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ with Sub-Article (1) (b) of this Article, where:
የሚችለው:-
፫/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ለ) 3/ The apprentice may terminate the contract of
መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሙያ apprenticeship by giving notice of termination
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- in accordance with Sub-Article (1) (b) of this
Article, where:
ሀ) አሠሪው በውሉ ወይም በዚህ አዋጅ a) The employer fails to observe his
የተጠቀሰውን ግዴታ ያላከበረ፤ ወይም obligations under the contract or this
Proclamation; or
ለ) ከጤንነቱ ወይም ከቤተሰቡ ጋር የተያያዘ b)The apprentice has good cause relating to
ወይም ሌላ ተመሳሳይ በቂ ምክንያት his health or family or other similar
ያለው እንደሆነ ነው፡፡ grounds.
፬/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ(፩) 4/ The apprentice may terminate the contract
(ሐ) መሠረት ያለማስጠንቀቂያ የሙያ of apprenticeship without giving notice in
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- accordance with Sub-Article (1) (c) of this
Article, where:
ሀ) ግዴታውን መፈፀም በጤንነቱ ላይ
a) He proves, by appropriate medical
ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን certificate, that he cannot discharge his
በተገቢው የሕክምና ምሥክር obligations without seriously endangering
ወረቀት ያረጋገጠ፤ ወይም his health; or
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
የሙያ መልመጃ ውል ሲያበቃ አሠሪው ለማጁ The employer shall, up on the termination of the
የሠለጠነበትን ሙያ፣ ትምህርቱ የፈጀውን contract of apprenticeship, give the apprentice a
ጊዜና የመሳሰሉት ነጥቦችን የያዘ የምሥክር certificate which specifies the occupation he
has been trained in, the duration of the training
ወረቀት ለለማጁ ይሰጣል፡፡
and other similar particulars.
ክፍል ሦስት PART THREE
ደመወዝ WAGES
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የደመወዝ አወሳሰንና ይዘት DETERMINATION OF WAGES
፶፫. ጠቅላላ 53. General
መ) ኮሚሽን፤ c) Bonus;
d) Commission;
ሠ) ለተጨማሪ የሥራ ውጤት የሚከፈሉ
ሌሎች የማትጊያ ክፍያዎች፤ e) Other incentives paid for additional work
results;
ረ) ከደንበኞች የሚሰበሰብ የአገልግሎት
ክፍያ፡፡ f) Service charge received from customers.
፶፬. ሥራ ላልተሰራበት ጊዜ ክፍያ ስለሚደረግበት ሁኔታ
፩/ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሕግ በተለየ 54. Conditions of Payments for Idle Time
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር ደመወዝ
የሚከፈለው ለተሠራ ሥራ ብቻ ይሆናል፡፡ 1/ Unless otherwise provided for in this
Proclamation or the relevant law, wages shall
be paid only for work performed.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Not with standing Sub-Article (1) of this
ቢኖርም ሠራተኛው ለመሥራት ዝግጁ ሆኖ Article, a worker shall be entitled to payment
ሳለ ለሥራው የሚያስፈልገው መሣሪያና of his wage if, while being ready to work, he
ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት በመቅረቱ ወይም is unable to work due to an interruption in
የሠራተኛው ጉድለት ባልሆነ ምክንያት the supply of tools or raw materials or due to
other causes not attributable to him.
ሳይሠራ ቢውል ደመወዙን የማግኘት መብት
ይኖረዋል፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት የአከፋፈል
ዘዴና የክፍያ አፈፃፀም MODE AND EXECUTION OF PAYMENT
፩/ ደመወዝ በጥሬ ገንዘብ ይከፈላል፤ ሆኖም 1/ Wages shall be paid in cash, provided, however,
that where the employer and workers agree, it
አሠሪውና ሠራተኛው ከተስማሙ
may be paid in kind. Wages paid in kind may
በዓይነት ሊከፈል ይችላል፡፡ በዓይነት
not exceed the market value in the area of the
የሚደረገው ክፍያ በአካባቢው ከሚገኘው payment in kind and in no case may exceed
የገበያ ዋጋ በምንም አኳኋን በልጦ 30% of the wages paid in cash.
መገኘትና በጥሬ ገንዘብ ከሚከፈለው
ደመወዝ ፴ በመቶ መብለጥ የለበትም፡፡
፪/ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፤ የሥራ ገበያ 2/ A Regulation of the Council of Ministers shall
ሁኔታ እና የመሳሰሉትን እያስጠና ዝቅተኛ determine the powers and responsibilities of a
ደመወዝ የሚወስን የመንግሥት፤ የአሠሪና Wage Board which shall comprise
ሠራተኛ ተወካዮች እንዲሁም ሌሎች
representatives of the Government,
employees and trade unions together with
ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የደመወዝ
other stakeholders that will periodically
ቦርድ ስለሚቋቋምበትና ተግባርና ኃላፊነቱ
revise minimum wages based on studies
ስለሚወሰንበት ሁኔታ በሚኒስትሮች ምክር
which take into account the country’s
ቤት ደንብ ይደነገጋል፡፡
economic development, labour market and
other considerations.
፶፮. የክፍያ አፈፃፀም 56. Execution of Payments
፩/ የተለየ ስምምነት
ካልተደረገ በስተቀር 1/ Unless agreed otherwise, wages shall be paid
ደመወዝ በሥራ ቀንና በሥራው ቦታ on working days and at the place of work.
ይከፈላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ In case where the day of payment mentioned
መሠረት ክፍያ የሚደረግበት ቀን በሳምንት in Sub-Article (1) of this Article falls on
እረፍት ወይም በሕዝብ በዓል ቀን የዋለ weekly rest day or a public holiday, the day
እንደሆነ የመክፈያው ቀን አስቀድሞ ባለው of payment shall fall on the preceding
የሥራ ቀን ላይ ይውላል፡፡ working day.
፩/ በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ 1/ The employer shall not deduct from, attach or
set off the wages of the worker except
ደንብ በተወሰነው ወይም በፍርድ ቤት
where it i s provided otherwise by l a w
ትዕዛዝ መሠረት ካልሆነ ወይም ሠራተኛው
or collective agreement or work rules or in
በጽሑፍ ካልተስማማ በስተቀር አሠሪው
accordance with a court order or a written
ከሠራተኛው ደመወዝ ሊቀንስ ወይም በዕዳ agreement of the worker concerned.
ሊይዝ ወይም ሊያቻችል አይችልም፡፡
፷፩. የቀን ወይም የሣምንት የሥራ ሰዓት ጣሪያ 61. Maximum Daily or weekly Hours of Work
፩/ በዚህ አዋጅ “መደበኛ የሥራ ሰዓት” ማለት 1/ In this proclamation, “normal hours of work”
means the time during which a worker
በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ
actually performs work or avails himself for
ደንብ መሠረት ሠራተኛው ሥራውን
work in accordance with law, collective
የሚያከናውንበት ወይም ለሥራ የሚገኝበት
agreement or work rules.
ጊዜ ነው፡፡
፪/ የማንኛውም ሠራተኛ መደበኛ የሥራ 2/ Normal hours of work shall not exceed 8 hours
ሰዓት በቀን ከ፰ ወይም በሣምንት ከ፵፰ a day or 48 hours a week.
ሰዓት አይበልጥም፡፡
፷፪. መደበኛ የሥራ ሰዓትን ስለመቀነስ 62. Reduction of Normal Hours of Work
፩/ ሚኒስቴሩ የተለየ የሥራ ሁኔታዎች 1/ The Ministry may issue Directive reducing
ያሉበትን ክፍለ ኢኮኖሚ፣ ኢንዱስትሪ normal hours of work for economic sectors,
ወይም ሙያ መደበኛ የሥራ ሰዓት ind ustries or occupations where
ለመቀነስ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ there are special conditions of work.
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት መደበኛ የሥራ 2/ Reductions of normal hours of work under
ሰዓትን መቀነስ የሠራተኛውን ደመወዝ this Proclamation shall not entail reduction in
አያስቀንስም፡፡ the wages of a worker.
፷፫. የሣምንት የሥራ ሰዓትን ስለመደልደል 63. Arrangement of Weekly Hours of Work
የሥራ ሰዓቶች ለሣምንቱ የድርጅቱ የሥራ Hours of work shall spread equally over the
ቀኖች እኩል ይደለደላሉ፡፡ የሥራው ፀባይ working days of a week, provided, however,
ሲያስገድድ ግን በማናቸውም የሣምንቱ የሥራ where the nature of the work so requires, hours
ቀኖች የሥራ ሰዓቶችን ማሳጠርና ልዩነቱን of work in any one of the working days may be
ለተቀሩት ቀኖች ማደላደል ይቻላል፡፡ shortened and the difference be distributed over
the remaining days of the week without
extending the daily limits of eight hours by more
than two hours.
፷፬. መደበኛ የሥራ ሰዓቶችን አማካይ መሠረት በማድረግ 64. Averaging of Normal Hours of Work
ስለማደላደል
ሥራው በሚከናወንበት ሁኔታ የተነሳ መደበኛ Where the circumstances in which the work has
የሥራ ሰዓቶችን በእያንዳንዱ ሣምንት እኩል to be carried out are such that normal hours of
ማደላደል በማይቻልበት ጊዜ የሥራ ሰዓት ከአንድ work cannot be distributed evenly over the
ሣምንት ለበለጠ ጊዜ አማካዩን መሠረት በማድረግ individual week, normal hours of work may be
ማደላደል ይቻላል፡፡ሆኖም በአራት ሣምንት ወይም calculated as an average over a period longer
ከዚያ ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሠራተኞቹ የሠሩባቸው
than one week, provided, however that the
ሰዓቶች ሲታሰቡ አማካዩ የሥራ ሰዓት በቀን ከ፰
average number of hours over a period shall not
ሰዓት ወይም በሣምንት ከ፵፰ ሰዓት መብለጥ
exceed eight hours per day or fortyeight hours
የለበትም፡፡
per wee
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት 4/ The instructions given under Sub-Article (3)
የተሰጠው ትዕዛዝ እና እያንዳንዱ of this Article and the actual overtime
ሠራተኛ የሠራው የትርፍ ሰዓት worked by each worker shall be recorded
በአሠሪው በትክክል መመዝገብ አለበት፡፡ by the employer.
፷፯. የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚፈቀድባቸው ሁኔታዎች 67. Circumstances in which Overtime Work
፩/ ማንኛውም ሠራተኛ የትርፍ ሰዓት ሥራ is Permissible
እንዲሠራ አይገደድም፡፡ ሆኖም አሠሪው 1/ A worker may not be compelled to work
ሌላ አማራጭ መንገድ ሊኖረው አይችልም overtime, however, overtime may be
ተብሎ ሲገመት፤ እና:- worked whenever the employer cannot be
expected to resort to other measures and
ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ only where there is:
ሲያሰጋ፤ a) Accident, actual or
ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያጋጥም፤
eminent; b) Force-majeure;
ሐ) በአስቸኳይ መሰራት ያለበት ሥራ
ሲያጋጥም፤ c) Urgent work;
መ) በማያቋርጥና ተከታታይ ሥራ ላይ
ከሥራ የቀሩ ሠራተኞችን ለመተካት፤ d)Substitution of absent workers assigned on
አሠሪው የትርፍ ሰዓት ሥራ ለማሠራት work that runs continuously without
interruption.
ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፳፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፩/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራ ሠራተኛ 1/ In addition to his normal wage, a worker who
ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቢያንስ works over-time shall be entitled at least on
the following rate of payments:
ቀጥሎ በተመለከተው አኳኋን
ይከፈለዋል:-
ሀ) ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት እስከ ምሽቱ ፬ a) In the case of work done between 6:00
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ a.m. in the morning and l0:00 p.m. in the
ለመደበኛ ሥራ በሰዓት የሚከፈለው evening, at the rate of 1.5 multiplied by
the ordinary hourly rate;
ደመወዝ በ፩ ተኩል ተባዝቶ፤
ለ) ከምሽቱ ፬ ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ b) In the case of night time work between 10
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ p.m. in the evening and 6 a.m. in the
ለመደበኛ ሥራው በሰዓት የሚከፈለው morning, at the rate of 1.75 (one and three
ደመወዝ በአንድ ሦስት አራተኛ (በአንድ fourth) multiplied by the ordinary hourly
ነጥብ ሰባ አምስት) ተባዝቶ፤ rate;
ሐ) በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ የትርፍ c) In the case of work done on weekly rest
ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራው በሰዓት day, at the rate of 2 multiplied by the
የሚከፈለው ደመወዝ በ፪ ተባዝቶ፣ ordinary hourly rate;
፫/ የሳምንት የዕረፍት ጊዜ ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት 3/ The weekly rest period shall be calculated as
እስከሚቀጥለው ንጋት ፲፪ ሰዓት ያለውን to include the period from 6 a.m. to the next 6
ጊዜ እንዲጨምር ተደርጎ ይታሰባል፡፡ a.m.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The provisions of Sub-Article (1) of this
የተመለከተው ተፈጻሚ የሚሆነው ከዚህ Article shall be applicable to the following
በታች ለተመለከቱትና ተመሳሳይ ለሆኑ and other similar activities:
ሥራዎች ይሆናል:-
a) Work that has to supply the necessities of
ሀ) ለጠቅላላው ሕዝብ ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ
life to meet the health, recreational or
ሥራዎች ወይም ለጤንነት፣ ለመዝናኛ
cultural requirements of the general
ወይም ለባህላዊ ጉዳይ የሚከናወኑ
public;
ሥራዎች፤
፸፩. በሣምንት የዕረፍት ጊዜ ሊከናወን የሚችል ሥራ 71. Works Done on Weekly Rest Days
፩/ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች
1/ A worker may be required to work on any
የድርጅቱን መደበኛ ተግባር የሚያደናቅፉ
weekly rest day only where it is necessary to
ሁኔታዎችን ለማስወገድ አስፈላጊ ሆኖ
avoid serious interference with the ordinary
ሲገኝ ብቻ ሠራተኛው በማናቸውም
working of the under taking in the case of:
የሳምንት የዕረፍት ጊዜው እንዲሠራ
ለማድረግ ይቻላል:-
፩/ ሠራተኛው በሕዝብ በዓል ቀን ከሠራ 75. Payment for Working on Public Holidays
በሰዓት የሚያገኘው ክፍያ በሁለት
ጊዜ ተባዝቶ በበዓሉ ቀን ለሠራበት 1) A worker shall be paid his hourly wages
ለእያንዳንዱ ሰዓት ይከፈለዋል፡፡ multiplied by two for each hour of work on a
public holiday.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ አንድ የሕዝብ በዓል ከሌላ የሕዝብ 2) Where a public holiday coincides with
በዓል ጋር ቢደረብ ወይም በሕግ በተወሰነ another public holiday or falls on a rest day
የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል በዚህ ቀን designated by law, a worker shall be entitled
የሠራ ሠራተኛ ክፍያ የሚደረግለት to only one public holiday payment for
በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ ይሆናል፡፡ working on such a day.
ክፍል አምስት
ስለ ፈቃድ
ምዕራፍ አንድ PART FIVE
የዓመት ፈቃድ LEAVE
CHAPTER ONE
፸፮. ጠቅላላ
ANNUAL LEAVE
፩/ አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃድ 76. General
ለማግኘት ያለውን መብት በማናቸውም 1/ An agreement by a worker to waive in any
ሁኔታ ለመተው የሚያደርገው ስምምነት manner his right to annual leave shall be null
and void.
ውድቅ ይሆናል፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ
በስተቀር በዓመት ፈቃድ ፈንታ ገንዘብ 2/ Unless otherwise provided in this
መክፈል የተከለከለ ነው፡፡ Proclamation, it is prohibited to pay wages in
lieu of the annual leave.
፸፯. ዓመት ፈቃድ መጠን
፩/ አንድ ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ መሠረት 77. Amount of Annual Leave
ሳይከፋፈል የሚሰጥ የዓመት ፈቃድ ከክፍያ 1/ A worker pursuant to this Article shall be
ጋር ያገኛል፡፡ የፈቃዱ ጊዜ በምንም ሁኔታ entitled to uninterrupted annual leave with
ከዚህ በታች ከተመለከተው ማነስ pay. Such leave shall in no case be less than:
የለበትም:-
፩/ በአንቀጽ ፸፯ (፩) የተደነገገው ቢኖርም 79. Dividing and Postponing Annual Leave
ሠራተኛው የዓመት ፈቃድ ተከፋፍሎ 1/ Notwithstanding the provisions of Article
እንዲሰጠው ሲጠይቅና አሠሪውም ሲስማማ 77(1) of this Proclamation, if a worker
ለሁለት ተከፍሎ ሊሰጠው ይችላል፡፡ requests and the employer agrees, his leave
may be granted in two parts.
፪/ የዓመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና
አሠሪውም ሲስማማ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ 2/ Annual leave may be postponed when the
worker requests and the employer agrees.
፫/ አሠሪው የሥራ ሁኔታ ሲያስገድደው
የሠራተኛውን የፈቃድ ጊዜ ሊያስተላልፍ 3/ An employer may, for reasons dictated by
ይችላል፡፡ operational requirements of the undertaking,
postpone the leave of a worker.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫)
መሠረት የተላለፈው የዓመት ፈቃድ 4/ Any leave postponed in accordance with Sub-
ከሚቀጥለው ፪ ዓመት በላይ ሊራዘም Articles (2) and (3) of this Article shall not be
አይችልም፡፡ postponed for more than two years.
፪/ ሠራተኛው ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞው 2/ A worker who is recalled from leave shall
ያጠፋው ጊዜ ሳይቆጠር የቀረው የዓመት be entitled to a payment covering the
ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ ይከፈለዋል፡፡ remainder of his leave excluding the time
lost for the trip.
፫/ ሠራተኛው ከፈቃዱ በመጠራቱ ምክንያት 3/ The employer shall cover the transport
የደረሰበትን የመጓጓዣና የውሎ አበል ወጭ expenses and per-diem incurred by the
በአሠሪው ይሸፈናል፡፡ worker as a direct consequence of his being
recalled.
ምዕራፍ ሁለት
CHPTER TWO
ልዩ ፈቃድ
SPECIAL LEAVES
፹፩. ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ 81. Leave for family events
፩/ ሠራተኛው:- 1/ A worker shall been titled to leave with pay
for three working days where;
ሀ) ሕጋዊ ጋብቻ ሲፈጽም፤ ወይም a) He concludes marriage; or
፹፫. ልዩ ተግባሮችን ለማከናወን ለሠራተኛ የሚሰጥ 83. Leave for special purpose
ፈቃድ
1/ A worker who appears at hearings before
፩/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት
bodies competent to hear labour disputes or
ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን
to enforce labour laws shall be granted leave
ለማስፈጸም ሥልጣን ባላቸው አካሎች
with pay only for the time utilized for the said
ዘንድ ጉዳዩን ሲያቀርብ ለዚሁ ዓላማ purpose.
ለጠፋው ጊዜ ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ
ይሰጠዋል፡፡
፪/ አንድ ሠራተኛ የመምረጥ መብቱን 2/ A worker shall be granted leave with pay for
ለማስጠበቅ ወይም ከፍርድ ቤትና ከሌሎች the purpose of exercising his voting rights or
ሥልጣን ከተሰጣቸው የፍትህ አካላት ፊት discharging his obligation as a witness before
ከምስክርነት ጋር በተያያዘ ላጠፋው ጊዜ judicial or quasi-judicial organs.
ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
፫/ ትምህርት ወይም ሥልጠና ለሚከታተል
ሠራተኛ የትምህርት ፈቃድና የገንዘብ 3/ The manner in which educational or training
ድጋፍ የሚሰጥበት ሁኔታ፤ የድጋፉ ዓይነትና leave is to be granted and the form and extent
መጠን በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ of the financial assistance to be provided may
ደንብ ይወሰናል፡፡ be determined in a collective agreement or
፹፬. ስለማስታወቅ work rules.
በዚህ ምዕራፍ በተመለከቱት ድንጋጌዎች 84. Notification
መሠረት ፈቃድ ለመውሰድ የሚፈልግ A worker wishing to take leave in accordance
ማንኛውም ሠራተኛ ፈቃድ ለመውሰድ with the provisions of this Chapter shall notify
መፈለጉን በቅድሚያ ለአሠሪው ማስታወቅእና the employer in advance and present the
አሠሪው ሲጠይቅም ማስረጃውን ማቅረብ necessary supporting evidence whenever the
አለበት፡፡ employer requests him.
ምዕራፍ ሦስት
የሕመም ፈቃድ CHAPTER THREE
፹፭. የሕመም ፈቃድ SICK LEAVE
፩/ አንድ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን 85. Duration of Leave
ከጨረሰ በኋላ በሥራ ላይ በሚደርስ 1/ Where a worker, after having completed his
ጉዳት ሳይሆን በሌላ ሕመም ምክንያት probation, is rendered incapable of working
ሥራ መሥራት ካልቻለ በዚህ አንቀጽ due to sickness other than employment
መሠረት የሕመም ፈቃድ ያገኛል፡፡ injury, he shall be entitled to a sick leave.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
የተመለከተው ፈቃድ ሕመሙ ከደረሰበት 2/ The leave referred to in Sub-Article (1) of this
የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው የ፲፪ ወር Article shall, in no case, be more than six
ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ months counted consecutively or separately
ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከ፮ in the course of any twelve months’ period
ወር አይበልጥም፡፡ starting from the first day of his sickness.
፫/ ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት
ከሥራ ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው 3/ Where a worker absents himself from work
ሊያውቅ የሚችል ወይም ሠራተኛው due to sickness, he shall, except where the
ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ በስተቀር employer is in a position to be aware of the
ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ sickness or it is impractical, notify the
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ employer on the day following his absence.
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፴፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፫/ ለሚቀጥሉት ፫ ወራት ያለክፍያ፡፡ 3/ For the next three months, without pay.
ክፍል ስድስት PART SIX
የሴቶችና የወጣት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF WOMEN
AND YOUNG WORKERS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የሴት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ
WORKING CONDITIONS OF WOMEN
፹፯ . ጠቅላላ 87. General
፩/ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት በማንኛውም 1/ Women shall not be discriminated against in
ሁኔታ ልዩነት አይደረግባቸውም፡፡ all respects on the basis of their sex.
፮/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኛዋ ነፍሰጡር 6/ An employer shall not terminate the contract
በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት ቀን of employment of women during her
ጀምሮ በ፬ ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ pregnancy and until four months after her
ሊያሰናብት አይችልም፡፡ confinement.
፯/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ከእርግዝናና ከመውለድ ጋር ባልተያያዘ Article (6) of this Article, contract of
በአንቀጽ ፳፯(ለ-ተ) እና ፳፱(፫) በተመለከቱ employment may be terminated for reasons
ምክንያቶች የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡ stipulated under Article 27 (b-k) and
Article 29 (3) but not related pregnancy and
delivery.
፹፰. የወሊድ ፈቃድ 88. Maternity Leave
፩/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ 1/ An employer shall grant leave to a pregnant
ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው worker with pay, for medical examination
ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፤ ሆኖም connected with her pregnancy, provided,
however, that she m a y b e r e q u i r e d to
ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ የሐኪም ማስረጃ
present a medical certificate of her examination.
ማቅረብ አለባት፡፡
፬/ ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው 4/ Where a pregnant worker does not deliver
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ፣ ወሊድ ፈቃድ within the 30 working days of her pre-natal
ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት
leave, she is entitled to an additional
ቀን ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(፪) መሠረት እረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡ leave until her confinement in accordance
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ-ወሊድ with Sub-Article (2) of this Article. However,
ፈቃዷ ሳያልቅ ከወለደች ፺ የሥራ ቀናት
if birth takes place before the expiry of the
የድህረ-ወሊድ ፈቃዷ ይጀምራል፡፡
pre-natal leave, the 90 working days of post-
natal leave shall commence.
፭/ ማንኛዋም ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ 5/ on any pregnant worker certified her giving up
የፅንስ ማቋረጧን በሃኪም ማስረጃ preganancy by physician shall not be
ሲረጋገጥ በሚሰጣት የህክምና ፈቃድ ላይ
implemented Article 86 provision of leave
በአንቀጽ ፹፮ የተመለከተው የደሞዝ
ቅነሳ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ with out pay.
5
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፩/ በዚህ አዋጅ ስለሙያ ደኅንነትና ጤንነት 1/ Comply with the occupational health and
የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል፡፡ safety requirements provided for in this
Proclamation.
፪/ ሠራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው 2/ Take appropriate steps to ensure that
ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ workers are properly instructed and notified
የሚደርስ ጉዳትን ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው concerning the hazards of their respective
ጥንቃቄ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ የአደጋ occupations; and assign safety officer; and
ተከላካይ ሠራተኛም ይመድባል፤ የሙያ establish an occupational health and safety
ደኅንነትና ጤንነት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡
committee.
፫/ ለሠራተኞች የአደጋ መከላከያ መሣሪያ 3/ Provide workers with protective equipment,
ልብስና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያቀርባል፤ clothing and other materials and instruct
ስለአጠቃቀሙም መመሪያ ይሰጣል፡፡ them of their use.
፬/ በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችንና 4/ Register employment accidents and
አደጋዎችን ይመዘግባል፤ ለሥራ ሁኔታዎች occupational diseases and report same to the
መቆጣጠሪያ አገልግሎት ያስታውቃል፡፡ labour inspection service.
፭/ እንደሥራው ጠባይ አዲስ ለሚቀጠሩ 5/ Arrange, according to the nature of the work,
ሠራተኞች በራሱ ወጪ የጤና ምርመራ at his own expense for the medical
እንዲካሄድላቸው፤ በአደገኛ ሥራ ላይ የሚሰሩ examination of newly employed workers and
ሠራተኞችም እንደአስፈላጊነቱ የጤና for those workers engaged in hazardous
ምርመራ እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡ ሆኖም work, as may be necessary with the exception
ኢትዮጵያ ያፀደቀችው የዓለም አቀፍ ስምምነት of HIV/AIDS Unless and otherwise the
ካላስገደደ በስተቀር የኤች.አይ.ቪ/ ኤድስ country has obligation of international treaty
ምርመራን አይጨምርም፡፡ to do so.
፮/ የድርጅቱ የሥራ ቦታና ግቢ በሠራተኞች 6/ Ensure that the work place and premises of the
ደኅንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል undertaking do not pose threats to the health
መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ and safety of workers.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፯/ በድርጅቱ ልዩ ልዩ የሥራ ሂደት በሚገኙ 7/ Take appropriate precautions to ensure that all
ፊዚካላዊ፣ ኬሚካላዊ፣ ባዮሎጂካዊ፣ the processes of work in the undertaking shall
ኢርጎኖሚካዊና ሥነ ልቦናዊ ምንጮችና not be a source or cause of physical,
ምክንያቶች ሳቢያ በሠራተኞች ደኅንነትና chemical, biological, ergonomic and
ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ተገቢውን psychological hazards to the health and safety
ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡ of the workers.
፰/ አግባብ ያለው አካል በዚህ አዋጅ 8/ implement the instructions given by the
መሠረት የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይፈጽማል፡፡ Competent Authority in accordance with this
Proclamation;
፺፫. የሠራተኛ ግዴታዎች
93. Obligations of Worker
ማንኛውም ሠራተኛ:-
Any worker shall:
፩/ የሠራተኞችን ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅ 1/ Co-operate in the formulation of work rules to
የሚወጡትን የሥራ ደንቦች በማዘጋጀት safeguard the workers’ health and safety, and
ይተባበራል፤ በሥራ ላይ ያውላል፤ implement same;
፪/ በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች 2/ Inform forthwith to the employer any defect
related to the appliances used and incidents
ላይ የሠራተኞቹን ደኅንነትና ጤንነት
of injury to health and safety of workers that
የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ፤ የሚደርሰውንም
he is aware of in the undertaking;
ማንኛውም አደጋ ወዲያውኑ ለአሠሪው
ያሳውቃል፤
፫/ አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን 3/ Report to the employer any situation which he
ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው may have reason to believe could present a
ያልቻለውን ማንኛውንም ሁኔታ እንዲሁም hazard and which he cannot prevent on his
በሥራ ሂደት ወይም ከሥራ ጋር ግንኙነት own, and any incident of injury to health
ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ which arises in the course of or in connection
ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል፤ with work;
፬/ የራሱን ወይም የሌሎች ደኅንነትና 4/ Make proper use of all safety devices and
ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ other appliances furnished for the protection
መከላከያዎች፣ የደኅንነት መጠበቂያ of his health and safety or for the protection
መሣሪያዎችና ሌሎች መሣሪያዎችን of the health and safety of others;
በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል፤
፭/ አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው 5/ Observe all health and safety instructions
ባለሥልጣን ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን issued by the employer or by the Competent
የደኅንነትና ጤንነት መጠበቂያ መመሪያዎች Authority.
ያከብራል፡፡
፪/ በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ ሲባል 2/ Obstruct any method or process adopted
የሚሰራበትን ማንኛውንም ዘዴ ወይም with a view to minimizing occupational
አሠራር ማሰናከል፤ hazard.
የለበትም፡፡
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌዎች 3/ The provisions of Sub-Article (1) of this
ማንኛውም ሠራተኛ በአሠሪው ጥፋት Article shall not affect the right of a worker
የተነሳ የሥራ ላይ ጉዳት ሲደርስበት አግባብ to claim damages in accordance with the
ባለው ሕግ መሠረት ካሣ የመጠየቅ መብቱን relevant law where an occupational injury is a
result of fault on the part of the employer.
አይነኩበትም፡፡
ሥራውን ለማከናወን ባደረገው ጥረት ምክንያት injured worker or any effort he makes during or
በአካሉ ወይም በአካሉ ማንኛውም ክፍል in connection with the performance of his work
ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴ ላይ በድንገት የደረሰበት sand includes:
ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል:-
፩/ ሠራተኛው ከሥራ ቦታው ወይም ከመደበኛ 1/ Any injury sustained by a worker while
የሥራ ሰዓት ውጭም ቢሆን የአሠሪውን carrying out his employer's order, even away
ትዕዛዝ ሥራ ላይ ያውል በነበረበት ጊዜ from the work place or outside his normal
የደረሰበት ጉዳት፤ hours of work;
፬/ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ የተመለከተው 4/ The occurrence of any of the diseases listed in
በሽታ በዚያው ሠንጠረዥ ውስጥ በበሽታው the relevant schedule to any worker having
አንፃር ከተመለከቱት ሥራዎች መካከል been engaged in anyone of the corresponding
ማንኛቸውንም ሥራ ይሠራ የነበረ ሠራተኛን types of work specified therein, shall by
የያዘ እንደሆነ በሽታው በሥራ ምክንያት itself, constitute sufficient proof of the
የመጣ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ይሆናል፡፡ occupational nature of the disease.
፭/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም 5/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
አግባብ ባለው ሠንጠረዥ ውስጥ Article, any proof shall be admitted to
ያልተመለከተ በሽታ በሥራ ምክንያት establish the occupational origin of a disease
የሚመጣ በሽታ መሆኑን፣ እንዲሁም not listed in the relevant schedule and of
በሠንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩት በሽታዎች diseases listed when they manifest
በአንፃራቸው ከተመለከቱት ምልክቶች themselves under conditions different from
በተለዩ ሁኔታዎች የሚከሰቱ መሆናቸውን those establishing a presumption of their
ለማረጋገገጥ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡ occupational nature.
፮/ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር በተወሰነ 6/ In the absence of proof to the contrary,
የሥራ መስክ የተሰማሩ ሰዎችን ብቻ any disease which occurs frequently only
በተደጋጋሚ የሚይዝ በሽታ አንድ ሠራተኛን to persons employed in certain occupations
የያዘው እንደሆነና ይህም ሠራተኛ እንደዚህ shall be presumed to be of an occupational
ባለው የሥራ መስክ ተሰማርቶ የነበረ ከሆነና origin where the worker suffering from such
በሽታው መኖሩ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ a disease was engaged in such occupation and
በሥራ ምክንያት እንደመጣ በሽታ the existence of the disease is ascertained by
ይቆጠራል፡፡ a medical practitioner.
፯/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ጉዳት 7/ The date on which an occupational disease
የደረሰበት ቀን በሽታው በግልጽ የታወቀበት became evident, which is. the first date on
ማለትም ሠራተኛው የመሥራት ችሎታውን which the worker became incapacitated or the
ያጣበት የመጀመሪያው ዕለት ወይም date of the first medical diagnosis of the
በሽታው በሐኪም ተመርምሮ መኖሩ disease or the date of the injured worker’s
የታወቀበት የመጀመሪያ ዕለት ወይም death, shall be considered as the date on
ሠራተኛው በበሽታው ምክንያት የሞተበት which an occupational disease contracted.
ዕለት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፰/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ተይዞ 8/ Where a worker after being cured from an
የዳነ ሠራተኛ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ occupational disease listed in the relevant
በበሽታው አንፃር በተመለከተው የሥራ schedule, re-contracts the disease as a result
ዓይነት ላይ ተመድቦ መሥራት በመቀጠሉ of his being engaged in anyone of the
በዚያው በሽታ እንደገና ቢያዝ አዲስ በሽታ corresponding work specified in the said list,
እንደያዘው ይቆጠራል፡፡ it shall be presumed that he has contracted
afresh occupational disease.
ዘርፍ ሁለት
የአካል ጉዳት መጠን ደረጃዎች SECTION TWO
DEGREE OF DISABLEMENT
፺፱. ጠቅላላ
99. General
፩/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት
1/ "Occupational disablement" means any
ችሎታ መቀነስን ወይም ማጣትን
employment injury as a consequence of
በሚያስከትል ሁኔታ በሥራ ላይ which there is a decrease or loss of capacity
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ to work.
፪/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት 2/ Disablement shall have the following effects:
የሚከተሉት ውጤቶች ይኖሩታል:-
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፫/ ከባድ የአካል ወይም የመልክ መበላሸትን 3/ Injuries which, although not resulting in
ያስከተለ ጉዳት የመሥራት ችሎታ incapacity for work, cause serious
ማጣት ባያስከትልም ለጉዳት ካሣ mutilation or disfigurement of the injured
አከፋፈልና ሌሎች ጥቅሞች አሰጣጥ person shall, for the purpose of
ሲባል እንደዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት compensation and other benefits, be
ይቆጠራል፡፡ considered as permanent partial disablement.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The degree of disablement shall be assessed by
በተመለከተው ሠንጠረዥ መሠረት የአካል a medical board in accordance with the
ጉዳት መጠን የሚወሰነው ሥልጣን ባለው assessment table provided for in Sub Article
የሕክምና ቦርድ ይሆናል፡፡ ቦርዱም በተቻለ (1) of this Article. The Board shall, as far as it
መጠን በሠራተኛው ላይ ጉዳት ከደረሰበት ቀን is possible, determine the extent of the degree
ጀምሮ በ፲፪ ወራት ውስጥ የጉዳቱን መጠን of disablement within twelve months from the
መወሰን ይኖርበታል፡፡ date of injury.
በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ክፍያ Injury benefits shall be paid in accordance with
የሚፈጸመው በዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች the provisions of this Chapter.
በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡
ሀ) ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ የመጀመሪያ a) To provide the injured with first aid in time;
ሕክምና ዕርዳታ በጊዜው የመስጠት፤
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲ (፩) (ለ) 2/ The employer shall have the obligation to
የተመለከተውን የቀብር ሥነ ሥርዓት ወጭ cover the funeral expenses specified under
መክፈል የአሠሪው ግዴታ ይሆናል፡፡ Article 110 (1) (b) of this Proclamation.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
ሠራተኛው ለደረሰበት ጉዳት የሚደረግለት Medical services Provide for injury shall be
የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጠው የሕክምና withdrawn in accordance with the decision of
ቦርድ በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ይሆናል፡፡ a Medical Board
፩/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 1/ The benefits payable in accordance with the
የሚፈፀሙ ክፍያዎች ከገቢ ግብር ነፃ provisions of this Section shall be exempted
ናቸው፡፡ from income tax.
፪/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 2/ The benefits payable under the provisions of
የሚገኝ ክፍያ ሊተላለፍ፣ ሊከበር ወይም this Section shall not be assigned, attached
or deducted by way of set off.
በዕዳ ማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡
፩/ ሠራተኞችና አሠሪዎች እንደ አግባቡ 1/ Workers and employers shall have the right
የሠራተኞች ወይም የአሠሪዎች to establish and organize Trade Unions or
employers’ associations, respectively, and
ማኅበር ለማቋቋምና ለመደራጀት፣ actively participate there in:
የማኅበር አባል ለመሆንና በማኅበርም
ለመሳተፍ መብት አላቸው፡፡
፩/ አስር ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ 1/ A trade union may be established in an under
ሠራተኞች በሚገኙበት ድርጅት ውስጥ taking where the number of workers is ten
የሠራተኛ ማኅበር ማቋቋም ይቻላል፤ or more; provided, however, that the
ሆኖም የሠራተኛ ማኅበሩ አባላት number of members of the union shall not
be less than ten.
ቁጥር ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
www.abyssinialaw.co
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11750
፪/ ቁጥራቸው ከ፲ በታች የሆኑ ሠራተኞች 2/ workers who work in different undertakings but
በሚገኙባቸው በተመሳሳይ ዘርፍ በተሰማሩ in similar activities which have less than ten
የተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ የሚሰሩ workers may form a general trade union,
ሠራተኞች በአንድነት ሆነው ጠቅላላ provided, however, that the number of the
members of the union shall not be less than
ማኅበር ሊያቋቁሙ ይችላሉ፤ ሆኖም
ten.
ቁጥራቸው ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
፫/ የሠራተኞች ማኅበር በአንድ ላይ 3/ Trade unions may jointly form Trade Union
በመሆን የሠራተኞች ማኅበራት federation and federations may jointly form
ፌዴሬሽን፤ የሠራተኛ ማኅበራት Trade Union confederations as well.
ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ በመሆን
የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
፬/ የአሠሪዎች ማኅበር በአንድ ላይ በመሆን 4/ Employers’ associations may jointly form
የአሠሪዎች ማኅበራት ፌዴሬሽን፣ የአሠሪዎች employers’ federation and employer’s
ማኅበራት ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ federations may jointly form employers’
በመሆን የአሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን confederation as well.
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
5/ No trade union or employers’ association
፭/ ማናቸውም የአሠሪም ሆነ የሠራተኞች
may form a confederation without forming
ማኅበር ከተቋቋሙት የአሠሪዎች ወይም Trade Union or Emplyers’ Federations.
የሠራተኞች ማኅበር ፌዴሬሽን አባል
ሳይሆን የኮንፌዴሬሽን አባል ሊሆን
አይችልም፡፡
6/ Any Federation or Confederation of trade
፮/ ማናቸውም በፌዴሬሽን ወይም
unions or employers’ associations may join
በኮንፌዴሬሽን የተደራጁ የአሠሪዎች international organizations of trade unions
ወይም የሠራተኞች ማኅበራት የዓለም or employers.
አቀፍ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች
ማኅበራት አባል መሆን ይችላሉ፡፡
7/ No worker may belong to more than one
፯/ በአንድ የሥራ ቦታ በአንድ ወቅት
trade union at any given time for the same
ማንኛውም ሠራተኛ ከአንድ የሠራተኛ
employment. Where this provision is not
ማኅበር በላይ አባል ሊሆን አይችልም፡፡ ይህ
observed, the latest member ship shall
ድንጋጌ ሳይከበር ቀርቶ ሠራተኛው ከአንድ
prevail; and where the formalities of
በላይ ማኅበር ውስጥ አባል ከሆነ
membership were simultaneous, all of them
በመጨረሻ አባል የሆነበት ፀንቶ የቀድሞው
shall be without effect.
ውድቅ ይሆናል፡፡ በሁሉም ማኅበራት
አባልነቱ የተመሰረተው በአንድ ወቅት
ከሆነ ከሁሉም ማኅበራት አባልነቱ ውድቅ
ይሆናል፡፡
8/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
፰/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬)
Article, any employer may join an
የተመለከተው ቢኖርም ማንኛውም አሠሪ established employers’ Federation.
ከተቋቋመ የአሠሪዎች ማኅበራት
ፌዴሬሽን አባል ለመሆን ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፩/ በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን የሥራ 1/ to observe the conditions of work and fulfill
the obligations set forth in this
ሁኔታዎችና ተግባሮች መፈፀም፣
Proclamation; protect the rights and
እንዲሁም የአባሎችን መብትና ጥቅም interests of their members, in particular,
ማስጠበቅ በተለይም በኅብረት ድርድር represent members in collective
ወይም በሥራ ክርክር ጊዜ አባሎቻቸው bargaining and labour disputes before the
ሲጠይቋቸው ወይም ሲወክሏቸው competent organ when so requested or
ለድርድር ወይም ለክርክር አግባብ ባለው authorized by their members; provided,
however, that:
አካል ዘንድ መቅረብ፤ ሆኖም:-
ሀ) በአንድ ድርጅት ውስጥ ከአንድ በላይ a) where there exist more than one
የሠራተኛ ማኅበራት ካሉ ከአሠሪ ጋር Trade Unions at a given undertaking,
the trade union which will be the
የሕብረት ድርድር ማድረግና
exclusive bargaining agent and
ከመንግሥት ኃላፊዎች ጋር
undertake consultation with authorities,
መመካከር የሚችለው ማኅበር
is the one which secures 50% plus and
ከጠቅላላው ሠራተኛ ፶ በመቶ
more than one membership of all
ሲደመር አንድ እና ከዚህ በላይ employees of the undertaking;
የሆነውን አባላት የያዘው ነው፤
ሃላፊነት አለባቸው፡፡
ለ)ከማኅበሩ ዓላማዎች አንዱ ወይም b) Where any of the objectives or the by law
የማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ በዚህ of the association is found to be illegal
አዋጅ መሠረት ሕገ ወጥ ሆኖ የተገኘ under this Proclamation and the
እንደሆነና እነዚህንም ሕገወጥ association is not willing to strike out
ሁኔታዎች ለማረም ወይም ለመለወጥ the illegal provisions or conditions; or
ማኅበሩ ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ፤
ወይም
ሐ) ማኅበሩ በዚህ አዋጅ በተከለከሉ ወይም c) Where the association is found to have
ከዓላማውና ከመተዳደሪያው ደንብ ውጭ engaged in activities which are prohibited
ለሆኑ ዓላማዎች ወይም ተግባራት under this Proclamation or performed acts
ውሎ እንደሆነ እነዚህንም አድራጎቶች which are contrary to its objectives and
ለመተው፣ ለማረምና ለማስወገድ constitution; and it is not willing to cease
ፈቃደኛ ሆኖ ካልተገኘ፤ or correct or eliminate them.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the period of notice provided for
የተጠቀሰው ጊዜ ካለፈና በዚህ ጊዜ in sub-article (1) of this Article has
ውስጥ ማኅበሩ በማስጠንቀቂያው ላይ expired and the association does not
ተቃውሞውን ካላቀረበ ወይም ያቀረበው oppose the notice or the reply is
ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ሆኖ ከተገኘ unacceptable by the Ministry or
competent authority, it may file to the
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
competent court for the cancellation of
ባለስልጣን ማኅበሩ እንዲሰረዝ ሥልጣን
registration.
ያለውን የሥራ ክርክር ፍርድ ቤት
መጠየቅ ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ Without prejudice to Sub-Article (2) of
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሚኒስቴሩ this Article, the Ministry or the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን appropriate authority may in the
ለምሥክር ወረቀቱ መሠረዝ ምክንያት meantime suspend the association from
engaging in acts prohibited by this
ሊሆኑ የሚችሉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ Proclamation or contrary to its
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፩፻፳፩ (፩) (ሐ) መሠረት በተከለከሉ objectives and by law as provided for
ወይም ከዓላማውና ከመተዳደሪያ ደንቡ under sub-article l(c) of Article 121 of
ውጭ በሆኑ ተግባራት ከመሳተፍ this Proclamation.
እንዲታቀብ ማኅበሩን ሊያግደው
ይችላል፡፡
ምዕራፍ ሁለት
የኅብረት ስምምነት
ዘርፍ አንድ CHAPETER TWO
ጠቅላላ COLLECTIVE AGREEMENT
፩፻፳፭. ትርጉም SECTION ONE
፩/ “የኅብረት ስምምነት” ማለት በአንድ
[
GENERAL
ወይም ከአንድ በሚበልጡ የሠራተኞች 125. Definition
ማኅበራት ወኪሎች እና በአንድ ወይም 1/ “Collective Agreement” means an
ከአንድ በሚበልጡ አሠሪዎች ወይም agreement on conditions of work
የአሠሪ ማኅበራት concluded in writing between
ወኪሎች ወይም representatives of one or more trade unions
አሠሪዎችን በሚወክሉ ተጠሪዎች መካከል and one or more employers or
ስለሥራ ሁኔታዎች የሚደረግ በጽሑፍ representatives or agents of employers
የሠፈረ ስምምነት ነው፡፡ associations.
፪/ “የኅብረት ድርድር” ማለት ስለሥራ
ሁኔታዎች ወይም የኅብረት ስምምነትን 2/ “Collective bargaining” means a negotiation
ለመፈራረም፤ ለማደስና ለማሻሻል process between employers and workers
በአሠሪዎችና በሠራተኞች ማኅበር organizations or their representatives
ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መካከል concerning conditions of work in order to
የሚደረግ የሃሳብ ልውውጥ ነው፡፡ reach at collective agreement or the renewal
or modifications there of.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ በኅብረት ድርድር ወቅት በአሠሪ በኩል 2/ Persons delegated by the concerned employer
መወከል የሚችሉት ጉዳዩ or employers or employers’ association shall
በሚመለከተው አሠሪ ወይም አሠሪዎች have the right to represent them in collective
ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ውክልና bargaining.
የተሰጣቸው ሰዎች ናቸው፡፡
፩/ በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች 1/ Matters specified by the provisions of this
ለኅብረት ስምምነት የተተው ጉዳዮች Proclamation or other laws to be regulated
ስለሚወሰኑበት፤ by collective agreement;
፪/ ተጠያቂው ወገን ጥያቄው በደረሰው 2/ The requested party shall within 10 working
በ፲ የሥራ ቀናት ውስጥ ለድርድር days of receiving the request, appear for
ይቀርባል፡፡ collective bargaining.
፫/ የኅብረት ድርድር ተካፋዮች ድርድሩ 3/ The parties shall before commencing
የሚካሄድበትን ሥነ ሥርዓት መጀመሪያ collective bargaining draw up the rules of
ተነጋግረው ይወስናሉ፡፡ procedure for bargaining.
፬/ የኅብረት ድርድሩ ተካፋይ የሆነ ወገን 4/ Each party shall have the duty to bargain in
በቅን ልቦና የመደራደር ግዴታ አለበት፡፡ good faith.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፭/ ተደራዳሪ ወገኖች በቅን ልቦና 5/ Issues on which the parties could not reach
ተወያይተው ስምምነት ያልደረሱባቸውን agreement by negotiations in good faith may
ነጥቦች ሥልጣን ላለው የክርክር ሰሚ be submitted to the competent Labour
አካል ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡ Tribunal.
ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) (ሀ) b) The Ministry or the appropriate
መሠረት በኅብረት ስምምነት ላይ authority shall, up on receipt of a
ተቃውሞ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ ወይም challenge to a collective agreement in
አግባብ ያለው ባለስልጣን ጉዳዩ accordance with Sub Article 3(a) of this
በሁለቱ ወገኖች ስምምነት እንዲያልቅ Article, assign a c o n c i l i a t o r with
አስማሚ ይመድብላቸዋል፡፡ ሁለቱ a view to enabling the parties settle
ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ the i ssue by agreement. If the parties
ሊደርሱ ካልቻሉ የዚህ አዋጅ አንቀጽ fail to settle the issue amicably, Article
፩፻፵፬ ተፈፃሚ ይሆናል፤ 144 of this Proclamation shall apply;
c) the parties may at any time change or
ሐ)ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት
modify their collective agreement;
በማናቸውም ጊዜ የኅብረት ስምምነቱን
provided, however, that without
ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል ይችላሉ፡፡
prejudice to the special conditions set
ሆኖም በዚህ ንዑስ አንቀጽ (ሀ) እና (ለ)
forth in paragraphs (a) and (b) of this
ከተመለከቱት ሁኔታዎች በስተቀር
Sub-Article, a party may not be obliged
ባንዱ ወገን ጠያቂነት ብቻ ከሌላው
to bargain a collective agreement to
ወገን ፈቃድ ውጭ የተወሰነው ጊዜ
change or modify it before i t s date of
ከማለቁ በፊት የኅብረት ስምምነቱ
validity expires.
እንዲለወጥ ወይም እንዲሻሻል በጉዳዩ ላይ
የኅብረት ድርድር እንዲያደርግ
አይገደድም፡፡
ጠቅላላ GENERAL
፩፻፴፯. ትርጓሜ 137. Definitions
በዚህ አዋጅ:- In this Proclamation:
፭/ “ሥራ ማቆም” ማለት ቁጥራቸው ከአንድ 5/ “Strike” means the slow-down of work by
በላይ የሆኑ ሠራተኞች በኅብረት በመሆን any number of workers in reducing their
የአሠሪና ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት normal out-put on their normal rate of
ጉዳይ አሠሪያቸው ማናቸውንም ዓይነት work or the temporary cessation of work
የሥራ ሁኔታን እንዲቀበል በግድ ጥቅምን
by any number of workers acting in concert
in order to persuade their employer to
ወይም የሚፈልጉትን ውጤት ለማግኘት
accept certain labour conditions in
ተጽዕኖ በማድረግ ከአሠሪው ፍላጎት ውጭ
connection with a labour dispute or to
ለጊዜው ከመደበኛው የሥራ መጠን
influence the outcome of the dispute.
መደበኛው የሥራ ውጤት እንዲቀንስ
ሥራቸውን በማቀዝቀዝ ወይም ጨርሶ
ባለመሥራት የሚወስዱት እርምጃ ነው፡፡
፩፻፴፱. የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር 139. Labour Division First Instance Court
ችሎት
፩/ የፌደራልና የክልል የመጀመሪያ ደረጃ 1/ The labour division of a Federal and
ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት Regional First Instance Court shall have
የሚከተሉትንና ሌሎች ተመሳሳይ የግል jurisdiction to settle and determine the
የሥራ ክርክር ጉዳዮችን ተቀብሎ following and other similar individual
የማየትና የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል:- labour disputes;
ሀ) ከሥራ ማስወጣትን ጨምሮ ሌሎች
a) disciplinary measures including dismissal;
የዲስኘሊን እርምጃዎችን የሚመለከቱ
ክሶች፤
ለ) የሥራ ውል መቋረጥ የሚመለከቱ b) claims related to the termination of
ክሶች፤ employment contracts;
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 2/ The labour division of a Regional First Instance
ክርክር ችሎት ጉዳይ በቀረበለት በ፷ Court shall render its decisions within 60 days
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡ from the date on which the suit is filed.
፫/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 3/ The party who is aggrieved with the decision
ክርክር ችሎት በሰጠው ውሣኔ ቅር of the first instance court may, within 30
የተሰኘ ወገን ውሣኔው በተሰጠው በ፴ days from the date on which the
ቀናት ውስጥ ይግባኙን እንደ አግባቡ decision was delivered, lodge an appeal to
የፌደራል ወይም የክልል የመጀመሪያ the labour division of the Federal or
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለሚሰማው Regional appellate court.
ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
ችሎት ማቅረብ ይችላል፡፡
፩፻፵. የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት 140. The Labour Division of Appellate Court
፩/ ከፌደራል ወይም ከክልል የመጀመሪያ 1/ The labour division of Appellate the Frist
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚሰማ Instance Court shall have jurisdiction to hear
የፌደራል ወይም የክልል ይግባኝ ፍርድ and decide on the following matters:
ቤት የሥራ ክርክር
ችሎት የሚከተሉትን ጉዳዮች
ተቀብሎ የማየትና የመወሰን ሥልጣን
ይኖረዋል:-
a) appeals submitted from the labour
ሀ) በአንቀጽ ፩፻፴፱ መሠረት እንደአግባቡ division of the first instance courts in
በፌደራል ወይም በክልል የመጀመሪያ accordance with Article 139 of this
ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት Proclamation;
በተሰጡ ውሣኔዎች ላይ የሚቀርብለትን
ይግባኝ፤
b) objections on question of jurisdiction;
ለ) አንድን ጉዳይ ለማየት ያለውን ሥልጣን
በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤
c) appeals submitted against the refusal of
ሐ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፳፫ የማኅበርን the registration of an organization by the
ምዝገባ በመከልከል ሚኒስቴሩ ወይም Ministry or Appropriate Authority in
አግባብ ያለው ባለስልጣን የሚሰጠውን accordance with Article 123 of this
ውሣኔ በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤ Proclamation;
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፷፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
ሰ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፶፭ መሠረት g) Apples against the decision of the board on
በአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ በተሰጠው question of law in accordance with Article
ውሣኔ የሕግ ነጥብ ላይ የሚቀርብ ይግባኝ፡፡ 155 of this proclamation
ምዕራፍ ሦስት
CHAPTER THREE
የሥራ ክርክር በአማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች
ስለሚታይበት ሁኔታ ALTERNATIVE DISPUTE SETTLEMENT
MECHANISM PERTAINING TO LABOUR
፩፻፵፩. የማኅበራዊ ምክክር ስርዓት ISSUES
አሠሪና ሠራተኞች እንዲሁም ማኅበሮቻቸው
በመካከላቸው የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን 141. Social Dialogue
ለመከላከልና ለመፍታት የማኅበራዊ ምክክር Employers and workers or their respective
አሰራሮችን ተግባራዊ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡ associations may introduce social dialogue in
order to prevent and resolve labour disputes
፩፻፵፪. አስማሚ ስለመመደብ
amicably.
፩/ በአንቀጽ ፩፻፵፫ በተመለከቱት ጉዳዮች 142. Assigning of Conciliator
ላይ በሚነሳ ክርክር ከተከራካሪ ወገኖች
1/ When a dispute in respect of matters
በአንደኛው አቤቱታ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ
specified under Article 143 is brought to the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
attention of the Ministry or the appropriate
ጉዳዩን በማስማማት ለመጨረስ
Authority by either of the parties to the
አስማሚ ይመድባል፡፡
dispute it shall assign a conciliator with a
፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን view to amicable settlement of the case.
የሚመድበው አስማሚ በፌደራል፤ በክልል
እና እንደአስፈላጊነቱ በወረዳ ደረጃ ሊሆን 2/ The Ministry or the Appropriate Authority
ይችላል፡፡ may assign conciliators at the Federal,
Regional and, when necessary, at the
Woreda levels.
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
ምዕራፍ አራት
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ CHAPTER FOUR
፩፻፵፭. ስለቦርዱ መቋቋም THE LABOUR RELATIONS BOARD
145. Establishment of the Board
፩/ በእያንዳንዱ ክልል እንደአስፈላጊነቱ
አንድ ወይም ከአንድ በላይ ቋሚ የአሠሪና 1/ One or more Permanent Labour Relations
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ (ከዚህ በኋላ Board (hereinafter referred to as “Permanent
ቋሚ ቦርድ እየተባለ የሚጠራ) ሊቋቋም Board”) may be established in each
ይችላል፡፡ ሆኖም በፌደራል መንግስት Regional State, as may be necessary.
ሥር የሚተዳደሩ በአዲስ አበባ እና However, the ministry shall established
Permanent Labour Relations Board to
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ
entertain cases involving undertakings
የልማት ድርጅቶችን
owned by the Federal Government which
የወል የሥራ ክርክር የሚያዩና የሚወስኑ
are situated in Addis Ababa and Dire Dawa
ቋሚ ቦርዶች በሚኒስትሩ ይቋቋማሉ፡፡ city administration.
፪/ በእያንዳንዱ ክልል በዚህ አዋጅ አንቀጽ
፩፻፴፯ (፪) በተመለከቱት ድርጅቶች
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፩፻፵፫ (፩)(ሀ) ላይ 2/ Adhoc Labour Relations Board (hereinafter
የሚነሳ ጉዳይን ለማየትና ለመወሰን referred to as “ad hoc board”) may be
ሥልጣን ያለው ጊዜያዊ የአሠሪና established to hear and decide disputes that
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ may arise on matters specified in Article 143
(ከዚህ በኋላ ጊዜያዊ ቦርድ ተብሎ (1) (a) and in undertakings referred to in
Article 137(2) of this Proclamation.
የሚጠራ) ሊቋቋም ይችላል፡፡ ሆኖም
Similarly, the Ministry shall estabilished
Adhoc Board when ever necessary to
entertain cases involving undertakings
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) ድንጋጌ 4/ Notwithstanding to Sub-Article (3) of this
ቢኖርም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ Article as per sub article (1) and (2) of this
article Ad Hoc and permanent boards
(፩) እና (፪) የተመለከቱት በአዲስ አበባ
assigned to hear and decide disputes in
እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር ውስጥ
respect of matters involving undertakings
በፌደራል መንግስት ስር የሚተዳደሩ
owned by the Federal Government located
ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያዩና የሚወስኑ in Addis Ababa and Dire Dawa city
ቋሚ እና ጊዜያዊ ቦርዶች በሚኒስቴሩ administration shall be established and be
ስር ይደራጃሉ፡፡ accountable to the Ministry.
፩፻፵፮. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ አባሎች 146. Composition of Permanent or Ad Hoc Board
፩/ ቦርዱ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ 1/ A Permanent or Adhoc Board appointed by the
ባለው ባለስልጣን የሚሰየሙ አንድ Ministry or Appropariate Authority shall
ሰብሳቢ፤ ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ comprises of a chair person, two members who
ብቃትና ልምድ ያላቸው ሁለት have the knowledge and skill on labour matters,
four members out of which two represent trade
ባለሙያዎች፣ ከአሠሪ ማኅበራት
unions and two represent employers’
የሚወከሉ ሁለት አባላት፤ ከሠራተኞች associations, and two alternate members one
ማኅበራት የሚወከሉ ሁለት አባላት እና from each association.
ከአሠሪዎችና ከሠራተኞች ማኅበራት
የሚወከሉ አንድ አንድ ተተኪ አባላት
ይኖሩታል፡፡
፪/ የአሠሪ ተወካዮች የሚመረጡት የአሠሪን 2/ Employers Representatives shall be nominated
ድምፅ በብዛት ከሚወክል from the most representative of Employers’
የአሠሪዎች ማኅበር ሲሆን፣ የሠራተኞች Associations and workers representatives
ተወካዮች የሚመረጡት የሠራተኛን shall be appointed from the most
ድምፅ በብዛት ከሚወክል የሠራተኞች representative of Trade Unions.
ማኅበር ይሆናል፡፡
፬/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባላት 4/ Members and alternate members of a board shall
በከፊል ጊዜ ያለ ደመወዝ ያገለግላሉ፡፡ serve on part time basis without remuneration;
provided, however, that the Ministry or the
ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
appropriate Authority shall fix standard fees for
ባለስልጣን በቦርድ ስብሰባ ለሚገኙበት attendances at meetings of the board.
ጊዜ አንድ ወጥ የሆነ አበል
ሊወስንላቸው ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፭/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባሎች 5/ Members and alternate members of the board
ለሦስት ዓመት የአገልግሎት ዘመን shall be appointed for a term of three years;
ይመረጣሉ፡፡ ሆኖም የመጀመሪያ ምርጫ provided, however, that in making the initial
አባላቱንና ተተኪ አባላቱን ፫ ቦታ appointments, the terms of one, two and three
በመከፋፈል ለአንድ፣ ለሁለትና ለሦስት years, respectively, shall be specified so that
ዓመት የአገልግሎት ዘመን ተለይተው in each subsequent year the terms of not more
ይመረጣሉ፡፡ ይህም በመሆኑ በሚቀጥለው than one-third of the members and alternate
በእያንዳንዱ ዓመት የአገልግሎት ዘመናቸው members then serving shall expire in anyone
የሚያበቃው አባላትና ተተኪ አባላት ቁጥር calendar year.
ከጠቅላላው አባላት አንድ ሦስተኛ
አይበልጥም፡፡
፩፻፵፯. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ስብሰባ 147. Meeting Procedures of Permanent or Ad Hoc
ሥነሥርዓት Boards
፩/ ሰብሳቢው በሌለ ጊዜ ተጠባባቂ 1/ In the absence of the Chairperson another
ሰብሳቢ ሆኖ እንዲሠራ ሰብሳቢው member of the Board designated by him as
የመረጠው አንድ ሌላ የቦርድ አባል acting Chairperson, shall preside over the
የቦርዱ ሰብሳቢ ይሆናል፡፡በሰብሳቢው meetings of the Board. Where no such
የተመረጠ አባል ከሌለ በቦርዱ ውስጥ member is designated, the member of the
የበለጠ የአገልግሎት ቅድሚያ ያለው Board who is senior in terms of his service
አባል ሰብሳቢ ሆኖ ይሠራል፡፡ shall act as a Chairperson.
፫/ በማናቸውም ስብሰባ ከአባሎቹ መካከል 3/ Four members of the Board shall constitute a
አራቱ ከተገኙ ስብሰባው እንደተሟላ quorum at any meeting; provided, however,
ይቆጠራል፡፡ ሆኖም በስብሰባው አሠሪና that a minimum of one member representing
ሠራተኛን የሚወክል ቢያንስ አንድ the workers side and another member
አንድ አባል መገኘት አለባቸው፡፡ representing the employers’ side shall be
present.
፬/ የቦርዱ ውሣኔ የሚፀናው በስብሰባው 4/ Decision of the board shall be taken by a
በተገኙ አባሎች ወይም በአብዛኛው majority vote of the members present. In case
ድምፅ የተደገፈ እንደሆነ ነው፡፡ ሆኖም of a tie, the Chairperson shall have a casting
ድምጹ እኩል ለእኩል የተከፈለ vote.
እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን ወሳኝ
ድምፅ ይኖረዋል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ ጊዜያዊ ቦርዱ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 2/ An Ad hoc Board shall have the power to
፩፻፵፫ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ላይ entertain labour disputes on matters specified
የሚነሱ የሥራ ክርክሮችን የማየት in sub-article l (a) of Article 143 of this
ተከራካሪዎችን የማስታረቅ ትዕዛዝ Proclamation, to conciliate the parties and to
ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ give orders and decisions.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ No appeal may be lodged solely against the
መሠረት ቦርዱ የሚሰጣቸው ውሣኔዎች Board’s ruling in accordance with sub-article
ላይ ብቻ ይግባኝ መጠየቅ አይቻልም፡፡ (2) of this Article.
፬/ ቦርዱ በቂ በሆነ ምክንያት ጉዳዩን 4/ All deliberations of the Board shall be public
በዝግ ችሎት እንዲታይ ካልወሰነ በስተቀር unless the Board, for good cause, decides
ቦርዱ ማናቸውንም ጉዳይ በግልጽ otherwise.
ያስችላል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፫/ ማናቸውም የቦርድ ውሣኔ በሚሰጥበት 3/ In every decision of a Board the decision shall
ጊዜ የፍርዱ ሀተታ የሚከተሉትን contain the following:
ጉዳዩች መያዝ አለበት:-
ሀ) ለውሣኔ የቀረበለትን ጭብጥ ወይም a) The issue or dispute identified for decision;
ክርክር፤
ለ) ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜ ቦርዱ b) The relevant testimony and evidence
የቀረቡለትን አግባብነት ያላቸውን recorded together with their sources in the
መረጃዎችና የሰማቸውን የምስክሮች course of the proceedings;
ቃል ፍሬ ነገርና የተገኙበትን ምንጭ፤
ሐ) ቦርዱ አንድ ሃሣብ ላይ እንዲደርስ c) The findings of the B oard and the
ያበቁትን ፍሬ ነገሮችንና evaluation of the evidence which led the
ያመዛዘናቸውን ጉዳዮች፤ Board to make such findings;
፬/ የቦርዱ ውሣኔ ግልባጭ ውሳኔው በተሰጠ 4/ A copy of the decision of the Board shall be
በ፭ ቀናት ውስጥ ለተከራካሪ ወገኖች served to the parties concerned within five
መሰጠት አለበት፡፡ days from the date of the decision.
፪/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቦርዱን ውሣኔ 2/ The High Court shall have the power to
መርምሮ የማጽናት፤ የመሻር ወይም affirm, reverse or modify the decision of the
የማሻሻል ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ Board.
፫/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን ይግባኝ 3/ The High Court shall render its decision
ጉዳዩ በቀረበ በ፴ ቀናት ውስጥ ውሣኔ within 30 days from the date on which the
መስጠት አለበት፡፡ appeal is submitted to it.
፩፻፶፮. በቋሚ ወይም በጊዜያዊ ቦርዱ ላይ 156. Offences against Permanent or Ad Hoc Board
ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች
፩/ቦርዱማናቸውንም ጉዳይ በሚመረምርበት፣ 1/ Whosever in the course of a board inquiry,
በሚሰማበት ወይም በሚያካሂድበት ጊዜ proceeding or hearing in any manner
በማናቸውም አኳኋን ሥራውን disturbs deliberations shall be punishable
እንዳያከናውን በማሰናከል ሁከት የፈጠረ with simple imprisonment not exceeding six
ማናቸውም ሰው እስከ ፮ ወር ሊደርስ months or with fine not exceeding Birr
በሚችል እሥራት ወይም እስከ ብር ፩ሺ 1000.
ሊደርስ በሚችል የገንዘብ መቀጫ
ይቀጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩)
የተመለከተው ድርጊት የተፈጸመው 2/ Where the offence described in sub-article
በግልጽ ካልሆነ ወይም ከችሎት ውጭ (1) of this Article is not committed openly
የሆነ እንደሆነ አድራጎቱ ከባድ or out of court session, the punishment,
የወንጀል ጠባይ የማያሳይ ከሆነ እስከ except in more serious cases, shall be a fine
ብር ፭፻ ሊደርስ በሚችል የገንዘብ not exceeding Birr 500.
መቀጫ ያስቀጣል፡፡
፫/ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ፬፵፱
የተጠቀሰውን ለማሟላት ቦርዱ 3/ Proceedings of the Board shall be considered
የሚያካሂደው የጉዳይ መስማት ተግባር quasi-judicial proceedings and the Board a
የፍርድ ቤት ነክነት ያለው ቦርዱም competent judicial tribunal for the purpose of
የፍርድ ቤት ሥልጣን እንዳለው Article 449 of the Criminal Code, and
ተቆጥሮ በቦርዱ ላይ ወንጀል የፈጸመ violations thereof shall be punishable as
provided there under.
ማናቸውም ሰው በተጠቀሰው አንቀጽ
የተመለከተው ቅጣት ይወሰንበታል፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና 3/ The provisions of sub-articles (1) and (2) of
(፪) ድንጋጌዎች በዚህ አዋጅ this Article shall not apply to workers and
አንቀጽ employers of undertakings referred to in
፩፻፴፯ (፪) ለተመለከቱት ድርጅቶች Article 137(2) of this Proclamation.
ሠራተኞችና አሠሪዎች ተፈፃሚ
አይሆኑም፡፡ 159. Conditions to be Fulfi1led
፩፻፶፱. መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በከፊልም Prior to initiating a strike or lock-out partially
ሆነ በሙሉ የሥራ ማቆም ወይም or wholly the following steps shall be taken:
የሥራ መዝጋት እርምጃ ከመወሰዱ በፊት:- 1/ The party initiating a strike or lock-out shall
፩/ ለሥራ ማቆም ወይም ለሥራ መዝጋት give advance notice to the other party
ምክንያት የሆኑትን ሁኔታዎች በመግለጽ indicating its reasons for taking the said
በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለሌላኛው ወገን action.
መስጠት አለበት፡፡ 2/ Both parties shall make every effort to solve
፪/ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ያለውን and settle their labour dispute in a mutually
የሥራ ክርክር በስምምነት ለመጨረስ amicably manner.
ሁለቱም ወገኖች ጥረት ማደረግ
አለባቸው፡፡ 3/ The strike to be taken by the workers shall
፫/ በሠራተኞች የሚወሰድ የሥራ ማቆም have to be supported by simple majority of
እርምጃ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው the workers concerned in a meeting in which
የሠራተኛው ማኅበር አባላት ቢያንስ at least two-third of the members of the
ሁለት ሦስኛው በተገኙበት በአብላጫ trade union were present.
ድምፅ የተደገፈ መሆኑ መረጋገጥ
አለበት፡፡ 4/ Measures shall be taken to ensure the
፬/ የድርጅቱ የደኅንነት መመሪያዎችና observance, by employers and workers, of
የአደጋ መከላከያ ዘዴዎች በአሠሪውና safety regulations and accident prevention
procedures in the undertaking.
በሠራተኛው እንዲጠበቁ እርምጃዎችን
መውሰድ ያስፈልጋል፡፡
160. Procedure for Notice
፩፻፷. የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ ሥርዓት 1/ The notice under Article 159(1) of this
፩/ በአንቀጽ ፩፻፶፱ (፩) መሠረት እርምጃ Proclamation shall be given by the party
የሚወስደው ወገን ማስጠንቀቂያ የሚሰጠው initiating a strike or lock-out to the other
ጉዳዩ ለሚመለከተው ሌላው ወገን እንደነገሩ party, and to the Ministry or the appropriate
ሁኔታ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው Authority.
ባለስልጣን አካል ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ በንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰው 2/ The notice specified in sub-article (1) of this
ማስጠንቀቂያ እርምጃ ከመወሰዱ ከ፲ Article shall be served 10 days in advance of
ቀን በፊት ይሰጣል፡፡ taking action.
፩፻፷፩. የተከለከሉ ድርጊቶች 161. Prohibited Acts
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፷ (፩) 1/ Without prejudice to the provision of of
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ Article 160 (1) of this Proclamation, a strike
ክርክር ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ or lock-out shall be unlawful if initiated
ቦርድ ወይም ለፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ after a dispute has been referred to a Board
ቦርዱ ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ሳይሰጥበት or to a Court and 30 days have not elapsed
፴ ቀን ከማለፉ በፊት ወይም ፍርድ ቤቱ before any order or decision is given by the
ውሣኔ ሳይሰጥበት በሕግ የተወሰነው B oard or the prescribed period has elapsed
የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት የተደረገ before the Court has given decision.
ሥራ ማቆም ወይም ሥራ መዝጋት
ሕገወጥ ነው፡፡
፪/ ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤቱ የሥራ ክርክርን 2/ It shall be unlawful to resist or unduly delay
ጉዳይ በሙሉ ወይም በከፊል ለመጨረስ the execution of an order or a decision of a
ያሳለፈውን ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ Board or Court disposing, in whole or in
በእምቢተኝነት አለመቀበል፣ ወይም ከዚህ part, a labour dispute or to take or continue
ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር to strike or to lock-out in protest to such
አኳኋን የሥራ ማቆም ወይም የሥራ order or decision of the board or court;
መዝጋት እርምጃ መውሰድ ወይም provided, however, that the strike or lock-
መቀጠል ወይም አላግባብ የቦርዱን out shall not be unlawful if initiated in order
ወይም የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ ወይም to ensure compliance with such order or
ውሣኔ ሳይፈጽሙ ማዘግየት ሕገወጥ decision.
ተግባር ነው፡፡ ሆኖም የተወሰደው እርምጃ
ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤት ካሳለፈው
ትእዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር
ሁኔታ ሳይሆን የተፈረደበት ወገን ትዕዛዙን
ወይም ውሣኔውን በሥራ ላይ እንዲያውል
ለማስገደድ ከሆነ አድራጎቱ ሕገወጥ
ወይም የተከለከለ አይሆንም፡፡
፫/ በይርጋ ጊዜ ተጠያቂ የሆነው ወገን 3/ The written admission of the other party as to
የሌላውን መብት በጽሑፍ ሲያውቅለት the validity of claim’; provided, however,
ወይም በከፊል ሲፈጽምለት፤ ሆኖም that a period of limitation interrupted on such
በዚህ ምክንያት የይርጋ ጊዜው ground may not be interrupted for more than
three times in the aggregate.
የተቋረጠ የመብት ጥያቄ በአጠቃላይ
ከ፫ ጊዜ በላይ ሊቋረጥ አይችልም፡፡
፩፻፷፮. የይርጋ መብትን ስለመተው
166. Waiver of Limitation
ማንኛውም ወገን የይርጋው ጊዜ ካለፈ Any party may waive his right to raise a period
በኋላ የይርጋ ጊዜን እንደመቃወሚያ of limitation as a defense; provided, however,
አድርጎ ለማንሳት ያለውን መብት ሊተው that a waiver of such right made before the date
ይችላል፡፡ ሆኖም የይርጋው ጊዜ ከማለቁ of expiry of the period of limitation shall have
በፊት የሚደረግ የይርጋ መብት መተው no effect.
ውጤት አይኖረውም፡፡
፩፻፷፯. ኃላፊነት የተሰጠው አካል ስላለው ሥልጣን 167. Discretion of the Competent Authority
፩/ የሥራ ክርክርን የሚወስነው ባለሥልጣን 1/ The organ responsible for the determination
ክሱ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት of labour disputes may accept an action after
the expiry of a period of limitation if it
መዘግየቱን ካረጋገጠ በይርጋ
ascertains that the delay is due to force
የታገደውን ክስ መቀበል ይችላል፡፡ ሆኖም
majeure; provided, however, that such
ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት በተወገደ
ground shall not be acceptable unless the
በ፲ ቀን ውስጥ ክሱ ካልቀረበ ተቀባይነት action is brought within ten days from the
አይኖረውም፡፡ date the force majeure ceases to exist.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Without affecting the generality of the
የተመለከተው ጠቅላላ ድንጋጌ እንደተጠበቀ provisions of sub-article (1) of this Article,
ሆኖ የሚከተሉት በይርጋ የታገደውን ክስ the following shall be considered as
ለመቀበል በቂ ምክንያት ይሆናሉ:- force majeure for disregarding a period of
limitation:
ሀ) የሠራተኛው መታመም፤
a) Illness of the worker;
ለ) የሠራተኛው በትዕዛዝ ከመደበኛ
የመኖሪያ ሥፍራው ውጭ መዛወር፤ b)Transfer of the worker to a place out of
his residence in fulfillment of job tasks;
ሐ) የሠራተኛው በብሔራዊ ጥሪ ላይ
መገኘት፡፡ c) Call of the worker for national service.
\\
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፩/ ማናቸውም የመሥራት ችሎታና 1/ Assisting persons who are capable and willing to
ፍላጎት ያለው ግለሰብ የሥራ ዕድል work to obtain employment;
እንዲያገኝ መርዳት፤
፪/ ቀጣሪዎች ለሥራቸው ተስማሚ 2/ Assisting employers in the recruitment of suitable
ሠራተኛ እንዲያገኙ ማገዝ፤ workers for their job positions;
፪/ በአሠሪዎች በተገለጹ ክፍት የሥራ 2/ Selecting from among the registered job-
ቦታዎች መሠረት ከተመዘገቡትና seekers and sending those who meet the
ከቀረቡት ሥራ ፈላጊዎች መካከል requirements to compete for the positions
መርጦ የሚመጥኑትን ለውድድር notified by employers.
የመላክ፤
፫/ የውጭ አገር ዜጋው ለሥራው አስፈላጊ 3/ Where the Ministry ascertains that the
አለመሆኑ በሚኒስቴሩ ሲረጋገጥ የሥራ foreigner is not required for the work, the
ፈቃዱ ሊሰረዝ ይችላል፡፡ work permit may be cancelled.
፬/ ሚኒስቴሩ የስራ ፈቃድ ለመስጠት፣ 4/ The Ministry may, in accordance with the
ለማደስ ወይም ለመተካት በህግ መሰረት law, charge service fees for the issuance,
የአገልግሎት ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል፡፡ renewal or replacement of work permit.
፩/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡ 1/ Ensuring the implementation of the provisions
ደንቦችና መመሪያዎች፣ ሌሎች አሠሪና of this Proclamation, Regulations and
ሠራተኛን በሚመለከቱ ሕጎች፣ የተመዘገቡ directives issued in accordance with this
የኅብረት ስምምነቶች፣ በአሠሪና ሠራተኛ Proclamation, other laws relating to labour
relations, registered collective agreement,
ክርክር ጉዳዮች ስልጣን ባላቸው አካላት
and the decisions and orders given by the
የተሰጡ ውሣኔዎችና ትእዛዞች ሥራ ላይ
authorities responsible to determine labour
መዋላቸውን የማረጋገጥ፤
disputes;
፪/ የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደኅንነትን፣
2/ conducting studies and research,
ጤንነትና የሥራ አካባቢን በተመለከተ supervision, educating, and developing
በዚህ አዋጅና በሌሎችም ሕጎች labour standards to ensure the enforcement
የወጡት ድንጋጌዎች በተግባር ላይ of the provisions of this Proclamation and
መዋላቸውን የመቆጣጠር፣ የማስፈጸም፣ other laws regarding working conditions,
ትምህርት የመስጠት፣ ጥናትና ምርምር occupational safety, health and working
የማካሄድና የሥራ ሁኔታዎች ደረጃ environment ;
የማዘጋጀት፤
፩፻፸፱. በሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች የሚወሰዱ 179. Measures to be taken by Labour Inspection
እርምጃዎች
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ በማናቸውም 1/ Where a labour inspector finds that the
ድርጅት አጥር ግቢ ውስጥ በፋብሪካው፣ premises, plant, machinery, equipment or
በመሳሪያዎቹ ወይም በዕቃዎቹ ወይም material or the working methods of any
የድርጅቱ ሥራ በሚካሄድበት አሰራር undertaking constitute a threat to the
ምክንያት ለሠራተኞቹ ጤንነትና health, safety or welfare of its workers, he
ደኅንነት አስጊ ሆኖ ሲገኝ ሁኔታውን shall instruct the employer to take the
ለማሻሻል አሠሪው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
necessary corrective measure within a
given period of time.
አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ
እንዲወስድ ማዘዝ ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the employer fails to take such steps
መሰረት አሠሪው ትዕዛዙን ከተቀበለ within the given period after receiving
በኋላ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ instructions in accordance with sub-article
አስፈላጊውን እርምጃ ሳይወስድ (1) of this Article, the labour inspector
ቢቀር የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው:- shall issue an order requiring the
employer:
ሀ) ለሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት a) that alteration in existing conditions
የሚያሰጋው ሁኔታ ይወገድ ዘንድ which may be necessary to prevent the
አስፈላጊውን ለውጥ በተወሰነ ጊዜ threat to the health, safety or well-being of
ውስጥ እንዲፈፀም፤ the workers be completed within a stated
period of time;
www.abyssinialaw.co
gA ፲፩ሺ፯፻፹፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Decision of the Court on the appeal lodged
መሰረት በቀረበው ይግባኝ ላይ ስልጣን in accordance with Sub- Article (1) of this
ያለው አካል የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ Article shall be final. Where an employer
ይሆናል፡፡ አሠሪው ይግባኝ ሳይጠይቅ does not appeal within the time limit, the
የጊዜ ገደቡ ካለፈ ውሳኔው ተፈፃሚ decision shall be executed.
ይሆናል፡፡
፩፻፹፩. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎችን ተግባርና 181. Restriction on the Functions and
ኃላፊነት ስለመወሰን responsibility of Labour
Inspectors
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ስራቸውን
ያለአድልዎና ትክክለኛ በሆነ መንገድ 1/ Labour inspectors shall perform their duties
ማከናወን አለባቸው፡፡ ከአሠሪዎችም ሆነ diligently and impartially. They shall take
ከሠራተኞች የሚቀርቡላቸውንና ተገቢ into account any reasonable suggestions
መስለው የታዩዋቸውን ምክሮችና ሀሳቦች given to them by employers and workers.
ተቀብለው መመዘን ይኖርባቸዋል፡፡
፬/ በሌሎች ሁኔታዎች የሥራ ሁኔታ 4/ Any other conducts that delays or interferes
ተቆጣጣሪውን ስራ ማዘግየትና with the exercise of the functions of a
እንቅፋት መፍጠር፡፡ labour inspector.
፩፻፹፫. የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት 183. Private Inspection Service
1/ Any person may conduct technical
፩/ ማንኛውም ሰው ልዩ ሙያና ቴክኒካል
inspection, consultancy or training
ፍተሻ በሚጠይቁ ስራዎች የስራ
provided that it has been certified by the
ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣ የምክርና
Ministry or the appropriate Authority to
የስልጠና አገልግሎት ላይ ለመሰማራት
engage in occupations that demand special
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
skill and technical qualifications.
ባለስልጣን አመልክቶ ሲፈቀድለት
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣል።
፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 3/ The service charge to be levied in order to
መሰረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር issue the certificate pursuant to sub-article
ወረቀት ለማግኘት የሚከፈለው (1) of this Article and other related issues
shall be prescribed by Regulations of the
የአገልግሎት ክፍያ መጠንና ሌሎች
Council of Ministers.
ተያያዥ ጉዳዮች የሚኒስትሮች ምክር
ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናሉ፡፡
መ) በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ህጎች d) fails to comply with an order given by
ድንጋጌዎች መሰረት የሥራ ሁኔታ a labour inspector in accordance with
ተቆጣጣሪ የሚሰጠውን ትዕዛዝ this Proclamation or the provisions of
ያላከበረ፤ other laws
e) intentionally submits inaccurate
ሠ) ኃላፊነት ለተሰጣቸው ባለሥልጣኖች
information or declarations to pertinent
ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ
organs; Shall be fined Birr 5,000 up to Birr
ወይም መግለጫ የሰጠ፤
20,000; where the violation is for the first
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ time, and a fine of Birr 20,000 up to Birr
እስከ ብር ፳ሺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት 40,000, if the violation is for second time,
ከብር ፳ሺ እስከ ብር ፵ሺ፤ ጥፋቱ and a fine of up to Birr 70,000 if it is
ከሁለት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ እስከ ብር committed for the third time. Whereas if
፸ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ ድርጊቱ the act is committed more than three times
may result closure of the under taking.
ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡
፪) የአሠሪ ድርጅት ኢኮኖሚ እና 2/ taking in to account the economic and
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም የማኅበሩ organizational standing of the undertaking or
አጠቃላይ ሁኔታ እና የጥፋት አፈጻጸም the trade union’s general set up and the
ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት፤ manner the violation was committed, any
employer, trade union, trade union leader or
በአዋጁ አንቀጽ ፩፻፴፩ (፪) ወይም (፬) a representative of an employer who violates
የተመለከተውን ግዴታ የተላለፈ አሠሪ፣ the provisions Article 131 (2) or (4) of this
የሠራተኛ ማኅበር፣ የሠራተኛ ማኅበር Proclamation shall be fined up to Birr 5,000
መሪ ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ ሰው፤ up to Birr 20,000, where the violation is for
the first time, and a fine of Birr 20,000 up
www.abyssinialaw.co
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ to Birr 40,000 if the violation is for second
እስከ ብር ፳ሺ፣ ጥፋቱ ለሁለተኛ ጊዜ time, and a fine of Birr up to Birr 70,000
የተፈጸመ ሲሆን ከብር ፳ሺ እስከ ብር where the violation committed more than
፵ሺ፤ ጥፋቱ ከሁለት ጊዜ በላይ የተፈጸመ twice.
ሲሆን እስከ ብር ፸ሺ በሚደርስ መቀጮ
ይቀጣል፡፡
፩፻፹፯. በኤጀንሲ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች 187. Measures Against Private Employment Agency
1/ Any person who, without having obtained a
፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅና አዋጁን
license in accordance with this proclamation,
ተከትለው በወጡ ደንብ እና
or regulation, or directives issued pursuant to
መመሪያዎች መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ this proclamation and engages in providing
በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራና ሠራተኛን employment exchange service in Ethiopia,
ያገናኘ እንደሆነ ከአምስት ዓመት ባላነሰ shall be punishable with imprisonment for a
ከአስር ዓመት ባልበለጠ እሥራትና በብር term of not less than five years and not
፩፻ሺ /በአንድ መቶ ሺ ብር/መቀጮ exceeding ten years and with a fine of Birr
ይቀጣል፡፡ 100,000(hundred thousand Birr)
በዚህ አዋጅ የተጠቀሰው ማንኛውም ጥፋት No proceedings of any kind referred to in this
ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ ፩ ዓመት ካለፈው Proclamation shall be instituted where one year
ክስ ማቅረብ አይቻልም፡፡ has elapsed from the date on which the fault was
committed.
www.abyssinialaw.co
g ፲፩ሺ፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤Th qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ Federal Negarit Gazette No. 89, 5th September,2019 11
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፺፪ የተደነገገው Notwithstanding the provisions of Article 192
ቢኖርም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት፤ of this Proclamation:
፩/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 1/ Regulation and directives issued pursuant to
ተሻሻለ) መሰረት የወጡ ደንብና Proclamation No.377/2003 (as amended)
መመሪያዎች ከዚህ አዋጅ ጋር shall remain enforce, in so far as they are not
እስካልተቃረኑ ድረስ ተፈጻሚነታቸው inconsistent with this Proclamation.
ይቀጥላል፡፡
፬/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 4/ labour advisory board and labour tribunal
ተሻሻለ) መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪና board established in accordance with
Proclamation No. 377/2003 (as amended)
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርዶች እና
shall be deemed to have been established in
የአሠሪና ሠራተኛ አማካሪ ቦርድ
accordance with this Proclamation.
በዚህ አዋጅ መሰረት እንደተቋቋሙ
ተቆጥረው ይህ አዋጅ ተፈጻሚ
ይሆንባቸዋል፡፡
፭/ በማናቸውም አካላት በመታየት ላይ ያሉ 5/ Labour disputes pending before any labour
የሥራ ክርክሮች ይህ አዋጅ ከመፅናቱ tribunal to settle labour dispute prior to the
በፊት በነበረው ህግ መሰረት coming into force of this Proclamation shall
በተጀመሩበት ሥርዓት ፍፃሜ ያገኛሉ፡፡ be disposed in accordance with the previous
Proclamation.
፩፻፺፩. ስለ አካል ጉዳት መጠን አወሳሰን
191. Determination of degree of disablement
በአንቀጽ ፩፻፪ (፩) የተመለከተው የአካል
ጉዳት መጠን ሠንጠረዥ እስኪወጣ ድረስ Until such time the schedule determining the
የህክምና ቦርድ ቀድሞ በሚሰራበት degree of disablement is issued pursuant to
አኳኋን ይቀጥላል፡፡ Article 102(1) of this Proclamation, the
Medical Board shall continue its regular
፩፻፺፪. የተሻሩ ሕጎች
assessment of disability.
፪) ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ሕጎች፣ ደንቦች፣ 2/ No laws and practices shall, in so far as they
መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይህን are inconsistent with this Proclamation, have
አዋጅ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ force or effect in respect of matters provided
ተፈፃሚ አይሆኑም። for in this Proclamation.
ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter in to force on the date
of its publication in the Federal Negarit Gazette.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል።
አዲስ አበባ ነሐሴ ፴ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ሳህለ Done at Addis Ababa this 5th day of Semptember ,2019