You are on page 1of 7

yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK

ØÁ‰L nU¶T Uz¤È


FEDERAL NEGARIT GAZETA
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK 14th Year No 20


አሥራኦራተኛ ዓመት qÜ_R @
yÞZB twµ×C MKR b¤T «ÆqEnT ywÈ ADDIS ABABA 25th March, 2008
አዲስ አበባ መጋቢት 06 qN 2ሺህ ዓ.ም

¥WÅ CONTENTS

xêJ qÜ_R 5)^8/2ሺሀ ›.M Proclamation No. 568/2008

የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት መብት አዋጅ......... Right to Employment of Persons with Disability
ገጽ 4¹þ@7 Proclamation ……Page 4027

xêJ qÜ_R 5)^8/2ሺህ PROCLAMATION NO. 568/2008

ስለአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR


THE RIGHT TO EMPLOYMENT OF
የወጣ አዋጅ
PERSONS WITH DISABILITY

በማህበረሰቡ ዘንድ ሥር ሰዶ የቆየው ስለአካል WHEREAS, the negative perception of persons’


ጉዳተኝነት ያለው የተሳሳተ ግንዛቤ በአካል ጉዳተኞች disablement in society is deep rooted that, it has
የሥራ ሥምሪት መብት ላይ የራሱን አሉታዊ ተጽእኖ adversely affected the right of persons with disability
ያሳደረ መሆኑን በመረደት፣ to employment;

በሥራ ላይ የቆየው የአካል ጉዳተኞች የሥራ WHEREAS, the existing legislation on the right of
ስምሪት መብት አዋጅ ለአካል ጉዳተኞች የተወሰኑ disabled persons to employment created, by providing
የሥራ መደቦች እንዲለዩ መደንገጉ አካል ጉዳተኞች for reservation of vacancies for disabled persons, an
በችሎታቸው ተወዳድረው መሥራት የማይችሉ image whereby people with disabilities to be
አድርጎ የሚቆጥር፣ ምቹ የሥራ ሁኔታ የማይፈጥር considered as incapable of performing jobs based on
እና ተገቢውን የሕግ ከለላ የማይሰጥ ሆኖ በመገኘቱ፤ merit and failed to guarantee their right to reasonable
accommodation and to provide for proper protection;

WHEREAS, it has become necessary to enact a


አገሪቱ ከምትከተለው እኩል የሥራ ዕድል መርሆ new law that complies with the countries policy of
ጋር የሚጣጣም፣ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የሥራ equal employment opportunity, provides reasonable
ሁኔታ የሚፈጥርና በሥራ ሥምሪት የሚደርስባቸውን accommodation for people with disabilities to
መድልዎ በፍርድ መድረኮች በቀላሉ ለማስረዳት employment and lays down simple procedural rule that
የሚያስችል አሠራር የሚዘረጋ አዲስ ሕግ ማውጣት enable them to prove before any judicial organ
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ discriminations encountered in employment;

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55 (1)
ሕገ መንግሥት አንቀጽ $5 /1/ እና /3/ መሠረት and (3) of the Constitution of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:
የሚከተለው ታውጇል፡፡

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
gA 4¹þ@8 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @ መጋቢት 06 qN 2 ሺህ ›.M Federal Negarit Gazeta No. 20 25th March, 2008 …. page 4028

2. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ #የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት This Proclamation may be cited as the “Right to
መብት አዋጅ ቁጥር 5)%8/2ሺህ$ ተብሎ ሊጠ Employment of Persons With Disability
ቀስ ይችላል፡፡ Proclamation No. 568/2008”.

2. Definitions
1. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ In this Proclamation, unless the context requires
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ otherwise:

1/ “የአካል ጉዳተኛ” ማለት በደረሰበት የአካል፣


1/ “Person with disability” means an individual
የአእምሮ ወይም የስሜት ሕዋሳት ጉዳት
whose equal employment opportunity is
ተከትሎ የሚመጣ የኢኮኖሚያዊ፣ የማህ
reduced as a result of his physical, mental or
በራዊ ወይም የባህላዊ መድሎ ሳቢያ sensory impairments in relation with social,
በሥራ ሥምሪት የእኩል ዕዳል ተጠቃሚ economic and cultural discrimination ;
ያልሆነ ሰው ነው፣

2/ “የሥራ ሥምሪት” ማለት ቅጥር፣ ዕድገት፣ 2/ “Employment” means a relationship that exists
between any person with disability and an
ሥልጠና፣ ዝውውርና ሌሎች የሥራ
employer, which includes recruitment,
ሁኔታዎችን ጨምሮ በማንኛውም የአካል
promotion, training, transfer and other
ጉዳተኛና በአሠሪ መካከል በሥራ conditions of work;
ምክንያት የሚፈጠር ግንኙነት ነው፣

3/ “አሠሪ” ማለት ማንኛውም የፌዴራል ወይም 3/ “Employer” means any federal or regional
የክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም government office or an undertaking
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ የሚተዳደር ማንኛ governed by the Labor Proclamation;
ውም ድርጅት ነው፣

4/ “መድልዎ” ማለት የሥራ ዕድልን 4/ “Discrimination” means to accord different


በሚመለከት በአካል ጉዳት ላይ ተመስርቶ treatment in employment opportunity as a
የሚደረግ ልዩነት ሲሆን ከሥራው ፀባይ result of disability; provided, however, that
የተነሳ ወይም ለአካል ጉዳተኛው አወን any inherent requirement of the job or
ታዊ ድጋፍ ለማድረግ ሲባል የሚደረጉ measures of affirmative actions may not be
አሠራሮችን አይጨምርም፣ considered as discrimination;

5/ “ ተመጣጣኝ ማመቻቸት” ማለት የአካል 5/ “Reasonable accommodation” means an


ጉዳተኛ ሠራተኛን የሥራ ሁኔታ ለማመቻ adjustment or accommodation with respect to
ቸት ሲባል በመሥሪያ መሣሪያዎች፣ equipment at the work place, requirement of
በሥራ ይዘት መዘርዘር፣ በሥራ ሰዓት፣ the job, working hours, structure of the
በሥራ አደረጃጀትና የሥራ አካባቢ ላይ business and working environment with a
የሚደረግ ለውጥ ወይም ማስተካከያ ነው፣ view to accommodate persons with
disabilities to employment;
6/ “ያልተመጣጠነ ጫና” ማለት ለአካል 6/ “Undue burden” means an action that entails
ጉዳተኛ ምቹ የሥራ ሁኔታ ለመፍጠር considerable difficulty or expense on the
ሲባል ከሚወሰደው የማስተካከያ እርምጃ employer in accommodating persons with
ባሕርይ፣ ከድርጅቱ ስፋት ወይም disabilities when considered in light of the
ከአጠቃላይ ሠራተኞች ብዛትና ስብጥር nature and cost of the adjustments, the size
አንፃር ሲመዛዘን በአሠሪው ላይ ከፍተኛ and structure of the business, the cost of its
የአሠራር ችግር ወይም የወጭ ጫና operations and the number and composition
የሚያስከትል እርምጃ ነው፣ of its employees:
gA 4¹þ@9 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @ መጋቢት 06 qN 2 ሺህ ›.M Federal Negarit Gazeta No. 20 25th March, 2008 …. page 4029

7/ “ፍርድ ቤት” ማለት እንደአግባቡ የፌዴራል 7/ “Court” means the Federal First Instance
የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም የክልል Court or regional High Court or federal or
ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም የፌዴራል ወይም regional civil service administrative tribunal;
የክልል የሲቪል ሰርቪስ የአስተዳደር ፍርድ
ቤት ነው፣
8/ “Unless the nature of the work dictates”
8/ “የሥራው ፀባይ የማይፈቅድ” ማለት ተፈላጊ means a job that could not be performed by a
ውን ችሎታ የሚያሟላ የአካል ጉዳተኛ ተመ qualified person with disabilities even if
ጣጣኝ ማመቻቸት ተደርጎለትም ቢሆን ሊያከ reasonable accommodation is provided.
ናውነው የማይችል ሥራን ያመለክታል፣
9/ provisions of this Proclamation set out in the
9/ በዚህ አዋጅ ውስጥ በወንድ ጾታ የተደነ masculine gender shall also apply to the
ገገው የሴትንም ጾታ ያካትታል፡፡ feminine gender.

3. የተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application

ይህ አዋጅ በማንኛውም ሥራ ፈላጊ አካል This Proclamation shall be applicable to the


ጉዳተኛ ወይም አካል ጉዳተኛ ሠራተኛና በአሰሪ Employment relationship between a qualified
መካከል በሚኖር የሥራ ስምሪት ግንኙነት ላይ worker or job-seeker with disability and an
ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ employer.

4. የአካል ጉዳተኞችን የሥራ ሥምሪት መብት 4. Protection of the Right of Persons with Disab
ስለመጠበቅ ility to Employment

1/ የሥራው ጠባይ የማይፈቅድ ካልሆነ በስተ


1/ Unless the nature of the work dictates
ቀርር የተፈላጊ ችሎታ መመዘኛዎችን አሟ otherwise, a person with disability having the
ልቶ የተገኘና በውድድር ውጤቱ ብልጫ necessary qualification and scored more to
ነጥብ ያገኘ ማንኛውም የአካል ጉዳተኛ በም that of other candidates shall have the right
ንም ዓይነት መልኩ መድልዎ ሳይደረግበት፣ with out any discrimination:

ሀ/ በማንኛውም መሥሪያ ቤት ወይም a) to occupy a vacant post in any office or


ድርጅት ውስጥ የሚገኝ ክፍት የሥራ undertaking through recruitment,
ቦታን በቅጥር፣ በዕድገት፣ በድልድል promotion, placement or transfer
ወይም በዝውውር ለመያዝ፣ ወይም procedures; or

ለ/ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር b) to participate in a training programme to


በሚሰጥ የሥልጠና ፕሮግራም ለመሳ be conducted either locally or abroad.
ተፍ፣መብት አለው፡፡

2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ላይ የተደነ 2/ Subject to the provision of Sub-Article (1) of
this Article, where a person with disability
ገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የተፈላጊ ችሎታ
acquires the necessary qualification and
መመዘኛዎችን አሟልቶ የተገኘና ለውድ
having equal or close score to that of other
ድር ውጤት እኩል ወይም ተቀራራቢ ነጥብ candidates, preference shall be given to the
ያገኘ ማንኛውም የአካል ጉዳተኛ በምንም conditions provided for in Sub-Article 1 (a)
ዓይነት መልኩ መድልዎ ሳይደረግበት በዚህ and (b) of this Article.
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1/ሀ/ እና /ለ/ ለተመ
ለከቱት መብቶች ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
3/ No selection criteria shall refer to disabilities
3/ በሥራው ጠባይ አስገዳጅነት ካልሆነ በስተ of a candidate unless the nature of the work
ቀር ማንኛውም የመወዳደሪያ መሥፈርት dictates otherwise.
በተወዳዳሪው ላይ ያለውን ጉዳት የሚመለ
ከት መሆን የለበትም፡፡
gA 4¹þ# ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @ መጋቢት 06 qN 2 ሺህ ›.M Federal Negarit Gazeta No. 20 25th March, 2008 …. page 4030

4/ ማንኛውም የአካል ጉዳተኛ የተመደበበት 4/ Any person with disability shall have the right
የሥራ መደብ የሚያስገኘውን ደመወዝና to get the wage and other benefits of the
ሌሎች ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው፡፡ position he occupies.

5. መድልዎ ስለመከልከሉ 5. Prohibition of Discrimination

1/ Any law, practice, custom, attitude or other


1/ የማንኛውንም አካል ጉዳተኛ እኩል የሥራ
discriminatory situations that impair the
ዕድል የሚያጣብብ፣ ሕግ፣ አሠራር፣
equal opportunities of employment of a
ልማድ፣ ዝንባሌ ወይም መድልዎ የሚፈጥር disabled person are illegal.
ሌላ ሁኔታ ሕገወጥ ነው፡፡
2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ /1/ የተደነገገው እንደ Article, selection criteria which can impair
ተጠበቀ ሆኖ በቅጥር፣ በዕድገት፣ በድል the equal opportunity of disabled persons in
ድል፣ በዝውውር ወይም በሌሎች የሥራ recruitment, promotion, placement, transfer
ሥምሪት ሁኔታዎች ለማወዳደሪያ የሚቀ or other employment conditions shall be
መጡ መስፈርቶች የአካል ጉዳተኞችን regarded as discriminatory acts.
የሥራ እድል የሚያጣብቡ ሆነው ከተገኙ
እንደመድልዎ ይቆጠራሉ፡፡
3/ When a disabled person is not in a position to
3/ ተመጣጣኝ የሆነ ምቹ የሥራ ሁኔታ exercise his equal right of employment
ባለመፈጠሩ የተነሳ አካል ጉዳተኛ በእኩል opportunity, as a result of absence of a
የሥራ ዕድል መብቱ መጠቀም ባለመቻሉ reasonable accommodation, such an act shall
የሚፈጠር የሥራ እድል መጣበብ መድልዎ be regarded as discrimination.
እንደመፈጸም ይቆጠራል፡፡
4/ Affirmative actions taken to create equal
4/ የአካል ጉዳተኛን የእኩል የሥራ ዕድል
employment opportunity to persons with
ተጠቃሚ ለማድረግ ሲባል የሚፈጸም disabilities or exclusions dictated by the
አዎንታዊ ተግባር ወይም ከሥራው ፀባይ nature of the work may not be regarded as
አስገዳጅነት የተነሳ የሚደረግ ልዩነት discrimination.
መድልዎ እንደመፈጸም አይቆጠርም፡፡

6. የአሠሪ ኃላፊነቶች 6. Responsibilities of Employers

1/ ማንኛውም አሠሪ፣ 1/ Any employer shall have the responsibility to:

ሀ/ ለአካል ጉዳተኞች የሥራና የሥልጠና a) take measures to provide appropriate


አካባቢን የማመቻቸትና ተስማሚ የሆኑ working and training conditions and
የሥራ ወይም የሥልጠና መሣሪያዎችን working and training materials for
የማሟላት፣ persons with disability;

b) take all reasonable accommodation and


ለ/ ለሴት አካል ጉዳተኞች በጾታና በአካል
measures of affirmative action to
ጉዳት ምክንያት ያለባቸውን ተደራራቢ
women with disability taking into
ጫና ያገናዘበ ተገቢ የሆነ ማስተካከያና account their multiple burden that arise
የድጋፍ እርምጃዎች የመውሰድ፣ from their sex and disability;
ሐ/ ማንኛውም ረዳት የሚያስፈልገው አካል c) shall assign an assistant to enable a
ጉዳተኛ ሥራውን ለመሥራት ወይም person with disability to perform his
ሥልጠናውን ለመከታተል የሚያስች work or follow his training;
ለው ረዳት የመመደብ፣
gA 4¹þ#1 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @ መጋቢት 06 qN 2 ሺህ ›.M Federal Negarit Gazeta No. 20 25th March, 2008 …. page 4031

መ/ ሴት አካል ጉዳተኞች በሥራ ቦታ d) protect women with disabilities from


የሚደርስባቸውን ጾታዊ ጥቃት የመከ sexual violence that occur in work
ላከልና ተፈጽሞ ሲገኝም ፈጻሚው places and, without prejudice to other
በመጀመሪያ ህግ የመጠየቁ ሁኔታ እን sanctions to be taken against the
ደተጠበቀ ሆኖ አስተዳደራዊ እርምጃ offender under the relevant laws, take
administrative measures against the
የመውሰድ፣
perpetrator of acts of violence.
ኃላፊነት አለበት፡፡
2/ An employer shall be relieved from taking
2/ ማንኛውም አሠሪ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አን any measure as provided in Sub-Article (1)
ቀጽ /1//ሀ/ እና /ለ/ የተደነገገውን እንዲፈ (a) and (b) of this Article where it creates an
ጽም የማይገደደው እርምጃው ያልተመጣጠነ undue burden to him; provided, however, that
ጫና የሚፈጥርበት ሆኖ ሲገኝ ነው፡፡ ሆኖም the assignment of an assistant for a person
በማናቸውም ሁኔታ ለአካል ጉዳተኛ ረዳት with disability shall, under no circumstance,
መመደብ ያልተመጣጠነ ማመቻቸት በአሠ constitute undue burden to an employer.
ሪው ላይ አስከትሏል ሊባል አይችልም፡፡

7. የማስረዳት ግዴታ 7. Burden of Proof

1/ ማንኛውም አካል ጉዳተኛ በአካል ጉዳት 1/ Any person with disability who alleges that
ምክንያት ብቻ በቅጥር፣ በዕድገት፣ በድል discrimination on the ground of his disability
ድል፣ በዝውውር ወይም በሌሎች የሥራ existed with respect to recruitment,
ሁኔታዎች ላይ መድልዎ ተፈጽሞብኛል promotion, placement, transfer or other
የሚል ጭብጥ በማስያዝ ብቻ ለሚመለከተው conditions of employment may institute a suit
to the competent court on the issue with out
ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ ይቻላል፡፡
the requirement of the burden of proof.
2/ በአካል ጉዳተኛ ክስ የቀረበበት ወገን
2/ The defendant to a suit instituted pursuant to
ድርጊቱ አድሏዊ እንዳልነበረ በማስረጃ Sub-Article (1) of this Article shall be
የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡ responsible to prove that there was no act of
discrimination. the.

8. የአካል ጉዳተኛ ሠራተኛ ኃላፊነት 8. Responsibility of Employee with Disability

1/ ማንኛውም የአካል ጉዳተኛ የተመደበበትን 1/ Any employee with disability shall perform his
ሥራ በሙሉ ኃላፊነት የማከናወን ግዴታ duty with full responsibility.
አለበት፡፡
2/ የአካል ጉዳተኛው የሥራ ኃላፊነቱን በትክ 2/ Where an employee with disability does not
ክል ባይወጣ ወይም ጥፋት ቢፈጽም የአካል perform his duty appropriately or commits a
ጉዳቱ ከተጠያቂነት አያድነውም፡፡ fault, his disability shall not relive him from
responsibility.
9. ስለአዋጁ አፈጻጸም
9. Implementation of the Proclamation
1/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህንን አዋጅ
1/ The Council of Ministers may issue regulations
በሚገባ ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ደንቦችን
necessary for the proper implementation of
ሊያወጣ ይችላል፡፡ this Proclamation.
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ 2/ Without prejudice to the provisions of Sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ የሠራተኛና ማህበራዊ Article (1) of this Article, the Ministry of
ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ Labor and Social Affairs, the Federal Civil
ኤጀንሲ እና አግባብ ያላቸው የክልል አካላት Service Agency and the appropriate regional
ይህን አዋጅ በሚገባ ለማስፈጸም የሚያስ organs may, in their respective jurisdiction,
ፈልጉ መመሪያዎችን በየሥልጣን ክልላቸው issue directives necessary for the proper
ለማውጣት ይችላሉ፡፡ implementation of this Proclamation.
gA 4¹þ#2 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @ መጋቢት 06 qN 2 ሺህ ›.M Federal Negarit Gazeta No. 20 25th March, 2008 …. page 4032

3/ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ 3/ The Ministry of Labor and Social Affairs, the
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ እና Federal Civil Service Agency and the
የሚመለከታቸው የክልል አካላት ይህ አዋ appropriate regional organs shall have the
ጅና በአዋጁ መሠረት የወጡ ደንቦችና መመ power to follow up and ensure the proper
ሪያዎች በትክክል ሥራ ላይ መዋላቸውን በየ implementation of the provisions of this
Proclamation and regulation and directive
ሥልጣን ክልላቸው የመከታተልና የመቆ
issued pursuant to this Proclamation..
ጣጠር ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡
10. Right to Institute an Action
0. ክስ የመመስረት መብት
1/ Any person with disability whose rights are
1/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ወይም ይህን አዋጅ infringed due to non-observance of the
ለማስፈጸም የወጡ ደንቦች ወይም መመሪያ provisions of this Proclamation, regulations
ዎች ባለመከበራቸው ምክንያት መብቱ የተነ or directives issued for the proper
ካበት ማንኛውም የአካል ጉዳተኛ ወይም implementation of this proclamation or the
አካል ጉዳተኛው አባል የሆነበት የአካል ጉዳ association of persons with disabilities of
ተኞች ማህበር ወይም አካል ጉዳተኛው which he is a member, or the trade union of
አባል የሆነበት የሠራተኞች ማህበር ወይም which he is a member, or the concerned
ይህን አዋጅ የሚያስፈጽም አግባብ ያለው organ entrusted to implement this
አካል ለሚመለከተው ፍርድ ቤት ክስ Proclamation may institute a suit before the
ማቅረብ ይችላል፡፡ competent court.

2/ ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ጉዳዩ 2/ The court shall render its decision within 60
በቀረበለት በ% ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት days from the date on which the suit is
instituted.
አለበት፡፡

01. ስለቅጣት 11. Penalty

1/ በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ የበለጠ የሚያስ 1/ Unless the provisions of the Criminal Code
ቀጣ ካልሆነ በስተቀር የዚህን አዋጅ ድንጋ provide more severe penalties, an employer
ጌዎች ወይም በአዋጁ መሠረት የወጡ ደን who contravenes the provisions of this
ቦችን ወይም መመሪያዎችን የተላለፈ አሠሪ Proclamation or regulations or directives
ከብር 2ሺ /ሁለት ሺህ ብር/ በማያንስና issued pursuant to this Proclamation shall be
ከብር 5ሺ /አምስት ሺህ ብር/ በማይበልጥ penalized by a fine not less than Birr 2,000 or
መቀጮ ይቀጣል፡፡ not exceeding Birr 5,000.

2/ ፍርድ ቤት በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት 2/ Where the employer fails to rectify the
የተጣሰው ግዴታ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ contravention, within one month, in
በአሠሪው ካልተስተካከለ የቅጣቱ መጠን accordance with the decision of the court, the
በእጥፍ ጨምሮ ሊወሰን ይችላል፡፡ penalty shall be increased by twofold.

3/ The employer may, in accordance with the


3/ አሠሪው ግዴታውን ያልተወጣው በሚመለ appropriate law, hold responsible its officer
ከተው ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ጥፋት ምክን or employee where the contravention is
ያት ከሆነ ኃላፊውን ወይም ሠራተኛውን attributable to the fault of such officer or
አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ተጠያቂ ሊያደ employee.
ርገው ይችላል፡፡
12. Repealed and Inapplicable Laws
02. የተሻሩና ተፈጻሚ የማይሆኑ ሕጎች

1/ የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት መብት 1/ The Right of Disabled Persons to Employment
አዋጅ ቁጥር 1)1/09)W6 በዚህ አዋጅ Proclamation No. 101/1994 is hereby
ተሽሯል፡፡ repealed.
gA 4¹þ#3 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R @ መጋቢት 06 qN 2 ሺህ ›.M Federal Negarit Gazeta No. 20 25th March, 2008 …. page 4033

2/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ማንኛውም ሕግ፣ 2/ No law, regulation, directive or practice shall,
ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ in so far as it is inconsistent with this
በዚህ አዋጅ ውስጥ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ Proclamations, have force and effect in
ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ respect of matters provided for in this
Proclamation.

13. Transitory Provisions


03. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ
Labor disputes pending before any competent body
ሥልጣን ባለው አካል በመታየት ላይ ያለ የአካል prior to the coming into force of this Proclamation, shall
ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት ክርክር ይህ አዋጅ be settled in accordance with the law which was in force
ከመጽናቱ በፊት በነበረው ሕግ መሠረት ፍጻሜ before this Proclamation come into force.
ያገኛል፡፡

14. Effective Date


04. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ
This Proclamation shall enter into force up on
ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ Publication in the Federal Negarit Gazeta.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Done at Addis Ababa, this 25th day of March, 2008
አዲስ አበባ መጋቢት 06 ቀን 2ሺ ዓ.ም
GIRMA WOLDEGIORGIS
GR¥ wLdgþ×RgþS
PRESIDENT OF THE FEDERAL
yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
¶pBlþK PÊzþÄNT

You might also like