Professional Documents
Culture Documents
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority For Civil Society Organizations
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority For Civil Society Organizations
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority for Civil Society Organizations
በአዋጁ አንቀጽ 63 ንዑስ አንቀጽ (3) የሃያ Whereas; Article 63 sub-article (3) of the
በመቶ ገደብ በልዩ ሁኔታ ተፈጻሚ Proclamation provides that the Authority may issue
የማይሆንባቸውን ድርጅቶች በሚመለከት a directive regarding organizations exempted from
ባለስልጣኑ መመሪያ እንደሚያወጣ የተደነገገ the twenty-percent cap;
በመሆኑ፤
በአዋጁ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ (2) ከአዋጁ Whereas; Article 5 sub-article (2) of the of the
ዓላዎች አንዱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች Proclamation states that one of the Authority’s
በተመዘገቡበት ዓላማ መሠረት ሥራቸውን objectives is to ensure utmost public benefit by
ማከናወናቸውን በመከታተልና በመቆጣጠር supervising whether Civil Society Organizations
የሕብረተሰቡን የላቀ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ perform their activities in accordance with their
እንደሆነ የተደነገገ በመሆኑ፤ registered objectives;
በአዋጁ አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ (2) የሲቪል Whereas; Article 6 sub-article (2), of the
ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ድርጅቶቹ Proclamation granted the Authority the power to
ሥራቸውን በሕግ አግባብ ማከናወናቸውን monitor and supervise that civil society
ለማረጋገጥ አስፈላጊውን ክትትልና ቁጥጥር organizations perform their activities in accordance
የማድረግ እንዲሁም በዚሁ አንቀጽ ንዑስ with the law; and, sub-article (3) of the same
አንቀጽ (3) የድርጅቶቹን ዓመታዊ የሥራና article, granted the power and responsibility to
የገንዘብ እንቅስቃሴ ሪፖርት በአዋጁ መሠረት examine the annual activity and financial reports of
የመመርመር ሥልጣንና ተግባር የተሰጠው the organizations;
በመሆኑ፤
ከላይ ለተጠቀሱት የአዋጁ ድንጋጌዎች አፈጻጸም Cognizant of the need to issue directives for the
መመሪያ በማውጣት የሲቪል ማኅበረሰብ implementation of the above-referred to provisions
ድርጅቶች ሊከተሉ የሚገባቸውን አሠራር of the Proclamation that clearly set out procedures
በግልጽ በመደንገግ ከባለስልጣኑ ጋር civil society organizations need to follow in order
የሚኖረውን ግንኙነት ውጤታማ ማድረግ to ensure a fruitful working relationship with the
በማስፈለጉ፤ Authority have to be put in place;
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን Now therefore; the Authority for Civil Society
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር Organizations has issued this directive in
1113/2011 አንቀጽ 89 ንዑስ አንቀጽ (2) accordance with the power conferred on it by virtue
በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ of Article 89 sub-article (2) of the Civil Society
አውጥቷል፡፡ Organizations’ Proclamation.
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Authority for Civil Society Organizations
ጠቅላላ General
1. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ መመሪያ “የሲቪል ማኅበረሰብ
This Directive may be cited as the “Civil
ድርጅቶች የአስተዳደር ወጪ አፈፃፀም
Society Organization’s Administrative
መመሪያ ቁጥር 847/2014” ተብሎ
Expenses Implementation Directive No.
ሊጠቀስ ይችላል፡፡
847/2021”
2. ትርጓሜ 2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጓሜ የሚያሰጠው
In this Directive, unless the context requires
ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፤
otherwise:
ነው፤ No.1113/2019;
ይጨምራል፤
6/ በአዋጁ የተሰጡ ትርጓሜዎች ለዚህ 6. Definitions of the Proclamation shall also
ነው፡፡
እንዳይበልጥ ማድረግ፤
መሆኑን እና በሂሣብ መግለጫ and that the same is indicated in its financial
statement report.
ሪፖርቱም በአግባቡ መመልከቱን
ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
2/ በጥሬ ገንዘብና በዓይነት የተለገሰውን 2. Donations made in cash and in kind, the
መጠንና ገቢ የሆነበትን ቀን፣ ለጋሾች date received, and the benefits (if any)
ጥቅም ያገኙ ወይም የሚያገኙ የሆነ donors received or will receive;
5/ በዓይነት የተለገሰ ከሆነ በዚህ አንቀጽ 5. Where donation is made in kind, the
ንዑስ አንቀጽ (2) ከተመለከቱት following shall be included in addition to
ይኖርበታል፡፡
ይኖርበታል፡፡
(ሠ) በጀቱ ከብር 2,000,000 (ከሁለት e. Organizations whose budget is not more
ሚሊዮን ብር) ያልበለጠ than two million Birr (Birr 2,000,000);
ድርጅት፤
10. የሃያ በመቶ ገደብ ስላላከበረ ድርጅት 10. Organizations Failing to Comply with the
Twenty-Percent Cap
1/ የሃያ በመቶ ገደብን ያላከበረ 1. An organization that fails to comply
ወጪዎች ድርጅቱ የተቋቋመበትን ዓላማ ensure that project expenses are utilized to
ለማጎልበትና ለማጠናከር የዋለ መሆኑን strengthen and enrich the objectives of the
organization.
የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡
የሚቀርቡ ያለፈው የበጀት ዓመት የሥራ financial statements of the previous budget year
እንቅስቃሴ ሪፖርትና የሂሣብ መግለጫ on the basis of the 70/30 arrangement and after
the coming into force of this directive are not
በ70/30 ላይ የተመሠረተ ቢሆንም በአዋጁ
precluded from making use of the rights
የተደነገጉትን መብቶች መጠቀምን
provided in the Proclamation
አይከለክልም፡፡
ባለስልጣኑ ይህንን መመሪያ በማናቸውም The Authority may amend this directive at any
ጊዜ ሊያሻሽለው ይችላል፡፡ time.