Professional Documents
Culture Documents
Regulation No. 469 - 2012
Regulation No. 469 - 2012
me
ማውጫ Content
ደንብ ቁጥር ፬፻፷፱/፪ሺ፲፪ ዓ.ም Regulation No. 469/2020
በአስቸኳይ ጊዜ ደንብና መመሪያዎች ላይ የተመለከቱ A Regulation Issued to Determine Administrative
የትራፊክ ጥሰቶች በተፈጸሙ ጊዜ የሚጣሉ አስተዳደራዊ Penalties for Road Traffic Violations which are
ቅጣቶች መወሰኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ indicated on Regulation and Directives Council of
ገጽ……………………………………………………..……………...፲፪ሺ፭፻፷ Ministers Regulation..................................Page 12560
ተጠያቂ ማድረግ በፍትህ ስርአቱ ላይ ጫና የሚያሣድር with Article 6 of the state of Emergency Proclamation as
በመሆኑ አስተዳደራዊ ቅጣት መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ this application could burden the criminal justice system;
በመገኘቱ፤
የትራፊክ ደንብ በተጣሰ ጊዜ የሚያስከትለው አስተዳደራዊ of the restrictions imposed in the Regulations and
Directive as the fine provisions of Road Transport Traffic
ሀላፊነት የተመለከተ ሲሆን እነዚህ ሀላፊነቶች በአስቸኳይ ጊዜ
Control Regulation No. 208/2011 and Regulation
ደንብና መመሪያዎች ላይ የተከለከሉ ተግባራትንና የተጣሉ
/Amendment/ No. 395/2017 do not fully cover the
ግዴታዎችን ሙሉ ለሙሉ የማይሸፍን ከመሆኑም በተጨማሪ
restrictions imposed in the emergency Regulations and
ቅጣቶቹም ቢሆን አስተማሪ ባለመሆናቸው ይህንን ደንብ
Directives and that those covered are not strong enough to
ለተወሰነ ጊዜ በማገድ ከተመለከቱ ክልከላዎችና ከተጣሉ
deter trespassers, hence suspend them for the emergency
ግዴታዎች ጋር ተመጣጣኝ የሆነ አስተዳደራዊ ቅጣት
period on issues covered by this Regulation;
መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር The Council of Ministers, pursuant to Article 4 of
The state of Emergency Proclamation No. 3/2020, has
፫/፪ሺ፲፪ አንቀጽ ፬ መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል።
hereby issued this Regulation.
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ ደንብ “በአስቸኳይ ጊዜ ደንብና መመሪያዎች ላይ This Regulation may be cited as “A regulation issued
የተመለከቱ የትራፊክ ጥሰቶች በተፈጸሙ ጊዜ የሚጣሉ to Determine Administrative penalties for Road traffic
አስተዳደራዊ ቅጣቶች መወሰኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት Violations which are indicated on Regulation and
Directives Council of Ministers Regulation
ደንብ ቁጥር ፬፻፷፱//፪ሺ፲፪” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
No.469/2020”.
፪. ትርጉም
2. Definition
በዚህ ደንብ ውስጥ፡-
Unless the context requires otherwise, in this
Regulation: -
፩/‘’አዋጅ’’ ማለት የኮቪድ-፲፱ ሥርጭትን ለመከላከል፣
1/ ‘’Proclamation’’ means A State of Emergency
ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ
Proclamation Number 3/2020 Enacted to Counter
የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር ፫/ ፪ሺ፲፪ ነው፤
and Control the Spread of COVID-19 and Mitigate
ወይም ሌሎች ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅና ደንብ ጋር Regulation or any other Directive which has
በተያያዘ የመንገድ ትራፊክን የሚመለከቱ provisions related with road traffic in connection
with State of Emergency Proclamations and
ድንጋጌዎች ያለው መመሪያ ነው፤
Regulations.
፲፪ሺ፭፻፷፪ www.chilot.me
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፶፫ ሰኔ ፬ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 53, 11 June 2020…..page
th
12562
፬/ በአዋጁና በደንቡ ትርጉም የተሰጣቸው ቃላት ለዚህ 4/ Definitions of words provided in the Proclamation
ደንብም ተፈፃሚነት አላቸው፡፡ and Regulation are applicable to this Regulation.
ይህ ደንብ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ This Regulation shall come into force from the date of
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጸንቶ በሚቆይበት ጊዜ ሁሉ its publication in the Negarit Gazette and shall remain
in force so long as the Emergency Proclamation is
ተፈጻሚ ይሆናል።
effective.
አዲስ አበባ፣ ሰኔ ፬ ቀን ፪ሺ፲፪ ዓ.ም DONE AT ADDIS ABABA THIS 11th DAY OF JUNE , 2020