Professional Documents
Culture Documents
Presentation 15
Presentation 15
1. መግቢያ
2. የማዕድን ሃብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ስልጣን ተግባር
3. የማዕድን ሥራዎች ህግጋት
4. የማዕድን ሥራዎች ህግጋት ዓላማዎች
5. ዋና ዋና የማዕድን ሀብት አስተዳደር ህጎች አዋጅ ቁጥር 678/2002 የተመሰረተ
6. ጥፋቶችና ቅጣቶች ( በደንብ ቁጥር 423/ 2010 ላይ የተመሰረተ )
7. መመሪያ ቁጥር 27/2009 ዓ.ም
8. የማዕድን ሃብት ልማቱ ያለበት ሁኔታ
1. መግቢያ
ማዕድን
የተፈጥሮ ሀብት ወይም ፀጋ ነው፣
አንድ አገር ለማደግ ብቻ ሳይሆን ለመኖር የተፈጥሮ ሀብቷን በአግባቡ መጠቀም አለባት፣
ማዕድን ከሰው ልጅ ህይወት ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው
ለኮንስትራክሽን ልማቱ የጀርባ አጥንት ነው
ለኢንዱሰትሪ ወሳኝ ግብአት ነው
የገቢ የስራእድልና የውበት ምንጭ ነው
2.1 በአዋጅ 678/2002 ላይ የተመሰረተ የማዕድን ሃብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ስልጣን
በክልሉ ውስጥ የማዕድን ሀብት ልማት እንዲስፋፋ ጥናቶችን ያካሂዳል፣ በሌሎች እንዲካሄድ ያደርጋል በነዚሁ ጥናቶች
አማካኝነት የክልሉን ዕምቅ የማዕድን ሃብቶች በአይነትና በመጠን ይለያል፤
በክልሉ ውስጥ የስነ-ምድር ጥናትና ምርምሮችን ያካሄዳል ወይም እነዚህኑ የመሳሰሉ ጥናትና ምርምሮችን በማካሄድ ረገድ አግባብ
ካላቸው የፌደራሉ መንግስት አካላት ጋር ተባብሮ ይሰራል፤
የግል ባለሀብቶች በማዕድን ሀብት ልማት ስራዎች በስፋት እንዲሳተፉ ያነሳሳል ፤ የተለያዩ የፕሮሞሽን ስራዎችን በማከናውን
ያበረታታል፤
ዘርፉ ለላቀ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውጤታማ አስተዋጾኦ እንዲያበረክት አደረጃጀቱን በማሻሻል አቅሙን በመገንባት ረገድ ተገቢውን
ጥረት ያደርጋል፤
የቀጠለ
ማዕድንን አስመልክቶ በሀገሪቱ የወጡ ህጎችን በክልሉ ውስጥ በስራ ላይ ስለመዋላቸው ያረጋግጣል፤ ይቆጣጠራል፤
ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በባህላዊ በአንስተኛ ፤ በልዩ አንስተኛና በከፍተኛ ደረጃ የሚካሄደውን የማዕድን ሀብት ፍለጋ፣
ምርምር፣ ግኝት፣ ምርትና ይዞ የመቆየት ፈቃዶችን ይሰጣል፣ያድሳል፣ይሰርዛል፤
በክልሉ ውስጥ የከበሩ ውይም በከፊል የከበሩ ማዕድናትን አመራረት ፤ግብይትና አስተዳደር ይከታተላል ፤ይቆጣጥራል፤
ባህላዊና አንስተኛ የማዕድን ማምረት ስራዎችን ይደግፋል፣ በክልሉ ውስጥ ዜጎች በጥቃቅንና አንስተኛ ተቋማት ተደራጅተው በዚሁ ተግባር ላይ ለመሰማራት
የሚያስችል የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው ያበረታታል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ይቆጣጠራል፤
ህገ- ወጥ በሆነ መንገድ የሚከናውን ማናቸውም የማዕድናት ምርትና ዝውውር እንዲገታ አስፈላጊውን የቁጥጥር ስርዓት ይዘረጋል፣ይቆጣጠራል፣በህገ-ወጥ
መንገድ ተይዘው የተገኙ ማዕድናት በአግባቡ ተጠብቀው ህጋዊ ውሳኔ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
የቀጠለ
በማዕድን ሃብት ልማት ሂደት የሚገኝ የሮያሊቲ፣ የመሬት ኪራይና ሌሎች ተዛማጅ አገልግሎቶች ክፍያዎችን
ይሰበስባል፤
አግባብ ባላቸው የማዕድን ሀብት ልማት ማስፋፊያ ህጎች ከተፈቀደው ወሰን ሳያልፍ በባለ አክሲዎንነት ሊሳተፍ ይችላል፤
ሕግ የማውጣት ስልጣን የሚወሰነው በኢ.ፌ.ዲ. ሪ ሕግ መንግስት ድንጋጌ መሰረት ይሆናል፡፡ ( (51. 5) ፣
(52 .2.መ) ፣ (55.2 ሀ) ፣ ( 97. 8 ) ( 98. 3 )
በአንቀጽ ፺፯ ንኡስ አንቀጽ ፰ የክልል መስተዳደሮች የታክስና የግብር ስልጣን የከፍተኛ ደረጃ የማዕድን ስራዎችን ሳይጨምር
በማዕድን ስራዎች ላይ የማዕድን ገቢ ግብር የሮያሊቲና የመሬት ኪራይ ክፍያዎችን ይጥላሉ፣ ይሰበስባሉ በማለት ህገ መንግስቱ
ይደነግጋል፡፡
በአንቀጽ ፺፷ ንኡስ አንቀጽ ፫ የማዕድን ሀብት አስተዳደርን አስመልክቶ የፌደራልና ክልል መንግስታት የጋራ ታክስና ግብር
ስልጣንን ሲዘረዝር ከፍተኛ ማዕድን ስራዎችና በማናቸውም የፔትሮለየምና የጋዝ ስራዎች ላይ የገቢ ግብርና ሮያሊቲ ክፍያዎች
በጋራ ይጣላሉ፣ ይሰበሰባሉ ይላል፡፡
3. 2 የማዕድን ሥራዎች ህግጋት
3.1 አዋጆች
3.2 ደንቦች
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለማዕድን ሥራዎች የሚዉል የመሬት ኪራይ፣ የሮያሊቲና የማዕድን ገቢ ግብር
የማዕድን ሥራዎች ክትትልና ቁጥጥር ድጋፍ ሰጪ ግብረሃይል ማቋቋሚያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት
መመሪያ ቁጥር 27/2006 ዓ.ም.
በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለተደራጁ ወጣቶች የሥራ ዕድል አማራጮችን ማስፋፊያና ማበረታቻ
መመሪያ ቁጥር 27/2009 ዓ.ም.(እንደተሻሻለዉ)
5.1 ማዕድን” ማለት ማናቸውም ዋጋ ያለው በጠጣር፣በፈሳሽ ወይም በጋዝ መልክ በተፈጥሮ በመሬት ላይ ወይም
ውስጥ፣በውሃ ውስጥ ወይም ስር የሚገኝ በጂኦሎጂ ሂደት ወይም ሁኔታዎች የተፈጠረ ሲሆን ቀደም ሲል ተቆፍሮ
በወጣና ተራፊ የተቆለለ ማዕድን አዘል አፈር ወይም በቀሪ የማዕድን ክምችት ውስጥ የሚገኝ ማዕድንን ያካትታል
-
የኮንስትራክሺን ማዕድናት …………2(3)
በኢትዮጵያ ወሰን ውስጥ በገጸ ምድርም ሆነ በከርሰ ምድር በተፈጥሮአዊ ሁኔታው የሚገኝ የማዕድን ሀብት የመንግስትና የሁሉም
መንግስት የማዕድን ሀብትን በህዝብ ስም በይዞታው ስር በማድረግ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ጥቅምና ዕድገት መዋሉን
መንግስት ኃላፊነት በሚሰጠው አካል አማካይነት የማዕድን ሀብትን ይቆጣጠራል፣ ያስተዳደራል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይከለክላል፣
ፈቃዶችን ያስተዳደራል፡፡
5.4 ከማዕድን ልማቱ መንግስት የሚያገኛቸው ገቢዎችና ጥቅሞች ፤
ሮያሊቲ ከ2-7 % ከከፍተኛ ማዕድን ማምረት ፈቃድ፣ ( ባህላዊ፤ በልዩ አነስተኛ እና በአነስተኛ ደረጃ
ማ/ማምረት ሮያሊቲ መጠን በክልል ሕጎች የሚወሰን)
የገቢ ግብር 25 % ከከፍተኛ ደረጃ ማዕድን ማምረት፣
የመንግስት ነፃ አክሲዮን ድርሻ 5 % ከከፍተኛ ደረጃ ፈቃድ ፣(የአነስተኛ ደረጃ ባለፈቃድ የሚከፈለው
መጠኑ በክልል ሕግ ይወሰናል)
ዲቪደንድ ታክስ 10%፤
የመሬት ኪራይ በክልሎች ሕግ መሰረት የሚከፈል፣
የሀገር ውስጥ ምርቶች ሽያጭ፤
የውጭ ምንዛሪ ማግኝት፤
የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር፤
የስራ እድልና ለስራው ለምዶችን ማካበት
5. 5 የማዕድን ስራዎች የፈቃድ አይነቶች እና የምስክር ወረቀቶች
ሀ/ ፈቃዶች፤
ለ/ የምስክር ወረቀቶች፤
ማንኛውም ሰው የፀና ፈቃድ ሳይኖረው ማንኛውንም ማዕድን በተፈጥሮአዊ ሁኔታ መያዝ፣ ማዘዋዋር ወይም መሸጥ አይችልም፡፡
ሕጋዊ ባለይዞታ የኮንስትራክሺን ማዕድናት የለፈቃድና ክፍያ ለንግድ ላልሆነ አላማ መጠቀም ይችላል፡፡ -ለህዝብ
አገልግሎት፤መንገዶችንግድቦችን…ለመስራት የመጠቀም፡፡
ሀ) በዚህ ደንብ አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 1 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የተረጋገጠ መረጃና የማዕድን
ክምችት ምልክት እንዳላቸው ተለይተው የታወቁ የከበሩ፣ የብረት ነክና እንደ አስፈላጊነቱ የሌሎች ማዕድናት
ቦታዎች የማዕድን ምርመራ እና ማምረት ሥራ ፈቃድ በአዋጁ አንቀጽ 13 ንዑስ አንቀጽ 4 መሠረት በጨረታ
ሊሰጥ ይችላል፡፡
ሐ) ፈቃድ ሰጪው ባለሥልጣን በጨረታ አወዳድሮ ፈቃድ ለመስጠት የጨረታ ማስታወቂያ ሲያወጣ
እና ከአንድ በላይ አመልካቾች በተወሰነው የጊዜ ገደብ ማመልከቻዎች ሲያቀርቡ፡፡
የቀጠለ
2/ ለጨረታ የሚቀርብ ሰነድ የሚከተሉትን መያዝ አለበት፤
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) (ለ) መሰረት በባንክ የተያዘው የዋስትና ገንዘብ በጨረታው
ለተሸነፉ አመልካቾች ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን ጨረታውን ላሸነፈው አመልካች የመጀመሪያ ዓመት
የሥራና የወጪ ግዴታውን መወጣቱ በፈቃድ ሰጪው ባለሥልጣን ሲረጋገጥ ይመለሳል፡፡
የቀጠለ
5/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) ድንጋጌ ቢኖርም ባለፈቃዱ ግዴታውን ካልተወጣ
ያስያዘው የዋስትና ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል፡፡
በማዕድን አወጅ አንቀጽ 54 ማንኛውም ስልጣን የተሰጠው የፈቃድ ሰጪው ባለስልጣን ተቆጣጣሪ በስራ
ሰዓት ወደ ማናቸውም የፈቃድ ክልል በመግባት፡-
ማናቸውንም መዝገብ፣ ሪኮርድ፣ መግለጫ ወይም ሰነድ ለመመርመርና ሰነዱን ወይም የሰነዱን ክፍል
ቅጅ ለመውሰድ፣
በአወጅ፣ ደንብና መመሪያ መጣስ ምክንያት ክስ ለመመስረት አስፈላጊ የሆኑ ማተሪያሎችን፣ ዕቃዎችን፣ መሳሪያዎችን፣
መዝገቦችን፣ መግለጫዎችን ወይም ሰነዶችን ለመያዝና በፈቃድ ሰጪው ባለስልጣን ጥበቃ ስር ለማቆየት፣
ከላይ የተመለከቱ ተግባራትን ለመፈጸም እንዲችል የሚያስፈልጉ ድጋፎች እንዲሰጠው ትዕዛዝ ለመስጠት ይችላል፣
ተቆጣጣሪው ምርመራውን እንዲያካሄድ በፈቃድ ሰጪው ባለስልጣን የተሰጠውን ደብዳቤ አግባብ ላለው የባለፈቃዱ
ሠራተኛ የማሳየት ግዴታ አለበት፣
6.ጥፋቶችና ቅጣቶች ( በደንብ ቁጥር 423/ 2010 ላይ የተመሰረተ )
1. ማንኛውም ሰው፣
• ሀ) የአዋጁ አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ (3) እና (5) ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በቅድሚያ
ተገቢውን ፈቃድ ሳይዝ በማዕድን ሥራ ላይ ከተሠማራ እና ማዕድናትን ሲያዘዋውር ከተገኘ፣
ሀ) የማዕድን ሥራዎችን በግዴለሽነት ወይም ሆን ብሎ አግባብ ባልሆነ መንገድ ከአካሄደ ወይም የፈቃዱን መሠረታዊ
ስምምነቶች ወይም ግዴታዎች ከጣሰ፣
ለ) በአዋጁ አንቀጽ 69 መሠረት የተሰጠውን ትእዛዝ ካልፈጸመና መከፈል ያለበትን ክፍያ ካልፈጸመ፣
ሐ) ከፈቃድ መብቱ በተያያዘ ማናቸውንም የማጭበርበር ድርጊት ከፈጸመ፣ ወይም ከማዕድን ሥራው ጋር በተያያዘ
ሀሰተኛ መረጃ ከሰጠ፣ በፈቃድ ስምምነቱ ከተመለከተው ውጪ ሌላ የማዕድን ሥራ ሲያከናውን ከተገኘ፣
መ) የተፈጥሮ አካባቢን፣ ጤንነትንና ደህንነትን፣ ወይም ሌሎች የማዕድን ሥራዎችን የሚመለከቱ ግዴታዎችን
ከጣሰ፣ወይም
የማዕድን ፈቃዱ ተሰርዞ ከብር 150,000 (አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ) እስከ 2ዐዐ,000 (ሁለት መቶ ሺህ) በሚደርስ የገንዘብ
መቀጮ ይቀጣል፡፡
የቀጠለ
ማንኛውም ባለፈቃድ፤
1/ እንደአግባቡ በዚህ ደንብ አንቀጽ 42 ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ የተመለከቱትን መዝገቦችና ሪኮርዶችን
ወይም ሌሎች ሰነዶችን ወይም ማቴሪያሎችን ካልያዘ ወይም መሠረታዊ በሆኑ ነጥቦች ላይ ትክክለኛ ያልሆኑ
ወይም ያልተሟሉ መዝገቦችና ሪኮርዶችን ከያዘ፣
4/ የማማከር እና የቴክኒክ አገልግሎት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ባለቤት የማዕድን ኢንዱስትሪው
የሚጠይቀውን ወቅታዊ የሙያ ብቃትና ቴክኖሎጂ ያገናዘበ እንዲሁም ሙያዊ ሥነ ምግባርን ያሟላ አገልግሎት መስጠት ካልቻለ፣
• የፈጸመውን የጥፋት ድርጊት ለማረም ወዲያውኑ እርምጃ ከወሰደ ከብር 5ዐ,000 (ሀምሳ ሺህ) እስከ 70,000 (ሰባ
ሺህ) በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤ ጥፋቱን ለማረም ወዲያውኑ የእርምት እርምጃ ካልወሰደ የገንዘብ ቅጣቱ
እጥፍ ይሆናል፤
• ጥፋቱ በማንኛውም ሰው ጤንነት ወይም ደህንነት በተፈጥሮ አካባቢ ወይም በማዕድን ላይ ሊደርስ የተቃረበ ወይም
ቀጣይነት ያለው ጉዳት ካስከተለ፣ ፈቃድ ሰጪው ባለሥልጣን ባለፈቃዱ ጥፋቱን እስከሚያስተካክል ድረስ የማዕድን
ሥራዎቹን ወዲያውኑ እንዲያቆም ያደርጋል፤ የጥፋቱ ድርጊት ወይም ሁኔታ እስኪስተካከል ፈቃዱ ታግዶ ይቆያል፡፡
የቀጠለ
ሦስተኛ ደረጃ ጥፋቶችና ቅጣቶች
•ማንኛውም ባለፈቃድ፣
• 1/ መሠረታዊ በሆኑ ነጥቦች ላይ ትክክለኛ ያልሆኑ ወይም ያልተሟሉ መዝገቦችንና ሪኮርዶችን የመያዝ
ጉድለቶችን ሳይጨምር፣ የተሟሉ ትክክለኛ የሆኑና ወቅታዊውን ሁኔታ የሚያሣዩ መዝገቦችንና ሪከርዶችን
ካልያዘ፤
• 2/ ተፈላጊ ሪፖርቶችንና ሌሎች ሰነዶችን በወቅቱ ካላቀረበ ወይም ተፈላጊ መግለጫዎችን በወቅቱ
ካልሰጠ፣
• 3/ ጥፋቱ የማንኛውም ሰው ጤንነት ወይም ደህንነት፣ የተፈጥሮ አካባቢን ወይም የማዕድኑን ክምችት
አደጋ ላይ የማይጥል ቢሆንም የማዕድን ሥራዎቹን ተገቢ በሆነ መንገድና በጥንቃቄ ካልፈፀመ ወይም
ደንቦችንና መመሪያዎችን ካላከበረ፣
• 4/ ከማዕድን ሥራ ፈቃድ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በሀገሪቱ የሥራ ቋንቋ ወይም በእንግሊዝኛ ካልያዘ፣
ማስጠንቀቂያ እንደደረሰው ወዲያውኑ የእርምት እርምጃ ካልወሰደ ወይም የጥፋት ድርጊቱ ሊታረም የማይችል ከሆነ
ከብር 30,000 (ሰላሳ ሺህ) እስከ 50,000 (ሀምሳ ሺህ) በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡
7. መመሪያ ቁጥር 27/2009 ዓ.ም
5.2 በባህላዊ አነስተኛ የማዕድን የስራ መስኮች ከዚህ በፊት ውል የተሰጣቸው ባለሀብቶች የፈቃድ
ጊዜያቸው ሲጠናቀቅ የፈቃድ እድሳትና ማረዘም አይደረግላቸውም፡፡ በእነዚህ ዘርፎች ባለሀብት አዲስ
ፈቃድ አይሰጥም፡፡ ሆኖም በድንጋይ መፍጨት ስራ ፈቃድ ተሰጥቷቸው በተሰጣቸው ሳይት ላይ ያለው
ሀብት በፈቃድ ጊዜው ያላለቀ ከሆነ በ2009 ዓ/ም የፈቃድ ጊዜው አልቆ እድሳት ለሚጠይቁ ለአንድ ጊዜ ብቻ
በያዙት ቦታ ላይ እንዲሰሩ ፈቃድ ሊታደስላቸው ይችላል ሆኖም ማስፋፊያ ወይም አዲስ ቦታ መስጠት
የተከለከለ ነው፡፡
5.3 በንኡስ አንቀጽ 5.2 የተገለጸው እንሰተጠበቀ ሆኖ ፈቃድ የወሰዱበት ሳይት ድንጋዩ ያለቀ ከሆነ በህጋዊ
መንገድ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ድንጋይ እየገዙ ጠጠር የማምረት ስራውን ሊቀጥሉ ይችላሉ፡፡
8. የማዕድን ሃብት ልማቱ ያለበት ሁኔታ
8.1. ክልላዊ የማዕድን ሀብት አለኝታ ስርጭት
የቀጠለ
የቀጠለ
የቀጠለ
8.2. የማዕድን ሃብት ልማቱ ያለበት ሁኔታ
ከላይ በተዘረዘሩት ፕሮጀክቶች እንዲሸፈን በዕቅድ የተያዘዉ የስነምድርና ማዕድን ፍለጋ ጥናት ቦታ ስፋት ድምር = 35000 ~ 35300 ካሬ ኪሎ
ሜት፣
አዲስ ፕሮጀክት(Outsource)
የቀጠለ
ከ1997 እስከ 2010 ዓ/ም ባለው ጊዜ 432 የአንስተኛና የከፍተኛ የማዕድን ስራ ፈቃድ፣ 10,299 ባህላዊ የማዕድን ማምረት ስራ፣ 69
እስካሁን ባለው ጊዜ 111 589 257 ብር የተሰበሰበ ሲሆን ይህም በ GTP -2 ይሰበሰባል ተብሎ ከታቀደው 150 000 000 ብር
ውስጥ 74 ፐርሰንቱን ይሸፍናል
የቀጠለ
ለክልል የተሰበሰበ ገቢ ብር
40100000
35100000
30100000
25100000
20100000
15100000
10100000
5100000
100000
1997 1998 1999 2000 2001 2002 2003 2004 2005 2006 2007 2008 2009 2010
የውጭ ምንዛሪ ግኝት በተመለከተ
እስካሁን ባለው ጊዜ 31 114 000 የአሜሪካ ዶላር የተሰበሰበ ሲሆን ይህም በ GTP -2 ይሰበሰባል ተብሎ ከታቀደው 140 000 000 ዶላር ውስጥ
22 ፐርሰንቱን ብቻ ይሸፍናል
8.2.4 የተፈጠረ የስራ ዕድል
በ GTP -2 ከሚጠበቀው 200 000 የስራ እድል ፈጠራ ውስጥ 162 000 ( 81 ፐርሰንት ነው
55000
50000
45000
40000
35000
30000
25000
20000
15000
10000
5000
0
1998
የስራ ዕድል 1999
ፈጠራ ወንድ 2000 2001የስራ ዕድል
2002 2003
ፈጠራ ሴት 2004 2005 የስራ 2006 2007
ዕድል ፈጠራ ድምር 2008 2009 2010
9. በቀሪ ጊዜ ትኩረት የሚያስፈልገው
ኤጀንሲያችን ለኢንዱስትሪና ኢንቨስትመነት ቢሮ ተጠሪ እንዲሆን ተደረጎል ፡፡ስለሆነም በቀሪ ጊዚያት ውህድ የሆነ
በየደረጀው ያለውን የስራ እንቅስቃሴ መገምገምና ከአሰራሮች ጋራ ለመሄድ ህጎችን ማወቅ ይሆናል
አ መ ሰ ግ ና ለ ሁ !!