Professional Documents
Culture Documents
Kirstiyanawi Sen Megebare Grade 4
Kirstiyanawi Sen Megebare Grade 4
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
አራተኛ ክፍል
ያግኙን
Email
office@eotc-gssu.org
YouTube
https://www.youtube.com/channel/
UCZlWxxCvV2UzcSz1Qxh6UAg
Facebook
http://facebook.com/EOTC.GSSU
Telegram
https://t.me/EOTCNSSU
Website
https://eotc-gssu.org/a/
Twitter
https://twitter.com/tibeb_felege
Copyright ©
2015 E.C
ምዕራፍ አንድ
ክርስቲያን እና ክርስትና ፩
፩.፩. ክርስቲያን ማለት ምን ማለት ነው? ፪
፩.፪. የክርስቲያን መገለጫዎች ፪
ምዕራፍ ሁለት
የመንፈስ ፍሬዎች እና የሥጋ ፍሬዎች ፭
፪.፩. የመንፈስ ፍሬዎች ፮
፪.፪. የሥጋ ፍሬዎች ፮
፪.፫. የኃጢአት ምንነትና ውጤት ፰
ምዕራፍ ሦስት
ስግደት ፲፩
፫.፩. የስግደት ትርጉም ፲፪
፫.፪. የስግደት አይነቶች ፲፪
፫.፫. የስግደት ጥቅም ፲፬
ምዕራፍ አራት
ዘላለማዊ ሕይወት ፲፭
፬.፩. ዘላለማዊ ሕይወት ምንድን ነው? ፲፮
፬.፪. እግዚአብሔርን መፍራት ፲፰
፬.፫. ዘላለማዊ ሕይወት ለማግኘት ምን
እናድርግ? ፳
አጠቃላይ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ትምህርት ሲያጠናቅቁ
ምዕራፍ አንድ
ክርስቲያን እና ክርስትና
አጠቃላይ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
የተግባር ልምምድ
፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ ሁለት
የመንፈስ እና የስጋ ፍሬዎች ፍሬዎች
አጠቃላይ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ማጠቃለያ
ልጆች በዚህ ትምህርታችን
• የመንፈስ ፍሬዎች የተባሉትን ፍቅር ሰላም በጎነት ቸርነት ደስታ
የመሳሰሉት ሲሆኑ እኚህን ማድረግ እግዚአብሔርን ማስደሰት
እንደሆነም በተጨማሪ የስጋ ፍሬዎች የሚባሉ መጣላት ቁጣ ክርክር
ቅናት የመሳሰሉት ደሞ እኛን ከእግዚአብሔር የሚለዩን እንዲሁም
፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ማጠቃለያ
ልጆች በዚህ ትምህርታችን
የመንፈስ ፍሬዎች የተባሉትን ፍቅር ሰላም በጎነት ቸርነት ደስታ
የመሳሰሉት ሲሆኑ እኚህን ማድረግ እግዚአብሔርን ማስደሰት እንደሆነም
በተጨማሪ የስጋ ፍሬዎች የሚባሉ መጣላት ቁጣ ክርክር ቅናት
የመሳሰሉት ደሞ እኛን ከእግዚአብሔር የሚለዩን እንዲሁም አምላካችንን
የማያስደስቱ እንደሆኑ ተምረናል፡፡
ኃጢአት ማለት ከእግዚአብሔር የሚለይ ወይም እግዚአብሔርን
የሚያሳጣ ነው ልንል እንችላለን፡፡
፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፲
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ ሦስት
ስግደት
አጠቃላይ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
፲፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፫. ፫ የስግደት ጥቅም
ስግደት ለምን ይጠቅማል (እንሰግዳለን)?
“የእግዚአብሔር እውቀት የጥበቡ ምላት ስፋት ምን ይርቅ ! ምን
ይጠልቅ ! …” ተብሎ እንደተጻፈ ከሃሊነቱን በማድነቅ ፣ በስጦታው
በማመስገን ከቸርነቱ የሚገኝን በረከት በመሻት በመለመን እንሰግዳለን፡፡
ሮሜ፡-፰፩፥፴፫ ፣ ዘጸ፡-፴፫፥፲፩
• ሰው ከእግዚአብሔር የሚጠይቀውን እርዳታ እና በረከት ለማግኘት
ራሱን በትሕትና ዝቅ አድርጎ በስግደት የተደገፈ ጸሎት ማቅረብ
አለበት፡፡
• “ለምጻምም ወደ እርሱ መጥቶ ተንበረከከና ብትወድስ ልታነጻኝ
ትችላለህ ብሎ ለመነው ኢየሱስም አዘነለት እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና
እወዳለሁ ሂድ አለው …… ለምጹም ለቀቀውና ነጻ፡፡” ማር፡-፩፥፵-፵፪
“ኑ እንሰግድለት ፣ እንገዛለት በፈጠረን በእግዚአብሔር ፊት እናልቅስ
አሉ ፈጥሮናልና (ፈጣሪያችን) ነውና፡፡ መዝ፡- ፺፬(፺፭)፥፮
• ወደ ቤተ ክርስቲያን አዘውትረው የሚማልዱ በጸሎት በስግደት
እግዚአብሔርን የሚለምኑ ሰዎች የጠየቁትን ያገኛሉ ድንቅ ድንቅ
ተዓምራትም ይደረግላቸዋል፡፡ “ቤቴ የጸሎት ቤት ናት” ብሎ ሰየማት
አምላክ በቤቱ የሚቀርበውን ደጅ ጥናት ይቀበላል፡፡ በእውነትና
በእምነት በንጹህ ልቡና የሚጠሩትንም ይሰማል፡፡ ለልመናቸው በጎ
ምላሽ ያገኛሉ፡፡
• “ወደ ህዝቡም ሲደርስ አንድ ሰው ወደ እርሱ ቀረበና ተንበረከከ
ጌታ ሆይ ልጄን ማርልኝ … ብሎ ለመነው ኢየሱስም አምጡት አለ
ጋኔኑንም ገሰጸው ፣ ከእርሱ ወጣ ብላቴናውም ከዚያ ሰዓት ጀምሮ
ተፈወሰ” ማቴ፡- ፲፯፥፲፬-፲፰
፲፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ምዕራፍ አራት
ዘለዓለማዊ ሕይወት
አጠቃላይ ዓላማ
ተማሪዎች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
፲፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፩. ዘለዓለማዊነትህ
ስለምድራዊ ሕይወት ብቻ የሚያስቡ አሉ፡፡ ብዙ ሰዎች የሚያስቡት
በዚህ ምድር ስላለው ሕይወታቸው ብቻ ነው፡፡ ምኞቶቻቸውም ሁሉ
በምድራዊው ሕይወት ላይ የተጠመዱ ናቸው፡፡ ጥረታቸውና ድካማቸው
ሁሉ ለዚህኛው ሕይወት ብቻ ነው፡፡ ስለ ዘለዓለማዊነታቸው ምንም
ላያስቡ ይችላሉ፡፡ በምድር ላይ የምታሳልፈው ሙሉ የሕይወት ዘመንህን
መጨረሰሻ ከሌለው ዘለዓለማዊነትህ ጋር ስታነፃፅረው የዓይን ጥቅሻ
ያህል ነው፡፡ በምድር ላይ ያለ ሕይወትህ እንዲህ ላለው ዘለዓለማዊነት
ይኸውም ሕያው ለሆነ ሕይወት የሚደረግ ዝግጅት ነው፡፡
ዘለዓለማዊነትን አስብ
ልጆች ስለ ዘለዓለማዊነትሁሌም ማሰብ ያስፈልጋል ፡፡ ማንኛውም ዓለማዊ
ነገር ከዘለዓለማዊነት ጋር ሲነፃፀር ዋጋው በጣም ትንሽ ነው፡፡ ሐዋርያው
ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን አስመልክቶ የላከው መልዕክት ምንኛ ድንቅ ነው፡
፡ «“የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመለከት ቀላል የሆነ የጊዜው
፲፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፫.መንገዳችሁን መርምሩ
ልጆች መንገዳችን እውነት ሁሌም እግዚአብሔርን የሚያስደስት መሆኑን
ማረጋገጥ አለብን ምክንያቱም ከዘላለማዊ ሕይወታችን እናዳንለይ፡፤
ማጠቃለያ፡-
ሰዎች ዘለዓለማዊ ሕይወት አለን ፡፡ ይህን አውቀን ራሳችንን ማዘጋጀት
መቻል አለብን፡፡ ይህንን ለማድረግ ዘወትር ራሳችሁን መርምሩ፡
ጥያቄዎች
፲፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ጥያቄዎች
፲፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፲፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ሀ. ክርስቲያናዊ ፍቅር
“በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ” ፩ኛ ዮሐ፡-፫፥፲፰
፩ኛ ቆሮ፡- ፲፫፥፥ እና ፩ኛ ዮሐ፡- ፬፥፯-፲፩
ፍቅር ማለት “አፈቀረ” ወደደ ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን
መውደድ ልብን መስጠት ማለት ነው፡፡ ፍቅር ፍጹምነት ፣ ርሕራሔና
ቅድስና የሚገለጡበት አደባባይ ነው፡፡ ፍቅር የታላላቆችን ምስክርነት
ያገኘ ፣ የኃያላንን ጉልበት ያንበረከከ ወልድን ከዙፋኑ የሳበ ሕያውና
ኃያል ነው፡፡ ፍቅር ፍቅረ እግዚአብሔርና ፍቅረ ቢጽ (ሰብዕ) ተብሎ
በሁለት ይከፈላል፡፡
፩. የእግዚብሔር ፍቅር (Agape)
እግዚአብሔር ፍቅር ነው፡፡ ፍቅር የእግዚአብሔር ባሕርይ መገለጫ
ነው፡፡ የእግዚአብሔር ፍቅር ጊዜ አይሽረውም ሁኔታም አይወስነውም
ወረት አይለውጠውም፡፡ የእግዚአብሔር ፍቅር ዘለዓለማዊ ሕያው ነወ፡
፡ እግዚአብሔር የዘመናችን ሁሉ ወዳጅ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ፍቅር
በእኛ ሁኔታ አይመሰረትም፡፡ እግዚአብሔር እንዲሁ ወደደን፡፡ ዮሐ፡
-፫፥፲፮ እንዲሁ የሚባል ፍቅር ከፀሀይ በታች የለም፡፡ የዓለም ፍቅር
በሁኔታዎችና በተፈቃሪው ማንነት ይመሰረታል፡፡ እግዚአብሔር ግን ያለ
ቅድመ ሁኔታ ወደደን፡፡ አብ አንድያ ልጁን እስከ መስጠት ያደረሰው ኃያል
ወልድን ከዙፋኑ ስቦ ለመስቀል ሞት እንዲታዘዝ ያደረገው ለሰው ልጆች
ያለው ፍጹምና ዘልዓለማዊ ፍቅር ነው፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ጠላቶቹ ሳለን
ለእኛ መሞቱ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር ያሳያል፡፡ ሮሜ፡-፭፥፰፡
፡ ስለዚህ አስቀድመን በፍፁም ልባችንና በፍፁም ነፍሳችን ልንወደው
ይገባል፡፡ ሉቃ፡- ፩፥፲፯፡፡
፳
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፪. የሰው ፍቅር
ይህ ፍቅር በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፡-
• የጓደኛ ፍቅር (Filia)
• የቤተሰብ ፍቅር ናቸው፡፡
የጓደኛ ፍቅር
ይህ ፍቅር በተፈጥሮ እኩያነት ጓደኛ ፣ በሃይማኖት ዝምድና
ወንድም የሆኑን የሰው ዘርን ሁሉ ያጠቃልላል፡፡ ኦሪት ባልንጀራህን
ወንጌል ጠላትህንም ውደድ ይሉናል፡፡ የሚወዱንን ብቻ ሳይሆን
የሚጠሉንንም በመውደድ የክርስትናችንን ብልጫ ማሳየት አለብን፡፡
ማቴ፡- ፭፥፯ የማናየውን እግዚአብሔርን መውደዳችንን የምናስመሰክረው
የምናየውን ወንድማችንን በመውደድ ነው፡፡ ፩ኛ ዮሐ፡- ፬
ጉአደኛችንን የማንወድ ከሆነ እግዚአብሔርን አውቃለሁ ማለት
አንችልም፡፡ ፩ኛ ዮሐ፡- ፬ ፥፰፡፡ ዮሐንስ ወንጌላዊ በሽምግልና ወራቱ በሰው
ታግዞ ወደ አማኞች ጉባኤ ሲመጣ በትምህርቱ መክፈቻ ቃል “ይህን ቃል
ለምን ትደጋግማለህ?” አሉት፡፡ ዮሐንስም “ፍቅር የሕግ ሁሉ ፍፃሜ
የመልካምነት ድምዳሜ ነው፡፡” አላቸው፡፡ እውነት ነው ፍቅር የሕግ ሁሉ
ፍፃሜ ነው፡፡ ሮሜ፡- ፫፥፡፡ ፍቅር የፍፃሜ ማሰሪያ ነው፡፡ ቆላ፡- ፫፥፬፡፡
ፍቅራችን ያለ ግብዝነት ይሁን፡፡ ሮሜ፡- ፪፥፱፡፡ ፍቅር የልብ ነገር እንጂ
በአንደበት ብቻ የሚወሰን በንግግር ብቻ የሚገለጽ አይደለም፡፡ ለዚህ
ነው ሐዋርያው “በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ”
ያለው፡፡ የምድሪቱ ርኃብ ፍቅር ነው፡፡ የምድር ቁስል እንዲፈወስ ከፈለግን
የመውደዳችን ማስመስከሪያ ነው፡፡ መዋደድ የክርስትና መታወቂያ ነው፡
፡ ዮሐ፡- ፲፫፥፭፡፡ ፍቅር የኃጥያትን ብዛት ይሸፍናል፡፡ ፩ኛ ጴጥ፡- ፬፥፰፡፡
፳፩
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
የቤተሰብ ፍቅር
ይህ ፍቅር በደም የተከፈሉ ወይም በአንድ ቤት ያደጉ ቤተሰቦችን
ይመለከታል፡፡ የአባት ፣ የእናት ፣ የእህት ፣ የወንድም ፣ የልጆችና ሌሎች
የስጋ ዘመዶች ወይም አብሮ የሚኖሩ ሰዎች ፍቅር በዚህ ይጠቃለላል፡
፡ የተገኘንበትን ቤተሰብ በደስታ መቀበል ማክበር እና ትክክለኛ የፍቅር
ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል፡፡
ሌላው የዘለዓለም ሕይወት እንድናገኝ ሊኖረን የሚገባው ነገር እምነት
ነው፡፡
እምነት እና የእምነት ደረጃዎች
በመንፈሳዊ ሕይወት የሚመራ ሰው እምነት አለው ምክንያቱም
ቅዱስ መጽሐፍ ያንን እምነት ከመንፈስ ፍሬዎች አንዱ “እምነት”
ከመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች አንዱ ይለዋል፡፡
በመሰረተ እምነትና በተግባር ማመን
እግዚአብሔር በሁሉም ስፍራ መኖሩን እና ዓለምን በሙሉ
መቆጣጠሩን ስናምን እንደሚመለከተን አውቀናልና ከክፉ የኃጥያት ስራ
እንርቃለን ማለት ነው፡፡ ዘፍ፡- ፴፱፥፱
በእግዚአብሔር ጥበቃና ኃይል በትክክል የምታምን ከሆነ
አትፈራም ፍርሃት የደካማ እምነት ማስረጃ ነው፡፡ ሐዋርያው ጴጥሮስ
ማዕበሉን በፈራበት ጊዜ መስጠም ጀመረ ስለዚህ ጌታ “አንተ እምነት
የጎደለህ ስለምን ተጠራጠርክ?” ማቴ፡-፲፬፥፴፩ አለው፡፡ በ፪ኛ ነገ፡-፮፥፲፯
ላይ ያለውን ታሪክ ስንመለከት ግያዝ ከተማውን ከብቦ የነበረውን
የጠላት ሰራዊት ፈርቶ እንደነበር እናነባለን፡፡ ነገር ግን ነቢዩ ኤልሳዕ
የእግዚአብሔር ሰራዊት ሲያሸንፋቸው አየ፡፡ ስለዚህ ያይ ዘንድ ዓይኖቹን
እንዲገልጥለት ለግያዝ ጸለየለት እውነት ነው በሰብዓዊ ዓይኖቹ ሳይሆን
በእምነት ለማየት በቃ ፡፡ ከእርሱ ጋር ያሉትም ከጠላት ጋር ካሉት
እንደሚበልጡም ማየት ቻለ ማለት ነው፡፡
ይኸው እምነት ለሚከተሉት ነገሮች በግድ ያስፈልጋል፡፡
፳፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
የተግባር ልምምድ
፳፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
መ የዋህነትና ቅንነት
የውሃት ራስን ዝቅ ማድረግ አለመመካት እሺ ባይነት ከራስ ይልቅ
ለጓደኛ ማሰብ ሁሉ ያጠቃልላል፡፡ የዋህነት የመንፈስ ፍሬ ነው፡፡ ጌታችን
ስለተባረኩ ከተናገረው ዓረፍተ ነገር ግንባር ቀደም መሆኑን ሲገልፅልን
“የዋሆች ብፁዓን ናቸው ምድርን ይወርሳሉና “ ሲል አስተምሮአል ማቴ፡
- ፭፥፳፫፡፡
አንዳንድ ቅዱሳን አባቶች በየዋህነት በመኖር አገልግለው
አሳልፈዋል፡፡ የዋህነት ወይም ደግነት ጌታ ከእርሱ እንማረው ዘንድ
የጠየቀን እጅግ ጠቃሚ ምግባር ነው፡፡ ማቴ፡- ፲፩፥፳፱ “ከእኔ ተማሩ
እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝ እና” ከእርሱ ስብከትን ተአምራትን ፣
መምህርነትን ፣ ትሕትናን ፣ ፍቅርን ፣ አገልግሎትን ፣ ምህረትን
፣ ጥበብን እና ሌሎች ምግባራትን እና ፍጹምነትን ሁሉ እንድንማር
ጠይቆናል፡፡ ፍፁምነትን እና ምግባርን ሁሉ ይወክላልና ነገር ግን
በየዋህነት እና ቸርነት ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ይህንን ለሚማሩት
ለነፍሳችሁ እረፍት ታገኛላችሁ ብሏቸዋል፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ኤፌ፡- ፬፥፲፩ “እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ
እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ
እለምናችኋለሁ በትሕትና ሁሉና በየዋሕነት በትዕግስትም እርስ በራሳችሁ
በፍቅር ታገሱ” ገላ፡- ፮፥፩ “ወንድሞች ሆይ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ
ቢገኝ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየዋህነት
መንፈስ አቅኑት አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ”፡፡
፳፯
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ሠ ምጽዋት እና በጎነት
ምጽዋት
ምጽዋት ማለት ካለን ነገር ለሌሎች ማካፈል ማለት ነው፡፡ ምጽዋት
ችግረኞችን በማሰብና በመርዳት በእግዚአብሔር የምንታሰብበት እና
በረከት የምናገኝበት የትሩፋት ሥራ ነው፡፡ እኛ ከእግዚአብሔር ተቀብለን
እግዚአብሔር ደግሞ በድሆች በኩል ይቀበለናል፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን “ለድሃ
ቸርነት የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል” በማለት እንዳስተማረን
ለድሆች ማድረግ ለእግዚአብሔር ማድረግ ነው፡፡ ብድራት ሳንጠብቅ
የተቸገሩትን እንርዳ የድሆች ዕዳ ከፋይ እግዚአብሔርበምድር በረከትን
በሰማይ ገነትን ያወርሰናል በትንሳኤ ዘጉባኤ ዋጋችንን ይከፍለናል፡፡
ምጽዋት መመጽወት ከተቀባዩ በላይ ለሰጪው ይጠቅማል፡፡
እግዚአብሔር ሰጪ ካደረገን በደስታ እንስጥ፡፡ እግዚአብሔር ሰጪውን
ተቀባይ ፤ ተለማኙን ለማኝ ፤ ባለጠጋውን ድሃ ፤ንጉሱን ተራ ሰው
፳፰
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ጥያቄዎች
• ምጽዋት ምንድን ነው?
• ለድሆች ምን መመጽወት እንችላለን?
• እንግዶችን በመቀበል የሚታወቀው አባት ማነው?
• ለድሃ የሚሰጥ ለማን ያበድራል?
• ምጽዋት ከተቀባዩና ከሰጪው ለማን ይጠቅማል?
፳፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
በጎነት
በገላቲያ ምዕራፍ ፭ ከተገለጹት የመንፈስ ፍሬዎች መካከል አንዱ
በጎነት ነው፡፡ በጎነት ለሰዎች ያለን መልካም አመለካከትና የምናደርገው
ማንኛውም መልካም ሥራ ሁሉ ነው፡፡ በጎነት ማንኛውንም መልካምና
ጥሩ ፣የበጀ የተወደደ ሥራን ያካትታል አምላካችን እግዚአብሔር
በባሕርዩ እና በሥራው በፈጠረው ፍጥረት መደነቁ ሁሉ የበጎነቱ
አይነተኛ ምልክት ነው፡፡ ሁሉንም በየወገኑ በመፍጠሩ ማለት ነው፡፡
-፻፳፭፥፲፫
በጌታ ያገኘነውን ደስታ የምንገልጠው እንደ ዓለም በዘፈንና በስካር
ሳይሆን አምላካችንን በመዝሙር በማመስገን ነው፡፡ ኢሳ ፶፪፥፱ ይህንንም
ቅዱስ ያዕቆብ “ደስ የሚለው ማንም ቢኖር እርሱ ይዘምር” በማለት
ገልጿል፡፡ ያዕ ፭፥፩፫
ሸ. ሰላማዊ ኑሮ
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ከገለጸው የመንፈስ ፍሬ ፍቅርና ደስታን
አስቀድመን ተመልክተናል፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ሰላም እንሸጋገራለን፡፡
በቅድሚያ በቅዱስ መጽሐፍ በጸሎት እና በሕይወታችን ሰላም ያለውን
አስፈላጊነት እና ጥቅም በግልፅ እንጀምር፡፡ ሰላም በአጭሩ ለሰዎች
ሕይወት በጣም አስፈላጊ እና የእግዚአብሔር ስጦታ ነው፡፡ በመቀጠልም
ስለ ሰላም ሦስት መሰረታዊ ነገሮችን እንመልከት፡-
• ሰላም ከእግዚአብሔር ጋራ
• ሰላም ከሰዎች ጋር
• ሰላም ከራስ ጋር
ለእግዚአብሔር መታዘዝ፡-
እግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ለእግዚአብሔር መታዘዛችን
የምንገልጠው ድምጹን በመስማት ፣ ሕጉን በመጠበቅ ፣ በፍቅሩ በመኖር
፣ በምህረቱ በመተማመን ፣ በፈቃዱ በመመላለስና ፍጥረቱን (ሥራውን)
በማክበር ነው፡፡
የአዳም አለመታዘዝ በሰው ልጆች ላይ ጥፋት አመጣ፡፡ የእስራኤል
አለመታዘዝ በምድረ በዳ አስቀራቸው፡፡ ክርስቶስ ኢየሱስ በሥጋ ሲገለጥ
በሥጋ ለባሾች መካከል እንደ እግዚአብሔር እየሰራ እንደሰው ሲመላለስ
ያስተማረን የጽድቅ ሥርዓት መታዘዝ ነው፡፡ ይስሐቅ ለአባቱ እስከሞት
እንደታዘዘ ክርስቶስም ለመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ፡፡ በመታዘዙ
ዓለምን አዳነ፡፡ ፡፡ ለምናምነው ሁሉ ፍለጋውን ትቶልናል፡፡
፴፪
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
እግዚአብሔር የሚታዘዙትን
• ይባርካል ያከብራልም፡፡
• በእግዚአብሔር መንግስት እንደ ፀሐይ የሚያበሩት በምድር
ታዘው ያከበሩት ናቸው፡፡
• እግዚአብሔር ወዳጆቹን የሚለይበት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ትዕዛዙን
በደስታ ተቀብሎ መፈጸም በረከትን ያስገኛል፡፡ በእግዚአብሔር
ያለን ፍቅር የሚገለጸው በመታዘዛችን ነው፡፡
፴፫
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ለወላጆች መታዘዝ፡-
ወላጆች ደክመው ያሳደጉን ባለውለታዎቻችን ናቸው፡፡ ወላጆቻችንን
እንድንታዘዝ፣ ህግና ነቢያት፣ ተፈጥሮና ወንጌል መክረውናል፡፡ መታዘዝ
ሁለቱም ኪዳናት በማዕተም ያጸኑት ቃል ነው፡፡ ኦሪት “አባትህንና
እናትህን አክብር እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር እድሜህ
እንዲረዝም” ትላለች ዘጸ ፳፥፪ ሐዲስ ኪዳን “ ልጆች ሆይ ለወላጆቻችሁ
በጌታ ታዘዙ ይህ የሚገባ ነውና” ይለናል፡፡ ኤፌ፡-፮፥፩ ክርስቶስ ለእናቱ
ይታዘዝ ነበር ሉቃ ፪፥፩፡፡ ለወላጆች ስንታዘዝ ፍቅራቸው ይበዛልናል፣
እግዚአብሔር ይባርከናል፣ እድሜያችን ይረዝማል፣ ወደፊት ለእኛም
ልጆቻችን ይታዘዙልናል፡፡
ለመሪዎች መታዘዝ፡-
የእግዚአብሔር ልጆች ለስጋዊው ዓለምና ለመንፈሳዊው ዓለም/
ለቤተክርስቲያን/ መሪዎች እንዲታዘዙ እግዚአብሔር አዟል፡፡ መሪዎችን
መልካም በሆነ ሁሉ መታዘዝ ይገባል፡፡ ነገር ግን እንደ ናቡከደነፆር
እና ብልጣሶር “እግዚአብሔር ካዱ ለጣዖት ስገዱ” ለሚሉት ትዕዛዝ
እንደ ሦስቱ ወጣቶች “በዕምነት እምቢ” ማለት አለብን፡፡ ከሰው ይልቅ
ለእግዚአብሔር መታዘዝ ይገባልና፡፡ ሐዋ ፭፥፱ ዳን ፫፥፫፡፡ ለአለም መሪዎች
የምንታዘዘው ሃገራዊ ሕጎችን በመጠበቅና በመፈፀም ነው፡፡ ሮሜ፡-፫፥፩ ፩ኛ
ጴጥ፡-፪፥፫ ፡፡ ለቤተክርስቲያን መሪዎች የምንታዘዘው የእግዚአብሔርን
ሕግ በመፈጸም የሐይማኖት ቤተሰቦችን በሚያስፈልጋቸው በጎ ነገር
በመርዳትና ለቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልገውን በማሟላት ነው፡፡ ፊል
፪፥፪ ፣ ዕብ ፫፥፯፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ሰራተኞች ለአሰሪዎቻቸው እንዲታዘዙ
፣ ሽማግሌዎችንም እንድንታዘዛቸው ያዛል፡፡ ኤፌ ፮፥፭ ፣ ፩ኛ ጴጥ፭፥፭፡፡
፴፬
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
ማጣቀሻ መጽሐፍት
፩.መጽሐፍ ቅዱስ
፪.ለሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች የተዘጋጀ ማስተማሪያ መጽሐፍ
፫.ከፍትሕ ነገስት
፬.የቤተ ክርስቲያን ጸሎት
፭.መርሐ ሕይወት
፮. ጾምና ምጽዋት
፯.ዐበይት ሥነ ምግባራት
፲. እግዚአብሔርን መፍራት
፱. ክርስቲያናዊ ሕይወት
፲. ጸሎት ለመንፈሳዊ ሕይወት
፲፩. የመንፈስ ፍሬዎች
፲፪. የዚህ ሥርዓተ ትምህርት ማስተማሪያ እንዲሆን ከታተመው
የመምህራን መመሪያ ላይ
፴፭
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አራተኛ ክፍል
፴፮
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የመንበረ ፓትርያርክ (ዓለም አቀፍ) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
የሰንበት ት/ቤት አመራር እና መምህራን
እንዲሁም ተማሪዎችና ወላጆች በመጽሐፉ ላይ
ያላችሁን ማንኛውም አስተያየት እና ግብዓት
በሚከተለው አድራሻ ላኩልን
office@eotc-gssu.org
https://t.me/GSSUCurricu-
lum_bot