You are on page 1of 34

1.

ሀይማኖት ምንዴን ነው
1.1. "ሃይማኖት"፦ የሚሇው ቃሌ አይመነ, አሳመነ ከሚሇው "ግእዜ" የተገኘ ግስ ሲሆን ትርጉሙም፦
ማመን, መታመን, አመኔታ ማሇትነው። ይኸውም ቅዴመ ዓሇም፦ ከሁለ በፊት የነበረ
ፍጥረታትን የፈጠረ ፤ማዕከሊዊ አሇም፦ ዓሇምን ፈጥሮ የሚገዚ ፤ ዴህረ ዓሇም፦ ዓሇም አሳሌፎ
የሚኖር ሇእርሱ ግን አስገኝ አሳሊፊ የላሇ መሆኑን በአንዴነት በሦስትነት ያሇ ሁለን ቻይ
አምሊክ እንዲሇማመን ማሇት ነው።ሮሜ10፦9
 ቅደስ ዮሏንስ አፈወርቅ ሃይማኖትን በመሰረት፤ ምግባርን በቤተ ህንጻ ይመስሊቸዋሌ።
መሰረት ያሇህንጻ ከቀን ሃሩር ከላሉት ቁር እንዯማያዴን ሁለ ሃይማኖትም ያሇ ምግባር
ከአጋንንት ፈተና ከሥጋዊ ጠሊት ከገሃነመ እሳት አያዴንምና። መሰረት ከህንጻ ጋር
ቢተባበር ግን ከቀን ሃሩር ከላሉት ቁር እንዯሚያዴን ሁለ "ሃይማኖትም" ከበጎ ምግባር
ጋር ቢተባበር ከፀብአ-አጋንንት, ከስጋዊ ጠሊት ከገሃነመ እሳት ያዴናሌ። ሃይማኖትን
ከምግባር ጋር አንዴ አዴርጎ የተያ዗ እንዯሆነ ሁለን መስራት ይቻሊሌ።ያዕ፤2፦17
1.2. ሃይማኖት ፈጣሪና ፍጡር፣ ሰው ፈጣሪውን የሚያመሌክበት፣ ከፈጣሪው ጋር የሚገናኝበት፣
የእግዙአብሔር ሌጅ የሚሆንበት፣ ጽዴቅንም የሚሠራበት፣ የ዗ሊሇም ሕይወትን የሚያገኝበት
ረቂቅ መንገዴ ነው። "ያሇ እምነት እግዙአብሄርን ማግኘት ዯስ ማሰኘት አይቻሌም። ዕብ፤11፦6
1.3. አምሊክ እራሱን ገሌጦ ያዯረገው ይህ ሁለ ጉዝ ፍኖተ እግዙአብሄር /"ሃይማኖት" ይባሊሌ።
የክርስትና ሃይማኖት እግዙአብሄር ሇሰው ሌጆች በመገሇጡ የተገኘ አምሊካዊ ስጦታ
ነው።የሃይማኖት ምንጩ እና ባሇቤቱ "እግዙአብሄር" ነው። ስሇዙህ የሰው ሌጆችም ከእውቀት
ማነስ፤ ከፍርሃትና ከዴንጋጤ ያመጡት አይዯሇም።
1.4. ሃይማኖት በትህትና ወዯ እግዙአብሄር ሇቀረበ ሰው እውቀት የምትሰጥ ስሇሆነች "ጥበብ" ተብሊ
ትጠራሇች። ምሳ፡9፤1፦7 ማር 16፤16፦18
1.5. ሃይማኖትን ሇሚቀበለት የዴሌ ወይም የዴህነት መሳሪያ ነች።
1.6. ሃይማኖት ሇዓሇም ፈጣሪ አሇው ብልማመን ነው።
1.7. ሃይማኖት አንዱት ናት። ኤፌ 4፥5 ኤር6፥16። በሰውና በእግዙአብሄር መካከሌ ያሇውን
የእውነት ግንኙነት አንዴነውና።
1.8. ሃይማኖት ከዕውቀት በሊይ ነው፡፡ ሰው በስሜት ሕዋሳቱ መርምሮ ያውቃሌ፡- ሻካራውን
ከሇስሊሳው በእጁ ዲስሶ፣ ጨሇማውን ከብሩሁ በዓይኑ አይቶ፣ ጣፋጩን ከመራራው በምሊሱ
ቀምሶ፣ መሌካም መዓዚ ያሇውን ከላሇው በአፍንጫው አሽትቶ ሇይቶ ያውቃሌ፡፡ ከዙህ ውጭ
ግን በርህቀት /ከእርሱ በመራቅ/ እና በርቀት /በረቂቅነት/ ያለትን በስሜት ሕዋሳቱ መርምሮ
በእውቀት ሉዯርስባቸው አይችሌም፡፡ ይህም ሰው ሇእውቀቱ ዴንበር ሇአእምሮው ወሰን እንዲሇ
ያሳያሌ፡፡ እግዙአብሔር ዯግሞ ወሰን የላሇው መንፈስ እንዯመሆኑ ሰው በስሜት ሕዋሳቱ
ሉረዲው ሉዯርስበትም እንዯማይችሌ ግሌጽ ነው፡፡ ስሇዙህ ወሰን ያሇው ሰው ወሰን የላሇውን
እግዙአብሔርን የሚያውቀውና ከእግዙአብሔር ጋር የሚገናኘው በእምነት ከሆነ እምነት
/ሃይማኖት/ ከእውቀት በሊይ መሆኑን ሌብ ይሎሌ፡፡ ሇዙህም ነው ቅደስ ጴጥሮስ ማመን
ከማወቅ በፊት እንዯሆነ የመሰከረው፡፡ ‹‹እኛስ የሕያው እግዙአብሔር ሌጅ ክርስቶስ አንተ
እንዯሆነህ አምነናሌ፤ አውቀናሌም›› /ዮሏ. ፮.፥፷፱/
1.9. ሃይማኖት ተስፋ የምናዯርገውን የሚያስረግጥ ነው ‹‹እምነትስ ተስፋ ስሇምናዯርገው ነገር
የምታረጋግጥ የማናየውንም ነገር የምታስረዲ ናት፡፡›› /ዕብ. ፲፩÷፩/ ሰው በረቂቅነቱ ምክንያት
በዓይነ ሥጋ የማያየውን የእግዙአብሔርን ህሌውና የሚረዲው በእምነት ነው፡፡ እንዯዙሁም
ከእርሱ በመራ቉ ምክንያት የማያያትን ነገር ግን ተስፋ የሚያዯርጋትን መንግስተ ሰማያትን
በእውነት ሇባሌዋ እንዯ አጌጠች ሙሽራ ተ዗ጋጅታ እንዲሇች የሚያረጋግጠው በእምነት ነው፡፡
/ራዕ. ፳፩፥፪/:: ስሇዙህ እምነት የማናየውን የምታስረዲ ተስፋ የምናዯርገውን የምታስረግጥ ናት፡፡

“እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ በመንገዴ ሊይ ቀሙ ተመሌከቱም የቀዯመችውንም መንገዴ ጠይቁ


መሌካሚቱ መንገዴ ወዳት እንዯሆነች እወቁ በእርስዋም ሊይ ሂደ ሇነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛሊችሁ
እነርሱ ግን አንሄዴባትም አለ ፡፡ ትን. ኤር ፮÷፲፮ ኃይሇ ቃለ እንዳት ስሇ ሃይማኖት ይናገራሌ ቢለ
“በመንገዴ ሊይ ቁሙ” የሚሇዉን አዉጥተን ስናይ ቅደስ ጳዉልስ በ፩ኛ ቆሮ ፲፮ ÷ ፲፫ ሊይ “በሃይማኖት
ቁሙ ” የሚሇው ቃለ ትክክሇኛዉን ምሊሽ ይሰጠናሌ ፡፡ ስሇዙህ መንገዴ ማሇት ሃይማኖት ማሇት ነዉ
፡፡ የቀዯመች መንገዴ የተባሇችው በፍጡር ዯም ያይዯሇ በጌታ ዯም የተመሰረተችው ሃይማኖታችን ነች
፡፡ ይህች ሃይማኖት የመሊዕክት ÷ የሏዋሪያት ÷ የሠሇስቱ ምዕት ሃይማኖት ነች÷ ይህች ሃይማኖት
ቅደስ ጴጥሮስ በቂሳርያ ሊይ የተመሰገነባት ሃይማኖት ነች ፡፡ “አንተ ክርስቶስ የሕያዉ እግዙአብሔር
የባሕርይ ሌጅ ነህ” ማቴ ፲፮ ÷፲፮ ኦርቶድክሳዊ ተዋህድ ሃይማኖት አበ ብዘኃን አብርሃም በፍጥረታት
ከማመን ተነስቶ አዲጊ በሆነ የመገሇጥ ሂዯት ወዯ እዉነተኛዉ አምሊክ አምሌኮ እንዯዯረሰዉ ሁለ ከሰዉ
ሌጅ መፈጠር ጀምሮ የነበረዉ ሃይማኖት ( አሚነ እግዙአብሔር) እያዯገ ሄድ የሰዉ ሌጅ የዯረሰበት
ንቃተ ሕሉና አምሊክ በሥጋ ተገሌጦ ሰዉ መሆኑን የሚያምንበት ዯረጃ ሊይ ሲዯርስ የክርስትና
ሃይማኖት ተሰጠዉ፡፡

2. አምስቱ አዕማዯ ሚስጥራት እያንዲንደ ይብራሩ


አዕማዴ:
 አምዴ ምሰሶ ማሇት ነው፡፡
 አዕማዴ ምሰሶዎች ማሇት ይሆናሌ፡፡ምሰሶ ቤትን ዯግፎ እና አቅንቶ ይይዚሌ፡፡
 አዕማዯ ምስጢራት ሃይማኖትን አቅንተውና ዯግፈው ይይዚለ፡፡

ምሥጢር፡- አመሠጠረ ሠወረ ካሇው የግዕዜ ቃሌ የተገኘ ሲሆን ዗ይቤያዊ ፍቺው ሇሌብ ጓዯኛ ብቻ
የሚነገር በሁሇት ሰዎች መካከሌ የሚቀር ማሇት ነው፡፡

2.1. ምሥጢረ ሥሊሴ

ሥሊሴ፡- ሠሇሰ ሦስት አዯረገ ካሇው የግዕዜ ቃሌ የወጣ ሲሆን ሦስትነት፣ ሦስት መሆን የሚሌ ፍቺ
አሇው፡፡ ምሥጢረ ሥሊሴ ስንሌም የአንዴነትን የሦስትነትን ነገር የሚነገርበት ምሥጢር ማሇት
ነው፡፡ ቅደሳት መጻሕፍትን አብነት በማዴረግ ከቅደሳን አባቶቻችን በተሊሇፈሌን ትምህርት መሠረት
እግዙአብሔርን በአንዴነት በሦስትነት እናምነዋሇን፤ እናመሌከዋሇን፡፡

 የሥሊሴ አንዴነትና ሦስትነት እግዙአብሔር አንዴ ሲሆን ሦስት፣ ሦስት ሲሆን አንዴ ነው፡፡
 አንዴነት
o ሥሊሴ በህሌውና፣ o በባህርይ፣
o እግዙአብሔር በመባሌ፣ o በሌብ፣
o በአምሊክነት፣ በአገዚዜ፣ o በቃሌ
o በሥሌጣን፣ o በእስትንፋስ
o በመሇኮት፣
ሀ. ሥሊሴ በህሌውና /በአኗኗር/ አንዴ ናቸው፡፡ ህሌውና ማሇት አንደ በአንደ መኖር ማሇት ነው፡፡
ይኽውም በኩነታት /በሁኔታዎች/ የሚገና዗ብ ረቂቅ ምሥጢር ነው፡፡ ‹‹እኔ በአብ እንዲሇሁ አብም
በእኔ እንዲሇ አታምኑምን?....እኔ በአብ እንዲሇሁ አብም በእኔ እንዲሇ እመኑ›› /ዮሏ ፲፬፥፲ እና ፲፮/

ሥሊሴ በህሌውና አንዴ ስሇሆኑ /አንደ በአንዴ ስሊሇ/ አብ ተጠራ ማሇት አብን በተሇየ አካለ
መጠቆም ቢሆንም ወሌዴና መንፈስ ቅደስም በአብ ህሌውና አለ፡፡ ሇወሌዴም ሇመንፈስ ቅደስም
እንዱሁ ነው፡፡ ሇዙህ ነው መጽሏፍ ቅደስ ሥራው የሦስቱም ሆኖ ሳሇ ሇአንደ አካሌ ሰጥቶ
የሚናገረው፡፡

ሇአብ ሰጥቶ ሲናገር


‹‹እኔ የምነግራችሁን ይህ ቃሌም ከራሴ የተናገርኩት አይዯሇም፤ በእኔ ያሇ አብ እርሱ ይህን ሥራ
ይሠራዋሌ እንጂ›› /ዮሏ. ፲፬፥፲/
ሥራውን ሇአብ ሰጥቶ መናገሩ ቅዴመ ዓሇም በአብ ሌብነት የታሰበውን በእኔ ቃሌነት እናገራሇሁ
ሇማሇት ነው፡፡ ሥራው የሦስቱም ሆኖ ሳሇ ሇአብ ሰጥቶ መናገሩ በአብ ህሌውና ወሌዴና መንፈስ
ቅደስ ስሊለ በአብ የሁለንም መናገር ነው እንጂ አብ ብቻውን ይሠራሌ ማሇት አይዯሇም፡፡ አብ ያሇ
ወሌዴ ምንም ሥራ እንዯማይሠራ ‹‹… ሁለም በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም ሁለ ያሇ እርሱ ምንም
የሆነ የሇም ተብል ሇእግዙአብሔር ወሌዴ ተነግሯሌ /ዮሏ. ፩፥፫/

ሇወሌዴ ሰጥቶ ሲናገር


‹‹እንዯገና አስነሣት ዗ንዴ እኔ ነፍሴን እሰጣሇሁና…እኔ ሊኖራት ሥሌጣን አሇኝ፤ መሌሼ እወስዲት
዗ንዴ ሥሌጣን አሇኝና፡፡›› /ዮሏ. ፲፥፲፰/

ሥሌጣን የሁለም ሲሆን ሇወሌዴ ሰጥቶ ይናገራሌ፡፡ በወሌዴ ህሌውና አብና መንፈስ ቅደስ ስሊለ
የእነርሱንም የሥሌጣን ባሇቤትነት መናገር ነው፡፡ ሇዙህ ነው ሥሌጣኑ የአብም ሥሌጣን ስሇሆነ
እንዱህ የተባሇው፡- ‹‹እርሱ ኢየሱስን እግዙአብሔር አስነሣው›› /ሏዋ. ፪፥፴፪/

ሇመንፈስ ቅደስ ሰጥቶ ሲናገር


‹‹ያ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ግን ወዯ እውነት ሁለ ይመራችኋሌ፡፡ የሚሰማውን ሁለ
ይናገራሌ እንጂ እርሱ ከራሱ አይናገርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋሌ፡፡ እርሱ እኔን ያከብረኛሌ
ከእኔ ወሰዯ ይነግራችኋሌና፡፡ ሇአብ ያሇው ሁለ የእኔ ነው ስሇዙህም ከእኔ ወሰድ ይነግራችኋሌ
አሌኋችሁ፡፡›› /ዮሏ. ፲፮፥፲፫-፲፭/

መሪነት የሁለም ሆኖ ሳሇ ሇመንፈስ ቅደስ ሰጥቶ ይናገራሌ፡፡ በመንፈስ ቅደስ ህሌውና አብና
ወሌዴ ስሊለ የእነርሱንም መሪነት መናገር ነው፡፡ በህሌውናም አንዴ ስሇሆኑ “ሇእኔ ካሇኝ ወስድ
ይነግራችኋሌና ሇአብ ያሇው ሁለ የእኔ ነው” ይሊሌ፡፡

 የህሌውና አንዴነት በዮርዲኖስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሏንስ እጅ ሲጠመቅም


ተገሌጧሌ፡፡ ሦስቱ አካሊት በዮርዲኖስ በአንዴ ጊዛ ሲገኙ ህሌውናቸው ዯግሞ አብ በወሌዴ
ቃሌነት በመንፈስ ቅደስ እስትንፋስነት ‹‹ የምወዯው ሌጄ እርሱ ነው እርሱን ስሙ ብል››
በመናገሩ ታው቉ሌ፡፡
 የሥሊሴን የህሌውና አንዴነት በሰው ሌጅ ባሕርይ ምሳላነትም ይረደታሌ፡፡ ሇእኛ ሇሰው
ሌጆች ሦስት ነገር አሇን፡፡ ሌብ፣ ቃሌ፣ እስትንፋስ፡፡ በሌቦናችን አብ፣ በቃሊችን ወሌዴ፣
በእስትንፋሳችን መንፈስ ቅደስ ይመስሊለ፡፡ በሌቦናችን እንዯምናስብ ሥሊሴም በአብ ሌቦናነት
ያስባለ፤ በቃሊችን ቃሌ እንዴንናገር በወሌዴ ቃሌነት ይናገራለ፤ በእስትንፋሳችን
እንዯምንተነፍስ በመንፈስ ቅደስ እስትንፋስነት ይተነፍሳለ፡፡ ሌብ፣ ቃሌ፣ እስትንፋስ
የሥሊሴ የባህርይ ከዊን /ሁኔታ/ ስማቸው ነው፡፡ ይህም የኩነታት /የሁኔታዎች/ ሦስትነት
በህሌውና የሚገና዗ቡበት /አንደ በአንደ ውስጥ የሚገኙበት/ ስም ነው፡፡
˃ አብ ሇራሱ ሇባዊ /አዋቂ/ ሆኖ ሇወሌዴ ሇመንፈስ ቅደስ ሌብ ዕውቀት ነው፡፡ በእርሱ
ሌብነት ወሌዴ መንፈስ ቅደስ ህሌዋን ናቸው፤ ያስቡበታሌ፡፡ወሌዴ ሇራሱ ነባቢ
/ቃሌ/ ሆኖ ሇአብ ሇመንፈስ ቅደስ ንባብ ቃሌ ነው፡፡ በእርሱ ቃሌነት አብ መንፈስ
ቅደስ ህሌዋን ናቸው፤ ይናገሩበታሌ፡፡መንፈስ ቅደስ ሇራሱ ህያው ሆኖ ሇአብ
ሇወሌዴ ህይወት ነው፡፡ በእርሱ እስትንፋስነት አብ ወሌዴ ህሌዋን ናቸው፤ ሕያዋን
ሆነው ይኖሩበታሌ፡፡

ከዙህ ወጥቶ ግን ሇሦስቱ አካሊት ሇየራሳቸው ሌብ፣ ቃሌ፣ እስትንፋስ አሊቸው ማሇት ክህዯት ነው፡፡

ሇ. ሥሊሴ በእግዙአብሔርነት /እግዙአብሔር በመባሌ/ አንዴ ናቸው፡፡ አብ እግዙአብሔር


ይባሊሌ፤ ወሌዴ እግዙአብሔር ይባሊሌ፤ መንፈስ ቅደስም እግዙአብሔር ይባሊሌ፡፡ ነገር ግን አንዴ
እግዙአብሔር ቢባሌ እንዱ ሦስት እግዙአብሔር አይባሌም፡፡ ‹‹…አምሊካችን እግዙአብሔር አንዴ
እግዙአብሔር ነው፡፡›› እንዱሌ፡፡(዗ዲ ፯÷፬)

አብ እግዙአብሔር ተብል እንዯሚጠራ፡-


‹‹የጌታችን የኢየሱስ ክርሰቶስ ጸጋ፣ የእግዙአብሔር ፍቅር፣ የመንፈስ ቅደስም አንዴነት…›› /፪ቆሮ.
፲፫፥፲፬/

ወሌዴ እግዙአብሔር እንዯሚባሌ፡-


‹‹በገዚ ዯሙ የዋጃትን የእግዙአብሔርን ቤተ-ክርስቲያን ትጠብቁ ዗ንዴ…›› /ሏዋ. ፳፥፳፰/
‹‹በመጀመሪያ ቃሌ ነበረ፡፡ ቃሌም በእግዙአብሔር ዗ንዴ ነበረ፡፡ ቃሌም እግዙአብሔር ነበረ፡፡ ይህም
በመጀመሪያ በእግዙአብሔር ዗ንዴ ነበረ፡፡›› /ዮሏ. ፩፥፩-፪/ ሦስት ጊዛ እግዙአብሔር ማሇቱ ሦስቱም
አካሊት እግዙአብሔር መባሌ የሚገባቸው በመሆናቸው ነው፡፡

መንፈስ ቅደስ እግዙአብሔር ተብል እንዯሚባሌ፡-


/ሏዋ. ፭፥፫-፮/ ‹‹ጴጥሮስም፡- ሏናንያ ሆይ መንፈስ ቅደስን ታታሌሇው ዗ንዴ የመሬትህንም ዋጋ ከፍሇህ
ታስቀር ዗ንዴ ሰይጣን በሌብህ እንዳት አዯረ?... እግዙአብሔርን እንጂ ሰውን አሊታሇሌህም አሇው››
ቅደስ ጴጥሮስ ሏናንያን ያታሇሇው /የዋሸው/ እግዙአብሔር መንፈስ ቅደስን እንዯሆነ ነግሮታሌ፡፡ ይህም
መንፈስ ቅደስ አግዙአብሔር እንዯሚባሌ ያሳያሌ፡፡ በተጨማሪም ዕብ. ፫፥፯ እና ዗ፀ. ፲፯፥፯ በማገና዗ብ
መንፈስ ቅደስ እግዙአብሔር እንዯሚባሌ ማረጋገጥ ይቻሊሌ፡፡
ሏ. ሥሊሴ በፈጣሪነት አንዴ ናቸው፡፡ ‹‹በመጀመሪያ እግዙአብሔር ሰማይና ምዴርን ፈጠረ››
በሚሇው የመጽሏፍ ቅደስ ቃሌ “ፈጠረ” አሇ እንጂ “ፈጠሩ” አሇማሇቱ ሥሊሴ በፈጣሪነት አንዴ
መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ /዗ፍ. ፩፥፩/፡፡ በተጨማሪም ሌበ አምሊክ ዲዊት ‹‹ አንተ ከጥንት ምዴርን
መሰረትህ ሰማያትም የእጅህ ሥራ ናቸው፡፡›› ብል አንዴ ፈጣሪ ብቻ መኖሩን ገሌጧሌ፡፡ /መዜ.
፪፩፥፳፭/

ሥሊሴ በመፍጠር አንዴ በመሆናቸው ‹‹ እግዙአብሔር ፈጠረ›› ብል መጽሏፍ ቅደስ አንዴ ፈጣሪ
መኖሩን እየተናገረ በላሊ መሌኩ በህሌውና አንዴ ናቸውና ፈጣሪነትን ሇአብ ሇወሌዴ ሇመንፈስ
ቅደስ ሰጥቶም ይናገራሌ፡፡ ‹‹የእግዙአብሔር ይቅርታው ምዴርን ሞሊ፣ በእግዙአብሔር ቃሌ ሰማዮች
ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁለ በአፉ እስትንፋስ፡፡” ሲሌ ሦስቱም አካሊት ፈጣሪ መባሌ የሚገባቸው
መሆኑን ያሳያሌ፡፡/መዜ. ፴፪፥፮/

/ኢዮ. ፴፫፥፬/ ‹‹ የእግዙአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ›› ሲሌ መንፈስ ቅደስ ፈጣሪ መሆኑን


/ዮሏ. ፩፥፫/ ‹‹ያሇ እርሱ ምንም የሆነ የሇም›› ሲሌ ወሌዴ ፈጣሪ መሆኑን

መ. ሥሊሴ አምሊክ በመባሌ አንዴ ናቸው አብ አምሊክ ይባሊሌ፤ ወሌዴ አምሊክ ይባሊሌ፤ መንፈስ
ቅደስም አምሊክ ይባሊሌ፡፡ ነገር ግን አንዴ አምሊክ ቢባሌ እንጂ ሦስት አምሊክ አይባሌም፡፡ /፩ጢሞ.
፩፥፲፯፤ ኢሳ. ፵፥፳፰/

እግዙአብሔር በአንዴነቱ የሚታወቅበቸው ስሞች ፈጣሪ፣ አምሊክ፣ ጌታ፣ መሇኮት፣ እግዙአብሔር፣


አድናይ፣ ኤሌሻዲይ፣ ወ዗ተ የመሳሰለት ናቸው፡፡

 ሦስትነት
o በስም
o በአካሌ
o በግብር
o በኩነት እና በመሳሰለት ሦስት ናቸው፡፡

አካሌና ስም ቉ን቉ዊ ፍቻቸውን ስንመሇከት፡-

o አካሌ፡- ከራሰ ፀጉር እስከ እግር ጥፍር በሥጋ በአጥንት በጅማት በቁርበት የተያያ዗ ገጽን
መሌክዕን አ቉ምን ያሳያሌ፡፡

o ገጽ፡- ሌብስ የማይሸፍነው ከአንገት በሊይ ያሇውን መገሇጫ ወይም በአጭሩ ፊትን ያመሇክታሌ፡፡
መሇያ መታወቂያ ማሇት ነው፡፡

o መሌክዕ፡- ኅብርን፣ ቅርጽን፣ ዯም ግባትን፣ ያመሇክታሌ፡፡ ይኽውም ቀይ መሌክ፣ ጥቁር መሌክ፣


መሌከ መሌካም፣ መሌከ ክፉ ሲሌ ይታወቃሌ፡፡

o ስም፡- ከራስ ፀጉር እስከ እግር ጥፍር ያሇው አካሌ ከላሊ አካሌ ተሇይቶ ማን እንዯሆነ ታውቆ
የሚጠራበት ነው፡፡

ስም ስንሌ ሦስት ዓይነት ነው፡፡

ሀ. የተጸውዖ ስም፡- አንደ ከላሊው ተሇይቶ የሚጠራበት ቁጥራቸው ከአንዴ በሊይ ሇሆኑ ተመሳሳይ
ባሕርይ ሊሊቸው የሚሰጥ ስም ነው፡፡ ከላሊ ሁሇተኛ ወገን የሚሰጥ ስሇሆነ በአብዚኛው ዋናው
አገሌግልቱ ከብዘዎቹ ተመሳሳይ አካሊት አንደን ሇይቶ ሇመጥራት ነው፡፡

ሇ. የግብር ስም፡- በአካሌ ተቀዴሞ የአካሌን እንቅስቃሴ ጠባይና ሥራ የመሳሰለትትን የሚያመሇክት


ነው፡፡ ሇምሳላ፡-ገበሬ፣ ሰዓሉ. . .

ሏ. የአካሌ ስም፡- ይህ ስም የሚነሳው ከባሕርይ በመሆኑ ከአካሌ የሚቀዴም ሳይሆን ከአካሌ ጋር


እኩሌ ህሊዊ ያሇው ስም ነው፡፡
ሇምሳላ፡- ሰው፣ ፈረስ፣ አንበሳ እንዯ ማሇት ሲሆን ይህን ስም ያገኙት አካሌ ሲገኝ ጀምሮ ነው
እንጂ ኖረው ኖረው አይዯሇም፡፡

ሀ. የሥሊሴ የአካሌ ሦስትነት ሥሊሴ በአካሌ ሦስት ናቸው፡፡ ይህም ማሇት ሇአብ ፍጹም አካሌ
ፍጹም መሌክ ፍጹም ገጽ አሇው፡፡ ሇወሌዴም ፍጹም አካሌ ፍጹም መሌክ ፍጹም ገጽ አሇው፡፡
ሇመንፈስ ቅደስም ፍጹም አካሌ ፍጹም መሌክ ፍጹም ገጽ አሇው፡፡

ሰው በአርአያ ሥሊሴ ተፈጥሯሌና የሥሊሴ መገሇጫ ነው፡፡ ሇዙህ ነው በመጽሏፍ ቅደስ


ሇእግዙአብሔር በሰው አካሌ አምሳሌ እጅ እግር፣ አይን፣ ጆሮ እንዲለት የተጻፈው፡፡
‹‹የእግዙአብሔር ዏይኖች ወዯ ጻዴቃኑ ጆሮዎቹም ወዯ ሌመናቸው ናቸውና፡፡››/መዜ. ፴፫፥፲፭/ ‹‹. .
.ሰማይ ዘፋኔ ነው ምዴርም የእግሬ መረገጫ ናት›› /ኢሳ. ፰፮፥፩/

 ይህ ማሇት ግን በእግዙአብሔር አካሌና በሰው አካሌ መካከሌ ሌዩነት የሇም ማሇታችን


አይዯሇም፡፡ ትሌቅ ሌዩነት አሇ፡፡

በአጭሩ ሰው ሥጋ ሇባሽ ስሇሆነ ግዘፍና ተዲሳሽ አካሌ ሲኖረው እግዙአብሔር ግን መንፈስ


በመሆኑ ረቂቅና የማይዲሰስ አካሌ አሇው፡፡ የእግዙብሔርን የአካሌ ሦስትነት ስናሰብ አብ ወሌዴ
መንፈስ ቅደስ ሇእየራሳቸው ፍጽም አካሌ ስሊሊቸው ሦስቱም በተሇየ አካሊቸው እኔ ማሇት
የሚቻሇውና እርሱ የሚባሌሊቸው ናቸው፡፡

‹‹እኔ ፊተኛው ነኝ፤ እኔም ዗ሊሇማዊ ነኝ…ከሆነበትም ዗መን ጀመሮ እኔ በዙያ ነበረሁ፡፡ አሁንም
ጌታ እግዙአብሔርና መንፈሱ ሌከውኛሌ፡፡››

በቅደስ ወንጌሌም እንዱህ የሚሌ ተጽፏሌ፡፡

‹‹እኔም አብን እሇምነዋሇሁ፡፡ እርሱም ሇ዗ሇዓሇም ከእናንተ ጋር ይኖር ዗ንዴ ላሊ አጽናኝ


ይሰጣችኋሌ፡፡ እርሱም ዓሇም ስሇማያየውና ስሇማያውቀው ሉቀበሇው የማይቻሇው የእውነት መንፈስ
ነው›› /ዮሏ. ፲፬፥፲፮-፲፯/

‹‹ላሊ አጽናኝ››መባለም፡- አብ አጽናኝ ነው ሌጁን ወዯ ዓሇም የሊከ ነውና፤ ወሌዴም አጽናኝ ነው


ዓሇምን ሇማዲን የመጣ ነውና፤ ከሁሇቱም ላሊ ፍጹም አካሌ ያሇው አጽናኝ ሇማሇት ነው፡፡
በተጨማሪም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዱህ ብሎሌ፡፡

‹‹ከእናንተም ጋር ሳሇሁ ይህን ነገርኋችሁ፤ ነገር ግን አብ በስሜ የሚሌከው የእውነት መንፈስ


ጰራቅሉጦስ እርሱ ሁለን ያስተምራችኋሌ፡፡››/ዮሏ. ፲፬፥፳፭-፳፮/
ጌታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ በማየ ዮርዲኖስ በእዯ ዮሏንስ ሲጠመቅ ሦስቱም አካሊት በአንዴ ቦታ
በአንዴ ሰዓት ማገኘታቸውም ሥሊሴ በአካሌ ፍጹማን ሇመሆናቸው /ሇእየራሳቸው አካሌ ያሊቸው
ሇመሆኑ/ ተጨማሪ ማስረጃ ነው፡፡ /ማቴ. ፫፥፲፮ እና ፲፯/

ሇ. የሥሊሴ የስም ሦስትነት ሥሊሴ በአካሊዊ ግብረ ስም ሦስት ናቸው፡፡ የስም


ሦስትነታቸውም አብ፣ ወሌዴ፣ መንፈስ ቅደስ ነው፡፡

አብ ማሇት አባት፣ አሥራፂ ማሇት ነው፡፡ ወሌዴን የወሇዯ፣ መንፈስ ቅደስን ያሰረጸ ነውና

ወሌዴ ማሇት ሌጅ ማሇት ነው፤ የአብ የባሕርይ ሌጅ ነውና

መንፈስ ቅደስ ሠራፂ /የተገኘ፣ የወጣ/ ማሇት ነው፡፡ ከአብ አብን መስል ወሌዴን አህል የሠረፀ ነውና፡፡

አብ ወሌዴ መንፈስ ቅደስ የሚሇው የሥሊሴ የአካሌ ሰማቸው ነው፡፡ ምንም እንኳ ሥሊሴ በዙህ ጊዛ
ተገኙ ባይባሌም፣ ጥንት መሠረት ሳይኖረው ቅዴመ ዓሇም ሲኖር የኖረ ነው እንጂ እንዯ ተጸውዖ
ስም ኖሮ ኖሮ የወጣ አይዯሇም፡፡ የሥሊሴ አካሌ ጥንት እንዯላሇው ሁለ ሇስሙም ጥንት የሇውም፡፡

አብ ተሇውጦ ወሌዴ መንፈስ ቅደስን እንዯማይሆን የአብ ስሙ ተሇውጦ ወሌዴ መንፈስ ቅደስ
አይባሌም፡፡ ሇአብ የአባትነት ስም የአባትነት ክብር አሇውና፡፡ ወሌዴም ወሌዴ ቢባሌ እንጂ አብ
መንፈስ ቅደስ አይባሌም፣ የባሕርይ ክብሩ ከአብ ሳያንስ የሌጅነት ክብር የሌጅነት ስም አሇውና፡፡
መንፈስ ቅደስም መንፈስ ቅደስ ቢባሌ እንጂ አብ ወሌዴ ተብል አይጠራም፡፡ የባሕርይ ክብሩ ከአብ
ከወሌዴ ሳያንስ መንፈስ ቅደስ ተብል ይጠራሌ እንጂ፡፡

የሥሊሴ የስም ሦስትነት በብለያትም በሏዱሳትም ተመስክሯሌ፡፡

በብለይ ኪዲን
‹‹እግዙአብሔር አሇኝ፡- አንተ ሌጄ ነህ እኔም ዚሬ ወሇዴሁህ›› /መዜ. ፪፥፯/

ቅዴመ ዓሇም አካሌ ዗እምአካሌ፣ ባሕርይ ዗እምባሕርይ የወሌዴኩህ ሌጄ ነህ አሇኝ፡፡ ዚሬም በተዋህድ
የወሇዴኩህ ሌጄ ነህ አሇኝ ብል አብና ወሌዴን ያነሳሌ፡፡ ተናጋሪው ወሌዴ ነው፤ እግዙአብሔር ብል
አብን አንስቷሌ፡፡

‹‹ይህን ታውቅ እንዯሆንህ፤ ስሙ ማን የሌጁስ ስም ማን ነው?›› /ምሳ. ፴፥፬/ ይህ ቃሌ አብ


የአባትነት፣ ወሌዴ የሌጅነት ስም እንዲሊቸው ያሳያሌ፡፡

በሏዱስ ኪዲን
‹‹ሂደና በአብ በወሌዴና በመንፈስ ቅደስ ስም እያጠመቃኋችሁ አሕዚብን ሁለ አስተምሩ፡፡››/ማቴ.
፳፰፥፲፱/

‹‹ያ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ግን ወዯ እውነት ሁለ ይመራችኋሌ፡፡…ሇአብ ያሇው ሁለ የእኔ


ነው ስሇዙህም ከእኔ ወስድ ይነግራችኋሌ አሌኋችሁ፡፡›› /ዮሏ. ፲፮፥፲፫-፲፭/

ሥሊሴ በክብር በሥሌጣን አንዴ ስሇሆኑ አብ ወሌዴ መንፈስ ቅደስ ተብሇው ሲጠሩ የሥሌጣን
ቅዯም ተከተሌን የሚያሳይ አይዯሇም፡፡ ሇዙህም ነው ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ ወሌዴን አስቀዴሞ፤
አብና መንፈስ ቅደስን አስከትል ሲጠራ በሚከተሇው ጥቅስ ማየት ይቻሊሌ፡፡
‹‹የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዙአብሔር ፍቅር የመንፈስ ቅደስም አንዴነት ከሁሊችሁ ጋር
ይሁን፡፡ አሜን፡፡›› /፪ቆሮ. ፲፫፥፲፬/

ሏዋርያው ቅደስ ጴጥሮስ ዯግሞ አብን አስቀዴሞ መንፈስ ቅደስንና ከዙያም ወሌዴን አስከትል
ሲጠራ የሚከተሇው ምንባብ ያሳያሌ፡፡

‹‹. . .እግዙአብሔር አስቀዴሞ እንዲወቃቸው በመንፈስ ቅደስም እንዯሚቀደሱ፣ ይታ዗ዘና በኢየሱስ


ክርሰቶስ ዯም ይረጩ ዗ንዴ…›› /፩ጴጥ. ፩፥፪/

ሏ. የሥሊሴ የግብር ሦስትነት ግብር ማሇት ሥራ ማሇት ነው፣ ሥሊሴ በግብር ሦስት ናቸው፡፡

የአብ ግብሩ ወሌዴን መውሇዴ መንፈስ ቅደስን ማሥረጽ ነው፡፡

የወሌዴ ግብሩ ከአብ መወሇዴ ነው፡፡

የመንፈስ ቅደስ ግብሩ ከአብ መስረጽ ነው፡፡

- አብ ቢወሌዴ ቢያሠርፅ እንጂ እንዯ ወሌዴ አይወሇዴም፤ እንዯ መንፈስ ቅደስ አይሠርፅም፡፡
ወሌዴም ቢወሇዴ እንጂ እንዯ አብ አይወሌዴም አያሠርፅም፤ እንዯ መንፈስ ቅደስም
አይሠርፅም፡፡ መንፈስ ቅደስም ቢሠርፅ እንጂ እንዯ አብ አይወሌዴም አያሠርፅም እንዯ
ወሌዴም አይወሇዴም፡፡
- ወሊዱ አሥራፂ፣ ተወሊዱ፣ ሠራፂ የሚሇው የሥሊሴ የአካሌ ግብር ስማቸው ነው፡፡ ይህም
በቅዴሳት መጻሕፍት ምስክርነት የተረጋገጠ ነው፡፡

‹‹በእርሱ ዯስ የሚሇኝ የምወዴዯው ሌጄ ይህ ነው›› /ማቴ. ፫፥፲፯/ ይህ ቃሌ አብ ወሌዴን እንዯ ወሇዯ


ያሳያሌ፣ ሌጄ ብል ጠርቶታሌና፡፡

‹‹እኔ ከአብ ዗ንዴ የምሌክሊችሁ ጰራቅሉጦስ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ…›› /ዮሏ.
፲፭፥፳፮/ ይህ ዯግሞ መንፈስ ቅደስ ከአብ እንዯ ሰረፀ ያሳያሌ፡፡

አብ ወሌዴን ቢወሌዴ መንፈስ ቅደስን ቢያሠርፅ ከወሌዴ ከመንፈስ ቅደስ በፊት የነበረ አያሰኝም፡፡
በእኛ ግዕዜ /ሌማዴ/ አባት ሲበሌጥ ሲቀዴም፤ ሌጅ ሲተካ ሲከተሌ ነው፡፡ በሥሊሴ ግን አብን አባት
ወሌዴን ሌጅ መንፈስ ቅደስን ሠራፂ ስሊሇን መቅዯም መቀዲዯም፤ መከተሌ መከታተሌ፤ መብሇጥ
መበሊሇጥ የሇባቸውም፡፡ የውስጥ የባሕርይ ግብር ነውና፡፡

መ. የሥሊሴ የኩነት ሦስትነት ኩነታት በህሌውና /በአኗኗር/ እየተገና዗ቡ በአንዴ መሇኮት


የነበሩ ያለና የሚኖሩ ናቸው፡፡ እነርሱም

o ሌብነት
o ቃሌነትና
o እስትንፋስነት ናቸው፡፡
ሀ. ሌብነት፡- በአብ መሰረትነት ሇራሱ ሌባዊ /አዋቂ/ ሆኖ ሇወሌዴ ሇመንፈስ ቅደስ ሌብ /ዕውቀት/
መሆን ነው

ሇ. ቃሌነት፡- በወሌዴ መሠረትነት ሇራሱ ነባቢ /ቃሌ/ ሆኖ ሇአብ ሇመንፈስ ቅደስ ንባብ /ቃሌ/ መሆን
ነው

ሏ. እስትንፋስነት፡- በመንፈስ ቅደስ መሠረትነት ሇራሱ ሕያው ሆኖ ሇአብ ሇወሌዴ ሕይወት መሆን
ነው፡፡

የኩነታት ሦስትነት ከአካሊት ሦስትነት ይሇያሌ፡፡ ኩነታት ያሇተፈሌጦ በተጋብኦ በአንዴነት አካሊትን
በህሌውና እያገና዗ቡ በአንዴ መሇኮት ያለና የሚኖሩ ናቸው፡፡ አካሊት ያሇተጋብኦ በፍጹምነት ያለ
በህሌውና እያገና዗ቡ በአንዴ መሇኮት ያለና የሚኖሩ ናቸው፡፡ አካሊት ያሇተጋብኦ በፍጹምነት ያለ
ናቸው፡፡ ሥሊሴ በአካሊት ፍጹም ሦስት ሲሆኑ በሌብ፣ በቃሌ፣ በእስትንፋስ ግን ተገናዚቢዎች
ስሇሆኑ በአንዴ ሌብ ያስባለ፣ በአንዴ ቃሌ ይናገራለ፣ በአንዴ እስትንፋስ ሕያዋን ሆነው ይኖራለ፣
አንዴ ፈቃዴ ይፈቅዲለ፣ አንዴ አሳብ ያስባለ፣ በአንዴነት አንዴ ሥራ ይሠራለ፣ በአንዴነት
ይመሇካለ፡፡

በብለይ ኪዲን
1. ‹‹እግዙአብሔርም አሇ፡- ሰውን በአርአያችንና በአምሳሊችን እንፍጠር፡፡››/዗ፍ. ፩፥፳፮/

በዙህ የመጽሏፍ ቅደስ ክፍሌ “እግዙአብሔርም አሇ” ብል አንዴነቱን፣ ሰውን በአርአያችንና


በአምሳሊችን እንፍጠር ብል ብዚቱን ይገሌጻሌ፡፡ በተጨማሪም “እንፍጠር” የሚሇው በፈጣሪነት
ሥሌጣን ትክክሌ /እኩሌ/ የሆኑ አካሊት የሚነጋገሩ መሆኑን ያሳያሌ፡፡

2. ‹‹እግዙአብሔር አምሊክም አሇ፡- እነሆ አዲም መሌካምንና ክፉን ሇማወቅ ከእኛ እንዯ አንደ
ሆነ፡፡››/዗ፍ ፫፥፳፪/ እግዙአብሔር አሇ ብል አንዴነቱን ከእኛ እንዯ አንደ ሆነ ብል ከሁሇት አካሌ
በሊይ እንዯሆኑና ሥሊሴ አንዴ አካሌ አሇመሆናቸውን ያሳያሌ፡፡
3. ‹‹ እግዙአብሔርም አሇ…ኑ እንውረዴ አንደም የላሊውን ነገር እንዲይሰማው ቉ን቉ቸውን በዙያ
እንዯባሌቀው፡፡›› /዗ፍ. ፲፩፥፮/

‹‹እግዙአብሔርም አሇ›› በሚሇው አንዴነቱን፣ ‹‹ኑ እንውረዴ›› በሚሇው ዯግሞ አንደ አካሌ ከአንዴ
በሊይ ሇሆኑ ላልች አካሊት መናገሩን እንገነ዗ባሇን፡፡ በተጨማሪም ‹‹቉ን቉ቸውን እንዯባሌቀው››
የሚሇው የመፍረዴ የመቅጣት ስሌጣናቸው እኩሌ /አንዴ/ የሆኑ አካሊት እንዲለ ያሳያሌ፡፡

4. /዗ፍ. ፲፰፥፩-፲/ በዙህ የመጽሏፍ ቅደስ ክፍሇ ንባብ እግዙአብሔር ሇአብርሃም በሦስት ሰዎች
አምሳሌ መገሇጹ ተመሌክቷሌ፡፡ ይህም ቀዯም ባለት ጥቅሶች ግሌጽ ሆኖ ያሌተቀመጠውን
የእግዙአብሔር ሦስትነት ገሃዴ ያዯርገዋሌ፡፡

አብርሃምም ይናገረው የነበረው አንዴነትና ሦስትነትን የሚያሳይ ነው፡፡


- ‹‹አቤቱ በፊትህ ባሇሟሌነትን አግኝቼ እንዯሆነ ባሪያህን አትሇፈው›› ማሇቱ ሦስቱ ሰዎች
በጌትነት አንዴ መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ ቀጠሌ አዴርጎ ውኃ እናምጣሊችሁ›› ማሇቱ
በሦስትነታቸው መናገሩ ነው
-‹‹ሦስት መስፈሪያ ደቄት አ዗ጋጂ›› ብል ሚስቱን ሣራን ሲያዚት ሦስትነትን
‹‹ሇውሽውም እንጎቻ አዴርጊ›› ብል በአንዴ ሇውሳ አንጎቻ እንዴትጋግር ማ዗ዘ ዯግሞ
የሦስቱን አንዴነት ያጠይቃሌ፡፡
5. ‹‹የእስራኤሌን ሌጆች ስትባርኳቸው እንዱህ በሎቸው፡፡ እግዙአብሔር ይባርክህ ይጠብቅህም፤
እግዙአብሔር ፊቱን ያብራሌህ ይራራሌህም፡፡ እግዙአብሔር ፊቱን ወዯ አንተ ያንሳ ሰሊምንም
ይስጥህ›› /዗ኁ ፮፥፳፫-፳፮/

ሦስት ጊዛ እግዙአብሔር መባለ ሦስትነትን፤ ቃለ አንዴ መሆኑ እንዴነትን ያመሇክታሌ፡፡


ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ በ፪ኛ ቆሮ. ፲፫፥፲፬ ሊይ ከተናገረው ቃሌ ጋር በማቆራኘት እንዯሚከተሇው
ይተረጎማሌ፡፡

‹‹እግዙአብሔር ይባርክህ ይጠብቅህም›› የሚሇው ሇእግዙአብሔር ወሌዴ የተነገረ ነው፡፡ ይህም


ማሇት ቡሩክ እግዙአብሔር መርገመ ሥጋን መርገመ ነፍስን አርቆሌህ በረከተ ሥጋንና በረከተ
ነፍስን ይስጥህ፣ በነፍስም በሥጋም ይጠብቅህ፣ ከክህዯት ከጥርጥር ከሥጋዊ ጠሊት፣ ከጸብአ
አጋንንት ከመርገም ከኩነኔ ከገሃነም ይጠብቅህ ማሇት ነው፡፡ ይህም ያሇ እግዙአብሔር ጸጋ
አይገኝምና ቅደስ ጳውልስ ‹‹የጌታችን የኢየሱስ ክርሰቶስ ጸጋ›› ብል ጠቅሶታሌ፡፡‹‹ጸጋሰ ሥርየተ
ኃጢአት ይእቲ›› እንዱሌ ሰው ከኃጢአት እስራት የተፈታ፣ከሲኦሌ የወጣው በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ
ነውና፡፡

‹‹እግዙአብሔር ፊቱን ያብራሌህ፣ ይራራሌም››

ሰው ወዲጁን በብሩህ ገጽ በፈገግታ ይቀበሇዋሌ፡፡ ብሩህ ገጽ የፍቅር መግሇጫ ነው፡፡ ርህራሄ ዯግሞ
ከፍቅር የሚመነጭ ነው፡፡ ምስጢሩም እግዙአብሔር እኛን በፍቅር አይን ተመሌክቶ በርህራሄው
ከመከራ እንዯሚያዴነንን የሚያስረዲ ነበረ፡፡ ‹‹የእግዙአብሔር ፍቅር›› ብል ቅደስ ጳውልስ
ሇጠቀሰው ነው፡፡ /በተጨማሪም ዮሏ. ፫፥፲፮፤ ፩ዮሏ. ፫፥፲፱ ተመሌከት/

‹‹እግዙአብሔር ፊቱን ወዲንተ ያንሳ ሰሊምንም ይስጥህ››

ይህም በምሕረት ዓይን ይመሌከትህ፤ በውስጥ በአፍአ፣ በነፍስ በሥጋ ሰሊምን ይስጥህ ማሇት ነው፡፡
ቅደስ ጳውልስ ‹‹የመንፈስ ቅደስ ሕብረት›› ያሇው ነው፤ የመንፈስ ቅደስ ሰሊም ሲሌ፡፡ ሰሊም
የሚገኘው ሕብረት ባሇበት ነውና፡፡ ሰሊምና ሕብረት፤ ጸብና መሇያየት አይነጣጠለምና፡፡

6. ‹‹የእግዙአብሔር ቀኝ ኃይሌን አዯረገች፤ የእግዙአብሏር ቀኝ ከፍ ከፍ አዯረገች፤ የእግዙአብሔር


ቀኝ ኃይሌን አዯረገች›› /መዜ. ፻፲፯፥፲፮-፲፯/ የእግዙአብሔር ቀኝ የሚሇው ሦስት ጊዛ መነገሩ
የሦስትነት፤ ቃለ አሇመሇወጡ የአንዴነት ያመሇክታሌ:፡
7. ‹‹እግዙአብሔር ታሊቅ ነው፤ ኃይለም ታሊቅ ነው፤ ሇጥበቡም ቁጥር የሇውም›› /መዜ. ፻፵፮፥፭/

ይህም ማሇት፡- እግዙአብሔር አብ ገናና ነው፤ ኃይለ እግዙአብሔር ወሌዴም ገናና ነው፤ ኃይለ
አሇው ኃይለ ስሇተገሇጸበት፣ በኃይሌ አንዴ ስሇሆኑ፡፡ ጥበቡ እግዙአብሔር መንፈስ ቅደስም ሀብቱ
ፍጹም ነው፡፡ መንፈስ ቅደስ ሀብቱ ብዘ ነውና ስፍር ቁጥር የላሇው ጥበብ ብል መንፈስ ቅደስን
አነሳ፡፡ /ኢዮ. ፱፥፬/

8. ‹‹አንደም ሇአንደ ቅደስ ቅደስ ቅደስ የሠራዊት ጌታ እግዙአብሔር ምዴርም ሁለ ከክብሩ


ተሞሌታሇች እያሇ ይጮኽ ነበረ፡፡››/ኢሳ. ፮፥፫/
ሦስት ጊዛ ቅደስ መባለ የሦስትነት ቃለ አሇመሇወጡ የአንዴነቱ ምሳላ ነው፡፡ በላሊም መሌኩ
ሦስት ጊዛ ቅደስ መባለ የሦስትነት ቃለ አሇመሇወጡ ሦስቱ አካሊት በምስጋና ትክክሌ
መሆናቸውን የሚያሳይ ነው፡፡

ዴግግሞሽ ነው እንዲይባሌ መጽሏፍ ቅደስ በተጻፈበት በዕብራውያን የአነጋገር ዗ይቤ ዯጋም ቃሌ


ሁሇት ጊዛ ነው እንጂ ሦስቴ አይዯሇም፡፡ ሇዙህም የሚከተለትን ማስረጃዎች ተመሌከት፡፡ /዗ፍ.
፳፪፥፲፩፤ ዗ፀ. ፫፥፬፤ ፩ሳሙ ፫፥፲/

9. ‹‹የጌታንም ዴምጽ፡- ማንን እሌካሇሁ? ማንስ ወዯዙያ ሕዜብ ይሄዴሌናሌ? ሲሌ ሰማሁ›› /ኢሳ.
፮፥፰/ ማንን እሌካሇሁ? የሚሇው አንዴነቱን፣ ማንስ ይሄዴሌናሌ? የሚሇው ዯግሞ ሦስትነቱን
ያሳያሌ፡፡

በተጨማሪም የሚከተለት የብለይ ኪዲን ምንባባት የሥሊሴን አንዴነትና ሦስትነት የሚያሳዩ


ናቸው፡፡

- ኢሳ. ፵፰፥፲፪-፲፮ - ጦቢ. ፰፥፮ - ሲራ. ፫፥፳፪ - መዜ. ፴፪፥፭-፯ - ዗ፍ. ፪፥፲፰

የሊፍቶ ዯ/ትጉሃን/ቅ/ሚካኤሌ እና ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት ገጽ 27

በሏዱስ ኪዲን
1. ‹‹ጌታችን ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋሊ ወዱያውኑ ከውኃ ወጣ፡፡ እነሆም ሰማይም ተከፈተሇት፡፡
የእግዙአብሔርም መንፈስ በርግብ አምሳሌ ወርድ በራሱ ሊይ ሲቀመጥ አየ፡፡ እነሆም በእርሱ
ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ ነው የሚሌ ዴምፅ ከሰማይ መጣ፡፡››/ማቴ. ፫፥፲፮-፲፯/

ሰማይ ተከፈተ መባለ ዯጅ በተከፈተ ጊዛ የውስጡ እንዱታይ እስከ አሁን ያሌተገሇጠ ምስጢር
ታየ፣ ተገሇጠ ሇማሇት ነው፡፡ ጌታ ሲጠመቅ ሦስት አካሊት በአንዴ ሰዓት /ጊዛ/ ተገኝተዋሌ፡፡ አንደ
አካሌ ኢየሱስ ክርስቶስ ተጠምቆ ሲወጣ፤ መንፈስ ቅደስ በተሇየ አካለ በአምሳሇ ርግብ ሲወርዴ፤
አካሊዊ አብ በተሇየ አካለ በዯመና ሆኖ ሲመሇከት፣ የወዯዯውን ሇተዋህድ ሥጋ ወዯ ዓሇም የሊከው
ኢየስስ ክርስቶስ መሆኑን ሲናገር ሦስትነት ተረዴቷሌ፡፡

2. ‹‹ሂደና በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም እያጠመቃችኋቸው አሕዚብን ሁለ አስተምሩ፡፡››


/ማቴ. ፳፰፥፲፱/

ይህ ጥቅስ የሥሊሴን የስም ሦስትነት /ሥሊሴ በስም ሦስት መሆናቸውን/ ይገሌጻሌ፡፡

3. ‹‹መንፈስ ቅደስ ያዴርብሻሌ፤ የሌዐሌ ኃይሌም ይጋርዴሻሌ፣ ከአንቺ የሚወሇዯውም ቅደስ


ነው፡፡›› /ለቃ. ፩፥፴፭/
4. ‹‹እነሆም በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ አየሁ፤ ከእርሱ ጋር ስሙና የአባቱ ስም የመንፈስ ቅደስም
ስም በግንባራቸው የተጻፈባቸው….››/ራዕ. ፲፬፥፩-፪/

በግ ያሇው ሇሰው ሌጆች ቤዚ የሏዱስ ኪዲን መስዋዕት ሆኖ የቀረበውን እግዙአብሔር ወሌዴ ኢየሱስ
ክርሰቶስን ነው፡፡ ቅደስ ዮሏንስ መጥምቅ ስሇጌታችን ሲመሰክር፡-

‹‹ እነሆ የዓሇሙን ኃጢአት የሚያስወግዴ የእግዙአብሔር በግ›› እንዲሇ፡፡ /ዮሏ. ፩፥፴፮/


5. ‹‹ቅደስ ቅደስ ቅደስ የነበረውና ያሇው የሚመጣውም ሁለንም የሚገዚ ጌታ አምሊክ፡፡›› /ራዕ.
፬፥፰/

ሇትንቢተ ኢሳይያስ ፮፣፫

ስሇምስጢረ ሥሊሴ የሚያስረደ ተፈጥሯአዊ ምሳላዎች

ሀ . የሰው ምሳላነት የሰው ነፍስ ሦስትነት አሊት፡፡ ሌብነት፣ ቃሌነት፣ ሕይወትነት፡፡ በሌብነቷ
የአብ፣ በቃሌነቷ የወሌዴ፣ በሕይወትነቷ የመንፈስ ቅደስ ምሳላ ነች፡፡

- ነፍስ እነዙህ ሦስት ነገሮች ስሊሎት ሦስት ነፍስ እንዯማትባሌ ሥሊሴም በአካሌ ሦስት ቢሆኑም
አንዴ እግዙአብሔር አንዴ አምሊክ ቢባለ እንጂ ሦስት እግዙአብሔር ሦሰት አምሊክ አይባለም፡፡
የነፍስ ሌብነቷ ቃሌነቷ ሕይወትነቷን ከራሷ ታስገኛሇች፡፡ ቃሌና ሕይወት ከአንዱት ሌብ
ስሇተገኙ በከዊን /በመሆን/ ሌዩ እንዯ ሆኑ ሁለ በመነጋገር ይሇያለ፡፡ ቃሌ ተወሇዯ እስትንፋስ
ሠረፀ /ወጣ/ ይባሊሌ፡፡ እንዯዙሁ አብ ወሇዴን በቃሌ አምሳሌ ወሇዯው፤ መንፈስ ቅደስን
በእስትንፋስ አምሳሌ አሠረፀው፡፡ ነፍስ ስትገኝ በሦስትነቷ በአንዴ ጊዛ ተገኘች እንጂ ሌብነቷ
ቀዴሞ ቃሌነቷና እስትፋስነቷ በኋሊ የተገኙ አይዯለም፡፡ እንዯዙሁ አብ ወሌዴን ሲወሌዯው
መንፈስ ቅደስን ሲያሰርፀው አይቀዴማቸውም፡፡

ሰው በነፍሱ በዙህ አኳኋን እግዙአብሔርን ስሇሚመስሇው እግዙአብሔር ‹‹ሰውን በአርአያችንና


በምሳላአችን እንፍጠር›› ብል ተናገረ፡፡ /዗ፍ. ፩፥፳፮/

ሇ. የፀሏይ ምሳላነት ሇፀሏይም ሦስትነት አሊት፡፡ ክበብ፣ ብርሃንና ሙቀት፡፡ በክበቧ አብ፤ በብርሃኗ
ወሌዴ በሙቀቷ መንፈስ ቅደስ ይመስሊለ፡፡

- የፀሏይ ብርሃን የፀሏይ ክበብ፣ የፀሏይ ሙቀት ብሇን ሦስት ጊዛ ፀሏይ ፀሏይ ማሇታችን
ሇፀሏይ ሦስትነት እንዲሊት ያሳያሌ እንጂ ሦስት ፀሏይ አሇ እንዯማያሰኝ እግዙአብሔር አብ፣
እግዙአብሔር ወሌዴ፣ እግዙአብሔር መንፈስ ቅደስ፤ አብ አምሊክ፣ ወሌዴ አምሊክ፣ መንፈስ
ቅደስ አምሊክ ማሇታችንም ሦስት እግዙአብሔር ሦስት አምሊክ አያሰኝም፡፡ /መዜ. ፲፰፥፬/
- የፀሏይ ክበቧ ብርሃኗንና ሙቀቷን ያስገኛሌ፤ ሆኖም ግን ብርሃንና ሙቀትን ቀዴሞ የሚገኝበት
ጊዛ የሇም፡፡ እንዯዙሁም ሁለ አብ ወሌዴን ቢወሌዴ መንፈስ ቅደስን ቢያሰርፅ ወሌዴና መንፈስ
ቅደስን ቀዴሞ የኖረበት ጊዛ የሇም፡፡ በሥሊሴ ዗ንዴ መቅዯም መቀዲዯም የሇም፡፡ ክበብ
ብርሃኑን ፈንጥቆ ጨሇማን በማራቁ፣ ዋዕዩን /ሙቀቱን/ ሌኮ በማሞቁ ህሌውናውን /መኖሩን/
እንዱያሳውቅ የአብም ህሌውናውን በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስሇተገሇጸ አብን ሊኪ ወሌዴ፣
መንፈስ ቅደስን ተሊኪ አሌን እንጂ በሥሊሴ መብሇጥ መበሊሇጥ ኖሮባቸው አይዯሇም፡፡

ሏ. የእሳት ምሳላነት እሳትም አንዴ ሲሆን ሦስትነት አሇው፤ አካለ፣ ብርሃኑና ሙቀቱ፡፡ በአካለ
አብ፣ በብርሃኑ ወሌዴ፣ በሙቀቱ መፈስ ቅደስ ይመስሊለ፡፡‹‹እሳት አመጣ›› ሲባሌ ብርሃኑን ‹‹እሳት
አብራ›› ሲባሌ ብርሃኑን ‹‹እሳት እንሙቅ›› ሲባሌ ሙቀቱን መናገር ነው፡፡ በዙህም ሇእሳት
ሦስትነት እንዲሇው እንረዲሇን፡፡

- እሳት አንዴ ሲሆን ሦስትነት እንዲሇው፤ ሦስትነት ስሊሇው እንዯ አንዴ እንዯሆነ ሥሊሴም
በአካሌ ሦስት ሲሆኑ በባህርይ በሕሌውና አንዴ ናቸው፡፡
መ. የባህር /የቀሊይ/ ምሳላነት የባህር ሦስትነት ስፋቱ ርጥበቱና ሐከቱ /መናወጹ/ ነው፡፡ በስፋቱ
አብ፣ በእርጥበቱ ወሌዴ በሐከቱ መንፈስ ቅደስ ይመስሊለ፡፡

- ይህ ሦስት ከዊን /ሁኔታ/ ያሇው ባሕር አንዴ ባሕር ይባሊሌ እንጂ ሦስት ባሕር እንዯማይባሌ
ሁለ ሦስት ከዊን ያሊት ባሕርየ ሥሊሴ፣ መሇኮተ ሥሊሴም አንዱት ብትባሌ እንጅ ሦስት
አትባሌም፡፡

ሠ. የሦስት ማዕ዗ን ቅርጽ (Equilaterial Triangle) ምሳላነት በማናቸውም ሁኔታ አንዴ ዓይነት
የሆኑ ሦስት ጎንዎች ጫፍና ጫፋቸው ሲገናኝ ሦስቱም ጎኖቹ ሦስቱም አንግልቹ እኩሌ የሆነ
ሦስት ማዕ዗ን (Equilaterial Triangle) ይገኛሌ፡፡

- ሦስቱ ጎኖች በየራሳቸው ጎን የቆሙ እንዯሆነ ሁለ ሥሊሴም በሦስት አካሊት፣ በሦስት ገጻት
ፍጹማን ናቸው፡፡
- በሦስቱ ጎኖች መካከሌ የርዜመት የውፍረት ሌዩነት እንዯላሇ በማናቸውም ነገር እኩሌ እንዯሆኑ
ሥሊሴም በክብር አንዴ ናቸው፡፡
- ከሦስቱ ጎን አንደ ከላሊ ሦስት ማዕ዗ን አይባሌም እንዯዙሁም ሁለ ከሥሊሴ አንደ ፍጡር
የሚሌ በአምሊክ ሕሌውና ሊይ ምን ያህሌ የክህዯት ትምህርት እንዲስተማረ ከምሳላው
እንረዲሇን
- የሦስቱ ጎን ግራ ቀኙ እንዲይታወቅ ሇሥሊሴም ግራ ቀኝ የሊቸውም

‹‹ተቀዲሚና ተከታይ ቀኝና ግራ የሇብንም፣ ጠፈር የሇብንም መሠረትም የሇብንም ጠፈርም መሠረትም
እኛው ነን›› /ቅዲሴ/

2.2. ምሥጢረ ሥጋዌ

ሥጋዌ የሚሇው ቃሌ ተሠገወ = ሥጋ ሆነ ከሚሇው የግእዜ ቃሌ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ሠው


መሆን፣ ሥጋ መሌበስ ማሇት ነው፡፡ ምሥጢረ ሥጋዌ ስንሌም ሰው የመሆን፣ ሥጋ የመሌበስ ነገር
የሚነገርበት፤ ከሦስቱ አካሊት አንደ አካሌ በከዊን ስሙ ቃሌ የሚባሇው ወሌዴ በተሇየ አካለ ሥጋ
የመሌበሱ ነገር የሚነገርበት ምሥጢር ማሇት ነው፡፡ ይህንንም ወንጌሊዊው ዮሏንስ ‹‹ቃሌ ሥጋ ሆነ››
ብል የገሇጸው ነው፡፡ /ዮሏ. ፩፥፲፬/

ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስም የእግዙአብሔር አብ የባሕርይ ሌጁ እግዙአብሔር ወሌዴ ሰው የመሆኑን


ነገር ሲናገር እንዱህ ብሎሌ፡- ‹‹ቀጠሮው በዯረሰ ጊዛ እግዙአብሔር ሌጁን ሊከ ከሴትም ተወሇዯ፡፡›› /ገሊ.
፬፥፬/

አምሊክ ሇምን ሰው ሆነ?

አዲምና ሔዋን ከበዯሌ በኋሊ እግዙአብሔርን እውነቱን የሰይጣንን ሏሰቱን በተረደ ጊዛ አዜነዋሌ፣
አሌቅሰዋሌ፣ ንሰሏም ገብተዋሌ፡፡ እግዙአብሔርም ንሰሏቸውን ተቀብል የሚዴኑበትን ተስፋ
ሰጥቷቸዋሌ፡፡ በዙህም መሠረት አምሊክ ሰው የሆነው እንዯ ተስፋው ቃሌ ከፍርዴ በታች የሆነውንና
በሞት ቀንበር የተያ዗ውን የሰውን ሌጅ ሇማዲን ነው፡፡ ሰውን ሉያዴነው የሚቻሇው ከአምሊክ ላሊ ማንም
ወይንም ምንም አሌነበረምና፡፡
፩ኛ. በአዲም ሊይ የተፈረዯበት የሞት ፍርዴ ሇማጥፋት ከሊይ እንዯተመሇከትነው የሰውን ሌጅ ከሞት
ሇማዲን ከአምሊክ በቀር ላሊ ማንም የሚቻሇው አሌነበረም፡፡ ሞትን ዯግሞ ሇማስቀረት ካሹ ራሱ
የሚሞት መሆን አሇበት፡፡ ሇዙያ ዯግሞ ሰው መሆን ግዳታ ነው፡፡ በመሆኑም እግዙአብሔር ወሌዴ ሰው
ሆኖ ሞትን ከነመውጊያው ሻረው፡፡ /፩ኛ ቆሮ. ፲፭፥፶፭፤ ፩ኛ ጴጥ. ፫፥፲፰/

፪ኛ. በኃጢአት የረከሰውን የአዲምን ባሕርይ ሇማዯስ በአዲም በዯሌ ምክንያት የሰው ሌጅ ሞት ብቻ
የገጠመው ሳይሆን የንጽሕና ባሕርዩ ረክሶበታሌ፡፡ እግዙአብሔር ሁለን ቻይ እንዯመሆኑ በአምሊክነት
ሥሌጣኑ የአዲምን ሞት አስቀርቶ ሕያው እንዱሆን ማዴረግና እንዱሁ ያሇ ምንም ምክንያት ከወጣበት
ገነት እንዱገባ ማዴረግ ይቻሇዋሌ፡፡ ነገር ግን ይህ አሇማዴረጉ፡-

 ሕያውነቱ የዱያብልስ ሕያውነት እንዲይሆን ነው፡፡ ይህም ማሇት እንዱሁ ሇአዲም ባሕርዩ
ሳይታዯስ ሕያውነትን ሰጥቶት ቢሆን ኖሮ አዲም እንዯ ዱያብልስ ባሕርዩ ርኩስ እንዯሆነ ይኖር
ነበረ፡፡ አስቀዴሞም ጌታ እግዙአብሔር ከገነት አስወጥቶ የነበረው ከዕፀ ሕይወት በሌቶ ባሕርዩ
እንዯረከሰበት ሇ዗ሇዓሇም ሕያው ሆኖ እንዲይኖር ነው፡፡ “አሁንም እጁን እንዲይ዗ረጋ ዯግሞም
ከሕይወት ዚፍ ወስድ እንዲይበሊ ሇ዗ሇዓሇም ሕያው ሆኖ እንዲይኖር ስሇዙህ የተገኘባትን መሬት
ያርስ ዗ንዴ እግዙአብሔር አምሊክ ዯስታ ከሚገኝባት ገነት አስወጣው፡፡” እንዱሌ፡፡/዗ፍ. ፫፥፳፪/
 የፈራጅነት ባሕርዩን የሚቃረን እንዲይሆን ነው፡፡ እግዙአብሔር እውነተኛ ፈራጅ ነው፤ ዜም
ብል ያሇቅጣት አዲምን ቢያዴነው ከፈራጅነት ባሕርዩ ጋር የሚጋጭ ይሆናሌ፡፡ ያጠፋ ስሇጥፋቱ
መቀጣት አሇበትና፡፡ /፩ኛ ጴጥ. ፩፥፲፯ ከዙህ በተጨማሪም እግዙአብሔር በባሕርዩ ሁለን ቻይ
በመሆኑና ተቃዋሚ የላሇው በመሆኑ እንዯ ሰው በሥሌጣኑ ተጠቅሞ መሆን የማይገባውን
አያዯርግም፡፡ በእርሱ ዗ንዴ ሁለ በአግባብና በሥርዓት ነውና፡፡

፫ኛ. ሰው አጥቶ የነበረውን ምግባር ሃይማኖት የመሥራት ጸጋ ሇመስጠት አዲም ባመጣው ዕዲ


ምክንያት የሰው ሌጅ ሇመሌካም ምግባር ሌምሾ ሆኖ ነበረ፡፡ ከዙህ በኋሊ በኃጢአት ሊይ ኃጢአትን
እየዯራረበ በመሥራት እግዙአብሔር ሰውን በመፍጠሩ ተጸጸተ እስኪባሌ ዴረስ ክፋትን አበዚ፡፡ ያ
የመጀመሪያው በዯሌ /ጥንተ አብሶ/ ነፍስን የሥጋ ተገዢ አዯረጋት፡፡ በዙህ ምክንያት ሰው ሇሥጋ አጓጊ
በሆነ ነገር ሁለ የሚሸፍ ሆነ፡፡ ሕግ ቢሰጠው ሕግን በፈጸም አሌቻሇም፡፡ ይሌቁንም የተሰጠችው ሕግ
ኃጢአትን ቆጥራ የምታስቀጣው ሆነች፡፡ ጌታ ወዯዙህ ዓሇም በመምጣቱ ግን እርሱ ጋር አንዴነትን
መሠረትን፡፡ እርሱ ኃጢአትን ዴሌ ነስቷሌና /ማቴ. ፬፥፬-፯/ እኛም በእርሱ ኃጢአትን ዴሌ ነስተን
በምግባር ጸንተን ፍጹማን መባሌን አገኘን፡፡

‹‹በእርሱም የሚኖር ሁለ አይበዴሌም፤ የሚበዴሌም ሰው አያየውም፣ አያውቀውምና፡፡›› እንዱሌ፡/፩ኛ››


ዮሏ. ፫፥፮/

፬ኛ. አባታዊ ፍቅሩን የሁለ እረኛ መሆኑን ሇመገሇጽ እግዙአብሔር በባሕርዩ ያሇ ፍቅር አስገዴድት ወድ
ሰው ስሇሆነ በራሱ ጥፋት ከፈጣሪው የተጣሊውን እራሱ እንዯ በዯሇኛ ክሶ ታረቀው፡፡ ሌዐሇ ባሕርይ
ሲሆን ባሕርዩን ዜቅ አዴርጎ ሰው ሆኖ መከራን ተቀብል በመስቀሌ ተሰቅል ሞቶ ካሣን በመክፈለ
ሇሰው ያሇውን ሌዩ ፍቅር ገሌጧሌ፡፡

‹‹ፍቅር ኃያሌ ወሌዴን ከዘፋኑ ሳበው እስከሞትም አዯረሰው›› እንዲሇ አባ ሕርያቆስ በቅዲሴ ማርያም፡፡
ሰው ሆኖ በመምጣቱም ህሌውናው ጠፍቶን ከእርሱ እርቀን የነበረን ሰዎች አየነው፣ በዙህም አባትነቱን
አወቀን፤ ከሞትም ስሊዲነን የሥጋና የነፍሳችን እረኛ መሆኑን ተረዲን፡፡‹‹እንዯ በጎች ትቅበ዗በዘ ነበረና
አሁንም ወዯ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመሇሱ›› እንዱሌ፡፡
፭ኛ. ሰይጣንን ዴሌ ሇመንሳት የአምሊክ ሰው የመሆን ምሥጢር ዴንቅ ረቂቅ ነው፡፡ ጌታ በቤተ-
መንግሥት ሲጠበቅ በከብቶች በረት፣ በሠራዊት ታጅቦ በመኮንኖች ተከቦ ይመጣሌ ተብል ሲጠበቅ እንዯ
ምስኪን ዯኃ ከብዘ ሰዎችና ከዱያብልስ በተሰወረ ጥበቡ ሰው ሆነ፡፡ ይህም የሰይጣንን እኩይ ተግባር
ሇማጥፋት ነው፡፡ ዱያብልስ በእባብ በሥጋዋ ተሠውሮ ምሊሷን ምሊስ አዴርጎ አዲምንና ሔዋንን
አስቷቸዋሌ፡፡ ክርሰቶስም ይህን ሉሽር በሰው ሥጋ ተሰውሮ ተገሌጧሌ፡፡ ጌታ እንዯ ሰውነቱ ሲራብ፣
ሲጠማ፣ ሲያንቀሊፋ፣ አሊዋቂ መስል ሲጠይቅ ተመሌክቶ ሰይጣን ፈጣሪነቱን ሳይረዲ ዯካማ መስልት
ነበረ፡፡ በመስቀሌ ሊይም ጌታችን ‹‹አምሊኬ አምሊኬ ሇምን ተውከኝ›› ሲሌ ዕሩቅ ብእሲ መስልት
ሥጋውን በመቃብር ነፍሱን በሲዖሌ ሇመቆራኘት ሲመጣ በእሳት ዚንጅር በነፋስ አውታር ወጥሮ ይዝ
ሲያስሇፈሌፈው ነፍሳትን በነጻ እንዯሚሇቅ ተናግሮ እጅ ሰጥቷሌ፤ በመስቀለ ሥር ዴሌ ተነስቷሌ፡፡

የመዲናችን ምክንያት

፩ኛ. ነቢያት - ሉሆኑ አሌቻለም ከክርሰቶስ መምጣት በፊት የነበሩት ነቢያት ቀዴሞውኑ ወዯ ሕዜቡ
ይሊኩ የነበሩት ሇትምህርት፣ ሇተግሣጽ እና መጻኢያቱን እየነገሩ ሇመምከር ነበረ፡፡ በመሆኑም በየ዗ሙኑ
ከሚዯርሰው መከራ በትምህርታቸውና በጸልታቸው ሕዜቡን ከመዓት ከቁጣ ታዴገዋሌ /መዜ. ፻፭፥፫/ነገር
ግን አዲምን ከጥንተ አብሶ ሉያሊቅቁት፣ የሞትን ዕዲ ሉከፍለሇት ግን አሌቻለም፡፡ ምክንያቱም በአዲም
በዯሌ ምክንያት ወዯ ዓሇም የገባው ሞት በአዲም ባሕርይ የተወሇደትን ሁለ ስሇገዚ ነብያት ራሳቸውም
ከዙህ የሞት ዕዲ ሉከፍለሇት ግን አሌቻለም፡፡ ምክንያቱም በአዲም በዯሌ ምክንያት ወዯ ዓሇም የገባው
ሞት በአዲም ባሕርይ የተወሇደትን ሁለ ስገዚ ነብያት ራሳቸውም ከዙህ የሞት ዕዲ ነጻ ስሊሌነበሩ ነው፡፡
ባሇ ዕዲ ላሊኛውን ባሇዕዲ ሉክሰው ዋስ ሉሆነው አይችሌምና፡፡ /ሮሜ. ፭፥፲፪-፲፬/

፪ኛ. መሊዕክት - ሉሆኑ አሌቻለም ምክንያቱም የሞትን ፍርዴ የፈረዯ እግዙአብሔር ነውና ያንን ፍርዴ
መሊዕክት ማንሣት አይቻሊቸውም፡፡ በመሆኑም ከገነት አዲምን ያስወጣው በመሌዕኩ ሰይፍ ገነትን
ያስጠብቀ እግዙአብሔር ስሇሆነ እርሱ ያስወጣውን መሊዕክት ሉመሌሱት አሌቻለም፡፡ መሌዕክት
በምሌጃቸውም የሰውን ሌጅ ከተፈረዯበት የሞት ፍርዴ ሉያዴኑት አይችለም ነበረ፡፡ ምክንያቱም የአዲም
ውዴቀት በምሌጃ የሚመሇስ ሳይሆን ቀዴሞ የነበረውን ጸጋ የሚመሌስሇት ሞትን ሽሮ ዲግም ሕያው
የሚያዯርገው ያሻው ነበረ እንጂ፡፡ ከዙህ በተጨማሪም ከእግዙአብሔር ጋር የተጣሇ የእርሱ ከሆነ ሁለ
ጋር ስሇሚጣሊ አዲም ከበዯሌ በኋሊ ከመሊዕክት ጋር የነበረውን ኅብረት አጥቶ ነበረ፡፡

፫ኛ. መሥዋዕተ ኦሪት -ሉሆን አይችሌም በኦሪት የሚሠዋው መሥዋዕት የፍጡር /የእንስሳ/ መስዋዕት
በመሆኑ ፍጡርን ፍጡር ሉፈጥረው እንዯማይችሌ ሁለ ፍጡርን ፍጡር ማዲን አይችሌምና መስዋዕተ
ኦሪት ሰው ሉያዴነው አሌቻሇም፡፡ /ዕብ. ፲፥፮-፭/ በተጨማሪም የሚሰዋው መስዋዕት /በግ፣ ፍየሌ…/
ሞቶ በስብሶ የሚቀር፣ የሞትን መውጊያ፣ የመቃብርን መዜጊያ ማሸነፍ የማይችሌ በመሆኑ ሇባሇዕዲው
አዲም ሰጥቶ ከሞት ሉያወጣው አሌቻሇም፡፡ ስሇዙህ አዲም ሉያዴነው የሚቻሇው ሁለን ቻይ ኢየሱስ
ክርሰቶስ እግዙአብሔር ብቻ ነው፡፡ አዲምን ከምዴር አፈር ያበጀው፣ “መሬት ነህና ወዯ መሬት
ትመሇሳሇህ” ብል የፈረዯበትም እግዙአብሔር ነውና፤ እንዳት እንዯ ፈጠረው እንዳትም እንዯ ፈረዯበት
ምስጢሩን የሚያውቅ እርሱ ብቻ ነው፡፡ ይህንን ሲያዯርግ ማንንም አሊማከረምና በብሌየተ ኃጢአት ያረጀ
የሰውን ማንነት አዴሶ በሏዱስ ተፈጥሮ እንዳት ሉፈጥረው እንዯሚችሌም የሚያውቅ፣ አውቆም
ማዴረግ የሚችሌ እርሱ ብቻ ነው፡፡
አምሊክ ሰው የሆነው፡-

፩ኛ. በመሇወጥ/ውሊጤ/ አይዯሇም ምክንያቱም መሇወጥ ማሇት ሥጋ ወዯ መሇኮትነት ወይም መሇኮት


ወዯ ሥጋነት ተሇውጧሌ፡፡ አንደ ጠፍቷሌ ማሇት ነው፡፡ ምሳላ፡- የልጥ ሚስት ወዯ ጨው ሏውሌት፣
የሙሴ በትር ወዯ እባብ፣ የቃና ውኃ ወዯ ወይን እንዯ ተሇወጡ /዗ፍ. ፲፱፥፳፮፤ ዗ፀ. ፯፥፲-፲፫፤ ዮሏ.
፪፥፩-፲፩/

መሇኮት ወዯ ሥጋ ተሇወጠ ካሌን ዓሇም አሌዲነም ያሰኛሌ፡፡ ፍጡር የሆነው ሥጋ ማዲን


አይቻሇውምና፡፡ ሥጋ ወዯ መሇኮት ተሇወጠ ካሌን መከራ ባሌተቀበሇ ነበረ፤ የመሇኮት ባሕርይ
የማይታመም ነውና፡፡ ስሇዙህ ጌታችን ሰው ሲሆን ሥጋ ወዯ መሇኮት፣ መሇኮትም ወዯ ሥጋ
አሌተሇወጡም፤ በተዏቅቦ /በመጠባበቅ/ አንዴ ሆኑ እንጂ፡፡ በእግዙአብሔር ባሕርይ መሇወጥ መሇዋወጥ
የሇም፡፡ ‹‹እኔ እግዙአብሔር አምሊካችሁ ነኝና አሌሇወጥም›› እንዱሌ፡፡/ሚሌ.፫፥፮/

፪ኛ. በሚጠት አይዯሇም ሚጠት የቃለ ትርጉም መመሇስ ማሇት ሲሆን ይህም በመጀመሪያ ቃሌ ነበረ፤
ሥጋ ሆነ፤ መሌሶ ቃሌ ሆነ ማሇት ነው፡፡ ምሳላውም እንዯ ሙሴ በትር ወይም እንዯ ግብጽ ውኃ
ማሇት ነው፡፡ /዗ፀ. ፯፥፲፯-፳፭/

፫ኛ. በኅዴረት አይዯሇም የዙህ ሀሳብ መነሻው በምንታዌ /ሁሇትነት/ የሚያምኑ በ፪ኛው መቶ ክፍሇ
዗መን የተነሱ መናፍቃን ሏሳብ ነው፡፡ ሁሇት አምሊክ አሇ፤ ክፉና ዯግ፡፡ ክፉው አምሊክ ሥጋን ጨምሮ
ማንኛውም ቁስ አካሌ ፈጥሯሌ፤ ዯጉ አምሊክ ዯግሞ እንዯ ነፍስ ያለ ረቂቃን ነገሮችን ፈጥሯሌ፤
ስሇሆነም ሥጋ የክፉው አምሊክ ፍጥረት ስሇሆነ አምሊክ ሥጋን አሌተዋሏዯም ይሊለ፡፡ በመጨረሻም
በአንዴ አምሊክ እናምናሇን የሚለ እነ ንስጥሮስ ‹‹አምሊክ ከዴንግሌ ማርያም በተወሇዯው በኢየሱስ
ክርሰቶስ ሊይ አዯረበትና የፀጋ አምሊክ አዯረገው እንጂ ሥጋን አሌተዋሏዯም›› አለ፡፡ ይህም አባባሌ
በምሳላ ሲገሇጽ እንዯ ዲዊትና ማኅዯር፣ እንዯ ሰይፍና ሰገባ ማሇት ነው፡፡ ይህን ይ዗ው ሁሇት ባሕርይ
ነው /የሥጋና የመሇኮት ባሕርይ አሌተዋሏዯም/፣ ሥጋን አሌተዋሏዯም የሚለ መናፍቃን ዚሬም አለ፡፡

ይህ ግን መጽሏፍ ቅደሳዊ አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም፡-

ሀ. እመቤታችን ሰውን ብቻ ወሇዯች ካሌን ከፅንሰቱ ጀምሮ በሌዯቱ ጊዛ የተነገረውን መሻር ይሆናሌ፡፡
መጽሏፍ ዴንግሌ የወሇዯችው አምሊክን እንዯሆነ ይመሰክራሌና፡፡

‹‹ሕፃን ተወሌድሌናሌና ወንዴ ሌጅም ተሰጥቶናሌና፤ አሇቅነትም በጫንቃው ሊይ ይሆናሌ ስሙም ዴንቅ
መካር፣ ኃያሌ አምሊክ፣ የ዗ሇዓሇም አባት፣ የሰሊም አሇቃ ተብል ይጠራሌ፡፡››/ኢሳ. ፱፥፮/

ሇዙህም ነው ቅዴስት ኤሌሳቤጥ በዴንግሌ ማርያም ማኅፀን ያሇው የባሕርይ ጌታ ስሇነበረ “ጌታዬ” ብሊ
የጠራችው፡፡ /ለቃ. ፮፥፵፫/

ሇ.ሁሇት ባሕርይ ነው መሇኮትና ሥጋ አሌተዋሏደም ካሌን ሥጋ ብቻውን መከራ ተቀበሇ ያሰኛሌ ይህን
ካሌን ዯግሞ ሰው የራሱን መከራ ተቀብሎሌና ገና አሌዲነም ያሰኛሌ፡፡ ‹‹በእውነት ዯዌያችንን ተቀበሇ
ሕማማችንንም ተሸክሟሌ…ስሇ መተሊሇፋችን ቆሰሇ ስሇበዯሊችንም ዯቀቀ… ተጨነቀ ተሰቃየ አፉን
አሌከፈተም፡፡›› /ኢሳ. ፶፫/ የሚሇው ግን በተዋሏዯው ሥጋ ታመመ ተቸገረ፣ ቆሰሇ ሇማሇት እንዯሆነ
መገን዗ብ ያሻሌ፡፡
በተጨማሪም እግዙአብሔር አብ ‹‹የምወዯው ሌጄ እርሱ ነው›› ብል ሲመሰክር ከእነቅደስ ጴጥሮስ ፊት
በጠባብ ዯረት በአጭር ቁመት ተወስኖ የቆመውን ጌታ ኢየሱስ ክርሰቶስ ሌጄ አሇው እንጂ የሌጄ
ማዯሪያ አሊሇውም፡፡ /ማቴ. ፲፯፥፭/

፬ኛ. በቱሳሔ አይዯሇም ቱሳሔ ቅሌቅሌ ማሇት ነው፡፡ ምሳላ፡- ማርና ውኃ፣ ወተትና ቡና፣ ወ዗ተ…፡፡
ማርና ውኃን ብንወስዴ ሲቀሊቀለት፡- ስም ማዕከሊዊ፣ መሌክ ማዕከሊዊ፣ ጣዕም ማዕከሊዊ ይነኛሌ፡፡

ስም ማዕከሊዊ፡- የዕሇቱ ብርዜ የሰነበተው ጠጅ ይባሊሌ እንጂ ውኃ ወይም ማር አይባሌም

መሌክዕ ማዕከሊዊ፡- እንዯ ማር ሳይነጣ እንዯ ውኃ ሳይጠቁር መካከሇኛ መሌክ ይይዚሌ

ጣዕም ማዕከሊዊ፡- እንዯማር ሳይከብዴ እንዯ ውኃ ሳይቀሌ መካከሇኛ ጣዕም ይይዚሌ፡፡

በምስጢረ ሥጋዌ ሥጋ ወዯ መሇኮት መሇኮትም ወዯ ሥጋ ባሕርይ መጥቶ መካከሇኛ የሆነ ነገር


አሌመጣም፡፡ ስሇሆነም አምሊክ ሰው የሆነው በቱሳሔ አይዯሇም፡፡

፭ኛ. በትዴምርት አይዯሇም ትዴምርት መዯረብ፣ መዯመር ማሇት ነው፡፡ ምሳላ፡- ሌብስ፣ እንጀራ፣
ወ዗ተ…ሌብስ ቢዯርቡት ይዯረባሌ፣ ቢነጥለትም ይነጠሊሌ፡፡ እንጀራም እንዱሁ፡፡ መሇኮትና ሥጋ ግን
በመጀመሪያም በተዋሕድ አንዴ ሆነዋሌ፣ ኋሊም ያሇመነጣጠሌ ኖረዋሌ፣ ይኖራለ፡፡ ሰሇሆነም አምሊክ
ሰው የሆነው በትዴምርት አይዯሇም፡፡

፮ኛ. በቡዏዳ አይዯሇም ቡዏዳ መሇየት መሇያየት ማሇት ነው፡፡ ምሳላ፡- በቆልና ስንዳ፤ በቆልና ስንዳ
ከተቀሊቀለ በኋሊ በቆልን ሇይቶ በቆል ስንዳውን ሇይቶ ስንዳ ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ቃሌ ሥጋን ሲሆን ግን
መሇኮትንና ሥጋን ሇያይቶ ይህ መሇኮት ነው ይህ ሥጋ ነው አይባሌምና አምሊክ ሰው የሆነው በቡዏዳ
አይዯሇም፡፡

፯ኛ. በተዋሕድ አዎን ሁሇት አካሊት አንደ አንደን ሳያጠፋ ሳይሇውጠው፣ ያሇመቀሊቀሌ ያሇመዯራረብ
/በተዏቅቦ/ በመጠባበቅ አንዴ ሲሆኑ ተዋሕድ ይባሊሌ፡፡ አምሊክ ሰው ሲሆን ሁሇት የተሇያዩ ባሕርያት
ያሎቸው አካሊት ተዋሕዯው አንዴ ባሕርይ ሆነዋሌ፡፡

- ባሕርይ፡- ማሇት የአካሌ መገኛ ሥር፣ አካሌ ሥራውን የሚሰራበት መሣሪያ ነው፡፡ አካሌ ያሇ
ባሕርይ ብቻውን አይቆምም፣ ባሕርይም ያሇ አካሌ አይፈጸምም፡፡ እንዯ ሥርና እንዯ ግንዴ
/ዏፀቅ/ የተያያዘ የማይሇያዩ ናቸው፡፡

መሇኮታዊ አካሌ፡- ረቂቅ፣ የማይጨበጥ፣ የማይዲሰስ፣ እሳታዊ፣ ምለዕ ነው፡፡

ሥጋዊ አካሌ፡- ግዘፍ፣ ውሱን የሚዲሰስ፣የሚጨበጥ ነው፡፡

መሇኮታዊ ባሕርይ፡- ፊተኛና ኋሇኛ፣ መጀመሪያና መጨረሻ፣ ፈጣሪ፣ ሁለን ማዴረግ የሚችሌ፣
዗ሊሇማዊ፣ የማይሞት የማይሇወጥ የማይታመም…ነው

ሥጋዊ ባሕርይ፡- መራብ መጠማት፣ መዴከም፣መሞት፣…የሚስማማው ነው፡፡

ቃሌ ከሥጋ ጋር ተዋሏዯ ማሇት መሇኮታዊ አካሌና ሥጋዊ አካሌ መሇኮታዊ ባሕርይና ሥጋዊ ባሕርይ
ተወሕደ፤ ከእመቤታችን የተወሇዯው ጌታችን ከሁሇት አካሌ አንዴ አካሌ ከሁሇት ባሕርይ አንዴ ባሕርይ
ሆነ ማሇት ነው፡፡ ቅዴመ ዓሇም ከአብ አካሌ ዗እምአካሌ ባሕርይ ዗እምባሕርይ የተወሇዯው ቃሌ
እግዙአብሔር ወሌዴ ዴኅረ ዓሇም /ከአምስት ሺ አምስት መቶ ዗መን በኋሊ/ በሥጋ ከቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ሰሇተወሇዯ ወሌዯ ማርያም /የማርያም ሌጅ/ መባሌን ገን዗ቡ አዯረገ፡፡ በተዋሕድ ረቂቁ፣ ምሌዐ
መሇኮት ርቀቱን ምሌዓቱን ሳይሇቅ በተዏቅቦ ግዘፍ ውሱን ሥጋን ሆነ፣ ግዘፉ ውሱኑ ሥጋ ግዜፈቱን
ውስንነቱን ሳይሇቅ በተዏቅቦ ረቂቅ ምለዕ መሇኮትን ሆነ፡፡

‹‹እንቲአሁ ሇቃሌ ኮነ ሇሥጋ ወእንቲአሁ ሇሥጋ ኮነ ሇቃሌ ዗እንበሇ ኃጢአት ባሕቲታ ከመ ተዋህድተ
ጎፂን ምስሇ እሳት›› እንዱሌ /ቅደስ ቄርልስ/

እግዙአብሔር አምሊክ ሰው በሆነ ጊዛ ሰውም በተዋሕድ አምሊክ ሆኗሌ፡፡ መሆን የሁሇቱም ነው፡፡
በዙህም ከሊይ ቅደስ ቄርልስ እንዯተናገረው የቃሌ ገን዗ብ ሇሥጋ የሥጋ ገን዗ብ ሇቃሌ ሆነ፡፡ ቃሌ
የሚባሇውም መሇኮቱ ነው ሥጋ የሚባሇው ዯግሞ ትስብአቱ ነው፡፡ ትስብእት ማሇት ሰው መሆን
ሰውነት ማሇት ነው፡፡ ምስጢሩም በግሌጽ ሲነገር ነፍስና ሥጋ ማሇት ነው፡፡ በዙህም መሠረት ቃሌ
ሥጋ ሆነ ማሇት ቃሌ ከሥጋ ጋር፣ ሥጋ ከቃሌ ጋር በተዋሕድ አንዴ አካሌ አንዴ ባሕርይ ሆነ ማሇት
ነው፡፡

ምሳላ

የብረትና እሳት ተዋሕድ ሇመሇኮትና ሥጋ ተዋሕድ ምሳላነት፡ -


- ብረት ከእሳት ሲገባ ብረት የአሳትን ገን዗ብ ያዯርጋሌ፡፡ /መፋጀት፣ ማበራት/ እሳትም የብረትን
ገን዗ብ ገን዗ቡ ያዯርጋሌ /ቅርጽ መያዜ፣ መጨበጥ፣ መዲሰስ፣ መመታት እሳት ብረቱን
ተዋሕድ እሳትነቱ እንዯሚታይ ረቂቁ መሇኮት ሥጋን ተዋሕድ በግዘፍ ሇመታየቱ ምሳላ ነው፡፡
እሳት ከብረት ጋር ሆኖ በመድሻ እንዯሚመታ ባሕርይውን እሳት ግን እንዯማያናውጽበት
መሇኮትም በተዋሏዯው ሥጋ መከራ ተቀበሇ፣ ሞተ፤ ይህ ግን መሇኮታዊ ባሕርይውን
አሊገኘውም፡፡ ብረትም የማቃጠሌ ባሕርይ ከእሳት ወርሶ እሳት ይሆናሌ፤ ዯካማ የነበረ ሥጋም
ከመሇኮት ጋር ተዋሕድ ሞትን ዴሌ የሚያዯርግ ሆኗሌ፡፡

የነፍስና ሥጋ ተዋሕድ ሇመሇኮትና ሥጋ ተዋሕድ ምሳላነት፡-

- ነፍስ በአካሎ ከሦስት የማትከፈሌ አንዱት ስትሆን ሦስት ከዊን /ሁኔታዎች/ አሊት፤ እነርሱም፡-
ሌብነት፣ ቃሌነትና እስትንፋስነት ናቸው፡፡ በሌብነቷ አብ፣ በቃሌነቷ ወሌዴ፣ በእስትንፋስነቷ
ዯግሞ መንፈስ ቅደስ ይመስሊለ፡፡ ሰው አሳቡን ሉገሌጥ ባሰበ ጊዛ የነፍስ ቃሌነቷ ከሥጋዊ
ምሊስ ጋር ተዋህድ ዴምፁን ይሰጣሌ፡፡ በአንዯበትም በተገሇጠ ጊዛ ከሌብና ከእስትንፋስ
አይሇይም፡፡ ሌብ፣ ቃሌና እስትንፋስ በተዋህድ እያለ ቃሌ ሥጋዊ ምሊስን ተዋህድ በተገሇጠና
ዴምፁን በሰጠ ጊዛ ይህ የቃሌነት ከዊን ሌብን እስትንፋስን ወዯ ቃሌነት ሉሇውጣቸው
አይችሌም፡፡ ስሇዙህ ከሦስቱ አካሊት አንደ እግዙአብሔር ወሌዴ በተሇየ አካለ በቃሌነቱ ከዊን
ሰው ሲሆን የቃሌ ሰው መሆን መሇኮትን እንዯ አካሊት አይከፍሇውም፤ አብ መንፈስ ቅደስም
ሰው ሆኑ አያሰኝም፡፡
- ታሊቁ ሉቅ ቅደስ ቄርልስ ስሇነፍስና ሥጋ ተዋሕድ ምሳላነት የሚከተሇውን አስተምሯሌ፡፡

‹‹የሚረዲህስ ከሆነ የትስብእትና /የሥጋና/ የመሇኮትን ተዋሕድ በእኛ ነፍስና ሥጋ ተዋሕድ መስሇን
እንነግርሃሇን፡፡ እኛ በነፍስ በሥጋ የተፈጠርን ነንና፡፡ አንደን የነፍስ ብሇን ሁሇት አካሌ ሁሇት
ባሕርይ አናዯርገውም፡፡ ሰው ከሁሇት አንዴ በመሆኑ አንዴ ነው እንጂ፡፡ ከሁሇቱ ባሕርያት አንዴ
በመሆኑ ሁሇት አካሌ ሁሇት ሰው አይባሌም፡፡ በነፍስ በሥጋ የተፈጠረ ሰው አንዴ ነው እንጂ፡፡
ይህንንስ ካወቅን ጌታችን

ኢየሱስ ክርስቶስ ከተዋህድ በፊት እርስ በእርሳቸው አንዴ ካሌነበሩ ከተዋህድ በኋሊም ከማይሇያዩ
ከሁሇት ባሕርያት አንዴ እንዯሆነ እናውቃሇን፡፡›› /ሃይ አበ ዗ቄርልስ ፸፥፲፱/

የተዋሕድ ምሳላዎች ከመጽሏፍ ቅደስ

ሀ. ዕፀ ጳጦስ ዗ሲና

‹‹የእግዙአብሔርም መሌአክ ሇሙሴ በእሳት ነበሌባሌ በቁጥ቉ጦ መካከሌ ታየው፤ እነሆም ቁጥ቉ጦው
በእሳት ሲነዴዴ ቁጥ቉ጦውም ሳይቃጠሌ አየ፡፡›› /዗ፀ. ፫፥፪/

ቅጠሌና እሳት አንዴ ሆነው ተዋሕዯው እሳቱ ቅጠለን ሳያቃጥሌ ቅጠለ እሳቱን ሳያጠፋ እሳት እሳቱን
ቅጠሌም ቅጠሌነቱን እንዯያ዗፣ ዲሩ ግን በተዋህድ አንዴ ሆኖ ታይተዋሌ፡፡ ይህም አካሊዊ ቃሌ ሥጋን
በተዋሏዯ ጊዛ መሇኮት ሥጋን አሌመጠጠውም፣ አሊጠፋውምና፣ ሥጋም ተሇውጦ መሇኮት
አሌሆነምና፣ መሇኮት መሇኮትነቱን ሥጋም ሥጋነቱን ሳይሇቅ በተዋህድ አንዴ አካሌ አንዴ ባሕርይ
የመሆኑ ምሳላ ነው፡፡

ሇ. ሱራፊ በጉጠት የያ዗ው ፍሕም

‹‹ከሲራፌሌም አንደ ወዯ እኔ ተሊከ፤ በእጁም ከመሰዊያው በጉጠት የወሰዯው ፍሕም ነበረ፡፡ አፌንም
ዲሰሰበትና እነሆ ይህ ከንፈሮችህን ነክቷሌ በዯሌህም ከአንተ ተወገዯ ኃጢአትህም ተሰረየሌህ አሇኝ፡፡››
/ኢሳ.፮፥፪/

ፍሕም የሥግው ቃሌ የጌታችን ምሳላ ነው፡፡ ፍሕም የከሰሌና የእሳት ውሕዯት ነው፡፡ እሳት የመሇኮት
ከሰሌ የሥጋ ምሳላ ነው፡፡ ፍሕሙ ባሇመታ዗ዜ ምክንያት ሇምጻም የሆነውን ኢሳይያስን ከኃጢአቱ
እንዲነጻው በተዋሕድ የተገሇጸው ጌታችንም የእግዙአብሔርን ትእዚዜ ጥሶ የወዯቀውን አዲምን ከውዴቀቱ
አንስቶ ከርኩሰቱ ቀዴሶ ወዯ ቀዯመ ግብሩ የመመሇሱ የዙያ ምሳላ ነው፡፡

2.3. ምሥጢረ ጥምቀት

ጥምቀት ማሇት አጥመቀ አጠመቀ ከሚሇው የግዕዜ ግሥ የሚወጣ ማጥመቅ መጠመቅ የሚሌ ትርጉም
የሚሰጥ ሳቢ ዗ር ነው፡፡ መጠመቅ ማሇት መነከር፣ መ዗ፈቅ፣ ውኃ ውስጥ ገብቶ መውጣት ማሇት
ነው፡፡

 ጥምቀት ማሇት ከአዲም የወረስነውን ኃጢአትና እኛም የበዯሌነውን በዯሌ ዯምስሶ በመንፈስ
ቅደስ እንዯገና እንዴንወሇዴ የሚያዯርገን የመጀመሪያው የጸጋና የእምነት ምሥጢር ነው፡፡
በአጠቃሊይ ምስጢረ ጥምቀት የሥሊሴ ሌጅነት የሚሰጥበትና የኃጢአት ሥርየት የሚገኝበት
ምሥጢር ነው፡፡

አጀማመሩ

ጥምቀትን ጌታ መሥርቷሌ፡፡ በዮርዲኖስ በዮሏንስ እጅ ተጠምቆ ጥምቀትን ከመሠረተም በኋሊ


እኛም እንዴንጠመቅ በተግባር አስተምሮ አርአያ ሆኖናሌ፡፡ ስሇዙህም ሰው ከውኃና ከመንፈስ
ቅደስ ካሌተወሇዯ በቀር መንግስተ ሰማያት እንዯማይገባ ተዯንግጓሌ /ዮሏ. ፫፥፭/፡፡ ሏዋርያትንም
በዓሇም ዝረው ወንጌሇ መንግሥቱን ሲሰብኩ ያመኑትን ሁለ በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም
እንዱያጠምቁ አዞቸዋሌ፡፡ /ማቴ. ፳፰፥፲፰-፲፱/ ይህም የሆነው ጥምቀት የሌጅነት ጸጋን
ስሇሚያሰጥ ላልችን ምስጢራተ ቤተ ከርስቲያን ሇመሳተፍና የቤተ-ክርስቲያን አባሌ ሇመሆን
የመጀመሪያው መግቢያ በር በመሆኑ ነው፡፡

አስፈሊጊነቱ
(፩ኛ). ዴኅነትን ሇማግኘት ጥምቀት ሇዴኅነት ከሚያስፈሌጉ ምስጢራት አንደ ነው፡፡ ሰው
ያሇጥምቀት ከፍርዴ ነጻ መሆንና የእግዙአብሔር መንግሥት መውረስ አይቻሇውም፡፡ ‹‹ያመነ
የተጠመቀም ይዴናሌ፤ ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ›› /ማር. ፲፮-፲፮/

(፪ኛ). ከውኃና ከመንፈስ ቅደስ ዯግሞ ሇመወሇዴ ሰው ከወሊጅ አባቱና እናቱ በሥጋዊ ሌዯት
እንዯሚወሇዯው ሁለ ከአብራክ መንፈስ ቅደስ ከማኅጸነ ዮርዲኖስም በመንፈሳዊ ሌዯት
በጥምቀት አማካኝነት ዲግም ሉወሇዴ ያስፈሌገዋሌ፡፡ በዙህም ከእግዙአብሔር ሌጅነትን በጸጋ
አግኝቶ መንግስቱን ሇመውረስ የተ዗ጋጀ ይሆናሌ፡፡

‹‹…እውነት እውነት እሌሃሇሁ ዲግመኛም ያሌተወሇዯ ሰው የእግዙአብሔር መንግሥት ሇማየት


አይችሌም አሇው፡፡ ኒቆዱሞስም ሰው ከሸመገሇ በኋሊ ዲግመኛ መወሇዴ እንዯምን ይችሊሌ? ዲግመኛ
ይወሇዴ ዗ንዴ ወዯ እናቱ ማኅጸን ተመሌሶ መግባት ይችሊሌን? አሇው፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መሌሶ
እንዱህ አሇው፡- እውነት እውነት እሌሃሇሁ ዲግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅደስ ያሌተወሇዯ ሰው ወዯ
እግዙአብሔር መንግሥት ሉገባ አይችሌም፡፡›› እንዱህ፡፡/ዮሏ. ፫፥፫-፮/

ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስም በጥምቀት ስሇሚሆነው አዱስ ሌዯት እንዱህ ብሎሌ፡፡

‹‹ነገር ግን የመዴኃኒታችን የእግዙአብሔር ቸርነትና ሰውን መውዯደ በተገሇጠ ጊዛ ዲግም ሌዯትንና


በመንፈስ ቅደስ መታዯስን በሚያሰጥ ጥምቀት በምሕረቱ አዲነን እንጂ በጽዴቅ ሥራችን
አይዯሇም፡፡››/ቲቶ ፫፥፭፤ ኤፌ. ፭፥፳፮/

በአጭሩ በጥምቀት ከእግዙአብሔር መንፈሳዊ ሌዯት መወሇዴን /ሌጅነትን/ እናገኛሇን፡፡

(፫ኛ). የኃጢአት ሥርየት ሇማግኘት ጥምቀት ኃጢአትን ትዯመሰሳሇች፡፡

‹‹…ንሰሏ ግቡ ሁሊችሁም በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ ኃጢአታችሁም ይሠረይሊችኋሌ፡፡››


እንዱሌ፡፡ /ሏዋ. ፪፥፴፯-፴፰/

‹‹(ሳውሌ እንዱህ እየተባሇ) ተነሡና ስሙን እየጠራህ ተጠመቅ፣ ከኃጢአትህም ታጠብ፡፡›› /ሏዋ. ፳፪፥፲፮/

‹‹ነገር ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምሊካችንም መንፈስ ታጥባችኋሌ ተቀዴሳችኋሌ፣


ጸዴቃችኋሌም›› /፩ቆሮ ፮፥፲፩/

ሉቃውንተ ቤተ-ክርስቲያንም በሃይማኖታዊ ዴንጋጌያቸው ሊይ ‹‹ ወነአምን በአሏቲ ጥምቀት ሇሥርየተ


ኃጢአት - ኃጢአትን በምታሠተሠርይ በአንዱት ጥምቀት እናምናሇን›› ብሇዋሌ፡፡ /ጸልተ ሃይማኖት/

(፬ኛ). ከጌታ ሞትና ትንሣኤ ጋር ሇመተባበር ‹‹በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችኋሌ፤


በእርሷም ከሙታን ሇይቶ ባስነሣው በእግዙአብሔር ረዲትነትና በሃይማኖት ከእርሱ ጋር
ተነስታችኋሌ፡፡›› እንዱሌ፡፡ /ቆሊ. ፪፥፲፪/
በጥምቀትም ከጌታ ጋር መቀበር ማሇት በጥምቀት ሇኃጢአት ሥራ ምውት መሆን ማሇት ነው፡፡
በጥምቀት ከጌታ ጋር መነሳት ማሇት ዯግሞ በጥምቀት ሇጽዴቅ ሥራ ሕያው መሆን ማሇት ነው፡፡

‹‹እንዱሁ እናንተም ራሳችሁን ሇኃጢአት ምውታን አዴርጉ፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስም


ሇእግዙአብሔር ሕያዋን ሁኑ፡፡›› እንዱሌ፡፡ /ሮሜ ፮፥፲፩/

ይህንንም አንዴ ክርስቲያን ከክርስቶስ ጋር የሞቱም የትንሣኤውም ተካፋይ መሆኑን በሥርዓተ ጥምቀቱ
ያሳያሌ፡፡
- ከውኃው ውስጥ መግባቱ ከጌታ ጋር መሞቱ መቀበሩ ‹‹በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የተጠመቅን
እኛ ሁሊችን በሞቱ እንዯተጠመቅን ሁሊችሁ ይህን ዕወቁ…በሞቱም እንመስሇው ዗ንዴ ከእርሱ
ጋር በጥምቀት ተቀበርን›› እንዱሌ፡፡ /ሮሜ. ፮፥፫-፬/
- ሦስት ጊዛ ብቅ ጥሌቅ ማሇቱ ጌታ በመቃብር ሦስት ቀንና ላሉት መቆየቱን ያመሇክታሌ፡፡
- በሦስተኛው ከውኃው መውጣቱ በሦስተኛው ቀን ከመቃብር ሞትን ዴሌ አዴርጎ ሇመነሳቱ
ምሳላ ነው፡፡ ‹‹በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በአባቱ ጌትነት ከሙታን እንዯተነሣ እኛም እንዯ
እርሱ በአዱስ ሕይወት እንኖራሇን፡፡ በሞቱም ከመሰሌነው በትንሣኤውም እንመስሇዋሇን፡፡
ተብሎሌና›› /ሮሜ. ፮፥፭/

(፭ኛ). አዱስ ሕይወት ሇማግኘት በኃጢአት ምክንያት ያዯፈው ሰውነታችን የሚታዯሰውና አዱስ
ሕይወትን የምናገኘው በጥምቀት ነው፡፡ /ሮሜ. ፮፥፬/

(፮ኛ). ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር አንዴ ሇመሆን ከብሌየተ ኃጢአት የታዯሰውን፣ ከመርገም
የጸዲውን አዱሱን ሰውነት የምንሇብሰውና የክርሰቶስ ተከታዮች የምንሆነው በጥምቀት ነው፡፡
‹‹በክርስቶስ የተጠመቃችሁ እናንተማ ክርስቶስን ሇብሳችኋሌ፡፡›› እንዱሌ /ገሊ. ፫፥፳፯/

(፯ኛ). የቤተክርስቲያን አባሌ ሇመሆን ግዜረት ሇሕዜበ እስራኤሌ የአብርሃም ቃሌ ኪዲን ተሳታፊዎች
እንዲዯርጋቸው ጥምቀትም ከቅዴስት ቤተ ክርስቲያን የሚገኘው ጸጋ ተካፋይ ያዯርጋሌ፡፡ /ቆሊ. ፪፥፲፩-
፲፫/

የጥምቀት ምሳላዎች

፩ኛ. የኖኅ መርከብ ታሪክ /዗ፍ. ፯፥፲፯/

- በኖኅ ዗መን ሰው ሁለ ምግባር ሃይማኖት አጥቶ እግዙአብሔርን በኃጢአቱ ምክንያት ያሳ዗ነበት


ወቅት ነበረ፡፡ በዙህም ምክንያት ፍጥረት ሁለ በጥፋት ውኃ ሲቀጣ በመርከቢቱ ውስጥ የነበሩት
ኖኅና ቤተሰቡ ሇ዗ር ከቀሩት እንስሳት ጋር ብቻ ተርፈዋሌ፡፡ ይህም ምሳላ ነው፡- ኖኅና ቤተሰቡ
የምዕመናን፣ መርከብ የቤተ-ክርስቲያን፣ ውኃው የጥምቀት፡፡ ክርሰቶስ በሠራት መርከብ ቤተ-
ክርስቲያን ውስጥ በጥምቀት የጸጋ በር የገባ ምዕመን ይዴናሌ፤ ያሌገባ ሁለ ግን መዲንን
አያገኛምና፡፡

‹‹ ጥቂቶች ማሇት ስምንት ነፋሳት በውኃ የዲኑበት መርከብ ሲሰራ በኖህ ዗መን የእግዙአብሔር ትዕግስት
በ዗ገየ ጊዛ ቀዴሞ ክዯውት ሇነበሩት ሰበከሊቸው፡፡ አሁንም እኛ በዙያው አምሳሌ በጥምቀት
ያዴነናሌ፡፡››/፩ኛ. ጴጥ. ፫፥፳-፳፩/

፪ኛ. ግዜረት
- ግዜረት የእግዙአብሔር ሕዜብ መሇያ ምሌክት ነበረ፤ የአብርሃም ሌጅነትን የእስራኤሌ
ወገንነትንም ያሰጥ ነበረ፡፡ እንዯዙሁም ጥምቀት የሥሊሴ ሌጅነትን የክርስቲያን ወገንነትን
ያሰጣሌ፡፡ ያሌተገረ዗ም ከሕዜቡ ተሇይቶ እንዱጠፋ ታዝ ነበረ፡፡ /዗ፍ. ፲፯፥፲፬/ እንዯዙሁም
ያሌተጠመቀ ወዯ እግዙአብሔር መንግሥት እንዯማይገባ ታውጇሌ፡፡ /ዮሏ. ፫፥፫ ግዜረት
ከአካሌ ሊይ ሥጋን ቆርጦ መጣሌ ነው፡፡ ጥምቀትም የኃጢአትን ሰንኮፍ ከሕይወት ቆርጦ
መጣሌ ነው፡፡ ግዜረት ከአንዴ ጊዛ በሊይ አይሆንም፣ አይዯገምም፡፡ ጥምቀትም የማትዯገም
የማትከሇስ አንዱት ናት፡፡ /ኤፌ. ፬፥፭/ ይህም የሆነው ጌታ የሞተው አንዴ ጊዛ ነውና
ጥምቀቱም ከሞቱ ጋር መተባበር ነውና አንዴ ጊዛ ብቻ ይፈጸማሌ፡፡ በመገረዜ ጊዛ ዯም
ይፈሳሌ፡፡ በጥምቀትም በክርስቶስ ዯም የተዋጁ ክርስቲያኖች ከኃጢአት የታጠቡበትን የጌታን
ዯም ያገኙበታሌ፡፡

ስሇዙህ ግዜረት የጥምቀት ምሳላ እንዯሆነ ሏዋርያው እንዯሚከተሇው ገሌጾታሌ፡፡

‹‹የኃጢአትን ሰውነት ሸሇፈት በመግፈፍ በክርስቶስ መገረዜ በሰው እጅ ባሌተዯረገ መገረዜን በእርሱ
ሆናችሁ ተገረዚችሁ፡፡ በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችኋሌ፤ በእርሷም ከሙታን ሇይቶ ባስነሣው
በእግዙአብሔር ረዲትነትና በሃይማኖት ከእርሱ ጋር ተነስታችኋሌ፡፡›› /ቆሊ. ፪፥፲-፲፪/

፫ኛ. የእስራኤሌ ባህረ ኤርትራን ማ቉ረጥ /ኢያ. ፫፥፲፭/

- ሕዜበ እስራኤሌ ከግብጽ ባርነት ተሇቀው ወዯ ተስፋይቱ ምዴር ጉዝአቸውን የጀመሩት የኤርትራ
ባሕር ሇሁሇት ተከፍልሊቸው ነው፡፡ ያሳዴዶቸው የነበሩት ፈርዖንና ሠራዊቱ ግን በዙያው
በኤርትራ ባሕር ሰጥመው ቀርተዋሌ፡፡ የኤርትራን ባሕር መሻገር ሇእስራኤሌ ሕይወትን፣
ዯስታን፣ ነጻነትን ሲያጏናጽፍ ሇፈርኦንና ሠራዊቱ ግን ሞትን አስከትልባቸዋሌ፡፡ ጥምቀትም
ሇክርስቲያኖች ከፍዲ፣ ከሞት ነጻ መሆንን፣ የሥሊሴ ሌጅነትን ሲያሰጥ አጋንንትን ግን ዴሌ
ይመቱበታሌና የዙያ ምሳላ ነው፡፡

‹‹ወንዴሞቻችን ሆይ፡- አባቶቻችን ሁለ ዯመና እንዯጋረዲቸው ሁለም በባሕር መከከሌ አሌፈው


እንዱሄደ ሌታውቁ እወዲሇሁ፡፡ ሁለንም ሙሴ በዯመናና በባሕር አጠመቃቸው፡፡›› እንዱሌ፡፡ /፩ኛ ቆሮ.
፲፥፩-፪/

፬ኛ. የኢዮብና የንዕማን በዮርዲኖስ ውኃ ተጠምቀው መዲናቸው /፪ኛ ነገ. ፭፥፲፬/

- ኢዮብ ከዯዌው በዮርዲኖስ ውኃ ተጠምቆ ዴኗሌ፡፡ ንዕማንም ከሇምጹ በዮርዲኖስ ውኃ ተጠምቆ


ነጽቷሌ፡፡ እኛም ከኃጢአት ዯዌ የምንነጻውና ያረጀው ሕይወታችን የሚታዯሰው በጥምቀት
ነውና የዙያ ምሳላ ነው፡፡

ጌታችን ኢየሱስ ከረስቶስ የተጠመቀው፡-

1. ትሕትናን ሇማስተማር፡- ወዯ አገሌጋዩ /ፍጡሩ/ ሄድ በእርሱ እጅ መጠመቁ መምህረ ትሕትና


መሆኑን ይገሇጣሌ፡፡
2. አርአያ ሇመሆን፡- በጥምቀት ከእግዙአብሔር ሇምንወሇዴ ሇእኛ አብነት ሉሆነን፤ እርሱ ተጠምቆ
ተጠመቁ ሉሇን ነው፡፡
3. ዱያብልስ በዮርዲኖስ የዯበቀውን የዕዲ ዯብዲቤ ሉቀዴሌን፡- ዱያብልስ ‹‹አዲም ገብሩ ሇዱያብልስ፣
ሔዋን አመቱ ሇዱያብልስ - አዲም የዱያብልስ ባሪያ፣ ሔዋን የዱያብልስ ገረዴ›› የሚሌ ዯብዲቤ
ጽፎ አንደን በሲኦሌ አንደን በዮርዲኖስ ወንዜ ዯብቆት ነበረ፡፡ የአዲምና የሌጆቹ ቤዚ ክርስቶስ
በሲኦሌ ያሇውን በዕሇተ ዓርብ በአካሇ ነፍስ ወዯ ሲኦሌ ወርድ አጥፍቶታሌ፡፡ በዮርዲኖስ
የተጣሇውን ዯግሞ በጥምቀቱ ጊዛ እንዯ ሰውነቱ ረግጦ እንዯ አምሊክነቱ እንዯ ሰም አቅሌጦ
ዯምስሶታሌ፡፡ ሉቁ ሶርያዊው ቅደስ ኤፍሬም ይህን አስመሌክቶ እንዱህ ብሎሌ፡፡ ‹‹ ወነስተ
ምክሮ ሇጸሊኢ ወሠጠጠ መጽሏፈ ዕዲሆሙ ሇአዲም ወሇሔዋን - የጠሊትን ምክሩን አፈረሰበት፣
የአዲምንና የሔዋንን የዕዲ ዯብዲቤአቸውን ቀዯዯሊቸው›› /የሰኞ ውዲሴ ማርያም/
4. አንዴነቱን ሦስትነቱን ሇመግሇጥ፡- በጌታ ጥምቀት “ሥውር የነበረው የሥሊሴ ምስጢር ገሃዴ
ሆኗሌ፡፡” /በገጽ 49 የተሰጠው ማብራሪያ ተመሌከት/

ጌታ ጥምቀቱን ሇምን በዮርዲኖስ አዯረገው?

1. ትንቢቱ ይፈጸም ዗ንዴ፡- ሌበ አምሊክ ዲዊት ጌታችን በዮርዲኖስ ወንዜ ጥምቀቱን ሲፈጽም
የሚሆነውን አስቀዴሞ በትንቢት ቃሌ ተናግሮ ነበረ፡፡ ይህንን ትንቢት ሇመፈጸምም ጌታችን
በዮርዲኖስ ተጠም቉ሌ፡፡ “ባሕር አየች ሸሸችም ዮርዲኖስም ወዯ ኋሊው ተመሇሰ፡፡ ተራሮች እንዯ
ኮርማዎች ኮረብቶችም እንዯ ጠቦቶች ዗ሇለ አንቺ ባሕር የሸሸሽ አንተም ዮርዲኖስ ወዯ ኋሊህ
የተመሇስህ ምን ሁናችሁ ነው እናንተም ተራሮች እንዯ ኮርማዎች ኮረብቶችስ እንዯ በጎች
ጠቦቶች ሇምን ዗ሇሊችሁ ከያዕቆብ አምሊክ ፊት” /መዜ. ፻፲፫፥፫-፯/
2. ምሳላውን አማናዊ ሇማዴረግ፡- ዮርዲኖስ ከሊይ ነቁ አንዴ ነው፣ ዜቅ ብል በዮርና በዲኖስ
ተሇይቷሌ፡፡ ዮር በእስራኤሌ በኩሌ፣ ዲኖስ ዯግሞ በአሕዚብ በኩሌ ነው፡፡ ዜቅ ብል ተገናኝቷሌ፣
በግንናኛው ጌታ ተጠም቉ሌ፡፡
o ነቁ አንዴ መሆኑ ሰው ሁለ የአንደ አዲም ሌጅ የመሆኑ ምሳላ
o ዜቅ ብል መሇያየቱ በእስራኤሌ በኦሪት /በግዜረት/፣ አሕዚብ በጣኦት /በቁሌፈት/
የመሇያየታቸው ምሳላ
o ወረዴ ብል መገናኘቱ ጌታም በዙያ መጠመቁ ሕዜብና አሕዚብን በጥምቀቱ አንዴ የማዴረጉ
ምሳላ ነው

ኢዮብ ከዯዌው የዲነው ንዕማንም ከሇምጹ የነጻው በዮርዲኖስ ውኃ ተጠምቀው ነበረ፡፡ ይህም
ኢዮብ/ንዕማን የአዲም፣ ዯዌ/ሇምጽ የመርገመ ሥጋ የመርገመ ነፍስ፣ ዮርዲኖስ የጥምቀት ምሳላ
ነው፡፡ /፪ነገ. ፭፥፲፬ እስራኤሌ ዮርዲኖስን ተሻግረው ምዴረ ርስት ገብተዋሌ፡፡ ምዕመናንም
ተጠምቀው ገነት መንግስተ ሰማያት የመግባታቸው ምሳላ ነው፡፡ ኤሌያስ ዮርዲኖስን ተሻግሮ
ወዯ ብሔረ ሕያዋን አርጓሌ፡፡ ምዕመናንም አምነው ተጠምቀው ገነት መንግስተ ሰማያት
የመግባታቸው ምሳላ ነው፡፡

3. የዕዲ ዯብዲቤዎችን ይዯመሰስ ዗ንዴ

ጌታ ሇምን በ፴ ዗መኑ ተጠመቀ?

1. አዲም የ፴ ዓመት ጎሌማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ፵ ቀን ያገኛትን ሌጅነት አስወስድ ነበረና የአዲምን


ሌጅነት ሇማስመሇስና ሌጅነትም የምትሰጠው በጥምቀት መሆኑን ሇማረጋገጥ በ፴ ዗መኑ
ተጠም቉ሌ፡፡
2. ዯግን ነገር መንፈሳዊን ነገር ባሰባችሁ ጊዛ ከ፴ ዓመት በሊይ እንጂ ከ፴ ዓመት በታች አይሁን
ሲሌ ሥርዓት ሲሠራሌን ነው፡፡
ጥምቀቱን ሇምን በውኃ አዯረገው?

1. ጌታችን ጥምቀቱን በውኃ ያዯረገው ትንቢቱ ምሳላው ይፈጸም ዗ንዴ ነው

ትንቢት፡- “ጥሩ ውኃንም እረጭባችኋሇሁ….”/ሕዜ. ፵፯፥፩-፪/

ምሳላ፡-በዕሇተ ሏሙስ ባሕር ሕያው ነፍስ ያሊቸውን እንስሳት ታስገኝ ባሇ ጊዛ ከአንዴ ባሕር ተፈጥረው
እኩላቶቹ ዕሇቱን በረው ሄዯዋሌ፣ እኩላቶቹ ከዙያው ቀርተዋሌ /዗ፍ. ፩፥፳/፡፡ ይህም ምሳላ ነው፤ ባሕር
የጥምቀት፣ በረው የሄደት የባህታውያን፣ እዙያው የቀሩት የቀና ሃይማኖት ተምረው በጎ ምግባር
ሰረተው ሥጋውን ዯሙን በንጽሕና ተቀብሇው የሚኖሩ የሰብአ ዓሇም ምሳላ ነው

2. ውኃ ሇሁለ ይገኛሌ፣ ጥምቀትም መሠራቱ ሇሁለ ነውና


3. ውኃን ከአትክሌት ቢያፈሱት ያሇመሌማሌ ጥምቀትም ሌምሊሜ ሥጋ ሌምሊሜ ነፍስን
ያስገኛሌ፡፡
4. ውኃ ከእዴፍ ያነጻሌ፣ ጥምቀትም ከርስሏተ ሥጋ ከርስሏተ ነፍስ ያነጻሌና/ያዴናሌና
5. ውኃ መሌክአ ገጽ /የፊት መሌክ/ ያሳያሌ፣ በማየ ገቦ /ከክርስቶስ ጎን በፈሰሰው ውኃ/
የተጠመቀም መሌክአ ሥሊሴን ያያሌና
6. ውኃ እሳትን ያጠፋዋሌ፣ ጥምቀትም ከገሃነመ እሳት ያዴናሌና በእነዙህ እና በላልች ምክንያቶች
ጥምቀቱን በውኃ አዴርጎታሌ፡፡

ጥምቀት በ፵ና በ፹ እንዱሆን የተወሰነው፡-

1. የአዲምና የሔዋንን የጸጋ ሌዯት ምሳላ በማዴረግ ነው፡፡ አዲም በተፈጠረ በ፵ ቀኑ የተፈጥሮ
የባሕርይ ንጽሕናው ሳያዴፍበት በጸጋ መንፈስ ቅደስ ተወሌድ ገነት ገብቷሌ፡፡ ሕፃናትም
ወንድች በ፵ ሴቶች በ፹ ቀን የባሕርይ ንጽሕናቸው ሳያዴፍባቸው ተጠምቀው አዲምና ሔዋን
ያገኙትን ሀብተ መንፈስ ቅደስ /ሌጅነትን/ ያገኛለ፡፡
2. በሕገ ኦሪት መሠረት እስራኤሊውያን ወንድች ሌጆቻቸውን በ፵ ሰቶች ሌጆቻቸው ዯግሞ በ፹ ቀን
ወዯ ቤተ መቅዯስ ወስዯው መስዋዕት ይሰውሊቸው ነበር፤ ሇእግዙአብሔርም ያሰግዶቸው ነበር፡፡
በዙህም ጊዛ ሕፃናቱ ጸጋ እግዙአብሔርን ተቀብሇው ሕዜበ እስራኤሌ ተብሇው ይጠሩ ነበር፡፡
/዗ላ. ፲፪-፩-፰/፡፡ በዙህም መሠረት ቤተ-ክርስቲያናችን ሕጻናትን በ፵ና በ፹ ቀን በማጥመቅ
ውለዯ እግዙአብሔር ሕዜበ ክርስቲያን ታሰኛቸዋሇች፡፡
ከአረማዊነት፣ ከክህዯት የሚመሇሱ ሰዎች ካለ በሌጅነታቸው ከመጡ ከሊይ ባየነው በሕጻናት
የጥምቀት ሥርዓት ይጠመቃለ፡፡ አዋቂዎች ከሆኑ ግን ከጥምቀት በፊት እስከ ሦስት ዓመት ዴረስ
ሃይማኖትን እየተማሩ ይቆያለ፡፡ ከዙያ በኋሊ ይጠመቃለ፡፡

2.4. ምሥጢረ ቁርባን

ቁርባን ቃለ የሱርስት ሲሆን ትርጉሙም “ስጦታ” ማሇት ነው፡፡ በኦሪቱ ሰው ሇእግዙአብሔር ያቀርብ
ነበረውን ብቻ በሚመሇከት ነበረ፡፡ በሏዱስ ኪዲን ግን ሇሰዎች ዯኅነት ሇዓሇሙ ሁለ የሰጠውን በሥጋና
በዯም የመጣውን የሌጁን ሥጦታ ያስገነዜባሌ፡፡

ስሇዙህ በጸልተ ቅዲሴ የጌታ ሥጋና ዯም ሆኖ የሚቀርበው ቅደስ ቁርባን ይባሊሌ፡፡ ምሥጢረ ቁርባን
ማሇትም ክርስቶስ በመሌዕሌተ መስቀሌ ተሰቅል የዓሇምን ኃጢአት ያስወገዯበት፣ የ዗ሇዓሇም ሕይወትን
ያስገኘበት፣ የመዲናችን መሠረት የጸጋችን ሁለ ምንጭ የሆነውን የቅደስ ሥጋውንና የክቡር ዯሙን
የማዲን ጸጋ የሚያመሇክት ማሇት ነው፡፡

የምሥጢረ ቁርባን አመሠራረት

ምሥጢረ ቁርባንን ጌታችን ከሕማሙና ከሞቱ በፊት በዋዛማው ሏሙስ ማታ መሥርቶታሌ፡፡ ጊዛውም
የኦሪት የፋሲካ በግ የሚሠዋበት በመሆኑ ጌታችን መሥዋዕተ ወንጌሌን መሥርቷሌ፡፡

‹‹ዯቀ መዚሙርቱም ጌታችን ኢየሱስ እንዲ዗ዚቸው አዯረጉ፣ ፋሲካንም አ዗ጋጁ፡፡…. ሲበለም ጌታችን
ኢየሱስ ኅብስቱን አንስቶ ባረከ ቆረሰ፤ ሇዯቀ መዚሙርቱም ይህ ሥጋዬ ነው እንኩ ብል ሰጠ፡፡
ጽዋውንም አንስቶ አመሰግኖ ሰጣቸው፤ እንዱህም አሇ፡- ሁሊችሁም ከእርሱ ጠጡ ስሇብዘዎች የሚፈስ
የሏዱስ ኪዲን ዯሜ ይህ ነው፡፡›› /ማቴ. ፳፮፥፲፱ እና ፳፮-፳፲/

በብለይ ኪዲን እግዙአብሔር ከቤተ እስራኤሌ ጋር ቃሌ ኪዲን የገባው በእንስሳት ዯም ነበረ፡፡ /዗ፀ. ፳፬፥፮-
፲፮/፡፡ ቤተ እስራኤሌ ሕገ ኦሪትን ሲፈጽሙ፣ ዏሥርቱ ትእዚዚትን ሉጠብቁ፤ እግዙአብሔር ዯግሞ
አምሊካቸውና ጠባቂያቸው ሉሆን፣ ምዴረ ርስትንም ሉያወርሳቸው ቃሌ ተጋብተዋሌ፡፡ በወንጌሌ ግን
እግዙአብሔር ቃሌ ኪዲን የገባው በሌጁ ዯም ነው፡፡ቅደስ ቁርባን መታሰቢያ ወይም ምሳላ ሳይሆን
እውነተኛ የጌታ ሥጋና ዯም ነው፡፡ በለቃስ ወንጌሌ ፳፪፥፲፱ ሊይ ‹‹ ስሇእናንተ የሚሰጠው ሥጋዬ ይህ
ነው፤ ይህን ሇመታሰቢያዬ አዴርጉት፡፡›› ባሇው ሊይ መታሰቢያዬ ያሇው ስሇሕማምና ሞቱ ነው፡፡ የሞቱን
ዛና የመስቀለን ነገር ጌታ እስኪመጣ ዴረስ በምሥጢረ ቁርባን እንዯሚነገር ሲያሳይ ነው፡፡

‹‹ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱን እራሱን በያዘበት በዙያች ላሉት ኅብስቱን አነሣ፡፡ አመሰገነ፣ ባረከ፣
ፈተተ፤ እንዱህም አሊቸው እንኩ ብለ ስሇእናንተ የሚሰጠው ሥጋዬ ይህ ነው፤ መታሰቢያዬንም
እንዱሁ አዴርጉ፡፡ እንዱሁም ኅብስቱን ከተቀበለ በኋሊ ጽዋውን አንስቶ ሏዱስ

ሥርዓት የሚጸናበት ይህ ጽዋ ዯሜ ነው፡፡ እንዱህ አዴርጉ በምትጠጡበትም ጊዛ አስቡኝ አሊቸው፡፡


ይህን ኅብስት በምትበለበት ይህንም ጽዋ በምትጠጡበት ጊዛ ሁለ ጌታችን እስከሚመጣበት ቀን ዴረስ
ሞቱን ትናገራሊችሁ፡፡›› እንዱሌ፡፡ /፩ቆሮ. ፲፩፥፳፫-፳፮/

በቅዲሴአችንም ‹‹ንዛኑ ሞተከ እግዙኦ ወትንሣኤከ ቅዴስተ - አቤቱ ሞትህንና ቅዴስት ትንሣኤህን
እንናገራሇን›› የምንሇውም ይህንን መሠረት አዴርገን ነው፡፡ ቅደስ ቁርባን ግን አማናዊ እንጂ መታሰቢያ
እንዲሌሆነ ጌታችን አረጋግጦ ተናግሯሌ፡፡

‹‹እውነት እውት እሊችኋሇሁ የሰውን ሌጅ ሥጋ ካሌበሊችሁ ዯሙንም ካሌጠጣችሁ የ዗ሇዓሇም ሕይወት


የሊችሁም፡፡ ሥጋዬን የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ የ዗ሇዓሇም ሕይወት አሇው፡፡ እኔም በኋሇኛይቱ ቀን
አነሣዋሇሁ፡፡ ሥጋዬ እውነተኛ መብሌ ነውና ዯሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና፡፡›› /ዮሏ. ፮፥፶፫/

‹‹….ይህ ሥጋዬ ነው እንኩ ብለ ብል ሰጠ፡፡ ጽዋውንም አንስቶ አመስግኖ ሰጣቸው፤ እንዱህም አሇ፡-
ሁሊችሁም ከእርሱ ጠጡ ስሇብዘዎች የሚፈስ የሏዱስ ኪዲን ዯሜ ይህ ነው፡፡›› /ማቴ. ፳፮፥፳፮-፳፱/

በዙህ ቃሌ ጌታ እንካችሁ ሥጋዬ ዯሜ አሇ እንጂ የሥጋዬ የዯሜ መታሰቢያ እንዲሊሇ ሌብ ሉለ


ይገባሌ፡፡ አማናዊ ሥጋውና ዯሙን መታሰቢያ ነው ማሇት ግን “ይህ ሰው ሥጋውን ሌንበሊ ይሰጠን
዗ንዴ እንዳት ይቻሇዋሌ” /ዮሏ. ፮፥፶፪/ ብሇው እንዯ ተጠራጠሩት እንዯ አይሁዴ መሆን ነው፡፡ “…እኔም
ስሇዓሇም ሕይወት የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው፡፡” ብሎሌና ይህን አምኖ መቀበሌ ይገባናሌ፡፡ /ዮሏ.
፮፥፶፪/
በምሥጢረ ቁርባ የሚገኘ ጥቅም ምንዴር ነው?

- የቁርባን ጥቅም የሚታየው የህብስትና ወይን በጸልተ ቅዲሴ ጊዛ በክርስቶስ ቃሌ፣ በመንፈስ
ቅደስ ኃይሌ፣ በካህኑ ጸልት ወዯ ጌታ ሥጋና ዯም መሇወጡን በሙለ ሌብ አምነው በንሰሏ
ተ዗ጋጅተው ሇሚቀበለ አማኖች የሚከተለትን ጥቅሞች ያገኛለ፡፡
1. የሕይወት ምግብ ፡- በሥጋዊ ሌዯት ከእናት ከአባታችን ከተወሇዴን በኋሊ በሕይወተ ሥጋ
ሇመኖር ምግበ ሥጋ እንዯሚያስፈሌግ ሁለ በጥምቀትም ከሥሊሴ ሌጅነትን ካገኘን በኋሊ
በመንፈሳዊ ዕውቀት እያዯጉ፣ በጸጋው እየበሇጸጉ ሇመኖር የሕይወት ምግብ ያስፈሌገናሌ፡፡ ይህም
የሕይወት ምግብ የክርስቶስ ሥጋና ዯም ነው፡፡ ‹‹የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ ወዯ እኔ የሚመጣ
ከቶ አይራብም፡፡ በእኔ የሚያምን ሇ዗ሇዓሇም አይጠማም…ሥጋዬ እውነተኛ መብሌ ዯሜም
እውነተኛ መጠጥ ነውና፡፡›› እንዱሌ፡፡ /ዮሏ. ፮፥፴፭ ና ፶፫/
2. ሥርየተ ኃጢአትን፡- ‹‹ስሇብዘዎች ሇኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የሏዱስ ኪዲን ዯሜ ይህ
ነው››/ማቴ. ፳፮፥፳፯/ የኃጢአት ሥርየት ከተገኘ ዯግሞ ከእግዙአብሔር ጋር እርቅና ሰሊም
ይወርዲሌ፡፡ እርቅ ከተገኘ ዯግሞ ላልች ስጦታዎች ሁለ ይጨመራለ፡፡ ሇዙህ ነው፡፡ ‹‹መተሊሇፉ
የቀረችሇት፣ ኃጢአቱም የተከዯነችሇት ምስጉን ነው፡፡›› የተባሇው፡፡ /መዜ. ፴፮፥፮/
3. ከክርስቶስ ጋር አንዴ ሆኖ በኅብረት መኖርን፡- ‹‹ሥጋዬን የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ በእኔ
ይኖራሌ እኔም በእርሱ እኖራሇሁ፡፡›› /ዮሏ. ፮-፶፮/ ከክርስቶስ ጋር አንዴ ሆኖ መኖር ሕይወትን
ያስገኛሌ፤ ከእርሱ ጋር ካሌሆንን ግን በራሳችን ሕይወት አይኖረንም፡፡ ‹‹እውነት እውነት
እሊችኋሇሁ የሰውን ሌጅ ሥጋ ካሌበሊችሁ ዯሙንም ካሌጠጣችሁ የ዗ሇዓሇም ሕይወት
የሊችሁም፡፡›› /ዮሏ. ፮፥፶፫/
4. ሇፍሬ ክብር የሚያዯርስ መንፈሳዊ ኃይሌን፡- ሥጋውና ዯሙ ከክርስቶስ ጋር አንዴ መሆንን
እንዯሚያስችሌ ከሊይ ተመሌክተናሌ፡፡ ይህ ከክርስቶስ ጋር ያሇን ኅብረት ዯግሞ ከክብር
የሚያበቃ ሥራ የምንሰራበት ኃይሌ መንፈሳዊን ያስጠናሌ፡፡ ‹‹ቅርንጫፍ በወይን ግንዴ ካሌኖረ
ብቻውን ሉያፈራ እንዯማይችሌ እናንተም እንዱሁ በእኔ ካሌኖራችሁ ፍሬ ማፍራት
አትችለም፡፡››እንዱሌ፡፡ /ዮሏ. ፲፭-፬/
5. የ዗ሇዓሇም ሕይወትን፡- ሥጋው መብሊት ዯሙን መጠጣት ዗ሊሇማዊ ሕይወትን ሇማግኘት
አማራጭ የላሇው መንገዴ ነው፡፡ ‹‹ሥጋዬን የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ የ዗ሇዓሇም ሕይወት
አሇው፡፡ እኔም በኋሇኛይቱ ቀን አነሣዋሇሁ፡፡››/ዮሏ. ፮፥፶፬/
6. እርስ በእርስ በፍቅር መተሣሠርን፡- ‹‹ ይህ የምንበርከው የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ዯም ጋር
አንዴ አይዯሇምን? የምንፈትተው ይህስ ኅብስት ከክርስቶስ ሥጋ ጋር አንዴ አይዯሇምን?
ኅብስቱ አንዴ እንዯሆነ እንዱሁ እኛም ብዘዎች ስንሆን አንዴ አካሌ ነን፣ ሁሊችንም ከአንዴ
ኅብስት እንቀበሊሇንና፡፡ ›› /፩ ቆሮ. ፲፥፲፮-፲፯/

የቁርባን ምሳላዎች

በብለይ ኪዲን
፩ኛ. የመሌከጼዳቅ መሥዋዕት - /዗ፍ. ፲፬፥፲፰-፳፤ ዕብ. ፭፥፮-፲/
አብርሃም ኮልድጎሞርንና ከእርሱ ጋር የነበሩት ነገስታት ዴሌ ነስቶ ሲመሇስ የሳላም ንጉሥ
መሌከጼዳቅ ኅብስት ወይን ይዝ ተቀብልታሌ፡፡ ይህም ምሳላ ነው፡፡ የመሌከ ጸዳቅ ኅብስተ አኮቴት፣
ጽዋዏ በረከት የሥጋ ወዯሙ፣ መሌከጼዳቅ የጌታ፣ አብርሃም የምዕመናን ምሳላ ነው፡፡

፪ኛ. የፋሲካው በግ - /዗ፀ. ፲፪፥፮-፳፭፤ ፩ቆሮ.፭፥፯/


እስራኤሌ ከሞተ በኩር የዲኑበት ተባት በግ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳላ ነው፡፡

- ነውር የላሇበትን በግ የሚያዜያ ወር በገባ ከአሥረኛው ቀን እስከ አሥራ አራተኛው ቀን አስረው


በአሥራ አራተኛው ቀን ይሠውታሌ፡፡ ይህም ንጹሏ ባሕርይ ጌታ በቅንዓተ አይሁዴ ታሥሮ
በመስቀሌ ሇመስዋዕቱ ምሳላ ነው፡፡
- የበጉን ዯም የቤታቸውን መቃንና ጎበኑን እንዱቀቡ መዯረጉ ሇጊዛው ሇቀሳፊው መሌአክ ምሌክት
ሆኖት ያን ቤት አሌፎ እንዱሄዴ ሲሆን ሇፍጻሜው ግን “ሥጋዬን የሚበሊ ዯሜን የሚጠጣ
የ዗ሇዓሇም ሕይወት አሇው” እንዲሇ ጌታ በሥጋ ወዯሙ የታተሙት ሞተ ነፍስ እንዯማያገኛቸው
ይጠይቃሌ፡፡
- የበጉን ሥጋ ጥሬውን ወይም ቅቅለን ሳይሆን ጥብሱን እንዱበለ መታ዗ዚቸው
o ‘ጥሬውን አትብለ’ ማሇት ነፍስ ያሌተሇየው፣ መሇኮት ያሌተወሏዯው እያሊችሁ አትብለ
ሲሌ ነው
o ‘ቅቅለን አትብለ’ ማሇት ሥጋው በመቀበር ፈርሶ በስብሶ ቀረ አትብለ ሲሌ ነው
o ‘ጥብሱን ብለ’ ማሇት መሇኮት የተዋሏዯውን ነፍስ የተሇየውን እንዴትቀበለ እወቁ፣ እመኑ
ሲሌ ነው
- ከመራራ ቅጠሌ ጋር እንዱበለ መታ዗ዚቸው ሥጋ ወዯሙን ጾመን ሇአፋችን ምሬት ሲሰማን
እንዴንቀበሌ ነው፡፡

፫ኛ. ከሰማይ የወረዯው መና /዗ፀ. ፲፮፥፲፮-፳፫፤ ዮሏ. ፵፱፥፶፮/


ሕዜበ እስራኤሌ በምዴረ በዲ ከሰማይ መና ወርድሊቸው ተመግበዋሌ፡፡ ይህም ምሳላ ነው፡፡ መና የጌታ
ሥጋና ዯም፣ መናው የተገኘበት ዯመና ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው የሆነባት የእመቤታችን
ምሳላ ነው፡፡

፬ኛ. ጥበብ ያ዗ጋጀችው ማዕዴ /ምሳ. ፱፥፭/


ጥበብ የክርሰቶስ፣ ማዕዴ የሥጋ ወዯሙ፣ አገሌጋዮች የካህናት፣ ተጋባዦች የምዕመናን ምሳላ ናቸው፡፡

ስሇ ሥጋውና ዯሙ የተነገሩ ትንቢቶች፡ -

“ከፀሏይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ዴረስ ስሜ በአሕዚብ ዗ንዴ ይከብራሌና፣


በየሥፍራውም በስሜ ዕጣን ያጥናለ፣ ንጹሕንም ቁርባን ያቀርባለ፡፡” /ሚሌ. ፩፥፲፩/

ይህ የትንቢት ቃሌ የተነገረው በብለይ ኪዲን ይቀረብ ስሇነበረው ቁርባን አሇመሆኑን ሌብ


ይሎሌ፡፡ ምክንያቱም በብለይ ኪዲን አምሌኮተ እግዙአብሏርን ይፈጽሙ መስዋዕት ይሰው የነበሩ
ሕዜበ እስራኤሌ እንጂ ከፀሏይ መውጫ ጀመሮ እስከ መግቢያዋ ዴረስ ያለ አሕዚብ አሌነበሩም፡፡
የዕጣኑም መስዋዕት ቁርባኑም የሚቀርቡት በምዴረ ፍሌስጥኤም እንጂ በዓሇም ሁለ
አሌነበረም፡፡ ይህ የትንቢት ቃሌ ግን በሏዱስ ኪዲን የክርሰቶስ ስም በዓሇም ሁለ እንዯሚሰበክ
የሏዱስ ኪዲኑ የክርስቶስ ስም በዓሇም ሁለ እንዯሚሰበክ የሏዱስ ኪዯኑ መስዋዕት ሥጋውና
ዯሙ /ቅደስ ቁርባን/ በየሥፍራው ምዕመናን ባለበት ሁለ እንዯሚቀርብ ያሳያሌ፡፡

‹‹ እናንተ የተጠማችሁ ሁለ ወዯ ውኃ ሂደ፣ ገን዗ብም የላሊችሁ ሂደና ግዘ ብለ፣ ያሇ


ገን዗ብም ያሇ ዋጋም የወይን ጠጅና ወተት ጠጡ…በረከትንም ብለ…›› /ኢሳ. ፶፭፥፩-፪/ ይህ
የነብዩ የኢሳይያስ የትንቢት ቃሌ በመብሌና በመጠጥ ስሇሚመጣው ስሇምሥጢረ ቁርባን የተነገረ
ነው፡፡
2.5. ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን

ትንሣኤ ሙታን ማሇት ተሇያይተው በተሇያየ ሥፍራ ይኖሩ የነበሩት ነፍስና ሥጋ እንዯገና ተዋሕዯው
መነሣትና ከሞት በኋሊ በነፍስና በሥጋ ሕይወት ማግኘት ማሇት ነው፡፡ ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን
ስንሌም ሙታን በዓሇም መጨረሻ የፈጣሪያቸውን የእግዙአብሔርን ዴምፅ ሰምተው ነፍስና ሥጋቸው
ተዋሕዯው ከመቃብር የሚነሱና የ዗ሇዓሇም ሕይወትን የሚያገኙ መሆናቸውን ምንማርበት፣
የምናምንበት የሃይማኖት ምሥጢር ነው፡፡

የትንሣኤ ሙታን አስፈሊጊነት

ሰው የተፈጠረው ነፍስና ሥጋው ሳይሇያዩ በሕይወት ሇመኖር እንጂ ሇሞት አሌነበረም፡፡ ሰው ግን


ኃጢአትን በመሥራቱ በራሱ ሊይ ሞትን አመጣ፡፡ /ሮሜ. ፭፥፲፪/

‹‹እግዙአብሔር ሞትን አሌፈጠረምና፤ የሕያዋንም ጥፋት ዯስ አያሰኘውምና፡፡ ነዋሪ ይሆን ዗ንዴ


ፍጥረቱን ፈጥሯሌና…ሇሲኦሌም በምዴር ሊይ ግዚት አሌነበረውምና… ክፉዎች ግን በእጃቸውና
በቃሊቸው ጠሩት ባሌንጀራም አሰመሰለት፡፡›› /ጥበብ ፩፥፲፫ እና ፲፭፥፲፮/

እንዯ ዱያብልስ በዴል ያሌቀረው ሰው በንሰሏ ቢመሇስ ፈጣሪው ሰው ሆኖሇት ሞቶ ከፍርዴ አዲነው፤
ሞትን አጥፍቶ ሕይወትን መሇሰሇት፡፡ የተፈጠረበትም በጥንት ሕይወቱ ይኖር ዗ንዴ ሇሰው ትንሣኤ
ሆነሇት፡፡

 የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤና እርገት የሙታንን ትንሣኤ ማመናችን የክርሰቶስ


ከሙታን መነሣት መሠረት በማዴረግ ነው፡፡ ጌታችን ስሇሁሊችንም ሞቶ ፫መዓሌት ፫ ላሉት
በከርሠ መቃብር አዴሮ መቃብር ክፈቱሌኝ፣ መግነዜ ፍቱሌኝ ሳይሌ ከሙታን ተሇይቶ ከሙታን
ቀዴሞ በ዗መነ ማርቆስ በመጋቢት ፳፱ ቀን እሁዴ በመንፈቀ ላሉት ተነሥቷሌ፡፡

ጌታችን ፫ መዓሌት ፫ ላሉት በከርሠ መቃብር አዯረ


የዕብራውያንን አቆጣጠር መሠረት ያዯረገ ነው፡፡ መጽሏፍ ቅደስ በዕብራውያን ሥርዓት ወግና መሌክአ
ምዴራዊ አቀማመጥ የተጻፈ ነው፡፡ በዕብራውያን ሌማዴ ላሉት የሚቆጠረው በዋዛማው ካሇው አሥራ
አንዴ ሰዓት ጀምሮ ነው፡፡ ከ ፲፩ ሰዓት በፊት ያለት ሰዓቶች ግን አንዴ ሰዓትም ቢሆን እንዯ አንዴ
መዓሌትና ላሉት ይቆጠራሌ፡፡ ጌታ የተቀበረውም ዓርብ ከ፲፩ ሰዓት በፊት ስሇሆነ የተቀበረበት ሰዓት
የዓርብን መዓሌትና ላሉት ያጠቃሌሊሌ፡፡ ቅዲሜ ሙለውን ይዝ ከቅዲሜ ፲፩ ሰዓት በኋሊ ያሇው
የእሁዴን ሰዓቶች ሞሌቶ ፫ መዓሌት ፫ ላሉት ይሆናሌ፡፡

ሏዋርያትም የትንሣኤው ምሥክሮች በመሆን የክርስትና ሃይማኖት አስፋፉ፡፡ /ሏዋ. ፪፥፲፬-፴፮/፡፡


ትንሣኤውም የወንጌሌ የመጀመሪያው ሰብከት ሆነ፡፡

‹‹የአባቶቻችን አምሊክ እናንተ ክዲችሁ በእንጨት ሊይ ሰቅሊችሁ የገዯሊችሁትን ኢየሱስን አስነሳው…


እኛም ሇዙህ ነገር ምስክሮቹ ነን፡፡›› እንዱሌ፡፡ /ሏዋ. ፭፥፳፯-፴፪/

እኛም በኩረ ትንሣኤ /የትንሣኤ መጀመሪያ/ የሆነውን ክርሰቶስን ተመሌክተን ትንሣኤ ሙታን እንዲሇ
እናምናሇን ተስፋም እናዯርጋሇን፡፡ ጌታችን በቃለ እንዱህ ብሎሌና፡፡

‹‹ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞትም ይነሣሌ፤ ሕያው የሆነ የሚያምንብኝም ሁለ


ሇ዗ሇዓሇም አይሞትም›› /ዮሏ. ፲፩፥፳፭ እና ፳፮/
ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስም ይህን አብራርቶ አስተምሯሌ፡፡

‹‹ክርስቶስ ከሙታን ተሇይቶ ተነሥቶአሌ ብሇን ሇላሊው የምናሰተምር ከሆነ እንግዱህ ከመካከሊችሁ
ሙታን አይነሡም የሚለ እንዳት ይኖራለ? ሙታን የማይነሱ ከሆነ ክርስቶስም ከሙታን ተሇይቶ
አሌተነሣም፡፡ ክርሰቶስም ከሙታን ካሌተነሣ እንግዱያስ ትምህርታችን ከንቱ ነው፤ የእናንተም
እምነታችሁ ከንቱ ነው፡፡…አሁን ግን ክርስቶስ ከሞቱ ሰዎች ሁለ አስቀዴሞ ተነሥቷሌ፡፡…ሁለ
በአዲም እንዯሚሞት እንዱሁ በክርስቶስ ሁለ ህያዋን ይሆናለ፡፡›› /፩ቆሮ. ፲፭፥፲፪-፴፪/

የጌታችን ትንሣኤ በትንቢትና በምሣላ


ትንቢት፡-
‹‹እግዙአብሔር ከእንቅሌፍ እንዯሚነቃ ተነሣ፣ የወይን ስካር እንዯተወው እንዯ ኃያሌም ሰው፣
ጠሊቶቹንም በኋሊቸው ገዯሇ፡፡›› /መዜ. ፸፯፥፰፭/

‹‹እግዙአብሔር ይሊሌ፡- አሁን እነሣሇሁ መዴኃኒትን አዯርጋሇሁ በእርሱም እገሇጣሇሁ፡፡›› መዜ.


፲፩፥፭/
ምሳላ፡-
‹‹ዮናስ ሦስት መዓሌትና ሦስት ላሉት በአሣ አንባሪ ሆዴ እንዯነበረ እንዱሁ የሰው ሌጅ ሦስት
መዓሌትና ሦስት ላሉት በምዴር ሌብ ውስጥ ይኖራሌ›› /ማቴ. ፲፪፥፵/ ምሳላውም ዮናስ የጌታ፣
ከርሠ አንበሪ /የዓሣ አንበሪ ሆዴ/ የመቀበር ነው፡፡

የጌታ ዕርገት
ሰሇጌታችን እርገት ሌበ አምሊክ ዲዊት አስቀዴሞ ይህን የትንቢት ቃሌ ተናግሯሌ፡፡ ‹‹ እግዙአብሔር
በዕሌሌታ፣ ጌታንም በመሇከት ዴምፅ አረገ›› /መዜ. ፵፮፥፬-፭/

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ ከተነሣ በኋሊ አርባ ቀን ሇሏዋርያት መጽሏፈ
ኪዲንን አስተምሯሌ፡፡ /ለቃ. ፳፬፥፳፯/ በአርባኛው ቀን እስከ ቢታንያ አውጥቶ “እናንተ ግን ከሊይ ኃይሌ
እስክትሇብሱ ዴረስ በኢየሩሳላም ከተማ ቆዩ” ብሎቸዋ፣ እስከ ፓትርያርክነት ያሇውን ማዕረግ በአንብርተ
ዕዴ ሾማቸው ዏርጓሌ /ለቃ. ፳፬፥፵፱ ና ፶/

የጌታችን ዲግም ምጽአት

ጌታችን ሇሁሇት የተቀዯሱ ዓሊማዎች ወዯ ዓሊማችን ሁሇት ምጽአቶችን እንዯ አዯረገና እንዯሚያዯርግ
ቅደስ ጳውልስ እንዱህ ብሎሌ፡፡ ‹‹አሁን ግን በዓሇም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ይሽራት ዗ንዴ
አንዴ ጊዛ ተገሇጠ፡፡ …በኋሊ ግን ያዴናቸው ዗ንዴ ተስፋ ሇሚያዯርጉት ያሇ ኃጢአት ይገሇጥሊቸዋሌ፡፡››
/ዕብ. ፱፥፳፮-፳፰/

የመጀመሪያው ምጽአቱ መከራን ተቀብል በሞቱ ሞትን ሽሮ የሰውን ሌጅ ሇማዲን በፍጹም ትህትና
ነው፡፡ ሁሇተኛ ምጽአቱ ግን በግርማ መሇኮት፣ በክበበ ትስብእት በፍጹም ጌትነት የመጀመሪያውን
ምጽአቱን ባሌተቀበለት ሊይ ሉፈርዴ ነው፡፡

‹‹እነሆ በሰማይና ዯመና ይመጣሌ፣ ዏይን ሁሊ ታየዋሇች፤ እነዙያም የወጉት ይመሇከቱታሌ፡፡›› /ራዕ.
፮፥፯/
እርሱ ሇፍርዴ ሉመጣ አቅራቢያም ብዘ ምሌክቶች ይታያለ፡፡

- በክርስቶስ ስም የሚያስቱ ይነሳለ /ማቴ. ፳፬፥፬-፭/


- የጦርነት ወሬ ይነግሣሌ፣ ሕዜብ በሕዜብ መንግሥትም በመንግስት ሊይ ያነሳሌ /ማቴ. ፳፬፥፮-፯/
- ረሀብ ዴርቅ ቸነፈር የምዴር መናውጥ ይሆናሌ /ማቴ. ፳፬፥፲/
- ክርስቶስን የሚያምኑ ሇመከራ ይሰጣለ / ማቴ. ፳፬፥፱/
- ሏሳዊ መሲሕ ይነሳሌ /ማቴ. ፳፬፥፲፭/ ከዙህ በኋሊ ጌታ በታሊቅ ግርማ በመሊእክት ታጅቦ
ይገሇጣሌ፡፡ የተወጋ ጏኑን በጠቅሊሊ ጸዋትወ መከራ የተቀበሇባቸው ምሌክቶችን ሇሁለ እንዱታዩ
አዴርጏ ይገሇጣሌ፡፡ ይኽም በዕሇተ አርብ መሥዋዕተ መሆኑን አምነው የተቀበለት
አይፈረዴባቸውም ማሇት ነው፡፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ዯም ከኃጢአታቸው ሁለ አንጽቷቸዋሌና፤
ስማቸውም በሕይወት መጽሏፍ ተጽፏሌና፡፡ /ዮሏ. ፩፥፳፱፤ ፩ዮሏ. ፩፥፯፤ ራዕ. ፯፥፲፬፤ ፳፩፥፳፯/፡፡
ያሊመኑትና ያሌተቀበለት ግን ሇኃጢአታቸው ማስወገጃ ሆኖ የተሰጣቸውን የበጉን መስዋዕት
ባሇመቀበሊቸው ኃጢአታቸው ሇ዗ሇዓሇም ከእነርሱ ጋር ይኖራሌ፡፡ የሞትም ፍርዴ
ይጠብቃቸዋሌ፡፡

በአጠቃሊይ ጌታችን በግርማ መሇከቱ በክበበ ትስብእት በለዓሊዊ ከብሩ በመጣ ዕሇት የሚፈጸሙት ሁሇት
ነገሮች፡-

1. ትንሣኤ ሙታን - የሙታን ሁለ መነሳት ይሆናሌ


2. ይግባኝ የላሇበት የመጨረሻ መሇኮታዊ ፍርዴ ይሰጣሌ

የትንሣኤ ሙታን አስረጂዎች በመጽሏፍ ቅደስ

በሏዱስ ኪዲን ሳሇው መገሇጥ እና ስሇ ዲግም ም ጽዓቱ እግዙአብሔር በብዘ ህበረ አምሳሌና ትንቢቶች
ቀዴሞ ተነግሯሌ፡፡ ሇሰው ሌጆች ትንሣኤ እንዲሊቸው አስቀዴሞ በነቢያቱ አናግሯሌ፡፡

- ‹‹ መንፈስህን ትሌካሇህ ይፈጠራለም የምዴርንም ፊት ታዴሳሇህ፡፡›› /መዜ. ፻፫፥፴/ መንፈስ


ቅደስን ታሳዴርባቸዋሇህ ታዴሰው ይነሳለ፣ ምዕመናንን በትንሣኤ ዗ጉባኤ ታዴሳታሇህ ሲሌ
ነው፡፡
- ‹‹እነሆ ሁለን አዱስ አዯርጋሇሁ፡፡›› እንዱሌ፡፡/ራዕ. ፳፩፥፭/
- ‹‹ሙታን ይነሣለ፤ በመቃብር ያለም ይዴናለ፡፡››/ኢሳ. ፳፮፥፲፱/
- ‹‹በዙያም ዗መን ስሇሕዜብህ ሌጆች የሚቆመው ታሊቁ አሇቃ ሚካኤሌ ይነሣሌ፣ ሕዜብም
በምዴር ከተፈጠረ ጀምሮ እስከዙያ ዗መን ዴረስ እንዯ እርሱ ያሌሆነ የመከራ ዗መን ይሆናሌ፡፡
በዙያም ዗መን በመጽሏፉ ተጸፎ የተገኘው ሕዜብህ ሁለ እያንዲንደ ይዴናሌ በምዴርም ትቢያ
ውስጥ ካንቀሊፉት ብዘዎች እኩላቶቹ ሇ዗ሇዓሇም ሕይወት፣ እኩላቶቹም ሇዕረፍትና ሇ዗ሇዓሇም
ጉስቁሌና ይነሣለ፡፡ ጥበበኞቹም እንዯ ሰማይ ፀዲሌ ከጻዴቃንም ብዘዎች እንዯ ከዋክብት
ሇ዗ሇዓሇም ያበራለ፡፡››/ዲን. ፲፪፥፩-፫/

የሙታ መነሣት ምሥጢርም እንዳት እንዯሆነ ቅደስ ጳውልስ ሲናግር

‹‹እነሆ አንዴ ምሥጢርን እንግራችኋሊሁ፤ ሁሊችን የምንሞት አይዯሇም፡፡ ነገር ግን የኋሇኛው መሇኮት
ሲነፋ ሁሊችን እንዯ ዓይን ጥቀሻ በአንዴ ጊዛ እንሇወጣሇን፤ መሇከት ይነፋሌና፤ ሙታንም የማይፈርሱ
ሆነው ይነሣለ፤ እኛም እንሇወጣሇን፡፡›› /፩ቆሮ. ፲፭፥፶፩-፶፪/
ሏዋርያው እንዯተናገረ በጌታ ትእዚዜ ሙታንን ሇማስነሣት ሦሰት ጊዛ የአዋጅ መሇከት ይነፋሌ፡፡

1. በመጀመሪያው የወዯቀው የዯቀቀው የፈረሰው የበሰበሰው ሁለ በአንዴ ቦታ ይሰበሰባሌ፡፡


2. በሁሇተኛው አጥንተና ሥጋ አንዴ ይሆናለ፣ ያሇመንቀሳቀስ ፍጹም በዴን ይሆናለ
3. በሦስተኛው ዯጉም ዯግነቱን፣ ክፉም ክፉቱን ይዝ እንዯ እጀት ተፈሌፍል እንዯ ዗ንግ
ተመሌምል ይነሣሌ፡፡ /ያዕቆብ ዗ሥሩግ ቅዲሴ/

መሇከትም ሲባሌ የእግዙአብሔ አዋጅ፣ የመሇኮት ትአዚዜ ማሇት ነው፡፡

‹‹ጌታችን ራሱ በትእዚዜ በመሊእክትም አሇቃ ዴምፅ በእግዙአብሔርም መሇከት ከሰማይ ይወርዲሌና፣


በክርስቶስም የሞቱ ሙታን አስቀዴመው ይነሣለ›› /ዮሏ. ፭፥፳፱/

ከሊይ እንዲየነው ሙታንን የሚያስነሳ ጌታ ሲሆን በጌታ ትእዚዜ የሞቱት እንዱነሱ የሚያውጀው ዯግሞ
ቅደስ ሚካኤሌ ነው፡፡ /ዲን. ፲፪፥፩-፪ ተመሌከት/ ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ የምሥጢረ ትንሣኤ
ሙታንን ነገር በ዗ር መስል አስተምሯሌ፡፡ /፩ቆሮ. ፲፭፥፴፭-፵፮ ተመሌከት/

የዓሇም ፍጻሜና የፍርዴ ቀን /ትንሣኤ ዗ጉባዔ/ ሙታን ሁለ ከተነሱ በኋሊ የመጨረሻው የፍርዴ ሰዓት
ይመጣሌ፡፡ ጻዴቃን ብርሃን ሇብሰው ብርሃን ተጎናጽፈው ከፀሏይ ሰባት እጅ አብርተው ፍጹም
የጌታቸውን ኢየሱሰ ክርስቶስን መስሇው ይነሣለ፡፡ ‹‹ጻዴቃን በአባታቸው መንግሥት እንዯ ፀሏይ
ያበራለ›› እንዯተባሇ፡፡ ኃጥአን ዯግሞ ጨሇማ ሇብሰው ጨሇማ ተጎናጸፈው አረው ከስሇው ከቁራ ሰባት
እጅ ጠቁረው ፍጹም አሇቃቸው ዱያብልስን መስሇው ይነሣለ፡፡

ጻዴቃን ትንሣኤ ዗ሇክበር /የክብር ትንሣኤን/ ኃጥአን ትንሣኤ ዗ሇኃሣርን /የጥፋት ትንሣኤን/ ይነሣለ፡፡
ከዙህ በኋሊ ጌታ ከመሊእክቱ ጋር ወዯ ምሥራቅ ይመጣሌ፡፡ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ አንዴ ጊዛ
ይታያሌ፡፡ /ማቴ. ፳፬፥፳፯ ና ፳፲/

‹‹ የሰው ሌጅ በጌትነቱ ቅደሳን መሊእክትን አስከትል በሚመጣበት ጊዛ፤ ያን ጊዛ በጌትነቱ ዘፋን


ይቀመጣሌ፡፡ አሕዚብ ሁለ በፊቱ ይሰበሰባለ እረኛም በጎችንን ከፍየልች እንዯሚሇይ እየራሳቸው
ይሇያቸዋሌ፡፡ በጎችን በቀኙ ፍየልቹንም በግራው ያቆማቸዋሌ፡፡›› /ማቴ. ፳፭፥፴፩-፵፮/

ጻዴቃንን በበግ ኃጥአ ንን በፍየሌ መስል ተናግሯሌ፡፡

በግ ኃፍረቷን በሊት ትሠውራሇች - ጻዴቃንም የራሳቸው ኃጢአት በንሰሏ የወንዴማቸውን ኃጢአት


በትዕግስት ይሠውራለና፡፡ በግ ከዋሇበት አይታወቅም - ጻዴቃንም ከዋለበት አይታወቁምና ከበግ
አውሬ አንደን የነጠቀው እንዯሆነ ይሸሻሌ ከሸሸም በኋሊ አይመሇስም “በግ ከበረረ የሰው ሌጅ ከተመረረ”
እንዱለ - ጻዴቃንም ከባሌንጀራቸው አንደ የሞተ እንዯሆነ ይመንናለ፣ ከመነኑም አይመሇሱም በግ
ኑሮው በዯጋ ነው - ጻዴቃንም ኑሮአቸው በጸጋ መንግስተ ሰማያት ነው ፍየሌ ትዕቢተኛ ናት ሽቅብ
ሽቅብ ትመሇከታሇች - ኃጥአንም ትዕቢተኞች ናቸውና ፍየሌ ኃፍረቷን በሊቷ አትሸፍንም - ኃጥአንም
የወንዴማቸውን ኃጢአት በትዕግሥት የራሳቸው በንሰሏ አይሰውሩትምና ፍየሌ ከዋሇበት ሁለ ከእህሌ
ከተክሌ እየገባ ሰውን ሲያሳዜን ይውሊሌ - ኃጥአንም ሰውን ሲያሳዜኑ ይኖራለና ፍየሌ አንደን አውሬ
የነጠቀው እንዯሆነ ሇጊዛው ያሸሻሌ ኋሊ ግን ይመሇሳሌ፣ እየነጠቀ ይፈጀዋሌ - ኃጥአንም ከወገናቸው
አንዴ የሞተ እንዯሆነ መነንን ይሊለ፣ ተመሌሰው በርስቱ በጉሌበቱ በቤቱ በንብረቱ ሲጣለ ይገኛለና፡፡
ፍየሌ ኑሮው ቆሊ ነው - ኃጥአንም ኑሮአቸው ቆሊ ገሃነም ነውና፡፡
ጻዴቃንን በቀኙ ኃጥአንን ዯግሞ በግራው ያቆማሌ፡፡ ይህም ጻዴቃንን በክብር፣ ኃጥአንን በኃሣር
ያስነሳቸዋሌ ሲሌ ነው፡፡ በላሊም መሌኩ፡-

ቀኝ ኃያሌ ነው - ጻዴቃንም ሇበጎ ሥራ ኃያሊን ናቸውና፡፡ ቀኝ ፈጣን ነው - ጻዴቃንም ሇበጎ ሥራ


ፈጣኖች ናቸውና፡፡ ቀኝ ቅን ነው - ጻዴቃንም ቅኖች ናቸውና፡፡ ግራ ዯካማ ነው - ኃጥአንም በጎ
ሥራ ሇመሥራት ዯካሞች ናቸውና ግራ ዲተኛ ነው - ኃጢአንም ዲተኞች ናቸውና ግራ ጠማማ
ነው - ኃጢአንም ጠማሞች ናቸውና

በቀኙ ያለትን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ኑ ዓሇም ከተፈጠረበት ጊዛ ጀምሮ የተ዗ጋጀሊችሁን መንግሥት
ውረሱ፡፡ ተርቤ አብሌታችሁኛሌና፣ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛሌና፣ እንግዲ ሆኜ ተቀብሊችሁኛሌና፣ ታርዤ
አሌብሳችሁኛሌና፣ ታምሜ ጠይቃችሁኛሌና፣ ታሥሬ ወዯ እኔ መጥታችኋሌና፡፡” ይሊቸዋሌ፡፡

በግራው ያለትንም “እናንተ ርጉማን ሇሰይጣንና ሇመሌክተኞቹ ወዯ ተ዗ጋጀ ወዯ ዗ሇዓሇም እሳት ከእኔ
ሂደ፡፡” ብል ከሊይ የተ዗ረ዗ሩትን በጎ ሥራዎች ስሊሌፈጸሙ የተፈረዯባቸው መሆኑን ይገሌጻሊቸዋሌ፡፡

የሚፈረዴባቸው የሚያምኑ ብቻ ሳይሆኑ እምነት ኖራቸው በጎ ሥራ ጭምር የላሊቸውም ነው፡፡ በሥራ


መካዴ አሇና፡፡ ‹‹እግዙአብሔርን እንዯሚያውቁት በግሌጥ ይናገራለ፤ በሥራቸው ግን ይክደታሌ››/ቲቶ.
፩፥፲፮/

በሥራ የማይገሇጽ እምነት ዯግሞ የሞተ ነውና አያዴንም፡፡ /ያዕ. ፪፥፲፬-፳፮/

- ከሞት በኋሊ ስሊሇ ሕይወት ውዴ የርቀት ትምህርት ተከታታዮች ሶስት መቶ አስራ ስምንቱ
ሉቃነ ጳጳሳት በኒቂያ ጉባኤ ዴንጋጌ ሊይ ‹‹ የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናዯርጋሇን
የሚመጣውንም ሕይወት ሇ዗ሊሇሙ አሜን፡፡ ›› በማሇት ጥቀሰዋሌ፡፡ / ጸልተ ሃይማኖት /
- በክርስቶስ ሊለ ሁለ የሚሰጣቸው የ዗ሇዓሇም ሕይወት ገነት መንግስተ ሰማያት ነው፡፡ ይህም
የ዗ሇዓሇም ሕይወት የተገኘው በክርሰቶስ መስዋዕትነት ነው፡፡ ‹‹ሕይወታችሁ ክርስቶስ
በሚገሇጥበት ጊዛ ያን ጊዛ ከእርሱ ጋር በክብር ትገሇጣሊችሁ፡፡››/ቆሊ. ፫፥፬/
- የሕይወት ተስፋችንን ከክርሰቶስ ሇይተን መመሌከት አንችሌም፡፡ ትንሣኤ እና ሕይወት እርሱ
ነውና፡፡ /ዮሏ. ፲፩፥፳፭/፡፡ በክርስቶስ ያሇው ተስፋችን ‹‹ዓሇም ከተፈጠረበት ጊዛ ጀምሮ
የተ዗ጋጀው መንግስተ ሰማያት›› እንዯሆነ ነግሮናሌና፡፡ /ማቴ. ፳፭፥፴፬/
- ‹‹አዱስ ሰማይንና አዱስ ምዴርን አየሁ ፊተኛው ሰማይና ፊተኛዪቱ ምዴር አሌፈዋሌና
ቅዴስቲቱም ከተማ አዱስቱ ኢየሩሳላም ከሰማይ ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ስትወርዴ አየሁ፤ ሇባሌዋ
እንዯ አጌጠች ሙሽራም ተ዗ጋጅታ ነበር፡፡››/ራዕ. ፳፩፥፩-፪/

ስሇዙህች ስሇተስፋይቱ ሀገር ውበትና ታሪክና ምሳላን አስማምቶ ይገሌጻሌ /ራዕ. ፳፩፥፱-፳፩/፡፡ ይህም
ሰው በሚገባው ቉ን቉ና ምሳላ እንጂ እውነተኛ ገጽታዋና ሁኔታዋ በቃሊት ከመገሇጥ በሊይ ነው፡፡

‹‹ዓይን ያሊየውን ጆሮ ያሌሰማው በሰውም ሌብና ያሌታሰበ እግዙአብሔር ሇሚወደት ያ዗ጋጀው››/፩ቆሮ.


፪፥፱/

ወዯ ቅዴስቲቲ ከተማ የሚገቡት በክርስቶስ አምነው፣ በምግባር ጸንተው፣ የዓሇምን መከራና ፈተና ዴሌ
የነሱ፣ ሌብሳቸውን በበጉ ዯም ያነጹ ሰውነታቸውን ከኃጢአት የሇዩ ናቸው፡፡ /ራዕ. ፳፩፥፮-፯፤ ፩ዮሏ. ፭፥፬-
፭፤ ራዕ. ፳፪፥፲፬/
ከቅዴስቲቱ ከተማ ውጭ የሚቀሩት ሌብሳቸውን ያሊጠቡ፣ ማሇትም በበጉ ዯም ያሇነጹ በጎን ሥራ
ትተው ክፉውን የሚሠሩ ናቸው፡፡

‹‹በበጉ የሕይወት መጽሏፍ ከተጻፉት በቀር ጸያፍ ነገር ሁለ ርኩሰትና ውሸትም የሚያዯርግ ወዯ
እርሷ ከቶ አይገባም›› እንዯተባሇ፡፡ /ራዕ. ፳፩፥፳፯፤ ራዕ. ፳፪፥፲፭/

የሚገቡበትም፡-

‹‹የሚፈሩና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍስ ገዲዮችም የሴሰኞችም የአስማተኛዎችም ጣኦትንም


የሚያመሌኩ የሏሰተኞችም ሁለ ዕዴሊቸው በዱንና በእሳት በሚቃጠሌ ባሕር ውስጥ ነው፣ ይኽውም
ሁሇተኛ ሞት ነው፡፡››/ራዕ. ፳፩፥፰/

‹‹ሁሇተኛ ሞት›› የተባሇውም ገሃነመ እሳት ነው፡፡ የማይጠፋ እሳት ያሇበት የ዗ሇዓሇም የሥቃይ ቦታ
ነው፡፡ በዙያ ስሊለት፡- “ሇ዗ሇዓሇምም እስከ ዗ሇዓሇም በመዓሌትና በላሉት ይሠቃያለ፡፡” ተብሎሌ፡፡ /ራዕ.
፳፥፲/

3. ቤተክርስቲያን መቼ ተመሰረተች {በምን በዓሌ ግዛስ ነበር}


 አማናዊት ቤተ ክርስቲያን የተመሰረተችው ግንቦት 18 ቀን 33ዓ.ም ነው፡፡
 ጊዛውም በበዓሇ ሀምሳ ነበር
o በማርቆስ እናት በማርያም ቤት ተቀምጠው የመንፈስ ቅደስን ኃይሌ ሇመሌበስ በተስፋ
እየጠበቁ ሇነበሩት ሏዋርያት መንፈስ ቅደስ ወርድ ኃይሌን ሰጣቸው /የሏዋ. 2 1-5/

4. ቅኔ ማህላት ቅዴስትና መቅዯስ ተብሇው የሚጠሩት የቤተክርስቲያን ክፍልች 3 የመሆናቸውን


ትርጓሜ አብራሩ
ቤተ ክርስቲያን ሦስቱ ክፍልች ያሎት ሲሆን እነዙህም
o ቅኔ ማኅላት፣
o ቅዴስትና
o መቅዯስ በመባሌም ይታወቃለ፡፡

ይሁን እንጂ እነዙህ ክፍልች ክፍልቿም ጎሌተው የሚታዩት በክብ ቅርጽ በታነፀ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ
ነው፡፡

የቤተ ክርስቲያን ክፍልችም ሦስት የሆኑበት ምክንያት

1. በሦስቱ ዓሇማተ መሊእክት ማሇትም በኢዮር፣በራማ፣በኤረር ምሳላ መሆኑ ነው፤


2. በሦስቱ መዓረጋት ክህነት ዱቁና፣ቅስና፣ኤጲስቆጶሳት ምሳላ
3. በሦስቱ ጾታ ምእመናን፡ ማሇትም ካህናት፣ ወንድች፣ ሴቶች
4. የሦስቱ ኆኅተ ገነት (የገነት በሮች) ምሳላም በመሆኑ ነው፡፡
አገሌግልታቸው

፩. ቅኔ ማኅላት፡- በዙህ ክፍሌ ውስጥ መ዗ምራን፣ ዯባትር ካህናት ማኅላተ እግዙአብሔር


ያዯርሱበታሌ፡፡ በመስዕ (ሰሜን ምሥራቅ) ንዐሰ ማዕ዗ን በኩሌ ቀሳውስትና ዱያቆናት በመንፈቀ ላሉት
ሰዓታት በነግህ ኪዲን ያዯርሱበታሌ፤ ሇጥምቀት ሇቈርባን ያሌበቁ በትምህርት በንስሓ የሚፈተኑ /ንዐሰ
ክርስቲያን/ ‹‹ፃኡ ንዐሰ ክርስቲያን›› እስከሚባሌ ዴረስ የሚቆዩበት ክፍሌም ነው፤ ወንድች ምእመናንም
ቆመው ያስቀዴሱበታሌ፤ በላብ /ዯቡብ ምሥራቅ/ ንዐስ ማእ዗ን በኩሌ የሚገኘው ቦታ የሴቶች መቆሚያ
ነው፡፡ ከውጭ ወዯ ቤተ መቅዯስ ስንገባ የምናገኘው የመጀመሪያው ክፍሌ ሲሆን ሦስት በሮችም አለት፤
የካህናት፣ የወንድችና የሴቶች ምእመናት መግቢያዎች ናቸው፡፡

፪.ቅዴስት፡- የቅዴስት ቤተ ክርስቲያን ማእከሊዊ ክፍሌ ቅዴስት ይባሊሌ፡፡ ካህናት በዴርገት ጊዛ


ምእመናንን የሚያቆርቡበት ክፍሌ ሲሆን በስብከተ ወንጌሌ ጊዛም መምህራን ቆመው ያስተምሩበታሌ
ክፍሌ፡፡ በተክሉሌና በቈርባን አንዴ ሇሚሆኑ ሙሽሮች ጸልት የሚዯርስበትና በካህናት እጅ የሚባረኩበት
በዙህ ክፍሌ ውስጥ ነው፡፡ በስቅሇት ዕሇት ሥርዓተ ጸልት ይፈጸምበታሌ፤ በምዕራብ በኩሌ ቆሞሳት፣
ዱያቆናት፣ ቀሳውስት ይቆሙበታሌ፤ በሰሜን መነኮሳትና የሚቇርቡ ወንድች ምእመናን ይቆሙበታሌ፤
በዯቡብ የሚቆሙት ዯናግሌ መነኮሳይያት፣ የቀሳውስትና የዱያቆናት ሚስቶች ናቸው፤ በምሥራቅ
በምዕራብ በሰሜንና በዯቡብ ዏራት በሮች ይኖሩታሌ፤ ነገር ግን የማይቆርቡ ምእመናን በዙህ ክፍሌ
ቆመው አያስቀዴሱም፡፡

፫.መቅዯስ፡- በብለይ ኪዲን ቅዴስተ ቅደሳን በሚሌ ስያሜ ይጠራ የነበረው የቃሌ ኪዲኑ ታቦት
የሚገኝበት ክፍሌ መቅዯስ ነው፡፡ ንዋያተ ቅዴሳትም ከመንበረ ታቦቱ ጋር በዙህ ክፍሌ ውስጥ ይገኛለ፡፡
በምዕራብ በሰሜንና በዯቡብ ሦስት በሮች ሲኖሩት እያንዲንደ በር በመንጦሊዕት ወይም በመጋረጃ
የሚጋረዴ ነው፡፡ ከዱያቆናትና ሥሌጣነ ክህነት ካሊቸው በቀር ወዯ መቅዯሱ ማንም መግባት አይችሌም፡፡
በዙህ ክፍሌ ቅደስ ፓትርያርኩ፣ ብፁዓን ሉቃነ ጳጳሳትና ኤጲስ ቆጶሳት ቆመው ያስቀዴሱበታሌ፤
የጌታችን ሥጋና ዯም የሚፈተተው በዙሁ ክፍሌ ውስጥ ነው፡፡

5. ቤተክርስቲያናችን ሊይ ያሇው ጉሌሊት ትርጉምና በጣሪያዎቿዘሪያ ያሇው ሽኩራዎች ምንዴነው


ትርጓሜያቸው

ጉሌሊት፡- የቀራንዮ ምሳላ ሲሆን በቤተ ክርስቲያን አናት ሊይ እንዯተራራ ሆኖ የምናየው ጉሌሊት
ይባሊሌ፤ ጌታችን የሰውን ሌጆች ሇማዲን የተሰቀሇበት የቀራንዮ ኮረብታ ምሳላ ነውና፡፡ (ዮሏ.፲፱፥፲፯)

በጣሪያው ዘርያ የሚዯረጉ የሚንሻሹ መርገፎች፡- የቅደሳን መሊእክት ምሳላ ሲሆኑእየተወዚወዘ


ዴምጽ እንዯሚያወጡ ሁለ ቅደሳን መሊእክትም በቤተ ክርስቲያን ዏጸዴ ላሉትና ቀን ያሸበሽባለ፤
ይ዗ምራለም፡፡ ከዙህ በተጨማሪም ንጉሥ ሄሮዴስ በጭካኔ ያስፈጃችው ሕጻናት ምሳላም ናቸው፡፡
(዗ፍ.፳፰፥፲፩-፲፯)

You might also like