You are on page 1of 49

COUNSELING TRAININING

ሄኖክ ፍታኔ
2009 ዓ.ም
‘እኛም በክርስቶስ ፍጹም የሚሆን
ሰውን ሁሉ እናቀርብ ዘንድ ሰውን
ሁሉ እየገሠጽን ሰውንም ሁሉ
በጥበብ ሁሉ እያስተማርን
የምንሰብከው እርሱ ነው።’
ቆላ 1፡28
ክፍል 1 የማማከር አገልግሎት ምንድነው ?
ክፍል 2 አማካሪዎች
ክፍል 3 የወጣት ችግሮች
ክፍል 4 እንዴት እናማክር ?
የማማከር አገልግሎት ምንድነው?

 Oxford dictionary definition of counseling :-


‘advice,especially that given formally’
 Webster dictionary definition of counseling :-
‘advice & support that is given to peopel to help who deal with
problems , make an important decision.
1. Biblical counseling is about loving peopel
by taking the time to understand them ,
interprating thier life situations through the
grid of scripture , comfronting them with
Gods framework & challenging them to
engage in the putt off, mind renewal and put
on the dynamics of eph 4:22-24
2. Biblical counseling involves walking
paitently with someone , while wisely
connecting them to christ through the
grace–centred message of the bible.this
one –to-one ministry is done in the
community of the church were both the
normal & complex problems of daily life
can be addressed.
2.Biblical counseling is God centered,
bible saturated , emotionally in touch use
of language to help peopel become christ
exalting,joyfully self forgetting lovers of
peopel
የማማከር አገልግሎት በሰዎች ዘመናዊ የአስተሳሰብ
ውጤት የመጣ አገልግሎት ሳይሀን አብ
፤ወልድ፤መንፈስ ቅዱስ አስከ ነበሩበት ጊዜ የነበረ
የእግዚያብሄር አሰራር ነው፡፡
የእግዚያብሄር ምክር

እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን
በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን።
according to the purpose of him who worketh all things after the
counsel of his own will:
ኤፌ 1፡11
1. ‘እግዚአብሔርም አለ፦ ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና
ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።’
2. ‘ኑ፥ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።’
3. ‘የጌታንም ድምፅ። ማንን እልካለሁ? ማንስ ይሄድልናል? ሲል ሰማሁ። እኔም። እነሆኝ፥ እኔን ላከኝ አልሁ።’
.....................የቀጠለ

 እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ


የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ
እውቀት የላቸውም።ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ
የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር
ሌላ አምላክ የለም እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም። ኢሳ
45፡20 21
ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና
አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ
መካር፥[wonderful counselor] ኃያል አምላክ፥
የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።
ኢሳ 9፡6
 መንፈስ ቅዱስ ፡- ጰራቅሊጦስ ፡- አጽናኝ ፤ከጎን የሚቆም ፤
የሚያበረታ ፡፡
እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ
አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን
እልክላችኋለሁ።እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ
ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል
ዩሀ 16፡7-8
The main focus of counseling is
edifying and building Christians
in the process sanctification
ድነናል........እየዳንን ነው ..........እንድናለን
ትላንት(past):-
 የኢየሱስን የመስቀል ስራ የሚያመለክት የስርየት ተግባር ነው፡፡ይህም ሀጢያተኞች
የነበርነው እኛ ከሀጢያታችን የታብንበትና ከእግዚያብሄር ጋር መታረቅን ያገኘንበት
መንገድ ነው፡፡
o ከእናንተም አንዳንዶቹ እንደ እነዚህ ነበራችሁ፤ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ
ስም በአምላካችንም መንፈስ ታጥባችኋል፥ ተቀድሳችኋል፥ ጸድቃችኋል። 1 ቆሮ 6፡
11
o በዚህም ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ በማቅረብ ተቀድሰናል።
ዛሬ(present)፡-
 ዛሬ በክርስቶስ ላይ ባለን እምነት የምንኖረው የቅድስና ህይወት[SANCTIFICATION] ነው፡፡
o እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም
እያደረግን ሥጋንና መንፈስን ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ። 2 ቆሮ 7፡1
o በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ለተቀደሱት፥ የእነርሱና
የእኛ ጌታ የሆነውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በየስፍራው ከሚጠሩት ሁሉ ጋር
ቅዱሳን ለመሆን ለተጠሩት፡፡ 1 ቆሮ 1፡1
 ነገ (future)፡- በዘመን ፍጻሜ የምናገነው ሙላት ያለበት የቅድስና ደረጃ ነው ፡፡
ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም
የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስከ እግዚአብሔርም ፍጹም ሙላት ደርሳችሁ ትሞሉ
ዘንድ።
ኤፌ 3፡20
Progressive sactification
2. THE KESWICK (DEEPER LIFE)
MODEL
THE REFORMED MODEL
የእኛ ድርሻ

የንጽህና ህይወት
ራሳችንን ማቅረብ
እግዚያብሄርን መምሰል
ቃሉን ማንበብ
ከእግዚያብሄር ጋር ህብረት ማድረግ
አምልኮ
ምስክርነት
BIBLICAL COUNSELING VS PSYCOLOGY

1. BIBLICAL COUNSELING
2. SECULAR PSYCOLOGY
3. INTEGRATION THEORY
ማነጻጸሪያ መስፈርቶች

1. እግዚያብሄር
2.ሰው
3. እውነት
4. ሀጢየት
5. የህይወት ለውጥ
1. SECULAR
PSYCOLOGY
1. እግዚያብሄር፡- ከእኛ የሚበልጥ ሀይል
ለአንድ አለማዊ የስነ ልቦና አማካሪ እግዚያብሄር ማለት በእኛ ውስጥ ያለ ከፍ ያለ ሀይል
ማለት ነው ፡፡ይህ ከፍ ያለ ሀይል በተለያዩ ነገሮች አቅሙ ተወስኖ ሊኖር ይችላል ግን እኛ
በፈለግንበት ገዜ ወደ ተግባር ልናመጣው አቅሙ አለን ፡፡
2. ሰው ፡- ሰው በተፈጥሮው ጥሩ ነው፡፡
ይህም ማለት ማንም ሰው ወደዚህ ምድር ሲመጣ ፍጹም ሆኖ ነው፡፡ነገር ግን ይህ ሰው
በህይወቱ በሚየያጋጥሙት ችግሮች ወይም ምርጫዎች ምክንያት የዛ ሰው ህይወት
ወዳልተፈለገ መንገድ ሊያመራ ይችላል፡፡
3.እውነት፡- በሁሉም ሰው ማንንት ውስጥ ያለ የግል አቁም ነው ፡፡ከሰው ሰው
ይለያያል ግን ሁሉም ለራሱ ልክ ነው ፡፡ይህ እውነት በልጅነት ጊዜ በሚከሰቱ
አሰቃቂ ነገሮች ሊጠፋ ይችላል፡፡
4. ሀጢያት፡-በህይወታችን በሚያጋጥሙን ነገሮች ምክንያት ስለራሳችን የሚኖረን
የዝቅተኛነት ሰሜት (toxicshame) ነው
የዚህ የዝቅተኛነት ስሜት ምንጩ ምንጩ ማህበረሰቡ ነው ምክንያቱም እውነት
ለማንኛውም ሰው አንጻራዊ በመሆኑ ማንም ስለራሱ በወሰነው ውሳኔ ተጸጽቶ
የዝቅተኛነትና የሀፍረት ስሜት ሊሰማው አይገባም፡፡
5. ለውጥ ፡- በህይወታችን ለተከሰቱ የስነ ልቦና ችግሮች ዋናው መፈትሄ በውስጣችን
ያለውን ሀይል እንደገና ማንሳትና በውስጣችን ያለውን ሰው ማንቃት ነው፡፡ይህም መሆን
የሚችለው ሰውየው ለራሱ ሊኖረው የሚችለውን አመለካከት ማስተካከል ከቻለ ነው፡፡
2. INTEGRATION THEORY
ይህ ሀሳብበብዙ ክርስቲያኖች ዘንድ ተቀባይነት እያገኘ የመጣ ነው ፡፡የሀሳቡ ዋና ምናጭ
የመጽሀፍ ቅዱስን ከስነ-ልቦና መንገዶች ጋር ቀይጦ መፍትሄ ለማምጣት መጣሩ ነው፡፡
1. እግዚያብሄር፡-የመጽሀፍ ቅዱስ እግዚያብሄር(GOD OF THE BIBLE)
2. እውነት፡- መጽሀፍ ቅዱስ + ስነ-ልቦና
የዚህ አመለካከት ደጋፊዎች በዚህ ጉዳይ የሚያነሱት ሀሳብ ስነ መለኮት ለምሳሌ መጽሀፍ ቅዱስ አይደለም ግን
ከመጽሀፍ ቅዱስ እውነት በመነሳት የተቀነባበረ ሳይንስ ነው ልክ እንደዚሁ ስነ ልቦናም በመጽሀፍ ቅዱስ መነጽር
መታየት ያለበት ሳይንሥ ነው ብለው ይሞግታሉ፡፡

3. ሰው ፡-ሰው ከመወለዱ ጀምሮ ሀጢያተኛ ነው ብለው የምያምኑም አሉ ደግሞም ሰው በተፈጥሮው ጥሩ


ነው ብለው የሚያስቡም አሉ ፡፡

4. ሀጢያት፡- ሀጢያት የአእምሮ ጉዳይ በመሆኑ የስነ ልቦና እገዛ ያስፈልገናል፡፡ሀጢያትን መልመድ ይቻላል
ለዚህ ግን መፍትሄ የለውም ፡፡

5. ለውጥ፡- ተከታታይ የሆነ የስነ-ልቦና የምክር ጊዜዎች የተጎዳውን ሰው ለመለወጥ ይረዳሉ፡፡ይህ ለውጥ
ሊከሰት የሚችለው ከመጽሀፍበ ቅዱስና ከስነ-ልቦና ሳይንስ ያገኘናቸውን መርሆዎች በመጠቀም ነው፡፡
………CONT

 Bible never intended to contain all truth . The bible is


absolutely complete and dependable but truth can be found
outside of the bible.
 In addition to the bible, God allows his truth to be revealed
through science and psycology
3. BIBLICAL COUNSELING
1.እግዚያብሄር :- የመጽሀፍ ቅዱሱ እግዚያብሄር
2. ሰው፡-ሰው በፍጥረቱ ሀጢያተኛ ነው መዳንን የሚያገኘው በክርስቶስ ደም በኩል ነው ፡፡
3. እውነት፡- እውነት የሚገኘው በእግዚያብሄር ቃል ውስጥ ብቻ ነው ፡፡ቃሉ ለየትኛውም የህይወት
ችግሮች ግልጽ መፍትሄ ያለው በመሆኑ ሌላ ተጨማሪ እገዛ አያስፈላገውም፡፡
4. ሀጢያት፡- ከእግዚያብሄር አላማ ውጪ ሆኖ መኖር ነው፡፡አሁን የምናያቸው ቀውሶች ሁሉ ሊመጡ
የቻሉት ሰው በቅድስና ከተፈጠረበት ማንነት አምጾ ስለወጣ ነው፡፡
5. ለውጥ፡- በክርስቶስ ያመነ ሁሉ ከሀጢያት ባርነት ነጻ ወጥቶአል፡፡ በመሆኑም ሰዎች በክርስቶስ
ካገኙት የቅድስና ህይወት የተነሳ ሀጢያትን በማሸነፍ መኖር ይችላሉ፡፡በተጨማሪም ከእግዚያብሄር
ቃል ጋር የምናደርገው ጥብቅ ግንኙነት በውስጣችን ይህ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አላቸው፡፡
የመወያያ ጥያቄ

ከላይ ካየናቸው የማማከር መንገዶች ለዩኒቨርሲቲ


ተማሪዎች የበለጠ ተስማሚ ነው ብላችሁ
የምታስቡት መንገድ የቱ ነው ፡፡?
አማካሪዎች
የመወያያ ጥያቄ

ሁሉም ሰው አማካሪ መሆን ይችላል?


አማካሪ ለመሆን የሚያስፈልጉ
መስፈርቶች ምንድን ናቸው ?
አማካሪ መሆን የማይገባቸው ሰዎች

1. የቅድስና ችግር ያለባቸው ሰዎች[immoral person]


2. ከባድ ከሆነ የሀጢያት ልምምድ በቅርቡ የተመለሱ
ሰዎች
3. ሚስጥር መጠበቅ የማይችሉ ሰዎች
4. ሁሉንም ነገር በራሳቸው እንደሚወጡ የሚያስቡ
ሰዎች[savior syndrome]
1. አማካሪ ማን ነው?
 መፍትሄ ሰጪ ሰው ነው ፡፡
 መፍትሄ ሰጪነት ደግሞ የተርፍ ጊዜ አገልግሎት ሳይሆን ልንላበሰው የሚገባ ማንነት ነው፡፡
በርናባስ
• ትውልዱም የቆጵሮስ ሰው የነበረ አንድ ሌዋዊ ዮሴፍ የሚሉት ነበረ፥ እርሱም በሐዋርያት በርናባስ
ተባለ ትርጓሜውም የመጽናናት ልጅ ነው ሀዋ 4፡36
ወሬውም በኢየሩሳሌም ባለችው ቤተ ክርስቲያን ስለ እነርሱ ተሰማ፥ በርናባስንም ወደ አንጾኪያ

ላኩት፤እርሱም መጥቶ የእግዚአብሔርን ጸጋ ባየ ጊዜ ደስ አለው፥ ሁሉንም በልባቸው ፈቃድ በጌታ
ጸንተው ይኖሩ ዘንድ መከራቸው፤ደግ ሰውና መንፈስ ቅዱስ እምነትም የሞላበት ነበረና። ብዙ ሕዝብም
ወደ ጌታ ተጨመሩ ሀዋ 11፡21-24
……የቀጠለ

 ከቃሉ ጋር ጥብቅ ግንኙነት ያለው ነው


 ራሱን በየጊዜው የሚያሳድግ እና የሚያድስ ነው፡፡
 የሰዎችን ልብ ላመወቅ እና ችግሮችን ለመፍታት ጉጉት
ያለው ነው
ፍቅር
ትዕግስት
ማዳመጥ
ሚስጥርን መጠበቅ
የአማካሪ
በእግዚያብሄር ጸጋ የሚያምን ባህሪያቶ
ራሱን በቅድስና የሚጠብቅ ች
ሀላፊነት የሚወስድ
የጀመረውን ከግብ የሚያደርስ
አማካሪዎች ሊያደርጓቸው የማይገቡ ነገሮች

ውሳኔ መስጠት
መስበክ
አላስፈላጊ ስሜቶች
ድካምና መሰላቸት
ከግብ ሳይደርሱ ማgረጥ
የመወያያ ጥያቄዎች

1. የወንዶችና የሴቶች በማማከር አገልግሎት ውስጥ


ያላቸው ድርሻ ምንድነው፡፡
2. የተቃራኒ ጾታ የምክር አገልግሎት ያስፈልጋል ብላችሁ
ታስባላችሁ ፡፡ጥቅሙንና ጉዳቱን በዝርዝር አስረዱ
3. የወጣት ችግሮች
THE PROBLEM OF PAIN

በዓለማችን የምናያቸው ነገሮች ሁሉ የራሳቸው ችግር አለባቸው ፡፡


እግዚያብሄር በመጀመሪያ የፈጠረው ዓለም ፈጽሞ መልካም ነበር ነገር ግን
በውድቀት ምክንያት አሁን ያለው መልክ ሊከሰት ችሎአል፡፡
The consequences of the orginal sin
 spiritual death
 Moral failure
 The curse of creation
 Chaos in the earth and heaven
 Broken image of God
Unconditional (initial problems)
FAMILY
I. ECONOMICAL STATUS (ዝቅተኛ ኢኮኖሚ)
II. DYSFUNCTIONAL FAMILY(የተበጠበጠ ቤት)
III. DIVORCE (ፍቺ)
IV. CHILD SEXUAL ABUSE & RAPE(ጾታዊ
ጥቃት)
EXPERIANCIAL PROBELEMS
አላስፈላጊ የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት
ወሲባዊ የሆኑ ምስሎችን መመልከት(pornography)
ማስተርቤሽን(masturbation)
የዕፅና የአልኮል ሱሰኝነት(drug abuse)
……CONT
ሴሰኝነት
ውርጃ
በተቃራኒ ጾታ መሳብ (weak tendency for
opposite sex)
ስነ ልቦናዊ ቀውሶች
1. የአእምሮ ጭንቀት(depression)
2. ስሜትን መደበቅ(repression)
3. ጥላቻ(hate)
4. ትኩረት ማጣት( lack of concentration)
5. የዝቅተኛነት ስሜት(inferiority)
6. የአመጋገብ ችግሮች
7. እንቅልፍ ማጣት(insominia)
እንዴት እናማክር
1. የአጭር ጊዜ
 ማዳመጥ
1. open ended questions
o are invitations to talk about feelings , thoughts and
behavior.
2.passive listening :- purpose full silence
3. active listening:- involves the communication of
empathy and genuine acceptance of the survivors feelings
& behaviours.
 አስፈላጊውን እገዛ መስጠት
 ማበረታት
 መጸለይ
2. የረጅም ጊዜ
1. የምናማክረውን ሰው ማወቅ

የምናማክረውን ሰው የኃላ ታሪክ ማወቅ
 አሁን የምናመከረው ሰው ያለበትን ችግር መለየት
 መንፈሳዊ ደረጀውን መለየት
2. እምነትን መፍጠር(building trust)
ሚስጥር መጠበቅ
ÒÖŒ|« FFWO|

3. ተጽእኖ መፍጠር
….cont

1. Guidance
2. Prayer time
3. Bible study secessions
4. Check up and assignments
ተፈፀመ

You might also like