Professional Documents
Culture Documents
ማውጫ
ሀ. የዚህ መድበል አስፈላጊነት............................................................................................................ xiii
ለ. የዚህ መድበል መዘጋጀት ዓላማ....................................................................................................... xiii
ክፍል አንድ: የሐዋርያትሥራ................................................................................................................ 1
1. መግቢያ................................................................................................................................... 1
1. 2. የጻፈበት ዓላማ................................................................................................................... 1
ምዕራፍ 1.................................................................................................................................... 1
1.1.1-12 የመንፈስ ቅዱስ መምጣት ለሐዋርያት ስለ መነገሩ......................................................................1
1.2. 13–14 የ 120 ው ቤተ ሰብ የአንድነት ጸሎት.................................................................................1
1.3. 15–26 ጴጥሮስ በይሁዳ ምትክ ሌላ ሐዋርያ ይመረጥ ዘንድ ሐሳብ አቀረበ.................................................2
ምዕራፍ 2.................................................................................................................................... 2
2.1. 1–4 መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ ወረደ..................................................................................... 2
2.2. 5-13 የተለያዩ አይሁዳውያን በ 120 ው ቤተሰብ ልዩ ልዩ ቋንቋ መናገር ተገረሙ..........................................2
2.3. 14–21 ቅዱስ ጴጥሮስ በ 120 ቤተሰብ ላይ የተሰነዘረውን ተቃውሞ ተቃወመ............................................2
2.4. 22–36 ክርስቶስ ለእስራኤላውያን በተአምርም በትሩፋትም የተገለጠ እንደነበር ጴጥሮስ ተናገረ........................3
2.5. 37-42 የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያን ማመን.................................................................................... 3
2.6. 43-47 በእመናን መካከል የነበረ ሕይወት....................................................................................... 3
ምዕራፍ 3.................................................................................................................................... 3
3.1. 1–11 ጴጥሮስና ዮሐንስ በክርስቶስ ስም ሸባ ሁኖ የተወለደውን ልጅ ፈወሱ................................................3
3.2. 12–26 ሕዝቡ በዚህ ሰው መዳን ምክንያት ለአቀረቡት አድናቆት የጴጥሮስ መልስ........................................4
ምዕራፍ 4.................................................................................................................................... 4
4.1. 1–7 በሐዋርያት ላይ የተደረገው የአይሁድ መምህራን ተቃውሞ.............................................................4
4.2. 10–12 በቀረበው ተቃውሞ የሐዋርያው ጴጥሮስ መልስ.....................................................................4
4.3. 13–18 በጴጥሮስና በዮሐንስ በድጋሚ የተሰነዘረ ተቃውሞ...................................................................4
4.4. 19–23 ጴጥሮስና ዮሐንስ አቋማቸውን አሳወቁ...............................................................................4
4.5. 24–31 ለሐዋርያት በሚደረግላቸው ድል የ 120 ው ቤተሰብ ምስጋና......................................................5
4.6. 32–37 የአማኞች ኅብረት....................................................................................................... 5
ምዕራፍ 5.................................................................................................................................... 5
5.1. 1–14 የሐናንያና የሰጲራ ውሸት.............................................................................................. 5
1
ሐዲስ ኪዳን ማስተማሪያ መድበል፪: አዘጋጆች: ሊ/ሊቃውንት ያሬድ ካሣና መ/ር ፍሬ ስብሐት አባዲ.
5.2. 5–16 ጴጥሮስ ሕሙማንን በጥላው መፈወስ ጀመረ........................................................................5
5.3. 17–28 በሐዋርያት ትምህርት ላይ የተደረገ ቅንዓት........................................................................5
5.4. 29–33 ጴጥሮስና ዮሐንስ ለተቃዋሚዎች የሰጡት መልስ..................................................................6
5.5. 34–39 ገማልያል ሐዋርያትን የሚቃወሙ ሰዎችን ተቃወመ..............................................................6
5.6. 40–42 ሐዋርያት ጠላትን ስለ ማሳፈራቸው................................................................................ 6
ምዕራፍ 6.................................................................................................................................... 6
6.1. 1–7 የሰባቱ ዲያቆናት መመረጥ................................................................................................. 6
6.2. 8–15 በእስጢፋኖስ ላይ የተደረገ የሐሰት ክስ.................................................................................. 7
ምዕራፍ 7.................................................................................................................................... 7
7.1. 1-53 እስጢፋኖስ በምዕራፍ 6 ለተነገረበት የሐሰት ምስክርነት መልስ የሰጠበት ክፍል.....................................7
7.2. 54–60 የእስጢፋኖስ መገደል.................................................................................................... 8
ምዕራፍ 8.................................................................................................................................... 8
8.1. 1–4 የቤተክርስቲያን መሰደደና መበታተን...................................................................................... 8
8.2. 5–8 ከሰባቱ ዲያቆናት አንዱ የሆነው ፊልጶስ ሰማርያ በሚባል ሀገር ማስተማር ጀመረ....................................8
8.3. 9–13 ጠንቋዩ ሲሞን ስለ የሚያደርገው ምትሐትና በፊልጶስ ትምህርት ማመኑ..........................................8
8.4. 14–25 ጴጥሮስና ዮሐንስ ከሐዋርያት ወደ ሰማርያ ስለ መላካቸው.......................................................8
8.5. 26–40 ፊልጶስና ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ.................................................................................... 9
ምዕራፍ 9.................................................................................................................................... 9
9.1.1–2 ጳውሎስ በምእመናን ላይ ሲያደርስ የነበረው ማሳዳድ....................................................................9
9.2.3–9 የጳውሎስ መጠራት.......................................................................................................... 9
9.3.10–16 የደማስቆው ነዋሪ ሐናንያ ጳውሎስን ያጠምቅ ዘንድ ታዘዘ...........................................................9
9.4.17–26 የጳውሎስ መዳንና የመጀመርያ ምስክርነት..........................................................................10
ምዕራፍ 10................................................................................................................................ 10
10.2. 3-8 ለቆርኔሎዎስ መልአክ ተገለጠለት...................................................................................... 11
10.3. 9-16 የጴጥሮስ ራእይ........................................................................................................ 11
10.4. 17-22 ከቆርኔሌዎስ የተላኩ ሰዎች ጴጥሮስ ካለበት ቦታ እንደ ደረሱ....................................................11
10.5. 23-29 ለጴጥሮስ የተደረገለት አቀባበልና ጴጥሮስ ስለ ጉዳዩ ያደረገው ንግግር..........................................11
10.6. 30-33 ቆርኔሌዎስ ወደ ጴጥሮስ የላከበትን ምክንያት መግለጹ...........................................................11
10.7. 34-43 ጴጥሮስ ተናገር በተባለው መሠረት ተናገረ........................................................................11
10.8. 44–48 ቆርኔሌዎስና ቤተ ሰቦቹ መንፈስ ቅዱስ ን ስለ መቀበላቸው.....................................................12
ምዕራፍ 11................................................................................................................................ 12
11.1. 1 የቆርኔሌዎስና ቤተሰቦቹ ማመን በምእመናን ዘንድ ተሰማ..............................................................12
11.2. 2–3 በጴጥሮስ ላይ የደረሰ ተቃውሞ........................................................................................ 12
11.3. 4–18 ጴጥሮስ ከቆርኔሌዎስ ቤት የገባበትን ምክንያት ለወንድሞቹ አሳወቀ.............................................12
11.4. 19–21 በእስጢፋኖስ ሞት ስለተበተኑ ምእመናን.........................................................................12
11.5. 22–24 በርናባስ ወደ አንጾኪያ ተላከ........................................................................................ 12
11.6. 25–26 በርናባስ ጳውሎስን ፍለጋ ወደ ጠርሴስ መጣ......................................................................13
11.7. 27–30 ነቢያት ከኢየሩሳሌም ወደ አንጾኪያ ወረዱ.......................................................................13
ምዕራፍ 12................................................................................................................................ 13
12.1. 1–5 የሐዋርያው ያዕቆብ መገደል............................................................................................ 13
12.2. 6-11 በእግዚአብሔር መልአክ ለጴጥሮስ ስለ ተደረገው እርዳታ..........................................................13
12.3. 12-17 ጴጥሮስ ከወንድሞቹ ጋር ተገናኘ................................................................................... 13
12.4. 18- 20 ጴጥሮስ በእስር ቤት በመታጣቱ ምክንያት ድንጋጤ ተፈጠረ...................................................14
12.5. 21-24 የሄሮድስ መሞትና የእግዚአብሔር ቃል መስፋፋት................................................................14
12.6. 25 የጳውሎስና የበርናባስ ከኢየሩሳሌም መመለስ..........................................................................14
ምዕራፍ 13................................................................................................................................ 14
13.1. 1-3 የበርናባስና የጳውሎስ መመረጥ........................................................................................ 14
13.2. 4-12 የጳውሎስና የበርናባስ የመጀመርያው ሐዋርያው ጉዞ...............................................................14
ምዕራፍ 14................................................................................................................................ 15
14.1 ተልእኮውና አስተምህሮው..................................................................................................... 15
ምዕራፍ 15................................................................................................................................ 15
15.1. 1-3 ጳውሎስና በርናባስ በአስተማሯቸው ምእመናን ላይ ችግር ተፈጠረ................................................15
15.2. 4-5 የጳውሎስና የበርናባስ ኢየሩሳሌም መድረስ...........................................................................15
15.3. 6-12 የኢየሩሳሌም ጉባኤ.................................................................................................... 16
15.4. 13-21 የያዕቆብ ንግግር...................................................................................................... 16
15.5. 22-29 ወደ አሕዛብ የተላከ ደብዳቤ........................................................................................ 16
15.6. 30-35 ይሁዳና ሲላስ ደብዳቤውን ለአንፆኪያ ቤተ ክርስቲያን እንደ ሰጡ...............................................16
15.7. 36-41 የጳውሎስና የበርናባስ መለያየትና የ 2 ኛው ሐዋርያዊ ጉዞ መጀመር............................................16
ምዕራፍ 16................................................................................................................................ 17
16.1 ተልእኮውና አስተምሮው....................................................................................................... 17
ምዕራፍ 17................................................................................................................................ 17
17.1 ተልእኮውና አስተምህሮው................................................................................................... 17
ምዕራፍ 18................................................................................................................................ 18
18.1. 1-17 ተልእኮውና አስተምህሮው............................................................................................ 18
18.2. 18-23 ጳውሎስ ከቆሮንቶስ ወደ ሦሪያ ፣ ኤፊሶን ፣ ቂሣርያና አንጾኪያ ደረሰ..........................................18
18.3. 24-28 ስለ አጵሎስ ማንነት................................................................................................. 18
ምዕራፍ 19................................................................................................................................ 18
19.1. 1-7 ጳውሎስ በዮሐንስ የተጠመቁ ደቀ መዛሙርትን ማግኘቱ............................................................18
19.2. 8-10 ጳውሎስ ለሦስት ወርና ሁለት ዓመት ያህል ያስተማረው ትምህርት..............................................18
19.3. 11-17 ለጳውሎስ የተሰጠው የመፈወስ ሀብትና የአስቄዋ ልጆች ሐፍረት..............................................18
19.4. 18-20 የጠንቋዮች ማመን.................................................................................................. 19
19.5. 21-23 ጳውሎስ ሮሜን ለማየት ስለ ማሰቡ...............................................................................19
19.6. 24-27 የድሜጥሮስ ስጋትና የአርጤምስ ክብር መቅረት..................................................................19
19.7. 28-32 የኤፌሶን ሰዎች ጩኸት............................................................................................. 19
19.8. 33-34 የእስክንድሮስ አለመሰማት.......................................................................................... 19
19.9. 35-40 የእነ ጳውሎስ ቅንነትና የከተማይቱ ጸሐፊ ኃላፊነት..............................................................19
ምዕራፍ 20................................................................................................................................ 19
20.1. 1-6 የጳውሎስ ወደ ተለያዩ ቦታዎች መሄድ................................................................................19
20.2. 7-12 የአውጤክስ ከደርብ መውደቅ........................................................................................ 20
20.3. 13-17 የጳውሎስ በተለያዩ ቦታዎች መዞር................................................................................. 20
20.4. 18-32 ለኤፌሶን ሽማግሌዎች (ቀሳውስት) የተሰጠ አደራና ማስጠንቀቅያ............................................20
20.5. 33-35 ከፍቅረ ንዋይ መራቅ እንደሚገባ................................................................................... 20
20.6. 36-38 በስንብት ምክንያት የተደረገ ልቅሶ................................................................................20
ምዕራፍ 21................................................................................................................................ 20
21.1. 1-16 የጳውሎስ ከቦታ ቦታ መጓዝ.......................................................................................... 20
21.2. 17-25 የጳውሎስ ኢየሩሳሌም መድረስ ፣ በሐዋርያት የተደረገለት አቀባበልና የታዘዘው ትእዛዝ......................20
21.3. 26-27 ጳውሎስ በሐዋርያት የታዘዘውን አደረገ...........................................................................21
21.4. 28-32 ጳውሎስ ተከሰሰ..................................................................................................... 21
21.5. 33-36 ጳውሎስ ወደ እሥር ቤት ተወሰደ.................................................................................. 21
21.6. 37-40 ጳውሎስ ስለ ራሱ ተከላከለ......................................................................................... 21
ምዕራፍ 22................................................................................................................................ 21
22.1. 1-23 ጳውሎስ ለሻለቃውና ለሕዝቡ ሰፊ ንግግር አደረገ..................................................................21
22.2. 24-26 ጳውሎስ ለተወሰነበት ውሳኔ ጥያቄ ማቅረቡ......................................................................21
22.3. 27-30 ሻለቃው የጳውሎስን ዜግነት መጠየቁና ጳውሎስን መፍታቱ.....................................................22
ምዕራፍ 23................................................................................................................................ 22
23.1. 1-5 ሊቀ ካህናት ሐናንያ ጳውሎስ በጥፊ ይመታ ዘንድ ትእዛዝ አስተላለፈ..............................................22
23.2. 6-10 በጳውሎስ ንግግር ምክንያት በፈሪሳውያንና በሰዱቃውያን መካከል መከፋፈል ተፈጠረ.........................22
23.3. 11.ለጳውሎስ ጌታ ተገለጠለት.............................................................................................. 22
23.4. 12-15 አይሁዳውያን ጳውሎስን እስኪገድሉ ድረስ እህልና ውሀን እንደማይቀምሱ ተማማሉ........................22
23.6. 23-24 ጳውሎስ እሥረኛ ሆኖ ወደ ቂሣርያ ወረደ.........................................................................23
23.7. 25-30 ስለ ጳውሎስ ጉዳይ ከሉስዮስ ወደ ፊልክስ የተላከ ደብዳቤ.......................................................23
23.8. 31-35 ጳውሎስ ከፊልክስ ቤተ መንግሥት ደረሰ..........................................................................23
ምዕራፍ 24................................................................................................................................ 23
24.1. 1-9 ጠርጠሉስ የተባለ ጠበቃ ጳውሎስን መክሰስ ጀመረ...................................................................23
24.2. 10-21 ጳውሎስ በፊልክስ ፊት የተከሰሰበትን ተከላከለ...................................................................23
24.3. 22-23 ፊልክስ የጳውሎስን ጉዳይ ሉስዮስ እስኪመጣ ድረስ እንዲዘገይ አደረገ.........................................23
24.4. 24-25 ፊልክስና ሚስቱ ድሩሲላ የጳውሎስን አስተምህሮ ሲከታተሉ...................................................23
24.5. 26-27 ፊልክስ ከጳውሎስን ገንዘብ ፈልጓል................................................................................ 23
ምዕራፍ 25................................................................................................................................ 24
25.1. 1-5 የጳውሎስ ጉዳይ በፊስጦስ መታየት ጀመረ............................................................................24
25.2. 6-8 ፊስጦስ ተከሳሹ ጳውሎስንና ከሳሾቹን አገናኘ........................................................................24
25.3. 9-12 ጳውሎስ ወደቄሣር ይግባኝ ማለቱና ፊስጦስ ለከሳሾች ማድላቱ..................................................24
25.4. 13-22 ፊስጦስ የጳውሎስን ጉዳይ ለአግሪጳና ለበርኒቄ ተናገረ...........................................................24
25.5. 23-27 ጳውሎስ ከአግሪጳ ፊት ስለ መቆሙ............................................................................... 24
ምዕራፍ 26................................................................................................................................ 24
26.1. 1-23 ጳውሎስ ከአግሪጳ ፊት ቆሞ የተናገረው ንግግር.....................................................................24
26.2. 24-29 ጳውሎስ አብደሃል መባሉና የወደፊት ዓላማውን መግለጹ.......................................................25
26.3. 30-32 የጳውሎስ ጉዳይ በአግሪጳና በበርኒቄ ዘንድ እንኳን ለሞት ለእሥራት የማያበቃ ነው ተባለ....................25
ምዕራፍ 27................................................................................................................................ 25
27.1. 1-44 ጳውሎስና ጓደኞቹ ወደ ሮሜ መጓዛቸውና በጉዞው የገጠማቸው ችግር...........................................25
ምዕራፍ 28................................................................................................................................ 25
28.1. 1-2 በመላጥያ የነበሩ አረማውያን ለጳውሎስና ለጓደኞቹ መልካም ሥራ አደረጉላቸው................................25
28.2. 3-6 የጳውሎስ እጅ በእፉኝት መነደፍና ከአሕዛብ የደረሰበት ሐሜት.....................................................25
28.3. 7-10 ጳውሎስ የፑፕልዮስን አባትና ሌሎች በሽተኞችን ፈወሰ..........................................................26
28.4. 11-16 ጳውሎስ ሮሜ ስለ መድረሱ........................................................................................ 26
28.5. 17-20 ጳውሎስ ስለጉዳዩ በሮሜ ለሚኖሩ ለአይሁድ ታላላቆች ተናገረ.................................................26
28.6. 23-31 ጳውሎስ በሮሜ አስተማረ.......................................................................................... 26
26.7 የሐዋርያት ሥራ ማጠቃለያ................................................................................................... 26
ክፍል ሁለት: የሮሜ መልእክት............................................................................................................ 28
2.1 መግቢያ............................................................................................................................ 28
2.2 መልእክቱ የተጻፈበት ቦታና መልእክት ወሳጅ................................................................................... 28
2.3 መልእክቱ የተጻፈበት ጊዜና የተጻፈላቸው ሰዎች.............................................................................. 28
2.4 የተጻፈበት ዓላማ................................................................................................................. 28
2.5 የመልእክቱ ልዩ ባሕርያት......................................................................................................... 28
2.6 በመልእክቱ ትኩረት የተሰጠባቸው ነገሮች...................................................................................... 28
ምዕራፍ 1.................................................................................................................................. 29
1.1.1-7 ጳውሎስና የሮም አማኞች................................................................................................. 29
1.2.8-12 ስለ ሮም አማኞች የጳውሎስ ጸሎትና ምስጋና.........................................................................29
1.3.13-17 ጳውሎስ ወደ ሮም አማኞች ለመሄድ የሚተጋበት ምሥጢር.......................................................29
1.4.18-25 እውነትን በዓመፃ በሚለውጡ ሰዎች ላይ ከሰማይ ቁጣ ይመጣል..................................................29
1.5.26-32 አስነዋሪው ምኞትና ተግባር............................................................................................ 30
ምዕራፍ 2.................................................................................................................................. 30
2.1.1-6 እውነተኛው የእግዚአብሔር ፍርድ........................................................................................ 30
2.2.7-12 ለመልካም ሰዎች የሚሰጥ ሕይወትና በክፉ ሰዎች ላይ የሚደረግ ቅጣት............................................30
2.3.13-16 ሕግን በማድረግ እንጂ ሕግን በመስማት መጽደቅ አይቻልም.......................................................30
2.4.17-24 አይሁድና ሕግ........................................................................................................... 30
2.5.25-29 አይሁድና ግዝረት (ሕግ)............................................................................................... 30
ምዕራፍ 3.................................................................................................................................. 31
3.1.1-4 የይሁድነት ብልጫና የግዝረት ጥቅም ምንድን ነው?....................................................................31
3.2. 5-9 በጳውሎስ ዓመጽ የሚገለጥ የእግዚአብሔር ክብር ስለ መባሉ.........................................................31
3.3.10-18 የጻድቅ መታጣት........................................................................................................ 31
3.4.19-26 ኦሪትና ነቢያት የመሰከሩለት የእግዚአብሔር ጽድቅ.................................................................31
3.5.27-31 አይሁድ በየትኛው ሕግ መካሉ?....................................................................................... 31
ምዕራፍ 4.................................................................................................................................. 32
4.1.1-5 አብርሃም የጸደቀው በእምነት ነው........................................................................................ 32
4.2.6-12 ግዝረትና ብፅዕና.......................................................................................................... 32
4.3.13-18 አብርሃምና ዘሩ ዓለምን ይወርሳሉ የተባለው በሕግ ሳይሆን በእምነት ነው........................................32
ምዕራፍ 5.................................................................................................................................. 32
5.1.1-5 ከእምነት ጽድቅ በኋላ ሰላምን ስለመያዝ.................................................................................32
5.2.6-11 ሰዎች የእግዚአብሔር ጠላቶች ሲሆኑ ክርስቶስ ስለ እነርሱ ስለ መሞቱ............................................32
5.3.12-16 የአዳም በደልና የክርስቶስ አዳኝነት ሲነጻጸር.........................................................................32
5.4.17-20 አዳምና ክርስቶስ በሞትና በሕይወት..................................................................................33
ምዕራፍ 6.................................................................................................................................. 33
6.1. 1-7 ከክርስቶስ ጋር መሞትና መነሣት......................................................................................... 33
6.2. 8-14 ከክርስቶስ ጋር መሆን................................................................................................... 33
6.3. 15-23 አማኞች ለሚታዘዙለት ባርያዎች እንደሚሆኑ ማወቅ አለባቸው.................................................33
ምዕራፍ 7.................................................................................................................................. 33
7.1.1-6 ከሕግ መፋታት.............................................................................................................. 33
7.2.7-13 ሕግና ኃጢአት............................................................................................................ 34
ምዕራፍ 8.................................................................................................................................. 34
8.1.1-5 በክርስቶስ የተገኘው ነፃነት................................................................................................. 34
8.2.6-11 ስለ ነፍስ ፈቃድና ስለ ሥጋ ፈቃድ ማሰብ..............................................................................34
8.3.12-17 ከክርስቶስ ጋር መውረስ................................................................................................ 34
8.4.18-25 ለሰው የሚሰጠው ክብርና የሚቀበለው መከራ.......................................................................35
8.5.26-30 የመንፈስ እርዳታ....................................................................................................... 35
8.6.31-34 እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር የሆነውን ሰው ማን ይቃወመዋል?......................................................35
8.7.35-39 አማኞችን ከክርስቶስ ፍቅር የሚለያቸው ነገር የለም...............................................................35
ምዕራፍ 9.................................................................................................................................. 36
9.1.1-6 በእግዚአብሔር የተመረጡት እስራኤል................................................................................... 36
9.2.7-13 በይስሐቅ በኩል ለአብርሃም የሚጠራው ዘር........................................................................... 36
9.3.14-29 የእግዚአብሔር ምርጫ በሰዎች ላይ እንዴት እንደሚፈጸም የቀረበ ማስረጃ......................................36
9.4.30-33 የእስራኤል አለመጽደቅና የአሕዛብ መጽደቅ.........................................................................36
ምዕራፍ 10................................................................................................................................ 37
10.1. 1-4 እስራኤል ይድኑ ዘንድ ጳውሎስ ይፈልጋል............................................................................. 37
10.2. 5-13 ድኅነት ለሁሉ ነው..................................................................................................... 37
10.3. 14-21 መስማት፣ ማመንና ስሙን መጥራት...............................................................................37
ምዕራፍ 11................................................................................................................................ 37
11.1. 1-5 የእስራኤል መውደቅ ጊዜአዊ መውደቅ ነው...........................................................................37
11.2. 6-12 ትሩፋን ያገኙት ጸጋና ኢትሩፋን ያላገኙት ጸጋ......................................................................37
11.3. 13-16 ጳውሎስ በአይሁድና በአሕዛብ ላይ ያለውን አመለካከት ለአሕዛብ ስለ ማሳወቁ...............................38
11.4. 17-24 አሕዛብ በእስራኤል ላይ እንዳይኩራሩ በምሳሌ ሲያስረዳ.........................................................38
11.5. 25-36 መላው እስራኤል ይድናሉ........................................................................................... 38
ምዕራፍ 12................................................................................................................................ 38
12.1. 1-8 ሰውነትን ቅዱስ መሥዋዕት አድርጎ ማቅረብና እንደ ተሰጠህ ጸጋ ማገልገል........................................38
12.2. 9-21 የእውነተኛ ክርስቲያን ምልክት....................................................................................... 39
ምዕራፍ 13................................................................................................................................ 39
13.1. 1-7 ለባለ ሥልጣናት መገዛት ይገባል........................................................................................ 39
13.2. 8-10 ሌላውን ስለ መውደድ................................................................................................. 39
13.3. 11-14 በፍጥነት መንቃት ያስፈልጋል....................................................................................... 39
ምዕራፍ 14................................................................................................................................ 39
14.1. 1-12 በሌላው ወንድም ላይ አለመፍረድ................................................................................... 39
14.2. 13-23 ለሌላው እንቅፋት መሆን አይገባም................................................................................40
ምዕራፍ 15................................................................................................................................ 40
15.1. 1-6 ራስን ሳይሆን ሌላውን ደስ ማሰኘት ይገባል........................................................................... 40
15.2. 7-13 ክርስቶስ አይሁድንና አሕዛብን እንደ ተቀበለ እርስ በርሳቸው መቀባበል አለባቸው...............................40
15.3. 14-21 ይህን መልእክት የጻፈበትን ምክንያት ስለ መናገሩ................................................................40
15.4. 22-29 ጳውሎስ ሮሜን ለማየት እቅድ አለው.............................................................................41
15.5. 30-33 የሮም ምእመናን ስለ ጳውሎስ ጉዞና ስለ የሚሰጠው እርዳታ መጸለይ እንዲገባቸው ማሳሰቡ................41
ምዕራፍ 16................................................................................................................................ 41
16.1. 1-24 መንፈሳዊና ግላዊ ሰላምታ............................................................................................ 41
16.2.25-27 ምስጋና................................................................................................................ 41
16.3.የሮሜ መልእክት ማጠቃለያ................................................................................................... 41
ክፍል ሦስት: የ 1 ኛ ቆሮንቶስ መልእክት................................................................................................ 43
3.1 መግቢያ............................................................................................................................ 43
3.2 የተጻፈበት ቦታ.................................................................................................................... 43
3.3 መልእክት አድራሾች.............................................................................................................. 43
3.4 መልእክቱ የተጻፈበት ጊዜ........................................................................................................ 43
3.5 መልእክቱ የተጻፈላቸው ሰዎች.................................................................................................. 43
3.6 ዓላማው........................................................................................................................... 43
ምዕራፍ 1.................................................................................................................................. 44
1.1.1-9 ጸጋና ሰላም ለቆሮንቶስ ምእመናን........................................................................................ 44
1.2.10-17 በቆሮንቶስ ቤተክርስቲያን የተፈጠረው መከፋፈል...................................................................44
1.3.18-25 የእግዚአብሔር ኃይልና ጥበብ.......................................................................................... 44
1.4.26-31 የቆሮንቶስ ምእመናን መጠራታቸውን መመልከት አለባቸው.......................................................44
ምዕራፍ 2.................................................................................................................................. 45
2.1.1-5 የጳውሎስ የስብከት ማእከል ክርስቶስ ነው...............................................................................45
2.2.6-16 እውነተኛው የእግዚአብሔር ጥበብ...................................................................................... 45
ምዕራፍ 3.................................................................................................................................. 45
3.1.1-15 የቆሮንቶስ ምእመናን በመከፋፈል ምክንያት እንደ ሕፃናት ሁነዋል...................................................45
3.2.16-23 የቆሮንቶስ ምእመናን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ናቸው..........................................................46
ምዕራፍ 4.................................................................................................................................. 46
4.1.1-13 የእነጳውሎስ ሐዋርያነትና በሌላው ላይ አለመፍረድ...................................................................46
4.2.14-21 ጳውሎስ ለምእመናኑ የሚጽፍላቸው ሊያሳፍራቸው ሳይሆን ሊገሥጻቸው ነው..................................46
ምዕራፍ 5.................................................................................................................................. 46
5.1.1-8 በቆሮንቶስ አማኞች መካከል በአሕዛብ ስንኳ የማይደረግ ዝሙት እየተደረገ ነው.....................................46
5.2.9-13 የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን በምግባረ ብልሹነት በሚመላለሰው ላይ መፍረድ ይገባታል.............................47
ምዕራፍ 6.................................................................................................................................. 47
6.1. 1-11 በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር መፍታት ያለባት ቤተክርስቲያን ናት..............................47
6.2. 12-20 የምእመናኑ ሰውነት የክርስቶስ አካል ስለ ሆነ ለዝሙት መዋል የለበትም.........................................47
ምዕራፍ 7.................................................................................................................................. 48
7.1.1-40 የጳውሎስ ምክር፦ በትዳር፣ በድንግልና ኑሮና በማግባት ዙርያ ላይ....................................................48
ምዕራፍ 8.................................................................................................................................. 49
8.1.1-13 ለጣዖታት ስለ ቀረበ ምግብ.............................................................................................. 49
ምዕራፍ 9.................................................................................................................................. 49
9.1.1-18 የሐዋርያ መብት.......................................................................................................... 49
9.2.19-23 የጳውሎስ መንፈሳዊ ጥበብ............................................................................................ 50
9.3.24-27 ለዋጋ መሽቀዳደም..................................................................................................... 50
ምዕራፍ 10................................................................................................................................ 50
10.1. 1-13 ከእስራኤል ታሪክ ለምእመናኑ የቀረበ ማስጠንቀቅያ...............................................................50
10.2. 14-22 እግዚአብሔርን ማስቀናት አይገባም...............................................................................50
10.3. 23-33 ጳውሎስ ሁሉን ይበላ ዘንድ ተፈቅዶለታል........................................................................50
ምዕራፍ 11................................................................................................................................ 51
11.1. 1-16 ትንቢት ለሚናገር ወንድና ለምትናገር ሴት የተሰጠ መመሪያ......................................................51
11.2. 17-26 በጌታ ራት ላይ የተፈጸመ መድሎ (ጥፋት)........................................................................51
11.3. 27-34 ሳይበቁ የጌታን ቅዱስ ቁርባን (ሥጋ ወደሙ) መቀበል ቅጣት ያስከትላል.......................................51
ምዕራፍ 12................................................................................................................................ 52
12.1. 1-11 ልዩ ልዩ ጸጋዎች (ስጦታዎች)........................................................................................ 52
12.2. 12-31 አንድ አካል ብዙ ሕዋሳት............................................................................................ 52
ምዕራፍ 13................................................................................................................................ 52
13.1. 1-13 ስለ ፍቅር የበላይነት................................................................................................... 52
ምዕራፍ 14................................................................................................................................ 52
14.1. 1-25 በተለያየ ቋንቋ መናገርና (ሌላ በማይሰማው) በአንድ ቋንቋ (ሌላ በሚሰማው) መናገር.........................52
14.2. 26-40 ለአምልኮ በሚሰባሰቡበት ጊዜ መደረግ ያለበት ጉዳይ.............................................................53
ምዕራፍ 15................................................................................................................................ 53
15.1. 1-11 የክርስቶስ ትንሣኤ..................................................................................................... 53
15.2. 12-34 ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ተነሥቷል..............................................................................53
15.3. 35-50 የሚነሣ አካል (የሙታን ትንሣኤ)..................................................................................... 54
ምዕራፍ 16................................................................................................................................ 54
16.1. 1-4 ለድሀ አማኞች ገንዘብ ማሰባሰብ....................................................................................... 54
16.2. 5-12 የጉዞ ዕቅድ............................................................................................................. 54
16.3.13-24 የማጠቃለያ መልእክትና ሰላምታ....................................................................................55
16.4.የ 1 ኛ ቆሮንቶስ መልእክት ማጠቃለያ......................................................................................... 55
ክፍል አራት የ 2 ኛ ቆሮንቶስ መልእክት.................................................................................................. 57
4.1.መግቢያ............................................................................................................................ 57
4.2.የተጻፈበት ጊዜና ቦታ............................................................................................................. 57
4.3.የተጻፈላቸው ሰዎችና መልእክቱን የወሰዱ ሰዎች............................................................................. 57
4.4.ዐላማው........................................................................................................................... 57
ምዕራፍ 1.................................................................................................................................. 57
1.1.1-11 ምስጋናና ስለ ቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን መከራ መቀበል...............................................................57
1.2.12-24 ጳውሎስ የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያንን ይጐበኛል.....................................................................57
ምዕራፍ 2.................................................................................................................................. 58
2.1.1-11 እውነትን ስለ መናገር..................................................................................................... 58
2.2.12-17 ጳውሎስ ቲቶን ባለማግኘቱ ምክንያት ዕረፍት አጥቻለሁ አለ......................................................58
ምዕራፍ 3.................................................................................................................................. 58
3.1.1-6 የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ሁሉም የሚያነባት የተጻፈች መልእክት ናት...............................................58
3.2.7-18 ወንጌልና ኦሪት............................................................................................................ 58
ምዕራፍ 4.................................................................................................................................. 59
4.1.1-6 የክርስቶስ አስተምህሮ ስላለ ከክፉ ሥራ መቆጠብ ይገባል...............................................................59
4.2.7-16 ስለ ሙታን ትንሣኤ...................................................................................................... 59
ምዕራፍ 5.................................................................................................................................. 59
5.1.1-10 ለቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን በሰማይ የሕይወት ተስፋ አላት...........................................................59
5.2.11-21 ሁሉም በክርስቶስ አዲስ ሁኗል........................................................................................ 60
ምዕራፍ 6.................................................................................................................................. 60
6.1.1-13 ስለ ክርስቶስ ስም መጋደል እንደሚገባ.................................................................................. 60
6.2.14-18 የእግዚአብሔር መኖሪያ ቤተ መቅደስ................................................................................. 60
7.1.1-16 በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ስለ ተደረገው ንስሐ የጳውሎስ ደስታ....................................................60
ምዕራፍ 8.................................................................................................................................. 61
8.1. 1-15 ለድሆች ምእመናን መዋጮ (ገንዘብ) መስጠት እንደሚገባ...........................................................61
8.2.16-24 ቲቶ ወደ ቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ይላካል ስለ መባሉ..............................................................61
ምዕራፍ 9.................................................................................................................................. 62
9.1. 1-15 በኢየሩሳሌም ላሉ ድሆች ምእመናን ስለሚሰጥ መዋጮ.............................................................62
ምዕራፍ 10................................................................................................................................ 62
10.1. 1-18 መንፈሳዊ ኃይል........................................................................................................ 62
ምዕራፍ 11................................................................................................................................ 63
11.1. 1-5 የባእድ ትምህርትን ስለ አለመቀበል.................................................................................... 63
11.2. 6-15 ወንጌልን ያለ ዋጋ ስለ ማስተማር.................................................................................... 63
11.3.16-33 መመካት አይገባም እንጂ መመካት የሚገባ ቢሆን ከጳውሎስ በላይ ማንም አይመካም ነበር...................63
ምዕራፍ 12................................................................................................................................ 64
12.1. 1-10 ጳውሎስ ያየው ራእይ................................................................................................. 64
12.2.11-21 የጳውሎስ በደል በመከራ ሊገሥጻቸው ወደ አማኞቹ ካለመምጣቱ በቀር ሌላ አይደለም.......................64
ምዕራፍ 13................................................................................................................................ 65
13.1. 1-10 የሩቅ ማስጠንቀቅያና ጸሎት.......................................................................................... 65
13.2. 11-14 የማጠቃለያ መልእክትና ሰላምታ...................................................................................65
13.3. የ 2 ኛ ቆሮንቶስ መልእክት ማጠቃለያ....................................................................................... 65
ዋቢ መጻሕፍት............................................................................................................................. 65
ሀ. የዚህ መድበል አስፈላጊነት
የሐዋርያት ሥራ ለሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መሸጋገሪያን ያበጃል፤ መጽሐፉ የሉቃስ 2 ተኛ መጽሐፍ ሁኖ በወንጌላት
ውስጥ እንደምናየው ክርስቶስ ሊያደርገውና ሊያስተምረው የጀመረውን ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ በኋላ በሐዋርያት
ስብከትና በቤተ ክርስቲያን ምሥረታ አማካይነት መቀጠሉን ያስረዳል፤ የወንጌላትን ትረካ በአንድ በኩል፣ የሐዋርያትን
መልእክቶች በሌላ በኩል ከማገናኘቱ በተጨማሪ ስለ መልእክቶች ልናገናኝ የሚገባንን መረጃዎችና ስለ ጳውሎስ
የሕይወት ታሪክም ከመጽሐፉ ማግኘት ይቻላል፤ የትረካው መልክዐ ምድር አቀማመጥ፣ ቤተ ክርስቲያን
በተጀመረችበት በኢየሩሳሌምና የሮማውያን የፖለቲካ ማእከል በነበረችው በሮም መካከል ያለውን አካባቢ የሚዳስስ
ነው፤ መጽሐፉ የቤተ ክርስቲያንን የመጀመሪያ ሠላሳ ዓመት ታሪክን ያካትታል፤ ከዚህም በላይ የቤተ ክርስቲያንን
አጀማመር ከዝያ በኋላ ካለው ዘመን ጋር የሚያዛምድ ነው፤ ቤተ ክርስቲያን በየትኛውም ዘመን ልትመራበት የሚገባትን
መርሕ ከዚህ መጽሐፍ ማግኘት ይቻላል፤ ስለዚህ ተማሪዎች ይህን ታሪክ ያውቁ ዘንድ መድበሉ ተዘጋጅቷል::
1. መግቢያ
ጸሐፊው የሉቃስን ወንጌል የጻፈ ራሱ ሉቃስ ነው። የወንጌላዊው ሉቃስ ሥራ ምን እንደሆነ፣ ትውልዱና ሀገሩ ከምንና
የት እንደሆነ በሉቃስ ወንጌል መግቢያ ተጽፏል። ይህ መጽሐፍ ለሉቃስ ሁለተኛ ጽሑፉ ነው። ይህ የታሪክ መጽሐፍ
የተጻፈለት ሰው የሉቃስ ወንጌል የተጻፈለት ቴዎፍሎስ ነው:: ይህም የሚያስታውቀው ”በመጀመሪያ የጻፍኩልህን
ታውቃለህ’’ የሚለው ቃል ነው። የተጻፈበት ዘመን በግልጽ ባይታወቅም ሁለት አስተያየቶች አሉ።
1. 2. የጻፈበት ዓላማ
1. ሐዋርያት ያስተማሩትን ትምህርት፣ የሠሩትን ትሩፋትና ያደረጉትን ተአምራት ለማሳወቅ ነው::
2. ቅዱሳን ሐዋርያት የተገባላቸውን የመንፈስ ቅዱስ ተስፋ ከተቀበሉ በኋላ ዓለምን ዙረው እንዳስተማሩ መግለጽ
ነው።
4. ቅዱሳን ሐዋርያት ስለ ወንጌል አገልግሎትና ስለ ክርስቶስ በመመስከር ልዩ ልዩ መከራን እንደ ተቀበሉና በሰማዕትነት
እንደ ሞቱ መተረክ ነው::
5. የመጀመርያዎቹ ክርስቲያን መልካም ሥራ ለቤተ ክርስቲያን መስፋፋት ትልቅ አስተዋፅኦ እንደነበረው ማሳወቅ
ነው::
ምዕራፍ 1
ምዕራፍ 2
2.4. 22–36 ክርስቶስ ለእስራኤላውያን በተአምርም በትሩፋትም የተገለጠ እንደነበር ጴጥሮስ ተናገረ
ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በተሰጠው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ የክርስቶስን ታሪክ ለእስራኤል ይናገራል ማለት
በተአምራት፤ በትሩፋት፣ በድንቃ ድንቆችና በስልጣን በእስራኤል ፊት በእግዚአብሔር ዘንድ የተገለጠና የታወቀ እንደ
ነበር፤ ይህ ሁኖ ሳለ በተቃዋሚዎችና በጠላቶቹ እጅ ሙቷል፤ በዚህ ድርጊት እነርሱም እንዳሉበት አስታውቋል፤ ነገር
ግን ክርስቶስ ቢሞትም በመዝሙር 15 (16)፥8–16 ያለውን ቃል በመጥቀስ ነቢዩ ዳዊት ስለ ራሱ እንዳልተናገረው
ማስረጃ አድርጎ አቅርቧል፤ ጴጥሮስ ይህን ይጠቅስ ዘንድ ያስቻለው እስራኤላውያን ይህን ጥቅስ ነቢዩ ዳዊት ስለ ራሱ
እንደተናገረው አድርገው እንዳይተረጉሙት ነው። ነቢዩ ግን ይህን ያለው ነቢይ ስለ ሆነና እግዚአብሔር ክርስቶስን
ከሞት ያሥነሣው ዘንድ እንዳለው ያውቅ ስለ ነበር ነው:: ከላይ እንደ ተገለጸው ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ስለ ነቢዩ
ዳዊት አስመልክቶ ሲናገር ዳዊት እንደ ሞተና ወደ ሰማይ እንዳላረገ ያስረዳል። እስራኤላውያን ከ 25–28 ያለውን ቃል
ለዳዊት ሰጥተው እንዳይናገሩ፤ ጴጥሮስ ደግሞ ዳዊት ከየት እንዳለና ወደ ሰማይ እንዳልወጣ ስለ ክርስቶስ መነሣትና
ፈርሶ አለመቅረት ይናገራል፤ ለዚህ ንግግር ምስክር ያደረገው ራሱንና ሐዋርያትን ነው፤ እንዲህ ሲሆን እስራኤላውያን
እግዚአብሔር ክርስቶስን ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው ይወቁ ይላል፤ ከዚህ የጴጥሮስ ንግግር በኋላ ደጋጉ አይሁድ
በጴጥሮስ ስብከት አመኑ፤ ለዚህ ማመን ጴጥሮስና መሰሎቹ መንገድን ኣሳይተዋል።
ምዕራፍ 3
3.2. 12–26 ሕዝቡ በሽባው ሰው መዳን ምክንያት ለአቀረቡት አድናቆት የጴጥሮስ መልስ
እነዚህ ሰዎች ይህ ሰው የተፈወሰው በጴጥሮስና በዮሐንስ ስልጣን መስሏቸዋል፤ ቅዱስ ጴጥሮስ ይህ ሀሳብ ትክክል
አለመሆኑና ሰውየው የተፈወሰው በክርስቶስ ስም በማመን እንደ ሆነ በመጠቆም በዚህ ክፍል ያለው የክርስቶስ
አምላክነትንና አዳኝነትን በመናገር፤ ሰዎቹም ራሳቸው የነማንና የማን ልጆች መሆናቸውን ኣስረድቷል። እንደ ጴጥሮስ
ገለጻ እነዚህ ሰዎች፦
ምዕራፍ 4
ምዕራፍ 5
1. የሐዋርያት ስብከት፣
2. በሐዋርያት የሚደረገው ተአምራት ናቸው።
5.2. 5–16 ጴጥሮስ ሕሙማንን በጥላው መፈወስ ጀመረ
ወንጌላዊው ሉቃስ በዚህ ምንባብ ያሳለፈው መልእክት ደቀመዛሙርቱ ልዩ ልዩ ተአምራትን ያደርጉ እንደ ነበር ነው።
እንዲያውም ሌላው ቀርቶ በጥላቸው ይፈውሱ እንደ ነበር ገልጾአል። የጴጥሮስ በጥላ አማካኝነት መፈወስ
የሚገኘውም በዚህ ውስጥ ነው::
እነዚህ ዲያቆናት በ 12 ቱ ደቀመዛሙርት እግር ሁነው ስለ ወንጌል አገልግሎት እና ማኅበሩ ለማስተዳደር የተመረጡ
ናቸው።
1. በሙሴ ሕግ ላይ
2. በእግዚአብሔር ላይ
3. በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ላይ የስድብ ቃልን ይናገራል
4. ይህ የናዝሬቱ ኢየሱስ ይህን ስፍራ (ቤተ መቅደስን) ያፈርሳል
5. ሙሴ ያስተላለፍንን ሥርዓት ይለውጣል እያለ ያስተምራል በማለት ከሰውታል::
ምዕራፍ 7
7.1. 1-53 እስጢፋኖስ በምዕራፍ 6 ለተነገረበት የሐሰት ምስክርነት መልስ የሰጠበት ክፍል
በአርእስቱ እንደ ተጻፈው ከ 2–53 ያለው ምንባብ እስጢፋኖስ ስለ እስራኤል ታሪክ ጠቅሶ ለሊቀ ካህናቱ የሰጠው
መልስ ሲሆን እስጢፋኖስ ይህን ታሪክ መጥቀሱ እስራኤላውያን ሙሴን እንዳልተቀበሉት ሁሉ አይሁድም ክርስቶስን
እንዳልተቀበሉት ለማረጋገጥ ፈልጎ ነው። በዚህ ክፍል ያለው ምንባብ በሙሉ በኦሪት ያለ ምንባብ ነው። ምንባቡም
ዘጠኝ ዋና ዋና ክፍሎችን ያካትታል ፤ እነርሱም፦
እስጢፋኖስ ከ 1–53 ያለውን ታሪክን ከነገራቸው በኋላ ተቃዋሚዎቹን መገሠጽ ጀምሯል፤ አባቶቻቸው እና እነርሱ
የነቢያትና የክርስቶስ ተቃዋሚዎች መሆናቸውን አስረድቷል። ክፋታቸው ምን እንደሆነም ገልጾባቸዋል፤ በመንፈስ
ቅዱስ ተሞልቶ የጌታን ክብር እያየ መሆኑንም ነገራቸው።
7.2. 54–60 የእስጢፋኖስ መገደል
አይሁዳውያኑ የእስጢፋኖስን ተግሣጽና ንግግርን በሚሰሙበት ጊዜ በታላቅ ድምፅ እየጮሁና እየሮጡ ከከተማ ወደ
ውጭ አስወጥተው በድንጋይ ደብድበው ገድለውታል። ልብሳቸውም ሳውል በሚባል ጎበዝ እግር አጠገብ አኖሩ።
እስጢፋኖስ ግን የጌታን ክብር ያይ ነበር። ወደ ሞት በአዘነበለበት ጊዜም ይህን አትቁጠርባቸው እያለ ሲጸልይላቸው
ተሰምቷል፤ ይህን ከተናገረ በኋላ አርፏል::
ምዕራፍ 8
8.2. 5–8 ከሰባቱ ዲያቆናት አንዱ የሆነው ፊልጶስ ሰማርያ በሚባል ሀገር ማስተማር ጀመረ
ከተበተኑትና ከተሰደዱት መካከል አንዱ ፊልጶስ ነው፤ በዚህ ሂደት ምክንያት ወደ ሰማርያ ቢሄድም ግን ቃሉን
ከማስፋፋት ወደ ኋላ አላለም፤ እንደተገለጸው ከላይ ከተጠቀሰችው ቦታ በመገኘት ወንጌልን በሚገባ አስፋፍቷል። ከዚህ
ጎን ለጎን የተለያየ ደዌ ያለባቸው ሰዎችን እንደ ፈወሰም ተጽፏል። ይህን ያዩ የሰማርያ ሰዎች በእግዚአብሔር
የሚያምኑ ሁነዋል። ከነዚህ መካከል ጠንቋዩ ሲሞን አንዱ ነበር።
ምዕራፍ 9
ጳውሎስ ስለ ክርስቶስ በመመስከሩ በደማስቆ ከተማ በአይሁድ ዘንድ ትልቅ ተቃውሞ ገጥሞታል፤ ተቃውሞውም
ሕይወቱን የሚፈታተን ስለነበር በዚህ ከተማ የነበሩ ክርስቲያን ወንድሞቹ፣ አይሁድ በማያውቁት መንገድ ወደ
ኢየሩሳሌም አሸሹት። በዝያም ማስተማሩን አልተወም፤ በጊዜው በኢየሩሳሌም ሐዋርያትና ብዙ ደቀ መዛሙርት ነበሩ፤
ከዚያ ሲደርስ በክርስቶስ ስም በማስተማሩ ተቃውሞ እንደገጠመው በርናባስ ለሐዋርያት ነግሮለታል፤ ይሁን እንጂ
እውነታው እስኪታወቅ ድረስ ሐዋርያት የጳውሎስን ማመንና በዚህ ምክንያት የደረሰውን ተቃውሞ መቀበል
ተቸግረዋል። በደማስቆ የነበረው ተቃውሞ ግን በኢየሩሳሌምም ቀጥሏል። ከዚህ በኋላ ወደ ጤርሴስና ቂሣርያ ተሰደደ።
ይህን ጊዜ ቤተክርስቲያን ታድግና ትበዛ እንደ ነበር ተገልጿል::
ይህ ምንባብ በአርእስቱ እንደተገለጸው ጴጥሮስ ልዳ በተባለ ቦታ ለ 8 ዓመታት ያህል የታመመ ኤንያ የተባለውን ሰው
እንደ ፈወሰ ይናገራል፤ ልዳ በከነአን ግዛት የምትገኝ ቦታ ናት::
ይህች ጣቢታ የተባለች ሟች ሴት ለልዳ ቅርብ በሆነ ኢዮጴ በሚባል ቦታ የምትኖርና ደግነቷ ሁሉ በመላው ሕዝብ
የታወቀላት ሴት ናት፤ ሴቲቱ ጴጥሮስ በልዳ ባለበት ጊዜ ሙታለች፤ የጴጥሮስን በልዳ መኖር ያወቁ ሰዎች ሁለት
ሰዎችን ወደ እርሱ በመላክ አስመጥተውታል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ነገሮችን በማመቻቸትና በጸሎት ከሞት ያሥነሣት።
የጣቢታ ከሞት መነሣት ለብዙ ሰዎች ማመን ምክንያት ሆኗል።
ምዕራፍ 10
10.1. 1–2 ቆርኔሌዎስና ደግነቱ
ቆርኔሌዎስ በቂሣርያ ”ኢጣሊቄ‘ ለሚባል ጭፍራ መቶ አለቃና አሕዛባዊ ሰው ሲሆን አንድ አማኝ የሚሠራውን
መልካም ሥራ በመሥራት የሚታወቅ ደግ ሰው እንደ ነበር ጸሐፊው ሉቃስ በአጽንኦት ይጽፋል:: በዚህ ሥራውም
ከእግዚአብሔር ዘንድ ወዳጅነትን መሥርቷል፤ ይሁን እንጂ በመጠመቅ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚሰጠውን ልጅነት
በማግኘት የዳነ ሰው አይደለም::
በዚህ ሁኔታ የመዳን መንገዱን የሚነግረው ጴጥሮስ ስለ ነበር የጴጥሮስን አድራሻ ነግሮታል፤ ይህን በመቀበል የተባለውን
ሁሉ በመተረክ መልእክተኞችን ወደ ጴጥሮስ ላከ::
ምዕራፍ 11
ምዕራፍ 12
ምዕራፍ 13
1. በርናባስ
2. ኔጌር የተባለው ስምዖን
3. ቀሬናዊው ሉክዮስ
4. የሄሮድስ ባለሟል ምናሔ
5. ሳውል (ጳውሎስ) ናቸው::
ወንጌላዊው ሉቃስ እነዚህን ነቢያትና መምህራን ይላቸዋል፤ እነዚህ አንድ ላይ ሲጾሙና ሲያመልኩ የእግዚአብሔር
መንፈስ ድንገት የጳውሎስንና የበርናባስን መመረጥ ተናግሯል፤ ለይሉኝ ያለበት ዓላማም ለወንጌል አገልግሎት እንደሆነ
”እኔ ለወደድኩት ሥራ ለይሉኝ’’ ባለው ንግግሩ ታውቋል::
ተልእኮውና አስተምህሮው
ምዕራፍ 15
1. ጴጥሮስ ነው።
2. ነቢዩ አሞጽ ነው::
የጴጥሮስ ንግግር በአሕዛብ ላይ የተጫነው ቀንበር መነሣት እንዳለበት የሚያመላክት ነበረ፤ የነቢዩ አሞጽም ትንቢት
የቤተ እስራኤልን እንደገና መታነጽንና የአሕዛብን ወደ እግዚአብሔር መመለስ የሚያመላክት ነው (አሞ.9፥11)፤
ስለዚህ ያዕቆብ የጴጥሮስን ንግግርና የነቢዩ አሞጽን ትንቢት የአሕዛብ ወደ እግዚአብሔር መመለስ መሆኑን ማስረጃ
አድርጎ በማቅረብ ለጉዳዩ መፍትሄ ይሆናሉ ያላቸውን መፍትሄዎች ተናገረ፤ መፍትሄዎቹ፦
ምዕራፍ 16
ምዕራፍ 17
ምዕራፍ 18
ምዕራፍ 19
19.2. 8-10 ጳውሎስ ለሦስት ወርና ሁለት ዓመት ያህል ያስተማረው ትምህርት
በዚህ የትምህርት ዘመን ሁለት ነገር ተከሥቷል፤ ይኸውም፦
1. ማመን ነው::
2. አለማመን ነው::
ጳውሎስም ከላይ የተባለው 2 ኛው ነገር በበረታ ጊዜ የራሱ የሆነ ጥበብን መርጧል፤ ጥበቡ ከተቃዋሚዎች ርቆ
ደቀመዛሙርትን መለየት ነው::
ምዕራፍ 20
ምዕራፍ 21
21.2. 17-25 የጳውሎስ ኢየሩሳሌም መድረስ ፣ በሐዋርያት የተደረገለት አቀባበልና የታዘዘው ትእዛዝ
ከላይ ባለው ምንባብ እንደተገለጸው የተለያዩ ከተማዎችን ሲያቆራርጡ ተመልክተናል፤ በመጨረሻ ደግሞ መዳረሻ
የሆነቻቸው ኢየሩሳሌም ናት፤ ምክንያቱም በዓለ ሐምሳን ለማክበር ወደኢየሩሳሌም የሚያደርገው ጉዞ እጅግ አስፈላጊ
ነበር፤ በዚህ መሠረት ኢየሩሳሌም ሲደርሱ በሐዋርያቱ ዘንድ፦
1. ሕዝብን አውኳል
2. ሕግን ሽሯል
3. ቤተ መቅደስን አርክሷል
4. ግሪካዊው ጢሮፊሞስን ወደ መቅደስ አግብቷል የሚል ሲሆን በአካሉ ላይም ብዙ ድብደባ አድርሰውበታል::
በዚህ ምክንያት ኢየሩሳሌም ፈጽማ እንደታወከች ወደ አገረገዥ ሲደርስ ገዡም ሁኔታውን ለማየት ችግሩ
በተፈጠረበት ቦታ ተገኝቷል::
21.5. 33-36 ጳውሎስ ወደ እሥር ቤት ተወሰደ
በዚህ ክፍል ያለው ምንባብ የሚያስረዳው ጳውሎስ እሥረኛ ሁኖ ወደ እሥር ቤት እንደተወሰደ ነው፤ በዚህ ጊዜም
ትልቅ የሕዝብ ጫጫታና ውካታ እንደነበር ተገልጿል::
ምዕራፍ 22
ምዕራፍ 23
23.1. 1-5 ሊቀ ካህናት ሐናንያ ጳውሎስ በጥፊ ይመታ ዘንድ ትእዛዝ አስተላለፈ
ጳውሎስ እሥር ሁኖ ከሕዝብና ከሐላፊዎች ፊት ቢቀርብም በሁሉም ፊት እውነት መናገሩን ቀጥሏል፤ እርሱ
በማንኛውም ነገር የሚከሰስበት ምክንያት አልነበረበትም፤ ይህን መሠረት በማድረግ በሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ፊት
እስከዚች ቀን ድረስ በበጎ ሕሊና እግዚአብሔርን እያገለገለ እንዳለ ሲናገር ሐናንያ አፉን ይመቱት ዘንድ አዘዘ፤ ይህ ሊቀ
ካህናት ከአይሁድ ወገን ነው፤ ጳውሎስ ግን ሁኔታውን በማየት ሊቀ ካህናቱን ሰደበ፤ ለስድቡ መሠረት ያደረገው
የሐናንያ እውነት አለመፍረድን ነው፤ የሐናንያ ደጋፊዎች ስለ ስድቡ ጳውሎስን የተቃወሙ ሲሆን ለተሳደበው ስድብ
ፈሊጣዊ ንግግርን ተጠቅሟል::
23.2. 6-10 በጳውሎስ ንግግር ምክንያት በፈሪሳውያንና በሰዱቃውያን መካከል መከፋፈል ተፈጠረ
ስለ ትንሣኤ ሙታን ሲያስተምር የተለያየ ተቃውሞ ይደርስበት ነበር፤ እንደአጋጣሚ ፈሪሳውያንና ሱዱቃውያን
በአንድነት ሳሉ ለትምህርቱ ድጋፍ የሚሆንለትን ነገር አስቧል፤ ይህም ሰዱቃውያንና ፈሪሳውያንን እርስ በእርስ
የሚለያይ ትምህርት መስጠት ነው፤ በዚህ መሠረት ለዓላማው ሲል ፈሪሳዊነቱን ተናግሯል፤ በዚህ ጊዜ ነበር በሁለቱም
ቡድኖች መለያየት የተፈጠረው፤ ለመለያየት ምክንያት የሆናቸው በቍ.8 ተገልጿል::
23.3. 11.ለጳውሎስ ጌታ ተገለጠለት
በዚህ ክፍል ያለው ምንባብ የሚያስረዳው ጌታ በራዕይ ጳውሎስን እንዳደፋፈረ ነው ::
23.4. 12-15 አይሁዳውያን ጳውሎስን እስኪገድሉ ድረስ እህልና ውሀን እንደማይቀምሱ ተማማሉ
በዚህ ክፍል እንደተገለጠው ጳውሎስን ሳይገድሉ መብላትና መጠጣት እንደማይችሉ ወስነዋል፤ ይህ ውሳኔ
በሐላፊዎቻቸው በኩል አድርጎ ከሻለቃው ዘንድ መድረስ እንዳለበት ተማክረዋል፤ ውሳኔው ጳውሎስን ከአደባባይ
ከመድረሱ በፊት በመንገድ እንዲሞት የሚያደርግ ነው::
ልጁ አጎቱ ጳውሎስን እንዴት እንደታደገ ምንባቡ የሚያስረዳና ግልጽ ስለሆነ ምንባቡን ብቻ ማየት በቂ ይሆናል::
ምዕራፍ 24
24.3. 22-23 ፊልክስ የጳውሎስን ጉዳይ ሉስዮስ እስኪመጣ ድረስ እንዲዘገይ አደረገ
ፊልክስ የጳውሎስን ጉዳይ በሚገባ አውቋልና ሉስዮስ እስኪመጣ ድረስ መመርመር አልፈለገም፤ ምንም እንኳ
እውነታው ግልጽ ቢሆንለትም ዋናው ነገር በሉስዮስ ነዋሪነት እንዲታይ ፈልጓል፤ እስከዝያው ግን በእሥር ቤት መቆየት
እንዳለበት አዝዟል::
ምዕራፍ 25
ምዕራፍ 26
26.3. 30-32 የጳውሎስ ጉዳይ በአግሪጳና በበርኒቄ ዘንድ እንኳን ለሞት ለእሥራት የማያበቃ ነው ተባለ
በዚህ ክፍል ያለው ምንባብ አጠር ባለመልኩ በአርእስቱ የተገለጸውን ሐሳብ ይዟል::
ምዕራፍ 27
ምዕራፍ 28
1. በጉዳዩ እንዳሸነፈ
2. ከእሥር ቤት በሰላም ወጥቶ 2 ዓመት በውጭ እንዳስተማረ (በተከራየው ቤት)
3. የኔሮንን ዘመዶች እንዳጠመቀ
4. በመጨረሻም በኔሮን እንደ ተገደለ ተገልጿል::
1. ቤተ ክርስቲያን በበዓለ ሐምሳ ቀን እንዴት እንደ ተመሠረተችና እንዴት እንዳደገች፣ በቤተ ክርስቲያኒቱ
መካከል በመጀመርያ ምን ዓይነት ሕይወት እንደ ነበረ፣ ከዝያም ምን ዓይነት ችግር እንደ ተከሠተና ለተለያየ
ስደት እንዴት እንደ ተዳረገች ይገልጻል::
2. ስለ የጳውሎስ ሕይወት ታሪክ (አሳዳጅ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ ከአመነ በኋላ እስከ ሮማ ቤተ መንግሥት
የአከናወነውን የወንጌል አገልግሎት) በስፋት ያትታል፤ ይህም በዋናነት በመጀመርያው፣ በሁለተኛውና
በሶስተኛው ሐዋርያዊ ጉዞው የተገለጸ ነው::
3. የሮማ ባለ ሥልጣናት በአዲሱ እምነት ላይ የግድያና የማሳደድ ዘመቻን በሰፊው ያካሂዱ እንደ ነበር ይናገራል::
ውድ ተማሪ ሆይ ከዚህ በታች ከሐዋርያት ሥራ የተውጣጡ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበውልሃል፤ ስለዚህ የሐዋ.ሥራን
በማንበብ እንደ ቀረቡልህ ዓይነት መልስ::
1. እንደ ጴጥሮስ አነጋገር ሰዎች ይድኑበት ዘንድ ከሰማይ በታች የተሰጠ የድኅነት ስም?
ሀ/የጻድቃን ለ/የክርስቶስ ሐ/የድንግል ማርያም መ/የሁሉም
2. የማይታመነውን አምነው ያለቁ 400 ሰዎች የማን ተከታዮች ነበሩ?
ሀ/የገሊላው ይሁዳ ለ/የግብጹ ቴዎዳስ ሐ/የሊቀ ካህናት ሐናንያ መ/የሲሞን
3. ለሐናንያና ለሚስቱ ሰጲራ ሞት ምክንያት የሆነው ምንድነው?
ሀ/ከሽያጭ ከፍሎ ማስቀረት ለ/ውሸት ሐ/የመሬቱ መሸጥ መ/ሁሉም መልስ ይሆናል
4. ከሰባቱ ዲያቆናት መካከል ተርታ ያልተሰለፈው ዲያቆን?
ሀ/ኒቃሮና ለ/ጳርሜና ሐ/ፊልጶስ መ/መልስ አልተሰጠም
5. በተሰሎንቄ ከሚኖሩ ሰዎች በቤርያ የሚኖሩ ሰዎች ልበ ሰፊዎች የተባሉት በምን ምክንያት ነው?
ሀ/ጸጥ ብሎ በመስማት ለ/መጻሕፍትን መርምሮ በማረጋገጥ ሐ/ባለመቃወም መ/በሁሉም
መልመጃ ሁለት: እውነት ወይም ሐሰት::
1. እንደ አቴናውያን እይታ ”ለማይታወቅ አምላክ’’ ተብሎ የተጻፈው ጽሑፍ እግዚአብሔርን ያመለክታል::
2. በአንጾኪያ ቤተ ክርስቲያን የነበረው ደስታ በኢየሩሳሌም ላለችው ቤተ ክርስቲያን በተሰማ ጊዜ ወደአንጾኪያ
የተላከው በርናባስ ነው::
3. ሐዋርያት በየሀገሩ ቋንቋ በመናገራቸው ምክንያት ከሰሚው ወገን ሁለት ዓይነት አስተያየት ተሰንዝሯል::
4. ለማእድ አገልግሎት ሰባት ሰዎች ይመረጡ ዘንድ ሐሳብ የቀረበው በሐዋርያት ሳይሆኑ በሕዝቡ ነበር
5. ለጴጥሮስ የታየው ራዕይ ስለየሚበላና የማይበላ በተመለከተ የሚናገር ነበር::
2.1 መግቢያ
የዚህ መልእክት ጸሐፊ ጳውሎስ መሆኑ በ 1፥1 ተገልጾአል፤ የሮሜን መልእክት መጻፍ የፈለገበት ምክንያት በሮሜ
ሰዎች መካከል ስላለው የጠባይ መለዋወጥ፣ የእምነትና የምግባር መፋለስን ለማስተካከል ነው፤ ይች ከተማ የተለያዩ
አገሮች ሰዎች የሚኖሩባት በመሆኗ ምክንያት የተለያየ ምግባረ ብልሹነት የሚታይባት ከተማ ነበረች፤ በተለይም
በአይሁድና በአሕዛብ መካከል ያለው ልዩነት ለሕዝቡ መከፋፈል ትልቅ አስተዋጽዖ ነበረው፤ በዚህ ምክንያት ጳውሎስ
በአይሁዳዊና በአረማዊ መካከል ስላለው መከፋፈል አጉልቶ ይጽፋል (2፥1)::
ምዕራፍ 1
ተስፋ የተጠራ ሐዋርያ እንደ ሆነ ሊያውቁለት ይፈልጋል፤ ይህም የወንጌል ተስፋ በሁሉም ነገር የእግዚአብሔር ልጅ
እንደ ሆነ በአስመሰከረውና በተገለጠው ክርስቶስ በኩል የተሰጠ እንደ ሆነ ያሳውቃቸዋል፤ ታድያ እነርሱም የክርቶስ
ይሆኑ ዘንድ በዚህ ለወንጌል መጠራት እነርሱም እንዳሉበት በመግለጽ ”ከእግዚአብሔርና ከክርስቶስ ጸጋና ሰላም
ይሁንላችሁ’’ በማለት እርሱና እነርሱ የአንድ እግዚአብሔር መሆናቸውን ያሳውቃል::
1. በሰው
2. በወፎች
3. በእንስሳትና በሚጠፋ ነገር በመለወጣቸው ምክንያት እንደ ሆነ ተናግሯል::
በዚህ ምክንያትም ጥበበኞች ነን ሲሉ ለድንቁርና እንደ ተዳረጉና እግዚአብሔርም ለርኵሰትና ለሥጋዊ ፍትወት አሳልፎ
ሰጣቸው ይላል፤ ርኵሰቱና ሥጋዊ ፍትወቱ በልዩ ልዩ ኃጢአት የሚገለጽ ሲሆን ለዚህ አሳልፎ የሰጣቸው እግዚአብሔር
ደግሞ ለዘለዓለሙ የተባረከ አምላክ እንደ ሆነ አሳውቋል::
ምዕራፍ 2
2.4.17-24 አይሁድና ሕግ
በዚህ ምንባብ አይሁድና ሕግን በማነጻጸር አይሁድ የሕግ ሰዎች ነን በማለት በአሕዛብ ላይ የሚያሳዩትን አመለካከት
በመግለጽ ሕግን እንዴት እየሻሩ እንዳሉ ይነግራቸዋል፤ ንግግሩ በነቀፋ መልክ የቀረበ ሲሆን በእነርሱ ክፉ ሥራ
አማካኝነትም የእግዚአብሔር ስም እየተሰደበ እንደ ሆነ ተናግሯል (ኢሳ.52፥5 ሕዝ.36፥20)::
ምዕራፍ 3
ምዕራፍ 4
ምዕራፍ 6
ምዕራፍ 7
በዚህ ክፍል ደግሞ ሕግ መንፈሳዊ ነው ካለ በኋላ በማንነቱ ውስጥ የፍላጎት ፍጭት እንደ ከተመ ይመስክራል፤ ፍጭቱ
በማንነቱ የተነሣ ውጊያ እንደ ሆነ ሲገልጽ በዚህ ውጊያ አሸናፊ የሚሆነው የሥጋ ፍላገቱ እንደሆነ ተናግሯል፤ ለዚህም
እንደ ምክንያት ያቀረበው የሚወደውን ሳይሆን የማይወደውን የማድረጉ ሂደት እንደ ሆነ ነው፤ ይሁን እንጂ እርሱ ጥቁ
ሰው ሲሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በተደረገው ቤዛነት ነፃ እንደ ወጣ ይናገራል::
ምዕራፍ 8
ሰዎች እንዴት እንደሚጸልዩ ስለማያውቁ መንፈስ ቅዱስ በማይነገር ሁኔታ እንደሚያግዛቸው ነው::
ምክንያቱም እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ በመሆኑ ልጁ በኲር ይሆን ዘንድ አስቀድሞ
በእግዚአብሔር ስለ ተወሰኑ ነው::
እግዚአብሔር አስቀድሞ የወሰናቸውን፣ የጠራቸውንና ያጸደቃቸውን እንዳከበራቸው ነው::
በሁለተኛ ደረጃ የሚያጸድቅ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ሲገልጽ የሚኮንንስ ማን ነው? ብሎ በመጠየቅ ኮናኙ በቍ.34
እንደ ተጻፈው ክርስቶስ እንደ ሆነ ገልጿል:: እዚህ ላይ ስለ ክርስቶስ ሲናገር ”ስለ እኛ የሚማልደው’’ በማለት
ተናግሯል:: እንዲህ ማለቱ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ሙቶ የዘለዓለም መሥዋዕት ሁኗልና ይህ አንድ ጊዜ በሞተው የተገኘው
መሥዋዕት ዘለዓለማዊ መሆኑን ለማስረዳት ነበር::
ምዕራፍ 9
ቀጥሎም ሸክላ ሠሪ በሸክላው ላይ ሙሉ ሥልጣን እንዳለው በምሳሌ ካስረዳ በኋላ እግዚአብሔርም እንደዚህ
እንደሚያደርግ አሳውቋል:: ስለዚህ ማንኛውም ሰው በእግዚአብሔር ሥልጣንና ምርጫ ላይ መመራመር እንደሌለበት
ለማስረዳት ከላይ የተባሉትን ምሳሌና ድርጊት ተናግሯል:: ምክንያቱም ሁሉም በክርስቶስ ፊት ይቆም ዘንድ አለውና::
ነገር ግን እግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ በምርጫ የሚሠራ ቢሆንም ጥሪውን ግን ለሁሉም አድርጓል:: ለዚህም እንደ
ማስረጃ የቀረበው ከ 25-29 ያለው የሆሴዕና የኢሳይያስ ትንቢት ነው::
ምዕራፍ 10
ምዕራፍ 11
በዚህ ክፍል ደግሞ በእስራኤል ባንዳንዱ ላይ የልብ ድንዳኔ የደረሰው የአሕዛብ ሙላት (መመለስ) እስኪረጋገጥ ድረስ
እንጂ እስራኤል እንደሚድኑ ይናገራል፤ ለዚህ ደግሞ ማስረጃ አድርጎ ያቀረበው ”መድኃኒት ከጽዮን ይወጣል
ከያዕቆብም ኃጢአትን ያስወግዳል’’ (ኢሳ 59፥20) የሚለውን የትንቢት ቃል ነው፤ ምክንያቱም እነዚህ ወገኖች
በአብርሃም በኩል ይህን የመዳን ተስፋ የሰሙ ነበሩና:: ይህም መሆኑ የተመረጡ ወገኖች ስለ ሆኑ ነበር፤ በመሆኑም
እግዚአብሔር እነርሱን በአብርሃም በኩል በመምረጡ አይጸጸትም፤ ምንም እንኳ በወንጌል በኩል የአሕዛብ ጠላቶች
ቢሆኑም በተስፋው በኩል የአሕዛብ ወንድሞች ናቸው:: ስለዚህ ነው ጳውሎስ አሕዛብን እናንተን ቀድሞ በአለመታዘዝ
ዘግቷችሁ እንደ ነበረ እንዲሁ ዛሬ እስራኤልን በአለመታዘዝ ዘግቶ ሁሉን በአንድ ጊዜ ይቅር ማለት ፈልጓል ያለው::
ለዚህ የርኅራኄና የአምላክነት ሥራና ጥበብ ደግሞ ከ 33-36 ባለው ምንባብ ምስጋናውን አቅርቧል::
ምዕራፍ 12
12.1. 1-8 ሰውነትን ቅዱስ መሥዋዕት አድርጎ ማቅረብና እንደ ተሰጠህ ጸጋ ማገልገል
እዚህ ላይ የሮም ምእመናን እንዴት መኖርና ማገልገል እንዳለባቸው ይናገራል ማለት፦
ምዕራፍ 13
ታድያ ትምህርቱ ለዚህ ግጭት አስታራቂ ሐሳብ ሁኖ ቀርቧል፤ ምክንያቱም አይሁድም ሆኑ አሕዛብ በእግዚአብሔር
ፊት እኩል ስለ ሆኑ ነው፤ ስለ ሆነም አይሁድ (የማይበላው) በአሕዛብ ላይ (በማይበላው ላይ) ”ሁሉንም ይበላል‘
ብለው መፍረድ የለባቸውም፤ (የለበትም) ከዚህ ይልቅ አይሁድም ሆኑ አሕዛብ ሁሉን ነገር አጥብቀው መረዳት
ይገባቸዋል፤ ለምን ቢባል ሁለቱም ወገኖች እየኖሩት ያለው ለእግዚአብሔር ነውና:: ለዚህም እንደ ማስረጃ ያቀረበው
ከ 7-12 ያለው የራሱን (የእነጳውሎስን) አኗኗር ነው፤ ስለዚህ ሁሉም በክርስቶስ ፊት የሚቆሙበት ጊዜ ስላለ አንዱ
በሌላው ላይ መፍረድ የለበትም ይላል፤ እዚህ ላይ ያለው መብላትና አለመብላት ከመጾምና ካለ መጾም አንጻር ሳይሆን
”ይህ ርኩስ ነው አይበላም ይህ ንጹሕ ነው ይበላል፤ ሁሉንም መብላት ይገባል’’ ከሚለው አመለካከት አንጻር የተነገረ
ነው::
ምዕራፍ 15
15.2. 7-13 ክርስቶስ አይሁድንና አሕዛብን እንደ ተቀበለ እርስ በርሳቸው መቀባበል አለባቸው
በዚህ ክፍል ሁለቱን ቡድኖች (አይሁድና አሕዛብን) ይመክራል፤ ምክሩ እርስ በርሳቸው መፋቀር እንዳለባቸው
የሚያስረዳ ሲሆን ክርስቶስ አይሁድና አሕዛብን የተቀበለው ለአባቶች (ለእነ አብርሃም) የሰጠውን ተስፋ ያጸና ዘንድ
እንደ ሆነም አስረድቷል፤ስለዚህም (ስለ ተስፋው መፈጸም) ሲል የመገረዝ አገልጋይ ሁኗል ይላል:: አሕዛብም
የተስፋው ተካፋዮች ለመሆናቸው ማስረጃ የሚሆን ከ 10-12 ያለውን የትንቢት ቃል ከኢሳ 66፥10 ጠቅሶ
አስረድቷል::
15.3. 14-21 ይህን መልእክት የጻፈበትን ምክንያት ስለ መናገሩ
ጳውሎስ የሮም ምእመናንን በዓይን ለማየትና በአካል ለማስተማር እጅግ የላቀ ፍላጎት አለው፤ ይሁን እንጂ ይህ ፍላጎት
ስላልተሳካለት በአካል ሂዶ ያስተምረው ዘንድ የነበረውን ትምህርት በዚህ መልእክት እንዳሰፈረ ያሳውቃል፤ በተለይም
ይህን መልእክት የጻፈላቸው፦
1. የመገሠጽና የመምከር ችሎታ ስላላቸው ይህን በማየት ለማሳሰብ ሲል በድፍረት እንደ ጻፈላቸው
2. በዚህ መልእክት ውስጥ የሰፈረውን ትምህርት የጻፈላቸው በተሰጠው ጸጋ መሠረት እንደ ሆነ
3. ክርስቶስ ከአስተማረው በቀር ሌላ ትምህርትን በመልእክቱ ውስጥ እንዳላሰፈረ
4. ሌላው በመሠረተው መሠረት ላይ እንዳይሠራ የክርስቶስ ስም በተጠራበት ስፍራ እንዳላስተማረ
5. የክርስቶስ ነገር በአልተሰማበት ስፍራ ብቻ እንደ አስተማረ ያውቁ ዘንድ እንደ ሆነ ተናግሯል::
15.5. 30-33 የሮም ምእመናን ስለ ጳውሎስ ጉዞና ስለ የሚሰጠው እርዳታ መጸለይ እንዲገባቸው ማሳሰቡ
እዚህ ላይ ለምእመናኑ ማሳወቅ የፈለገው እውነታ፦
ምዕራፍ 16
16.2.25-27 ምስጋና
በመጨረሻ ያቀረበው ምሥጋና ነው፤ ምሥጋናውም የቀረበው ተሠውሮ የነበረው የዘለዓለም ድኅነት ምሥጢር
ለአሕዛብ ከመገለጡ የተነሣ ነው::
የሮም ከተማ በጥንት ዘመንና በጳውሎስ ዘመን የባሕል፣ የወግ፣ የሥልጣኔ፣ የንግድ፣ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችና
የምግባረ ብልሹነት ማእከል ነበረች፤ ጳውሎስ ይህን ፍጻሜ በሚገባ ያውቃል፤ ታድያ ይህ ሁሉ (በተለይም ምግባረ
ብልሹነቱ) በእርሷ ውስጥ ላለው አማኝና ኢአማኝ ሕብረተሰብ ፈተና ሁኖ ኑሯል፤ በሮም በዋናነት አይሁድና አሕዛብ
ይኖራሉ፤ አይሁዳውያኑ ሕግ ያላቸው ሰዎች በመሆናቸው ምክንያት እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ እንተገብራለን
ብለው ያምናሉ፤ በተለይም እንደ ሙሴ ሕግ መሠረት ካልተገዘሩና ይህ ንጹሕ ነው ይበላል፣ ይህ (ርኩስ ነው) ንጹሕ
አይደለም አይበላም በማለት ይናገራሉ፤ በዚህ ምክንያትም ከአመኑ አሕዛብ ጋር ተጋጭተዋል፤ ምክንያቱም አሕዛብ
ይህ ሁሉ የላቸውምና:: በመሆኑም ከላይ እንደ ተገለጸው አሕዛብን ተስፋ የለሽና አምላክ የለሽ በማለት ንቀዋል
አቃልለዋል:: ይሁን እንጂ ክርስቶስ የሞተው ለሁሉም ነበር፤ በመሆኑም ጳውሎስ በዚህ መልእክት ማስተላለፍ
የፈለገው ጉዳይ አለ፤ ይኸውም ሁለቱም ወገኖች በክርስቶስ ደም እኩል እንደ ተዋጁና እግዚአብሔር የሁሉም አምላክ
እንደ ሆነ ነው:: ስለ ሆነም የክርስቶስን መቤዠት በሁለቱም ወገኖች መካከል በማስቀመጥ ሁለቱን ወገኖች
ያስታርቃል፤ ምክንያቱም ሁለቱም ወገኖች እኩል በድለዋልና::
ውድ ተማሪ ሆይ ከዚህ በታች ከመልእክቱ ውስጥ የተውጣጡ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበውልሃል፤ ስለዚህ የሮሜ
መልእክትን በማንበብ እንደ ቀረቡልህ ዓይነት መልስ::
3.1 መግቢያ
የ 1 ኛ ቆሮንቶስ መልእክት ጸሐፊ ጳውሎስ እንደ እንደ ሆነ በ 1፥1፣ በ 16፥21 ላይ ባለው ኃይለ ቃል ታውቋል፤
በቀደምት የቤተክርስቲያን አባቶችም ተረጋግጧል፤ ከእነዚህ አንዱ የሆነው በ 88 ዓ/ም የነበረው የሮሙ ቀሌምንጦስ
መልእክቱ የጻፈው ጳውሎስ መሆኑ ጽፏል::
3.2 የተጻፈበት ቦታ
ይህ መልእክት የተጻፈበት ቦታ ኤፌሶን ነው፤ በኤፌሶን ለ 3 ዓመታት ያህል ሐዋርያዊ አገልግሎትን ሲሰጥ በነበረበት
ወቅት ሮሜን ለመጎብኘት የምን ጊዜም ፍላጎቱ ነበር፤ ነገር ግን ሁኔታዎች ስላልተመቹለት በጊዜው ሮሜን ማየት
አልቻለም፤ በዚህ ምክንያት ሂዶ ሮሜን እስኪጎበኝ ድረስ ይህን መልእክት በኤፌሶን ሳለ ጽፎ ሰድዷል::
3.3 መልእክት አድራሾች
መልእክቱን ከኤፌሶን ወደ ቆሮንቶስ ያደረሱ ደቀ መዛሙርት በማንኛውም ሐዋርያዊ አገልግሎቱ ሲራዱት የነበሩት
ደቀ መዛሙርት ሲሆኑ እነዚህም፦
ጢሞቴዎስ
እስጢፋኖስ
ፈርዶናጥስ
አካይቆስ ናቸው::
3.6 ዓላማው
ይህን መልእክት የጻፈበት ዓላማ ብዙ ቢሆንም በዋናነት እንደሚከተለው ነው። ይኸውም፦
ምዕራፍ 1
ምዕራፍ 2
ምዕራፍ 3
ምዕራፍ 4
ምዕራፍ 5
ምዕራፍ 6
6.1. 1-11 በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር መፍታት ያለባት ቤተክርስቲያን ናት
እንደዚህ ምንባብ ገለጻ በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተፈጠረው ችግር በውጭ ላለው ኢአማኝ የተሰማ
ይመስላል፤ ይህም ለቤተ ክርስቲያኒቱ ትልቅ ሐፍረት ነው፤ ምክንያቱም ከዚህ ሁሉ የደረሰው በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ
ይህን ችግር መፍታት የሚችል አዋቂ አማኝ ባለመገኘቱ ነበር። ከዚህ ፈንታ ችግሩ በኢአማኝ የሚዳኝ ሁኖ ተገኝቷል፤
ስለዚህ ጳውሎስ እዚህ ላይ እያለ ያለው ችግሩን በራሷ እንድትዳኘው ነው። ሌላው ማወቅ ያለባቸው ጉዳይ ከእነርሱ
አንዳንዱ በመጀመሪያ እንደ አሕዛብ (ዓመፆኞች) የነበሩ ቢሆኑም አሁን ግን ሁሉም በክርስቶስ ስም ከኃጢአት
ታጥበው ወደ መጽደቅና መቀደስ እንደ ደረሱ ነው። በዚህ ክፍል ቅዱሳኑ (የቆሮንቶስ ምእመናን) ስንኳን በትንሹ ጉዳይ
ላይ በዓለምና በመላእክት ላይ የመፍረድ ሥልጣን እንዳላቸው ተናግሯል፤ እዚህ ላይ ”ዓለም’’ የተባለው ከአማኙ ውጭ
ያለውን ሕብረተሰብ ሲያመለክት፣ ”መላእክት’’ የሚለው ቃል ደግሞ ርኩሳን መናፍስትን ያመለክታል፤ ምክንያቱም
ምእመናን በአጋንንት ላይ የመፍረድ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋልና(ሉቃ.10፥17)።
ምዕራፍ 7
ሀ/ስለ ትዳር
በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን በአሕዛብ ስንኳ የማይፈጸም ዝሙት እየተፈጸመ እንዳለ ተነግሯል (5፥1)። ይህም ጉዳይ
እንደ ተነገረው በዚሁ ተናግሯል (7፥1)፤ ታድያ ለዚህ ምግባረ ብልሹነት እንዳይዳረጉ መፍትሔውን ያስቀምጣል፤
ይኸውም እያንዳንዱ አማኝ ማግባትና በሚስት በሚስቱ መኖር ነው። በባልና በሚስት መካከልም ምን ዓይነት
መተሳሰብና ሂደት መኖር እንዳለበት መክሯል (3-6)። ሌላው ስለባልና ሚስት ያስቀመጠው ትእዛዝ ሴት ከባልዋ
መለየት እንደሌለባት፣ ባል ደግሞ ሚስቱን መፍታት እንደሌለበት ነው።
ለእነዚህ የሰጠው ምክር ቢቻላቸው እንደ እርሱ ሁነው እንዲኖሩ ነው፤ ነገር ግን የማይቻላቸው ከሆነ ማግባት
እንዳለባቸው ነው። ምክንያቱም እየተቃጠሉ ከመኖር ማግባት መፍትሔ መሆኑን አምኗል።
ሐ/አማኝ ባል ከኢአማኝ ሴት፣ አማኝ ሴት ከኢአማኝ ባል የሚኖሩ ከሆነ፣ በትዳራቸው ውስጥ መስማማት ካለ
አይለያዩ ብሏል፤ ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረበው ምናልባት እርሷ በእርሱ፣ እርሱ ደግሞ በእርሷ ሃይማኖት ይድኑ
ይሆናል የሚል ነው፤ በዚህ ምክንያት የማይድኑ ከሆነ ግን አማኞች ለዝሙት ብቻ አይጋቡምና ይለያዩ ብሏል።
መ/ማንም ሳይገረዝ ያመነ እንደ ሆነ ግድ ካልተገረዝኩ አይበል ብሏል፤ ምክንያቱም መገረዝ በመንፈስ እንጂ በሥጋ
አይደለምና።
ሠ/አርነት ሳይወጣ እግዚአብሔርን ለማገልገል የተጠራ ካለ በቅድሚያ ከባርነት ወጥቶ እግዚአብሔርን ማገልገል
እንዳለበት ተናግሯል።
ረ/ስለ ደናግል
ስለ ደናግል በተመለከተ ያስተላለፈው ምክር ከተቻለ በድንግልና ይኖሩ ዘንድ ሲሆን ካልሆነ ግን ቢያገቡ ኃጢአት
እንደማይሆንባቸው ነው። ይሁን እንጂ አሁንም ወደ አለማግባቱ ያደላል፤ ለዚህ ደግሞ እንደ ምክንያት ያቀረበው ካገባ
ያላገባ እግዚአብሔርን ያስደስታል የሚል ነው።
ምዕራፍ 8
ከተራ ቁጥር 1- ተራ ቁጥር 3 ላለው ተቃውሞ፦ ከ 1-5 ባለው ምንባብ መልሱን አስቀምጧል።
ሴትን ያስከትላል ማለታቸው አማኞች ሴቶችን በማስከተሉ ምክንያት ነው፤ እነጴጥሮስም 36 ቱ ቅዱሳት አንስትን
ያስከትሉ ነበር፤ ግን ሚስቶቻቸው አልነበሩም፤ ስለዚህ ”እህት ሚስቶቻችን’’ ማለቱ ከዚህ አንጻር ነበር፤ በግእዙ ግን
”እህት ሚስቶቻችን’’ ሳይሆን የሚለው ”ወትትልወነ እህትነ እምአንስት’’ ከሴቶች ወገን (የእምነት) እህታችን
ልትከተለን አይገባምን? ነው የሚለው።
ለተራ ቁጥር አራት ተቃውሞ ያስቀመጠው መልስ ደግሞ ከ 7-14 ያሉ ምሳሌዎችና እውነታዎች ነው፤ እነዚህም፦
ጳውሎስ ግን አስተምሮ ዋጋ መብላት እንደሚገባ በዚህ ምሳሌ መልክ ቢያስረዳም እርሱ ይህን አይፈልገውም፤ በራሱ
ጥረት ሕይወቱን መምራት ይፈልጋል፤ በመሆኑም ድንኳን በመስፋት የራሱንና የደቀመዛሙርቱን ሕይወት ሲመራ
ታይቷል (የሐ.ሥራ 20፥33)። እንዲያውም በዋጋ ምክንያት ሰማያዊ ደመወዙ ከሚቀርበት ሞት እንደሚሻለው
ተናግሯል።
እዚህ ላይ ሁሉን ወደ እርሱ ይስብ ዘንድ መሆን የሌለበትንና መምሰል የሌለበትን እንደ ሆነና እንደ መሰለ ይናገራል፤
ይህም መንፈሳዊ ስልትና ጥበብን ያመለክታል።
ምዕራፍ 11
ምዕራፍ 12
ምዕራፍ 13
ምዕራፍ 14
14.1. 1-25 በተለያየ ቋንቋ መናገርና (ሌላ በማይሰማው) በአንድ ቋንቋ (ሌላ በሚሰማው) መናገር
ይህ ክፍል ሰፋ ያለ ምሳሌአዊ አነጋገርና መልእክት የያዘ ክፍል ነው፤ የሚያተኩረውም በትርጉም በመናገርና ያለ
ትርጉም በመናገር ላይ ነው፤ አንድ ሰው ሌላው በማይሰማው ቋንቋ አሥር ጊዜ ቢናገርና ቢያስተምር ዋጋ የለውም፤
እንዲህ ዓይነቱ ሰው ራሱን ብቻ እንጂ ሌላውን ማነጽ አይችልም፤ ለአድማጩም ወገን እንደሚናገር ሳይሆን
እንደሚለፈልፍ ይመስለዋል፤ በመሆኑም በቆሮንቶስ ቤተክርስቲያን እንዲህ ዓይነት ክሥተት እዳይፈጠር አስቀድሞ
መፍትሔን ይናገራል፤ መፍትሔው ተርጉሞ መናገር የሚችል አማኝ ካለ እንዲያስተምር ማደፋፈር ነው፤ ምክንያቱም
ትርጉም በሌላቸው እልፍ አእላፋት ቋንቋ (ልሳኖች) ከመናገር ትርጉም ያላቸው አምስት ቃላቶችን መናገር
ይበልጣልና። በቋንቋ (በልሳን) መናገር ለማያምኑ ሰዎች ምልክት ነው ብሏል፤ ምክንያቱም ተአምራት መስሏቸው
ሊሳቡ ስለሚችሉ ነው፤ በትርጉም መናገር ግን ለሚያምኑ ሰዎች ነው፤ በአጠቃላይ ጳውሎስ በዚህ ክፍል ያለውን ልዩ
ልዩ ምሳሌና አነጋገር የተናገረበት ዓላማ ቤተክርስቲያኒቱ በትርጉም የመናገር ጥቅምን ታውቅ ዘንድና በትርጉም ትናገር
ዘንድ ነው።
ምዕራፍ 15
ምክንያቱም አሁን ባለው እውነታ የቤተ ክርስቲያን ገዥ ክርስቶስ ነው፤ ማለት ጠላቶቹ ከእግሩ በታች እስኪያደርግ
ጊዜ ሊነግሥ ይገበዋል፤ በዚህ መገዛት ውስጥ ሞትም ጭምር አለበት፤ ይሁን እንጂ ”ሁሉን አስገዝቶለታል’’ ሲል ያለ
ክርስቶስ ነው፤ ነገር ግን ክርስቶስ ሁሉን ለአባቱ ባስረከበ ጊዜ እርሱም ለአባቱ ይገዛል ይላል፤ ምክንያቱም ክርስቶስ
በለበሰው ሥጋ መጥቶ ዓለምን የሚያሳልፍ በመሆኑ ነው፤ ይህን እንደ ተልእኮ አድርጎ ስለ አየው እንጂ በክርስቶስስ
መገዛት የለበትም።
በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን መካከል”የሙታን ትንሣኤ የለም’’ የሚሉ አካላት ተገኝተዋል፤ ይህም ለቤተክርስቲያኒቱ
ከባድ ፈተና ነበር፤ ነገር ግን ሙታን ይነሣሉ በሚል ተስፋ (እምነት) ብዙዎች ስለ መነሣት ሲሉ መከራን (ጥምቀትን)
እየተቀበሉ (እየተጠመቁ) ነው፤ የእነ ጳውሎስም አኗኗር እንደዚሁ ነው፤ እንዲያውም ”ሙታን ይነሣሉ’’ በሚል
አስተምህሮው በኤፌሶን ከተማ ከአውሬ (ከእስክንድሮስ) ጋራ (ሐዋ.ሥራ 19፥33) ተጣልቷል፤ በመሆኑም ”ሙታን
አይነሡም’’ የሚል አመለካከት በቤተ ክርስቲያኒቱ መካከል እንዳይኖር ይህን መልእክት ያስተላልፋል።
ይህም በማንኛውም ሰው የሚታወቅ እውነታ ነው፤ ስለዚህ ሰዎች ይነሡ ዘንድ መሞት አለባቸው፤ ደግሞ ይነሣሉ፤
በመሆኑም የሰው ሥጋ መቀበርና መነሣትን በዘር መዘራትና መብቀል መስሎ ተናግሯል፤ ይህን የሚያደርግ ደግሞ
እግዚአብሔር ነው ብሏል።
የእንስሳት፣ የወፎች፣ የዓሣ ሥጋ፣ የሰማያውያን አካል፣ የምድራውያን አካል፣ የፀሐይ፣ የጨረቃና የከዋክብት
ክብር የተለያየ እንደ ሆነ የሰው ሥጋም በተለያየ መከራ፣ በሽታና ሌላም ቢሞትም በክብርና በኃይል ይነሣል
የሚል ነው።
ምድራዊ አካል (ሥጋ) እንዳለ ሁሉ ሰማያዊ አካል (በሕይወት መኖር) ስላለ ነው።
መሬታዊ አዳምን እንደ መሰልን ሁሉ ሰማያዊ ክርስቶስን ልንመስል የግድ ስለሚሆን ነው።
ይህም ስለ የሙታን ትንሣኤ በተመለከተ (የኋላ ሕይወት) ስለ ሆነ እየተናገረ ያለው የተለያዩ ንግግሮችና ምሳሌዎች
ተጠቅሟል፤ ለሙታን መነሣት እንደ ማስረጃ ሁኖ የቀረበው የክርስቶስ መነሣት ነው፤ በዚህም በኵረ ሙታን ተብሏል፤
ሙታን ይነሡ ዘንድ የሚደረግ አዋጅ አለ፤ ይኸውም ምሳሌና ሰው ሰውኛ አነጋገር ሲሆን የመለከት መነፋት ነው፤
በዚህም ጊዜ ሙታን እንደ ዓይን ጥቅሻ ወድያው ይነሣሉ ያለ ሲሆን የሙታን መነሣትን ”ምሥጢር’’ በማለት
ገልጾታል፤ ሙታን በመነሣት የሚያሸንፉት ሞት ”የኋላ ጠላት’’ ተብሎ ተገልጿል።
ምዕራፍ 16
መልመጃ ሦስት: (የጻፍ ጥያቄ) ከዚህ በታች የቀረቡትን ጥያቄዎች ባጭር ባጭሩ ግለጥ
1. የዚህ ዓለም ጠበብት በጥበባቸው የማያውቁት የእግዚአብሔር ጥበብ የትኛው ጥበብ ነው?
2. የእግዚአብሔር ጥበብ በዚህ ዓለም ዘንድ ሞኝነት እንደ ሆነች የዓለም ጥበብስ በእግዚአብሔር ዘንድ ምን
ሆነች?
3. በምእመናኑ መካከል ያሉት አጥፊዎችን ራሳቸው ምእመናኑ ይፈርዱባቸዋል፣ በውጭ ያሉትንስ (አሕዛብንስ)
ማን ይፈርድባቸዋል?
4. ከሥጋው ውጭ ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ ከሥጋው ውጭ ኃጢአት ይሠራል፣ በሥጋው የሚያመነዝር ግን በምኑ
ላይ ኃጢአት ይሠራል?
5. ተክል የቆሮንቶስ ምእመናንን የተከለ፣ ውኃን ያጠጣና ያሳደገ ማን ነው? ተካይ_______ አጠጪ ____
አሳዳጊ__________ ::
ክፍል አራት የ 2 ኛ ቆሮንቶስ መልእክት
4.1.መግቢያ
የዚህ መልእክት ጸሐፊ ጳውሎስ ነው (1፥1፣10፥1)። መልእክቱ የጳውሎስ የአጻጻፍ ስልት ጎልቶ የሚታይበት ሲሆን፣
ከሌሎች መልእክቶቹ ይልቅ በዚህኛው ሰፋ ያለ ነገር ስለ ራሱ ተጽፎ እናገኛለን።
4.2.የተጻፈበት ጊዜና ቦታ
የተጻፈበት ጊዜ ከሞላ ጐደል 55 ዓ/ም ገደማ መሆኑ የተገኙ መረጃዎች ያስረዳሉ፤ ከ 1 ኛ ቆሮ.16፥5-8
እንደምንረዳው የመጀመሪያው የቆሮንቶስ መልእክት የተጻፈው ከበዓለ ኀምሳ በፊት በኤፌሶን ሳለ ሲሆን፣ ሁለተኛው
ደግሞ የተጻፈው በኋላ ክረምት ከመግባቱ በፊት በዝያው ዓመት ነው፤ የተጻፈበት ቦታ በመቄዶንያ ፊልጵስዩስ ነው።
4.4.ዐላማው
በቆሮንቶስ የጳውሎስን ሐዋርያዊ ክብር የሚነኩና ቤተ ክርስቲያኒቱን የሚያታልሉ ሐሰተኛ መምህራን ሠርገው
ገብተዋል፤ በዚህም ቤተ ክርስቲያኒቱ ወደ እነዚህ ሐሰተኛ መምህራን ትምህርት ማዘንበልዋ አይቀሬ ነው፤ ስለዚህ ይህ
ከመሆኑ በፊት ሁኔታውን በመረዳት በሐዋርያዊ አስተምህሮ ጸንታ እንድትኖር ማድረግ ነው።
ምዕራፍ 1
ምዕራፍ 2
ምዕራፍ 3
1. የሚያምነውን እንደሚናገር
2. ክርስቶስን ከሞት ያስነሣ አምላክ እነርሱንም እንደሚያስነሣ
3. በዓለም ዘንድ የሚቀበሉት ልዩ ልዩ መከራ የዘለዓለም ሕይወትን እንደሚያደርግላቸው
4. ሥጋቸው ቢጠፋ ስንኳ መንፈሳቸው ዕለት ዕለት እንደሚታደስ
5. የሚታየው ጊዜአዊ እንደ ሆነ፤ የማይታየው ግን ዘለዓለማዊ እንደ ሆነ አስታውቋቸዋል።
ምዕራፍ 5
ምድራዊው ድንኳን (ሥጋ) ቢፈርስ ስንኳ ሰማያዊ ድንኳን (ሥጋ) አለን ለማለት ነው።
ሰዎች ምን ጊዜም የሥጋቸው ስደተኞች እንደ ሆኑ ለማስረዳት ነው።
በዚህ ድንኳን (ሥጋ) መኖር ምን ያህል ከባድ እንደ ሆነም ”በድንኳኑ ያለን እኛ ከብዶን እንቃትታለን’’ በማለት
ተናግሯል፤ በመጨረሻም እያንዳንዱ በዚህ ድንኳን (ሥጋ) የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁሉም በክርስቶስ
የፍርድ ወንበር ፊት ይቀርብ ዘንድ እንዳለው አስረድቷል።
1. በእውነት ሳይሆን በውሸት የሚመኩ ሰዎችን ታሳፍሩ ዘንድ ይህን አስተምራችኋለሁ ይላል።
2. በዓለም ዘንድ እብዶች ቢባሉም በእግዚአብሔር ዘንድ ዋጋ እንዳላቸው ግልጽ ያደርግላቸዋል።
3. አንድ ክርስቶስ ስለ ሁሉ እንደ ሞተ ይነግራቸዋል።
4. ሁሉም በክርስቶስ ሞት እንደ ታደሰ ያስታውቃቸዋል።
5. እግዚአብሔር በክርስቶስ ዓለምን ከራሱ እንዳስታረቀ ግልጽ ያደርግላቸዋል።
6. እግዚአብሔር በእነርሱ አድሮ ያስተምርና ይማልድ ዘንድ እንዳለው ይነግራቸዋል።
7. እግዚአብሔር ስለ ሰዎች ፈንታ ክርስቶስን እንደ ኃጢአተኛ እንዳደረገው ያስተምራቸዋል።
ምዕራፍ 6
ምዕራፍ 7
ቲቶ ይህን መልእክት ለቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ያደረሰ ደቀ መዝሙር ነው፤ የአማኞቹን ስለ ጳውሎስ ማዘንና
ማልቀስ ለጳውሎስ አስረድቷል፤ ይህ ድርጊት እነ ጳውሎስን የሚያጽናና ነበር።
በመጀመሪያው መልእክት በጠንካራ ቃላት ገሥጿቸው ነበር (1 ኛ ቆሮ.3፥1-4፣ 6፥1-8)፤ ቢሆንም ይህ ተግሣጽ
ለንስሐና ለሕይወት ስለ አበቃቸው አይጸጸትም።
ምዕራፍ 8
ምዕራፍ 9
ምዕራፍ 10
ምዕራፍ 11
ሀ/ እንደ እብድ ቢያዩትም በእብድነቱ ያስተምራቸው ዘንድ ጥቂት ይታገሡት ዘንድ ነው።
ነገር ግን ይህን በማለት ቢያስረዳቸውም መማር ካለባቸው እውነታ ሁሉ አንዳችም እንደ አላጎደለባቸው ጨምሮ
አስታውቋል።
ምዕራፍ 12
ይህ የሥጋ መውጊያ የሰይጣን መልእክተኛ ተብሎ ተተርጉሟል፤ ይኸውም እነዝያ ሐሰተኛ መምህራን ናቸው፤ እነዚህ
ጳውሎስን በተቃውሞ የሚያጠነክሩ ናቸው፤ ሰው በጎኑ ጠላት ያለበት ከሆነ ጠንካራ ይሆናል፤ ይህም ብቻ አይደለም፤
ሥጋው የድካም ምንጭ በመሆኑ፦ ጳውሎስ ደካማ ለመሆኑ ማሳያ ነው። ስለዚህ እንደ ልቡ ተኩራርቶ የሚመካበት
ሁኔታ የለውም፤ ምንም እንኳ መንፈሳዊ ድካሙ ኃይል እየሆነው እንዳለ ቢገልጽም። ሌላው በዚህ ክፍል የገለጸው
ሐሳብ ጸጋዬ ይበቃሃል እንደ ተባለ ነው፤ ይህም የጳውሎስ ኃይል በደዌ (በድካም) ያልቃልና የሚል ነው።
ዋቢ መጻሕፍት
Lapsley/Brooks Foundation Dalas Texas USA- Addis Ababa Ethiopia 1994
መጽሐፈ ግእዝ: ማኅበረ ሐዋርያት ፍሬ በ፲ወ፱፻ ፹ወ፩ ዓመተ ምሕረት
መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሐፍ ጋር በኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር
በ 1993 ዓ/ም የታተመ
የ 2 ኛ ቆሮንቶስ መልመጃ፡
መልመጃ ሁለት: 1.መቄዶንያ 2.በቲቶ 3.እስከ 3 ኛው ሰማይ ድረስ 4.መዋጮ 5.የክርስቶስ ጸጋ፣
የእግዚአብሔር ፍቅር፣ የመንፈስ ቅዱስ ኅብረት በሚል አገላለጽ።