You are on page 1of 44

ጥ^ዝ - ፬

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን


ማውጫ
ማውጫ ........................................................... i 39. በዮርዳኖስ ተጠምቀ.....................................6
መዝሙር ዘዘወትር .......................................... 1 40. ርዕዩከ ማያት..............................................6
1. ይትባረክ እግዚአብሔር .............................. 1 41. ልደቶ ትምቀቶ ...........................................6
2. እምነት ተስፋ ፍቅር .................................. 1 42. ወቅድሳተ መንፈስ ......................................6
3. ደምረነ........................................................ 1 43. ተጠምቀ ሰማያዊ ........................................7
4. ድንቅ ነው .................................................. 1 44. በበህቀ ልህቀ ...............................................7
5. አንትሙሰ .................................................. 1 በእንተ ቃና ዘገሊላ ........................................... 7
6. መድኃኔ ዓለም ........................................... 1 45. ጥዒሞ አንከረ .............................................7
7. እጼውዐከ እግዚእየ..................................... 1 46. እንዘ ስውር .................................................7
8. ቅዱስ እግዚአብሔር .................................. 1 47. አንከርዎ ለማይ ..........................................7
9. ድንቅ ነው ጥበብህ..................................... 2 መዝመር በእንተ ሆሳዕና................................... 7
10. መድኃኔ ዓለም ........................................... 2 48. ቡሩክ ዘይመጽእ .........................................7
11. ሰላም ወሰናይ............................................. 2 መዝሙር በእንተ ስቅለቱ ለእግዚእነ................... 7
12. ናቀድም አእኵቶቶ ..................................... 2 49. ድንግል የዚያን ጊዜ ....................................7
13. እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ................. 2 50. በዕፀ መስቀል ላይ .......................................8
14. ባርክ ለነ..................................................... 2 51. ከሔሮድስ ወደ ጲላጦስ ..............................8
15. ኢይምሰልክሙ (ቁም ዜማ) ....................... 2 52. ለእኛ ብሎ ...................................................8
16. በለኒ መሐርኩከ ......................................... 2 53. ሕሙም ስላዳነ............................................8
17. ሠርዓ ለነ ................................................... 3 54. ግሩም ነው ..................................................8
18. አምላካችን ሆይ ......................................... 3 55. ምድረ ቀራንዮ.............................................9
19. አኮቴት ....................................................... 3 56. ምንኛ ድንቅ ነው ........................................9
20. ተይ ተመከሪ .............................................. 3 57. ሕማም የማታውቀው .................................9
21. ከወገኔ ጋራ ................................................ 4 58. ዓለምን ለማዳን ...........................................9
22. ሥላሴን አመስግኑ ..................................... 4 መዝሙር በእንተ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ............ 10
23. አማን በአማን ............................................ 4 59. ለክብረ ቅዱሳን..........................................10
24. ለሰሚዕ ዕፁብ ግብር .................................. 4 60. ቀደሳ ወአክበራ..........................................10
25. ኢየሱስ ክርስቶስ ........................................ 4 61. ክርስቶስ በኩር ..........................................10
26. ለመላው ዓለም........................................... 4 መዝሙር በእንተ ዕርገቱ ................................ 10
27. እሳተ ጽርሑ .............................................. 4 62. በይባቤ.......................................................10
መዝሙር በእንተ ብስራት .................................4 መዝሙር በእንተ ዸራቅሊጦስ ......................... 10
28. አስተርአያ ገብርኤል .................................. 4 63. ወረደ መንፈስ ቅዱስ ................................10
29. ክንፎ ጸለላ ................................................. 5 64. በትፍሥሕት .............................................10
30. ባሰማት ጊዜ ............................................... 5 65. ይቤሎሙ ኢየሱስ .....................................10
መዝሙር በእንተ ልደቱ ለእግዚእነ ....................5 መዝሙር በእንተ ደብረ ታቦር ......................... 10
31. ተቀደሰት ዓለም ......................................... 5 66. እንዲህ አለው ጴጥሮስ .............................10
32. ስብሐት ለእግዚአብሔር............................. 5 67. ደብር ርጉእ...............................................10
33. በጐለ እንስሳ .............................................. 5 68. ወተወለጠ ራእዩ .......................................10
34. አጽነነ ሰማያተ ........................................... 5 69. በደብር.......................................................11
35. አንቺ ቤተልሔም ....................................... 5 መዝሙር በእንተ ምፅአቱ ............................... 11
36. ዙፋኑ ነበልባል........................................... 6 70. በደብረ ዘይት ............................................11
37. አንፈርአፁ .................................................. 6 71. በቶሎ ይመጣል ........................................11
መዝሙር በእንተ ጥምቀቱ ለእግዚእነ .................6 መዝሙር ዘዘወትር ዘድንግል ማርያም ............. 11
38. ዮሐንስኒ ሀሎ ............................................ 6 72. ትበርህ እም ኮከበ ጽባህ ...........................11

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” i


ጥ^ዝ - ፬
73. አመ ትበርህ ............................................. 11 117. ትቤሎ እሌኒ .............................................17
74. ወልድኪ ይጼውአኪ ................................. 11 118. ሀብሩ ቃለ .................................................17
75. ድንግልን ፍለጋ........................................ 11 119. መስቀል አብርሃ........................................17
76. ሕዝበ ኢትዮዽያ....................................... 11 120. ዝንቱ መስቀል ..........................................17
77. መሐርኒ ድንግል...................................... 12 121. ብከ ንወግዖሙ ..........................................17
78. አክሊሎሙ ለሰማዕት............................... 12 መዝሙር በእንተ ቅዱሳን መላእክት ................ 17
79. እናታችን ጽዮን ........................................ 12 122. እምልማደ ሳህልከ.....................................17
80. አክሊለ ምክሕነ ........................................ 12 123. ሞገሰ ክብሩ ..............................................18
81. አንቲ ውእቱ ............................................ 12 124. የአርባብ አለቃ ..........................................18
82. ኦ ድንግል ................................................ 12 125. ክብሮሙ ለመላእክት /ሙራደ ቃል/ ........18
83. ተፈታ ችግሬ ........................................... 13 126. መዐዛሆሙ ለቅዱሳን ................................18
84. እኅትነ ይብልዋ ........................................ 13 127. ገባሬ መንክራት ........................................18
85. ሐናና ኢያቄም ......................................... 13 128. ልቡና የሚመስጥ .....................................18
86. ማርያምሰ /ቁም ዜማ/ ............................. 13 129. አማን በአማን ...........................................19
87. ሰአሊ ለነ .................................................. 13 130. ሰአሉ ለነ...................................................19
88. የኤልሳቤጥ ሐሴት ................................... 13 131. የሕይወትን መዝገብ .................................19
89. ዮም ኮነ ፍስሐ ........................................ 13 132. ይቤላ ሕፃን ...............................................19
90. አዘክሪ ድንግል ......................................... 14 133. ያሬድ ሐዋርያ ..........................................19
91. ለምኚ ድንግል.......................................... 14 134. ትክበር ነፍስየ ...........................................19
92. አድኝኝ እናቴ ........................................... 14 135. አባ አቡነ ...................................................19
93. ቀስተ ደመናው ........................................ 14 136. ከመ ጸበል ዘነፋስ .....................................20
94. ክነፈ ርግብ .............................................. 15 137. ፍጡነ ረድኤት..........................................20
95. የዐቢ ክብራ .............................................. 15 138. ይቤለኪ ያሬድ...........................................20
96. ሰላም ላንቺ ይሁን ................................... 15 139. ሰባኬ ወንጌል ............................................20
መዝሙር ዘዘመነ ጽጌ ....................................15 140. ይትፌሥሑ ጻድቃን .................................20
97. ማርያም ጎየይኪ ...................................... 15 141. ዘረከቡኪ ጻድቃን ......................................20
98. አንቲ ኩሎ ............................................... 15 142. ወዐቀቦሙ .................................................20
99. ክበበ ጌራ ወርቅ ....................................... 15 143. ዮሐንስ ክቡር ነቢየ ልዑል .......................20
100. ብኪ ይትፌሥሑ ..................................... 15 144. ሐዋርያት አበው .......................................20
101. ማርያም ሥነ ተክለ ጽጌ ......................... 15 145. ይቤሎ መንፈስ ቅዱስ ..............................20
102. ውድስት አንቲ ......................................... 15 146. ጊዮርጊስ ግሩም .........................................21
103. ድንግል በበረሃ ......................................... 16 147. አክሊሎሙ ................................................21
104. ከማሃ ኀዘን .............................................. 16 148. ሰአል ለነ ...................................................21
105. ኢየሐፍር ቀዊመ ..................................... 16 149. ከመ ጸበል .................................................21
106. እሴብሕ ጸጋኪ ......................................... 16 150. በበግማድ ...................................................21
107. አልቦ እንበለ ሰሎሜ ................................ 16 151. ዘረዉ ሥጋሁ ...........................................21
108. አብርሂ ..................................................... 16 152. መክብበ ሰማዕት .......................................21
109. ዮም ጸለሉ መላእክት ............................... 16 153. በፍቅረ አምላኩ .........................................21
110. ወተመይጠት............................................ 16 154. ገድልከ ግሩም ...........................................21
111. ብርሃነ ሕይወት ....................................... 16 155. ነዋ ጊዮርጊስ .............................................21
መዝሙር በእንተ መስቀሉ ለእግዚእነ ...............17 156. እም ኢትዮጵያ ..........................................21
112. መፅናኛ መመኪያ .................................... 17 157. መዓልተ ምስሌነ .......................................21
113. ለዕፀ መስቀል ........................................... 17 158. ገሃደ ቀዊሞ ..............................................21
114. ርእዩ ዕበዮ ............................................... 17 159. ጸለየ ..........................................................21
115. ዮም መስቀል ........................................... 17 160. መጽአት ....................................................21
116. ወበእንተዝ................................................ 17 161. ዘእምደብረ ደናግል....................................22
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” ii
ጥ^ዝ - ፬
162. ዛ አንቀጽ ................................................. 22 203. ሃሌ ሉያ ዋይ ዜማ ..................................27
163. እም ገዳመ መንበሩ.................................. 22 204. ሃሌ ሉያ ለአብ .........................................27
164. ከመ ኖኅ .................................................. 22 205. ባረከ ዓመተ ጻድቃን .................................27
165. በስመ አብ ................................................ 22 መዝሙር በእንተ ጾም .................................... 28
166. መጽሐፈ ዜናሁ ....................................... 22 206. ጾመ እግዚእነ ............................................28
167. ዘንተ ሀለየ ............................................... 22 207. በጾም ወበጸሎት ........................................28
168. አሰርገዋ ................................................... 22 208. ጾም የነፍስን ቁስል ...................................28
169. አምላኮሙ ................................................ 22 209. ጾም ወጸሎት ............................................28
170. ቅዱሳን ጻድቃን........................................ 22 210. ለሰብአ ነነዌ ..............................................28
171. በየገዳማቱ ................................................ 23 የ ን S´S<^ƒ ....................................... 29
172. ከሠተ አፉሁ ............................................ 23 የኦሮምኛ S´S<^ƒ .................................... 29
173. ማርቆስ ሐዋርያ ...................................... 23 1. ያ አባ ኬኛ ................................................29
174. ጸሎትክሙ ............................................... 23 2. ገK} ዋkዮ (እግዚአብሔር ይመስገን) .....29
175. ደብሩሰ ..................................................... 23 3. ና ኬኒ ዋቀዮ ............................................29
176. እመ ድንግል ............................................ 23 4. ጃKላን ሁንዳ ጎቴ ......................................29
177. ክቡራነ ስም ............................................. 23 5. ዋቃዮ ኑ ደገኢ .........................................29
178. ጊዜ ዕረፍታ ............................................. 23 6. ዱኧ ኬሳ ኑ ባፍቴ ...................................29
179. አሀዊከ ሰማዕታት .................................... 23 7. ጀጀባዳ .......................................................29
180. ቅድስተ ቅዱሳን ....................................... 23 8. ሎላ ፈኖሳቲን (ጥልን uSekK<) .............29
መዝሙር በእንተ ንስሐ ..................................24 9. የሮ ኢሲን ዱፍተኒ...................................29
181. ነፍሴ ሆይ ............................................... 24 10. ኢየሩሳሌም ገሉፍ .....................................29
182. በሕይወቴ በዘመኔ .................................... 24 11. ያዋቃዮ .....................................................29
183. የሰው ልጅ በኃይልህ ................................ 24 12. ገለተ ዋቀዮ ...............................................29
184. አምላክህን ውደድ .................................... 24 13. ገለተ ኬ ያዋቀዮ .......................................29
185. ፈጣሪህን አስብ ........................................ 24 14. ዋቀዮ lልቁሉ ..........................................29
186. አይተወኝም .............................................. 25 15. ጐቺ ጐፍታ ..............................................30
187. እርዳኝ ዝም አትበል ................................ 25 16. መነ ዋቀዮ.................................................30
መዝሙር በእንተ ቤተ ክርስቲያን ....................25 17. ኢሾ ጎፍታን ኑ ደለቴ...............................30
188. እንተ ተሐንፀት በስሙ ............................ 25 18. ዋቀዮን በርባዳ...........................................30
189. ሕንፄሃ አዳም .......................................... 25 19. ›“õ ዋቀዮዳ ............................................30
190. ለዛቲ ቤት ................................................ 25 20. ጃለሊ ዋቀዮ ..............................................30
191. በደምህ ዋጅተህ ....................................... 25 21. ያ መነ ዋቀዮ ............................................31
192. ተዋሕዶ ................................................... 26 22. ሉቡ ሲፍ አቦመሙ ..................................31
193. ሃሌ ሉያ (ቁም ዜማ) .............................. 26 23. ኡመመ ሁንዱመ ኢራ .............................31
194. ንዑ ንሑር (ቁም ዜማ) ........................... 26 24. ዱበርቶተ ኬሳ (ከሴቶቹ G<K<)..................31
195. ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ....................... 26 25. ማሉማ (uSኑ) ........................................31
196. ንዑ ንስግድ.............................................. 26 26. ጎፍታን c=ፊKቴ ........................................31
197. ሐዋርያት የሰበኩሽ .................................. 26 27. ሲገለቴፈነ .................................................31
198. ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት ................. 27 28. ÁÑ>õ+ Î’@ ..............................................32
199. ሰላም ለኪ ................................................ 27 29. ያጊፍቲ ኮ .................................................32
መዝሙር በእንተ ሀገሪትነ ኢትዮዽያ................27 30. ኤርገማ ገብሬሊ ........................................32
200. ትሴብሃከ .................................................. 27 31. ÁÑw_K= ’< ›^`c= .................................32
201. አፍላገ ግዮን ............................................ 27 32. አከ አናኒያ (እንደ አናንያ) ........................32
መዝሙር በእንተ ክረምት ...............................27 33. ›Ÿ T>"›?L ›?`ÑT ................................32
202. ያርሁ ክረምተ ......................................... 27 34. \ó›?M ›?`ÑT .......................................32
ቁም ዜማ .....................................................27 35. አቦቲን ቁልቁሉ .......................................32
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” iii
ጥ^ዝ - ፬
36. ÑK’> (ewHƒ) .......................................... 32 80. ገብረ መንፈስ ቅዱስ .................................40
የወላይትኛ መዝሙራት ..................................32 81. ሐቂ እምበር..............................................40
37. ደኡዋ የልዳሬ .......................................... 32 82. የዐቢ ክብራ ...............................................40
38. ዳሞታ ደሪያ ቃቲያ ................................. 33
39. ዎሳርኪ ማርያሜ .................................... 33
40. ቦንቾ ሱታን ዎዚስ .................................. 33
41. አማኑዋ ቶሳው ........................................ 33
42. ማርያም ቦንቾይ ....................................... 33
43. አዳማ ኔ ሜራን ....................................... 33
44. አሱንታ ሳቢቴ.......................................... 33
45. ጋናታ ማርያሜ ....................................... 33
46. ሚንቴታ ኑ ጎዳው ................................... 34
47. ኑና ናጋናው ............................................ 34
48. ቀራኒዮ ጉታራን ....................................... 34
¾ƒÓ`— S´S<^ƒ .....................................34
49. ኦ ጎይታና ................................................ 34
50. ሓቀኛ ዝኾነት .......................................... 34
51. ኣን መን እየ ............................................ 35
52. መራሒት መንግስተ ሰማያት .................. 35
53. ሰላም ንዓኺ ............................................. 35
54. ኣምላኽ እንትግለፅ ................................... 35
55. ምስ ቅዱስ ሚካኤል ................................ 35
56. ልመናና ስማዕ ......................................... 35
57. ንክንሳህ .................................................... 35
58. ኣልቦ ዘከማየ ............................................ 35
59. ውእቱ ሚካኤል ....................................... 35
60. ናትና ፍቕሪ ............................................ 36
61. ምስጋና ንማርያም ................................. 36
62. ስብሓት .................................................... 36
63. መድሓኒና ካብ ሰማይ ወረደ ............. 36
64. ለምንልና ደኣ ምሕረት ............................ 36
65. ኣረጋዊ ቅዱስ ........................................ 37
66. ራህረሀለይ ጎይታ................................... 37
67. ሰላም ንብላ ንቤተክርስቲያን .................... 37
68. ማርያም ድንግል...................................... 37
69. ሃበና እግዚአብሔር .................................. 38
70. ወዲቐ ከይቀሪ ......................................... 38
71. ኣምላኽ ተላዒሉ..................................... 38
72. ጎስአ ......................................................... 38
73. ኦ ጊዜ ትንሳኤ ......................................... 39
74. ዘንተ ሃለየ ............................................... 39
75. ከምዝሰማዕናዮ ......................................... 39
76. ያሬድ አቦ ዜማ ........................................ 39
77. ደወልኪ .................................................... 39
78. ሰአሊለነ .................................................... 39
79. ገብርኤል ሊቀ መላእክት.......................... 39
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” iv
ጥ^ዝ - ፬
መዝሙር ዘዘወትር በፍጥ[ታƒ G<K< ¾T>ScÑ’¨<
ኃያK< ጌ@ታ‹” u¬’ƒ M¿ ’¨<
1. ይትባረክ እግዚአብሔር uõèU M¿ ’¨< ¾እ`c< Ñ@ƒ’~
›Mó“ ዖT@Ò ê’< ’¨< S”ÓY~
ይትባረክ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊነ /፪/
›´....
ዘገብረ ዐቢየ ወመንክረ
በመላእክት ዓለም በሰማይ ከተማ
ዘገብረ ዐቢየ/፪/ እግዚአብሔር /፪/
ለክብሩ ሲዘመር ማኅሌት ሲሰማ
ትርጉም:- ድንቅና ታላቅ ነገርን ያደረገ
ያለምን እረፍት በቀንና ሌሊት
የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር
ንጹሐን መላእክት የሚያመሰግኑት
ይመስገን፡፡ ›´....
›ÇU” KTÇ” õèU uS¨<ÅÆ
2. እምነት ተስፋ ፍቅር ¾TÃV}¨< ›UL¡ V} uðnÆ
/bm¼m¼ Q¼gBRx@L gÄM ›Md ¦Y¥ñT s¼T¼b@T q$.፩/ UYጢ\ [mp ’¨< Kc­‹ ›እUa
እምነት ተስፋ ፍቅር ከሌለኝ ለእኔ በምድር ፍp\ ÁeÅ”nM e“¾¨< u›”¡a
መሥራት ከንቱ ነው ምግባር ትንቢት መናገር ምሥጢር/፪/ ›´....
እምነት ከሥራ ቢኖረኝ ፍቅር ከሌለኝ ከንቱ ነኝ
5. አንትሙሰ
እንደ ሚጮህ ናስ ሆኛለሁ ባዶ ዕቃ ሆኜ እቀራለሁ/፪/
ያስታግሳል ፍቅር ያስተዛዝናል ፍቅር ኧኸ አንትሙሰ ኧኸ አኀዊነ /፪/
አያቀናናም ፍቅር አያስመካም ፍቅር ኧኸ ባረክናክሙ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር /፪/
አያስታብይም ፍቅር ክፉ አያሠራም ፍቅር ትርጉም፡- እናንተ ወንድሞች ሆይ ከእግዚአብሔር
እውነት ይወዳል ፍቅር ዐመፅ ይጠላል ፍቅር /፪/ ቤት መረቅናችሁ፡፡
ያለኝን ሁሉ ባካፍል ሥጋዬን ከእሳት ብጥል የሚዘመርበት ወቅት- ለምረቃ(ለሠርግ)
ፍቅር ከሌለኝ አይጠቅምም ከዳግም ጥፋት አልድንም/፪/ 6. መድኃኔ ዓለም
ትንቢትም ቢሆን ይቀራል ልሳንም ቢሆን ይሻራል መድኃኔ ዓለም እግዚአብሔር ኀደረ ላዕሌሃ /፪/
ዕውቀትም ቢሆን ይጠፋል ጉልበትም ቢሆን ይደክማል/፪/ ኪያሃ ዘሠምረ ሀገረ /፬/ ኧኸ
እምነት ተስፋ ፍቅር የእነዚህ ሦስቱ ነገር ትርጉም፡- የዓለም መድኃኒት እግዚአብሔር እርሷን
ፀንተው ይኖራሉ በምድር ከሁሉ በላይ ፍቅር/፫/ መርጧልና በርሷ ላይ አደረ፡፡
3. ደምረነ 7. እጼውዐከ እግዚእየ
ደምረነ ምስለ ኵሎሙ ቅዱሳን ምስለ እለ ገብሩ እጼውዐከ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ /፪/
ፈቃድከ እለ እምዓለም አስመሩከ /፪/ ጸግወኒ ስእለትየ /፬/ ኧኸ
እለ ዐቀቡ በንጽሕ ሥርዓተ ቤትከ
ወእለ ሰበኩ በሠናይ/፪/ ሠናይ ዜናከ /፪/ እጠራሃለሁ ጌታዬ ሆይ ኢየሱስ ክርስቶስ /፪/
ትርጉም፡- ፈቃድህን ከፈጸሙና በዓለም እያሉ እንድታድለኝ ጸጋ ነፍስ /፬/ ኧኸ
አንተን ደስ ካሰኙ ከሁሉ ቅዱሳን ጋር 8. ቅዱስ እግዚአብሔር
ደምረን በንጽሕና ሆነው የቤትህን ሥርዓት /ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፪/
ከጠበቁ እና በመልካም የመንግሥትህን
ቅዱስ /፫/ እግዚአብሔር
ወንጌል ከሰበኩ ሁሉ ጋር ፡፡
ለአማልክት አምላክ እናቅርብለት ምስጋና
4. ድንቅ ነው ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና
/ማኅbr ቅዱd” l.፭/ ለነገሥታት ንጉሥ እናቅርብለት ምስጋና
É”p ’¨< Mዩ ’¨< M®<M ¾እ— ጌታ የእስራኤል አምላክ ቅዱስ/፫/
UeÒ“ ÃÉ[c¨< ŸÖªƒ እስŸ Tታ /፪/ በጠራንህ ጊዜ ፈጥነህ ድረስ/፫/
›´.... አዝ…
የTይS[S` ucው MÏ ኅK=“ ተገዙ ለእግዚአብሔር ስሙንም ጥሩ
[mk vሕ`Ã Ñ““ ’¨<“ ድንቅ ሥራውንም ለአሕዛብ ንገሩ
ÁK ¾’u[ Ÿ²S“ƒ uòƒ የእስራኤል አምላክ ቅዱስ/፫/
K²K¯KU “E] ð×_ ¯KTƒ
›´... በጠራንህ ጊዜ ፈጥነህ ድረስ/፫/
አዝ…
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 1
ጥ^ዝ - ፬
በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ 13. እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ
ይመግባልና ሁሉን አስተካክሎ /ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቁ /
የእስራኤል አምላክ ቅዱስ/፫/ እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ
በጠራንህ ጊዜ ፈጥነህ ድረስ/፫/ ስለስምህ እዘምራለሁ
አዝ… ፍቅርህ እኔን ይመስጠኛል
አትወድምና በእውነት የሰው ልጆችን ጥፋት እንደ እግዚአብሔር ከየት ይገኛል /፪/
የእስራኤል አምላክ ቅዱስ/፫/
ዓለም ሁሉ በጠላኝ ጊዜ
በጠራንህ ጊዜ ፈጥነህ ድረስ/፫/
ስንገላታ ይዞኝ ትካዜ
አዝ…
አንተ ከኔ አልተለየህም
አቤቱ ጸሎቴን ስማ በያሬዳዊ ዜማ
እግዚአብሔር ሆይ ወደር የለህም /፪/
የእስራኤል አምላክ ቅዱስ/፫/
አዝ…
በጠራንህ ጊዜ ፈጥነህ ድረስ/፫/
ሞቷል ብለው ቀብረውኝ ሰዎች
አዝ…
ምስኪን ሆኜ ሳይኖረኝ አንዳች
9. ድንቅ ነው ጥበብህ ከመቃብር ቆፍሮ አወጣኝ
/ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ቀ.፰/ አይዞህ ብሎ አምላኬ አጽናናኝ /፪/
አዝ…
ኦ አምላክ ዘለዓለም /፪/
ቀዳሚ ወደኃሪ ዘአልብከ ጥንት 14. ባርክ ለነ
ቀዳሚ ወደኃሪ ወኢተፍጻሚት /የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ/
መጀመሪያ የለህ አይታወቅም
ባርክ ለነ እግዚኦ ዘንተ ዓመተ ምሕረትነ በብዝኃ ኂሩትከ
መጨረሻ የለህ አይታወቅም
ለሕዝብከ ኢትዮጵያ/አፍሪካዊያን/ ከመ ንግነይ ለስምከ
አይደረስበት አመጣጥህ ድንቅ ነው ጥበብህ /፪/
አዝ… ቅዱስ //
ወሰን የለህ ኃያል ጌታ ወከመ ይኩን ንበረተነ በሰላም ወበዳኅና በዝንቱ ዓመት /፪/
የመላህ ነህ ሁሉም ቦታ ባርክልን አቤቱ ይህንን የምሕረት ዓመታችን በቸርነትህ
አይታይም ስትወረውር ብዛት ለሕዝቦችህ ኢትዮጵያን(አፍሪቃዊያን) እንድንገዛ
ሲመታ እንጂ ያንተ በትር /፪/ ለቅዱስ ስምህ //
እንዲሆንልን ኑሮአችን የሠላም የደህና በዚህ ዓመት /፪/
10. መድኃኔ ዓለም
መድኃኔዓለም ወሃቤ ሠላም /፪/ 15. ኢይምሰልክሙ (ቁም ዜማ)
ይክበር ይመስገን ዘለዓለም //
ኢይምሰልክሙ ዘመጻእኩ እሳሮሙ ለኦሪት
*ወሃቤ ሰላም - ሰላምን ሰጪ ማለት ነው፡፡ ወለነቢያት ወኢከመ እንስቶሙ አላ ዳእሙ
ዘእንበለ ከመ እፈጽሞሙ ይቤ እግዚእ በወንጌለ
11. ሰላም ወሰናይ ሰላሙ አማኑኤል ስሙ ማርያም እሙ፡፡
ሰላም ወሰናይ /፪/ ለኩልክሙ ß<”
አማኑኤል የተባለ በሥጋ ከእመቤታችን ማርያም
ሰLU KŸ<M¡S< /፪/
የተወለደ ጌታ የሠላሙ ቃል በሆነች ወንጌል
ሰላም ለእናንተ/፪/ ለሁላችሁም ይሁን
ኦሪትንና ነቢያትን ልፈጽማቸው እንጂ ለመሻር
ሰላም ለሁላችሁም/፪/
የመጣሁ አይምሰላችሁ አለ፡፡
12. ናቀድም አእኵቶቶ
16. በለኒ መሐርኩከ
“kÉU › ኵ„„ KእÓ²=›wN?` /፪/ /ደ/መ/መድኃኔዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩/
ŸS ያeUዐ’/፫/ ቃለ ሕይወት /፪/ በለኒ መሐርኩከ በለኒ መሐርኩኪ በእንተ ማርያም /፪/
ƒ`Ñ<U:- uSËS]Á UeÒ“” KÓ²=›wN?` እስመ አልቦ ዘእንበሌከ ዘይሜሕር ቃለ መድኃኔዓለም /፪/
እ“k`vK” ¾Qèƒ nM ÁcT”
²”É:: በለኝ ምሬሐለሁ በለኝ ምሬሻለሁ ስለ ማርያም /፪/
የለምና የሚምር ቃል ያለአንተ መድኃኔ ዓለም /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 2


ጥ^ዝ - ፬
17. ሠርዓ ለነ 19. አኮቴት
/ደ/መ/መድኃኔዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩/ /ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ልዩ እትም/

ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ /፪/ አኮቴት ለአንተ ይገባል


ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ /፪/ ኧኸ ስብሐት ለአንተ ይገባል
ሠራልን ሰንበትን ለዕረፍታችን /፪/ አምልኮ ለአንተ ይገባል
ሠራልን ሰንበትን ለዕረፍታችን /፪/ ኧኸ ስግደትም ለአንተ ይገባል
ቅድመ ዓለም የነበር በታላቅ ሥልጣኑ
በስድስቱ ቀናት ሁሉን ነገር ሠርቶ ለኩነተ ሥጋ የመጣው በፍቅሩ
ሰባተኛዋን ቀን ለዕረፍት አዘጋጅቶ ደግሞም ይህን ዓለም የሚያሳልፍ ጌታ
ለሁላችን ሰጠን ከቀናት ለይቶ ኢየሱስ ክርስቶስ ኃያል የኛ አለኝታ
ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለእረፍተ ዚአነ አዝ…
በሥጋው ሲታመም ሊሞት በመስቀል
ከዕለታት መርጦ አርፎባታልና በአብ ቀኝ የነበረ በሰማይ ሳይጎድል
የሞትንም ስልጣን ሽሮባታልና የአዳምን ባሕርይ ተዋሕዶ ሲያከብር
ይህቺ ቅድስት ዕለት ክብርት ናት ገናና በዚህ ይገለጣል የጌታችን ፍቅር
ሠራልን ሰንበትን ለዕረፍታችን አዝ…
ከቅድስት ሥላሴ የማይለይ ምክሩ
18. አምላካችን ሆይ ጉድለት የለበትም ትክክል ነው ክብሩ
አምላካችን ሆይ /፪/ ልጆችህን አስበን /፪/ የአብ ቃል ጥበቡ ክንዱ ስለሆነ
በፍቅረ ረድኤትህ በረከትን ስጠን ዓለምን ፈጠረ አዳምን አዳነ
በምሕረት እጆችህ ጸጋህን አብዛልን /፪/ አዝ…
ሊቃነ መላእክት ኃይላቸው ነውና
ዓለም በወጥመዷ አምላክ ሆይ ያመሰግኑታል በታላቅ ትህትና
ስባ እንዳትጥለን አምላክ ሆይ ዘውዳቸው ክብራቸው ስለሆነ እርሱ
ምራን ጌታችን ሆይ አምላክ ሆይ ይኖራሉ ወልድን ስሙን ሲያወድሱ
ከኀጢአት አድነን አምላክ ሆይ አዝ…
የሰይጣን ምርኮኛ አምላክ ሆይ
20. ተይ ተመከሪ
ሆነን እንዳንቀር አምላክ ሆይ
/ዘማሪ ዲ. ምንዳዬ ብርሃኑ ቁ /
በሕይታችን ኑር አምላክ ሆይ
ተይ ተመከሪ ነፍሴ ሆይ ተይ ተመከሪ /፪/
እኛ ኀጥአን ነን አምላክ ሆይ በዓለም መድኃኒት ነፍሴ ሆይ በእግዚአብሔር ታመኚ/፪/
አንተን የበደልን አምላክ ሆይ ለሥጋ መገዛት ነፍሴ ሆይ ምነው ቢቀርብሽ
መብራት እና ዘይት አምላክ ሆይ ውርደት ነው ፍጻሜው ነፍሴ ሆይ የሚከያናንብሸ
የሌለን በእጃችን አምላክ ሆይ መልካም የሆነውን ነፍሴ ሆይ ጽድቁን ተከተይ
እባክህ ጌታ ሆይ “ ክርሰቶስን መስለሽ ነፍሴ ሆይ ቸርነትን ሥሪ
ከደጅ አታስቀረን “ ሞትን ማን ይመርጣል ነፍሴ ሆይ ሕይወትን በመጥላት
የእጅህ ሥራዎች ነን “ ከእንግዲህ መራቅ ነው ነፍሴ ሆይ ከስርቆት ከዝሙት
አቤቱ ራራልን “ ጸጋ እንዲበዛልሽ ነፍሴ ሆይ የቃሉ በረከት
ከቤቱ አትጥፊ ነፍሴ ሆይ ፍቅር ከሞላበት
ምንም ብዙ ቢሆን አምላክ ሆይ ለአንቺ ነበር ጌታ ነፍሴ ሆይ ደሙን ያፈሰሰው
እዳ በደላችን “ ተሰቅሎ ሞቶ ነው ነፍሴ ሆይ ፍቅሩን የገለጸው
ከፊትህ ለመቆም “ በፍቅሩ ለሳበኝ ነፍሴ ሆይ ላፈቀረኝ ጌታ
መልካም ግብር ባይኖረን “ ምስጋና አቀርባለሁ ነፍሴ ሆይ ዘወትር ጠዋት ማታ
ስለተመረጡት “ ብወድቅ ምርኩዝ ድጋፍ ነፍሴ ሆይ ጋሻ ይሆነኛል
ከጥፋት አድነን “ ለፍርድ አይቸኩልም ነፍሴ ሆይ በፍቅሩ ያየኛል
ሰውረን ከእሳት “ ማን እንደርሱ አለ ነፍሴ ሆይ ውለታው የበዛ
መሐሪ ይቅር ባይ ነው ነፍሴ ሆይ የሕይወቴ ቤዛ/፪/
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 3
ጥ^ዝ - ፬
21.ከወገኔ ጋራ አዝ…..
/ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቁ / የፍቅር የደስታ አማን በአማን
kwgn@ U‰ XzM‰lh#" የበረከት አባት ›› ››
bdS¬ bሐs@T SÑN X-‰lh#" መንግሥቱ ዘለዓለም ኅልፈት የሌለበት
MGBÂ m--@ xM§k@ nWÂ ሊቃነ መላእክት የሚያመሰገኑት
zwTR xqRÆlh# ለg@¬ ምስUÂ ¼፪¼ አዝ….
?Zb# tsBSï bb@tKRStEÃN የዚያን የደግ አባት አማን በአማን
s!zምR dS Y§L bxNDnT çnN የአብርሃምን ቤት ›› ››
brkT Yä§L Z¥ÊW YgR¥L እንደባረኩለት የእኛንም ባርኩልን
kXÈn# U‰ wd§Y YwÈL ¼፪¼ የቤታችን ዋልታ መሠረት ሁኑልን
xZ . . . . . . . አዝ….
qúWSt$ l@l!T ¥~l@T s!ÃqRb# በመከራ ጊዜ አማን በአማን
km§XKt$ UR wrB s!wRb# ከጭንቅ የሚያወጡኝ ›› ››
BR¦n#N lBsN bdS¬ SNzMR ስሙን ሳመሰግን ትረካለች ነፍሴ
MSUÂW L† nW ~l! s!sWR ¼፪¼ የእነ ሙሴን አምላክ የአብርሃሙን ሥላሴ
xZ . . . . . . .
yXGz!xB/@RN |‰ n#Â tmLkt$ 24. ለሰሚዕ ዕፁብ ግብር
sãC s!zM„ XNd m§XKt$
y{g@W ¥ኅl@T yTNœx@W dS¬ ሃሌ ሃሌ ሉያ ለሰሚዕ ዕፁብ ግብር /፪/
L† Z¥Ê nW XNÄYmSlN tR¬ ¼፪¼ ጥበቡ ለእግዚአብሔር /፪/
ትርጉም፡- የእግዚአብሔርን ጥበብ መስማት ዕፁብ
22. ሥላሴን አመስግኑ ድንቅ ነው፡፡
/ዘማሪ ምንዳዬ ብርሃኑ ቁ /
25. ኢየሱስ ክርስቶስ
ሥላሴን አመስግኑ /፪/
የምድር ፍጥረታት ዘምሩ እልል በሉ /፪/ ኢየሱስ ክርስቶስ ይወደናል ይጠብቀናል /፪/
እርሱ ለእኛ ደሙን ክሶልናል /፬/ ኧኸ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ምስጋና ይገባል ከምንም በፊት 26. ለመላው ዓለም
ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ ለመላው ዓለም መድኅን የሆነው በዕፀ መስቀል ላይ የዋለው/፪/
ምስጋና ይገባል ከጠዋት እስከ ማታ እናመስግነው/፬/ እንመነው መድኃኔ ዓለም ነው/፬/ ኧኸ//
አዝ ……
27. እሳተ ጽርሑ
ኪሩቤል ሱራፌል የሚያመሰግኑህ
መላእክት በሰማይ የሚዘምሩልህ እሳተ ጽርሑ ማየ ጠፈሩ /፪/
እኛም የአዳም ልጆች እንዘምራለን ደመና መንኩራኩሩ ለመድኃኔ ዓለም /፬/ ኧኸ
በሰማይም በምድር እንጠራሃለን ትርጉም፡- ለመድኃኔ ዓለም እሳት አዳራሹ
አዝ …… ደመናም መመላለሻው ነው፡፡
ብራብ በሥላሴ እጠግባለሁኝ
ብጠማም በአምላኬ እረካለሁኝ መዝሙር በእንተ ብስራት
ሥላሴ አምባዬ ክብሬም ናቸውና 28. አስተርአያ ገብርኤል
ሁሌም ይመሩኛል በሕይወት ጎዳና /ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ፩/
23. አማን በአማን አስተርአያ ገብርኤል ግብተ /፪/
/ዘማሪ ምንዳዬ ብርሃኑ ቁ / ወእንዘ ትፈትል /፬/ ወርቀ ወሜላተ
አማን በአማን //
መንግሥተ ሥላሴ ዘለዓለም /፪/ ከአዳም ልጅ መካከል ከእነዳዊት ዘር
መርጦ ተወለደ ከድንግል በክብር
ንግበር ሰብአ ብለው አማን በአማን ዘጠና ዘጠኙን መላእክቱን ትቶ
አዳምን ፈጥረውት ›› ›› አዳምን ሊያድነው ስላየው ተራቁቶ
በቸርነትና በፍቅር ጎበኙት አዝ…
ሁሉን በእጁ አድርገው ሁሉን አስገዙለት
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 4
ጥ^ዝ - ፬
ሐር እየፈተለች ቤተ መቅደስ ሆና 32. ስብሐት ለእግዚአብሔር
ገብርኤል ነገራት ሰማያዊ ዜና /ቅ/ማርቆስ ሰ/ት/ቤት/
ትፀንሲ እያለ በድንቅ ሰላምታ ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት /፪/
በትኅትና ሆኖ ሲታጠቅ ሲፈታ ወሰላም በምድር/፫/ ሥምረቱ ለሰብእ /፪/
አዝ…
ከክቡር ዙፋኑ ከመንበሩ ወርዶ በኀጢአት የወደቀ አዳምን ሊያነሣ
አዳነን ከፍዳ ከማርያም ተወልዶ አምላክ ተወለደ በጎለ እንስሳ
የነገሥታት ንጉሥ ቤዛ ኩሉ ዓለም ሕዝቡ ሲኖር ሳለ ጨለማ ውጦት
ሥጋዋን ለበሰ መድኃኔ ዓለም አየ ብርሃንን በአምላኩ ልደት
አዝ… አዝ…
ንጉሥ መወለዱን ሰብአ ሰገል ሰምተው በዳዊት ከተማ በከብቶች በረት
አምኃ አቀረቡ ከሩቅ ምሥራቅ መጥተው ይኸው ተወለደ የዓለም መድኅኒት
የዳዊት ትንቢቱ ተፈጸመለት ጠፍቶ እንዳይቀርበት ርቆ ከመንጋ
የሳባ ነገሥታት ወርቅ አመጡለት/፪/ አምላክ ተወለደ አዳምን ፍለጋ
29. ክንፎ ጸለላ አዝ…
ሰግደው ገበሩለት ወርቅ ዕጣን ከርቤን
ክንፎ ጸለላ /፮/ ሰው ለሆነው አምላክ አዳምን ሊያድን
ተፈስሒ ለድንግል ይቤላ /፬/ ኧኸ ምነው ባደረገን እኛን እንደ እረኞች
ትርጉም፡- መልአኩ ገብርኤል በክንፉ ከልሎ እንደ ሰብአ ሰገል እንደ ጥበብ ሰዎች
እመቤታችንን ደስ ይበልሽ አላት:: አዝ…
30. ባሰማት ጊዜ 33. በጐለ እንስሳ
eS< Ñw`›?M ¾}vK KÉ”ÓM ’Ñ^ƒ SM"U ²?“ በጐለ እንስሳ /፬/
እ”ÅUƒ¨MŨ< ¨MÉ” uÉ”ÓM“ /፪/ በጐለ እንስሳ ተወልደ አማኑኤል /፬/ ኧኸ
vcTƒ Ñ>²? nK<” pÆe Ñw`›?M uK³
በእንስሳት በረት /፬/
É”ÓM k[u‹ ¨Å `c< ፍጹU ƒƒ“” ó
በእንስሳት በረት ተወለደ አማኑኤል /፬/ ኧኸ
ትፀ”hKi c=Lƒ SM›Ÿ< ፍጹU uMvD dƒS"
34. አጽነነ ሰማያተ
እ”Å nMI ÃG<” ›K‹¨< unK< }T`" /፪/
›´ . . . አጽነነ ሰማያተ ወወረደ እግዚአብሔር /፪/
የዓKU Sድ%’>ƒ ’¨<“ Ÿ›”ˆ የT>ወKደው uS”ðe pዱe እምድንግል ቃል ሥጋ ዚአነ ለብሰ ወኀብሩ
ƒcÃT>ªKi eS<”U wKi ›=¾c<e /፪/ ትስብእት ወመለኮት/፪/
›´ . . . ትርጉም፡- እግዚአብሔር በትህትና ራሱን ዝቅ
ዕፁw É”p ’¨< G<Mጊዜ KÉ”ÓM T`ያU የተc׃ ክw` በማድረግ ከሰማይ ወረደ ከድንግልም ሥጋችንን
¾›UL¡ “ƒ J• SS[Ø Ÿc?„‹ S"ŸM /፪/ ለበሰ መለኮትና ሰውም/ሥጋም/ አንድ ሆኑ፡፡
›´ . . .
35. አንቺ ቤተልሔም
çÒ” የ}SLi É”ÓM Jይ ይገvhM K›”ˆ ¡w`“ UeÒ“
የፍጥ[ታƒ ጌታ G<M Ñ>²?U Ÿ›”ˆ Ò` ’¨<“ /፪/ አንቺ አንቺ ቤተልሔም የይሁዳ መሬት
›´ . . . ባንቺ ተወለደ የዓለም መድኃኒት /፪/
የአዳምን ክብር ሲሻ ቤተልሔም
መዝሙር በእንተ ልደቱ ለእግዚእነ
ለሁሉም ሰላም ቤተልሔም
31. ተቀደሰት ዓለም ጌታ ተወለደ ቤተልሔም
ተቀደሰት ዓለም በእንተ ልደቱ ከድንግል ማርያም ቤተልሔም
ተቀደሰት ዓለም/፪/ ኢትዮዽያ /፪/ አዝ….
ተወልደ እምድንግል ሠያሜ ካህናት ወረደ ሕፃኑና እናቱን ቤተልሔም
ክርስቶስ አክሊለ ሰማዕት /፪/ በበረት አግኝተው ቤተልሔም
ትርጉም፡- የካህናት ሿምያቸው የሰማዕታት አክሊላቸው የምስራቅ ነገሥታት ቤተልሔም
ክርስቶስ ከድንግል ማርያም ተወለደ:: እጅ መንሻ አቀረቡ ቤተልሔም
በልደቱም ዓለም/ኢትዮጵያ/ ተቀደሰች፡፡ አዝ….
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 5
ጥ^ዝ - ፬
ቅዱሳን መላእክት ቤተልሔም እድገቱ ምናኔ ትምህርቱ ንስሐ
አሸበሸቡለት ቤተልሔም የጣዝማ ማር በልቶ ኖረ በበረሃ
ስብሐት ለእግዚአብሔር ቤተልሔም መጓዝ እንዲያስችለን በሕይወት ጎዳና
ብለው ዘመሩለት ቤተልሔም ላይ ታቹ ይደልደል ጎባጣውም ይቅና
አዝ…. አዝ…
36. ዙፋኑ ነበልባል ሲኖር በምናኔ በሄኖን በረሃ
/መልአከ ሰላም ታደለ ፊጣ እና አዳነች አስፋው/ ያጠምቅ ነበረ ዮሐንስ በውሃ
በማየ ዮርዳኖስ በዮሐንስ እጅ
ዙፋኑ ነበልባል መንበሩ ኪሩቤል ጌታ ተጠመቀ ድኅነትን ሊያውጅ
የተመሰገነ ስሙ ነው አማኑኤል አዝ…
ከኛ ጋር ሆነ ሰላምን ሰጠን ጌታውን አጥምቆ ለክብር የሚበቃ
ስብሐት በአርያም በምድርም ይሁን ከእናቱ ማኅፀን ተገኘ ምርጥ ዕቃ
አንቺ ቤተልሔም የኤፍራታ ምድር ኤልሳቤጥም ለክብር ሆና የታደለች
ከፍ ከፍ አረገሽ አምላክሽ እግዚአብሔር መልካም የነፍስ አባት መጥምቁን ወለደች
ተነሽ ተቀበይው እጅሽን ዘርግተሸ ዮሐንስኒ ሃሎ ያጠምቅ/፪/ በሄኖን/፫/
አማኑኤል ተወልዷል መድኅን ሊሆንሽ
አዝ… 39. በዮርዳኖስ ተጠምቀ
ዛሬ በኤፍራታ ሕፃኑን አገኘን በዮርዳኖስ ተጠምቀ /፪/ በሠላሳ ክረምት /፪/
ሥጋን ተዋሕዶ መድኃኒት ሊሆነን ከመ ይስዓር መርገማ ለሔዋን ዲበ/፪/ ዕፀ መስቀል
ለዚህ ታላቅ ምሥጢር ስለተመረጠች ተሰቅለ/፪/
ድንግልም ጠራችው አማኑኤል አለች ትርጉም፡- በሠላሳ ዘመኑ በዮርዳኖስ ተጠመቀ
አዝ… ሔዋንንም መርገም ይደመስስ ዘንድ
ርቀን የነበርን በደሙ ቀርበናል በመስቀል ላይ ተሰቀለ፡፡
ባርነት ቀርቶልን ልጆች ተብለናል
ክርስቶስ ተብሎ ክርስቲያን ላሰኘን 40. ርዕዩከ ማያት
በመላእክት ሥርዓት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እንበል /ማኅበረ ቅዱሳን ቁ ፯ /

`°¿Ÿ TÁƒ እÓ²=* `°¿Ÿ TÁƒ ¨ð`G< /፪/


37. አንፈርአፁ
Å”Ñè kLÁ} TÁƒ ¨ÅUç TÁ+JS< // 
አንፈርአፁ ሰብአ ሰገል ረኪቦሙ ሕፃነ /፪/
›u?~ ¨<ኆ‹ ›¿I ¨<‘‹U ›Ã}¨< ð\I /፪/
ዘተወልደ ለነ /፬/ ሕፃን ዘተወልደ ለነ /፪/
ØMq‹U }’ª¨Ö< ¨<‘‹U à¤< // 
ትርጉም፡- ለእኛ ብሎ የተወለደውን ሕፃኑን
አግኝተው ሰብአ ሰገል በደስታ 41. ልደቶ ትምቀቶ
ዘለሉ/ሰገዱ/፡፡
ልደቶ ጥምቀቶ አስተርእዮቶ ለመድኃኒነ /፪/
እለ ቀደሙነ /፭/ መሃሩነ እለ ቀደሙነ /፪/
መዝሙር በእንተ ጥምቀቱ ለእግዚእነ ትርጉም፡- የቀደሙ አባቶቻችን የጌታችንን
ልደቱን፣ ጥምቀቱን መታየቱን/መገለጡን/
38. ዮሐንስኒ ሀሎ አስተማሩን፡፡
/ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፪/
42. ወቅድሳተ መንፈስ
ዮሐንስኒ ሀሎ ያጠምቅ/፪/ በሄኖን /ማኅበረ ቅዱሳን ቁ ፯ /
ያጠምቅ በሄኖን
¨pÉd} S”ðe
መንግሥተ ሰማያት ቀርባለች እያለ ¨Gu’ T¾ S”êN? ²=›’
ዮሐንስ ሲያሰተምር ማነው ያስተዋለ pÉeƒ ƒ°³²<” ›õ`c” ¨Å UÉ[ óÃÉ w”¨`É
እንደ ተናገረ አዋጅ ነጋሪው u%Ö=›ƒ ¨ØSÉ }ò” uc=*M እdƒ e”’É
ተራራው ዝቅ ይበል ይሙላ ጎድጓዳው ¾U”Æv”” Û¤ƒ ŸcTà J• cT“
አዝ… በደS< እ”Ç=u?» ¯KS<” ›”ÉÁ MÌ” LŸ“
›´...
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 6
ጥ^ዝ - ፬
የNcƒ ›vƒ dØ“›?M ¾õؘ ›ea” u°Ç 46. እንዘ ስውር
u°w’ \ w êöw” ¾Vƒ ÅwÇu? ¾õÇ እንዘ ስውር እምኔነ ይእዜሰ ክሱተ ኮነ /፪/
’é እ”Ç=Á¨×” uØUkƒ Ÿc=*M ’<a ÔÇ“ ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ በቃና ዘገሊላ
›ud‹”” K=Áe¨ÓÉ ¨Å Ä`Ç•e Sד
›´... ከብካብ ኮነ ማየ ረሰየ ወይነ /፪/
çÒ¨< }Ñö ¾c¨< MÏ c=•` uU¨<ƒ ÑÇU ትርጉም፡- በእኛ ተሰውሮ የነበረው የጌታ
¾êÉp ÔÇ“ Öõ„uƒ c=“õp Á‹” ¯KU አምላክነት በገሊላ ሠርግ ግልፅ ሆነ፡፡
u›Ue}—¨< k” ŸS”ðp w`H” ŸUe^p ð”Øq በአምላክነቱ ኃይል ውሃን ወደ ወይን
›e¨ÑÅKƒ S`ÑS<” ŸÄ`Ç•e ¨”´ }ÖUq ሲለውጥ፡፡/የመጀመሪያው ተዓምር/
›´...
›w ŸLÃ J• ›cT ¾Ue^‹ nM KG<K< 47. አንከርዎ ለማይ
¾°Ç ÅwÇu? e[³ }Å`ÕM“ uS<K<
kKU ›ud }ók ÇÓU }cÖ” MÏ’ƒ አንከርዎ ለማይ አእኰትዎ ለኢየሱስ /፪/
Qí’< ›=¾c<e ¡`e„e ŸLÃ ¨<H Åõ„uƒ በእንተ ማይ ዘኮነ ወይነ /፬/ ኧኸ
›´... ትርጉም፡- ኢየሱስ ውሃን ወደ ወይን በመለወጡ
43. ተጠምቀ ሰማያዊ አመሰገኑት ወይን የሆነውን ውሃውን
(ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ ) አይተው አደነቁ፡፡
ተጠምቀ ሰማያዊ /፪/
በእደ መሬታዊ /፪/ መዝመር በእንተ ሆሳዕና
የአምላኮች አምላክ የነገሥታት ንጉሥ /፪/ 48. ቡሩክ ዘይመጽእ
የዓለም ሁሉ ፈጣሪ የሥጋና የነፍስ
u<\ክ ዘይመጽእ ueS እÓ²=›wN?` /፪/
አዝ…
JX°“ /፫/ u›`ÁU /፪/
ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሊሰጠን /፪/
ትርጉም፡- uእÓ²=›wN?` eU ¾T>S× JX°“
ሐዘናችን አጥፍቶ ሰላምን ሊመግበን
¾}v[Ÿ ’¨< JX°“ u›`ÁU::
አዝ…
ጠላታችን አፈረ አምላካችን ከበረ /፪/
ስለ ልጁ መጠመቅ እግዚአብሔር መሰከረ መዝሙር በእንተ ስቅለቱ ለእግዚእነ
አዝ… 49. ድንግል የዚያን ጊዜ
በአንድነት እናቅርብ ለአምላክ ምስጋና /፪/ (ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፩ )
እልል እልል እንበል ነጻ ወጥተናልና
አዝ… ድንግል የዚያን ጊዜ/2/ ሐዘንሽ በረታ /2/
ጥቂት በጥቂት አደገ በዮርዳኖስ ተጠመቀ /፪/ በመስቀል ላይ ሆኖ ልጅሽ ሲንገላታ /2/
በዮርዳኖስ /፬/ ተጠመቀ በቅዱስ ዮሐንስ /፪/ ሴቶች ሲያባርሩት የዚያን ጊዜ ራርቶ ሆድሽ
ለፍጡር በማዘን ውሃ ያጠጣሽ /2/
44. በበህቀ ልህቀ
አዝ…
በበህቀ ልህቀ /፪/ ተጠማሁ እያለ የዚያን ጊዜ ሲናገር ልጅሽ
በሠላሳ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ /፪/ ታድያ እንደምን ቻለ ድንግል አንጀትሽ /2/
ጥቂት በጥቂት አደገ /፪/ አዝ…
በሠላሳ ዘመን በዮርዳኖስ ተጠመቀ /፪/ እንደዚያ ስታለቅሽ የዚያን ጊዜ ሐዘን ሲውጥሽ
እነማን ነበሩ ያስተዛዘኑሽ /2/
በእንተ ቃና ዘገሊላ አዝ…
ስታለቅሽ በማየት የዚያን ጊዜ ራርቶ ልጅሽ
45. ጥዒሞ አንከረ
ዮሐንስን አጽናኝ እንደ ልጅ ሰጠሽ /2/
ጥዒሞ አንከረ ሊቀ ምርፋቅ /፪/ አዝ…
በረከተ /፪/ ዘአምላክ ገብረ /፪/ ኧኸ
ትርጉም፡- አምላክ ያደረገውን ተዓምር ተመልክቶ
/አጣጥሞ/ የሠርግ ቤቱ አለቃ አደነቀ፡፡

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 7


ጥ^ዝ - ፬
50. በዕፀ መስቀል ላይ ምንም በደል ሳይኖርበት የዓለም መድኃኒት /2/
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁጥር ፩ ) ፍዳ ተቀበለ ለሰው ልጆች ድኅነት /2/
በዕፀ መስቀል ላይ በዚያ አደባባይ /2/ በመሬት ላይ ተንገላታ ርኅሩኅ ጌታ /2/
አምላክ ሆይ ጌታ ሆይ መከራ አየህ ወይ አዳም ሕግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /2/
አምላክ ሆይ ጌታ ሆይ ተንገላታህ ወይ ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/
መስቀል አስይዘው ኪርያላይሶን አዳም ሕግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /2/
ወደ ጎልጎታ >> 53. ሕሙም ስላዳነ
ሲገርፉህ ሲያዳፉህ >> (ዲ/ን ዳዊት ቁ.፩ )
ስትንገላታ >> ሕሙም ስላዳነ በእጆቹ ዳስሶ
አዝ… ሙትን ስላስነሣ በእጆቹ ዳስሶ
ያንን አቀበት ኪርያላይሶን ይህም በደል ሆኖበት ለአምላክ ኖላዊ ሔር
ያንን ዳገት >> በዕፀ መስቀሉ ላይ ዘርግቶ በፍቅር
ጀርባህ ተገርፎ >> ቀኝ እጁን በሳዶር ግራውን በአላዶር
ስትቃትት >> ተቸነከረልን ጌታ በሁለት ችንካር
አዝ…
መስቀል አስይዘው ኪርያላይሶን አምንስቲቲ ሙኬርያ አንቲ ፋሲልያሱ
እንዲያ ሲያዳፉህ >> ቤተ መቅደስ ምኩራብ በተመላለሱ
የቀሬናው ሰዉ >> ባሕር ላይ በሔዱ ልክ እንደ በየብሱ
ስምዖን አገዘህ >> ለአምላክ ቤዛ ኵሉ ይህ ወንጀል ሆኖበት
51. ከሔሮድስ ወደ ጲላጦስ በዕፀ መስቀሉ ላይ ተላልፎ ለመሞት
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁጥር ፩ ) ሁለቱን በአንድ ላይ እግሮቹን በዳናት
ከሔሮድስ ወደ ጲላጦስ ተቸነከረልን አምላክ የእኛ ሕይወት
ተንገላታህ ላብህ እስኪፈስ /2/
አምንስቲቲ ሙዓግያ አንቲ ፋሲልያሱ
አመላለሱህ አስረው ገረፉህ
ፊትህን ሸፍነው በበትር መቱህ በልቡ አስቦ ድኅነት የሚያመጣ
አዝ… ከበጎ ልቦናው በጎ የሚያወጣ
እንደ ተራ ሰው እንደ ቀጣፊ ይህ ወንጀል ሆኖበት ለአምላክ መድኅን ዓለም
እጅሀን አስረው መቱህ በጥፊ በዕፀ መስቀሉ ላይ ተዘርግቶ ለዓለም
አዝ… ልቡን በአዴራ ደረቱን በሮዳስ
ከመሳፍንቱ ከመኳንንቱ ተቸነከረልን ወልደ አምላክ ክርስቶስ
አደባባይ ዋልክ ደርሶ ትንቢቱ
አዝ… አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
መስፍኑ ቆሞ ምን ላድርገው ቢል 54. ግሩም ነው
ሁሉም በጩኸት አሉህ ይሰቀል (ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፫ )
ሁሉም ከሰሱህ ሁሉም ጮኹብህ /2/ ግሩም ነው ግሩም/2/ የአምላክ ሥራ ግሩም ነው
የነገሥታት ንጉሥ ተፈረደብህ ዕፁብ ድንቅ አዳምን ለማዳን ያደረገው እርቅ/2/
አዝ…
ለጊዜያዊ ጥቅም ልቡ ስለሳሳ
52. ለእኛ ብሎ ይሁዳ ሕይወቱን ሸጠው በሠላሳ
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፩ )
ጠላትህን ውደድ ብሎ እንዳስተማረው
ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/ ያስያዘውን ይሁዳ ወዳጄ ሆይ አለው
አዳም ዕፅን በልቶ ባመጣው በሽታ /2/ አዝ…..
አምላክ ዋለ ቀራንዮ ለብሶ ከለሜዳ /2/ እውነተኛ ፍቅር ነውና እስከ ሞት
አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው ዕዳ /2/ መስቀል ተሸክሞ ሄደ ወደ ስቅለት
ለመስቀሉ ተሰለፈ እየተገረፈ /2/ አንቺ ቀራንዮ የመስቀል ተራራ
በዕፅ ሊፈውሰው በዕፅ ላይ አረፈ /2/ ለዓለም መስክሪ የወልድን መከራ
በመስቀል ላይ የዋለውን እናመስግነው /2/ አዝ…
በዕፅ የሞተውን በዕፅ አዳነው /2/
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 8
ጥ^ዝ - ፬
የመድኃኔዓለም ደም የፈሰሰበት እርቃነ ሥጋውን ከመስቀል አስተኝተው
መስቀል ኃይላችን ነው ከሞት የዳንበት በአምስቱ ችንካሮች አካሉን ቸንክረው
አምላክ ከሠራቸው ድንቅ ዕፁብ ሥራዎች ያለ ርኅራሄ ደሙን ሲያፈሱት
ይበልጣል ያሳየው ፍቅርን ለሰው ልጆች የእሾህ አክሊል ሰርተው እያቀዳጁት
አዝ… አዝ…
ቀድሞ የገባለት ቃል ኪዳን ስላለ የግፍ ግፍ ሲሠሩ በገዛ ግዛቱ
ዐርብ ለፈጠረው ዐርብ ተሰቀለ ኧረ ለምን ይሆን ዝም ብሎ ማየቱ
አዳምን ሊያወጣው ከባርነቱ
55. ምድረ ቀራንዮ ሊመልሰው ወዶ ከገነት ከቤቱ
(ተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት )
57. ሕማም የማታውቀው
ምድረ ቀራንዮ ከጠዋት እስከ ሰርክ /2/ (ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ.፪ )
የእሾህ አክሊል ደፍተህ በመስቀል ላይ ዋልክ አዝ ሕማም የማታውቀው ድካም የሌለብህ
በቀራንዮ ጎልጎታ ጌታ በችንካር ተመታህ ስለኛ ተራብህ ደከምህ በእውነት
ለዓለም ቤዛ ልትሆን ራስህን ለሞት ሰጠህ የደም ላብ አላበህ ብዙም አስጨነቁህ
አዝ… እጅና እግርህን አስረውት አይሁድ አንገላቱህ/፪/
እንደ ወንበዴ ታስረህ ሲቸንክሩህ እጅህና እግርህን በቀርክሃ በጅራፍ አምላኬ ገረፉህ
ለጠላቶችህ ክፉ አላሰብክም ይቅር በላቸው ነው ያልህ በፈጠርከው ፍጥረት መወጋት መድማትህ
አዝ… ምን ይሆን ምሥጢሩ ያንተ መንገላታት /፪/
ይሁዳ ሞኙ ተላላ ጌታውን ሽጦ ሊበላ መንፈሳዊ አርበኛ ማርያም መግደላዊት
ገንዘብን ብቻ በመውደድ ገመድ ሆነችው ዘመድ ያንተ ሕማም ሞት ያንተ ስቃይ ጨንቋት
አዝ… በእኩለ ሌሊት ፅልመቱን ሳትፈራ
በዕለተ ዓርብ ስድስት ሰዓት ጌታን በመስቀል አውለውት አመጣት ጎትቶ የፍቅርህ አሻራ /፪/
በግራ በቀኝ ፈያት መካከል እሱን ሰቀሉት ያ ሁሉ መከራ እንዴት ይግባ ልቤ
አዝ… አልበጠስ አለኝ የኃጢአት መረቤ
በኪሩቤል ላይ የሚኖር በቀራንዮ ተሰቀለ ለአዳም ክብር መቼ ይሆን ፍቅርህ ለእኔ የሚገባኝ
እንደ ወንበዴ ተገረፈ ሥጋው አለቀ ተገፈፈ ሕማም ጉስቁልናህ ልቤን የሚነካኝ /፪/
አዝ… ቃሉን ተናጋሪ ምግባር የሌለኝ
አገኘን ብለው ልዩ ልብስ ተከፋፍለዋል ቀሚስህን ተገርፏል ተሰቅሏል የምል ብቻ ሆንኩኝ/፫/
እሱን ሲሰቅሉት ጎልጎታ ወንበዴው በርባን ተፈታ ተው ልቤን ስበረው ልመንህ አጥብቄ
አዝ… መቼ ሕይወት ሆነኝ ሕግህን ማወቄ
እባክህ የኔ ጌታ መንፈሴን ስበረው
56. ምንኛ ድንቅ ነው የመስቀሉን ፍቅር በልቤ ላይ ሳለው /፪/
(መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ሰ/ት/ቤት ) 58. ዓለምን ለማዳን
ምንኛ ድንቅ ነው የአምላክ ሥራው (ዘማሪት ፋንቱ ወልዴ )
ዙፋኑን ትቶ/2/ ቀራንዮ/2/ የዋለው /2/ አዝ ዓለምን ለማዳን የተሰቀለው
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው /፪/ አዝ
ፈራጅ አምላክ ሲሆን ሊፈረድበት
በአደባባይ አቆሙት ሊሳለቁበት ጌታችን ተሰቅሎ ቢያዩት መላእክት
በጅራፍ አካሉን ሲገርፉት በዝማሬ ፈንታ አለቀሱለት
ዝም ማለቱ እንደሌለው አንደበት ሚካኤል ዝም አለ ገብርኤል ገረመው
አዝ… አምላኩ እርቃኑን ተሰቅሎ ስላየው /፪/
መስቀል አሸክመው እስከ ቀራንዮ አዝ...
ሲስቡት ሲገርፉት ሲጮሁ ሲሉ ወዮ ነፍሱን ለወዳጁ የሚሰጥ ቢገኝም
ሲጥሉት ሲያዳፉት እየገፈተሩ ለጠላት የሚሞት በጭራሽ አይኖርም
ይህ ሁሉ ትዕግስት ምን ይሆን ምሥጢሩ ጠላቶቹ ስንሆን ለኛ የሞተው
አዝ… ክርስቶስ ልዩ ነው ወደርም የለው /፪/
አዝ...
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 9
ጥ^ዝ - ፬
እውርን ቢያበራ የሞተን ቢያስነሣ 64. በትፍሥሕት
በመመስገን ፈንታ ሆነበት አበሳ በትፍሥሕት ወበሐሴት /፪/
ሰማያዊው ዳኛ ሊፈረድበት ይሁቦሙ ኃይለ ወሥልጣነ /፬/ ኧኸ
ተከሶ ቀረበ በጲላጦስ ፊት /፪/ ትርጉም:- በደስታ ኃይልና ሥልጣንን ሰጣቸው፡፡
አዝ...
ዐርብ በመስቀል ላይ የተሰቀለው 65. ይቤሎሙ ኢየሱስ
ሥጋና ደሙን ለእኛ የሰጠው
ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ /፪/
ፍቅር አስገድዶት ለኛ የሞተው
ሑሩ ወመሀሩ ለዝ ዓለም/፪/ ወንጌለ መንግሥተ ሰማያት/፪/
መልካሙ እረኛችን መድኃኔ ዓለም ነው /፪/
ኢየሱስ ለሐዋርያት እንዲህ አላቸው /፪/
መዝሙር በእንተ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ሂዱ አስተምሩ ይህን ወንጌል/፪/ ስበኩ ለዓለም በሙሉ/፪/
59. ለክብረ ቅዱሳን መዝሙር በእንተ ደብረ ታቦር
ለክብረ ቅዱሳን ወለቤዛ ብዙኃን /፪/ 66. እንዲህ አለው ጴጥሮስ
ተንሥአ እሙታን ተንሥአ ለጻድቃን አብርሃ (ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ. ፩ )
ለጻድቃን/፪/ /፪/
እንዲህ አለው ጴጥሮስ ኢየሱስን
ትርጉም:- ብዙዎችን ለመቤዠት ለቅዱሳን ክብር
ከሙታን ተለይቶ በመነሣቱ ለጻድቃንም አበራላቸው፡፡ ምሥጢር ገሃድ ሲሆን በዚያ በተራራ
በአንድ ላይ እንኑር ሦስት ዳስ እንሥራ
60. ቀደሳ ወአክበራ
አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱን ለኤልያስ
ቀደሳ ወአክበራ ወአልአላ ለሰንበት /፪/ ተለወጠ ገፁ እንደ ፀሐይ በራ
አማን እሙታን ክርስቶስ ተንሥአ ዮም ፍሰሐ ኮነ /፪/ ወርዶ ከለላቸው ደመና ፀዓዳ
ትርጉም:- ሰንበትን ከፍ ከፍ አደረጋት ቀደሳትም በእውነት አዝ…
ክርስቶስ ከሙታን በርሷ በመነሣቱ ዛሬ ደስታ ሆነ፡፡ ከሰማይ ቃል መጣ እንደዚህ የሚል
የምወደው ልጄ እሱን ስሙት ሲል
61. ክርስቶስ በኩር
አዝ…
(ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )
ኤልያስም ሄደ በሰረገላው
ክርስቶስ በኩር ቀደመ ተንሥኦ እምኩሎሙ ኩሎሙ ሙታን/፪/ ሙሴም ከመቃብር ወደ መኖሪያው
ወያርእዮ ብርሃነ ወያጸድቆ ለዘይትቀነይ ለጽድቅ አዝ…
ወለሰናይ ወለብዙኃን ኃጢአቶሙ ውእቱ ይደመስስ /፪/
ስላስደነቃቸው ግሩም ተአምራቱ
ትርጉም፡- በኩር ክርስቶስ የብዙዎችን ኀጢአት ይህን ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ /፪/
ይደመስስ ዘንድ ለእውነትና ለመልካም ነገር
የሚገዙትንም ብርሃንን ያሳይ ዘንድ ከሙታን 67. ደብር ርጉእ
ሁሉ ቀድሞ ተነሣ፡፡
ደብር ርጉእ ወደብር ጥሉል/፪/ ለምንት
መዝሙር በእንተ ዕርገቱ ይትነሥኡ ርጉአን አድባር /፪/
በይባቤ
62. ደብር ዘሠምሮ እግዚአብሔር
በይባቤ /፪/ ወበቃለ ቀርን /፪/ የኀድር ውስቴቱ እግዚአብሔር /፪/
አማን በአማን /፬/ መንክር ስብሐተ ዕርገቱ /፪/ ትርጉም፡- የጸኑ ተራራዎች ለምን ይነሣሉ?
በእልልታ /፪/ በመለከት ቃል /፪/ እግዚአብሔር ይህን ተራራ ያድርበት ዘንድ
እውነት ነው በእውነት/፬/ ይደንቃል የዕርገቱ ምስጋና/፪/ ወደደው በእውነት እግዚአብሔር ለዘለዓለም
ያድርበታል፡፡ መዝ 67፣18
መዝሙር በእንተ ዸራቅሊጦስ
63. ወረደ መንፈስ ቅዱስ 68. ወተወለጠ ራእዩ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ወረደ መንፈስ ቅዱስ /፪/ ወተወለጠ ራእዩ በቅድሜሆሙ/፪/ /፪/
ላዕለ ሐዋርያት ከመ ዘእሳት /፪/ ወአልባሲሁኒ ኮነ ጸዓዳ ከመ በረድ /፪/
ትርጉም፡- ቅድመ ዓለም የነበረ አሁንም ያለ ትርጉም፡- መልኩ በፊታቸው ተለወጠ ልብሱም
ዓለምን አሳልፎ የሚኖር መንፈስ ቅዱስ አንደ በረዶ ነጭ ሆነ፡፡
በሐዋርያት ላይ በእሳት አምሳል ወረደ፡፡
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 10
ጥ^ዝ - ፬
69. በደብር 73. አመ ትበርህ
በደብር በደብረ ታቦር /፪/ አመ ትበርህ በደብረ ምጥማቅ ሐምስተ ዕለታተ/፪/
ሰባሕኩከ በደብር ሰባሕኩከ በደብር /፪/ ማርያም ድንግል/፬/ በደብረ በደብረ ምጥማቅ/፪/
ትርጉም፡- በታቦር ተራራ አመሰገንሁህ፡፡ ኧኸ/፫/
ትርጉም:- በደብረ ምጥማቅ አምስት ቀናት
መዝሙር በእንተ ምፅአቱ በታየሽ ጊዜ እመቤታችን ሆይ አበራሸ፡፡
70. በደብረ ዘይት የሚዘመርበት ወቅት- ግንቦት 21 በደብረ ምጥማቅ
በደብረ ዘይት በደብረ/፪/ ዘይት
74. ወልድኪ ይጼውአኪ
ዳግም ይመጣል አማኑኤል ለፍርድ
ዳግም ይመጣል/፪/ አማኑኤል ለፍርድ /፪/ ወልድኪ ይጼውአኪ /፬/
ውስተ ሕይወት ወመንግሥተ ክብር /፬/
71. በቶሎ ይመጣል
(ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ ) ልጅሽ ይጠራሻል /፬/
ወደ ሕይወትና ወደ ክብር መንግሥት /፬/
በቶሎ ይመጣል ዋጋው በእጁ ነው
የወጉት ያዩታል የሀፍረት ማቅ ለብሰው ¾T>²S`uƒ ¨pƒ: ጥር 21 አስተርእዮ ማርያም እና ነሐሴ 16
ተስፋ ያደረጉት የእርሱን መሐሪነት
75. ድንግልን ፍለጋ
በደስታ ይኖራሉ በምድረ ርስት ገነት /፪/
(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ቁ.፮ )
ያን ጊዜ እንዲህ አለ ቸሩ አምላካችን እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ /2/
ወደ እኔ ኑ እናንተ የአባቴ ቡሩካን የጭንቅ አማላጄን ድንግልን/፫/ ፍለጋ /2/
ዓለም ሳይፈጠር ያዘጋጀኋትን
መንግሥት ትወርሱ ዘንድ በዓይን ያልታየችውን አቀብ ቁልቁለቱን አይችልም ጉልበቴ /2/
ምርኩዜ ከሌለሽ ድንግል እመቤቴ/2/
ከእኔ ወግዱልኝ የእኔም አይደላችሁ አንቺ የኖኅ መርከብ የሕይወት መገኛ /2/
የወንጌሉን ቃሌን ያልተገበራችሁ መንግሥተ ሰማያት መግቢያችን ነሽ ለእኛ/2/
ይላቸዋል ጌታ ኀጥአንን በዚያች ቀን አዝ…
ለሁሉ እንደ ሥራው ሲከፍል ዋጋውን አልጫውን ዓለም የሚያጣፍጠው /2/
ስምሽ ማርያም ነው/2/ የዓለም ሁሉ ጨው /2/
ምንም ሥራ የለን ለክብር የሚያበቃ
እንደ በደላችን እንዳይሆን ቅጣቱ /2/
እንደ ቸርነትህ አድርገን ምርጥ እቃ
አማልጅን ከልጅሽ ድንግል አዛኝቱ/2/
ቃልህንም ሰምተን ከእንቅልፍ እንንቃ
አዝ…
መልካም ሥራ ሠርተን ለመንግሥትህ እንብቃ
የእናት አማላጅ የልጅ ተማላጅ /2/
ያቺ የሞት ቀን ናት የእኛ ምጽአታችን ፊት አያስመልስም ይሁን ይሁን እንጂ/፬/
የምንጓዝባት ወደ ፈጣሪያችን
ጌታ ሆይ አስገባን ወደ ርስታችን 76. ሕዝበ ኢትዮዽያ
ስለተመገብነው ሥጋና ደምህን ሕዝበ ኢትዮዽያ እለተወልዱ በሕየ እምነ ጽዮን
ይብል ሰብእ /2/
መዝሙር ዘዘወትር ዘድንግል ማርያም ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ ልዑል ሣረራ ውእቱ
72. ትበርህ እም ኮከበ ጽባህ እግዚአብሔር /2/
ትበርህ እም ኮከበ ጽባህ ወታስተርኢ እምአርዕስተ ትርጉም:- የኢትዮዽያ ሕዝብ ጽዮን እናታችን
አድባር ማርያም/፪/ ይላል በውስጧ ክርስቶስ ተወለደ
አዳም ወሰናይት ጽዕዱት ወብርሕት ብርሕት ከመ ፀሐይ/፪/ የወለደችውም ፈጣሪዋን ነው፡፡
ትርጉም፡- ማርያም ከንጋት ኮከብ ታበራለች፡፡ ¾T>²S`uƒ ¨pƒ: ኅዳር 21 ጽዮን ማርያም
ከተራሮች ጫፍ በላይ ከፍ ብላ ትታያለች፡፡
ያማረች የተዋበች የጠራች እንደ ፀሐይም
የምታበራ ናት፡፡
የሚዘመርበት ወቅት- ግንቦት 21 በደብረ ምጥማቅ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 11
ጥ^ዝ - ፬
77. መሐርኒ ድንግል የመመኪያችን ዘውድ የሴም ቡራኬው የይሰሐቅ መዓዛ
መሐርኒ ድንግል ወተሰሃልኒ በበዘመኑ /፪/ ያዕቆብ እንዳየሽ በፍኖተ ሎዛ
ለእመ መሐርክኒ /፫/ አንቲ ዘይኴንነኒ መኑ >> በቃል ኪዳንሽ ለምንማጸንሽ
ኰናኔ ሥጋ ወነፍስ /፫/ ወልድኪ አኮኑ /፪/ የመመኪያችን ዘውድ የድል አርማችን ነሽ
ትርጉም፡- ድንግል ሆይ ማሪኝ በየዘመኑ ተለመኝን አዝ…
አንቺ ከማርሽኝ የሚፈርድብኝስ ማነው በሥጋና የመመኪያችን ዘውድ የዳዊት መሰንቆ የሰሎሞን አክሊል
በነፍስ የሚፈርድ ልጅሽ አይደለምን? የታተምሽ ጉድጓድ የታጠርሽ ተክል
78. አክሊሎሙ ለሰማዕት
>> ፋራን የምትባይ የእንባቆም ተራራ
(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ.፯ ) በዓለም እንዳንጠፋ ድንግል ሆይ አደራ
›¡K=KAS< KcT°ƒ ሢS„S< K"I“ƒ /፪/ አዝ…
’Á êÄ” SÉ%’>ƒ /፬/ ኧኸ 81. አንቲ ውእቱ
(ዘማሪት ፋንቱ ወልዴ )
የcTዕታƒ ›¡K=L†¨< ¾"I“ƒ g<Sታ†¨< /፪/
አንቲ ውእቱ ንጽሕት እምንጹሐን ዘነበርኪ
êÄ” “ƒ SÉኀ’>ታ†¨< /፬/ ኧኸ
ውስተ ቤተ መቅደስ ከመ ታቦት /2/
79. እናታችን ጽዮን ወመላእክት ያመጽኡ ሲሳየኪ ያመጽኡ /2/
(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ.፯ )
ትርጉም፡- እመቤቴ ሆይ ከንጹሐን ሁሉ ንጽሕት
እ“ታ‹” êÄ” እ”LK” እ— /፪/ ሆነሽ መላእክትም ምግብሽን እያመጡልሽ
eK¨KÉiM” ¾cLS<” Ç— እንደ ታቦት በቤተ መቅደስ ኖርሽ፡፡
uN?ª” U”¡Áƒ u?ታ‹” }²Ó„ 82. ኦ ድንግል
e”v´” uc=*M cLT‹” Öõ„ (ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ-፪ )
unK ’u=Áƒ }eó¨<” ›“Óa ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ
›wd]¨<” LŸ ¨<uƒi” ›õpa ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
›´... ገብርኤል በቃሉ ደስታን ያሰማሽ
SM›Ÿ< c=’Ó`i ¾cLS<” ²?“ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
”Ñ<Y ST[Ÿ<” u›”ˆ pÉe“ አዝ…
እ”Å nMI ÃG<” wKi eƒ[ˆ የዘለዓለም አምላክ እናት ስለሆንሽ
cTÁ© ”Ñ<Y }ªNÅ u›”ˆ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
›´... አዝ…
የIweƒ TÅ]Á çª]} õ_ ከፍጡራን ሁሉ በላይ ስለሆንሽ
እ”ÇScÑ’i Ç©ƒ u´T_ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
›?Mdu?Ø ²SÉi M°M“i” ›Ãታ አዝ…
wê°ƒ ›K‹i ›ÅÓÉÒ ታጥn የነገሥታት ንጉሥ ዙፋን ስለሆንሽ
›´... ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
አዝ…
Ÿእdƒ vQ` ØKA” Á የc=*M ዳ—
የድኅነቴ ዓርማ ልዩ ምልክቴ
ŸW^©~ Ò` c=²vuƒ uእ—
ለእኔም ነሽ እናቴ እመቤቴ /፪/
Sc=O MÏi uu[ƒ }¨MÊ
ŸÓµƒ ›¨×” ^c<” ›ª`Ê የድኅነቴ ዓርማ ልዩ ምልክቴ
ልዩ ነሽ እናቴ እመቤቴ
80. አክሊለ ምክሕነ አዝ…
(መንበረ ልዑል ቅ. ማርቆስ ሰ/ት/ቤት ) የምታማልጅን ከቸሩ አባታችን
አክሊለ ምክሕነ ወቀዳሚተ መድኀኒትነ ለእኛም እናታችን እመቤታችን /፪/
ወመሠረተ ንጽሕነ /2/ ኮነ በማርያም ድንግል /2/ የምታማልጅን ከቸሩ አምላካችን
ለእኛም እናታችን አስታራቂያችን
የመመኪያችን ዘውድ የአዳም ተስፋ የአምላክ እናቱ አዝ…
አማልጅን ከልጅሽ ድንግል ወላዲቱ ስለውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮዽያ
>> በዓለም ተስበን ፈጽሞ እንዳንጠፋ ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሃሌ ሉያ
ምልጃሽ አይለየን ድንግል የእኛ ተስፋ ድንግል ሆይ አሳስቢ ብለሽ ሃሌ ሉያ
የመመኪያችን ዘውድ የድኅነታችን መጀመሪያ ስለውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮዽያ
የንጽሕናችን መሠረት/2/ ተገኘልን በማርያም ድንግል /2/ አዝ ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሃሌ ሉያ
አዝ…
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 12
ጥ^ዝ - ፬
83. ተፈታ ችግሬ ማርያምም ታበራለች በአዳም ወገብ ውስጥ እንደ
(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ቀ.፰ ) ጸአዳ ባሕርይ ታበራለች ስለ እሷና ስለዘመዶቿ
ምን ይሆን ውለታሽ ድንግል የምከፍልሽ /፪/ ተሰቀልኩ አለ አድናቸው ዘንድ አዳምን አቤልን
ላንቺ በመንገሬ ተፈታ ችግሬ /፪/ አብርሃምን ይስሐቅን ያዕቆብን ሌሎቹንም ነብያት
የደካሞች ምርኩዝ የኃጥአን ተስፋ /፪/ እንዲሁም ሕጌን የሚጠብቅትን ሁሉ በእነርሱም
ፈጥነሽ ትደርሽያለሽ የሰው ልጅ ሲከፋ /፪/ ላይ ለዘለዓለም እመሰገን ዘንድ፡፡
ምን በግዞት ቢሆን ጨለማ ቢወርሰው /፪/
እንዳዘነ አይቀርም አንቺን የያዘ ሰው /፪/ 87. ሰአሊ ለነ
አዝ… (ማኅበረ ቅዱሳን ትግርኛ መዝሙር ቁ.፫ )
ድንግል ሆይ በምልጃሽ አስቢኝ አሁንም/፪/ ሰአሊ ለነ ኀበ ወልድኪ ሔር መድኃኒነ /፪/
ደካማ ነኝና መሳሳቴ አይቀርም /፪/ ይምሐረነ ወይሰሐለነ ይምሐረነ ይስረይ ኀጢአተነ /፪/
ቅዱሳን ስምሽን ምግባቸው አድርገው /፪/ ትርጉም፡- ድንግል ሆይ ይምረን ዘንድ ኀጢአታችንንም
ይኖራሉ በአንቺ በሐሴት ጠግበው /፪/ ይቅር ይለን ዘንድ ቸርና አዳኝ ወደ ሆነው
አዝ… ልጅሽ ለምኝልን፡፡
አትርሺኝ እመ አምላክ ቤዛዊተ ኵሉ /፪/
ላንቺ ሰጥቻለሁ ሕይወቴን በሙሉ /፪/ 88. የኤልሳቤጥ ሐሴት
ውዳሴ ማርያምን አልነጥልም ከአፌ /፪/ (ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )

በእሱ አይቼዋለሁ ፈተናን ማለፌ /፪/ የኤልሳቤጥ ሐሴት የዮሐንስ ደስታ


አዝ… የእኛንም ተቀበይ ውዳሴና እልልታ
የዘነጋሽ ሁሉ ሲቸገር ቢጠራሽ /፪/ እናታችን ማርያም ይድረስሽ ምስጋና
አትይውም ችላ አላውቀውም ብለሽ /፪/ ሰላም ለአንቺ ይሁን የምሕረት ደመና
አዝ…
84. እኅትነ ይብልዋ የሁላችን እናት ተስፋ ድኅነታችን
(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ.፯ ) ወላዲተ አምላክ ድንግል ብርሃናችን
SLእ¡ƒ ucTÁƒ እ%ƒ’ ይwMዋ cT°ƒ Û?Uእዋ /፪/ ያጣ ከቶ የለም አንቺኑ ለምኖ
éÉn” ÃoÉeª uu’ÑÊS< ëÉeª /፪/ ክብርን ያላገኘ በስምሽ ተማጽኖ /፪/
SLእ¡ƒ ucTÁƒ እኀታ‹” ÃLDታM cTዕታƒU እጅ አዝ…
Ã’dDታM/፪/ የያዕቆብ መሰላል የአሮን በትር
éÉn” ÁScÓ“EታM u¾’Ñdž¨< Á¨ÉdDታM /፪/ በልባችን ይስረጽ ድንግል ያንቺ ፍቅር
እንደ ሕርያቆስ እምነት ባይኖረን
85. ሐናና ኢያቄም የምስኪኖች አጽናኝ አለሁ በይን /፪/
(ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ. ፪ )
አዝ…
ሐናና ኢያቄም በስለት ያገኙሽ /፪/ ምሕረት እንድናገኝ ወድቀናል ከፊትሽ
ድንግል እናታችን በጣም ደስ ይበልሽ/፪/ /፬/ ኧኸ ሸክማችን ይራገፍ በአማላጅነትሽ
ለመዳን ምክንያት ድንግል አንቺ ነሽ /፪/ ማን ጐድሎበት ያውቃል አንቺኑ ተማጽኖ
ንጽሕት ቅድስት እያልን እናመስግንሽ/፪/ /፬/ ኧኸ ሰላምን ያገኛል በጥላሽ ሥር ሆኖ /፪/
በቤተ መቅደስ ኖርሽ በቅድስና /፪/
እየተመገብሽ ሰማያዊ መና/፪/ /፬/ ኧኸ 89. ዮም ኮነ ፍስሐ
ዕፁብ ነው ድንቅ ነው የአምላካችን ሥራ /፪/ (ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ
የሰጠን ድንግልን እንዳናይ መከራ/፪/ /፬/ ኧኸ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )
ዮም ኮነ ፍስሐ በእንተ ልደታ ለማርያም /፪/
86. ማርያምሰ /ቁም ዜማ/
አማን አማን በአማን ተወልደት/፪/ እመ ብርሃን /፪/
ማርያምሰ ተሐቱ ውስተ ከርሱ ለአዳም ትርጉም፡- ዛሬ ደስታ ሆነ እመቤታችን ቅድስት
ከመባሕርይ ጸአዳ እስመ በእንቲአሃ ወበእንተ ድንግል ማርያም ተወልዳለችና፡፡
አዝማዲሃ ተሰቀልኩ ይቤ ከመ አድኅኖሙ አዳምሃ
አቤልሃ አብርሃምሃ ይስሐቅሃ ወያዕቆብሃ ነቢያት
እለ ከማሆሙ ዐቀቡ ሕግየ ከመ በላይሌሆሙ
እሰባህ እስከ ለአለም አለም፡፡
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 13
ጥ^ዝ - ፬
90. አዘክሪ ድንግል KU–> uk^ንÄ ›ምv
›²¡] É”ÓM ›²¡] $ uዚያ uፍp` x
KMÏi ›deu= ›ዘ¡] /፪/ $ uእግ[ SekK< e`
KኃØ›” ›¢ KéÉn” $ Ÿ¡`e„e Ñ@
$ Kእ— }cጥ}hM
"”ˆ S¨KÆ” ›²¡]
uu?}MN?U $ $ እ“ƒ እ”ɃJ˜”
uÚ`p SÖpKK<” $ $ MЋi ’”“
$ UMÍi ›ÃK¾”
S˜ ው ግ`ግU $ ›´...
KኀØ›” ›¢ KéÉn” KU–> ›”Åu‚” Ñ@
›´ ...
$ uUeÒ“ መLው
u²=Á uw`É ¨^ƒ ›²¡]
$ ደe ይuMi wዬ
የገu\Kƒ” $
$ እ’@U LSeÓ“ƒ
¾›ÉÓ“ ¾LህU $
$ ›”Åu‚” Ñ@ታ
እeƒ”óX†¨<” $
$ uUeÒ“ መLው
KኀØ›” ›¢ KéÉn”
›´ ... $ ደe ይuMi wዬ
uÓwî u[H ›²¡] $ እ’@U LSeÓ“ƒ
SWÅÉi” $
¾›gª¨<” ÓKƒ $ 92. አድኝኝ እናቴ
`Hu<“ ØS<” $
›É˜˜ እ“‚ ŸYÒ ð}“
K%Ø›” ›¢ KéÉn”
›´ ... YÒÂ Ÿኀጢአƒ Ÿ„ ›M^kU“
uSekK< Y` ›²¡] g¡T@ ¾ŸuŘ w†— J—KG<
v’vi¨< ”v $ ›ƒKØ É”ÓM ›Å^ እMhKG< /፪/
›deu= É”ÓM Jà $
¾›T’<›?M እ“ƒ ¾}ªQÊ ›¡K=M
Ñ’ƒ እ”É”Ñv $
K%Ø›” ›¢ KéÉn” $ ›ƒØò ŸSGM እ”ɃJ˜” ኃይM
U”U u=u³wi ¾ — Ñ<elM“
91. ለምኚ ድንግል Ÿ — Ò^ ŸJ”i ›K” pÉe“ /፪/
(ዲ.ምንዳዬ ብርሃኑ ቁ. ፪) ›´...
KU–> É”ÓM KU–> /፪/ }eó ’i“ S"whKG<
KኃØ›” /፫/ ›ÃÅKU KéÉn” /፪/ Ó^ k˜U ›MM U`¢—i J—KG<
epu²u´ ›Ã„˜ }eó ¾cÖ˜
KU–> ታLp eÙታ እÓ²=›wN?` ÃSeÑ” "”ˆ ÁeÖÒ˜ /፪/
$ ›³˜ \ኅ\ኅ ’i ›´...
$ የጌታዬ እ“ƒ በሥÒ Å¡T@ u’õc? ”ÇMÖó
$ ጸÒ” ¾}VLi Tጸ”hKG< É”ÓM ¾እ’@ }eó
$ ¾›UL¡ TÅ]Á ¾S”Óሥ~ ¨^i ”ÉJ” ›É`Ñ>˜
$ KU’i ›eU]˜ SM"U Y^ Sሥ^ƒ ’@” ›e}U]˜ /፪/
$ ›T“©ƒ êÄ” ›´...
$ Ÿእ’@ ›ƒKØ ›”ˆ ¾K?Kiuƒ Ñ<v›?¨< vÊ ’¨<
›´... ulU ¾Å[k Qèƒ ¾}K¾¨<
KU–> N²”i N²’@ uSካŸM Ñw}i S<ዪ ¾ÑAÅK¨<”
$ Kእ’@ ÃG<” É”ÓM W`Ñ< }ÅÓdDM ÑAw˜M” ÕǨ<” /፪/
$ ¾}”Ÿ^}ƒi¨<
$ uGገ[ እe^›?M 93. ቀስተ ደመናው
$ ƒእÓeƒi” dየው /ደብረ ይባቤ ቅ/ያሬድ ሰ/ት/ቤት/
$ Mu? ይScጣM ¾•ኅ nM Ÿ=Ç’< UM¡ƒ ¯`T¨<
$ የሐ²” እ”v Ô`õ ¾SÇ’< UYÖ=` ¾cLU }eó¨<
$ ዐÃ’@” ÃVLªM እSu?‚ ›”ˆ ’i ke} ÅS“¨</፪/ /፪/
›´... ›”ˆ ¾›a” uƒ` dÃ}¡LDƒ ÁÅÑ‹
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 14
ጥ^ዝ - ፬
¾T¡c™ እ`h ÁK²` Áð^‹ የሐና ፍሬዋ የኢያቄም ዘር
¾c=“ NSMTM ¾}ªQÊ UYÖ=` ባንቺ ተከፈተ የተዘጋው በር
¡w`ƒ Su?‚ Gገ[ እÓ²=›wN?`/፪/ ባንቺ ቅድስና ጸጋን አግኝተናል
›´ . . . በተሰጠሸ ኪዳን ሕይወትን ወርሰናል
¾Ç©ƒ Sc”q ¾Á_É ç“êM አዝ….
¾Å"V‹ U`Ÿ<´ ¾cKAV” ›¡K=M
cLT@ }eóÂ ¾N²’@ Å^i በኅሊና አምላክ ቀድሞ የነበርሽ
¾êÄ” }^^ Sggጊያዬ ’i/፪/ ለተከዘው አዳም መፅናኛው የሆንሽ
›´ . . . ርግማን ደርሶባት ሔዋን ስታነባ
¾›?Md° Tca Ú¨< ¾}Ñ–wi የብርሃን ጸዳል ሆንሽላት አበባ
¾Q´p›?M ^°Ã ”êQƒ ›Ç^i
›”ˆ ¾›ÇU }eó ¾SÇ’< wY^ƒ መዝሙር ዘዘመነ ጽጌ
›”kç w`H” ’i ¾›T’<›?M “ƒ/፪/
›´ . . . 97. ማርያም ጎየይኪ
ማርያም ጎየይኪ እምገጸ ሄሮድስ /፪/
94. ክነፈ ርግብ
ለአርእዮ /፬/ ተአምረ ግፍዕኪ /፪/
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ/፪/
ትርጉም፡- ማርያም ሆይ የግፍሽን ተአምር
አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ አማን በአማን/፫/
ኢየኀልቅ ኪዳንኪ ወላዲተ አምላክ /፪/ ለማሳየት ከሄሮድስ ፊት ሸሸሽ ፡፡
98. አንቲ ኩሎ
እንደ ርግብ ክንፍ በብርም እንደ ተሰራች
ጎኖችሽም የወርቅ ሐመልማል /፪/ አንቲ ኩሎ ታሰግዲ ሎቱ /፪/
አንቺ ምስራቅ ነሽ ልጅሽም የጽድቅ ፀሐይ ነው ኧኸ ክበበ ጌራ ወርቅ /፪/ አክሊለ ጽጌ /፬/
እውነት በእውነት/፫/ አያልቅም ቃል ኪዳንሽ የአምላክ እናት /፪/ ትርጉም፡- የራስ ወርቅ የአበባ አክሊል ማርያም
95. የዐቢ ክብራ ሁሉን ለቅድስት ሥላሴ ታሰግጃለሽ፡፡
/ማኅበረ ቅዱሳን ትግርኛ መዝሙር ቁ.፫ / 99. ክበበ ጌራ ወርቅ
የዐቢ ክብራ ለማርያም እምኵሎሙ ቅዱሳን/፪/ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ /፪/
እስመ ድልወ ኮነት ለተወክፎ ቃለ አብ /፪/ ዘየሐቱ /፭/ እምዕንቈ ባሕርይ /፪/ ኧኸ
ዘይፈርህዎ መላእክት ወየአኵትዎ ትጉሃን ትርጉም፡- የራስ ወርቅ አክሊል ጽሩይ የሆነ
በሰማያት ማርያም ድንግል ጾረቶ በከርሳ /፪/ የሚያበራ ነው፡፡
ትርጉም፡- የድንግል ማርያም ክብር ከቅዱሳን ክብር
100. ብኪ ይትፌሥሑ
ይበልጣል የአብን ቃል ለመቀበል በተገባ
ተገኝታለችና መላእክት የሚፈሩትን ትጉሆች ብኪ ይትፌስሑ ዘገነተ ጽጌ ጻድቃን/፪/ /፪/
በሰማያት የሚያመሰግኑትን ድንግል ማርያም ዕለተ ብርሃን /፬/ ማርያም ዕለተ ብርሃን /፪/ ኧኸ
በማኅፀኗ ተሸከመችው፡፡ ትርጉም፡- የብርሃን ዕለት ማርያም ሆይ በገነት
96. ሰላም ላንቺ ይሁን ያሉ ጻድቃን ባንቺ ይደሰታሉ፡፡
/መልአከ ሰላም ታደለ ፊጣ እና ዘማሪት አዳነች አስፋው/
101. ማርያም ሥነ ተክለ ጽጌ
ሰላም ለአንቺ ይሁን ቅድስት እናትችን
የአዳም ልጆች ተስፋ የሰማይ ቤታችን /፪/ ማርያም ሥነ ተክለ ጽጌ ኧኸ ሥነ ተክለ ጽጌ/፪/ /፪/
ነቢዩ ሕዝቅኤል የተነበየልሽ ከመ ጽጌረዳ /፫/ ድንግል ዘሰሎሞን አክሊል /፪/
ከአዳም ዘር መካከል አምላክ የመረጠሽ ትርጉም፡- ማርያም የአበባ ተክል ነሽ ውበትሽም
የሥላሴ ዙፋን የተዘረጋብሽ የጽጌረዳ ነው/እንደ ጽጌሬዳ/፤ የሰሎሞንም
ንጽሕት አዳራሽ ተስፋችን አንቺው ነሽ አክሊል ነሽ፡፡
አዝ… 102. ውድስት አንቲ
ለሐና ለኢያቄም አንቺን ቢሰጣቸው ውድስት አንቲ በአፈ ነቢያት ወስብሕት በሐዋርያት/፪/
ሁሉን ቻይ የሆነው ቸሩ አምላካቸው አክሊለ በረከቱ ለዮሐንስ ወትምክሕተ ቤቱ ለእስራኤል/፪/
ወስደው አስረከቡሽ ከቤተ መቅደስ ትርጉም፡- የዮሐንስ አክሊለ በረከት የእስራኤል
ማደሪያ ልትሆኚ ለመንፈስ ቅዱስ ቤት መመኪያው የሆነሽ እመቤታችን በነቢያት
አዝ… አንደበትና በሐዋርያት የተመሰገንሽ ነሽ፡፡
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 15
ጥ^ዝ - ፬
103. ድንግል በበረሃ ትመስሊ ስኂነ ወትወልዲ መድኅነ ወትፌውሲ ድውያነ
(በመ/መ/ቅ/ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ቁ .፪ ) አዝ …
ድንግል በበረሃ አምላክን ታቅፋ ትመስሊ ምሥራቀ ወትወልዲ መብረቀ ወታለብሲ ዕሩቀ
በረሃውን ስትዞር ስትወድቅ ስትነሣ/፪/ አዝ …
ልቧ በኃዘን ደምቶ እጅጉን እያነባች ለአብ መርዓቱ ለወልድ ወላዲቱ ለመንፈስ ቅዱስ ጽርሐ ቤቱ
በረሃብ ጥማት ምድረ ግብፅን ዞረች/፪/ አዝ …
የፀሐይ ሐሩር ከላይ ሲያቃጥላት አልቦ እንበለ ሰሎሜ
107.
ልጄን ሊገሉት ነው እያለች ሲጨንቃት/፪/ አልቦ እንበለ ሰሎሜ ዘያስተባርየኪ ለኪ /፪/
የአሸዋው ግለት እግሯን ሲልጠው ወዮሴፍ አረጋዊ ዘይጸውር ስንቀኪ /፬/ ኧኸ
ደሟ እንደ ጎርፍ ወርዶ ምድሩን አቀላው/፪/ ትርጉም፡- ከሰሎሜ ውጪ የሚያግዝሽ ከቅዱስ
ድንግል ሆይ እናቴ ተስፋ መመኪያዬ ዮሴፍም ውጪ ስንቅሽን የሚሸከምልሽ የለም፡፡
አዛኝ የአምላክ እናት ጥላ ከለላዬ/፪/
ለክብር እንድበቃ ስደትሽን አስቤ 108. አብርሂ
ጽድቅን አስተምሪኝ ድንግል እመቤቴ/፪/ አብርሂ /፪/ ኢየሩሳሌም /፪/
104. ከማሃ ኀዘን በጽሐ ብርሃንኪ ኢየሩሳሌም እግዚአብሔር /፪/
ከማሃ ኀዘን ወተሰዶ ሶበ በኩለሄ ረከቦ /፪/ ትርጉም፡- ኢየሩሳሌም ሆይ ብርሃንሽ
ዐይነ ልብ/፪/ ዘቦ/፪/ ዐይነ ልብ ዘቦ ዐይነ ልብ ርእዮ እግዚአብሔር ስለደረሰ አሁን አብሪ፡፡
ለይብኪ/፪/ የሚዘመርበት ወቅት፡- ኅዳር ፮
ትርጉም:- እንደ እመቤታችን ኀዘንና ስደት 109. ዮም ጸለሉ መላእክት
የደረሰበትና ዐይነ ልቡና ያለው ሁሉ
ችግሯን/መከራዋን/ አይቶ ያልቅስ/ያንባ/፡፡ ዮም ጸለሉ መላእክት ላዕለ ማርያም ወላዕለ
ወልዳ ክርስቶስ በደብረ ቁስቋም/፪/
105. ኢየሐፍር ቀዊመ
እንዘ ይብሉ ስብሐት ስብሐት በአርያም ስብሐት
ኢየሐፍር ቀዊመ/፪/ ቅድመ ሥዕልኪ /፪/ በአርያም/፪/
ወርኀ ጽጌረዳ /፬/ አመሐልቀ ወርኀ ጽጌረዳ/፪/ ኧኸ/፫/ ትርጉም፡- መላእክት በደብረ ቁስቋም ምስጋና
ትርጉም፡- ለምስጋናሽ የተሰየመው የአበባ ወቅት/ዘመነ በአርያም ይሁን እያሉ ማርያምንና
ጽጌ/ ቢያልቅም በሥዕልሽ ፊት ቆሜ ልጇን ከበቡ፡፡
መጸለይ/ማመስገን/ አልተውም፡፡
106. እሴብሕ ጸጋኪ
የሚዘመርበት ወቅት፡- ኅዳር ፮
110. ወተመይጠት
እሴብሕ ጸጋኪ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ዕፅ ልምልምት ወፍሬ ጥዕምት /፫/ ወተመይጠት ማርያም ሀገረ እስራኤል አቡሃ /፪/
ሐረገ ወይን /፫/ አንቲ ማርያም ነቢራ በግብጽ /፬/ አርብዓ ወክልኤተ አውራኀ /፪/
አጸደ ወይን /፫/ አንቲ ማርያም ትርጉም፡- ማርያም አርባ ሁለት ወራት በግብጽ
ትመስሊ ፊደለ ወትወልዲ ወንጌለ ወታገምሪ መስቀለ ተቀምጣ ወደ አባቷ ሃገር ኢየሩሳሌም
አዝ … ተመለሰች፡፡
ትመስሊ ሰማየ ወትወልዲ ፀሐየ ወታገምሪ አዶናየ የሚዘመርበት ወቅት፡- ኅዳር ፮
አዝ …
111. ብርሃነ ሕይወት
ትመስሊ መሶበ ወትወልዲ ኮከበ ወታጸግቢ ርኁበ
አዝ … ብርሃነ ሕይወት ዘኢይጸልም ኀደረ ደብረ
ትመስሊ መቅደሰ ወትወልዲ ንጉሠ ወታገምሪ መንፈስ ቅዱሰ ቁስቋም /፪/
አዝ … ኃይል ወጽንዕ ዘእምአርያም /፬/ ኧኸ
ትመስሊ ታቦተ ወትወልዲ ጽላተ ወታገምሪ መለኮተ ትርጉም፡- የማይጠፋው የሕይወት ብርሃን
አዝ … የአርያም ኃይል w`ታት በደብረ
ትመስሊ ደመና ወትወልዲ ጽላተ ወታገምሪ ጥዒና ቁስቋም አደረ::
አዝ …
የሚዘመርበት ወቅት፡- ኅዳር ፮
ትመስሊ ገራህት ወታፍርሂ ሰዊተ ወታጸድቂ ነፍሳተ
አዝ …
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 16
ጥ^ዝ - ፬
መዝሙር በእንተ መስቀሉ ለእግዚእነ 117. ትቤሎ እሌኒ
112. መፅናኛ መመኪያ ትቤሎ እሌኒ ለኪራኮስ ንግረኒ አፍጥን /፪/
(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፫ ) ኀበ ሀሎ መስቀሉ ለኢየሱስ /፪/ ክርስቶስ /፬/
ትርጉም፡- ዕሌኒ ኪራኮስን የኢየሱስ ክርስቶስ
መፅናኛ መመኪያ ኃይል ነው መስቀሉ
መስቀል የት እንዳለ ፈጥነህ ንገረኝ
ለሚያምኑበትና ለሚያከብሩት ሁሉ
አለችው፡፡
የማዳን ሥራውን አምላክ የፈጸመው
118. ሀብሩ ቃለ
በቀራንዮ ምድር በመስቀሉ ላይ ነው/፪/
አዝ… ሀብሩ ቃለ ነቢያተ /፪/
የመርገም ምልክት የነበረው መስቀል ወይቤሉ መስቀል ብርሃን /፪/ ለኵሉ ዓለም /፪/
በክርስቶስ ከብሮ የድል ዐርማ ሆኗል/፪/ ትርጉም፡- ነቢያት መስቀል ለዓለም ሁሉ ብርሃን
አዝ… ነው ብለው በአንድ ቃል ሆነው ተናገሩ፡፡
ለተዋረድን ሁሉ በአዳም በደል ምክንያት
መክበሪያ ተስፋችን መስቀል ነው መድኃኒት/፪/ 119. መስቀል አብርሃ
አዝ… መስቀል አብርሃ በከዋክብት አሰርገወ ኢትዮጵያ /፪/
በርኩስ መንፈስ ላይ በአጋንንት በሙሉ እምኩሉሰ ፀሐየ አርአየ ዕፀ መስቀል /፪/
ድልን የሚያቀዳጅ ኃይል አለው መስቀሉ /፪/ ትርጉም፡- መስቀል አበራ ኢትዮጵያንም
አዝ…
በከዋክብት ሸለመ ከሁሉ ይልቅ መስቀል
ለዘለዓለም ሕይወት ለድል የበቃበት እንደ ፀሐይ ደምቆ/በርቶ/ ታየ፡፡
መስቀል ነው የሰው ልጅ ከሞት የዳነበት/፪/
113. ለዕፀ መስቀል 120. ዝንቱ መስቀል
ርእዩ ዕበዮ ለዕፀ መስቀል /፪/ ዝንቱ መስቀል ረድኤት ወኃይል /፪/
ዘመጠነዝ /፪/ ትርሢተ ክብር ትህትና ወፍቅር /፪/ ለእለ ነአምን/፪/ መራሔ ሕይወትነ /፪/
ትርጉም፡- የዕፀ መስቀሉን ክብሩን ትህትናውን ትርጉም፡- ይህ መስቀል ለምናምን ሕይወታችንን
ፍቅሩን ሽልማቱን ምን ህል እንደሆነ እዩና የሚመራ ረድኤትና ኃይላችን ነው፡፡
አድንቁ ወይም ከፍ ከፍ አድርጉት፡፡
121. ብከ ንወግዖሙ
ርእዩ ዕበዮ
114.
ርእዩ ዕበዮ ለቅዱስ ዕፀ መስቀል /፪/ ብከ ንወግዖሙ ለኵሎሙ ፀርነ/፪/ ይቤ ዳዊት በመንፈሰ
ዕውራን ይሬእዩ ወጽሙማን ይሰምዑ እለ ለምጽ ትንቢት/፪/
ይነጽሑ እለ መጽኡ ኀቤሁ /፪/ በእንተ ዝንቱ ዕፀ መስቀል ዘተሰቅለ ዲቤሁ ቃለ
አብ /፪/
ኑ እዩ የመስቀሉን ተአምራት /፪/ ትርጉም፡- ቅዱስ ዳዊት በትንቢት መንፈስ እንዲህ
እውሮች ያያሉ ደንቆሮዎች ይሰማሉ ለምጻሞችም አለ፣ በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን፤
ይነጻሉ ወደ እርሱ የመጡ ሁሉ /፪/ በዚህ የእግዚአብሔር ቃል/ኢየሱስ ክርስቶስ/
115. ዮም መስቀል በተሰቀለበት፡፡
ዮም መስቀል አስተርአየ እለ ማሰነ ፍጥረተ አሠነየ /፪/
ዮም መስቀል ተኬነወ ወዘተጼወወ ሕዝበ በደሙ ቤዘወ /፪/ መዝሙር በእንተ ቅዱሳን መላእክት
ትርጉም፡- ዛሬ መስቀል ተገለጠ የጠፉትን ሰዎች
አዳነ ዛሬ መስቀል ብልሃተኛ ሆነ ምርኮኞች 122. እምልማደ ሳህልከ
ወገኖቹንም ክርስቶስ ደም አዳነ፡፡ እምልማደ ሣህልከ ለነ ግበር ሣህል ገብርኤል ነደ
ወበእንተዝ
116. ወነበልባለ/፪/
ወበእንተዝ አዘዙነ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል /፪/ ከመ ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ዘአቁረርከ ነደ /፪/
ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል /፬/ ትርጉም:- ለአናንያ ለአዛርያ እና ሚሳኤል
ትርጉም፡- ቅዱስ ወንጌልን የሚያስተምሩ ነበልባሉን ያበረድክ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ
መምህራን ለመስቀልና ለድንግል ማርያም የተለመደ ምሕረትህን ለእኛም አድርግልን፡፡
እንድንሰግድ ያዝዙናል፡፡
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 17
ጥ^ዝ - ፬
123. ሞገሰ ክብሩ ከሰማያት ወረድህ እንደ መንኩራኩር
ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ /፪/ ዓለምን ለማዳን ከድንግል ተወልደህ በረቀቀ ምሥጢር
በልማደ ምሕረት ወሣህል ዘይትማሰለከ አልቦ አዝ…
እንበለ ባህቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል /፪/ በፍጡራን ኅሊና የማትመረመር
ትርጉም፡- ሚካኤል ለተላፊኖስ የክብሩ ሞገስ ነህ ድንቅ ነው በእውነት የልደትህ ነገር
በምሕረትና በማስታረቅ በማማለድ /በልመና/ የአዳም ተስፋ ነህ የድኅነት መገኛ
እኅትህ ከሆነችው ከድንግል ማርያም በስተቀር ክርስቶስ ሥጋችንን ለብሰህ ተወለድክልን ለኛ
የሚመስልህ የለም፡፡ መዝሙር በእንተ ቅዱሳን
124. የአርባብ አለቃ 126. መዐዛሆሙ ለቅዱሳን
(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ.፯ )
¾›`vw ›Kn pÆe Ñw`›?M መዐዛሆሙ ለቅዱሳን ከመ ጽጌ ደንጎላት ዘውስተ ቆላት/፪/
›wd] ƒew°~ KkÇT> nM ጸገዩ ቀንሞስ ምስለ ናርዶስ //
UQ[ƒ ›cÖ” Ÿ›UL¡ ŸM®<M ትርጉም:- የቅዱሳን መዐዛቸው/ሃይማኖታቸው/ በቆላ እንዳለ
እንደ ሱፍ አበባ ነው እንደ ቀንሞስና ናርዶስ
uZe~ cTÁƒ uSLእ¡ƒ Ÿ}T አፈሩ አበቡ፡፡
dØ“›?M }’Y„ ¡IŃ” c=ÁcT
ê’< wKI ÁqU¡ SL°¡ƒ” u°U’ƒ 127. ገባሬ መንክራት
እ—”U ›É’” ›ê“” uHÃT•ƒ ገባሬ መንክራት ጊዮርጊስ በአቁፅሎ ይቡስ ዓምድ /፪/
›´...
ተራድአነ /፫/ ጊዮርጊስ ተራድአነ /፪/
m`qe ›=¾K<×” ŸSnÖM ÁÇ”¡
uSM"S< ²?“ É”ÓM” Áuc`¡ ትርጉም:- ደረቁን ምሰሶ ያለመለምክ ተአምር ሰሪ
}eó uq[Ø” u}Ÿó” Ñ>²? ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ እኛንም ተራዳን፡፡
›”} É[eM” ›¨<×” Ÿƒ"²?
›´... 128. ልቡና የሚመስጥ
(ዲ/ን ዳዊት ቁ- ፩ )
ŸUÓv` KÄ u¯KU õp` ex
የSekK<” }eó ŸMv‹” cMx ልቡና የሚመስጥ አጥንት አለምላሚ
Ç=ÁwKAe uU™ƒ K=ØK” ’¨<“ ምድራዊ አይደለም ምንጩ ሰማያዊ
Öwk” Ñw`›?M ŸeI}ƒ ÔÇ“ ሄደህ የሰማኸው ከመላእክት ከተማ
›´... ምንኛ ጥዑም ነው ያሬድ ያንተ ዜማ
YM×”I” ›U’” ¾UMÍI” çÒ
›eታ`k” e”MI ²¨ƒ` e”}Ò ከትንሽ አንስቶ እስከ ግዙፎቹ
ðpÅI }KS’” ÉUé‹”” eT አምላክ እንደ ሠራው በሥነ ፍጥረቱ
¾›`vw ›Kn SM›¡ ²^T ያልነገርከው የለም በዜማ ድርሰትህ
›´...
በመንፈስ ቅዱስ ቃል ነውና እውቀትህ
125. ክብሮሙ ለመላእክት /ሙራደ ቃል/ አዝ…
ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኩራኩር ወረደ መልአከ እግዚአብሔር/፪/ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ የሆነውን
ኀበ ማርያም ድንግል ለተናግሮ ለሙሴ በኀበ ዕፀ ጳጦስ/፪/ መገረፍ መሰቀል መሞት መነሣቱን
እንዳንተ ማንም የለም ከቶ የሚመስልህ እናስታውሰው ዘንድ አመልክተህ ጽፈህ
አምላክ ሆይ ድንቅ ነው ሥራህ አበረከትክልን ከዜማ አስማምተህ
አዳምን ከነ ልጆቹ ልታድን በገባኸው ቃል /፪/ አዝ አዝ…
አዳንከው እንደ ቃልህ ተወልደህ ከድንግል ለፀሐይ እናቱ ለብርሃን መውጫ
ለድንግል ማርያም ውዳሴ እንዲገባ
ቅድመ ዓለም የነበርህ ያለህና የምትኖር በምልአት በስፋት በምሥጢር በአንክሮ
ልዑለ ባሕርይ ሕያው እግዚአብሔር ያቀረብከው ዜማ ዛሬም አለ ከብሮ
ብስራታዊ መልአክ ቅዱስ ገብርኤልን አዝ…
ላከው የመምጣትህን ዜና እንዲሰብክልን ጸጋ በረከትህ ይደር በሁላችን
አዝ…. ሊቀ ተዋሕዶ ያሬድ አባታችን
ሙሴን የተናገረው በእሳቱ ነበልባል ጠፍተው እንዳንባክን ያንተን ዜማ ዐዋቂ
የመላእክት ፍቅር የሰማዕታት አክሊል አምላክ ያስነሣልን ሊቃውንት ጠባቂ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 18
ጥ^ዝ - ፬
129. አማን በአማን 131. የሕይወትን መዝገብ
(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፯ )
አማን በአማን /፬/
ፀሐየ ልዳ ኮከበ ፋርስ /፬/ ኧኸ ¾Q胔 S´Ñw nK<” Áe’uu<I
ትርጉም:- እውነት በእውነት የልዳ ፀሐይ የፋርስ ¾}ªQÊ ›`u™‹ kÆd” ª•‹I
ኮከብ ነህ፡፡ ¾É"U ªÒ†¨< ¾እU’ታ†¨< õ_
ÁT[ ’¨<“ UcL†¨< ³_
130. ሰአሉ ለነ
Uሥጢ\ U”É’¨< ÉM ¾TÉ[Ò†¨<
(ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ. ፫ )
KcTÁ© ¡w` K›¡K=M Áun†¨<
c›K< K’ pÆd” SLእ¡ƒ /፪/ የQይወታ†¨<” S´Ñw ÓKØ“ ›”wu¨<
c›K< K’ éÉn” cT° ƒ SõƒN? ›K¨<“ ÑÉL†¨< ¾›u¨<
%u ›ULŸ UQ[ƒ c›K< K’ ›´...
KU’<M” pÆd” SLእ¡ƒ /፪/ ድ"U c=u[ታ uS”ðe eƒ´M
KU’<M” éÉn” cT°ታƒ ²<]ÁI” c=ŸwI ¾%Ö=›ƒ T°uM
¨Å ›ULŸ UQ[ƒ KU’<M” ꓃ ƒ°Óeƒ ›Ø}I እ”ǃc“ŸM
›´... uëU çKAƒ u`ታ ›v„‹” UcM
›”} ¾S[ØŸ¨<” T” ßdM ›´...
ÁçÅpŸ¨<” T” èpdM ¯KU ›=Á`¢ u=ðƒ”I YÒI
KT>Ñv¨< ¡w`” SeÖƒ Ç=ÁwKAeU u=Ác?` ŸS”ÑÉ K=Á`pI
³DM“ uSéQõƒ Mƒ¨Ép ›ƒ‹MU U” u=ÁÃM ð}“
ÁŸu`"†¨<” v]Á­‹I” "cw¡ ¾ç’<ƒ” ¾}ªQÊ” ó“
“Ÿw^K” pÆd”I” /፪/ ›´...
›´...
132. ይቤላ ሕፃን
G<K< SÇ”” እ”Ç=ÁÑ–< (መ/መ/ ቅዱስ ገብርኤል አምደ ሐይማኖት ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )
¾T>LŸ< ¾T>ÁÓ²<
c`¡ uòƒI ¾T>qS< ይቤላ ሕፃን ለእሙ ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ /፪/
Ø®<U pÇc?I” ¾T>ÁcS< እምዝ ዳግመ አልቦቱ ኩነኔ አልቦ /፪/
uUeÒ“†¨< ¾T>ÁŸw\I”
ይላታል ሕፃን እናቱን ጨክኚ እናቴ አትጠራጠሪ /፪/
“Ÿw^K” SL ¡ƒI” /፪/
ከዚህ በኋላ የለብንምና ኩነኔ የለም /፪/
›´...
*ሕፃን ያለው ሰማዕቱን ቅዱስ ቂርቆስን ሲሆን
ጤዛ Mcው ዳዋ ጥሰው እናቱም ቅድስት ኢየሉጣ ናት፡፡
ዋዕይ l\”U ግcው
133. ያሬድ ሐዋርያ
በየፍርክታው በየዱሩ
K?ጦ Kwcው እየµ\ ያሬድ ሐዋርያ /፮/
uê“ †¨< ÁŸu\I” ዘአብርሃ ለኢትዮዽያ /፬/
እ“Ÿw^K” éÉn”I” /፪/ ትርጉም:- ያሬድ ሐዋርያ ለኢትዮዽያ አበራ፡፡
›´... 134. ትክበር ነፍስየ
”ÅT> [Æ uÔ‹ J’¨<
›”Ñ †¨<” KcÃõ cØ}¨< ትክበር ነፍስየ በቅድሜከ ዮም /፪/
eK eUI እየ}ጠK< ባርከኒ አባ /፬/ ባርከኒ ተክለ ሃይማኖት /፪/
Ÿ›”ud Ò^ የ ÑK< ትርጉም:- ነፍሴ እነሆ በአንተ ዘንድ ትክበር
u}ÒÉLD†¨< ÁŸu\I” ተክለሃይማኖት ሆይ ባርከኝ፡፡
“Ÿw^K” cT° ƒI” /፪/ 135. አባ አቡነ
›´... (ተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት )
ŸQÁ¨< nMI እየጠkc< አባ አቡነ አባ መምህርነ/፪/አባ ተክለ ሃይማኖት/፪/
S“õn”” ÉM እ¾’c< እም አእላፍ /፪/ ኅሩይ እም አእላፍ ኅሩይ/፪/
uѳ ÅUI ¾ªËHƒ” አምላክ የጠራህ ለታላቅ ክብር
u?} ¡`e+Á”” ¾Öusƒ” ተክለ ሃይማኖት ትጉ መምህር
uQይወታ†¨< ÁeÅc~I” ሐዋርያ ነህ በዚች በምድር/፪/
“Ÿw^K” pÆdI” /፪/ ጸሎት ምህላህ በእውነት ተሰማ
›´...
ክብርህ ታወቀ በላይ በራማ/፪/
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 19
ጥ^ዝ - ፬
አዝ… 141. ዘረከቡኪ ጻድቃን
ደብረ ሊባኖስ ተቀደሰች
ዘረከቡኪ ጻድቃን ማርያም ድንግል /፬/
በእጅህ መስቀል ተባረከች/፪/
መንግሥተ ሰማያት /፫/ ማርያም /፪/
ኤልሳዕ ልበልህ ቅዱስ ዮሐንስ
ትርጉም፡- ጻድቃን ያገኙሽ የሰማይ መንግሥት
ተክለ ሃይማኖት ጻድቅ ነህ ቅዱስ/፪/
ማርያም አንቺ ነሽ፡፡
አዝ…
ተክለ አብ ተክለ ወልድ ተክለ መንፈስ ቅዱስ 142. ወዐቀቦሙ
ጸሎትህ ሆኖናል መድኃኒትና ፈውስ/፪/ ወዐቀቦሙ ከመ ብንተ ዓይን ለጻድቃን /፪/
ዛሬም ስንጠራህ ቃል ኪዳንህን አምነን እለ ሎቱ ተቀንዩ በሕይወቶሙ /፬/
ጠለ በረከትህ ለሁላችን ይሁን/፪/ ትርጉም፡- ጻድቃንን እነደ ዓይን ብሌን
136. ከመ ጸበል ዘነፋስ ጠብቃቸው እነርሱንም በሕይወታቸው ዘመን
ሁሉ ተገዝተውለታልና፡፡
ከመ ጸበል ዘነፋስ ዘረውዎ ደብረ ይድራስ /፪/
ወወገርዎ /፮/ ለጊዮርጊስ /፪/ 143. ዮሐንስ ክቡር ነቢየ ልዑል
ትርጉም:- ይድራስ በሚባል ተራራ አፅሙን ዮሐንስ ክቡር ነቢየ ልዑል /፪/
ለነፋስ እንደ ትቢያ በተኑት ቅዱስ ብእሴ ሰላም/፬/ ዘንብረቱ /፪/ ገዳም /፪/ ኧኸ
ጊዮርጊስን ወገሩት፡፡ ትርጉም፡- ክቡር ዮሐንስ የእግዚአብሔር ነቢይ
137. ፍጡነ ረድኤት የሰላም ሰው ኑሮው በዱር የሆነ/ሰውነቱን
ለገዳም ያዘጋጀ/፡፡
ፍጡነ ረድኤት ጊዮርጊስ ተራድአኒ
ሶበ ለገብርከ/ለአመትከ/ ኀዘን አኀዘኒ /፪/ 144. ሐዋርያት አበው
ወጸሎትየ /፫/ ፍጡነ ስምዐኒ /፪/ (ማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፯ )
ትርጉም:- ፈጥኖ ደራሽ ጊዮርጊስ ባርያህን/አገልጋይህን/ Nª`Áƒ ›u¨< እ”Çe}T\”
ሐዘን በያዘኝ ጊዜ ጸሎቴን ፈጥነህ ስማኝ፡፡ eK cው Mጅ ድኅ’ƒ ›UL¡ c¨< SJ’<”
138. ይቤለኪ ያሬድ ueS< ¾}Ö^” ›— ›“U“K”
SK¢ƒ ŸYÒ }ªQÇDM wK”
ይቤለኪ ያሬድ በሃሌ ሉያ /፪/ እ“U“K” እ— G<Kƒ MÅታƒ” /፪/
ብሔረ አግዐዚ ቅድስት ኢትዮዽያ /፬/ ¾›w MÏ ŸÉ”ÓM ÇÓU S¨KÆ”
ትርጉም:- ያሬድ በመዝሙር የነጻነት ሀገር eÓŃ ¾T>Ñv¨< ¾›w ›"L© nM
ቅድስት ኢትዮዽያ ናት ይልሻል፡፡ Ÿ¡u<` ²<ó’< ŸZeƒ’ƒ dÃÔÉM
u²=I ¯KU SØ„ c¨< J“EM ŸÉ”ÓM
139. ሰባኬ ወንጌል Ÿ›w ›”É’~ Ÿ„U dßðM
›´...
ሰባኬ ወንጌል መጋቤ ሃይማኖት ለቤተ ክርስቲያን
nMU YÒ J• uእ— Là ›Éa
ዘይደምፅ ቀርን ነባቤ ለቤተ ክርስቲያን /፪/ ¨MÅ ›w ¨MÅ T`ÁU u}ªQÊ Ÿwa
ያሬድ ፀሐያ ለኢትዮዽያ ዓምደ ብርሃን ለቤተ õèU ¾›UL¡ MÏ õèU c¨<’~
ክርስቲያን መልአክ ዘበምድር/፪/ መልአክ /፪/ }ÑM×DM uÉ”ÓM uÇÓU MÅ~
ትርጉም፡- ቅዱስ ያሬድ ሰባኬ ወንጌል መጋቤ ›´...
ሃይማኖት ለቤተ ክርስቲያንም የሚመሰክር
መለከት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ፀሐይ የብርሃንም ይቤሎ መንፈስ ቅዱስ
145.
ምሰሶ በምድር ላይ ያለ መልአክ ነው፡፡ ይቤሎ መንፈስ ቅዱስ ለፊልጶስ ሑር ወትልዎ
ለዝንቱ ሠረገላ ዘአፍራስ /፪/
140. ይትፌሥሑ ጻድቃን ፊልጶስ መሀሮ ለባኮስ በእንተ ክርስቶስ
ይትፌሥሑ ጻድቃን የዋሃን ውሉደ ብርሃን /፪/ ወአጥመቆ በማየ ጥምቀት ሐዲስ /፪/
በትፍሥሕት ዔሉ ውስተ አድባር /፬/ ኧኸ አለው መንፈስ ቅዱስ ፊልጶስን ሂድና ተከተለው
ትርጉም፡- የብርሃን ልጆች ጻድቃን ደስ ይሰኛሉ ይህንን የአፍራስ ሠረገላ /፪/
በደስታም ከተራራ ወደ ተራራ ዞሩ/ገዳም ፊልጶስ አስተማረ ለባኮስ ስለ ክርስቶስ
ገቡ/፡፡ አጠመቀውም በማየ ጥምቀት ሐዲስ /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 20


ጥ^ዝ - ፬
146. ጊዮርጊስ ግሩም በፍቅረ አምላኩ
153.
ሃሌ ሉያ ጊዮርጊስ ግሩም በመንፈስ ቅዱስ ኅቱም በፍቅረ አምላኩ ጊዮርጊስ /፪/
መዓዛ ቅዳሴከ ጥዑም/፪/ ከመ ጽጌ ገዳም /፪/ ተጋደለ /፬/ ወፈጸመ ገድሎ /፪/
ነዐ /፪/ ማዕከሌነ ቁም በበዓልከ ባርከነ ዮም ትርጉም፡- በአምላኩ ፍቅር ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ግሩም ኧኸ ሊቀ ሰማዕት /፪/ ተጋድሎውን ፈጸመ፡፡
ትርጉም፡- በመንፈስ ቅዱስ የታተምህ ጊዮርጊስ ሆይ ገድልከ ግሩም
154.
ግሩም ነህ፤ የምስጋናህ መዓዛ እንደ ገዳም አበባ ገድልከ ግሩም ነገርከ ጥዑም /፪/
የጣፈጠ ነው፡፡ የሰማዕታት አለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ጊዮርጊስ ኃያል እንቍ ስም ቅረበነ/፫/ በሠላም /፪/
ሆይ በበዓልህ ቀን በመሀከላችን ቆመህ ባርከን፡፡
ትርጉም፡- ገድልህ ግሩም አስደናቂ ኃያሉ ጊዮርጊስ
(የሚዘመርበት ወቅት ህዳር 7)
ስምህ እንቁ የከበረ ነው፡፡ በሰላም ቅረበን፡፡
አክሊሎሙ
147.
155.ነዋ ጊዮርጊስ
አክሊሎሙ አንተ ለሰማዕት /፪/ ’ª Ñ>Ä`Ñ>e ›NÆ UpÆd” cT°ƒ /፪/
ወአስተርአየ ገሃደ ከመ ሰብእ /፬/ ኧኸ Sê› Ã`É›ኒ Ãu? U’>M¡ ”Ñ<Y /፪/
ትርጉም፡- ለሰማእታት አክሊላቸው አንተ ነህ፡፡ እንደ ƒ`Ñ<U:- ”Ñ<Y U’>M¡ ›K ’J ŸpÆd” cT°ƒ
ሰው በግልፅ ታየህ /ተመላለሰ/ ተገለጥህ፡፡ ›”Æ ¾J’ Ñ>Ä`Ñ>e K=[ǘ S×::
(የሚዘመርበት ወቅት ጥር 8) /¾"+ƒ 23 የT>ዘS`/

148.ሰአል ለነ እም ኢትዮጵያ
156.

ሰአል ለነ ጊዮርጊስ/፪/ ኀበ እግዚእነ /፪/ እU ›=ƒÄåÁ እU ›ê“ð UÉ` /፪/


ወጸሊ በእንቲአነ ሀረድዎ ወገመድዎ ወዘረዎ ሥጋሆ ከመ ሐመድ/፪/ እU ƒ¨<MÅ ›”eƒ ƒƒ’Xእ ”ÓY} ›²?w /፬/
ትርጉም፡- ሥጋህን ቆራርጠው እንደ አመድም የበተኑህ ƒ`Ñ<U:- Ÿ›=ƒÄåÁ ŸUÉ` Ç`‰ Ÿc?„‹ ¨Ñ”
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ ለእኛ ከእግዚአብሔር ዘንድ እ’J ”ÓY} ›²?w ƒ’XK‹::
ለምንልን፡፡ መዓልተ ምስሌነ
157.

ከመ ጸበል
149. S¯M} UeK?’ K?K=} UeK?’ /፪/
ከመ ጸበል ዘነፋስ ዘረውዎ ደብረ ይድራስ /፪/ ´”~ cT°ƒ /፪/ pዱስ ጊዮ`ጊe /፬/ ኧኸ
ለብጹዕ ወለቅዱስ/፫/ ጊዮርጊስ ሰማዕት /፪/ k”U Ÿ — ጋ` ’¨< K?K=ƒU Ÿ — ጋ` /፪/
እንደ ነፋስ ትቢያ በተኑት በይድራስ ተራራ /፪/ ÃI cT°ƒ /፪/ pዱስ ጊዮ`ጊe /፬/ ኧኸ
ብፁዕንና ምስጉንን/፫/ ጊዮርጊስ ሰማዕት /፪/ 158.ገሃደ ቀዊሞ
በበግማድ
150. ÑHÅ k©V u¨<e} ›¨<É k©V ¨<e} ›¨<É /፪/
በበግማድ ሥጋሁ መተሩ/፫/ Ñ>Ä`Ñ>e cuŸ ƒ”X›? V~ K¨MÉ /፪/
ቅዱስ /፫/ ጊዮርጊስ ሞዖሙ ለጸሩ /፪/ ƒ`Ñ<U:- pÆe Ñ>Ä`Ñ>e uÓMê ›Åvvà qV
ትርጉም፡- በየጥቂቱ ሥጋውን ቆራረጡት ቅዱስ ¾¨MÉ” ƒ”X›?¨<”“ V~” ›e}T[::
ጊዮርጊስ ጠላቶቹን አሸነፋቸው፡፡ 159.ጸለየ
151. ዘረዉ ሥጋሁ ጸKየ pዱስ ጊዮ`ጊ>e ”² ÃwM /፪/
›=ƒÓÉó K’õe¾ ›=¾c<e ¡`e„e /፬/ ኧኸ
ዘረዉ ሥጋሁ /፬/
ƒ`Ñ<U:- pዱስ ጊዮ`ጊ>e እ”Ç=I c=M KS’ Ñ@ታዬ
ኧኸ/፬/ አባ ጊዮርጊስ መንግሥተ ክብር/፪/ ወረሰ በሰላም/፪/ ›=¾c<e ¡`e„e Jà ’õc?” ›ƒ}ªƒ::
ትርጉም፡- ለጌታ ክብር ብሎ ሥጋውን የዘሩት ቅዱስ
160. መጽአት
ጊዮርጊስ አባታችን የመንግስተ ሰማያትን
ክብር ወረሰ፡፡ መጽአት ወለታ ለሔሮድያዳ ኀበ ንጉሥ ወትቤሎ ሀበኒ
በፃህል/፪/
152. መክብበ ሰማዕት
ሀበኒ በፃህል ርእሰ ዮሐንስ ባህታዊ/፪/ ክቡር /፪/
መክብበ ሰማዕት ጊዮርጊስ ፍጡነ ረድኤት ቅዱስ/፪/
ትርጉም፡- የሔሮድያዳ ልጅ ወደ ንጉሥ መጣች
ኃያል /፬/ መዋዔ ደራጐን ኃያል ገባሬ ኃይል /፪/ የክቡር ወንጌላዊውን/መጥምቁን/ የዮሐንስንም ራስ
ትርጉም፡- የሰማዕታት አለቃ ሹም የሆንከው ፍጡነ ስጠኝ አለችው፡፡
ረድኤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ደራጐንን /የመስከረም  ዚቅ ይመልከቱ/
የሚያሸንፍ ኃይልን የሚያደርግ ነው፡፡

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 21


ጥ^ዝ - ፬
ዘእምደብረ ደናግል
161. 166. መጽሐፈ ዜናሁ
ዘእምደብረ/፪/ ደናግል /፪/ አባ አረጋዊ /፪/ (ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ.፪ )
አረጋዊ ዘውገ ሙሴ ወገብረ ክርስቶስ አማን መጽሐፈ ዜናሁ ለቂርቆስ መንፈሳዊ ወዘመልክዑ ሰላመ/፪/
ቀደሶሙ መንፈስ ቅዱስ/፪/ ኧኸ ጸሐፍ ውስተ ልብየ/፪/ እንዘ ትገብር ቀለመ
ትርጉም፡- ከደናግል ተራራ አባ አረጋዊ ሙሴ ደመከ አምላካዌ በመስቀል ዘዘንመ/፪/ /፪/
ገብረ ክርስቶስ ጓደኛሞች ናቸው፤በሥራቸው ትርጉም:- ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የመንፈሳዊው
በምግባራቸው አንድ የሆኑ በእውነት መንፈስ ቂርቆስ የዜናውን መጽሐፍና የመልኩን ሰላምታ
በመስቀል ላይ የዘነመውን አምላካዊ ደምህን ቀለም
ቅዱስ የቀደሳቸው ናቸው፡፡ አድርገህ በልቤ ጻፍልኝ፡፡ (መልክዐ ቂርቆስ)
ዛ አንቀጽ
162. 167. ዘንተ ሀለየ
ዛ አንቀጽ እንተ እግዚአብሔር አንቀጸ አድኅኖ /፪/ (ማኅበረ ቅዱሳን ትግርኛ መዝሙር ቁ.፫ )
ጻድቃን ይበውኡ ውስቴታ አረጋዊ ወገብረ ክርስቶስ /፪/ ዘንተ ሀለየ ወይቤ ምንተኑ ዘረብሁ አቡየ ወእምየ
ትርጉም፡- ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት ዘኢረከቡ በቁዔተ በሲመተ ዓለም ሐላፊ/፪/
የድኅነት በር ናት ጻድቃን ወደሷ ይገባሉ ወይቤ ቅዱስ ማር ጊዮርጊስ አንሰ አኃድግ እምኔየ
አረጋዊና ገብረክርስቶስ፡፡ ክብረ ዝንቱ ዓለም ዘየሀልፍ ፍጡነ አጥሪ ሊተ
መንግሥተ ሰማያት/፪/
እም ገዳመ መንበሩ
163. ትርጉም፡- ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲህ ሲል አሰበ አለም
እም ገዳመ መንበሩ /፪/ ደብረ ዝቋላ ማኅደሩ /፪/ አባትና እናቴ ከዚህ ሐላፊ ዓለም ሹመት ምን
ለመካነ ሕይወት /፫/ ይዕቲ ማኅደሩ /፪/ አገኙ ለእኔስ ጌታ ሆይ የዚህ ሐላፊ ዓለም ክብር
ትርጉም፡- ከገዳም/ከበረሃ/ መቀመጫው በበረሃ ቀርቶብኝ መንግሥተ ሰማያትን ገንዘብ
አድርግልኝ፡፡
ማደሪያው የዝቋላ ተራራ ነው፡፡ይቺም
168. አሰርገዋ
የሕይወት ቦታ ናት፡፡ (ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )
164. ከመ ኖኅ አሰርገዋ ለኢትዮጵያ በስብሐት ወበ ሃሌ ሉያ /፪/
ከመ ኖኅ በየውሀቱ ወከመ ኢዮብ በትዕግስቱ ገብረ ክርስቶስ/፪/ ያሬድ ካህን ጥዑመ ልሳን ለቤተክርስቲያን ፀሐያ /፪/
ወከመ ኤልያስ /፪/ ይመስል ሕይወቱ ለአረጋዊ/፪/ አሸበረቃት ኢትዮጵያን በምስጋና ወበ ሃሌ ሉያ /፪/
እንደ ኖኅ ነው በየውሐቱ እንደ ኢዮብም ነው ካህኑ ያሬድ ልሳኑ ጣፋጭ ለቤተ ክርስቲያን ብርሃኗ/፪/
በትዕግስቱ ገብረ ክርስቶስ /፪/ 169. አምላኮሙ
እንደ ኤልያስም /፪/ ይመስላል ሕይወቱ የአረጋዊ/፪/ (ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩)
አምላኮሙ ለክርስቲያን ተመሲሎ ሰብአ መጽአ
165. በስመ አብ
(ዘማሪት አዳነች አስፋው )
ኅቤየ ወይቤላ ቅዱስ ጊዮርጊስ /፪/
አንሰ ኢኮንኩ አምላክ አላ ገብረ አምላክ አነ /፪/
ueS ›w ¨¨MÉ ¨S”ðe pÆe
የክርስቲያን አምላካቸው ሰውን ተመስሎ መጣ ወደ እኔ
}Óv[ }¡K ›w wዕc? Vገe /፪/
ቅዱስ ጊዮርጊስ አላት /፪/
Ã’Ñ` ÃcT እeŸ ›ê“õ É[e
እኔስ አምላክ አይደለሁም የአምላክ አገልጋይ ነኝ እንጂ/፪/
¾T>J” ’¨<“ KQS<T” ð¨<e /፪/ 170. ቅዱሳን ጻድቃን
በቃል ኪዳኑ አምነሽ ለሰጠው ፈጣሪ (ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )
ለምግባረ ሠናይ ነፍሴ ተጣጣሪ /፪/ ›ዝ ቅዱሳን ጻድቃን ነቢያት ሐዋርያት /፪/
ጋሻና ጦር ይዞ ከማደን አራዊት ይለመኑናል ይታደጉናል ያማልዱናል ያስታርቁናል/፪/
የሰው ልጅ እንዲያድን ሥላሴ መረጡት /፪/ የእግዚአብሔር ዓይኖቹ ከቅዱሳኖቹ
እግዚአ አጋእዝት ጸጋን የሚሰጡ የእግዚአብሔር ጆሮዎቹ ወደ ጻድቃኖቹ
ተክለ ሃይማኖት ብለው ስሙንም ለወጡ /፪/ ሁልጊዜ ነውና ሳይለይ ከእነርሱ
አዝ…. ጻድቃን ሰማዕታት ስለ እኛ ሲያለቅሱ
በኪደተ እግሩ ኢትዮጵያን ቀድሶ ቃል ኪዳን አላቸው ከመድኃኔ ዓለም
መጣ ደብረ አስቦ በመንፈስ ገስግሶ /፪/ መታሰቢያቸውም በረከት ነው ለዓለም
እግሩ እንኳን ቢሰበር በመቆም ብዛት እኛን ለማማለድ በቀኙ ቆመዋል
ለሰባት ዓመታት ጸና በጸሎት /፪/ ለማግኘት ከፈለግን የቅዱሳን ዋጋ
ከልብም ከሻትን የጻድቃንን ጸጋ
በወዳጆቹ ስም በቅዱሳን ሁላ
ድሆችን እናስብ የተራበ እናብላ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 22
ጥ^ዝ - ፬
171. በየገዳማቱ 176. እመ ድንግል
(ዘማሪት ብቻዬ )
እመ ድንግል ሐና ወሕይወተ ኩሉ/፪/ ኩሉ ዓለም/፪/
በየገዳማቱ በየበረሃው ውስጥ ሐና ቅድስት /፭/ እመ ማርያም /፪/ ኧኸ
ስለተሰደዱ ፍቅርህን በመምረጥ
ትርጉም፡- የቅድስት ድንግል ማርያም እናት
የዓለም ውዳቂ ምናምንቴ ሆነው
ቅድስት ሐና የዓለም ሁሉ እናት፡፡
ስለፍቅርህ ሲሉ ክብራቸውን ትተው የሚዘመርበት ወቅት ኅዳር 11 እና መስከረም 7
እግዚአብሔር ሆይ ማረን /፪/
የዓለም ውዳቂ ጉድፍ በተባሉት
177. ክቡራነ ስም
በምድር እየኖሩ በጽድቅ ሕይወት ባሉት
ዓለምንና አምሮቷን ትተው በመነኑት ሐና ወኢያቄም ክቡራነ ስም /፪/
እግዚአብሔር ሆይ ማረን እግዚአብሔር ሆይ ማረን/፪/ ዘወለድዋ /፬/ ወለድዋ ለማርያም /፪/ ኧኸ/፫/
ሕያዋን በሆኑት እስከ ዘለዓለም ትርጉም፡- ቅድስት ድንግል ማርያምን የወለዱ
ከኢየሱስ ጋራ ሞተው በመስቀል ዓለም ሐናና ኢያቄም ስማቸው የከበረ ነው፡፡
ዓለም በናቃቸው እነሱም በናቁት
አምላክ ራራልን አትጨክን በእውነት /፪/ 178. ጊዜ ዕረፍታ
172. ከሠተ አፉሁ ጊዜ እረፍታ ለቅድስት ሐና /፪/
ከሠተ አፉሁ ወልሳኑ ነበበ አእኮቶ ወባርኮ እም ልዕልና ወረደ እግዚአብሔር /፬/ ኧኸ
ለእግዚአብሔር/፪/ ትርጉም፡- ቅድስት ሐና ባረፈች ጊዜ
መልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ተክለ ሃይማኖት /፪/ እግዚአብሔር ከልዑል መንበሩ ወረደ፡፡
ትርጉም፡- አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት
በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ አፉን ከፈተ በቃሉም አሀዊከ ሰማዕታት
179.
እግዚአብሔርን አመሰገነ ባረከውም፡፡ አሀዊከ ሰማዕታት ቆላተ ሕማማት ወረዱ/፪/ /፪/
የሚዘመርበት ወቅት፡- ታኅሳስ 26 ወጻድቃኒከ /፬/ ጻድቃኒከ ገዳማተ ኦዱ/፪/ ኧኸ/፫/
173. ማርቆስ ሐዋርያ ትርጉም:- ወንድሞችህ ሰማዕታት መከራውን
ማርቆስ ሐዋርያ ወንጌላዊ ሰማዕት /፪/ ታገሱ ጻድቃኖችህም በረሃውን ዞሩ፡፡
ሰበከ በሮም በመላው ዓለም
ሰበከ በእስክድንርያ በመላው ግብፅ /፪/ 180. ቅድስተ ቅዱሳን
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ-፪ )
174. ጸሎትክሙ
ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ድንግል ማርያም
ጸሎትክሙ ጽንዕት/፪/ ሃይማኖትክሙ ርትዕት ንጽሕተ ንጹሐን ማርያም ድንግል ማርያም
ሃይማኖትክሙ/፪/ ታማልዳለች ከልጇ ከመድኃኔ ዓለም /፪/
እንተ በኩሉ ትረድ›< በምግባረ ጽድቅ አግአዚያን ታማልዳለች /፬/ ልጄ ሆይ ይቅር በል እያለች
አንትሙ በምግባረ ጽድቅ /፪/ አባቶቻችን ነቢያት ወሐዋርያት
ትርጉም፡- የጽድቅን ሥራ በመሥራት ነፃ የምታወጡ ጻድቃን ወሰማዕታት /፪/
በሁሉ ነገር የምትረዱ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት
ያማልዳሉ በእውነት/፪/ ያማልዳሉ /፪/
ጸሎታችሁ የጸናች ሃይማኖታችሁ የቀናች ናት ፡፡
ያማልዳሉ /፬/ አምላክ ሆይ ይቅር በል እያሉ
175. ደብሩሰ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት ሚካኤል ወገብርኤል
ደብሩሰ ለአባ አረጋዊ ትመስል ደብረ ሲና ትመስል ሩፋኤልና ፋኑኤል ሠራዊቶቻቸውም ሁሉ
ደብረ ሲና/፪/ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት አፊኒን ራጉኤልና ሳቁኤል
ዘኃደረ በላእሌሃ እግዚአብሔር ሐፁረ የአውዳ ሠራዊቶቻቸውም ሁሉ ያማልዳሉ ከክፉም ይጠብቃሉ/፪/
ወጽጌረዳ በትዕምርተ መስቀል /፪/ ያማልዳሉ /፬/ ከክፉም ይጠብቃሉ
ትርጉም፡- የአባ አረጋዊ ደብር እግዚአብሔር በላዩ በዱር በገደል በበረሃ በዋሻም ያሉ/፪/
ያደረ ደብረ ሲናን ትመስላለች እነሆ በጽጌረዳ ያማልዳሉ በእውነት ያማልዳሉ/፪/
ትዕምርተ መስቀል ተከብባለች፡፡ ያማልዳሉ /፬/ አምላክ ሆይ ይቅር በል እያሉ /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 23


ጥ^ዝ - ፬
መዝሙር በእንተ ንስሐ 184. አምላክህን ውደድ
(ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ.፪ )
181. ነፍሴ ሆይ በደልህን አምነህ ንስሐ ግባና
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ-፪ )
ወደ አምላክህ አልቅስ ተጸጸትና
ነፍሴ ሆይ /፪/ እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ/፪/
አመስግነው ጌታን አፍቅረው ከልብህ
የተቀበለው በቀራንዮ ያን ሁሉ በመስቀሉ ላይ
በጉብዝናህ ወራት በሱ ደስ ይበልህ
ለአንቺ ሲል ነው ነፍሴ ሆይ
ስትቸገር አይቶ ንቆ የማይተውህ
አዝ…
አምላክህን ውደድ እሱ ነው አለኝታህ /፪/
ተዘጋጅተሽ ኑሪ ሁል ጊዜ በነገ በዛሬ
የኀጢአት ኑሮን አቁምና ዛሬ
እንዳትታለይ /፪/ ነፍሴ ሆይ ለማፍራት ተነሣ የንስሐ ፍሬ
አዝ…
የእግዚአብሔርን ድምጽ አትናቅ ጥሪውን
በንሰሀ ጥምቀት ታጠቢና ክቡር ደሙን ጠጪ ተመለስ ይልሃል አስተውል መንገዱን
ስጋውንም ብይ /፪/ ነፍሴ ሆይ አዝ…
አዝ… የጉብዝናህ ወራት ያበቃል ያከትማል
ዘለዓለም በደስታ እንድትኖሪ ከዘለዓለም ቤትሽ ድካም መሸነፍ መውደቅም ይመጣል
መንግስተ ሰማይ /፪/ ነፍሴ ሆይ ተስፋህ ይጨልማል ንብረትህም ያልቃል
አዝ…/፫/ ወጣትነትህስ መች ሁሌ ይኖራል
182. በሕይወቴ በዘመኔ አዝ…
(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቁ.፩ ) የወደቅህ ለታ ማንም አያይህም
ሕይወቴ ሲመራ ጌታ በቃልህ ሁሉም ሲኖርህ ነው ከአንተ ጋር አይቆምም
ብርታት አገኛለሁ ሲያድሰኝ ፍቅርህ እስከ መቼ ድረስ እንዲህ ትኖራለህ
የአንተ ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ መለከት ሲነፋ ወዴት ትገባለህ
አዝ…
ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ
ለካህኑ ነግረህ የሰራኸውን ኀጢአት
በሕይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለእኔ በወንጌል ማመኔ
ቀኖና ተቀበል እንድታገኝ ስርየት
ወዴት እሄዳለሁ የእጅህ ጥበብ ሆኜ
ቤትህን አዘጋጅ ክርስቶስ ይመጣል
ፍቅርህ እያደሰኝ ሞተህልኝ ድኜ
ማድጋህን ክፈት እሱ ይሞላዋል
ምን ዓይነት መውደድ ነው አንተ ለኔ ያለህ አዝ…
ምን ይከፈልሀል ለፍጹሙ ፍቅርህ ተመለስ ወደ እርሱ በደሙ ገዝቶሃል
አዝ… እርሱም አይቀየር ሊቀበልህ ወጥቷል
ምን ዓይነት መውደድ ነው አንተ ለእኔ ያለህ አመስግነው ጌታን አፍቅረው ከልብህ
ምን ይከፈለዋል ለፍጹሙ ፍቅርህ በጉብዝናህ ወራት በእርሱ ደስ ይበልህ
ደጅህ ላይ ተጥዬ ደጅህ ላይ ልሙት ›´...
ቃልህን ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት 185. ፈጣሪህን አስብ
(ደ/መ/መድኃኔ ዓለም እና ማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤ/ክ ተክለ ሳዊሮስ ሰ/ት/ቤት ቁ.፩ )
183. የሰው ልጅ በኃይልህ ፈጣሪህን አስብ በወጣትነትህ
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፪ ) ከፊቱ ተንበርከክ ሳይደክም ጉልበትህ
የሰው ልጅ በኃይልህ ፈጽሞ አትመካ /፬/ ሳትውል ሳታድር አሁኑኑ ተነሥ
አንድ አምላክ አለና በኃይሉ ኃይልን የሚለካ/፪/ በጉብዝናህ ወራት አምላክህን አስታውስ
ኃይል እንደ ሶምሶን ከአምላክ ሲሰጥ እንጂ /፪/ ጊዜህ አሁን ሆኖ /፪/ ብርቱ ሆነህ ሳለህ
በጉልበት መመካት ለማንም አይበጅ /፪/ ነገን አታውቃትም /፪/ እንደምትኖርባት
ሰናክሬም ቢነሳ በሕዝቅያስ ላይ /፪/ ይልቅስ ነቃ በል /፪/ ዛሬዋን ሥራባት
የደረሰበትን አልሰማህም ወይ /፪/
ቤትህን ውደዳት /፪/ ሃይማኖትህን ጠብቅ
ጎልያድ በኃይሉ ዳዊትን ቢንቀው /፪/ ቅናት ምቀኝነት /፪/ ዝሙት ከአንተ ይራቅ
አዋረደው እንጂ ኃይሉ መች ጠቀመው /፪/ የሥጋ ሥራን /፪/ ጥለህ ርኩሰትን
እንደ ዳታንና እንደ አቤሮን አይሆንም በግድ/፪/ /፪/ እንደ እባብ ብልህ /፪/ እንደ ርግብ የዋህ ሁን
ተመርጦ ነው እንጂ ለክብር በአምላከ ፈቃድ /፪/
ቤተ ክርስቲያን /፪/ ቤተ እግዚአብሔር
አዝ…
አለኝታ ሁንላት /፪/ ቅዱስ ቃሉን አክብር
ክህነትን ለአሮን ሕግንም ለሙሴ /፪/
አደራ ክርስቲያን /፪/ ወጣት ሆይ አደራ
ከሰው ሁሉ መርጠው ሰጧቸው ሥላሴ /፪/ የአበው ቃል ይከበር /፪/ መልካም ፍሬን አፍራ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 24
ጥ^ዝ - ፬
186. አይተወኝም መዝሙር በእንተ ቤተ ክርስቲያን
(ዘማሪ ተስፋዬ ኤዶ )
188. እንተ ተሐንፀት በስሙ
አምላኬ እግዚአብሔር አይተወኝም /፪/
ወድቄም አልቀርም እንተ ተሐንፀት በስሙ ወተቀደሰት በደሙ ቤተ
ክርስቲያን /፪/
ለመንገዴም ብርሃን የእግሬ መብራት
ወተአትበት/፪/ በዕፀ መስቀሉ እስመ ኃይለ
እረኛዬ እርሱ ነው አምላከ ምሕረት
እግዚአብሔር ላዕሌሃ /፪/
ጠርቶ ያሳደረኝ በለመለመ መስክ
ትርጉም፡- በስሙ የታነፀች በደሙም የተቀደሰች
አምላኬ እግዚአብሔር መንግሥቱ ትባረክ
በመስቀሉም የተባረከች ቤተ ክርስቲያን
አዝ…
ነች የእግዚአብሔርም ኃይል በላይዋ አለ፡፡
በዕርፍት ውሃ ዘንድ ነፍሴን የሚመራ የT>ዘS`uƒ ¨pƒ: ሰኔ 21 ሕንፀታ
ያድነኛል እርሱ ከጭንቅ ከመከራ
መታመኛዬ ነው የሚያሳጣኝ የለም 189. ሕንፄሃ አዳም
እርሱ ከኔ ጋር ነው ወድቄም አልቀርም ሕንፄሃ አዳም/፪/ ሕንፃሃ ለቤተ ክርስቲያን /፪/
አዝ… ሐመልማለ ወርቅ/፪/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ /፪/
በትሩና ምርኩዙ እኔን ያጽናኑኛል ትርጉም፡- የቤተ ክርስቲያን ሕንፃዋ የሚያምር
ምሕረት ቸርነቱ ሁሌ ይከተሉኛል ዙሪያዋም የወርቅ ሐመልማል ነው፡፡
ኃጢአት በዝቶብኝ ሰዎች ቢጠሉኝም ¾T>²S`uƒ ¨pƒ: ሰኔ 21 ሕንፀታ
አምላኬ አይተወኝም ወድቄም አልቀርም
አዝ… 190. ለዛቲ ቤት
ለዛቲ ቤት ሣረራ አብ ለዛቲ ቤት ሐነፃ ወልድ /፪/
187. እርዳኝ ዝም አትበል
ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ /፬/ ኧኸ
(ዘማሪት ፋንቱ ወልዴ )
ትርጉም፡- ይህችን ቤት አብ መሠረታት
እርዳኝ ዝም አትበል የሠራዊት ጌታ ወልድም አነፃት፡፡ መንፈስ ቅዱስም
ተስፋ እንደሌለው ሰው ልቤ አያመንታ ፈፀማት/አፀናት/፡፡
አንተን ለማገልገል የነበረኝ ብርታት ¾T>²S`uƒ ¨pƒ: ሰኔ 21 ሕንፀታ
ዛሬስ ተስኖኛል አቅቶኛል መትጋት
191. በደምህ ዋጅተህ
ጨንቆኝ እጣራለሁ ጸጋ አጥታ ሕይወቴ
(መንበረ ልዑል ቅ/ማርቆስ ሰ/ት/ቤት )
እባክህ አርመኝ እርዳኝ መድኃኒቴ
ልቤ ድንጋይ ሆኖ ቃልህ አልሰበረው በደምህ ዋጅተህ ያፀናሃትን
የእጅህን ሥራ ጌታዬ አትናቀው ጠብቅልን ቤተ ክርስቲያንን /፪/
አዝ….
ጽዮንን ክበቧት ደጆቿንም ዙሩ
የክርስትና ኑሮ ሥርዓቱን አፍርሼ
ሲል ያመሰገናት ዳዊት በመዝሙሩ /፪/
አለቅሳለሁ ጌታ በኃጢአት ተከስሼ
አዝ…
ሰላምና ፍቅር ነበር ክርስትና
ወልድ ዋሕድ ብሎ ዼጥሮስ ሲመሰክር
እኔ ግን ተናወጽኩ አልጸናሁምና
መሠረት ነህ ብለህ ሰጥተኸዋልና ክብር /፪/
አዝ….
አዝ…
ሥራዬና ቃልህ አልገናኝ አሉኝ
እመሠርታለው በአንተ መሠረት
በጠማማው ልቤ አንተን አሳዘንኩኝ
የሲኦል አበጋዝ አይችልም ለማጥፋት /፪/
ጽኑ መሠረት ነህ የሕይወት አለት
አዝ…
እኔ ግን ተናወጽኩ አቃተኝ መትጋት
የቅዱሳን ሀገር የአምላክ ማደሪያ
አዝ….
ምዕራገ ጸሎት የኃጢአት ማስተሰሪያ /፪/
በዕረፍት ውኃ ዘንድ በለመለመ ሳር
አዝ…
በጎችህን ሁሉ በፍቅር የምታኖር
ይቅር በለኝና አምላኬ እግዚአብሔር
ከደጅህ ተጥዬ ለስምህ ልዘምር

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 25


ጥ^ዝ - ፬
192. ተዋሕዶ ድል የተጎናፀፍሽ በቁስጥንጥንያ
(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቁ-፩ ) እንደ ዲዮስቆሮስ እንደ አትናቴዎስ
ተዋሕዶ ተዋሕዶ ሰማያዊት ደጋግመሽ ውለጂ እናት ኦርቶዶክስ
የፀናች እምነት የፀናች እምነት ሃሌ ሉያ ኃይልና ጥበብን አምላክ ያሳየብሽ
ተዋሕዶ ተዋሕዶ መንፈሳዊት የማዳን ሥልጣኑ በዓለም ያወጀብሽ
የመንፈስ መብራት የመንፈስ መብራት ሃሌ ሉያ ጉባዔ ኒቅያ ጉባዔ ኤፌሶን
ተዋሕዶ ተዋሕዶ መለኮት አወጁ በዓለም ላይ ተዋሕዶ እምነትን
ንጽሕት እምነት ንጽሕት እምነት ሃሌሉያ መጽሐፉ እንደሚለው ሃይማኖት እንዲት ናት
በአንቺ ቢያምኑ በአንቺ ቢያምኑ ቅዱሳን ዋጋ የምታሰጥ የቅዱሳን እናት
ድል ነሱት ሰይጣንን ድል ነሱት ሰይጣንን ሃሌ ሉያ 196. ንዑ ንስግድ
በአንቺ ቢያምኑ በአንቺ ቢያምኑ ሰማዕታት ንዑ /፪/ ንስግድ ኩልነ /፪/
ተፈተኑ በእሳት ተፈተኑ በእሳት ሃሌሉያ ማኅደረ ሰላምነ ቤተ ክርስቲያን/ኢትዮጵያ /፬/
እንደ ወርቅ እንደ ወርቅ ተፈትነው ትርጉም፡- ኑ የሰላማችን መገኛ ወደ ሆነች ወደ ቤተ
አበራ ገድላቸው አበራ ገድላቸው ሃሌሉያ ክርስቲያን ሁላችንም እንስገድ፡፡
እንኑር እንኑር በእምነታችን 197. ሐዋርያት የሰበኩሽ
በተዋሕዶ መክበሪያችን በተዋሕዶ መክበሪያችን ሃሌ ሉያ (ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ.፫ )
193. ሃሌ ሉያ (ቁም ዜማ) ሐዋርያት የሰበኩሽ ሰማዕታት የሞቱልሽ
(ዘማሪ ዮሐንስ አበበ ሞገስ ) ጻድቃንም የከበሩብሽ
ሃሌ ሉያ /፬/ ኢትስግቡ ለክሙ መዝገብ ዘበምድር ተዋሕዶ ርትዕት ነሽ /፪/
ሃበ ይበሊ ወይማስኑ አላ ስግቡ ለክሙ ዘሀለውክሙ መንፈስ ቅዱስ ወዶ ፈቅዶ
በምድር መዝገበ ዘበሰማይ ሃበ ኢይበሊ ወኢይማስን ፊልጶስን ጋዛ ሰዶ
ሃሌ ሉያ /፬/ አታዘጋጁ ሁላችሁም የምድር ገንዘብን ለጃንደረባው ያሰበከሽ
የሚለወጠውን የሚጠፋውን አዘጋጁ ሁላችሁ ተዋሕዶ ሃይማኖት ነሽ /፪/
ያላችሁ በምድር የሰማይ ገንዘብን የቀደመች ጽኑ መንገድ
የማይለወጠውን የማይጠፋውን የሰማዕታት የጽድቅ እምነት
194. ንዑ ንሑር (ቁም ዜማ) በሰማይና በምድር ያለሽ
(ዘማሪ ዮሐንስ አበበ ሞገስ ) የቅዱሳን ሃይማኖት ነሽ /፪/
ንዑ ንሑር ዘልፈ ሀበ ቤተ ክርስቲያን ዘሀለውክሙ ውስተ
ጠላት ዲያብሎስ ቢቃወምም
ጽልመት እስመ ወአካ ይእቲ ወብርሃን ቤተ ክርስቲያን ዘሐነፃ
ቀስቱን ቢጨርስ ቢፋለምም
ልዑል በቃሉ ከመ ትኩን መድኃኒት ለዓለም
የጸናሽውን በጌታ ደም
ኑ እና እንሂድ ወደ ቤተ ክርስቲያን ያላችሁ በኃጢአት መብራት
የሚረታሽ ማንም የለም /፪/
ናትና ብርሃንም ናትና ቤተ ክርስቲያን ያነፃትም ክርስቶስ በቃሉ
እንድትሆን መድኃኒት ለዓለም
የአትናትዮስ ልዩ ግርማ
የቄርሎስ የሰላማ
ኑ እንሂድ ቤተ ክርስቲያን /፪/
የአበው ቅርስ የሊቃውንት
መብራትና ብርሃን ነችና /፪/
አዝ…
ተዋሕዶ ቅድስት እምነት /፪/
የቅዱስ ያሬድ ጥዑም ዜማ
ጌታ በቃሉ ያነፃት/፪/
የተክለ ሃይማኖት የገሪማ
እንድትሆን ቤዛ ለሁሉ ዓለም /፬/
አዝ…
የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /፪/
የጽድቅ የሰላም ነሽ እንግጫ
195. ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ -፫ ) በቅዱስ ጴጥሮስ መሠረት ላይ
ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ መሥርቶሻል አዶናይ
የነቢያት የሐዋርያት የኑፋቄ ጦር ቢከፈትም
የጻድቃን የሰማዕታት የገሃነም ደጆች አይችሉሽም /፪/
እምነታችን እንከን የሌላት አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት
ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ ወልድ ዋሕድ ሁለት ልደት
የተስፋው ቃል ኪዳን ዘመኑ ሲፈፀም ቤተ ክርስቲያን ተሕዋዶ
አምኖ የዳነብሽ ቀዳማዊው አዳም የሠራልን አምላክ ፈቅዶ /፪/
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ የሰው ልጅ ሁሉ በአንቺ አምኖ
በሊቃውንቶችሽ ችሎታና ሙያ ዘለዓለም ኑሪ ግርማሽ ገኖ /፪/
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 26
ጥ^ዝ - ፬
198. ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት 201. አፍላገ ግዮን
u?} ¡`e+Á” vQ[ Øuvƒ /፪/ አፍላገ ግዮን ወጤግሮስ ይውኅዙ በወንጌል ሐዲስ/፪/
›ƒS[S`U /፪/ ÏÓ ØMp “ƒ /፪/ ኧኸ እም የማና ወእም ጸጋማ ኤፌሶን ወይን ኤፍራጥስ
uYጋ© ጥuw KTወp u=nጣ ኢትዮጵያ ሀገረ ክርስቶስ /፪/
የ U’ƒ S’ê\” õ eLMSጣ /፪/ ትርጉም፡- አራቱ አፍላጋት/ወንዞች/ ግዮን፣
›”Ç”Æ u¡ደIƒ /፪/ ð×]¨<” ›ጣ /፪/ ኧኸ ጤግሮስ ኤፌሶንና ኤፍራጥስ በ4ቱ መአዘንሽ
እ”Sc¡^K” ð×]Á‹” ›K የሚፈሱብሽ የ4ቱ ወንጌላውያን ቃል የሚነገርብሽ
እ”Sc¡^K” ›T’<›?M ›K /፪/ ኢትዮጵያ የእግዚአብሔር ሀገር ነሽ፡፡
እ”S’¨< ›”"Ũ< ›T’<›?M †` ’¨< /፪/ ኧኸ
እ”Sc¡^K” É”ÓM ›TLÏ “ƒ መዝሙር በእንተ ክረምት
እ”Sc¡^K” T`ÁU ›TLÏ “ƒ /፪/
እ”S“ƒ ›”"ǃ ¾›UL¡ እ“ƒ “ƒ /፪/ ኧኸ 202. ያርሁ ክረምተ

199. ሰላም ለኪ ያርሁ ክረምተ በበዓመት /፪/


(ማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፯ )
ይሰምዑ ቃሎ ደመናት /፬/
cLU KŸ= ucÑ>É u?} ¡`e+Á” cTÃ ትርጉም፡- ክረምትን በየዓመቱ ይከፍታል
}ÑKÖ v”ˆ w`H’ ìNà ደመናትም ቃሉን ይሰማሉ፡፡
’i“ °”r vQ`Ã cLU KŸ=
ቁም ዜማ
uÅS SK¢ƒ ¡u<` ¾}ªËi ¾S”ÓY}
cTይ Sዝገብ }Se×DM u›”ˆ ¾wì<¯” Mw 203. ሃሌ ሉያ ዋይ ዜማ
u?} ¡`e+Á” ማኅደረ Øuw cLU KŸ= ሃሌ ሉያ ዋይ ዜማ ዘሰማእኩ
KpÆe â?Øae u›Å^ ¾}cÖi uuÔ‹ በሰማይ እመላእክት ቅዱሳን
S”Ò UdK? ›T’<›?M ÁKi unK< ›"K? እንዘ ይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር
u?} ¡`e+Á” ¾U°S“” KAK? cLU KŸ= መልዐ ሰማያተ ቅድሳተ ስብሐቲከ
ትርጉም፡- ሃሌ ሉያ ከቅዱሳን መላእክት በሰማይ
›ScÑ’<i }SeÖ¨< u´T_ Nª`Á} QÓ uS<K< ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር
uTዕድሽ ዙሪÁ }cÃSው dK< የምስጋና ክብር በሰማይ መላ ሲሉ
¾Q胔 uÓ ›`Ũ< eK uK< cLU KŸ= የሰማሁት ዜማ ምን ይደንቅ፡፡
TIK?ታà Á_É ²S[Mi uS”ðe pÆe }n˜„
204. ሃሌ ሉያ ለአብ
uYÒ uÅS< ®Ã’ Mu< u`„
É”p UYÖ=`” v”ˆ ›Ã„ cLU KŸ= ሃሌ ሉያ ለአብ ሃሌ ሉያ ለወልድ ሃሌ ሉያ
ወለመንፈስ ቅዱስ ቀዳሚሃ ለጽዮን ሰማየ ሳረረ
SØ}“M እ— ¨Å ›”ˆ cM‹„” ¾%Ö=›ƒ
ወበዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ግብራ ለደብተራ
¯KU ›Mݨ< ታdƒò” ²”É ŸÅU“ YÒ¨<
u?} ¡`e+Á” ¾’õe ¾YÒ Ú¨< cLU KŸ=
ትርጉም፡- እግዚአብሔር ከጸዮን አስቀድሞ ሰማይን
ፈጠረ፤ ዳግመኛም ድንኳኑን እንዴት
መዝሙር በእንተ ሀገሪትነ ኢትዮዽያ እንደሚሠራ ለሙሴ አሳየው፡፡

200. ትሴብሃከ 205. ባረከ ዓመተ ጻድቃን


(ዘማሪ አበበ ሞገስ ) ባረከ ዓመተ ጻድቃን ወአጽገበ ነፍሰ ርሑባን ባዕል ውእቱ
ትሴብሃከ ኢትዮዽያ ወታሌእለከ ስመከ ውስተ ዓለም/፪/ የአክል ለኵሉ ሰርዐ ሰንበተ ለእረፍት ያርሁ ክረምተ
በእንተ ማርያም ወላዲትከ ዕቀብ ብሔራ ለኢትዮዽያ/፪/ በበዓመት
ትርጉም፡- ጌታ ሆይ ስምህን በዓለም ሁሉ ሰርዐ ሰንበተ ለእረፍት /፪/
እያነሳች የምታመሰግንህን ኢትዮጵያን ስለ ያርሁ ክረምተ በበዓመት /፬/
እናትህ ስለ ማርያም ብለህ ጠብቃት፡፡ ትርጉም፡- ለጻድቃን ዘመንን/ዓመትን/ የሚያቀዳጅ
የተራበችን ነፍስ የሚያጠግብ ለሁሉ የሚበቃ
ባለ ጸጋ እናርፍበት ዘንድ ሰንበትን ሠራ፡፡

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 27


ጥ^ዝ - ፬
መዝሙር በእንተ ጾም

206. ጾመ እግዚእነ
ጾS እግዚ=እ’ /፪/ uእ”+›’ /፪/
›`›ÁG< ŸS ¾Hu’ /፬/
ƒ`Ñ<U:- K— ›`›Á ÃJ’” ²”É Ñ@ታ‹” ëS::

207. በጾም ወበጸሎት


uëU ¨uçKAƒ ¨[c< }eó Qèƒ /፪/
éÉn” ¨<K<Å w`H” /፬/
ƒ`Ñ<U:- ¾w`H” MЋ éÉn” uëU“ uçKAƒ
}eó Q胔 ¨[c<::

208. ጾም የነፍስን ቁስል


ëU ¾’õe” leM ታÉ“K‹ ¾YÒ” õLÔƒ
ታe¨ÓÇK‹/፪/
ታe}U^†ªK‹ KÔMTf‹ SታÑe” /፬/

209. ጾም ወጸሎት
ëU ¨çKAƒ ¨}ópaƒ /፪/
HÃT•ƒ ¨Uꪃ ታÉኅ” እVƒ/፪/ ታuጽI
S”ÓY} cTÁƒ /፪/
ƒ`Ñ<U:- ëU çKAƒ“ Sðnk` HÃT•ƒ“
Uꪃ ŸVƒ ታÉ“K‹ ¨Å S”ÓY}
cTÁƒ ታÅ`dK‹::

210. ለሰብአ ነነዌ


Kcw› ’’« /፬/
ዘአውጻእክዎ /፪/ እT°ŸK እdƒ /፬/ ኧኸ
ƒ`Ñ<U:- ¾’’« c­‹” Ÿእdƒ S"ŸM
›¨×H†¨<::

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 28


ጥ^ዝ - ፬
የ ን S´S<^ƒ 9. የሮ ኢሲን ዱፍተኒ
የሮ ኢሲን ዱፍተኒ/፪/ Sነ ዋቀ ኬኛ /፪/
የኦሮምኛ S´S<^ƒ ገመዳ ነሞታ ሲን ሲመቲ ማርያም ሀቲ ኬኛ // ኤዬ
ኤጋ ያ ነሞታ ሉቡ ኬሰን/፪/ ዋቀዮዳፍ ኬና /2/
1. ያ አባ ኬኛ
ያ አባ ኬኛ ሰሚረ ከን ጂራቱ መቃን ኬ ሀቁልቁላኡ ሞቱማን ኬ ማርያም ሀቲ ኬኛ ኑ ጎርስቲ ካኔ ደጌፈና // ኤዬ
ሀዱፉ ጃለሊ ኬ ሰሚረ አኩመ ተኤ አከሱመስ ለፈረቲ ሀታኡ ቡዴነ ሀሜኘ ዲሳቲ ኮታሜ/፫/ ያነማ /፪/
ኬኛ ሀራፍ ከን ኑ ገኡ ኑፍ ኬኒ የከ ኬኛስ ኑፍ ዲሲ ኑቲስ ከን ኑ ዋቀዮን ሀ ከደኑ ገልገለስ/፪/ ገነማ // ኤዬ
የከኒፍ አኩመ ዲስኑፊ ቆሩምሰቲስ ኑ ሂን ገልቺን ሀማራ ኑ ኦልቺ
10. ኢየሩሳሌም ገሉፍ
መሌ ሞቱማን ከን ኬቲሆ ሁምኒስ ገለኒስ በረ uራን አሜን፡፡
ያጊፍቲ ኬኛ ዱብሮ ማርያሚ ነጋ ኤርገማ ገብርኤል ቁልቁሉቲን ነጋ ጃለሊ ዋቀዮ ጉያ ጂማታ ፈኖረቲ ሙለቴራ /፪/
ሲን ጄና ያደ ኬቲን ዱብሮዳ ፎን ኬቲኒስ ዱብሮዳ ያ ሃደ ዋቀዮ ሲፍ ኢየሩሳሌም ኑ ገልቹዳፍ ቢየ ሀራ // ኤዬ
ገለኒ ሀተኡ፡፡ አቲ ዱበርቶተ ኬሳ ከን ኤቢፈምቴዳ ፊሪን ገራ ኬቲስ ኢየሩሳሌም ገሉፍ ጀጀባዳ የሮ ሁንዳ ያነሞታ /፪/
ከን ኤቢፈሜዳ፡፡ ኬናን ከን ጉተምቴ ገመዲ ዋቀዮ ሲ ወጂን ጂራሆ ዲያቴራ ዱፋቲን ጎፍታዳ // ኤዬ
ጎፍታ ኬኘ ኢየሱስ ክርስቶሲራ ዲፈመ ኑፍ ከደዱ ጩቡ ኬኘ አከ ኑ ኤኙ ከን ቆጳኤ ኢየሩሳሌም ኢሼ ሀራ ገሉዳፊ /፪/
ዲሱፍ አሜን፡፡ ገለኒ ዋቃዮፍ ሀተኡ ኢኒ ኑ ኡሜራ አከ ኢሰ ዋቄፈኑፍ ቁልቁሎተ ወጂን ሚርገሳ ዳበቹፊ // ኤዬ
ገለኒ ማሪያምፍስ ሀደ ጎፍታፍ ሀተኡ ኢሼን ጊፍቲ ኬኛ አከሱመስ
አብዲ ኬኛ፡፡ ገለኒ ፋኖ ክርስቶሲፍ ሀተኡ ከን ኢቲን ፈይኔ ሁምነ 11. ያዋቃዮ
ኬኛ አከሱመስ ሂርኮ ኬኛ፡፡ ያዋቃዮ ሲኢ ሃገለቱ ያዋቀዮ መቃን ኬ ሃኡልፋቱ /፪/
ለፈ ጀለስ ታናን ሲሚረስ ከን በለሊኡ ዮ በርባኔ ሂን ጂሩ
2. ÑK} ዋkዮ (እግዚአብሔር ይመስገን) ከን ሀመ ዋቀ ኬኘ ገኡ ኢኒ ሁንዱመረ ጫላ ገለኒ ኢሰ Gገሁ/፪/
ገK} ዋቀዮ //
Ÿ” Ä“” ’<ÑH@ /፪/ ገK} ዋቀዮ /፪/ ›? 12. ገለተ ዋቀዮ
ገለተ ዋቀዮ የሮ ሁንዱማቲ /፪/
3. ና ኬኒ ዋቀዮ አከ ዳዊት አኖ ገርቢቸ ኢሳቲ // ኤዬ
ና ኬኒ ዋቀዮ ሰሙፍ ቀልቢ የሮ ሁንዳ ከን ሲያዱ/፪/ ጎፍታን ኮ አማኑኤል ባዬ ነ ጃለቴ /፪/
ሉቡኮስ ናታሲሲ ሴረኬ ቆፋን ከን ገመዱ // ሴጣን ሀርካ ዲገ ኢሳን ነቢተቴ // ኤዬ
4. ጃKላን ሁንዳ ጎቴ ሴጣን ሀሌያቱ ሞርሚቱን ዲኒ ኮ /፪/
ጃለላን ሁንዳ ጎቴ ነመ ፈይሱፍ ፈኖረ ኦልቴ /፪/ ሁምነ ጎፍታን ሞኧቹን ዮሚስ ከንኮ // ኤዬ
ባየቴራ ባየቴ ጃላሊ ኬ/፪/ ያ ዋቅ ገለተ ኬ /፪/ 13. ገለተ ኬ ያዋቀዮ
ገለተ ኬ ያዋቀዮኮ /፪/
5. ዋቃዮ ኑ ደገኢ
ሲን ከደዳ ሲን ከበጀ በረ ጂሬኘ ኮ
ዋቃዮ ኑ ደገኢ ባይፍኔ ሲከደና /፪/ ዋን ና ዲፍቴፍ በሌሳ ኮ ሁንዱማ ጩቡኮ /፪/
ቶሎማ ኬን ኑያደዱ ቁልቁሎፍኔ ለሚ ከን ኬታና /፪/
14. ዋቀዮ lልቁሉ
6. ዱኧ ኬሳ ኑ ባፍቴ ዋቀዮ lልቁሉ/፫/ ኡማ ኡመምቶታ
ዱኧ ኬሳ ኑ ባፍቴ ጃለለ ኬቲን ኑ ዋምቴ/፪/ /፪/ ሲገለቴፈነ ያ ሞቲ ሞቶታ /፪/
ገለኒ ሲፍ ሀተኡ /፪/ ያዋቀዮ // ኤዬ ጎፍታ ጎፍቶታፊ አቦማ ሁንዱማ
7. ጀጀባዳ ኡመምቶተ ኬቲን ከን ታቴ ቤከማ
ጀጀባዳ /፪/ አመንቲ ኬሰኒቲ ጀባዳ /፪/ ፈይሳን ኬኛፊ ኤጋን ኬኘ ሱማ
ሶባን ዱጋ በሁን ሂን ደንዳአሙ // ኤዬ ጃለሊ ኑፍ ቀብዱ ሀመነ ሂንጄደሙ
ኒአመነ ኒአብደነ ኤርገሞተ ዋቀቲስ H>Sነ /፪/ ከን ነሞታ ወጂን ወል ሂን መዳለሙ
የሮ [ኪናፊ የሮ ጊዲራ የa Ç=â=“òe ›wÇ= ’<}›</፪/ ኤዬ ከንኬ ኦልአናዳ ኤሰቱ ሂንአርገሙ
Á T`ÁT> Á Hደ¢ ዳበዱ T>`ገ¢ /፪/ ዮ ደደብኔ ኩፍኔ ሃርከ ኬን ኑ ካፍታ
›=MS Ÿ? “õ ŸÆ ª›? Ûu< ¢ // ኤዬ ሂዳ ጩቡ ኬሣ ሁምነ ኬን ኑባፍታ
ገረ ጅሬኛቲስ ጃለላን ኑ ዋምታ
8. ሎላ ፈኖሳቲን (ጥልን uSekK<)
ሎላ ፈኖሳቲን አጄሴ /፪/ ኢጆሌኬ ታኔ አከ ሂንገርቦፍኔ
ፈኖሳቲን ነሞታ ፈዩማ ኑፍ ሂሬ // አዱኛ ከናፊስ አከ ሂን ቢተምኔ
ያ ጎፍታ ኑኤጊ ሁምነኬ አብደኔ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 29
ጥ^ዝ - ፬
15. ጐቺ ጐፍታ አንጎኢራ ገድቡኤ ጃለላፍ ቢተሜ
ጐቺ ጐፍታ ኬኛ ኑ ባየቴ ጂራ ደላ Ÿ?c ጪሴ ሁጩዳን መረሜ
ቶሉማ ኢሣ ሁንዳፍ ገለተ ገልቺና
የከ Ÿ?– ›=ላሌ ዋቅኒ ኑ ሂንዲስኔ
የሮ ረኮ ኬኛ ዲጲና ኑ ባሳ ቶኪቸ ›=ልመ ኢሳ ደu`ሴ ኑ ኬኔ
የካን ዮኩፍኔሌ ጃለላን ኑ ካሳ ጃለል ኢሳ ጉዳን ሃመነ ሂንጄደሙ
ጩቡ ኬኘ ባዬ ጐንኩማ በሌሴ ጄቸ ኢልማን ነማን ሂመሜ ሂንዱሙ
ሞኧና ኑፍ ኬኔ ቢሊሰ ኑ ባሴ
18. ዋቀዮን በርባዳ
ጂበ ኬኛ ዲሴ ኢኒ ኑ ጃለቴ
በሌሱመ ኬኛን ቤለኤ ዴቦቴ ዋቀዮን በርባዳ ኒ ፈይቱ/፪/ ኢሲን ሁንዱምቱ /፪/
ሀሜኛ ነሞታ ሁንዱማ ኢሳ ኦብሴ ቆሪቺ አከ ኢሳ ሂንጅሩ ከን አከ ኢሳ H>ንጅሩ ኤሰዩ /፪/
ኢጪቲ ጃለላ ኢሳ ፈኖዳን ሙሊሴ 19. ›“õ ዋቀዮዳ
ከአ ያ ነሞታ ገረ ኢሳቲ ዴቢና ›“õ ªkÄÇ ›wÇ=” K<u< ¢+ /፪/
ጩቡ ኢራ ፈጋኔ ሴረ ኢሳ ራወና ›=c}” H>SÇ የa [¢ ¢+ /፪/
ኡፈተ ሰልጲና ኦፊራ ሙልቂኔ ›wÇ=” Í=_–¢ ጀu?–> K<u<¢ /፪/
ሀ ታኑ ቁልቁሉ ቀልቢ ጂጂረኔ ዋቀዮ ጎፍታዳ G<“Ç ku=c=¢ /፪/
ዋቀዮ ጎፍታንኮ ›“õ ›=ó¢Ç /፪/
16. መነ ዋቀዮ [ኪነኮ G<ናዳን አናፍ አብዲኮዳ /፪/
ነሞታ ሀ ዴምኑ መነ ዋቀ ኬኛ አብዲንኮ c=[+ ያዋቀ ጎፍ ኮ /፪/
በከ ኢቲ አርገኑ ነጋ ሉቡ ኬኛ አቲ ነደቀቢ የሮ ጊዲራኮ /፪/
ጩቡ ኢራ ፈጋኔ ቆጶፍኔ ሀ ጂራኑ T]ያም Gደ ኢየሱስ አራረ ku?+ /፪/
ጄቸ ኢሳ ደጌኜ ቀልቢ ሃ ጂጅረኑ/፪/ ’Ò” c=õ G}›< ¾a G<”ÆT+ /፪/
ð•” Ôõ ¢+ ›“õ ðÃdÇ /፪/
ኑቲ ከነ አመኔ በከ ኢቲ ፉርፈኑ
ወረ ኢቲሂንአመኔ ገሩ ጎውማዳ /፪/
ረኪነ ኬኛስ ኢዶ ኢት ሂመኑ
አናፍ ዋቀዮዳ አብዲን K<u< ኮቲ /፪/
ገለተ ዋቀዮ ከን ኢት ገልፈኑ
ኢሰተን H>Sዳ የሮ [ኮ ኮቲ /፪/
መነ ዋቀዮቲ ከን ጅራቱ ዮሚዩ
20. ጃለሊ ዋቀዮ
ፉልዱረ ከኩ ኢሣ ሶዳዳን ዳበነ ጃለሊ ዋቀዮ አናፍ ባየቴራ
አከ ሰበ እስራኤል ኢሊል ኢሊል ጄነ አንጐ ሙጩማሳ ቶላን ና ኬኔራ
መነ ኢሳ Ÿ?c+ ኢኒ ኑ Hሚለቱ ጃለለሣ ጉዳ ፈኖዳን ሙሊሴ
ጄኔ ሃ ከደኑ ጐፍታን ኑ ሃ ፊለቱ ኢኑምቲ ናዱኤ ዱኧራ ነባሴ
ኩፈኒ ከኡኒስ ሃመም ዮ ባየቴ ሙጩማ ኮ ዲሴ ኢሰ ኢራ ፈጋናን
መነ ኢሳ ጅራቹፍ ጎፍታን ኑ ፊለቴ አዱኛ ጃለዴ ሂዩማ ፊለናን
ቆርማተስ ደንዴኜ ጀባኔ ሃ ዳበኑ ጩቡዳፍ ቢተሙስ ነጂቢኔ ጐፍታን
ሞቱማ ዋቀዮ አብዲ ሃ ጎደኑ ነ ዴቢሴ መሌ ነ ዋሜ ጃለላን
17. ኢሾ ጎፍታን ኑ ደለቴ
ነ ፈይሱፍ ጄዴ ባዬ ጊዲረሜ
ኢሾ ጎፍታን ኑ ደለቴ ቆሪቺ ኬኛ
ፊንጪሉኮ ኦብሴ ኦፊቲ ነዋሜ
ኢፍኒ አዱኛ ደKቴራ ›=õ’> አዱኛ ሁንዳ
ቢታ ሴጣነራ ቢሊሰ ነባሴ
ራጆኒ ራጀኒ ዋኤ ደሎተ ኢሳ ኡፈተ ኡልፊና ነረቲ ዴቢሴ
ዲንቂሲፈቹዳን ፎን ’ማ ኡፈቹ ኢሳ
ዱኧ ኢሣን ኡልፊነ ከን ነ ጐንፈቺሴፍ
ቁልቁሎኒ ጎፋታ አብዲዳን ጅራተን
ዱከና ነባሴ ከን ኢፈ ና ኬኔፍ
ከን አዳሚፍ ገሌ ዋዳ ያደቹዳን
አርጁማ ›=d ከናፍ ማለን ዲዬፈዳ
አዳሚን ዴቢሱፍ ገረ ጅሬኛቲ ኡማ ሰሚፍ ለፋ ነን ገለቴፈዳ
አከ uዴ H>”ሃፍኔ ቢየ Kፈ[+
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 30
ጥ^ዝ - ፬
21. ያ መነ ዋቀዮ በሃ ቢፍቱዳ አቲ ኢፍቱ ከን ገነማ
ያ መነ ዋቀዮ ኡልፊነ ቀቤቲ ከን ታቴ አርገምቴ ቡርቂቱ ጅሬኛ
ኮቱ ኑ ኤቢሲ ማርያም ቁልቁሌቲ ነጌኛፍ ጃለላን ከን ጉተምቴ አቲ
ከራ በዲ ኢራ አቲ ኑ ዴቢሲ ኤኙን ፈኬሰምታ ያ ገራ ላፌቲ
ኢልመኬ ከደዱ ማሎ ኑ አራርሲ ኪታበ ጋሩማ ነጋ ሉቡ ኬኛ
ዱሜሰ ኤልያስ ከን ኢቲን አብደኔ ሃደ ሃደ ጫልቱ ማርያም ጊፍቲ ኬኛ
ቆሪቸ ናሆሚ ከን ኢቲን ፈይኔ አባቦ ኡርጐፍቱ ቢቂልቱ ጀነታ
ሞቲን በረ በራ ከን ሂንጂጂረምኔ ከራ ኬን ዲያኔ ኑቲ ገረ ጐፍታ
ክርስቶስ ዋቀዮ ሲ ሀደ ኑፍ ኬኔ ኩን ሁንዱምቱ ከን ሲ ኬነሜ አቲ
ኡልፊነ ከን ቀብዱ ዋቀዮ ቢረቲ
አርጆምኒ ቢሻኒ መቃኬን ኬነሜ አብዲ አዳም ታቴ ለፈ ከን ኢረቲ
ሉቡ ዱኤ ወጂን ዬሙ መዳለሜ አራርሲቱን ኬኘ ማርያም ቁልቁሌቲ
ፈይናፍ ተኤራ ኑቲስ ከነ ቤክኔ
ኑ ደገኢ ጊፍቲ ዬሙ ሲ ዋመኔ ቁልቁሎተ ጫላ ቁልቁሉ ከን ታቴ
ሃደ ኢሣ አከ ታቱፍ ጐፍታን ሲòለቴ
ኑ ወጂን ዳበዱ ያ ጊፍቲ ማርያሚ ኢፈ ኢፈ ጫልቱ ከራ ከን ጅሬኛ
ኢልመኬ ኑፍ ከዱ ጂሬኛፍ ኑ ዋሚ ሲን ሆርዶፍኔ ገለ ገረ ቢየ ኬኛ
ኑ ሆማ ኢንቀብኑ ሲጐደነ ሂርኮ
24. ዱበርቶተ ኬሳ (ከሴቶቹ G<K<)
አቲ ኑ ጀቤሲ ሃደ ጋፈ ረኮ
ዱበርቶተ ኬሳ ከን ፊለምቴ ኬና ዋቀራ ከን አርገቴ /፪/
22. ሉቡ ሲፍ አቦመሙ ገመዲ የሮ ሁንዱማ /፪/ ያማርያሚ አብዲን ኮ ሱማ /፪/
ሉቡ ሲፍ አቦመሙ ዋቀዮ አቲ ኑ ኬኒ
25. ማሉማ (uSኑ)
ጉረ ቀልቢ ኬኛስ አቲ ኑ በኒ
ማሉማን ማሊን ፈኬሲና ሀዳ ጎፍታ ኬኛ /፪/
ዱጋ ዳን ከደቴ ከን ሲ ደጌሲሱ ሀዳ ኬኛ ጊፍቲ ኬኛ ቁልቁሌቲ ኤዬ
የከ ኢራ ፈጋቴ ከን ሲ ገመቺሱ ማርያሚን ማሊን ፈኬሰምቲ /፪/
ኑ ኬኒ ያ ጐፍታ ሉቡ ቁልቁላኤ 26. ጎፍታን c=ፊKቴ
ዋን ጋሪ ሆጀቹፍ ከን ደፌ ቆባኤ K<u<ዳኒስ ö’>’>e ›+ lMlK<Ç
ጋሩማዳን ዴሙፍ አከ ጀቸኬቲ ጎፍ ” c=òKቴ ›Ÿ ~ፍ HÇ /፪/
ቤኛ ኑ ተኡ ኬ ሁበኔ ሲሪቲ Æu`„} Ÿ?d Ôõ ” c=òKቴ
ኑቲ አከ ጂራኑፍ ሱገ ኬ አርገኔ መነ u<M+ ኢሳ ቴሶ c=ጎደቴ
ኑ ገርጋሪ ጐፍታ የሮ ሲ ከደኔ ነሞ ፈይሱፍ c=ኢራ ደለቴ
አብዲን አዳም c=ኢን ^ወተሜ
ገዳፊ ዲቢና ኑ ቢራ በሌሲ
ዴምሰ ኬኛ ሁንዳ አቲ ኑ ስሬሲ cT> }›< Ÿ?+” ›Æ” ’Tõ uH@
ጃለለኬ ጉዳ ጀቤኘ ጎደኔ ÆŸ’ uK?c? ›Æ—Çõ ›=ô
ገረኬ ሀዱፍኑ ጩቡራ ዴቢኔ ›wÇ= ›=ÐK? ›ÇU T`ÁU Hደ ጎፍ
›?–< c=”Γ TK=” ðŸ?cU
አከ ኑረ ቡሉፍ ጃለሊ መነኬ Ÿ” c=ŸÅ}” Ô”Ÿ<T ð¾’>
ዋቀዮ ኑ ኬኒ ሁበኖ ጄቸኬ c=+ Ÿ” ›S’” Í=_– ›`Ñ}’>
ሁምኒ ኬ ኦልአና ቢዮራ ኑ ካሴ ÁlMlK?+ ’<õ ŸÆ c=”Γ
ኑ ሀቁልቁሌሱ ዲነ ኬኛ ጨብሴ ªÇ c=õ ÑK?” Ç=ðS ’<Ÿ?“
23. ኡመመ ሁንዱመ ኢራ 27. ሲገለቴፈነ
ኡመመ ሁንዱመ ኢራ ቁልቁሉማ ሲገለቴፈነ ዱብሮ ማርያሚ /፪/
ጄቻን ከን ሂን ሂመምኔ ኦላንቱማ አብዲ ዋን ኑ ታቴፍ አከ ኩፍኔ ሂን ሀፍኔ /፬/ ኤዬ
ዬሚስ ከን ሂን ደበሬ ዱብሩማ ኡቱ ሰኚ ሲን ሃንቢሱ ባቴ /፪/
ኢቢዲ አከ ሰዶሚፍ ገሞራ ደለ ነማ ኛቴ /፬/ ኤዬ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 31
ጥ^ዝ - ፬
28. ÁÑ>õ+ Î’@ አብርሃም በርባዴ ዋቀ ›=ሳ አርገቴ
ÁÑ>õ+ Î’@ HªS’< /፪/ ቶኪቸ ኢልመ ኢሳ አርሳፍ ዲዬፈቴ
›=MS ›=g? u=^ ›^[ ›Ÿ ›`Ñ’< /፪/ ዋቀዮ አመንቲ ›=ሳ ፌዲ ኢሳ ሁበቴ
በከ ሙጫ ኢሳ ሆላ ኢሳፍ ላቴ
ªp’> Ÿ” ŸuÎ ›?–<~ cMâ=d
Æwa T`ÁT> Ÿ” òKቴ ›=d ሙሴን አመንቲዳን ኡሌ ኢሳ kuቴ
Ÿ” I´p›?M ›`Ñ@ uMuK ÛðUቴ ገላነ ኤርትራ በሊቸ አዳን ኩቴ
ሀገለቴፈኑ ጊፍቲ ፊለተምቴ ኡመተ እስራኤሊፍ ራጂ ጉዳ ሆጀቴ
ኢሊሌፍ ገመቹን ዋቀ ዋቄፈቴ
ዋቀዮ ኡማኒ ኢሼ ፊለቴራ
አዱኛ ከናፊስ Hደ ሲሴራ ሰብኒ እስራኤሊ ዬሮ ዋቀ የኬ
መቃ ኢሼ ዋመኔ ዋቀዮ ሀከደኑ ኤልያስ አመንቲን ቦካ ሰሚ ዶርኬ
ከራ ከኩ ኢሼ ዲፈመ አከ አርገኑ ፉልዱረ ዲነ ኢሳ ጪሚናን ዳበቴ
ዋቀ አሳቲፊስ ›ርሳ ዲዬፈቴ
ኑቲ ደደቦተ ሂንቀብኑ ደንዴቲ
ኩፍኔ አከ ሂንሃፍኔ ኑኮቱ ደፊቲ ጴጥሮስ መቃ ዋቃን ናፈ Kó ካሴ
ያሃደ ዋቀዮ ሂርኮ ኑፍ ተኢ አቲ ጳውሎስ ሁጩሳቲን ዲበማ ፈይሴ
ዲፈመ ኑፍ ከዱ ኢልመኬ ቢራ አቲ ነሞትኒ ዋቀዮ አመንቲን ተአኒ
ጎፍታ ኢሳኒ ኢራ ዋን ባዬ አርገተኒ
29. ያጊፍቲ ኮ
ያጊፍቲ ኮ /፪/ ሚለዱ ገረኮ /፪/ 36. ÑK’> (ewHƒ)
ÑK’> ªkÄõ H}›< ›=’> ’<›<T@^ ›Ÿ ›=c ªoð’<
’Ò” ›=MSŸ? ’¨Í=” H}›< /፬/ ኤዬ
ÑK’> T`ÁT>òe Hደ ጎፍ õ H}›< ›=g?” Ñ>õ+ Ÿ?—
እግዚእትነ /፪/ ነጽሪ ኀቤነ /፪/ ›Ÿc<Se ›wÇ= Ÿ?— ÑK’> ð• ¡`e„c=õ H}›<
ሰላመ ወልድኪ የሃሎ ምስሌነ /፬/ Ÿ” ›=+” ðÃ’@ G<U’ Ÿ?— ›Ÿc<Se H>`¢ Ÿ?—
30. ኤርገማ ገብሬሊ
የወላይትኛ መዝሙራት
ኤርገማ ገብሬሊ ፉልዱረ ዋቀዮ/፪/ ዳበታ /፪/
ኢልማን ነሞታፊስ ዲፈማፍ ነጌኛ ከደታ /፬/ 37. ደኡዋ የልዳሬ
ኢሞታ ኩንቲዲ ጦሳይ ኢሚዶሬ
31. ÁÑw_K= ’< ›^`c=
ጋብርኤልያ ምiራቹዋ መቅደስያን ሲያሬ
ÁÑw_K= ’< ›^`c= ªk Ÿ?—’> /፪/ ማጫሳ ኡባፔ ጦሳይ ዱማይ ዶሮሬ
›Ÿ H>”uÉ’@ ›Ÿ H>”Æ’@ K<u< Ÿ?—’>
መረተታ ጎዳይ ነናን አቂዶሬ
›+ lMlK< ’< ÇuÆ Æ[ Ÿ?—’> /፪/

32. አከ አናኒያ (እንደ አናንያ) ባይዳ ጣይዳ አዳሜ ዘረታው


አከ አናኒያ አከ አዛሪያ አከ ሚሳኤሊ ኑ ጀጀቤሲ /፪/ ጡሙዳ ጫምዳ ሀሳአ ዴኡዋዉ
ኑ ጀጀቤሲ /፪/ አመንቲ ኬኛኒ ኑ ጀጀቤሲ /፪/ ሲኦሊያን ዴኢያጌታ ጋናቲያ ዛራናው
ደኡዋ የልዳሬ ኑ ሀይቁዋ ጣይሳናው
33. ›Ÿ T>"›?L ›?`ÑT
›Ÿ T>"›?L ›?`ÑT ›Ÿ Ñw`›?K= /፪/ ዳዊቴ ባጋናራ ዕዝሪ ማሰንቁዋራ
’ÒÇ” ’<¢~ ’ÒÇ”/፫/ ÁT]ÁT> ’ÒÇ” ’<¢~/፪/ ›?Â/፫/ ያሬዲ ሳባራ ኤፍሬሚ ጋላታራ
አዋቲ ቄሴቲ ቢላሂ ሰዓታቲያራ
34. \ó›?M ›?`ÑT
ኔና ጋላቶሶና ሳሉዋ ኪታንቻራ
\ó›?M ›?`ÑTÇ ›?`ÑT ªkÄ /፪/
›=Ë Ùu=ƒ u’@ ›=ð ›`шc? አግና ወታዳ አዋ አይፊያ ማያዳ
ªkÄ^ ›?`ÑT@ Ùu=Áe Æኧ^ H”u=c? /፪/ ሳሉዋ ሳአ ካዊያ ካላቻ ጎጣዳ
35. አቦቲን ቁልቁሉ ጦሳይ አቆ ኬቲያ ኡሻቻን ኤቃዳ
አቦቲን ቁልቁሉ አመንቲን ተአኒ ኔ ዴሪያው ወሳሳ ማራርኪ ያጋዳ
ገርጋርሰ ዋቀዮን ራጂ ሆጀተኒ

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 32


ጥ^ዝ - ፬
38. ዳሞታ ደሪያ ቃቲያ ሀታይ ጎጌናን አዳሜ ሜረተናን
ዳሞታ ደሪያ ቃቲያ ኔ ጦሳ ዎልቃራ ጦሳ ናአይ ዴኤስ ሜሪና አራታን
አጆራፔ ኬሲይያ ጌሻ ሚካኤልያራ አዳሜ ባላ ባርቼ ሳሉዋፔ ጤሶጌ
ሳሉዋ ጦሳው ሺሽዮ ሳዊያ ኢጣናራ አሳናቱ ሲቆይ ሳሉዋፔ ኤሆጌ
ተክለሐይማኖቲያው ሃያ ኔ ማዱዋራ ኢሞታይ ኩሚዶ ማርያሚፔ ዬሌታጌ
እሲ ጌዲያን ኤቃዳ ኔ ዎሲዶ ዎሳይ ፕርዳናው ኢ ያና ኑ ጊሻዉ ሃይቃጌ
ዴሪያው ዎሲሺኒ N?fc=ያ አፑታይ አ ቦንቹ ሱታይ ጉኮ ማስቃሊያ ዬራና
ሳሉዋ ጪማቱራ ኔ ያርሽዮ ጋላታይ አቶሆይ ኤቂዶሳን መቅደሲያን ጎይናና
ሃቺካ ናጎ ኔ ኤኮ ማቻ ቃላይ አቃላይ ጣፔቶ ታቦታ ቦንቻና
ኪታንቻቱ ሲንታን አሶን አ ሳባና
ኔ ወንጌሊያ ዛሬታይ ሳአን ኡባን ሞኪስ
ኔ ማስቃልያ ወልቃይ ቱና አያና ሻሪስ 41. አማኑዋ ቶሳው
ሳሉዋ ጦሊንቲያዳን ኔ ናቲ ጮራቲስ አዋይ ናአይ ጢሎ አያናይ ቶኮ አማኑዋ ቶሳው /፪/
ዱዴ ቆቄ ጉንዳይ ኔ ጣባላን ፓጢስ ኑና አማኑዋኒ ሚንታ ጌሻ ተክለ ሐይማኖቲያዉ /፪/
ወንጌልያ ጣይሳናው ዎርዶይ ዱፑዋ ቦኪን 42. ማርያም ቦንቾይ
ግስትያ ላላንታናዉ ጡማን ዛርዱዋ ዘርን ማርያም ቦንቾይ ዳሬሲ መሬታ ኡባፔ /፪/
ሀዳኑዋ ኦታናው ጪታን ጪታን ሽቂን ባና መዳ ጦሳ /፫/ ጎዳ የሎ ጊሻው /፪/ ሐሹ
ሀኔናባ ጊዲስ ኔ ዎሳይ ሲየቲን
43. አዳማ ኔ ሜራን
39. ዎሳርኪ ማርያሜ አዳማ ኔ ሜራን መዳጎ ሙሴ አሮና ጦሳው /፪/
ዎሳርኪ ማርያሜ ኔናአ ማታፔ /፪/ ኑ ናጋራ አቶጋ ኑ ዎሳኮ ጤላ /፪/
ወልቃማ ጎዳቱ ጎዳፔ /፪/
44. አሱንታ ሳቢቴ
ሕዝቅኤላጋዳን ቱማ ማርካታና
አሱንታ ሳቢቴ /፪/ ጋላታ ሺሺቴ አ ጎዳቴታው /፪/
ማርያማ ኑ አይያ ጌላኢዮ ያጋና
ጌሻ ዎልቃማ ጦሳ /፪/ ኔዎ ኦሶይ ማላሌስ ጊቴ /፪/
ጦሳ አዬ ቦላን ኔ ዶና ዶይያጎ
አዬ አና ዶናይ ዱዳናጎ 45. ጋናታ ማርያሜ
ጌሻ መቅደሲያን ጌሻተታን ዴአሱ ታማኔ ናኡ ላይታ መቅደሲያን ዴአሬ
ሳአጋ ጊደና ሳሉዋ ማና ማሱ ኪታንቻ ፋኑኤሊያን ሳሉዋ ማና ማሬ
ሳሉዋፔ ዱቄታ ሳሉዋ ኡሻ ኡያሱ መሬታ ኡባፔ ጌሻ ጊዲዳሬ
ጋብርኤሊያ ሳሮታ አማኑዋን ኤካሱ ጋናታ ማርያሜ ጦሳን ዶሬታሬ
ጋብርኤሌ ኪታንቻይ ቦንቹዋን ሳሮ ጎሬ
ታይሽሌ ዶያርኪ ኔ ኦይቆ ዎንጌሊያ
ዎዛናፔ ጤጊዮዴ ሶሁዋራ ጋኪያሬ
አሺዲ ዮቲኮ ሳሉዋን ቦንቆይ ናጌስ
ኔና ጤጊያ ኡባ ሳሉዋን ማርሲያሬ
ማርካታና ኑኒ ጌሻ ማርያሚባ
ጋናታ ማርያሜ ሂዶታው ዎቶሬ
ማጣፓ ዶይዲ ኑኢባ ዮታና
ፖኡዋ ማይዳሬ ጎዳ ዬሊዳሬ
40. ቦንቾ ሱታን ዎዚስ አዋፔ ፖኢያሬ ዎርቃ ጉሎታሬ
ናጋራይ ባይናጌ ጦሳ ናአይ ጦሳይ አጊና የዳዳ ፖኡዋን ዶዴታሬ
ናአንቶይ ባይናጌ ማርያሚ ናአይ ኢሶይ ጋናታ ማርያሜ መሬታይ ጬቂዮሬ
ማታ ኤሳ ጎዳይ ጫሚያ ጭይያ ኡይስ ግብጼ ባዙዋን ዋይያ ኬሂ ቤኢዳሬ
ባይዳ አዳማ ቦንቾ ሱታን ዎዚስ ሳሙዋኔ ናሚሳን ዳሮ ዋዬታሬ
ሳሎይ ሳአይ ያዬስ አባይ አዎ ኪተቴስ ኑኒ ዎሲዮ ዎሳ ኔ ናኦኮ ጋቲያሬ
አግናይ አዋ አይፔ ኢጎዳን ዴኤስ ጋናታ ማርያሜ ጦሳ የሊዳሬ
አሱንታን ኑ ሞርኬ ጣላሄ ኮኮረስ ኪታንቻቹ ሚቼ ጌሻቱ ጎዳቴ
አ ኢሱዋ ሱታይ ዴሪያው ኡባው ጊደስ ያዕቆባዮ ጋዬ እዚራሲ ማሲንቄ
ደሪያፔ ካስያን ጦሊንቲያፔ ኮይሩዋን አሮና ጋቲሜ አብርሐሜ ድንኳኔ
ጡማይኔ ፖኦይኔ ሻኬቲ ኤረተናን ጋናታ ማርያሜ አዳሜ ሂዶቴ
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 33
ጥ^ዝ - ፬
46. ሚንቴታ ኑ ጎዳው 48. ቀራኒዮ ጉታራን
ሚንቴታ ኑ ጎዳው ኔ ናራ ኑ ዳናው ግብፄ ባዙዋ ሱሉዋን ኔና ጋካ ሜቶይ
ኔ ዎልቃን ጊጢዲ ፖሉዋው ባጤታናው ቀራኒዮ ጉታራን ኔ ዬኮ አፉታይ
ጋኪያ ሜቱዋን ኡባን ሚኒዲ ኤቃናው ኢስናይ ካቄቲን ኔ ጎማፓ ማ ታማይ
ውርሴታይ ጋካናው ኔናን ኑ ጌንጫናው ኡባውካ ቆፌቶ ሜቱዋ በኢዳ ሻያይ

ኢታ ላይታ ጊዶን ኔ ናቱራ ዲያጎ ኩንዲዲ ዴንዲዲ ኢ ባርቺያ ቤኢዮዴ


ጣላሂያ ቃቻዳ ሲኦሊያን ዎታጎ አይሁዴ አሳቲ ኔናአ ካቂዮዴ
ኔ ናቱ ዩሹዋኒ ኪታንቻ ኤሳጎ ማስቃልያን ጣጱዋን ኔ ኤቃ የኪዮዴ
ጡቤ ጡቤናዳን ኑና ናጊሲያጎ ኢስናይ ቃሬታይ ኢ ኔና ዋቲዴ

ኔ ናታ ሞርኪያሲ አታ ኢማባካ አኮ ቦንጎታዳ አፉታ ሶሲሽን


ኩንዲዲ ዴኢዮ ዎዴ ኦላ አጋባካ አይኦቲን ካቂዶ ታናው ያጊሽን
ኑኒ ዎሲዮ ዎሳ ጦሳው ኔ ኤዝጋሳ ዮሐኒሳ ጤጊስ ባአዮ ዎይቲ ኢሚስ
ኔ ሲንታን ኩንዲዳ ኑና ኔ ጦኒሳ ባአዬኮ ሲሚዲ ኔናአ ኤካ ጊስ

ሐና አማኑዋኒ ባሜቱዋ ዮቲን ጦሳ ሂራጋ ቃላይ ባዎዲያን ፖሌታና


ጋርሳ ዎዛናን ሚሽታ ዬኪን ሃቺ ቶቺያ ኡባይ ኔ ጌዲያን ኩንዳና
ሄ ጎጊያ አፑታ ሶሁዋን ቁጫዳሳ ኔዮ ሃሬቴና ካዎቴታይ ጣያና
ማይኒዳ ኡሉዋፔ ሳሙኤላ ኢማዳሳ ዬሌታ ኡባይ ጽዮኔ ያጋና

ዎሲዶ ዎሳሲ ዛሩዋ ዛሪያይ ኔና የƒÓ`— S´S<^ƒ


ሺቂዶባ ኡባ ጋታ በሲያይ ኔና
አማኑዋን ጤሲኮ ኔኒ ማታን ዳሳ 49. ኦ ጎይታና
ሚንቲ ዎሲያ ጌቱስ ሶሁዋራ ጋካሳ ኦ ጎይታና መን ኣሎ ከማኻ /፪/
ንዓና ክትብል ኣብ መስቀል ተሰቐልካ /፬/
47. ኑና ናጋናው
ኑና ናጋናው ማታይ ኢመቶጌታ 50. ሓቀኛ ዝኾነት
ኑ ጦሳ ሲንታኒ ማሮታው ኤቂያጌታ ሓቀኛ ዝኾነት ሃይማኖትና
ጦሳይ ቦንቾጌታ ኑኒካ ቦንቻና ብደሙ መስሪቱ ኣምላኽ ዘፅነዐልና
ኪታንቻቱ ማዱዋ ጉታራን ዮታና ተዋህዶ ንፅህት እምነትና
ንኣዳም ንሄዋን ተስፋ ዝሃበላ
ጣላሂያ ኦሊዳ ጌሻ ሚካኤሊያ ዱዋ
ምሽራቹዋ ሲስያጋ ጌሻ ጋብርኤሊያ ዱዋ ኣምላኽ ካብ ማርያም ዝተወለደላ
ሳሉዋ ማና ሚዚያ ጌሻ ፋኑኤሊያ ዱዋ ሓንቲ እያ ሃይማኖት ካልኣይቲ ዘይብላ
ኪታንቻታ ኪተስ ኤቃናው ኑ ዩሹዋን ንተዋህዶ ክብሉ ቅዱሳን ኣቦታት
ህይወቶም ሰዊኦም ኮይኖም ሰማእታት
ሜቶቲዲ ጤሲን ኤሱዋን ጋኮሶና ኣረኪቦምና ኣለዉ ቅድስቲ ሃይማኖት
ኑ ሜቱዋ ኑ ማላ ቱሁዋ ቢርሾሶና
ጌሻ ኪታንቻቲ ኑና ማዶሶና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት
አሲንታን ኤቂዲ ኑዮ ዎሶሶና ህይወቱ ሰዊኡ ፀኒዑ ብእምነት
ኣርኣያ ክኸውን ንኹሉ ፍጥረታት
ጦሳ ጌሻ ሱንታይ ኤታ ቄፊያን ዴኤስ
ንሕና እውን ኩልና ከVቶም ኣቦታትና
ኤታ ቦንችያይ ኡባይ ሳሉዋ ጦሳ ቦንቼስ
ክንፀንዕ ይግባእ በዚኣ እምነትና
ጦሳ ኪታንቻቲ ኑ ዩሹዋን ኤቆሶና
ምእንቲ ክንረክብ ክብሪ ካብ ኣምላኽና
ኡንኤቲያ ሞርኪያፔ ኑና አሾሶና

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 34


ጥ^ዝ - ፬
51. ኣን መን እየ 55. ምስ ቅዱስ ሚካኤል
ኣን መን እየ ኢልና ርእስና ንመርምር ምስ ቅዱስ ሚካኤል ወገብርኤል አዴና ንዒ ማርያም/፪/
ኣብ ቅድሚ ኣምላኽና ሓጢኣትና ንዘክር ንዒ ባርኽና ከምቶም ኣቦታትና/፪/ ኣዴና ንዒ ማርያም/፪/
ናይ ኣምላኽ ትእዛዝ ብኣና ተጣሒሱ
56. ልመናና ስማዕ
ብዝሙት ብሓሜት ኣካልና ረኺሱ
እግዚኣብሔር ምሕረትካ ዓድለና /፪/
ናይ ሥጋ ጥቕሚ ሪኡ ልብና ፀኒዑ ንዓና ደቅኻ ይቕሬታ ሃበና /፪/
ሞት ክሳዕ ዝወስደና ንምንታይ ዘንጊዑ
ልመናና ስማዕ …ፈጣሪና
ንንስሃ ዝኾን ካብ ሃበና ዕድመ በዲልናካ ኢና እሞ …ሓላዊና
ንመለስ ናብ ኣምላኽ ብርሃን ከይፀልመተ
ጎይታ ኽቡር ቅዱስ ምሕረትካ ሃበና
ኣሞፅ ኣብ ትንቢቱ ከምዝ}ንበዮ ሰላምካን ፍቕርኻን ኣይፈለየና
ነፍስና ከይትጠሚ ቃሉ ንስማዓዮ
ካብ ርጉም ፀላኢ …ኣምላኽ ሓልወና /፪/
ናይ ፃድቃን ሰማእታት ናይ ድንግል ፀሎታ በቲ ረቂቕ ሓይሉ ሰይጣን ከይስዕረና /፪/
ኣይፈለፈየና ኣብ ቕድሚ ልዑል ጎይታ
ድንግል ማርያም ምሕረት ለምንልና /፪/
52. መራሒት መንግስተ ሰማያት ፍቕሪ ንኽህበና እግዚኣብሔር ኣምላኽና /፪/
መራሒት መንግስተ ሰማያት ድንግል ማርያም /፪/
ኣብ ቅዱስ እምነትና ኣፅንዐና /፪/
ኣድሕንና ንዓና ደቅኺ ካብ ገሃነም /፬/
ምእንቲ ክንወርስ ተስፋ መንግስትኻ
53. ሰላም ንዓኺ
ሰላም ንዓኺ ማርያም ፈጣሪ ንምውላድ ዝበቃኻዕኺ/፪/ 57. ንክንሳህ
ኣምላኽ ንዓኺ ተዘይሓድገልና ንክንሳህ መንፈስ ቅዱስ ኣይትፈለየና /፪/
ከም ሰዶምን ከም ገሞራን ኩልና ምኸና /፪/ ኣይትፈለየና /፪/ ሓይልኻ ሃበና /፪/

54. ኣምላኽ እንትግለፅ 58. ኣልቦ ዘከማየ


ኣምላኽ እንትግለፅ ብዘፍርሕ ግርምኡ ኣልቦ ዘከማየ/፪/ ኣበሳ ኃጢኣት ገባሪ /፪
ቅዱሳን መላእክት መለከት እንተስምዑ ወኣልቦ ዘከማከ /፫/ እግዚኣብሔር መሐሪ /፪/
ናይ ሰብረ ዘይት ቃሉ እንትፍፀም ኣኺሉ ጊዚኡ
መድኃኔዓለም ክርስቶስ ዓለማተ ኩሉ ፈጣሪ /፪/
ተስፋ ንግበር ኩልና ናይ ኣምላኽ ምምፅኡ /፪/
በደመገቦከ /፫/ ኃጢኣትየ ኣስተሥሪ /፪/
ወርሒ እንትትፅልምት ከዋኽብቲ እንትረግፉ
ከምዝኸማይ የለን ከምዝኸማይ ኣበሳን ሓጢኣትን ገባሪ/፪/
ፀሓይ እንትትጠፍእ ሰማይን ምድርን እንትሓልፍ ከማኻ እውን የለን /፫/ እግዚኣብሔር መሓሪ /፪/
ፍርድና ክንቅብል ደቂ ኣዳም ኩልና ንስራዕ
ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ይረአ ተግባርና ይቀላዕ /፪/ መድሃኒዓለም ክርስቶስ ናይዚ ዓለም ኩሉ ፈጣሪ /፪/
ብደም ናይ ጎንኻ /፫/ ሓጢኣተይ ኩሉ ኣስተስሪ /፪/
ፃድቃን እንትወርሱ መንግስተ ሰማያት
ሓጥኣን ይኸዱ ናብ ገሃንመ እሳት 59. ውእቱ ሚካኤል
ከምዚ ኣይመስለናን ነይሩ ይብሉ ብብኽያት ብኣውያት ውእቱ ሚካኤል ውእቱ መልኣከ ኃይል ልዑል ውእቱ
ፍርዶም ይቕበሉ ካብ ኣምላኽ ዘይውዳእ መዓት/፪/ ልዑለ መንበር /፪/
ይስኣል ለነ ይስኣል ለኢትዮጵያ ረዳኤ ይኩና ኣመ ምንዳቤ/፪/
ናይ መድሓኒዓለም ዘይልወጥ ቃሉ ንሱ እዩ ሚካኤል ንሱ እዩ መልአከ ሐይል ልዑል ካብ
ኣይተርፍን ክመፅእ እዩ ቅዱሳን ኣኸቲሉ ኩሎም ሊቀ መላእክት /፪/
ሓጥኣን እንትበኽዩ ፃድቃን ይዝምሩሉ ይለምነልና ይለምን ንኢትዮጵያ ረዳኢ ይኹና ኣብ እዋን ፀገማ/፪/
ንሕናኸ ኣበይ ይኸውን እንርከበሉ /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 35


ጥ^ዝ - ፬
60. ናትና ፍቕሪ መሰረት ህይወትና ምሕረት ናይ ነብስና
ካብ ሰማይ ሰማያት ናብ ምድሪ ወሪዱ ኣምላክ ብምውላድኪ ካብ ፀልማት ወፂእና
ንደቂ ሰባት ኢሉ ተዋሪዱ ካብ መከራ ኣውፂኡ ንኽህበና ሰላም
ሓጢኣት ዘይባህሪኡ ብኣምላኽነቱ ተወሊዱ ጎይታ ካብ ድንግል ማርያም
ንምንታይ ተሰቒሉ ኣብ ማእኸል ሸፋቱ
62. ስብሓት
ናትና ፍቕሪ ስሒብዎ ስብሀት ለእግዚአብሔር ኪያነ ዘፈጠረ ከመ ናምልኮ
ተሰቂሉ ኣብ ቀራንዮ ጎቦ ስብሀት ለማርያም እመ ኣምላክ እግእትነ ወመድሀኒትነ
ስብሀት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ሀይልነ ወፀወንነ
ኣዲኡ እንታይ በለት ሓቊፋ ዘዕበየት
ፈቐዶ በረኻ ምስኡ ዝተሰደት 63. መድሓኒና ካብ ሰማይ ወረደ
እንታይ እዩ ገይሩ እንታይ እዩ በዲሉ መድሓኒና ካብ ሰማይ ወረደ /፪/
መላእ ኣካላቱ ብጎመድ ቖሲሉ ምእንታና ካብ ድንግል ተወልደ /፪/

ቀላያት ኩሎም ዝግዝኡሉ ኣብ ዝባነ ኪሩብ ዝነብር ብኽብሪ


ንደቂ ሰባት ማይ ፀሚኡኒ ኢሉ ሰራዒ መጋቢ ናይ ኩሉ ፈጣሪ
ደምን ረሃፅን ብገፁ እናወረደ ንደቂ ኣዳም ክምልስ ናብ ክብሪ
ክትበኪ ረኣያ እታ ርህርህቲ ኣደ ካብ ሰማይ ወረደ ስሒብዎ ፍቅሪ

መከራ ከይፈርሐ ዝተኸተለ ሰማያዊ ኣምላኽ ዝፈጠረ ዓለም


ዮሃንስ በኸየ ወይለየ እናበለ ኣብ ደንበ ሓደረ ኣብ ቤተልሔም
ክሳብ መወዳእታ ብትብዓት ዝሰዓቦ ከርቤ ዕጣን ወርቂ ኣምፅኡ ነገሰታት
እኔሃ ኣዴኻ ኢሉ ንዮሃንስ ሃቦ ህያቦም ኣቕረቡ ብኽብሪ ብስግደት
61. ምስጋና ንማርያም ማንም ኣብ ዘይቐርቦ ዝነብር ኣብ ብርሃን
ምስጋና ንማርያም ካብ ሞት ኣድሒና ብህይወት ዘንበረትና/፪/ ተወሲኑ ሓደረ ኣብናይ ድንግል ማህፀን
ናይ ቅዱሳን ህይወት ኣደ መድሓኒና /፪/ ጓሶት ቤተልሔም ሪኦምዎ ሰገዱ
መላእኽቲ ዘመሩ ኪሩቤል ወረዱ፡፡
ንዓኺ መሪፁ ከይተፈጥረ ዓለም
ንዓና ንኸድሕን ህያው መድሃኒኣለም ሰማይን ምድርን ዝሓዘ ኣብ ኢዱ
ብኣኺ ኢናሞ ሂወት ዝረኸብና ንኣዳም አቦና ኮይኑዎ ዘመዱ
ምስጋና ይብፃሕኺ ማርያም ኣዴና ፍፁም ሰብ ኮይኑ ንዓና ንምድሓን
ነፃነት ኣዊጁ ኣጥፊኡልና ርግማን
ካብሰማይ ወሪዱ መድሃኒኣለም
ብሓቂ ይመስገን ይኽበር ንዘለኣለም 64. ለምንልና ደኣ ምሕረት
ማርያም ድንግል ርህርህቲ መምለዲት ንደቂ ሰባት
ንዘምር ኩልና ንጎይታ ፈጣሪ
ሓጢኣተኛ ኣይትንዕቕን´ሞ ለምንልና ደኣ ምሕረት
ክንዲ ዝሃበና ናይ ዘለኣለም ክብሪ
ብደቂ ኣዳም ብኣና ኣይጭክንን ልብኺ
ሓጢኣትና በዚሑ ሸክሙ ኸቢዱና
መሓረለይ ደኣ ወደይ ትብሊዮ ንፈጣሪኺ
ኣቃልልናንዶ ርህርቲ ኣዴና ትልምንልና ንጎይታ ነቲ ፀባኦት ወድኺ/፪/
ተግባርና ኸፊኡ መሲልና ንዓለም
ኣድሕንና ድንግል ካብ እሳተ ገሃነም ምኽንያት ድሕነትና ኢኺ ወላዲተ አምላኽ ብሓቂ
ንዝፀወዐ ኣሚኑ ሽምኪ ዝምረፅ ካብ ወርቂ
ፀጋ ዝተመላእኺ ማርያም ቅድስቲ ኣይትገድፍዮን ፈፂምኪ ኣብ ግዜ መከራ ኣብ ጭንቂ/፪/
ካብኩለን ኣንስቲ ንስኺ ሕርይቲ
ንዓና ደቅኺ ሓጢኣት ዝበዝሐና ኣብ መርዓ ቃና ዘገሊላ ማይ ናብ ወይኒ ዘለወጥኪ
ካብ ክቡር ወድኺ ምሕረት ለምንልና ኣክሊለ ሰማእታት ኢኺ መድኃኔዓለም ዝወለድኪ
ልበይ ካብ ሓጢኣት ኣንፂህኺ ኣላብስዮ ፀጋኺ /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 36


ጥ^ዝ - ፬
65. ኣረጋዊ ቅዱስ 67. ሰላም ንብላ ንቤተክርስቲያን
ፃድቅ የዋህ ርህሩህ ብእሴ እግዚአብሔር ሰላም ሰላም ንብላ ንቤተክርስቲያን /፪/
ኣርጋዊ ቅዱስ ድንግል ገባሬ ተኣምር ኣካል ናይ ክርስቶስ ሕብረት ናይ ቅዱሳን /፪/

ሃፍትን ክብርን ዓለም ብፍፁም ንዒቕካ ናይ ድንግል ማርያም ፍቕሪ ምስ በረከት /፪/
ምእንተ ፅድቂ ኢልካ ስደት ዝመረፅካ ይብዘሐላ ንዓለም ክኸውን መድሓኒት /፪/
ፍቕሪ አቦን ኣዶን ኣረጋዊ ንድሕሪት ገዲፍካ
ክሕደት ልዮን ፀሊእኻ ኣረጋዊ ኢትዮጵያ መፃእኻ፡፡ ናይ መስቀሉ ኪዳን እዩ መድሓኒና /፪/
ብደሙ ኢናሞ ህይወት ዝረኸብና /፪/
ብሃይማኖት ፅንዓት ፍፁም ዝጠንከረ
ፅድቂ ንኽምስክር ገዳም ዝሓደረ ናይ ቅዱሳን ፀሎት ናይ ፃድቃን በረከት /፪/
ብናይ ጎይታ ፍቓድ ኣረጋዊ ስልጣን ተዋሂቡ ይሕደር ምስ ኩልና ናይ መላእኽቲ ረድኤት /፪/
ንገበል ኣዚዙ ኣረጋዊናብ ዳሞ ደይቡ፡፡
ብፍቕሪ ክንነብር ብፍፁም ትሕትና /፪/
ብዓል ምሉእ ክብሪ ኣምላኹ ፈታዊ ጥበብካ ሃበና እግዚአብሄር አምላኽና /፪/
ብፆም ፀሎት ስግደት ዝፀንዐ ባህታዊ
ፀጋ መንፈስ ቅዱስ ይሕደር ምስ ኩልና /፪/
ካብ ሞት ተሰዊርካ ኣረጋዊ ብምግባር ብእምነት
ይፅናዕ ሃሌሉያ ዘለኣለም ኣባና /፪/
ኣቦና ባርኸና ኣረጋዊ ንኽንረክብ ምሕረት፡፡

ኣምላኽ ተቐቢሉ እቲ ሙሉእ እምነትካ 68. ማርያም ድንግል


ዓለም ንኽተምሕር ቃል ኪዳን ሃበካ ማርያም ድንግል ንዒ ናባና /፪/
ዘሚካኤል ቅዱስ ኣረጋዊ ንዓና ደቅኻ መድሓኒት ኢኺሞ ናይ ነብስና /፪/
ምሕረት ለምነልና ኣረጋዊ ካብቲ ፈጣሪኻ፡፡
ናይ ያዕቆብ መሳልል ናይ ጌዴዎን ፀምር
66. ራህረሀለይ ጎይታ ስምኪ ጥዑም እዩ ካብ ፀባ ካብ መዓር
ክሳዕ መዓዝ ሕግ¥ ክጥሕስ ሕጉሳት ንኸውን ክንዝምር ከለና
ራህርሀለይ ጎይታ ልቦናይ ክምለስ /፪/ ስለ ዝኾንክልና ካብ ሞት መድሓኒትና
ብምሕረትካ ተዘይገዲፍካለይ ንልምን ኣለና ብፍፁም ትሕትና
ነጊርካ ዘይውዳእ ብዙሕ እዩ በደለይ ክንበፅሕ ናብ ኣምላኽ ብድንግል ልመና
ኣይተኣዘዘዝኩ¥ን እምኒ ኮይኑ ልበይ ብናትኪ ቃል ኪዳን ስለ ዝተኣማመንና
ፀጋ¥ ሃበኒ ክእዘዝስ ኣቦይ /፪/ ካብ ናይ ዘለኣለም ሞት ኣምላኽ የድሕነና
ህያው ቃልካ መጊብካ መኺርካኒ ኣማናዊት መቕደስ ናይ ሕይወትና ኪዳን
ቅኑዕ መንገድኻ ፈፂምካ ኣርኢኻኒ ምክንያተ ድሕነት ናይ ነብስን ናይ ስጋን
ግን እይተለወጥኩን ምግባር ጎዲሉኒ ሓዱሽ ዝገበርኪ ኣርሒቕኪ ንእርጋን
ታሪኸይ ክቕየር ሓይልኻ ሃበኒ /፪/ ንዓለም ዝሃብኪ ናይ ዘለኣለም ብርሃን
ኣይከኣልኩን ክሕሉ ሕግኻ ኣክሊል ናይ ሰሎሞን ናይ ዳዊት በገና
ስንፍናይ በዚሑ ርሒቀ ካባኻ በትረ ኣሮን ኢኺ ሀመልማለ ሲና
ንንስሃ ኣብቀዐኒ ብፍፁም ፍቅርኻ ምሕረት ለምንልና ክንረክብ ተስፋና
ሕይወተይ ቀድሳ ብቕድስናኻ /፪/ መኣዲ ቅዱሳን ሰማያዊ መና
ድኻመይ ርኢኻ እንተይኣርሓቕካኒ
ሓቑፍካ ደጊፍካ ይቕረታ ሂብካኒ
ተስፋ ንኸይቖርፅ ርህራሄኻ ኣለኒ
በዝሒቲ ምሕረትካ ፍፁም ደኒቑኒ /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 37


ጥ^ዝ - ፬
69. ሃበና እግዚአብሔር 71. ኣምላኽ ተላዒሉ
ዘይውዳእ ሃፍትኻ በረከት ናይ ኢድካ /፪/ ሓጢኣትና ደምሲሱ ዕዳና ከፊሉ
ሃበና እግዚአብሔር ንዑ ናባይ ኢልካ /፪/ ኣዝ ንፍቕሪ ሰብ ኢሉ ኣብ መስቀል ውዒሉ
ንሞት ኣሸኒፉ ኣምላኽ ተላዒሉ
የብልናን ኣብ ኢድና ቀለብ ናይ ነብስና እሰይ ደስ ኢሉና ሰባት ዕልል በሉ
ብሓጢኣት ዓለም ዝረኸስና ኢና
ኣብ መወዳእታ ኣብ ዳግም ምፅኣትካ ብዘይ ምንም በደል ብዘይ ምንም ሓጢኣት
መን ኮን ይኾን ጎይታ ዝቐውም ቅድሜኻ /፪/ ንፍርዲ ቀሪቡ ኣብ ጲላጦስ ቅድሚት
ዝገርም ፍቅሪ እዩ ዝደንቕ ምሕረት
ብቐትሪ ብምሸት ፀልሚቱ ናብራና ንዝሰቐልዎ ኮይንዎም መድሓኒት
ብስጋዊ ፍቓድ ፍፁም ተታሒዝና
ከይንወድቕ ከም ዴማስ ብብርቕርቕ ዓለም ተናገሪ ፍቕሩ መግደላዊት ማርያም
ሓይልኻ ሃበና ሎሚ መድኃኔዓለም /፪/ ናይ ኢየሱስ ክርስቶስ ናይ መድኃኔዓለም
ብዝሓት ናይ ወታደር ፍፁም ከይፈራሕኺ
ንስሃ ንምእታው ክንሓስብ ከለና ብንጉሆ ገስጊስኪ ኣምላኽ ዝኣለሽኪ
ልብና ሰዊሩ ሰይጣን እናስሐተና
ፍቕርኻ ከይንርኢ እናኸልከለና ኣብ ተዓፅወ ገዛ መእተዊ ኣብ ዘይብሉ
ኣይከኣልናን ኣምላኽ ፀጋኻ ሃበና /፪/ ደቀ መዛሙርቱ ኣብ ተሰብሰብሉ
ብተዋህዶ ምስጢር ኣብ ማእኸሎም ኮይኑ
ከይንፈልጥ ሓቂ መንገዲ ናይ ሕይወት ሰላሙ ኣዊጁ ኣርእይዎም ጎኑ
ሓጢኣት ኣድኪሙና ኮይኑና ዓቐበት
ሓይልኻ ሃበና ምርኩዝ ክኾነና ብናይ ደሙ ማህተም ስጋና ቀዲሱ
ብናትካ ረድኤት ክንፀንዕ ኩልና /፪/ ተላዒሉ ጎይታ ንፅልኢ ደምሲሱ
ከፊቱልና በሪ ናይ መንግሰተ ሰማይ
ተቐመጠ ኣብ ክብሩ ኣብ መንበሩ ኣብ ላዕላይ
70. ወዲቐ ከይቀሪ
ወዲቐ ከይቀሪ ተዋሒጠ ኣብ ዓለም 72. ጎስአ
ጎይታይ ኣድሕነኒ ስለ ድንግል ማርያም /፪/ ጎስዐ ልብየ /፪/ ቃለ ሰናየ
ሓይልኻ ሃበኒ ርኢኻ ናተይ ድኻም /፫/ ወአነ አየድዕ ቅዳሴሃ ለማርያም
አኮ በአብዝሆ አላ በአውሕዶ
ካብ ፅባቐ ዓለም ዝሓልፍ ዝፈርስ
ኣብ ቤትካ ክነብር ይሕሸኒ ኣነስ /፪/ አባ ህርያቆስ ልቡ ተላዓዒሉ ከመስግነኪ
ንኸይርሕቐኒ ፀጋ መንፈስ ቅዱስ /፫/ እንዳተገረመ ማርያም ብንፅህናኺ
አምላኽ ብምሕዳሩ መፂኡ አብልዕሌኺ
ብስጋይ ደኺመ ወዲቐ ከይቀሪ
ኦ ጎይታይ ሃበኒ ናይ ኣዴኻ ፍቕሪ ብምንታይ ከመይን ጌርና ክንምስለኪ ድንግል
ናይታ ድንግል ፍቕሪ ሐመረ ኖኅ ማርያም ናይያዕቆብ መሳለል
ንዓኣ እንተሒዘስ ኣይስእንን ‘የ ክብሪ /፫/ ዝለምለመት በትሪ አሮን ናይ ሰለሞን አክሊል
ትንቢተ ነብያት ሞገስ ናይ ሓዋርያት
ኣብ ምምፃእኻ እዋን ኣብ ግዜ ፍርድኻ ሐፍቶም ንመላእኽቲ መመክሒት መነኮሳት
ምእንታን ክቐውም ምሰቶም ኣባጊዕኻ ተስፋ ኃጥአን ኢኺ ኣዶ ሰማዕታት
ምስቶም ቅዱሳንካ
ጎይታይ ፍቐደለይ ክኾን ብየማንካ /፫/ ኦ ምልእተ ጸጋ ተነጊሩ ዘይውዳእ በዝሒ ምስጋናኺ
ካብ ኪሩቤል ካብ ሱራፌል ዝበልፅ ግርማኺ
ንናይ ተዋህዶ ምስጢር አምላኽ ዝሐረየኪ

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 38


ጥ^ዝ - ፬
73. ኦ ጊዜ ትንሳኤ 76. ያሬድ አቦ ዜማ
ኦ ጊዜ ትንሳኤ ኦ ተሐጉስ ዕለት ያሬድ አቦ ዜማ ቅዱስ ኢኻ መራሔ መዘምራን /፪/
ምሕረት ዝወረደላ ንደቂ ሰባት ዜማ መላእኽቲ አምሂርካና አምላኽና ንክነመስግን
ነፃ ወፂእና ካብ ሰይጣን መግዛእቲ ቅዱስ ያሬድ ካህን ጥዑመ ልሳን ኢኻ ጥዑመ ልሳን/፪/
ካብ ኩለን ዕለታት ሰንበት እያ ኽብርቲ /፪/
77. ደወልኪ
ሎሚ ሓጎስ ኾይኑ ብሰንበተ ክርስቲያን
ደወልኪ ካብ ርሑቕ ሰሚዕና
ስለዝተልዓለ ክርስቶስ ካብሙታን
ናባኺ መፂእና ክነቕርብ ምስጋና
ኣዳም ኣይተረፈን ወፂኡ ካብ ገነት
ቤተክርስቲያን መረበትና
መሊስዎ ጎይታ ኣብዚሑሉ ምሕረት /፪/

ንደቂ ሰባት ብርሃን ወፂኡልና መዓዛኺ ጥዑም ካብ ልቢ ዘይጠፍእ


ብክርስቶስ ትንሳኤ ሓጎስ በዚሑልና ማህሌትኪ ንነፍሲ ብሐጎስ ዝመልእ
ሞትና ተቐቢሉ ህይወቱ ሂቡና ኩሉሻዕ ዝናፈቕ ፈፂሙ ዘይርሳዕ
መርገምና ኣርሒቑ ሓዲሱ ህይወትና /፪/
ወድ ሰብ ኩሉ ክኾን ክርስቲያን
ክርስቶስ ተላዒሉ ኣብ ሳልሳይ መዓልቲ ናባኺ ይመፅእ አብ አርባዓን አብ ሰማንያን
ብሰንበተ ክርስትያን ካብ ኩለን ሕርይቲ ብጥምቀት ክርስቶስ አደ ትኾንዮም ንአማንያን
ሞት ሓይልኻ ኣበይ ኣሎ ተሳዒርካ ሎሚ
ስልጣንካ ጠፊኡ ብጎይታና ሓይሊ /፪/ ብደሙ ዝመስረተኪ ኣዒንቱ ዘይፍለያኺ
መፅለሊት ምእመናን ዘይውዳእ ምስጢርኪ
ህይወት ረኺብና ብስጋወደሙ ካብ መአደኺ
74. ዘንተ ሃለየ
ዘንተ ሃለየ ወይቤ ምንተኑ ዘረብሁ አቡዬ ወእምዬ
ዘኢረከቡ በቁኤተ በሲመተ ዓለም ሐላፊ /፪/ 78. ሰአሊለነ
ወይቤ ቅዱስ ማር ጊዮርጊስ አንሰ አኀድግ እምኔየ ሰአሊለነ ኃበ ወልድኪ ሔር መድኃኒነ /፪/
ክብረ ዝንቱ ዓለም ዘየሃልፍ ፍጡነ አጥሪ ሊተ ይምሐረነ ወይሰሃለነ ይምሐረነ ይስረይ ኃጢአትነ/፪/
መንግሥተ ሰማያት /፪/ ለምንልና ንሩህሩህ ወድኺ መድሓኒና /፪/
ይምረና ይቕረ ይበለና ሓጢአትና ንሱ ይደምስሰልና

75. ከምዝሰማዕናዮ
79. ገብርኤል ሊቀ መላእክት
ከምዝሰማዕናዮ ብነብያት ትንቢት ጋህዲ ኮይኑ ርኢናዮ/፪/ ገብርኤል ሊቀ መላእክት ትቐውም አበ ቅድሚ ፈጣሪ/፪/
ሰበ ዝኾነ አምላኽ አብ ደንበ ደቂሱ/፪/ አብ ቤተ ከይንጋገ ከይንጠፍእ ምርሐና ንኽንረክብ ክብሪ /፪/
ልሔም ረኺብናዮ /፪/
ንዑ ርአዩ ዘገርም ነገር አምላኽና ክሳብ ንፈልጥ ንፅናሕ ብፅንዓት
ምስጋና ነቕርበሉ ስለ ዝገለፀልና ምሥጢር/፪/ ኢልካ አረጋጊዕኻዮም ንመላእኽቲ ሰማያት
ሰብ ዘይኸውን አምላኽ ሰበ ኮይኑ ርድአና ክንፀንዕ ንሕናውን ብጸሎት
መለኮት ብመጠን ወዲ ሰብ ርኢናዮ ተወሲኑ/፪/ ትእዛዝ ፈጣሪ ክንሕሉ ፀኒዕና ብእምነት
ንመዋዕል ግዝአቱ ፍፃመ ዘይብሉ
ሥጋ አዳም ተዋሂዱ ዘበን ተቖፂሩሉ /፪/ አናንያ አዛርያ ሚሳኤል ብሽም ፈጣሪኦም
ዘይረአይ ተራእዩ ዘይፍለጥ ተገሊፁ ናብ ሐዊ ምስተደርበዩ ምእንቲ እምነቶም
ወልደ እግዚአብሔር ሕያው ብሐቂ ሰብ ኮይኑ/፪/ ነበልባል ማይ ጌርካዮ ኮይንካ አብ ማእኸሎም
ካብቲ ዓብዪ ጥበብ ዓለም ዝፈጠረሉ /፪/ ንፈጣሪ አመስገኑ ካብ ሞት ብምድሐኖም
ኣዝዩ ይበልፅ ንዓና ዘድሐነሉ /፪/
ናብ ፍሉሕ ማይ ክድርበዩ ምስተፈረደሎም
ቂርቆስ ንአዲኡ አፅኒዑ ክልቲኦም ጠንኪሮም
ብእምነት ምስ አተው ክንድሕን ኢና ኢሎም
ምንም ከይተጎድኡ ቀልጢፍካ በፃሕኻሎም
u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 39
ጥ^ዝ - ፬
80. ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ናይ ዝቋላ ሐርበኛ
አብ ውሽጢ ባሕሪ ሚእቲ ዓመት ዝፀለኻ /፪/
ሰሚዑካ አምላኽ ምሒሩልካ ንኢትዮጵያ
ምሒሩልካ ንዓና ደቅኻ /፪/

81. ሐቂ እምበር
ሐቂ እምበር ሓሶት ዘይብሉ
ድሕነት ደቂ ሰባት ዝተፈፀመሉ
ንኹሉ ዝተውሃበ ንማንም ከይፈለየ
ፍቕሪ ክርስቶሰ እዩ አብ መሰቀል ዝተርኣየ/፪/

ቁስልና ቆሲሉ ሕማምና ሓሚሙ


ስግኡን ደሙን አቕሪቡ ንኹሉ ዓዲሙ
ናትና በደል ኩሉ ንሱ ተሸኪሙ
ጎኑ ተወጊኡ አፍሲሱልና ደሙ/፪/

ንርእሱ ከይሰሰዐ ህይወቱ ሂቡና


ወንጌል ኮይኑ ባዕሉ ፍቅሪ ዘንበበና
ምሕረትን ይቅርታን ፍፁም መጊቡና
ኣርእዩና ትዕግስቱ መሓሪ ኣምላኸና /፪/

ከምእዚ እዩ ፍቕሪ አድልዎ ዘይብሉ


ብዘይ ምንም ዋጋ ዝወሃብ ንኹሉ
ብአንደበት ዘይኮነ ዝተገልፀ ብተግባር
ካብ ሕሊና ዘይጠፍእ ንዘለአለም ዝነብር /፪/

82. የዐቢ ክብራ


የዐቢ ክብራ ለማርያም እምኩሎሙ ቅዱሳን /፪/
እስመ ድልወ ኮነት ለተወክፎ ቃለ አብ ዘይፈርህዎ
መላእክት ወየአኲትዎ ትጉሃን በሰማያት ማርያም
ድንግል ጾረቶ በከርሳ /፪/

ካብ ኩሎም ቅዱሳን ክብሪ ድንግል ማርያም አዝዩ


ልዑል እዩ/፪/ ቃለ ኣብ ንኽትቅበል ብቕዕቲ ብምዃና
መላእኽቲ ዝፈርሕዎ ትጉሃን ኣብ ሰማያት
ዘመስግንዎ ማርያም ድንግል ፀይራቶ ኣብ ማህፀና /፪/

u›=/*/}/u?/¡/Ö/u?/¡ Tኅu[ pÆd” 40

You might also like