You are on page 1of 251

በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን

በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሔድ ቤተክርስቲያን

በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማዯራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅደሳን

መዜሙር እና ኪነ ጥበባት ማስተባበሪያ

የተ዗ጋጀ

የካቲት ፳፻፲፩ ዓ.ም


Contents
ምዕራፍ አንድ................................................................................................................................................................................ 7

ሥነ ግጥም ................................................................................................................................................................................... 7

1.“ሀ” ግእዜ በሌ...................................................................................................................................................................... 7

2.ሆሳዕና በአርያም ፩............................................................................................................................................................. 8

3.ሆሳዕና በአርያም ፪ ............................................................................................................................................................. 9

4.ዕግትዋ ሇጽዮን ……….................................................................................................................................................... 10

5.ሳድር................................................................................................................................................................................... 13

6.ሌሂዴ አዯን ....................................................................................................................................................................... 15

7.ሌጆችሽ .............................................................................................................................................................................. 15

8.መሏርኩኪ በሇኝ ............................................................................................................................................................... 17

9.መሠዊያው ......................................................................................................................................................................... 20

10.ሙት ነኝ! ........................................................................................................................................................................ 21

11.ማይኪራህ......................................................................................................................................................................... 22

12.ሰባቱ አክሉሊት ................................................................................................................................................................ 24

13.ስሇጥቂቶች....................................................................................................................................................................... 26

14.ስራህን ስራ ...................................................................................................................................................................... 28

15.ሸሇቆ ሌብ ........................................................................................................................................................................ 29

16.ኋሇኛው ............................................................................................................................................................................ 29

17.ቀራንዮ ............................................................................................................................................................................. 29

18.በመንግሥትህ አስበኝ ..................................................................................................................................................... 30

19.በአታ ሇማርያም ............................................................................................................................................................. 33

20.በእንተ ዕሇተ ስቅሇት...................................................................................................................................................... 35

21.በጸልትህ ጠብቅ ........................................................................................................................................... 37


22.ባሇመንበር መንታ .......................................................................................................................................................... 39

23.ባትወሇዴ ኖሮ…… ....................................................................................................................................................... 41

24.ና! ሌበሌ: አትምጣ? ...................................................................................................................................................... 42

25.ፇሶ አሇቀ......................................................................................................................................................................... 43
26.ማንን …. ......................................................................................................................................................................... 44

27.ጏሽ .................................................................................................................................................................................. 44

28.በስሙ አዲነው ................................................................................................................................................................. 45

29.የተኙት ይነሡ ................................................................................................................................................................ 46

30.አውጡን…. ...................................................................................................................................................................... 47

31.አቤት የዙያን ጊዛ .......................................................................................................................................................... 49

32.አዲም … አዲም … ወዳት ነህ? .................................................................................................................................. 52

33.እስከ መቼ ዜም ትሊሇህ? ............................................................................................................................................... 53

34.እስከ መቼ? ..................................................................................................................................................................... 55

35.እኔስ ሰው አማረኝ .......................................................................................................................................................... 56

36.እንሂዴ ወዯ ኋሊ .............................................................................................................................................................. 58

37.አብዜቼ እጮሃሇሁ .......................................................................................................................................................... 59

38.ወዮሌኝ! ........................................................................................................................................................................... 60

39.ዋኖቻችን ...................................................................................................................................................... 62
40.የሏበሻ ሌጅ ..................................................................................................................................................................... 63

41.የሌዯት ስጦታ ................................................................................................................................................................. 64

42.የሚያበራ ኮከብ ............................................................................................................................................................... 67

43.የቃና… ............................................................................................................................................................................ 68

44.የተስፊው ቃሌ................................................................................................................................................................. 70

45.የተፈትን ሊሾች ............................................................................................................................................................... 71

46.የትዕግስት ፊና ................................................................................................................................................................ 72

47.የከርቤ ኮረብታ ............................................................................................................................................................... 74

48.መስቀለን ስከተሌ ........................................................................................................................................................... 75

49. የመገረዜ ቦታ ................................................................................................................................................................ 76

50.የዚፈ ፌሬ ......................................................................................................................................................................... 77

51.የጽዴቅ ብርሃን ............................................................................................................................................................... 80

52.ያ . . . አፇር .................................................................................................................................................................. 80


53.ያሇ ዋጋ ሸጠው ............................................................................................................................................................... 81

54.ይብሊኝ ሊንቺ ቤተ ሳይዲ ............................................................................................................................................... 82

55.ይጠራሌኝ ሌጄ ............................................................................................................................................................... 83

56.ዲግም ሥራኝ .................................................................................................................................................................. 85

57.ዴንቅነው ማዲንሽ ........................................................................................................................................................... 86

58.ዴንቅ ኮከብ ..................................................................................................................................................................... 86

59.ገሉሊ ግቢ......................................................................................................................................................................... 87

60.ገና ትመጣለች ........................................................................................................................................................................ 89

61.ግራ ጎኔ ............................................................................................................................................................................ 91

62.ጨረቃ .............................................................................................................................................................................. 91

63.ጻዴቅ ናቀ........................................................................................................................................................................ 94

64.ጽኑ ተስፊ ........................................................................................................................................................................ 94

65."ጽዴቅን በምሣላ" .......................................................................................................................................................... 95

66. ፌቅር ኃያሌ .................................................................................................................................................................. 97

67.የመብሊት መዴኃኒት...................................................................................................................................................... 97

68.መሌስ ግሽ ዓባይ! ........................................................................................................................................................... 97

69.ሰብእ ................................................................................................................................................................................ 99

70.በፉትህ ናት ................................................................................................................................................................... 101

71.ኢትዮጵያ ...................................................................................................................................................................... 106

72.ጻዴቅ ናቀ...................................................................................................................................................................... 107

ምዕራፍ ሁለት ........................................................................................................................................................................... 108

መነባንብ.................................................................................................................................................................................. 108

1.ቡሄ ..................................................................................................................................................................................... 108

እንዱህ አይምሰሊችሁ ሰዎች ሲከበሩ ................................................................................................................................ 108

2.ማን እንዯ እግዚአብሔር!........................................................................................................................................................... 111

3.የመከር ጊዜ አለ! ..................................................................................................................................................................... 112

4.የቀለሙ ልጅ .......................................................................................................................................................................... 116

5. የትንሣኤ ብርሃን..................................................................................................................................................................... 123


6.ግእዝ ዘኢትዮጵያ .................................................................................................................................................................... 127

7.ቀኜ ትርሳኝ! .......................................................................................................................................................................... 130

8.ተሜው ................................................................................................................................................................................ 133

9.አፈር ነን ! ............................................................................................................................................................................. 139

10.ዋይ . . .ዜማ!....................................................................................................................................................................... 142

11.የሰንበት ቀን ፈውስ ................................................................................................................................................................ 146

12.የአብነት ተማሪ ..................................................................................................................................................................... 152

13.የትንሣኤ ብርሃን ................................................................................................................................................................... 155

14.የንስሃ ዯውል! ...................................................................................................................................................................... 158

15.ዮም ተወልዯ መድኃኔዓለም ...................................................................................................................................................... 162

16.ኃያል እግዚአብሔር ............................................................................................................................................................... 166

ምዕራፍ 3 ................................................................................................................................................................................ 167

ተውኔት ................................................................................................................................................................................... 167

1.በዯሙ ተባብራችኋል ............................................................................................................................................................... 167

2.ስዕሏ ................................................................................................................................................................................... 170

3.በላ ልበልሀ (እሰጥ-አገባ) ተሐድሶ ................................................................................................................................................ 177

4.የአባቶችህን ድንበር ጠብቅ ......................................................................................................................................................... 186

5.አቡነ ጴጥሮስ ......................................................................................................................................................................... 198

6.እሰጥ አገባ /አሻጥረኛው/ .......................................................................................................................................................... 202

7.ዘሪ ሊዘራ ወጣ ....................................................................................................................................................................... 214

8.ማዳኑን እዩ............................................................................................................................................................................ 220

9.ቅድስት አቅሌስያ..................................................................................................................................................................... 226

10.ቴአትሩ............................................................................................................................................................................... 230

11.የሚገባ ፍሬ ......................................................................................................................................................................... 235

12. የሚገባ ፍሬ (ልዯት) ................................................................................................................................................. 239

13.የጠፋው ድሪም..................................................................................................................................................................... 243


መግቢያ

ሥነ ጽሑፍ የአንድ ማህበረሰብ ታሪኩ፣ ባህለ፣ እምነቱ፣ ፍሌስፍናው የኑሮ ዘየው፣ የማምረት
ተግባሩ፣ የዘር ሀረግ አመጣጡ በአጠቃሊይ ማንነቱ የሚገሇጽበትና ማንነቱን ከትውሌድ ትውሌድ
የሚያስተሊሌፍበት መሳሪያው ነው። በሥነ ጽሑፍም የሚገሇጸው ዋንኛ ጉዲይ ሰውና ተፈጥሮ ሲሆኑ በነዚህም
እውነትና ውበት ይገሇጻለ። ምንጩም ፈጣሪውም፣ ተቀባዩም ሰው ነው።

ይህም ሲባሌ ሥነ ጽሑፍ መነሻ ሀሳብ ወይም ግብአቱ ሰው ነው ሇማሇት ነው፣ ይህንንም ግብኣት
ከሽኖ የሚያቀርበው ሰው (ዯራሲ) ነው። የሚያነበው ወይም የሚያዯምጠው አሌያም የሚመሇከተውና
የሚተረጉመውም ያው ሰው ነው።

ማንኛውም ሥነ ጽሑፍ ሉያስተሊሌፈው የሚፈሌገው መሌዕክትና የራሱ የሆኑ ዓሊማዎች ይኖሩታሌ፤


ያሇመሌእክትና ያሇ ዓሊማ የሚጻፍ የሥነ ጽሑፍ ሥራ ይኖራሌ ተብል ስሇማይታሰብ ሇማሳቅና ሇማዝናናት
ሇሚቀርበው ሇቧሌታይ ተውኔት የሚዘጋጀው የሥነ ጽሑፍ ስራ እንኳ ማሳቅንና ማዝናናት ዓሊማ አድርጎ
ይዘጋጃሌ፡፡ ይህ የሥነ ጽሑፎች መሌእክትና ዓሊማ ከግብ እንዱዯርስ ዯግሞ የሥነ ጽሑፍ ይዘት ወሳኝነት
አሇው፡፡

የመንፈሳዊ ሥነ ጽሑፍ ዓሊማ ነገረ እግዚአብሔርን ማስተማር፣ ምግባረ ሃይማኖትን መስበክ ነው።
ግቡም እግዚአብሔር ሇሰዎች ያዯረገውን ቸርነት፤ የሰው እና የእግዚአብሔርን ግንኙነት፣ የቅደሳንን ገድሌ፣
የጠሊት ዱያብልስን ግብር፣ ወዘተ በማሳየት ሰውን በእምነቱ ፀንቶ እንዱኖር መምከር ነው።
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሥነ ጸሑፍ እስከ 19ኛው ምዕተ ዓመት አጋማሽ ድረስ የግዕዝ ሥነጸሑፍ ነበር፡፡
የዚህን ሥነ ጽሑፍ አጀማመር ሁሇት የተሇያዩ ወገኖች በተሇያየ መንገድ አስቀምጠውታሌ፡፡ አንድ የቤተ
ክርስቲያን ሉቃውንት ወገን ሲሆን ሁሇተኛው ዯግሞ የዘመናዊዎቹ ምሁራን ወገን ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያን
ሉቃውንት በአብዛኛው እንዯሚስማሙት ኢትዮጵያ ከፊሌ የብለይ ኪዲንን መጽሐፍት ወዯ ግዕዝ
የተረጎመችውና የተቀበሇችው ከክርስቶስ ሌዯት በፊት ከ971-931 ዓመተ ዓሇም ድረስ በንግሥት ሳባ ጊዜ ነው፡፡
በዚያን ጊዜ እስከ ሰልሞን ስርወ መንግሥት ድረስ ያለት ወዯ ኢትዮጵያ እንዯገቡና ከእብራይስጥ ወዯ ግዕዝ
እንዯተተረጎሙ ይነገራሌ፡፡ የቀሩት የብለይ ኪዲን መጽሐፍት ከዚያ ወዱህ በየጊዜው ወዯ ግዕዝ ሲተረጎሙ
ኖረዋሌ፡፡

ሁሇተኛው ወገን ዯግሞ ኢትዮጵያ ክርስትናን ተቀብሊ በ4ኛው ምዕተ ዓመት የመንግሥት ሃይማኖት እንዯሆነ
ይነገራሌ፡፡ ቅደሳት መጽሐፍት ማሇትም መጀመሪያ ከሐዱስ ኪዲን አርባአቱ ወንጌሊት ከግሪክ ወዯ ግዕዝ
ሲተረጎሙ የቀሩት የሐዱስና የብለይ ኪዲን መጽሐፍት ዯግሞ ከሱርስት /የሶሪያ ቋንቋ/ ወዯ ግዕዝ ከ5ኛው
እስከ 7ኛው ምዕተ ዓመት ድረስ ተተርጉመዋሌ ይሊሌ፡፡

ኦርቶዶክሳዊ የሥነ ጽሑፍ ዘውግ ተብሇው የተጠቀሱትን ሥነ ቃሌን፣ ሥነ ግጥምን፣ ሌብ ወሇድንና


ተውኔተን አካቶ የያዘ ነው፡፡ እነዚህ ዘውጎች ኦርቶዶክሳዊ ተብሇው ሲቀርቡ በላሊ ዓሇማዊ ሥነ ጽሑፍ ውስጥ
አይገኙም በማሇት ሳይሆን ኦርቶዶክሳዊ ሥነ ጽሑፍም እነዚህን ዘውጎች እንዯሚገሇገሌባቸው ሇማመሌከት
ነው፡፡
በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን!

ምዕራፍ አንድ

ሥነ ግጥም

1.“ሀ” ግእዜ በሌ
“ሀ” ግእዜ በሌ ይሻሌሃሌ፣

ቅዴመ ዓሇም የነበረ በፌጥረቱ ይታይሃሌ፣

ሏመ ወሞተ በእንቲአነ ኃያሌ ወሌዴ ፌቅር በመስቀለ ያጸናሃሌ፣

ሇክፈ ቀን ጥማት …የሔይወት ውኃ ይሆናሌ፡፡

“ሁ” ካዕብ በሌ፣

ሰብሐ ሇስመ እግዙአብሓር የሰማዩ መና በምዴር ተገሌጦሌ፣

የመሊእክት እንጀራ ሇሰዎች ተሰጥቷሌ፣

ቅደስ ቅደስ ቅደስ ብሇህ የርሃብ ቀን ምግብ ዴኅነት ይሆንሃሌ፡፡

“ሂ” ሣሌስ በሌ፣

዗ሌማደ ኂሩት ችር ጠባቂ ነፌሱን ቤዚ አዴርጎ ሇበጎቹ የሰጠ፣

዗ጠና ዗ጠኙን ትቶ አንደን በበረሃ የፇሇገ፣

ዚሬም ይጠራሃሌ፡፡

“ሃ” ራብዕ በሌ፣

“ሃላ ለያ ሇአብ ሃላ ለያ ሇወሌዴ ሃላ ለያ ወሇመንፇስ ቅደስ፣

ቀዲሚሃ ሇጽዮን ሰማየ ሣረረ፣

ወበዲግም አርአዮ ሇሙሴ፣


዗ከመ ይገብር ግብራ ሇዯብተራ”፣
ከአባቶችህ ሀገር ሇመዴረስ ተራራውን መወጣጫ፣

እንዲትስት መንገዴ ብርሃን ይሆንሃሌ የሚጠቁም አቅጣጫ፡፡

“ሄ” ሀምስ በሌ፣

ሓት ብሂሌ ሔያው እግዙአብሓር፣

ትናንት የነበረ ዚሬም ያሇ ሇ዗ሇዓሇም የሚኖር፣


ሔያው አምሊክ መሆኑን ብትመሰክር፣

ሌበ ጠበብት ትሆናሇህ አዋቂ፣

የወንጌሌ ገበሬ የስንዳ ምርት መጋቢ፡፡

“ህ” ሳዴስ በሌ፣

ኅብስት ሇርኁባን በመስቀሌ ሊይ የተቆረሰ፣

ጥማችንን ሉያረካ ዯሙን ያፇሰሰ፣

ማን አሇ በወዲጆቹ ቤት የቆሰሇ፣

ሞትን ወስድ ሔይወቱን የከፇሇ፣

ከመንገዴህ ፇቀቅ ብሇህ በርሀብ እንዲትሞት በጠባቧ በር ጠንክር፣

የሲኦሌን ባሔር እንዴትሻገር፣

በርታ እንዲትረታ አጥብቅ ምርኩዜህን፣

በርታ ጥበቅ አጥብቅ ጉብዜናህን፡፡

“ሆ” ሳብዕ በሌ

ንሴብሕ ሇእግዙአብሓር በሌ

የቃለን ትምህርት ሰምተህ፣

የእጆቹን ተአምራ አይተህ፣

ከዱያብልስ ነጻ ወጥተህ፣

በስሙ ተጠርተህ፣

ሥጋውን በሌተህ ዯሙንም ጠጥተህ ንሴብሕ ካሊሌክ፣

ተራራ ስትወጣ ዴንጋይ ይፇነቀሌና ይመታሃሌ አሇት፣

ሆ በሌ ቅኔ ዜረፌ፣

የሰው ስትፇሌግ እንዲታ዗ረፌ ጥበብ ሸማ ማግህን፣

“ሀ” ግእዜ “ሁ” ካዕብ ማሇት ሚስጢር ነው የሚነግርህ ማንነትህን፡፡

2.ሆሳዕና በአርያም ፩

ሆሳዕና በአርያም

ሆሳዕና በአርያም . . . ሆሳዕና በአርያም


የዲዊት ሌጅ መዴኃኔዓሇም

በኪሩቤሌ ግርማ የሚቀመጥ አሌፊና ኦሜጋ

በቀስተ ዯመና ሊይ ዘፊኑን የ዗ረጋ

በእሳት መዴረክ ሊይ የሚመሊሇስ

በሱራፋሌ . . . የሚቀዯስ . . . የሚወዯስ

ሰባት መቅረዜ በፉቱ የሚያበራ

መንጦሊእትህ ብርሃን ማዯሪያህ የሚያስፇራ

በሌዩ ሌዩ ቅኔ በመሇከት ዴምፅ

በመብረቅና በነጏዴጓዴ የምትገስፅ

ዓይኖችህ እንዯ እሳት የሚያበሩ

እግሮችህ እንዯ ነጠረ ነሀስ የመሰለ

የሌብስህ ዗ርፌ ቤተመቅዯሱን የሞሊ

የኃያሊን ኃያሌ ባሇብዘ ሺህ ሠረገሊ

በማዯሪያህ በጸባኦት ባይቻሇን አንተን ማየት

ሌትባርከን በበረከት ሌትፇውሰን በምህረት

የአዲም ሌጅ የእግዙአብሓር ሌጅ ሌትጨበጥ ሌትዲሰስ

በአህያ ሊይ ተቀምጠህ አገኘንህ ቤተመቅዯስ፡፡

3.ሆሳዕና በአርያም ፪
በጌታ ስም የሚመጣ

ከምርኮ አገር ከባርነት የሚያወጣ

ብሩክ ቅደስ የአበው ተስፊ

የመርገም ጨርቅ ባንተ ጠፊ

የነቢያት ትንቢት የጽዴቃቸው ዛና

የሔይወት እንጀራ የእስራኤሌ መና

ቃሌ ከስጋ ጋራ በተዋሔድ ጸና

በሰማያት የተከሇሌክ የተጋረዴክ በዯመና


በምዴር ሊይ ተመሊሇስክ ታየህ በጎዲና

አሊዋቂ . . . በማስተዋለ ተዯገፇ . . . በጥበቡ አመነ

የዙህ ዓሇም እውቀት ግን . . . ከንቱ ሆነ

በማኅበር በጉባኤ መካከሌ ተገሇጠ

የዋህ ሆኖ የጽዮን ሌጅ በአህያ ሊይ ተቀመጠ

ከህፃናት ከሚጠቡ አፌ ምስጋናን አ዗ጋጀህ

ከንፇሮቻችንን ሇምስጋና አንዯበታችንን ሇዜማሬ ከፇትህ

እኛም ሌጆችህ ይ዗ን ዜንጣፉ ዗ንባባ

በሏሴት ተመሌተን አሸብርቀን እንዯ አበባ

የሰሊም ንጉስ መዴኃኔዓሇም

ስሇ ስምህ ተቀኝተናሌ ሆሳዕና በአርያም፡፡

4.ዕግትዋ ሇጽዮን ………


ያዲውራሌ የጠሊት ሰበቃው ኩናቱ

እስራኤሌ-ኣዊነት ካዚብ መሇየቱ

በሺህ ቢዯበዯብ አይታክት እውነቱ

ኢዜራኤሌ ቢወረር ጽዮን አምባይቱ!

እሱ ጀግና ሊይተዋት ጽዮንን ወዯዲት

በውስጧ ሲሰክብ ዗ሊሇም ሲሾማት

እግሩ ሊረፇበት በከርስ ሊዯረበት

አምባነቷን አውቆ ሔዜብ ሰገዯሊት!

የኪዲናት መሏሌ ተራራ አምባ ሊይ

አሇቂም ታርቀዋሌ ምዴርና ሰማይ

ይህች መሸሸጊያ ውስጧ ሰው ተገኝቷሌ

ብርሃን ሇናፇቀው ዗ሊሇም አብርቷሌ!


ጽዮን ሆይ ..

ካገርሽ ኮረብቶች ውበትሽ ማርኮኛሌ

ሰማይ ሇወዯዯሽ ከእቅፌሽ ጠርቶኛሌ

ካሳዯዯኝ ፌሊጽ መከታን ሰጥቶኛሌ

ድፈን ሇመሻገር ጥሊዬ ሆኖኛሌ!

አንተማ…

ሇኢትዮዽያ እንጀራዋን ሰጥተሃታሌ

ሲሳይ ነፌሷን ሊታርባት ሰብከሃታሌ

ሺህ ዓመት በሏሴት አኮቴት ዗መረች

ሀገረ ጽዮን በእሌሌታ ጽዮንን ዗ከረች!

ሔዜብማ አከበረሽ በሌብ አይቶሻሊ

ፌቅርሽን ሲቀምስ ከመዏር ሌ቉ሊ

“እምነ ጽዮን” ጧት ማታ ጦልቱ

ተመስጦ ውበትሽ ’ርቆሇት ስሜቱ

ያወቀብሽማ በፌቅርሽ ተነዴፍ ዗መረ

ኃይሌሽን ፉት ሰዴድ ጠሊቱን ሰበረ!

እኔማ…

ያ የአባቴ ሀብቱን ፀጋውን ሸጫሇሁ

ሞገሴን ቀብሬ በጥሊ ቀን አሇሁ

ምግባሬ ሊይሰምረኝ ጥሊሸት ሆኛሇሁ

ጎትቶ ሊይቀናኝ ገዯሌ ገብቻሇሁ!


ጽዮን ሆይ …

እነዙያ ያበደ ተዲፌነው ክብርሽን የናቁ

ሀፌረት የሳሊቸው ዴንዘዜ ሲሳሇቁ

ያ አሸዋ ቤቱ ሊይጠገን በነፊስ ተመታ

ጎርፌ ሳይዯርስበት በገና በንዐስ ተረታ!

የተዉሽ ጫማሽ ናፌ቉ቸው በእሪታ ቀወጡ

ሲገሇጥ ምለዕ ክብርሽ ማረፉያውን አጡ

የዚሬ ስሊቁ ከንቱ እንባ ’መነጫቸው

በእሳት ሉጫወቱ ዴግዴጋት ሰጣቸው!

ጽዮን ሆይ…

ቅደስ ዜማሬሽን ሇውሻ ባካፌሌ ሇባዕዴ ብሰጠው

ጉሮሮዬ ዯርቆ በጥማት ትናጋዬ ምሊሴን ያጣብቀው

ብረሳሽ ያንችን ውሇታ እንዯ ጧት ጥሊዬ ብ዗ነጋ

ራሴነቴን ጥያሇኋ ርጉም ሌሁን ጉሮሮዬ ይሊጋ!

የጽዮን ሌጆች …

እንዙራን አቅርቡ ሇኩሊት መሰንቆን አውርደ

የተመስጦን ቃና ዜማሬ ዲዊትን ሌመደ

በሌጅ አባት ውዲሴ “ሇምኝሌን” በሎት

አክብሯታሌና ተሸሇሙ ውዲሴዋን ስጧት!

“ዕግትዋ ሇጽዮን ወሔቀፌዋ

ወተናገሩ በውስተ ማኅፇዱሃ

ዯዩ ሌበክሙ ውስተ ኀይሊ”


ያች ያማረ ወርቅን የተጫማች

እንዯላት ጨረቃ ብርሃን የተመሊች

ሇክረምቱ ስዯት መጠሇያ ሆነች

ጽዮንን ክበቧት ሰማይ ታዯርሳሇች!

ዋ!!!

ወተትሽን ተፌቶ ሆምጣጤ ሇጠጣው

በገናን ሰባብሮ ሆይ ሆይ ሇተቃኘው

ተራራ ናት ብል ወርቁን ሊሌተረዲው

የተራራው አሇት ከጫማሽ ሥር ጣሇው!

ጽዮን ሆይ…

የውዲሴሽ ማማር አርጋኖን ክሂልቱ

“ሰአሉ ሇነ” ሲለሽ ጥሊሽ ሥር ሲከቱ

ኪዲንሽን አምነው ተራራን ሲወጡ

ወርቁን አግኝተውት ከጎርፌ አመሇጡ!

በቃ!

እፈኝት ዗ንግቶ ጌታዋ ካሰባት

ጭፌሮች ሲተብቱ አድናይ ከሾማት

ያች ብርሃናዊት ጨረቃ አማረባት

መዜጊያው ሳይ዗ጋ ጽዮንን ክበቧት!

5.ሳድር
የፌቅር አምሊክ ፣ወርድ ተቸንክሯሌ ፣
ቁስለ ፇውስ ሆኖ ፣አዲም ዗ሩ ዴኗሌ ፣

እዯ ሰብ በመጸው ፣የ዗ራውን አጭዶሌ ፣

ጫፈ አሇምሌሞ ፣አበባን አፌርቷሌ፣

አበባው ዗ር ሳያውቅ ፣ፌሬን አበርክቷሌ፣

ያ ፌሬ...

እንጨት ተሸክሞ ፣ተራራ ሊይ ታይቷሌ፣

እሱ ተመሳቅል ፣የሰቃይ ዗ር ዴኗሌ፣

የፌሬው አበባ ፣በእንባ ታጥባ ኖረች ፣

዗ረ አዲም ሲገባ ፣በገነት ተጽናናች፣

የእርሱ ችንካር...

የተበሳው አካሌ፣ የፇሰሰው ዯሙ፣

የተሊጠው ጀርባ ፣ሞት ስቃይ ዴካሙ፣

እዲ ፉርማ ኖሮ ፣የሻረው ቀሇሙ፣

ባሪያ ገረዴነት ቀርቶ ፣የታዯሰው ስሙ፣

በሳድር...

እርሱ ሲቸነከር፣ ቀራንዮ ነበርሁ፣

እጅ እግሩ ሲበሳ፣ ምስማርን አቀበሌሁ፣

የስቃይ ዴምጸቱን ፣ዋይታ ሰምቻሇሁ፣

ቸንክረው ሲሄደ ፣ብረት አጥብቄያሇሁ፣

ያን ውደን...

የፇሰሰ ዯሙን ፣በርካሽ ሸጫሇሁ፣

አዯራ መስቀለን፣ ንቄ ትቼዋሇሁ፣

ባሇውሇታ ወዲጄን፣ መስቀለን ክጃሇሁ፣


ላሊ ቀራንዮ ሊይ ፣እንጨት አቁሜያሇሁ፣

ዚሬም ሳድር ሆኜ ፣ጌታን አዯማሇሁ፤

6.ሌሂዴ አዯን
ሌቤ ተነሳስቶ፣ ጽዴቅህን ፌሇጋ፣

ከማዲንህ ጋራ ፣ ስምህን ሉጠጋ፣

ሌሂዴ ወዯ ደሩ፣ ካ'ባቶች ማዯሪያ፣

ከሇምሇሙ መስክህ ፣ከጽዴቅ መነኻርያ፣

ዓሇምን 'ሚረግጡት፣ ሰማዩን ሚመኙት፣

እሳቸውን ጥሇው፣ ….ሰዉን ከሚወደት፣

ስሇስምህ ብሇው.፣ ……….ከዋሻ ከገቡት፣

ቀንና ላት ተግተው፣ ወንጌለን ከኖሩት፣

የምዴሩን ንቀው ፣ ቃሌህ ጣፌጧቸው፣

የማዲንህን ሥራ፣ ማንም ሊይቀማቸው፣

እንትፌ ዓሇሚቱ፣ ከነማርሽ ጥፉ፣

እየጎመ዗዗ ፣……ዓሇማቸው ሰፉ፣

ኬት ይገኛሌ ያንተ ፣ሌቡን ሊሌከፇተ፣

በዯሌን ምኞቱን ፣ ጉዴጓዴ ካሌከተተ፣

በወንጭፌ አይቀሌቡት፣ በጦሩ አይወጉት፣

ጅማሬው ይጥሊሌ ፣… ሌቡናን ካሌረቱት፤

አዯን ሌሂዴ ሌውጣ ፣ሌጀግን ’ዯነሱ፣

እኔም እዚ ሌሂዴ ፣ ጀግኖች ’ዯዯረሱ፣

ሌጨክን ሊምርረው፣ ጦሬን ሌታጠቀው፣

ሌቤን አሸንፋ፣ …..ዓሇሙን ሌስቀሇው፤

7.ሌጆችሽ

የሰማይን ምጥቀት . . . የምዴርን ስፊት


የባህርን ትሌቀት . . . ጥበብንም
ማን መርምሮ አገኛቸው
እርሱ እግዙአብሓር ሠራት አያት ሰፇራትም
ጥበብ እናቴ ቤተክርስቲያን ዴኅነቴ
የሔይወት ቤት መሠረቴ
እንዯ እንቁ የሚያበሩ ከዋክብት ሌጆችሽ
ምስክሮች ሁነው ዗መን አሻገሩሽ
ዚሬም በኛ ሌብ ውስጥ ጸንተሽ ትኖሪያሇሽ
የአብራክሽ ክፊዮች ቢቆጠር ዗ራቸው
በገዴሌ ትሩፊት ይህው በእኛ ዗ንዴ የታወቁ ናቸው
ነገስታት ነበሩ ጠፌር የታጠቁ
በጥበብ የሊቁ ምስጢርን ያራቀቁ
ወሌዴ ዋሔዴ ብሇው ኃይማኖት ያጸኑ
ሰውን ሰው ያረጉ ሀገርን ያቀኑ
በአጥንታቸው ዴንበር ቅጥሩን የቀጠሩ
በዯማቸው ዴርሳን ታሪክ የ዗ከሩ
ገዲም የገዯሙ ዯብር የዯበሩ
መስቀሌ የተከለ አሇት የወቀሩ
ፉዯሌ በገበታ ቆጥረው የቀመሩ
የሰማይ ስርዓት በምዴር የሰሩ
እኒያ ብርቱ ሌጆች እንዯ እንቁ የሚያበሩ
የአምሊክን ሰው መሆን የሌዯቱን ምስጢር
የክርስቶስ ፌቅሩን የመስቀለን ነገር
ውሇታውን ሰፌሮ ሇመክፇሌ ብዴሩን
ቢተጉ . . . ቢያስሱት . . . ገፀ በረከቱን

ስጦታው አንዴ ሆኖ . . .” ምስጋናን ” . . . አገኙት


በቀንና ላለት ቢያዛሙ ቢቀኙት
የምዴር ብሌፅግና የአፌሊጋቶን እውቀት
ቢበለት ቢበለት . . . . ቢጠጡት ቢጠጡት
ሌባቸው ባይረካ ቢቃጠሌ በፌቅር
ከአርያም ዯርሶ ከመሊዕክት ሀገር
ሉቁ ቅደስ ያሬዴ . . . . ሰማያዊ
ዴምፀ መሌካም . . . . ማህላታዊ
“ዋይ ዛማ ዗ሰማዕኩ እምሰማይ” እያሇ
ሃላ ለያ ብል መሊዕክት መሰሇ
ባኮስ ጃንዯረባ ቀዲማዊ ሏዋርያ
ሔጽዋ ሇሔዯኬ ንግስተ ኢትዮጵያ
አፄ ካሉብ መናኝ ንግስናው በርሃ
ቅደሳን ነገስታት አብርሃ ወአጽብሃ
ገብረ ማርያም ሊሉበሊ . . . ነአኩቶሇአብ ይምርሏ
የጻዴቅ ከተማ የጥበባት ማዕዴ
አቡነ ኢየሱስ ሞዏ ዗ዯብረ ነጏዴጓዴ
የወንጌሌ ገበሬ . . . አርበኛ ተጋዲይ
ተክሇ አብ ተክሇ ወሌዴ ተክሇ መንፇስ ቅደስ . . .
. . . የኃይማኖት ተክሌ ካህናተ ሰማይ
የእውቀት ብርሃን . . . የምስራቅ በር መውጫ
ዓምዯ ሃይማኖት . . . አባ ጊዮርጊስ ዗ጋስጫ
ፀልት ትረፊቱ . . . መጠሇያ አንባ
አባ ሳሙኤሌ . . . ዗ዋሌዴባ
በግብጽ ንሂሳ ምስራች ተሰማ
ገና በማህጸን ጌታው የመረጠው የወንጌሌ አውዴማ
ቅደስ ቅደስ ቅደስ ብል እንዯ መሊእክቱ ምስጋናን ወዯዯ
ጸጉር የሇበሰ ወተት የማይቀምስ ህፃን ተወሇዯ
ሇሰው ሇጆች አምባ ተጋዲይ አርበኛ
በበረሃ ኖረ አንበሳና ነብሩን አዴርጎ ጓዯኛ
ገዲምን ገዯመ ሌጆቹን አጸና
ገብረ መንፇስ ቅደስ ኢትዮጵያን ባረከ ዜ቉ሊን አቀና
የሰው ሌጅ እንዲይወዴቅ በኃጢአት ጏዲና
ዱያቢልስ እንዱማር አምሊኳን ተማፅና
ሲኦሌን ያንኳኳች የእርቅ ሏዋርያ
ቅዴስት ክርስቶስ ሠምራ . . . ኮከብ ዗አቅሉሲያ
ጥበብ እናቴ ቤተክርስቲያን ዴኅነቴ
የሔይወት ቤት መሠረቴ
እንዯ እንቁ የሚያበሩ ከዋክብት ሌጆችሽ
ምስክሮች ሁነው ዗መን አሻገሩሽ
ዚሬም በኛ ሌብ ውስጥ ጸንተሽ ትኖሪያሇሽ

8.መሏርኩኪ በሇኝ
ያኔ ስትገሇጥ በግርማ መንግሥትህ
በቀኝም በግራም የምንቆም ሌናይህ
ሌትከፌሌ ዋጋችንን ሌትሰጥ በክህሌናህ
ሲገሇጥ ችልትህ የማይዚባ ሚዚንህ
በወንዴም እህቱ ሊይ በክፊት የቆመ
እሱ ነው እሷ ናት እያሇ ጣቱን የጠቆመ
ፌቅር እንዱጠፊ
ጠዋት ማታ የሇፊ
እኔ ብቻ ብል ራሱን ያኮፇሰ
ወንዴሙን ሇፌቅረ ንዋይ ሲሌ በግፌ የከሰሰ
የእጅህን ሥራ ሁለ በግፌ ያቃሇሇ
ዴሀውን በማንኳሰስ ጨርቃም ያሇ
ፌርዴን ስታዯርግ በመሇኮትህ ኃይሌ
በዓይኑ በብረቱ ያን ጊዛ ያይሃሌ
እንግዱህ!
አንዯበት ዜም ሳትሌ
ሌሳን ሳትታሰር
የጭንቅ ቀን በፌጥነት ሳይመጣ
ከጻዴቃን ኅብረት ሳንወጣ
በቀኙ የሚቆሙ
ሇክብር የታዯሙ
ወዯ ዗ሊሇም እረፌት በክብር ሲጠሩ
ከመሊእክት ጋር በአንዴ ሊይ ሲ዗ምሩ
የኃጥአን ሁካታ
የማይጠቅም ሌቅሶ የማይጠቅም ዋይታ
ሲሰማ ያን ‘ሇታ
እናት የሌጇን ዴምፅ በማትሰማበት
የሥራችን መዜገብ በሚ዗ረጋበት
አዎን! ጌታዬ ያን ዕሇት

ምግባር ችልታዬን ራሴን አውቀዋሇሁ


በዴንግሌ ማርያም ስሇ አዚኝቱ ብዬ ተማጽኘሃሇሁ
በተሸከመችህ ዗ጠኝ ወር ከአምስት ቀን
ዘፌን ባዯረከው በሆዶማህፀን
ባጠባችህ ጡቷ
ዯግሞም በስዯቷ
አንተን ይዚ በተሰዯዯችው
በርሃ አ቉ርጣ ግብጽ በገባችው
ኪሩቤሌን ሆና ባ዗ሇህ ጀርባዋ
በዴንግሌ እናትህ በአምስቱ ኀ዗ኗ
ምሬሻሇሁ በሇኝ ስሇ ቃሌ ኪዲኗ
አዎ ! ጌታዬ ያን ዕሇት
ባስፇሪው ነጎዴጓዴ ምዴር ስትታረስ
ዋይታ ጩኸቱ በርክቶ መሌካም ያሌሠራ ሲያሇቅስ
ጻዴቃን በቀኝህ ሲቆሙ የጽዴቁን መንግሥት ሇመውረስ
እኔ ይዤሃሇሁ በቅደስ ጊዮርጊስ
አምሊኩን ባሰበው በጉብዜናው ወራት
዗ንድውን በጣሇው በሌዲው ሰማዕት
በሰባው ነገሥታት በጨካኞች ሴራ
ገዴለን በፇጸመው ዯሙን እያ዗ራ
በመንኮራኩር ተፇጭቶ በተ዗ራው ዏፅሙ በይዴራስ ተራራ
በቤሩታዊት ረዲት በ‘ርሱ ይዤሃሇሁ
በቅደስ ጊዮርጊስ በሇኝ ምሬሻሇሁ
እስካሁንም ያሌሆነ ከቶ የማያዲግም
በረዴ እና ዴንጋይ እሳት ዱኑ ሲ዗ንብ
ከዋክብት ከሰማይ ሲወዴቁ
ፌጥረታት በፉትህ ያኔ ሲጨነቁ
እኔ ይዤሃሇሁ በአቡነ ተክሇ ሃይማኖት
ገና በሦስት ቀን በጀመረው ስብሏት
በወንጌለ መረብ ሔዜብህን ባጠመዯው
ጣኦትን አጥፌቶ ከሞት አፌ ባስጣሇው
ጦርን አስተክል በአንዴ እግሩ በቆመው
በጻዴቁ አባቴ በተክሇ ሃይማኖት
ምሬሻሇሁ በሇኝ ጌታዬ በዙያች ዕሇት
በመሊእክቱ …ሲነፊ መሇከቱ
ነጋሪት ሲጎሰም ፌጥረት ሲቆም ፉቱ
ኃጥአን ከጻዴቃን በመንሽህ ሲሇዩ
ምዴርም አዯራዋን ስትመሌስ ተከፌቶ ሰማዩ
ጫጉሊውን ትቶ ስሇተሰዯዯ
ከዓሇም ተዴሊ ይሌቅ አንተን በወዯዯ
ከአባቱ በራፌ በስምህ ተጥል
ገዴለን በፇጸመው ከውሻ ጋር ታግል
መሏርኩኪ በሇኝ
በገብረ ክርስቶስ በጻዴቁ መናኝ
ምዴር ስትጨሌም በጭንቅ መከራ ገዯልች ሲናደ
የበረዴ ዴንጋዮች ከሰማይ ሲውርደ
ውበት ሏሰት ነው ዯም ግባትም ከንቱ
ፇጣሪን ማሰብ ነው የሰው ሌጅ ውበቱ
ብሊ በጸናችው በቅዴስት አርሴማ በሰማዕቷ
ምሬሻሇሁ በሇኝ ጌታዬ ያን ‘ሇታ
ተራራው ተገምሶ አሇት ሲፌረከረክ
መሌካምን ያሌሠራ ጉሌበት ሲብረከረክ
የበዯለን ጦማር ከፉትህ ዗ርግቶ
ራሱ ሲተርክ አንዯበት ተከፌቶ
ትዲሯን ንብረቷን አሌፇሌግም ብሊ
መኖር ሇመረጠች በስምህ ተጥሊ
ዯግሞም ይዤሃሇሁ በክርስቶስ ሰምራ
ታረቅሌኝ ባሇች ከዱያብልስ ጋራ
መሀርኩኪ በሇኝ እናቴን ስጠራ
ሰማዩ ሲጠቁር ሲሆን ንውጽውጽታ
ማዕበለ ሲያይሌ ንፊሱ ሲማታ
መሀርኩኪ በሇኝ ጌታዬ ያን ‘ሇታ
በቀን በላሉት ሇዓይን ጥቅሻ ሳያርፈ
ሇምስጋና በትጋት ዗ወትር በሚሰሇፈ
ስሇ መሊእክቱ ተማጽኜሃሇሁ
በሇኝ ምሬሻሇሁ
ስሇ ስምህ ሲለ…
እንዯ ትቢያ በተጣለ
በሰይፌ በተቀለ
ዯማቸውን ስሊፇሰሱ
መከራውን ሁለ በጥብዓት ስሇታገሱ
በጻዴቃን በሰማዕታቱ
ፉትህ በሚቆሙት ምንም ሳይታክቱ
በምሌጃ ጸልታቸው ብዬ ይዤሃሇሁ
ስሇ አቡነ ሏራ ዴንግሌ በሇኝ ምሬሻሇሁ
መብራቴም አሌበራ ባድ ነው መቅረዛ
መና አዴርጎኛሌ በዓሇም መፌ዗ዛ
዗ይታቸው ሳይነጥፌ መብራቱን አብርተው ከጠበቁህ ጋራ
ነፌሴን አሰሌፊት ከምርጦችህ ተራ
ስሇመረጥካቸው ምሬሻሇሁ በሇኝ
ዲግም ስትመጣ በቀኝህ አቁመኝ።/2/
9.መሠዊያው
በእስራኤሌ ምዴር በሰማርያ ሊይ አክዓብ ነገሠ

ጣኦትን አቆመ …መሇከትን ነፊ …ሇበኣሌ ዯገሠ

የቤተመቅዯሱ መሠዊያው ፇረሰ

የእግዙአብሓር ካህናት ዯማቸው ፇሰሰ

የኤሌዚቤሌን ምክር የአክዓብን ክፊት ተመሌክቶሌና

ቴስብያዊው ኤሌያስ ወጣ በጎዲና

ሇምዴር በረከት እንዲይሰጥ ዯመና

ዜናብ ከሇከሇ ስሇ እግዙአብሓር ቀና፡፡

ሇሦስት ዓመታቶች ምዴር ጠሌ ሳታይ

በቃሌ ብቻ ጸና ተገዜቶ ሰማይ

በሰማርያ ሊይ …ሰቆቃው በረታ

ርሏቡ ከፊ …ቤታቸው ተፇታ፡፡

ሇሥነ ፌጥረቱ እግዙአብሓር እራራ

ከዯብረ ቄርሜልስ ኤሌያስ ተጣራ

እግዙአብሓርን ትተው ሇበኣሌ ያዯሩ

አራት መቶ ሃምሳ …ነብያተ ሏሰት …በአንዴ ተሰሇፈ

ከኤሌያስ ጋራ ቃሌኪዲን አረጉ

በመሥዋዕቱ ሊይ እሳት ያወረዯ …አምሊክ ይሁን አለ፡፡

ነብያተ ሏሰት መሥዋዕት ዗ርግተው ...“በኣሌ ሆይ” እያለ

ከጧት እስከ ቀትር በታሊቅ ቃሌ ጮኹ

አሌሰማ ቢሊቸው ዯማቸው እስኪፇስ …

… ገሊቸውን ሁለ በሰይፌ ቧጨሩ

እስከ ሰርክ ዴረስ እንዱሁ ዯከሙ፡፡

ኤሌያስ ተነሳ መሠዊያውን ሰራ

በመሥዋዕቱ ሊይ እግዙአብሓርን ጠራ
እሳት …ከሰማይ ወረዯች

የሚቃጠሇውን መሦዕቱን ፣ እንጨቱንም…

….ዴንጋዩንም በሊች

የጉዴጓደን ውኃ አፇሩንም ሊሰች

ህዜቡም ይህን ዓይተው …

…በኤሌያስ አምሌክ አምነው ተዯነቁ

ነብያተ ሏሰት በሰይፌ ወዯቁ

የእግዙአብሓር እጁ በኤሌያስ ታየች

ምህረት ቸርነቱ ጠሌ ሁና ወረዯች፡፡

10.ሙት ነኝ!
ሲታወጅ የሙታን ትንሣኤ …በቅደሳን መሊእክቱ

ሲጎሰም ነጋሪት …ሲነፊ መሇከቱ

እግዙአብሓር ይመጣሌ ከነሠራዊቱ

ዜምም አይሌም! እሳትም …ይነዲሌ በፉቱ

በዯብረ ዗ይት ተራራ ሊይ እግሮቹ ሲቆሙ

በምዴር ትቢያ ውስጥ …ያንቀሊፈት ይነቃለ

መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እንዯሚታይ

ስንዳውን ከእንክርዲደ ሉሇይ

በኃይሌ እና በክብር ይመጣሌ ከሰማይ

በዙያች በአስፇሪዋ ሰዓት…

የተባረኩት ተጠርተው መንግሥቱን ሲወርሱ

ሙት ነኝና …ሂዴ አንዲሌባሌ…

በገሃነም እሳት እንባዎቼ እንዲይፇሱ፡፡

ሙት ነኝ! የሰገነቱ ሊይ ባሇፀጋ…

በዓሇም ሊይ የከበርኩ

ሇሥጋየ ኖሬ ነፌሴን አፌኘ የገዯሌኩ፡፡

ዴሀው አሌአዚር ከዯጃፋ ሥር ወዴቆ


በረኃብ አሇንጋ እየተገረፇ…

አንጀቱ ከሆደ ጋር ተጣብቆ

ከማዕዳ ፌርፊሪ ሉበሊ እንዯናፇቀ

የሞሰቡ እንጀራ ሻግቶ እየወዯቀ

ዴሀው አሌአዚር በሞቱ ፀዯቀ

ከምጸዋት ተከሌክል እጄ እንዯታሰረ…

ከሔይወት መዜገብ ሊይ የኔ ስም ተፊቀ

አንዴ የከፊው እንግዲ ሰው ሀገር ጥል የተሰዯዯ

ከኢየሩሳላም ወዯ ኢያሪኮ ወረዯ

በወንበዳዎች እጅ ወዯቀ

ገፌፇው ዯበዯቡት …ዯሙን አፇሰሱት ..አጥንቱ ዯቀቀ

በሔይወት እና በሞት መካከሌ እስትፊሱን እየቆጠረ

ዓይኔ እንዯአሊየ ሁኖ መንገደን ቀጠሇ

ብራብ አብሌታችሁ ፤ ብጠማ አጠጥታችሁኛሌ

እንግዲ ብሆን ተቀባሊችሁ ፤ ታርዤ አሌብሳችሁኛሌ

ብታመም ፤ ብታሰር …ጠይቃችሁኛሌ ፤ መንግሥቴን ውረሱ

እናንተ የአባቴ ብሩካን ተብሇው ሲወዯሱ

ጠቁሬ እንዲሌነሣ ጽሌመትን ሇብሸ …ዲግም ሞትን ሙቼ

ከበሊኤሰብእ የተረፇ …ጥርኝ ውኃ አጥቼ

ከእሌፌ አእሊፌ ቅደሳን የአንደን ስም ሳሌጠራ

በግራህ እንዲሌቆም ከዱያቢልስ ጋራ

ጎስ቉ሊው ሌጅህን በምሔረት እየኝ

እንዯ ሥራየማ …ሙት ነኝ! ዓሇም የገዯሇኝ

በዙያች በፌርዴ ቀን አምሊክ ተ዗ከረኝ፡፡

11.ማይኪራህ

ከላሉት ወፌ በመዓሌቱ:
…… እሌፌ እንቁሊሌ ሉሰበሰብ፣
የወንደ ጽንስ እንዱገፊ:
…… ከበቅልው ወተት ሉታሇብ፤
ከማር ቀፍ የዜንብ መንጋ:
…… አውሬው ጓዲ ገብቶ እንዱያዴር፣
የተፇጥሮ ሔጉን ስቶ:
…… ያሇቦታው እንዱሰዯር፤

ከጅቡም ሇማዲ
ከአህያውም ፌሪዲ

ሇአሣው ጎጆ ፡ በወፌ መንገዴ


የጭስ ምኞት ፡ በጉም እቅዴ

« ያንተ ያሇህ! »

የነገውስ መታተር ከዚሬ ይሌቅ እንዲይከር


ምን አሇ? መጪው በዴሮ ቢቀየር!

በእንተ ስማ ሇጥበብ… በእንተ ስማ ሇዛማ…


እያያችሁ አትሇፈኝ: በአበው በእማት ጩኸቴ ይሰማ
እባካችሁ በጀ በለኝ: ዚሬ በትናንት ይቀማ!

ቁራሽ አይዯሇም: ከገበታው ትራፉ


ከመጠጡም ሇእርካታ ፡ ከጨርቃችሁም እራፉ
ከንፇርን ከምትመጥጡበት: ከርኅራኄው እሊፉ

ይሌቅ …
የጉሮሮዬን ንቃቃት: የጩኸቴን ጩኸት ሇዚ
በዯረቅ ስሌት እሪታ: አንዯበቴ ዯክማ ፇዚ
አንዱት ነገር ተሇመኑኝ: ታካች ሌቤ አዯብ ይግዚ

አሌቦ እምቅዴሜሁ ወአሌቦ እምዴህሬሁ


እስኪ ጥሩሌኝ ጸውኡ ሉተ ኪያሁ
ያሬዴ ዗ኢትዮጵያ ጥዐመ ሌሳን ዜማሬሁ

በእንተ ስማ ሇጥበብ… በእንተ ስማ ሇዛማ…


እያያችሁ አትሇፈኝ በአበው በእማት ጩኸቴ ይሰማ
እባካችሁ በጀ በለኝ ዚሬ በትናንት ይቀማ

ዋይ ዛማ… ዋይ ዛማ … ዋይ ዛማ
ከየትኛው በአት ከየትኛው ዋሻ ከወዯየት ይሰማ?
አይቴ ብኄራ ሇዛማ ወአይቴ ብኄራ ሇጥበብ
የመሊእክቱን ረቂቅ ህብስት ሰምቶ ጆሮ እንዱጠግብ
ወርቅ አቅፇው ያፇሩት ያባቶቼን ጉያ ሳስብ
ባንቺሆዬ ባቲ በአንባሰሌ ትዜታ መዜሙሩ ሲቀመር
የኖታ ስኬሌ ሜዟር በሰሌፌ ሲዯረዯር
ባስረሽ ምችው ዜሊይ በእስክስታው ዲንኪራ አ቉቉ም ሲቀየር
የሞዚርት ሜልዱ ዛማ ቤት ሲሻገር
በሉቁ ያሬዴ ርስት ቬትሆቨን ሲ዗ከር
ታሪክ እንዲይሰማ በዚሬ እንዲናፌር
ከመቃብር ዗ሌቆ አጥንት እንዲይሰብር
዗ንዴሮው በአምናው … ዚሬ በትናንቱ… አሁን በቅዴሙ ምንአሇ ቢቀየር!

ተ዗ከሩኝ…

በእንተ ስማ ሇጥበብ… በእንተ ስማ ሇዛማ…


እያያችሁ አትሇፈኝ በአበው በእማት ጩኸቴ ይሰማ
እባካችሁ በጀ በለኝ ዚሬ በትናንት ይቀማ

በለሊዊነት ጥሊ እርከን ሥር: ነፃ ገበያ ተመሥርቶ


በባህሌ ወረርሽኝ ሲራቆት: አባቱ የሰጠውን ትቶ
የአባይ ሌጅ በውኃ እጦት: በበረሃ ሲዲክር
የሊጭ ሌጅ ጠጉሩ አዴጎበት: በቅማሌ ሲወረር
ከማይናገር ከብቱ
ከማይራገጥ ወተቱ
… ሇባዕዲን ሲገበር ፤

የዯገፇውን ክንዴ አቃሌል: ነፊስ በገፊው ሲዋሌሌ


ምነው ከማይኪራህ ተጎንጭቶ: ሇማስተዋሌ መንቃት ሲችሌ
የሔርያቆስ ቅዲሴ: የኤፌሬም ውዲሴ ቃሌ
ይኼ ሁለ ቀሇም
ይኼ ሁለ ቅኔ
……ይኼ ሁለ ፉዯሌ
ከነሆሜር ጥበብ: ከሼክስፒር ሲያይሌ
ጥዐም ማጽኛ ጠፌቶ: ከዛማ ሲራቆት: በመዜሙር ሲገዯሌ
ምን ይሌ አባ ጊዮርጊስ? ምን ይሌ አባ ጽጌ ዴንግሌ?

በእንተ ስማ ሇጥበብ… በእንተ ስማ ሇዛማ…


በእንተ ስማ ሇጥበብ… በእንተ ስማ ሇዛማ…
በእንተ ስማ ሇጥበብ… በእንተ ስማ ሇዛማ…

12.ሰባቱ አክሉሊት
የገዴለን ታምራት ዛናዎቹን ሳነብ

ዴንገት በተመስጦ ሔሉናዬ ቢመጥቅ

ዓይነ ሌቦናዬ ወዯሰማይ ቢረቅ

በሰው አዕምሮ ያሌታሰበ በሌብ

ያሌተጨመረበት የዙህ ዓሇም ጥበብ


ብዘ ነገር አየሁ እፁብ የሚያሰኝ ዴንቅ

መንፇስ የሚገዚ ሌቦናን የሚያረቅ፡፡

በብርሃን ዯምቀው በሔብር ያጌጡ

ሰባቱ አክሉሊት ከሰማያት መጡ

እኔም ትኩር ብዬ ስመሇከታቸው

በዯስታ ፇንዴቀው ያበራሌ ገጻቸው

ወረደ በፌጥነት አንዲች ሇመተንፇስ

ይባባለ ነበር አቡነ ቀውስጦስ …አቡነ ቀውስጦስ

እኔ እቀዴም እኔ እቀዴም እሽቅዴዴም ይ዗ው

ንግግር ጀመሩ በአየር ሊይ ረበው

ጆሮዬም ቀጥ አሇ ሉያዲምጥ ቸኩል

ሁሇቱ እንዱህ አለ ዴምጻቸው ከፌ ብል

ቀውስጦስ ዴንግሌ ነው ሰማያዊ አርበኛ

ስሇንጽሔናው ምስክር ነን እኛ

ኤሌያስን መሣይ የሳሙኤሌ ዗መዴ

የቅደሳን አምሊክ የሌዐሌ ቢትወዯዴ

዗ውዴ እንሆነዋሇን ከራሱ ሊይ አርፇን

በፇጣሪ ፇቃዴ ስሇእርሱ ተሰራን፡፡

ዕንቁ ናቸው አሌማዜ ተናጋሪ አክሉሌ

ምን እጅ አነጻቸው እያሌኩ ሳሰሊስሌ

ላልቹ ሁሇቱ …ዯግሞ ተናገሩ

በስብከተ ወንጌሌ ይበሌጣሌ ተግባሩ

እርሱ እንዯ ጴጥሮስ ነው ዯግሞም እንዯ ጳውልስ

የጽሊሌሽ ኮከብ ሰሙ ነው ቀውስጦስ

ከጣዖት አምሌኮ መክሮ የሚመሌስ

ሙታን የሚያነሳ የዴውያኑ ፇውስ

እኛ ነን ምስክር ሇሔያው ተግባሩ


ሏዋርያ ብሇው ሇዓሇም መሰከሩ፡፡

ከመሌካቸው ሔብር ከአንዯበት ቃሊቸው

ጆሮዬ ሳይታክት ዓይኔ ሳይጠግባቸው

ሇሦስተኛ ጊዛ ዯግሞ ሁሇት መጡ

የቅደሱን ክብር እንዯዙህ ገሇጡ

ሰማዕት ነው አለ! ዴምጻቸው ተሰማ

ሇብርሃን ዯሙ ምሥክር ነው ጀማ

ሌክ እንዯ ጊዮርጊስ እንዯ ፉቅጦር ሰማዕት

ከራሱ ሊይ ሆነን እንናገርሇት፡፡

ሁሇት ሁሇት ሆነው ስዴስቱ ሲወርደ

ቀረት ብል ነበር ወዯኋሊ አንደ

እየገሰገሰ ሁለንም ቀዯመ

ቃለን ሇማዲመጥ ፌጥረት አረመመ

ስሇ ርህራሄው ሁለንም ቀዴሜ

እመሰክራሇሁ ሇቀውስጦስ ቆሜ

እኔ ነኝ አክሉለ የሌቡ ሽሌማት

ምሥጢር ያመነጨ የመንፇስ ቅደስ ቤት

የወንጌሌ ገበታ ተግባሩ እሚነበብ

አቡነ ቀውስጦስ የጽሊሌሽ ኮከብ

በሰማዕትነት ጉዝውን ፇጸመ

ሰባቱን አክሉሊት ከአምሊክ ተሸሇመ፡፡

13.ስሇጥቂቶች
የምፅዓት ቀን መቃረብን ሥራችን ሲመሰክር

ክፈ ግብር ሚዚን ዯፌቶ በዓሇም ፌዲ ሲመነ዗ር


ኃጢአት የወሇዯችው የጥፊት ቀን እንዱያጥር

ጻዴቃንን ባያስቀርሌን ሁሊችን በጠፊን ነበር

ሥጋን ሇነፌስ አስገዜተው በበረኃ ጉያ የከተሙ

ቤተክርስቲያን ሌጆች አሎት የሚማሌደ ሇዓሇሙ

ሥሊሴም ምሔረትን ስሇ እነርሱ ያዯርጋለ

ስሇተመረጡ ጥቂቶች የጥፊት ቀናት ያጥራለ

ጥሊቻ ዗ውዴ ዯፌታ ፌቅር በባርነት ብትገዚ

ሰሊም በሞት ተዋጅቶ የጦር ወሬ ቢበዚ

ሔዜብ በሔዜብ ሊይ ተነሥቶ ጥሙ በዯም ሲረካ

በንጹሏን ዕንባ ምዴር ታጥባ ስትፇካ

የበረኃ ፌሬዎች በቃየን ሰሌፌ ያሌሄደ

ንጹሔ ጸልትን ይሠዋለ ፌቅርን ሇእኛ ሉማሌደ

ሥሊሴም ምሔረትን ስሇ እነርሱ ያዯርጋለ

ስሇተመረጡ ጥቂቶች የጥፊት ቀናት ያጥራለ

ዱያብልስ በብርሃን ራሱን ሇውጦ

ክርስቶስ ነኝ እኔ ቢሌ በምትሏት ተሇውጦ

አንዯበት በሏሰት ተቃኝቶ እውነት ቦታ ብታጣ

የአበው ገዴሌ ተሸሽጎ ክሔዯት ገሏዴ ቢወጣ

ማተባቸውን ጠባቂ ሰማዕታት ዚሬም አለ

በሚያፇሱት ዯማቸው የክሔዯት እሳት ያጠፊለ

ሥሊሴም ምሔረትን ስሇ እነርሱ ያዯርጋለ

ስሇተመረጡ ጥቂቶች የጥፊት ቀናት ያጥራለ

በብሌጭሌጭ ኑፊቄ ሃይማኖት ቢተካ

አርምሞ ቢዋጥ በሏሰተኛ ነቢያት ሁካታ

እምነት በክሔዯት ግዝት ቤት ብትሰዯዴ

ቢነሣ ቤተክርስቲያንን ሊዴስ የሚሌ ትውሌዴ


ድግማ ሥርዓትን ጠብቀው ሇአሁኑ ትውሌዴ ያቀበለ

ሉቃውንት ዚሬም አለ ከአርዮስ ማዕዴ ያሌበለ

ሥሊሴም ምሔረትን ስሇ እነርሱ ያዯርጋለ

ስሇተመረጡ ጥቂቶች የጥፊት ቀናት ያጥራለ

የምፅዓት ቀን አመጣጥ ቢሆንም የሚያስፇራ

በተመረጡት የዕንባ ጸልት ይቀሌሊሌ የዓሇም መከራ

በሥጋቸው ጎስቁሇው በመንፇስ ሌዕሌና የሊቁ

ይህም ትውሌዴ ጻዴቃን አለት ከበዯሌ ሥራ የራቁ

ሥሊሴም ምሔረትን ስሇ እነርሱ ያዯርጋለ

ስሇተመረጡ ጥቂቶች የጥፊት ቀናት ያጥራለ

14.ስራህን ስራ
በሁዲደ መሬት መሌካም በሚያፇራው

ሠራተኛው ጥቂት መኸሩ ብዘ ነው

የእርሻው ጦም ማዯር አንተን አስጨንቆህ

ከወጣህ ሌትሰራ ወገብህን ታጥቀህ

አንተ ! . . . ጎበዜ . . . ዯስ ይበሌህ

የዯረቀ መሬት . . . አሇስሌሰህ ዗ርተህ

የአበባው ግዛ አሌፍ . . . ፌሬውን ታያሇህ

በስራህ በርትተህ . . . ፀሏይ ብትጠሌቅ ምሽቱ ቢነጋ

ሰነፌ ቢያንጓጥጥህ በነገር ቢተጋ

መሌስ ሇመመሇስ . . . ወዯ ኋሊ አትዘር . . . በከንቱ አትዴከም

ማሳው እንዲይጠፊ . . . እንዲይበሊው አረም

የተ዗ራው ፌሬ ሠሊሳ እና ስሌሳ መቶ እንዱያፇራ

የተሰጠኸውን . . . ስራ ብቻ ስራ
15.ሸሇቆ ሌብ

ሸሇቆ ሊመለ፣ …….. በምዴር ተካትቶ፣


እንብርት መካተቱ፣ ሰርኩን ተበራክቶ፣
ሇ዗ራበት፣ ማግስቱን ተስፊ አ’ርጎ፣
ያንን መጎዲቱን፣ ያሁኑን ሇበጎ፣
ያ የተቀበረ፣ ... ባሇጠጋ አስጊጦ፣
በምዴር ሊይ ሆኖ፣ ከሰማዩ በሌጦ፣
ርኩሰት ሲገፊ፣ ሇጽዴቅ መቅረቡ፣
ሇማሇም ሲተኛ፣ በውን መታሇቡ፣
ሲነቃ ያየዋሌ፣ አባት ሇሌጅ ሠርቶ፣
እጁን ሲ዗ረጋ፣ ሸሇቆው ተሞሌቶ፡፡

16.ኋሇኛው

አንዴ ቀን ይመጣሌ...
ተስፊን ጥሊው አ’ርጎ፣ ሇጥውሌጉ ቀን ጣይ፣
የክንደን ርዜማኔ፣ ሞገስ ክብሩን ሉያሳይ፣
...ቀኑ ዯምኖበት፣ ሰማዩ ተከዴኖ፣
የፀሏይን ነገር፣ ቀን አሳየኝ ብል፣
ዚሬን ውል ቢያዴር፣
...ነገውን ሉያከብር፣
ነገው ዚሬ ሆኖ፣ ጽሌመት... ጽሌመት ወሌድ፣
ውስጥ እግሩን ሲበሊው፣ ተስፊን ማየት ወ’ድ፣
...እንዯ ብቅለ ስጥ፣ 'ርቆበት ቀኑ፣
እንዯ ዲዊቱ ቃሌ፣ መዴገም መሇመኑ፣
ሊይሰሇች ሉመጣ፣
ሲሰጠው
ነገም ነገን ዗ርቶ፣ ብርሃን ሲፇነጥቅ፣
አካለን ዗ንግቶ፣ ሌበ-ምቱን ሉነጥቅ፣
የ'እኔነት' ተቀብሮ...
...የ'እናንተ'... ሇ'እናንተ' ቀዯመ፣
የተጠራው ቀርቶ፣ ኋሊ-ገብ ታዯመ።
...በንጉሡ ዴግስ፣ ባ'ገር በታወቀ፣
ጥሪን 'አቤት' ያሇ፣ በሏሴት ዯመቀ።

17.ቀራንዮ

ቀራንዮ … ቀራንዮ …ቀራንዮ ጎሇጎታ


የዴሌ ብስራት የነፃነት ኮረብታ
የመከራ ቤት የዯም ማማ
የመስቀለ ዘፊን የፌቅር አውዴማ
የአዱስ ኪዲን አማናዊት መሥዋዕት
የአዲም ብስራት የዴኅነት ቤት
አንቺ…ቀራንዮ ጎሇጎታ
የሔይወት ሀገር የግፌ ቦታ
አሊየሽም…!
የቤተ መቅዯሱ መጋረጃ ሲተረተር
ነፌሳት ሲነሱ ሲከፇት መቃብር
ጨረቃ በዯም ስትሇወስ
ፀሏይ ጽሌመትን ስትሇብስ
ምዴር ስትጨሌም ሲረግፈ ከዋክብት
እጹብ ዴንቅ ሲለ ዓሇመ መሊእክት
ቀራንዮ … ቀራንዮ …ቀራንዮ ጎሇጎታ
አንችን ምን አጸናሽ ጉሌበትሽ በረታ

18.በመንግሥትህ አስበኝ

በሚያስፇራ ግርማህ በምጽዓት ቀን ስትገሇጥ

በፉትህ የሚቆም ጠፌቶ ዓሇም ሁለ ሲንቀጠቀጥ

መሌካሙን ዗ር ከክፈው አበጥረህ ስትሇያቸው

በፌርሃት ያሰምጣሌ የጽዴቅ ፌሬ ሇላሊቸው

ሇእኔም ቀኑ ያስፇራሌ ዲግም የምትመጣበት

በዯላ ተቆጥሮ በግብሬ የምመ዗ንበት

በሥራዬ ተመዜኜ መሌካም ፌሬ ባይኖረኝም

በምጽዓትህ ቀን አስበኝ ወዯ ሲኦሌ እንዲሌሰጥም

እኔን እኔን እንዲያጠፊኝ

አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ

በቸርነትህ ብዚት በመንግሥትህ አስበኝ

ኅሉናዬ ባድ ሆኖ ጥርሴ ከፌቶት ይስቃሌ

ሌቦናዬ ታውሮ ዓይኔም ሳያይ ያፇ’ጣሌ

አንዯበቴም ዱዲ ሆነ ስምህን የማይቀዴስ

ጆሮዬም የማይሰማ ስትጠራው የማይመሌስ

እግሮቼም ከዯጃፌህ ከመቅዯስህ ራቁ


በዴን አካላን ተሸክመው በዓሇም ተዴሊ ተነጠቁ

ሁለን ቻይ መዴኃኒቴ ሥጋዬን ገስጽሌኝ

በምጽዓትህ ቀን ከሙታን ጋር እንዲሌገኝ

እኔን እኔን እንዲያጠፊኝ

አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ

በምሔረትህ መጠን በመንግሥትህ አስበኝ

ከክፊት ጋር ተዲብዬ በአንዴ ጎጆ እኖራሇሁ

ሥጋዬን ከነፌሴ እያጣሊሁ ቤቴ ሰሊም አጥቻሇሁ

ከሞት ጋራ እየዋሌኩ በጠሊት ሠፇር ከትሜ

ዯህና ነኝ ይመስሇኛሌ እየሞትኩኝ በቁሜ

የሏ዗ን ሆኗሌ ቤቴ ነፌሴ የሞተችበት

መንፇሴን እያስጨነቀ ሥጋዬ የሚስቅበት

አምሊኬ ሆይ የረከሰ ማንነቴን ቀዴሰው

የጎዯሇ እምነቴን በይቅርታህ ሙሊው

የሰሊም አምሊክ ሆይ ሰሊምህን አዴሇኝ

በምጽዓትህ ቀን አመፄ ሇሞት እንዲይሰጠኝ

እኔን እኔን እንዲያጠፊኝ

አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ

በሩኅሩኅነትህ ብዚት በመንግሥትህ አስበኝ

በኃጢአት በረኃ የጽዴቅ ውኃ በላሇበት

በሥራዬ ተቃጥዬ በምዴረ በዲ ስንከራተት

የሀሜቴ ብዚቱ አንዯበቴን አዴርቆታሌ

የክፊት ሀሳብ ሙቀቱ ራስ ቅላን አክስልታሌ

በበረኃው አንበጣ በዱያብልስ ተነዴፋ

ህይወትን ዚሬ ቀበርኳት ሞትን ሇነገ አትርፋ

የበዯላ ሀሩሩ መሊ እኔነቴን ሲያነዯኝ

ፌቅህ ዯመና ሆኖኝ በእቅፌህ ጥሊ አሳርፇኝ


በሇመሇመ መስክ በእረፌት ውኃ ዗ንዴ አሳዴረኝ

በምጽዓትህ ቀን ጠቁሬ በግራህ በኩሌ እንዲሌገኝ

እኔን እኔን እንዲያጠፊኝ

አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ

በሇጋስነትህ መጠን በመንግሥትህ አስበኝ

ቀኔ ብርሃን የሇውም ላሉቴም እጅግ ጠቁሯሌ

ዓመቴም ጸዯይ አያውቅ በጭጋግ ተዯብ቉ሌ

የጠወሇገ ሔይወቴ የኃጢአት አረም የበዚበት

ከጸዯይ ጋር የማያብብ የጽዴቅ ፌሬ የላሇበት

የእውነት ፀሏይ ጠሌቃ ሏሰት ከነገሠበት

ከጨሇማ ሔይወት አውጣኝ ብርሃንህ ወዲሇበት

በ዗መኔ ብርሃንህ ሇእግሮቼ መሪ ይሁንሌኝ

በምጽዓትህ ቀን መንገዳ ወዯ ሲኦሌ እንዲይወስዯኝ

እኔን እኔን እንዲያጠፊኝ

አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ

በአምሊክነትህ ሥሌጣን በመንግሥትህ አስበኝ

ወየው እኔስ በዯላ ወየው እኔስ ኃጢአቴ

መግቢያዬ ወዯ የት ይሆን ከሞት በኋሊ ቤቴ

አዴፋያሇሁ በበዯሌ ቆሽሻሇሁ በኃጢአት

ምሔረትህ ትታዯገኝ ከ዗ሇዓሇማዊ እሳት

ከበሇስ ብጎርስም ትእዚዜህን ችሊ ብዬ

ከኃጢአት ጉያ ፇሌገኝ አትተወኝ ፇጣሪዬ

ርቃኔን ብሆንም የፌቅር ሸማህን ጥዬ

ሌጄ ሆይ የት ነሽ በሇኝ አትተወኝ ጌታዬ

አዲምን የፇሇግከው እኔንም የት ነሽ በሇኝ

በምጽዓትህ ስትመጣ በመንግሥትህ አስበኝ

በምጽዓትህ ስትመጣ ከቅደሳን ጋር ዯምረኝ።


19.በአታ ሇማርያም
ጥንትም ስትታሰብ በአምሊክ ኅሉና

ትታወቅ ነበረ በሥለስ ሌቦና

በአቷን አዯረገች የአርያም መቅዯስ

የዓሇሙን ፇጣሪ ዗ወትር ሇማወዯስ

አዲም ተፇርድበት የሞት ሞት ውሳኔ

ምንም አጋዥ ቢያጣ የሚሇው ወገኔ

ሓዋን ብትማቅቅ ከሲኦሌ ዯይን ወዴቃ

አስታራቂ ባይኖር ቢጠፊ ጠበቃ

ይግባኝ አሇ አዲም ቸርነቱን አውቆ

ከፇጣሪው ዘፊን ከችልቱ ወዴቆ

የአዲምን ሌመና ፇጣሪ ተቀበሇ

ጥሪህን ሰምቼአሇሁ ብል ተናገረ

ቅዴስት ሥሊሴ በአብ ሌብ መከሩ

በቃሌ ተናገሩ

እስትንፊሳቸውን ሇነቢያት ዗ሩ

ከሌጅ ሌጅህ አንዶን እናቴ አዴርጌ

እመጣሇሁ ከአንተ ዜምዴና ፇሌጌ

በቀነ ቀጠሮ አዲም ተሰናብቶ

ተስፊውን ሰንቆ ወጣ እጅ ነሥቶ

ይህም የተስፊ ቃሌ በመሊእክት ዗ንዴ ተሰማ

በኢዮር፣ በኤረር እንዱሁም በራማ

ምስጋናቸው ናኘ ዓሇም ሁለ ሰማ

ወዯ የት ነው በአቷ?
ማን ትሆን እያለ በተስፊ ዓሇሙ

ተሌእኮው ሽተው በተጠንቀቅ ቆሙ

ዏበይት ዯቂቃኑ ነቢያቱ ጓጉ

በአታቸው ጸንተው በአትሽን ፇሇጉ

ሔዜቅኤሌም አሇ በምሥራቅ አየኋት

የተ዗ጋች መቅዯስ ማንም ያሌገባባት

ኢሳይያስም ጮኸ በታሊቅ ዯስታ

ወንዴ ሌጅ ተሰጠን የሚሆን መከታ

ዲንኤሌም አያት ከተራራው ሊይ ጫፌ

አንቀጸ ብርሃን የሰማዪ ዯጃፌ

አምስት ሺህ ዗መን ከአምስት መቶ ዓመት

ሲታሰስ ሲፇሇግ የማርያም በአት

ሉባኖስ ሊይ ታየች እንዯ ፀሏይ ዯምቃ

በኢያቄም ሀና ቤት ፌጹም አሸብርቃ

ሰማያዊው ጽሊት ከወዳት ይቀመጥ

የሉባኖስ ዜግባ ጥዴ ዋርካ ይቆረጥ

ሇፇጣሪ ዘፊን ይታነጽ መቅዯሱ

የእሴይ ሌጅ ዲዊት ተቀኘ ንጉሡ

እቴ ሙሽራዬ እያሇ ቢ዗ምር

መዓዚዋ አወዯው ከሉባኖስ ምዴር

ሇጽሊት ማዯሪያ ሇታቦቱ ዘፊን

ሠርቶ አጠናቀቀ ጠቢቡ ሰልሞን

የኢያቄም እርሻ የሀና እሸት

ሇአምሊክ ማዯሪያ አፇራች እናት

በታቦት ሊይ ታቦት በመቅዯስ ሊይ መቅዯስ

በአቷ ሇማርያም ተገኘ ታኅሳስ

ከአእሊፌ አንደ ከፇጣሪው ታዝ


ወረዯ ፊኑኤሌ ሔብስት ጽዋ ይዝ

ቅዲሴአቸው ናፌ቉ት የእሌፌ አእሊፌቱ

ሰተት ብሊ ገባች ሸፌኗት በክንፈ።

20.በእንተ ዕሇተ ስቅሇት

ጨረቃ ዯም ሆነች ፀሏይም ጨሇመ


ከዋክብት ረገፈ፡ ሏኪሙ ታመመ
ሌዐሌ ተዋረዯ ጌታ ልላ ሆነ
በሠራው ፇጣሪው ፌጡሩ በየነ
ያችን ብሊቴና እንዯምን ሊጽናናት?
አንዴ ሌጇን አጥታ፡ ዚሬ ኀ዗ን ሊይ ናት
እንዯምን ሊባብሊት፡ እንዳት ትረጋጋ
ችንካር የሌጇን እጅ፡ ኀ዗ን ሌቧን ወጋ
ይምጡ እስቲ ጥሯቸው፡ በሰማያት ያለ
ሚካኤሌ ገብርኤሌ፡ መሊእክት በሙለ
አንዱት እህታቸው፡ አንዴ ሌጇን አጥታ
ታሇቅሳሇችና፡ ከእግሩ ስር ተዯፌታ፡፡
የሆሳዕና ሰው፡ ወዳት ተበተነ?
ከምኔው “ንጉሥ” ባይ፡ “ሌስቀሌህ” ባይ ሆነ?
ከምኔው ሰጋጁ፡ በፌርዴ መሰከረ?
እንዳት ከእጁ በሌቶ፡ ዯርሶ ዗ነተረ?
አንደ ችግረኛ፡-
በኢያሪኮ መንገዴ፡ ጽዴቅን ያረቀቀ
ዚሬ በግፇኞች፡ እጅ ሊይ ወዯቀ
25 ጊዛ ደሊ አረፇበት፡ አፌንጫው ነሰረ
የዓሇሙ መዓዚ፡ የዯስታችን እጣን፡ ሽታው ዯም ነበረ
ከጌቴሴማኒ፡ እስከ እነ ሏና ቤት
25 ጊዛ ሲዯፊ ሲጎተት
አስረውት በገመዴ፡ ኋሇኞች ሲስቡት፡ ፉተኞች ሇቀቁት፡
ወዯ ኋሊ ወዯቀ
ፉተኞች ሲስቡት፡ ኋሇኞች ሇቀቁት፡ ወዯ ፉት ወዯቀ
እኛ ስንጮኽበት፡ እሱ አረመመ፡ እኛ ስንወዚ፡ እሱ ግን ዯቀቀ
ያችን ብሊቴና: እንዯምን ሊጽናናት?
አንዴ ሌጇን አጥታ: ዚሬ ኀ዗ን ሊይ ናት
በጎች ሆነን ሳሇ፡ እሱ ግን እረኛ
ተክቶን ሉታረዴ፡ በግ ሉሆን ስሇኛ
40 ጊዛ ጡጫ፡ ሳይናገር ባ’ፈ
ጨክነው ፌጡራን፡ ፇጣሪ ሊይ ተፈ
22 ጊዛ በጅንፍ ዯረቱን
22 ጊዛ በአሇንጋ ሌቡን
ክቡራን እጆቹ፡ ንዐዲን እግሮቹ 65 ጊዛ
ተመቱ፡ ተሊጡ፡ ሆኑ እንዯ አዋዛ
ከካህናት አሇቃ፡ ታስሮ ተወሰዯ፡ ከሏና ቀያፊ
ከአፈ ምራቅ አሌቆ፡ ወዯቀ ዯም ተፊ
ግርፊቱን አይተው፡ ‘ንዲያሳዜናቸው፡ ሌባቸው እንዲይራራ
አንደ እየገረፇ፡ ላልች በገበጣ፡ ሲረሱ ቆጠራ
ያሇ ሌማዲቸው፡ ብዘ ተገረፇ
አንደ ተገራፉ፡ ሇሺህ ገራፉዎች፡ በቃቸው ተረፇ
ያችን ብሊቴና፡ እንዯምን ሊጽናናት?
አንዴ ሌጇን አጥታ: ዚሬ ኀ዗ን ሊይ ናት
300 እሾህ ያሇው፡ በከበረው ራሱ፡ ሥርወፅ ዯረበ
የእሾህ አክሉሌ ዯፊ፡ 73 ቦታ ዯም ከርሱ ነጠበ
ተሸከመ ሄዯ፡ ተሳሇቁ ገፈት
በሌባቸው ጠለት፡ በአፊቸው ዗ሇፈት፡፡
በዙያ ሌቶስጥራ፡ በዙያ የእንጨት ሀገር
በ8 ዕፅዋት መስቀሌ ሆኖ ነበር፡፡
ዕፀ-዗ይት እና ዕፀ-ከርካዕ
ዕፀ-በሇስ፡ ዕፀ-ወይራ፡ ዕፀ-ሥርናይ
ሌቡን በአዳራ፡ በታሊሊቅ ችንካር
ዯረቱን በሮዲስ፡ ቀኝ እጁን በሳድር
እግሮቹን በዲናት፡ ግራ እጁን በአሊድር
ሆኖ ባየች ጊዛ፡ ሌጇ ተሰቅልባት
ያችን ብሊቴና፡ ምን ብዬ ሊጽናናት?
አንዴ ሌጇን አጥታ፡ ዴንግሌ ኀ዗ን ሊይ ናት
ብርሃንን የፇጠረ፡ ዓይኖቹን ሸፇኑ
ያንን ርኅሩኁን ፉት፡ ሉመቱ ጨከኑ
እንዯ ተቸገረ፡ 'ሚያዜንሇት እንዲጣ
እንዯ ተረገመመም፡ በሁለ እንዯ ተቀጣ
እንዯ ምስኪን ዴሀ፡ ቀን እንዯ ራቀው ሰው
ምዴርን ያስጌጣት፡ አጣሳ ይሇብሰው?
ንገረኝ ጌታዬ፡ በእጅህ ከፇጠርከው
ማንን ሌብስ ነሳህ፡ ማንን አራቆትከው?
ይህን ጊዛ እናቱን: ምን ብዬ ሊጽናናት?
የዯስታ ምንጭ ሆና፡ ኀ዗ንተኛዋ ናት፡፡
እንዯ ቀማ ወንበዳ፡ ደር እንዲሇ ሽፌታ
ሀገር እንዲጠፊ፡ ተሰቀሇ ጌታ
እንዯ ትንቢቱ ቃሌ፡ እንዯ ተነገረ
ረዲት እንዯ ላሇው፡ ሆነ እንዯተቸገረ
ባየነውም ጊዛ፡ አሊከበርነውም
እንወዯውም ዗ንዴ: ዯም ግባት የሇውም
እኛ ግን መታነው፡ እሱ ታገሰሌን
እኛው አዯማነው፡ ዯምን ሇበሰሌን
ሌብን የሚጠግን፡ ሌቡ ሊይ ወጋነው
በችንካር ቸንክረን፡ በዋንጫ ቀዲነው
አቤቱ አምሊኬ፡ ታማኙ መዴኅኔ
እሺ ብሇህ የሞትክ፡ ሇሰቀሌኩህ እኔ
ስሇ ኃይሌ ትርጉም፡ በብርታት ስጠብቅ
አንተ በትህትና፡ መጣህ ሌታሳውቅ
ስህተት በሞሊበት፡ የኃይሌ ግንዚቤ
ትዕቢት በገነባው፡ እንዲይገኝ ሌቤ
አቤት የአንተ ፌቅር፡ አቤት የአንተ ነገር
በዙያች ጭንቅ ሰዓት፡ ስሇ ሰቃዮችህ፡ መዲን ታስብ ነበር፡፡
ያ ስዯት የኔ ነው፡ የኔ ነው ሰንበሩ
ጩኽትህም ጩኽቴ፡ የኔ ነው ችንካሩ
በዯላን ቻሌክሌኝ፡ ሆነህ በኔ ቦታ
ሞትህ ሞቴ ነበር፡ መዴኃኒቴ ጌታ
ሌኖር ተወሌጄ፡ ሞት ስሊሸነፇኝ፡ ሌጄ በርታ እያሌከኝ
አንተ ሌትሞት መጥተህ፡ ማሸነፉያ ሆንከኝ
ግን!
ያችን የኀ዗ን እናት
ያችን ብሊቴና ምን ብዬ ሊጽናናት
ዴንግሌ ስሇ ሌጇ: ዚሬ ኀ዗ን ሊይ ናት፡፡

21.በጸልትህ ጠብቅ

ከቅደሳን አበው የሆነ ውሌዯትህ

የጸልታቸው መሌስ ሇእናት አባትህ

ክብርህ እጅግ በዚ እንዯራስ ጠጉርህ፡፡

ፌጥረት ያስዯሰተ የውሌዯትህ ዛና

ገና ህፃን ሳሇህ የጀመርክ ምሥጋና፡፡

ጽዴቅን ተጎናጽፇህ ወንጌሌ ተጫምተሏሌ

በጉብዜናህ ወራት መስቀለን ሽተሃሌ፡፡

እንዯጠዋት ጠዚ በምትረግፇው ዓሇም

ሌብህ ሳይሸነፌ ሇምቾት ሳትዯክም

ከትዲርህ ይሌቅ ምንኩስናን መርጠህ

ከጫጉሊ ቤት ወጥተህ በረኸ ተገኘህ፡፡

እንጦንስ አባትህን አርገህ አርአያ

የመሊእክት አስኬማን የሇበስህ ሏዋርያ

እሌፌ አእሊፌ ያፇራህ የጽዴቅ ዗ንባባ


ቃሌ ኪዲንህ ጽኑ መጠሇያ አንባ

ከሰይጣን ተጋዴሇህ ያሸነፌክ አርበኛ

ዏቃቤ ሃይማኖት የሥርዓት ዲኛ፡፡

አራቱን ወንጌሊት ዝረህ አስተምረሃሌ

በመብረቅ ጸልትህ አጋንንት ጠፌተዋሌ

ትእግስት ጽንአትህ በአምሊክህ ተዯን቉ሌ፡፡

መምህረ ሰሊም፣ ፌቅር፣ ወአንዴነት ሇአንተ ይገባሏሌ

ስሇ አምሊክህ ክብር የተጋዯሌክ ጸንተህ

እንዯ ተወዯዯ የ዗ይት ዕንጨት ነህ፡፡

የተጋዴልህ ፌሬ መዓዚው ያውዲሌ

እሌፌ አእሊፌ አምነው ባንተ ተጠምቀዋሌ

የብርሃን ዯመና ጠቅሰህ ተጉ዗ሃሌ

በጸልትህ ኃይሌ ሙት አስነስተኻሌ፡፡

ገዴሌ ተአምርህን የወንጌለን ሥራ

አቡነ ዛና ማርቆስ ሆይ…

መካነ ጸልትህ ዯብረ ብሥራት ታውራ፡፡

የሚታ዗ዘሌህ ንስርና አሞራ

በአሔዚብ ሁለ ፉት ብርሃንህ በራ፡፡

በኪዯተ እግርህ ኢትዮጵያን ቀዯስካት

ሇእግዙአብሓር መንግስት ሙሽራ አረካት

አጋንንት ከፉትህ እንዯ ጢስ በ’ነዋሌ

ኃይሌ ጽንዏቱን ክርስቶስ ሰጥቶሃሌ፡፡

ቅደስ ቃሌ የ዗ራህ ትጉኹ ገበሬ

ማዯሪያህ የሆነች …ኢትዮጵያ ሀገሬ


ዚሬም በጸልትህ ታፌራ መቶ ፌሬ

የጸጋህ ብርሃን ጨሇማዬን ትግፇፌ

በረከት ጸልትህ ሇትውሌደ ትትረፌ

ጣፊጩ መዓዚህ ዗ወትር ይሽተተኝ

ረዯረኤት በረከትህ ሁላም ትጠብቀኝ

ሔግና ሥርዓትን ያስተማርክ ፃዴቅ

አቡነ ዛና ማርቆስ…

የመንፇሴን ዜሇት በጸልትህ ጠብቅ፡፡

22.ባሇመንበር መንታ

ኤሌሻዲይ ንጉሥ ነው ሌዕሇ ጌታ

ባሇመንበር መንታ

ካንዴም ሁሇት ቦታ

ቀዲሚው በሊይ ነው በሊይ በሰማያት

በአምሳሇ አራዊት

በግርማ ትስብእት

በብርሃን ተከብቦ

በሚጣፌጥ ዛማ በሚያምር ሽብሻቦ

በስብሏት ተከብቦ

ቅደሳን መሊእክት

ስሙን ሲያወዴሱት

በዜማሬ እሌሌታ

መሇከት ሲነፊ ከበሮ ሲመታ

ፇርተው ተንቀጥቅጠው

ሔያው የማይሞተው

ቅደስ ቅደስ ቅደስ ቢሇው


ሠሇስቱን ጠቅሌሇው

ጥቅሌለን ሠሌሰው

ዓይኖቻቸውን

ተሸፌነው ባክናፊቸው

ንጉሡን ሲያነግሡት

ከፉቱ በመቆም ወዴቀው ሲነሱሇት

አቤ…ት!

እሱ የሰሊም አምሊክ እሱ ትሁት ጌታ

ባሇመንበር መንታ

ካንዴም ሁሇት ቦታ

ላሊኛው በታች ነው በታች ጎሇጎታ

ዓይኑ በጨርቅ ታስሮ

ከ'ሳት ሥር ተጥል

ንጉሡ ተዋርድ በጥፉ ሲመታ

በዯረት ዴሇቃ ታጅቦ በዋይታ

ግረፇው በሇው!

ስቀሇው ! ስቀሇው ! ስቀሇው!

ብሇዋሌ በክብሩ

ሉያነግሡት በመንበሩ

ከሇበሰው ሥጋ ከግርፈ የተነሣ

ሌብሱ በሊዩ አሌቆ

ሰውነቱ ዜል

ወዴቆ የተነሣ

ዯረሰ ቀራንዮ ገባ ጎሇጎታ

ምስሇ አብ ወመንፇስ ቅደስ 'ሚወዯስ ጌታ

ራሱን አገኘነው

በቀማኞች መሀሌ ከወንበዳዎች ተርታ


እዙህ ኮከብ የሇም ጨረቃም ጨሌማሇች

ፌጥረት ቤቱ ከትቷሌ ፀሏይ ብርሃን ጋርዲሇች

እሱ ክቡር ንዐዴ እሱ መካር ጌታ

ባሇ መንበር መንታ

አንዴም ሁሇት ቦታ

አንዯኛው በአርያም ላሊው ጎሇጎታ

23.ባትወሇዴ ኖሮ……

መሇኮትን ያህሌ - በእጅ እንዯ መጨበጥ - በሆዴ እንዯ መወሰን


ምን ክብር ይገኛሌ - ምን ምጡቅ ሌዕሌና? - ምንስ ገሊጭ ሌሳን?
ባትወሇዴ ኖሮ - ብሊቴናዋ ባትኖር - ያች የምስጢር ማኅዯር
ተራ ተአምር ሁለ - የአምሌኮት ሚዚን - በሆነብን ነበር፡፡

ባትወሇዴ ኖሮ - እሷን ተመሌክተን - መመኪያ ባሊሌናት


በሓዋን ተስፊ ውስጥ - ብርሃንን አዜሊ - ዯምቃ ባሊየናት
የተ዗ጋች ገነት - ቀዴሞ እንዲጣናት - ርስታችን ባሊሌናት፡፡
አዲም ባሌተጽናና - ዯሙም ባሊቆመ - ሲፇስ በኖረ
“ህይወቴ ነሽ” ብል - ሓዋንን ባሌጠራት - ተስፊው ባሌነበረ
የማክሰኞም እርሻ - ዗ርን ባሊስገኘ - ባድውን በቀረ
ሁለም ይቀር ነበር - ሰውም በውዴቀቱ - እንተቸገረ
ባትወሇዴ ኖሮ - አሁን አይኖርም ነበር - ጥንት እንዯ ነበረ፡፡

ትንቢትን ባሊየን - ይወሇዲሌ ብሇው - ተስፊ ባሌሰነቁ


“ክንዴህን ከአርያም ሊክ” - ብሇው ባሌተጽናኑ - ፉቱ ባሌወዯቁ
዗ርም ባሌቀረሌን - እንዯ ተበተንን - ከቤት እንዯ ወጣን
ባሊወቅን እረኛ - ጋጣ እንዯላሇን - ማዯሪያ እንዲጣን
እንዯ ከንቱ ፌጥረት - በምዴር እንዯሚቀር - እንዯ ደር ቀበሮ
ሰው በሆነ ነበር - ያች እንቁ ፌሬ - ባትወሇዴ ኖሮ፡፡
ምሥራቃዊት መቅዯስ - የታተመችን በር - ሔዜቅኤሌ ባሊየ
የሙሴ ሏመሌማሌ - በነበሌባለ ’ሳት - ተዋሔድ ባሌቆየ
ረዥሙ ተራራ - ሇዲንኤሌ ባሌታየ - ተስፊ ባሌሰነቀ
ባትወሇዴ ኖሮ - ሁለም ጠፌቶ ነበር - ያኔ እንዯ ወዯቀ፡፡

ቴክታና ጴጥርቃ - (እ)ራዕይ ባሊዩ - ህሌም ባሌታያቸው


ከጥጃ ጨረቃ - እንዯምትወሇዴ - ባሌተነገራቸው
ከጨረቃም ፀሏይ - ዓሇምን ሲያበራ - ባሌተመሇከቱ
የጨሇማ ዗መን - በ዗ሇቀ ነበር - ሌክ እንዯበፉቱ፡፡
ሄርሜሊና ማጣት - ሃናን ባሌወሇዶት - ተስፊም ባሌቀረበ
ኢያቄም ባሌመጣ - ከይሁዲ ነገዴ - ዴኅነት ባሌታሰበ
ባሌተነገራቸው - በስተ እርጅናቸው - ባሊዩ' ዯስታ
ባትወሇዴ ኖሮ - ሁለም መራር ነበር - በመጣፇጥ ፇንታ፡፡

መሌአኩም ባሌመጣ - ብስራቱን ባሌሰማን - ቃሌ ስጋ ባሌሆነ


ሌዯቱን ስቅሇቱን - ትንሳኤውን ባሌሰበክን - ሁለ በባከነ
ባትወሇዴ ኖሮ - እመአምሊክን ባናይ - ያችን የዴኅነት በር
ምክንያት ፇጥረን ሞተን - መሌሰን ሇመዲን - ምክንያት ባጣን ነበር፡፡

24.ና! ሌበሌ: አትምጣ?


ተሌከው ነፊሳት - ምዴርን ሲያናውጡ
የክፊት ነቢያት - ካለበት ሲወጡ
መንግሥት መንግሥት ሊይ - ሔዜብም በሔዜብ ሊይ
ዴንጋይም በዴንጋይ - ተዯርምሶ ሲታይ
የዯስታ ካብ ሁለ - ሲናዴ ከሰዎች ሌብ
የፀጥታው ስፌራ - በክፊት ሲከበብ
ያሊሰብኩት ሆኖ - ያሌኩት ሲቀርብኝ
ቶል ና! ሌበሌህ - ወይስ አትምጣብኝ?
መቃረቡ ሲሆን - የትንቢት ፌጻሜ
ሰማይ እና ምዴር - የሚያሌፈበት ዕዴሜ
የፀሏይዋ መጥሇቅ
የብርሃኗ መራቅ
ይሆናሌ ያሌተባሇው - መሆኑ ሲታወቅ
ሰማይ ሲጠቀሇሌ - ከዋክብት ሲረግፈ
የዓሇም ኩሬዎች ሁለ - ሲ዗ጉ ሲነጥፈ
“ዓሇም!” “ዓሇም!” ያለት - ሲሆኑ መና ወና
የምናያት ምዴር - እንዲሌሆነች ሆና
ባድነት ሲወርረኝ - ተስፊ ሲጠፊብኝ
ቶል ና! ሌበሌህ - ወይስ አትምጣብኝ?
የቁጣ ነፊሳት - ከአዛብ ሲሇቀቁ
መዴረሻ ጠፌቶአቸው - የቆሙት ሲወዴቁ
ዘሪያው ሲጨሊሌም - ሲ዗ጋጋ መንገዴ
ከምሥራቅ ሲሰማ - አስፇሪው ነጎዴጓዴ
ሲያይ'ለ መባርቅት - መሇከት ሲነፊ
የነበረው ሲተን - የሞሊው ሲጠፊ
ሰሊሜ ሲታወክ - ጭንቁ ሲመጣብኝ
ቶል ና ሌበሌህ - ወይስ አትምጣብኝ?
ሏሳውያን ዯቂቅ - ሏሳዊ መምህር
ሏሳዊ ክርስቶስ - የሏሰት ዯቀ መዜሙር
በምትሀት ጨረቃን - የጨበጠው በእጁ
ሲበዚ በዓሇም - ሲታይ በየዯጁ
በቅደሱ ስፌራ - ሲፇስ የንጹሔ ዯም
ሽሽት ክረምት ሲሆን - የኋሊው ሲቀዴም
በሰንበት መሰዯዴ - ሲሆን መጨረሻ
በኀ዗ን ሉከበብ - የሔይወት መዴረሻ
ያ! ግርማህ ሉገሇጥ - ያኔ ሌትፇርዴብኝ
ቶል ና! ሌበሌህ - ወይስ አትምጣብኝ?
መዜገቡ ሲገሇጥ - ሔይወቴ ሉነበብ
አንዯበት ሲ዗ጋ - ዏፅም ሲሰበሰብ
ዋይታ ዋጋ ሲያጣ - ከንቱ ሲሆን ጩኸት
በጎቹ ከተዴሊ - ፌየልች ከእሳት
በሚጓዘበት ‘ሇት
በዙያ አስፇሪ ሰዓት
ኃጥአን በዕንባ - እጅግ ይጠቁራለ
በዙያ ጭንቅ ሰዓት - ሁለም ያሇቅሳለ፡፡
የሰማዕታትን ዯም - በከንቱ ያፇሰሱ
ጻዴቃንን የገፈ - ንጹሏንን የከሰሱ
ስሇ እነ አቤሌ ዯም - መጥተህ ሌትከፌሌ
ስሇ ዴሀ አዯጎች - ሉሰማ የሔይወት ቃሌ
ጉጉት እና ፌርሃት - መንታ ሲሆንብኝ
ቶል ና! ሌበሌህ - ወይስ አትምጣብኝ?
ይህንን እያወቅሁ - ዚሬን በማበላ
ሳሌሰንቅ ሇጉዝ - ሇሚሻሇኝ ክፌላ
“ጌታ ሆይ! ጌታ ሆይ!” - በሚሌ አንዯበቴ
ሙለ መስል ሲጓዜ - ባድው እኔነቴ
“አይቴ ነበርከ?” “ምንት ገበርከ” ስባሌ
ረዏደን የሚያስተው - ሳይኖረኝ አንዴ ቃሌ
ሲታወሰኝ ዚሬ - ሲንቀጠቀጥ ጥርሴ - ሌቤ እየራዯብኝ
ቶል ና! እንዴሌህ - ስሇ አቡነ ሏራ ዴንግሌ አምሊኬ አስበኝ?
በቀኝህ እንዴቆም ሇንስሏ አብቃኝ

25.ፇሶ አሇቀ
ቡሀቃው ተጠርምሶ
ሉጡም ፇሶ ፇሶ
ባሌቴቷ ብትዯርስ
መዴፇኑን ትታ ብስ
ሚፇሰውን ማፇስ
ፇሶ አሇቀ ፡፡
ኤዱያ!
እንጀራ ሊይሆን ታፌሶ
ተይው በሎት
ይቅር ፇሶ፡፡
ከሰማች ንገሯት
ቡሀቃውን ዯፌና
ላሌ ሉጥ ታቡካበት፡፡
26.ማንን ….
በሰናኦር ግንብ
ዴንጋይ የሚቆመው
በዯነዯነ ሌብ
ማ..ን..ን.. ሇመውጋት ነው ?
ማንንም . . . ምንንም የት አግኝቶ
’ማይሆን ተመኝቶ
መግባባት አቅቶት
ቀረ ተሇያይቶ
ሃሣዊ
ዓሇምን በመጥሊት
ሇክብር መንነው
ዯሞ የማይርቁ
ዓሇሚቱን ወዯው
ገዴሌን በገዯሌ
በገዲም ሣይሠሩ
መቅሠፌቱ ተሌኳሌ
አብዜተው እያለ
ሔዜቡን ሚያስፇራሩ
ነዋይ ዏይን ገብቶ
ባዕት አስረስቶ
ቆብን አስቀዴድ
ፀጉር አስነጭቶ
ፉትን አገርጥቶ
በመሌዕክት ሠበብ
ከሰሊም ከተማ
ከጽዴቁ አውዴማ
ተሰልንቄ ሣበች
ዴምጿን ጆሮ ሰማ
ሊይኖሩት ወስነው
ያቺን ዓሇም ንቀው
ዯሞ ነኝ ባሔታዊ
ግብር ግን ምዴራዊ
ነብይ ተመስሇው
ባዕት አሇኝ ብሇው
ግን ባንደም የላለ
እንዲሇ ወንጌለ
በኋሇኛው ዗መን
አዎ ይመጣለ

27.ጏሽ
ጏሽ ነይ ምከሪ
የሌጅን ፌቅር መሥክሪ
ሇሌጅሽ የተወጋሽው
ሇአብራክሽ ሊትዴኝ የሞትሽው
ዚሬ ዚሬ ዗መን ሲነጉዴ
ከእናት ፌቅር ገብቶ እንክርዲዴ
ሌጇን ት዗ምን ብሊ
አዯረገቻት ተሊሊ
የሰው ሌጅ ከሰው ተገኝታ
በኃጢአት ክፈ በሽታ
ተወጋች እናት ሽሽታ
ከሞት አፊፌ ተጠግታ
በምኞት ጣር ጥራ ጥራ
እንዲትሞት ወይም እንዲትሽር
ተይዚ በኃጢአት ሥራ
በእናቷ እንዯ እሙጭሉት
ተይዚ በክፊት መክሉት
ተበሊች ተዋጠች
በናቴ በእናቴ እያሇች
ክፈ ምግባር ተወርውሮ
ከእናት ሇሌጅ ተሰንዜሮ
በሰው ኑሮ በዚ ሮሮ
ታዱያ ምናሇ ገዴሇኛዋ እናት
ጏሽ ሇጏሿ ሣትወጋ
የአብራክ ክፊይዋን ባየች አዴጋ
ጧሪ አክባሪ ዯግ ሌጇን
ችግረኛን ምታስጠጋ
ሇእውነት ሚሠዋ ጀግና
በሰማዕታት . . . በሞት ምትፀና
ሌጇን ከኃጢአት ከሌሊ
ሇጽዴቅ የምትወጋ የምትቀሊ
እናት ያሻታሌ ምዴር
በሞቷ ሔይወት ምትፇጥር

28.በስሙ አዲነው
ጊዛ ተሠአቱ
ሉዯርስ ጸልቱ
ገና ከማሔፀን
አንካሣ የሆነ
ሲኖር ከዯጃፈ እየሇማመነ
ሁሇት ትጉ ሰዎች
በመቅዯስ ሲገቡ
ዴቃቂት ሇመነ
ፀንቶበት እራቡ
አትኩረው እያዩት
አትኩሮ ሲያያቸው
ምን ይቸሩኝ……! ብል
እየጠበቃቸው
ብር የሇን አንሰጥሔ
አንጨክን አንተውሔ
በናዜሬቱ ኢየሱስ
ተፇወስ ያዴንሔ
በቀኝ እጁም ይዝ
ሇኖረው ዯንዜዝ
አነሣው አግዝ
አይሁዴም ተገርመው
በነጴጥሮስ ሥራ
በሰሇሞኑ ዯጅ
መዲኑ ሲወራ
ሇምን ዯነቃችሁ
በገዚ ኃይሊችን
የሆነ መስሎችሁ
ዯሞ በእውቀታችሁ
ነው የሆነሊችሁ
እያሇ አትኩሮ ያየናሌ ዏይናችሁ
የአብርሏም አምሊክ
የይስሏቅም ጌታ
ወንበዳ ወንበዳ
ሣይሆን የተባሇ
በስሙ አዲነው
ከዯዌው ተፇታ

29.የተኙት ይነሡ
ጉባኤው ሲጀመር ጥቂት ተመሌክቶ
አፈይከፇታሌ በእንቅሌፌ ተመቶ
ሲጀመር ይነቃሌ
ቆይቶ ይተኛሌ
ሲጀመር ሲነቃ
ተኝቶ ሲያበቃ
መርሏ ግብሩን ትቶ
ጫፌ ጫፈን እያየ
በእንጨት ሊይ ተኝቶ
እጅግ ተሠቃየ
‘‘ ሲሣቅ ይነቃና ’’ከት ብል ይስቃሌ
ሁለን እንዯሰ እንዲሊሇፇው ቃሌ
ሉያጣራ ፇሌጏ
ዴንገት ይወሰዲሌ
ሲሣቅ ይነቃና
ምን . . . ምን . . . ይሊሌ
ሲነግሩት ትኝቷሌ
መማሩን ጠንቅቆ
እንዲቃተው አውቆ
ጏረቤት ተጣራ
ተጨማሪ ሥራ
ቀስቅሰኝ እባክሔ
እንቅሌፌ ሲጥሇኝ
አምኛሇሁና እንዯዯካከመኝ
ጏረቤት በእሺታ ስሇተቀበሇው
እግሩን አመቻችቶ የት እንዲሇ ረሣው፡፡
ክንደን ተጠግቶ
ጭንቀቶቹን ሰጥቶ
ተኛ ሁለን ትቶ
አንዴ ሁሇት እያሇ ላሉቱ ሲገፊ
በአካሌ በኃሣቡ ጏረቤት ተከፊ
በትከሻው ይዝ ትንሽ እንዯሄዯ
በትንፊሽ ተጋብቶ እርሱም ተወሰዯ
በግራና በቀኝ በአንዴ ተዯጋግፇው
ተቀስቃሽ ቀስቃሹ ሄደ ተጠራርተው
የሰዉ ምሌከታ ሆኖ በነገሩ
በሣቅ ሲያነ቉ቸው አብረው ተዯመሩ
ሔዜቡ የሣቀበት ምንጩ ሣይገባቸው
በሣቅ ስሇነቁ ስቀው አሣ቉ቸው
ተመሌሰው ተኙ ጏረቤት አንቅተው
መርሏ ግብራቱ አያምሌጥሔ ብሇው
ይሓኔ ተኝተው መቼ ሉነቁ ነው
በለ ዯግፎቸው
የተኙት ይነሡ አሁን ቀስቅሷቸው

30.አውጡን….
ሚሣኤሌ አናንያ አዚርያ
የፅኑ ሰው ፅኑ አምሳያ
በግዝት አገር በጾም
በፌዲ ዯምሮ ዴካም
ሇሥጋም ተሰጣት ሥራ
በዓሊማ ቆል ቆርጥማ
ፅናትን እንዴታበራ
ዯም ግባት አካሌ የፊፊው
ሆዲችሁ ፅናት ጠግቦ ነው
ሇጠሊት ጠሊትነትን
መኖሩን አወቃችሁት
በጾም ነገራችሁት
በመከሌከሌ ሌባችሁ ፀና
ዋጋችሁ አሌቀረም መና
ጾም የፅናት መግሇጫ
ነች የእውነት መወጣጫ
ከዓሇም አንሶ መብሇጫ
የእኛ ግን ላሊ ነው
በርስታችን ሣንገባ ግዝት
ሆዲችን ከጠፉው መብሌ
ሥጋችን ከገዲይ ኃጢአት
ሇመኖር ብል ከመብሊት
አሇፌን እንሰሳ ሆንናት
በጋራ እኛው ሾመነው
በሥሌጣን አዯሊዴሇነው
ሌባችን ዘፊን ሲሆነው
በፅናት እሳቱን አሌፍ
ተቃውሞ ጠፊ ሚያወርዯው
ሇሱ ብሇን ገዯሌን
ሇሱ ብሇን ሞትን

አናንያ የእግዙአብሓር ሰው

አንዴ ሁሇት እያሇ ጾሙን እንዲይጥሇው


ወጣቱን በእሳቱ አጽንተሔ አቁመው
የፇራ እንዯሆን አብሳሪው ገብርኤሌ
ካንተጋር ነው በሇው

አዚርይ የእግዙአብሓር ሰው

የሥጋው እሳት ጠርቆ እንዲይጥሇው


እንዯናንተ በጾም ቀዴሞ ይቃወመው
ቢፇራ አባቱን ያስታውሰው

ኦ ሚሣኤሌ

ጣኦት ሰርቷሌ ሣጥናኤሌ


ወዴቀን አንስገዴ በቀሊሌ
ባያዴነንም ያሌከው
ሚያዴነው ሁለ ሚቻሇው
እስከ ሞት እንዲከበርከው
ውሇታው እንዲይታሰብ
ጣኦት ሆነብን ገን዗ብ

ያም ነግሦ
አንዴዶሌ እሳት የችግር
ቢጥለት ሚጥሌ ከምዴር
አግ዗ን ሄዯን በፅናት
እሳቱን በእሳት እንውጣት
ናቡ ከዯነጾር መሣፌንቱም ስሙኝ
ከደራ የሚበሌጥ ግርምት ስሊሇኝ
ንግሥ ሥሌጣናችሁ አንዴ ጣኦት ሠራ
አገር ከከተማ በመንዯር ተወራ
ካሇበት ከቤቱ የመጣ ከሥራው
ሔዜብ በአንዴ አዋጅ የተሰበሰበው
ሇፌሌፌሌ ሇጥርቡ ሇደራው ጣኦት ነው
ዓሇም በሴት ጉሌበት ብዘ ጣኦት ሰራች
ከሜዲው ሌባችን አፅንታ አቆመች
በግዴም ያይዯሇ ፇቅዯን ታስገዚሇች
ጣኦታቱም ወሌዯው ገዜተው ተመሌከዋሌ
እንዯ ሔፃናቱ የሚቃወም ጠፌቷሌ
ገን዗ብ ዜናን ወሌድ
ፇጣሪን አስክድ
በመንፇስ የጋሇ በረዯ ተዋርድ
አርአያ የተባሇው ከማይጠቅመው ወስድ
የገን዗ብ ዗መዴ ራስን መውዯዴ
እሱ ስሇ በሊ ሰርድ የሚያስነዴዴ
ከሰው አፌ ሚነዯው እሳቱን ማይፇራ
ሇጌታው ሚታመን በፅኑ መከራ
ማነው እንዯ አናንያ
ማነው እንዯ አዚርያ
ማነው እንዯ ሚሣኤሌ
ሥሌጣን , ገን዗ብ , ዜናን , የሚክዯው
በሌቡም በአፈም በአካለም ማይሰግዯው
ዱያቢልስ ቆፌሯሌ ኃጢአትን ማንዯጃ
አጥቁሮ አዴብኖ ከሲኦሌ ማውራጃ
ዴረስ ቅደስ ገብርኤሌ
ማን ነው ያሌወዯቀ እሳቱን የካዯ
ሇአምሊክ ተገዜቶ ሇፌቅር የታረዯ
ኑ ፅናት አስተምሩን
እውነት ከውሸት መጥቀሙን
ማስተዋሌ በጥበብ ይግባ ቅደስ ገብርኤሌ
በጣኦቱ መውዯቅ እንዱያፌር ሣጥናኤሌ
አዎ…..ምንም የሇን እንሇምናሇን
የኖሩትን ብኖር የወጡትም መጥተን

31.አቤት የዙያን ጊዛ
አዯራ በሌ ምዴር እንዯ ማግ ትጠቀሇሊሇች
የዋጠችውን ተፌታ
ክምችቷን ዯፌታ
ታሪኳን ፇጽማ እንዯ መጽሏፈ ት዗ጋሇች!
ምዴር ገመናዋን ሇገሥታት ንጉሥ ታገነፌሊሇች
ውጥረቷ 'ዶ' ሉሌባት
ትዕቢቷ ፇንዴቶባት
በመዲፈ ሊስቀመጣት ሇእርሱ እንዯ ጤፎ ትሟሽሻሇች!
የከዯናት ሰማይ ሇእርሱም ጣሪያ ተበጀሇት
ግዘፌ የመሰሇው አንሶ
ረቂቁ በመዲፌ ተዲሶ
“ብን” ብል እንዯ ጢሳ ጢሱ የጠፊ ዕሇት!
የነቢያቱ ቃሌ ከፌጻሜ ዯርሶ ይታወጃሌ
መሬትም አረፇች
ሊትወሌዴ መከነች
ተጠቅሌሊ ሌትጠፊ ሊይዯርቅ ተከትቧሌ!
አዋጅ! አዋጅ! አዋጅ!
የመሇከቱ ዴምፅ ሰማይ ወምዴር ሲያስተጋባ
ቀሊያት ተ዗ግተው
አሇቶች በርግገው
ፌጥረት በፌርሃት ረዏዴ ቀኝ ግራ ሲጋባ!
የሰው ሌጅ እርሙ ነው ምዴሩን ዗ንጦባት
ሆዴ ዕቃዋን ቦርቡሮ
ከርሰ ምዴሯን አሸብሮ
ኃይለ ተሸማቅቆ ሊይዴን እርሷን ሊያዴናት!
ሰውማ…
በፀዯይ እንዯ ሇመሇመው ሣር እንቡጥን መስል
ቅርንጫፈ ታይቶ
ፌሬው አጎምርቶ
በማሇቂያው ነጥቦ ዯርቆ በበጋ አርሮ ከስል!
መባርቅት ሲባረቁ ተራሮች ሲፇረካከሱ
ያኔ ነፌሳት ሲሠሇጥኑ
በምዴር ሀብት ሲጀግኑ
ሔንፃ በሔንፃ በዴንጋይ ሲዯረማመሱ!
ከአዲም እስከ ዗ሩ ሰው ሁለ በቅዴመ ሥሊሴ ሲጠራ
ሰማይ በር ሲከፇት
መዜገቡ ሲገሇጥ
ገመናው ሲነበብ የሔይወት ዗መኑ የምዴራዊው ሥራ!
አምሳለን የሰጠው መክሉቱን ብዴራቱን ሲያትት
አንገት ሲቆሇመም
ትዕቢት ሲዯረመም
ራሱን የዯፊ አሁን ሊይ ሲኮራ…
ትዕቢት ያዯሇበው በተራው ሲፇራ!
ከንቱ እንጂ…
የተሠወረ የተከዯነ የማይገሇጥ የተሸሸገ
የመሰሇው ያ ሞኝ
ሲ዗ሌፇኝ ሲቀማኝ
የጨሇማ ሥራው በአሇቃው ፉት ወገገ!
እንዯ መኸር ማሳ በዯቦ ከሥሩ ሲታጨዴ
ጉዴጓዴ ሊይሸሽገው
ማህፀን ሊይመሌሰው
እሳት ከተማ ሉሆነው ውሌ ፉርማው ሉቀዯዴ!
ሰው በሥራው ሲከብር
አዜመራን ሲከምር
ያ የተናቀ ዴንጋይ ከፌ ከፌ ብሎሌ
ጠሊቶቹ አፌረው
በዯሌ አጥቁሯቸው
ወዲጆቹን ሉያኖር ሰማይ ሊይ ቤት ሠርቷሌ!
ቃለ የታበየ ወንጌሌ የረገጠው
አጓጉሌ ቢያነባ
ከጽዴቅ ሊያስገባ
ነፌሱን አጎሳቁል ሥጋን ያመረተው!
በዏቢይ አዯባባይ ሇሁለ ክርስቶስ ሲታየው
ያ ፇራጅ ጌታ
ዲግመኛ ሲመጣ
አባግዕን በቀኙ አጣላን በግራው ሲሇየው!

በሰው ያሌተሳሇች ኅሉና ፌጥረት ያሌዲሰሳት


ከሰንፔር ያማረች
ከፀሏይ የዯመቀች
ያችን የወይን ሥፌራ መንግሥቱን ሲከፌታት!
ጻዴቃን ሲጎርፈባት በሏሴት ሲወርሷት
ገብተው ሊይከፈ
ዲግም ሊይገፈ
የወዲጆቹን ቤት ቀን ቆጥረው ሲገቡባት!
ሇኃጥእ ጸጸት ነው ምዴር ሊይ ዯስታውን ጨረሰ
ያ ነቀዜ ሙሰኛ
ዴሀ ገዲይ ቀማኛ
የገዯሇው ግፈ ያጠገበው ሆደ በእሳት ተካካሰ!
የዙያች ቀን ሞገሷ ርዕዯት ነው መንቀጥቀጥ
የጻዴቃን ቀናቸው
የኃጥኣን ፌዲቸው
ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ የሰው ሌጅ ሲገሇጥ!
ኀፌረቴ እንዲይወጣ ጨሇማ ካባ እንዲይሆነኝ
ዚሬ ሊይ ሌጸጸት
በንስሏ ሔይወት
በአባቱ… በሔይወቱ...
በእናቱ... በፌጥረቱ... ፉት በዯሌ አያሰማኝ!
አዯራ ያኔ...
መዜገቤ ሲነበብ
ሥራዬ ሲገሇብ
በእናትህ ተማጸንሁ ኪዲኗ በማይነጥፇው
በመሊዕክተ ብርሃናት ምሌጃቸው በቀናው
በጻዴቃን ተጣራሁ ሥራቸው በበራው
አሳር አታሳየኝ እንዯ ግብሬ አትስጠኝ
ወዲጆች ሲገቡ ከቤትህ አታውጣኝ!
32.አዲም … አዲም … ወዳት ነህ?
ቅደስ በሆነው መዲፌህ ተቀርጾ

ወዯር በላሇው ጥበብህ ታንጾ

በገነት ቢመሊሇሰ ሇምሥጋና

ከይሲ ዴንገት አይቶት ቢቀና

በእባብ ተመስል ሌቡን አሸፇተው

በፇጣሪ ቁጣ ከዯይን አስከተተው

እሌፌ ሺህ ዗መናት የሌጅ ሌጅ ሉገዚ

ግዚቱን ሉያስፊፊ ሠራዊት ሉያበዚ

የጥፊቱን ዯወሌ ሣጥናኤሌ ዯወሇ

የክፊት ነጋሪት አታሞ ጏሰመ

አዲም ብንን አሇ መሸነፈን አውቆ

ተባሮ ሲወጣ ከገነት እርቆ

ዓይኖቹ ዕንባ አዜሇው ሌቡ ተሸበረ

መናገር አቅቶት በሣግ ተወጠረ

ሮጠ ወዯጥሻው መዯበቂያ ሽቶ

በጠራራ ፀሏይ ሇሱ ቀኑ መሽቶ

ዴንገት ዴምጽ ሰማ ከሊይ ከአርያም

ሌብ የሚያረጋጋ መንፇስን የሚያክም

አዲም. . . አዲም. . . ወዳት ነህ? እያሇ

በርህራሄ ቃሌ ዯግሞ እያባበሇ

መዯበቂያ ሠራሁ ከጥሻው ገብቼ

ከፉትህ ሸሸሁኝ ቁጣህን ፇርቼ

አዲም. . . አዲም. . . ወዳት ነህ? . . .

ዲግመኛ ተጣራ አሊስችሌህ ብልት

የስስት ሌጅ ሆኖ የአምሊክ አባትነት


አዲምም መሇሰ ፇራሁ ዯነገጥኩኝ ዕራቁቴን ሆንኩኝ

አምሊኬ ሆይ አሇሁ ከዙህ ተሸሸኩኝ

ፉትህን ፇርቸ ቅጠሌ ተሸፇንኩኝ

ፇሊጊ አባቱ ስሇጠፊው ሌጁ ሌቡ እራርቶሇት

አንዴ ሌጁን ሉሌክ ቃሌኪዲን ገባሇት

አዲም በግዝት ቤት

በሓዋን ማህፀን ነጻነቱን አይቶት

በሌጅ ሌጅ ፌሇጋ ሌቦናው ሲዋትት

ሙሴ አየኋት ሲሇው በሲና ተራራ

እቴ ሙሽራዬ ሰልሞን ሲጣራ

የሔዜቅኤሌ ምሥራቅ የተ዗ጋች ዯጃፌ

የዲዊት መሰንቆ የበገናው ምዕራፌ

የአብርሃም እርሻ የይስሏቅ ቤዚ

የያዕቆብ መሰሊሌ ታይታሇች በልዚ

እያለ አወዯሷት …ተስፊ ሰነቁባት

አበው ነቢያቱ ከሩቅ ተሳሇሞት

዗መን ተሻገሩ በኪዲነ ምሔረት

33.እስከ መቼ ዜም ትሊሇህ?

ወተቱን አጥቁረው፡ማሩን የሚያመሩ፣

በስንዳ መካከሌ፡እንክርዲዴን የሚ዗ሩ፣

ሸክሊን በወርቅ ሇብጠው፡ዕንቁ ብሇው የሚጠሩ፣

የቀሚሳቸውን እጅጌ አስፌተው፡የሌብሳቸውን ዗ርፌ ያስረ዗ሙ፣

ያጎረሳቸውን እጅ ነክሰው፡ ታሪክን የሚረግሙ፣

ቅርንጫፍችን ከግንደ ቆርጠው፡ወዯ እቶን እሳት ሉጥለ፣

የበግ ሇምዴን ሇብሰው፡እንዯ አሸን ሲፇለ፣


የመርቅያን እና የአርዮስ የግብር ሌጆች ሲበዘ፣

በማር የተሇወሰ መርዜ ይ዗ው፡ በየአዯባባዩ ሲነዘ፣

አዴባራትህ ተ዗ግተው፡ የጣዖት ቦታዎች ሲሰናደ፣

ቅደሳንህ ስማቸው ጠፌቶ፡ሉቃውንቱ ሲሰዯደ፣

በአንተ ስሇታመኑ፡ የሚያመሌኩህ ሲታረደ፣

እስከ መቼ ዜም ትሊሇህ? ከመስቀሌህ ሥር ሙሰኞች ሲጫወቱ፣

የገሃነም ዯጆች በርትተው፡ ሲቃጠለ ንዋያተ ቅደሳቱ፡፡

የቃየሌ ሌጆች፡ብዘ አቤልችን ሲገዴለ፡ እናት ሌጇን ስታርዴ፣

በገን዗ብ እና በማማሇጃ፡ ፌርዴ ተጣምማ ስትፇረዴ፡፡

እርስ በርሳችን ተጠሊሌተን፡ ፌቅር ከመካከሊችን ስትርቅ፡፡

መንግሥት በመንግሥት ሊይ፡ ሔዜብም በሔዜብ ሊይ ሲነሣ፣

ሰው ራሱን ሲያመሇክ፡ ትእዚዚትህን ሲረሳ፡፡

ታዱያ እስከመቼ ዜም ትሊሇህ? መርከብህ በማዕበሌ ስትናወጥ፣

አውል ነፊስ አይልባት፡ ስትንገዲገዴ ወዯ ባሔር ሌትሰምጥ፡፡

በረሃብ እና ቸነፇር ማዕበሌ፡ ምዴርህ ስትናወጥ፣

ሴቶች ሇባልቻቸው፡ ባሮችም ሇጌቶቻቸው፡ መታ዗ዜን ሲያቆሙ፣

ሥሌጣን በመያዜ እሽቅዴዴም ሔጎችህን ዗ንግተው፡ በአንተ ሊይ ሲያዴሙ፡፡

ፀጉራቸው የሸበተ፡ጥርሳቸው የበቀሇ፡ሔፃናት ሲወሇደ፣

የሰው ሌጆች ሌብ ዯንዴኖ ሌባቸውን ሇክህዯት…

ሆዲቸውን ሇክፊት፡አፊቸውን ሇአመፃ ሲያሰናደ፡፡

ሃይማኖት የሚጸናባት፡ ሀገር እና መንዯር ስትጠፊ፣

ምግባር እና ትሩፊት፡ ከሰው ሌቦና ሲጠፊ፡፡

ውኃ አሻቅቦ ሲፇሰስ፡ ቁራ ቀሚስን ከአንገቱ ሲያጠሌቅ፣

መዲብ እጅጉን ከብሮ ፡ወርቅ ተመርጦ ሲናቅ፡፡

ማህፀን የሚጮሁ ሌጆችን ስትሸከም፡ አንዴ ወንዴ ሰባት ሴት ሲያገባ፣

ሰድም እና ገሞራን ዲግመኛ ስሇያ዗ች መሬት የዯም ዕንባን ስታነባ፣


በርግጥ! ታጋሽ እንዯሆንክ አውቃሇሁ፡ምሔረትህ እጅግ የበዚ፡ቁጣህም የ዗ገየ፣

ሔዜብህ ግን ሌቦናው ታውሯሌ፡ በዓሇም ሰንሰሇት ታስሮ፡ አንተን ከማምሇክ ተሇየ፡፡

ታዱያ እስከ መቼ ዜም ትሊሇህ? የእስራኤሌ አምሊክ የሇም እስኪ መጥቶ ያዴናቸው፣

እያለ ሲዜቱብን፡ አሔዚብ እና መናፌቃን፡ የዯምህ ማኅተም የላሊቸው፡፡

ታዱያ መቼ ነው? ሌዐሌ ሥሌጣንህን የምትገሌጥ፣

ሇእያንዲንደ እንዯየሥራው፡ ፌርዴህን ፇጥነህ የምትሰጥ?

34.እስከ መቼ?
በደር በወሻ ጤዚ እየሊሱ
ዴንጋይ ተነተርሰው ጥሬ እየቀመሱ
መከራ መስቀለን ከፉታቸው ስሇው
ስሊንቺ ተጥሇው
እንዯ መጻተኛ በሰው ዗ንዴ ተቆጥረው
ፂማቸው ተነጭቶ ቁሌቁሉት ተሰቅሇው
በሰይፌና በእሳት እጀግ ተፇትነው
ቆዲቸው ተገፍ
ጥርሳቸው ረግፍ
ዜንቱ ውእቱ ፌሬ ሃይማኖት
ብሇው ያቀበለን መሌክት
አርቀው በማየት ብራናውን ፌቀው
በዯም የከተቡሽ ተዋሔድ አንቺን ነው
ቢያነፇንፈ ጉባዔ ከሇባት
ታሪክሽን ቢያጠፈ ግራኝና ጉዱት
ያዯረሱት ጥፊት የታሪክ ጠባሳ
በሌጆችሸ ሌብ ውስጥ ቢሌም አሌረሳ
ማነው የጨከነ ቆርጦ የተነሳ
እንባሽን ሉያብስ ሃ዗ንሽን ሉያስረሳ
ብራናውን ዲምጠው
ቀሇሙን በጥብጠው
ሇኛ ያቆዩሌን ተጨንቀው ዯጉሰው
ይህ ሁለ ዴካም ትውሌደ ካሌገባው
በአባቶችሽ ፇንታ ሌጆች ተወሇደ
ምን ጥቅም ይሰጣሌ …መባሌ! ሇትውሌደ
እምነት ከምግባር በአንዴ ካሊስኬደ
አንተ ግን
ቀና ቢለ ሊፌታ በዯም የከተቧት
ስሇ እረሱዋ መስክረው ያሇፈት ሰማዕታት
አዯራ በሉታ እጅግ አሳፊሪ
ሆነህ ሲያገኙህ ወጨቱን ሰባሪ
ዋ!
ምን ትመሌስ ይሆን ከፉታቸው ቆመህ
የአባትህን ርስት አዯራውን በሌተህ
ሌጄ! እባክህ አስተውሌ
የወሊዴ መካን አትሁን ዯጁዋም አይ዗ጋ
ፌጠን አሁኑኑ አትሮንሱንም ዗ርጋ
አንተ የናቡቴ ሌጅ ክፇሌሊት ዋጋ
ናቡቴን አስበው ያ የተገፊው ሰው
በኤሌዚቤሌ ክፊት ዯሙ የፇሰሰው
ሇርስቱ ነበረ ሞትን የቀመሰው
በተፇሇፇሇው ዋሻ ስር
ስሇሱዋ ያነቡ በፌቅር
ቅደሳን ናቸው ምስክር
ኃጢአት አይብቀሌ በቤቱዋ
እንዲይበሊሽ ውበቱዋ
ጉሾ ዯፌርሶ ነገሩ
ዴንግዜግዜ ብሇው ባይጠሩ
በቃ መንጋው ከተኩሊ ይሇይ
እስከመቼ በቅጥርዋ ዜሊይ!

35.እኔስ ሰው አማረኝ

እስኪ ቀስቅሷቸው አበው ይናገሩ


የምንኩስና ግብር ምን ነበር ምሥጢሩ
የክርስትና ሔይወት ምን ነበር ተግባሩ
መቃብሩን ክፇቱና አበው ይመስክሩ፡፡

እኔስ ሰው አማረኝ የሃይማኖት ጀግና


ወሌዴ ዋሔዴ ብል በእምነቱ የፀና
ጀግና ሰው አማረኝ ጠሊት አሳፊሪ
ንጽህት ዴንግሌ ብል እምነቱን መስካሪ፡፡

ነብያት በመጋዜ የተሰነጠቁት


ሏዋርያት ቁሌቁሌ የተ዗ቀ዗ቁት
ሰማዕታት በእሳት የተሇበሇቡት
ቅደሳን በገዲም ዯርቀው የተገኙት
ምሥጢሩ ምን ነበር? አበው ይናገሩት፡፡

ይናገር ዜ቉ሊ ግሸን ሊሉበሊ


የቅደሳንን ዏፅም ሇምን እንዲሌበሊ፡፡
ዋሌዴባ ይናገር ዛጋመሌም ሳይቀር
እንባቸው መፌሰሱ ሇምን እንዯነበር፡፡
ነበር ወይ ፇሌገው ሹመት ሽሌማት?
ወይስ ሀብት ንብረት የተሟሊ ቤት?
ወይስ አምሯቸው ነው ፇሌገው መሞት?
እናንተ ገዲማት ምሥጢሩን አውሩት፡፡

ጏበዜ ሰው አማረኝ በእምነቱ የፀና


ምግባር ሃይማኖቱ በእጅጉ የቀና፡፡

እንጦንስ የወሇዯው በምግባር በእምነት


ተምሮ ያዯገ ከተክሇሃይማኖት፡፡

የጊዮርጊስ ወገን የት ነው የማገኘው?


በመሀሌ ከተማ በአራዲ ውስጥ ነው?
ወይስ በዜ቉ሊ በዯብረ ሉባኖስ በዯብረ ዲሞ ነው?
ወገን ሰው ናፇቀኝ ዏይኔን ሰው አማረው
የሃይማኖት ጀግና የትነው የማገኘው?
ሌግባ ወይ ዋሌዴባ ጫካ ካሇበት
ማኅበረ ሥሊሴ ከቅደሳን ቤት?
አክሱም ግሸን ማርያም ከቃሌ ኪዲን ቦታ
ይገኛሌ ወይ ጀግና ጠሊት የሚረታ?
ፇሪሏ እግዙአብሓር በሌቡ ያዯረ
ቤተ ክርስቲያንን ያሌተዯፊፇረ፡፡

የት ነው የማገኘው ሇሃይማኖቱ ሟች
ሇተዋሔድ እምነት ጠበቃ ተሟጋች፡፡

የወገን መመኪያ የከሀዱ መቅሰፌት


ማነው እሱ ጀግና ተኝቶ እንዯሆነ ይነሣ ቀስቅሱት፡፡

እስኪ ቀስቅሷቸው አበው ይናገሩ


የምንኩስና ግብ ምን ነበር ምሥጢሩ?
የክርስቲያን ሔይወት ምን ነበር ተግባሩ?
መቃብሩን ክፇቱት አበው ይመስክሩ፡፡

ወገን ሰው ናፇቀኝ ዏይኔን ጀግና አማረው


በእምነቱ የፀና የትነው የማገኘው?
ብቅ ይበሌ እንየው እሱ ማነው ጀግና?
በጏችን ከተኩሊ ነቅቶ የሚጠብቅ
መከራ ቢከበው ከቶ የማይሰቀቅ
የሃይማኖት ጀግና ቆራጥ ሰው ገበሬ
እንዯዙያ እንዯ ጥንቱ ይገኛሌ ወይ ዚሬ?
የወገን የ዗መዴ ጥቅም ያሊወረው
የመናፌቆች እጅ ኪሱን ያሌዲበሰው
የዓሇም አሸክሊ ሌቡን ያሌማረከው
የክርስቶስ ወዲጅ እሱ ጀግና ማነው?
ምሥጢርን ከምሥጢሩ አንዴ አዴርጏ ቀምሮ
ወሌዴ ዋሔዴ ብል ሃይማኖት መስክሮ
እንጦንስን መቃርስን በሌቡ ያኖረ
ከአትናቴዎስ ከቄርልስ ጥበብ የተማረ፡፡

ዴንግሌ እመቤቴ ብል የሚመሰክር


መሆኗን የሚያምን ማኅዯረ እግዙአብሓር
቉ቅ እንትፌ ብል የጠሊ ክህዯትን
ትንታግ ምሊስም ጭንግፌግፈን
ሌሳነ ጤዚ መናፌቅን
ወሌዯ አርዮስ ዱቃሊውን፡፡

በሰይፇ ሥሊሴ የሚቀሊ


ጀግና ማነው ዜቅ ይበሊ፡፡

ነበር ወይ ያን ጊዛ ሇሹመት መጓጓት


እስኪ ጎርጎርዮሰ ይምጣና ጠይቁት
ፌቅርንም ይጠየቅ አባ ሔርያቆስ
ምሥጢርን ጠባቂ ወይም አባ መቃርስ፡፡

የክርስቶስ ባርያ የአጋንንት መቅሰፌት


ወንጌሌ አስተማሪ የሃይማኖት አባት
ይህንን ጉዴ እንዱያይ ይምጣ ተክሇሃይማኖት
የጸልት ገበሬ ገብረ መንፇስ ቅደስንም ይነሣ ቀስቅሱት
ይነሣ ጊዮርጊስ ይመስክር ምሥጢር
የሃይማኖት ፌቅር ምን እንዯነበር፡፡

ከእናቶቻችንም አለ ሇፌጥረት ያ዗ኑ


ዱያብልስ እንዱማር ጌታን የሇመኑ፡፡

ስንቱን ሌ዗ርዜረው የአባቶችን ሙያ


መር ብሇው የወጡት ከሥጋ ገበያ
ጾም ጸልት ነበረ የሃይማኖት ጋሻ
መሌከስከስ ምንዴነው እንዯ አበዯ ውሻ፡፡

እንዯ መስኖ ውሃ ከነደት መነዲት


ዓሊማው ምንዴነው የ዗መኑ ወጣት፡፡

እኔስ ሰው አማረኝ የሃይማኖት ጀግና


ወሌዴ ዋሔዴ ብል በእምነቱ የፀና
ዏይኔን ሰው አማረው ጀግና ሰው ገበሬ
ሃይማኖት መስካሪ እንዯ ጥንቱ ዚሬ፡፡

36.እንሂዴ ወዯ ኋሊ

የነሱን አግዜፇው
የኛን አሳንሰው ፣
ቢዯሠኩሩሌን
አንዲንድች ዯሌሇው ።
ወዯ ፉት'ሮጥን
የኋሊውን ትተን፣
ከህንፃው ጥበብ ማማ
'ምንዯርስ መስልን።
ግና ቆመን ቀረን
ስንዯር ስከመሀለ፣
እንዲሌሆነ ሆኖ
ቢጠፊብን ውለ።
ስሇዙህ እንመሇስ
እንሂዴ ወዯ ኋሊ፣
ሁለን ይነግረናሌ
ቅደስ ሊሌይበሊ።
እንዳት ነበር ያኔ
ከ዗መናት በፉት፣
መቅዯሱን ያነፀው
ከአንዴ ወጥ አሇት።
ምን ይሆን ምስጢሯ
ያች ትንሽ መጥረቢያ፣
እፁብ ያሰኘችው
አሇቱን አስውባ።
ትናንት የት ነበርን
ዚሬስ የት ነው ያሇነው ?
እንሂዴ ወዯ ኋሊ
ምሥጢሩን እናግኘው።
ቅደስ ይምርሃነ
በሌ አንተም አስረዲን፣
የጥበብህን ምስጢር
ሣትዯብቅ ንገረን።
እንዳት ነው ያነፀው
መቅዯሱን ውኃ ሊይ፣
እንሂዴ ወዯ ኋሊ
ምስጢሩን እንዴናይ።
ሣይሻሌ አይቀርም!
ወዯ ኋሊ ሄዯን
ከዙያ ብንነሳ፣
ከፉት እንሆናሇን
ውለን ሣንረሳ፡፡

37.አብዜቼ እጮሃሇሁ

በመንገደ ስታሌፌ
ዴምፅህን ሰምቼ፣

ፇውሰኝ እያሌኩኝ

ስጣራ አብዜቼ።

ርቆ ሄዶሌ ብሇው

እንዲሌጮህ ነገሩኝ፣

እምነቴን አዲክመው

ተስፊ ሉያስቆርጡኝ።

እኔ ግን ጌታ ሆይ

አብዜቼ እጮሃሇሁ፣

ሇጥያቄዬ መሌስ

ፌፁም ካንተ እሻሇሁ።

ዜም እንኳ ብትሇኝ

ጊዛህ ሳይሆን ቀርቶ፣

እጠብቅሃሇሁ!

ሌቤ በእምነት እና …በተስፊ ተሞሌቶ

38.ወዮሌኝ!

በኃጢአት ተፀንሼ በአመፃ ተወሌጄ

ከቃሌህ ሔግ ወጥቼ በዜንጉዎች ምክር ሄጄ

በኃጢአተኞች መንገዴ ቆሜ በዋ዗ኞች ወንበር ተቀምጬ

በውኃ ማዕበሌ ሰጥሜ የሞት ጽዋን ጨሌጬ

ጥርሴ ጦር ፌሊፃ ቁጣዬ እንዯ እባብ መርዜ አንዯበቴ ምሊጭ ሾተሌ

ሌቤ በክፊት ቀንቅኖ ውስጤ በበዯሌ ነቅዝ ሰውነቴ ሁለ ጎብጧሌ

ወዮሌኝ!

በሰውነቴ መዯርጀት በቀስቴ ታምኛሇሁ

ሇእግሮቼ ወጥመዴን ሇፉቴ ጉዴጓዴን ቆፌሬያሇሁ


ወዮሌኝ!

እንዯ ሰገነት ሊይ ሳር ሳይነቀሌ እንዯሚዯርቅ እቅፌ እንዯማይሞሊ

ኃጢአቴ ሚዚን ዯፌቶ በምግባሬ ቀሌያሇሁ ስሇወጣሁ ከጥበቃህ ከሇሊ

በወይን ጠጄ ሊይ ውኃን ዯባሌቄ ወርቅ እና ብሬን አዜጌ

ከኃጢአቴ የተነሣ አንገቴን የብረት ጅማት ግንባሬን ናስ አዴርጌ

ወዮሌኝ!

በጭንጫ መሬቴ ሊይ ዗ርህን ዗ርቼ

የሠርግ ሌብሴን ሳሌሇብስ ከሠርግህ ቤት ገብቼ

የሰጠኸኝን አንዴ መክሉት በመሬት ውስጥ ቀብሬ

የጽዴቅ እና የዕውቀት መክፇቻን በጨሇማ ውስጥ ሠውሬ

ወዮሌኝ!

መንግሥተ ሰማያትን በሰዎች ፉት ስ዗ጋ

የሌብሴን ዗ርፌ አስረዜሜ አሸንክታቤን ስ዗ረጋ

የነቢያትን መቃብር ስሠራ የጻዴቃንን መቃብር ሳስጌጥ

ትንኝን ሳጠራ ግመሌን እንዲሇ ስውጥ

በምኩራብ ፉተኛ ወንበር በማዕዴ በክብር ስፌራ ስቀመጥ

ወዮሌኝ! የእናት አባቴን መስፇሪያ አቁማዲ ስሞሊ

የመበሇቶችን ጥሪት ንብረት ገን዗ባቸውን ስበሊ

ከአዜሙዴ እና ከእንስሊሌ ዏሥራትህን ሳወጣ

መምህር ሆይ! እየተባሌኩ ወዯ ገበያ ስወጣ

የሙታንን አጥንት ተሞሌቶ እንዯ ተሇሰነ መቃብር

ውስጤ አመፅ እና ቅሚያ አቤት ውጭዬ ግን ሲያምር

ወዮሌኝ! ወዮሌኝ!

ብመሇስ ነበር ሇእኔስ የሚሻሇኝ

በሥራዬ ተቆጥቶ ከመንበረ ሥሌጣኑ ወርድ እረኛዬ ይጠራኛሌ


አዲም ሆይ ወዳት አሇህ ከትእዚዛ ወጥተህ ከበሇሷ ቀጥፇሃሌ

በኃጢአት ውስጥ ተሸሽገህ የበዯሌን ቅጠሌ አገሌዴመሃሌ

ፌሬን ፇሌጌ ስመጣ እሾህን አብቅሇሃሌ ኩርንችትን አፌርተሃሌ

ወዯ እረፌት ውኃ መርቼ በሇመሇመ መስክ ባሰማራህ እረኝነቴን ንቀሃሌ

በዓሇም ፌቅር ተነዴፇህ ቀራኒዮን ረስተሃሌ ከመንጋው ወጥተህ ሄዯሃሌ

ጻፍች እና ፇሪሳውያንን መስሇህ እንዯ ይሁዲ ከዴተኸኝ በሥራቸው ተባብረሃሌ

ስሇዙህ ና ወዯ እኔ ከበረቱ ተቀሊቀሌ ከመንጋው ጋር ይሻሌሃሌ

እያሇ እረኛዬ ይጠራኛሌ ወዮሌኝ…! ወዮሌኝ…!

እንዯ ቅደስ ጴጥሮስ ብመሇስ ነበር ሇእኔስ የሚሻሇኝ

የራስህ ሊይ አክሉሌ ወዴቆ ሔጌ ከሌቦናህ ከስል ዯርቆ

ስምህ ከሔይወት መጽሏፌ ተዯምስሶ ከመዜገቤ ተፌቆ

የዯሜ ማኅተም ከውስጥህ ጠፌቶ የገሃነም እሳት እንዲይበሊህ

ሁሌጊዛ ተ዗ጋጅተህ ኑር ዕቃ ጦሬን ሇብሰህ

ና ወዯ መንጋው! ና ወዯ እኔ! እያሇ ይጠራኛሌ ሇካስ ይወዯኛሌ

዗ጠና ዗ጠኙን በደር ትቶ አዲም ሆይ ወዳት አሇህ (2) እያሇ ዯጋግሞ ይጠራኛሌ

ከእንቅሌፋ እንዴነቃ ውዳ ሆይ ክፇትሌኝ (2) እያሇ ዯጄን ከውጭ ቆሞ ይመታሌ

ወዮሌኝ…! ወዮሌኝ…! ወዮሌኝ…!

እንዯ ቅደስ ጳውልስ ብመሇስ ነበር ሇእኔስ የሚሻሇኝ።

39.ዋኖቻችን
ቃሊት ቢመረጡ ቅኔዎች ቢጎርፈ

ታሪኮች ቢዎሩ ትውፉቶች ቢሰ.ፈ

ቅጾች ቢዯጎሱ መጣጥፌ ቢሇፇፈ

ከቃሌ ኪዲናቸው አንዱት ወቄት ያህሌ

ከሔይወታቸውም አንዱት ወቄት ያህሌ

ያስረደ እንዯሁ አንጂ ሇቅምሻ የምትሆን

ቅደሳኑማ ረቂቃን ናቸዉ ከእይታ ያሇፈ


ታሊሊቅም ናቸው ከዓሇም የገ዗ፈ

ነፌሳቸውን ሰጥተው ሔይወት ያተረፈ፡፡

እንኳን የግሌ ክብር የሚጠፊ ዜና

እንኳን ሀብት ንብረት ከንቱውን ይቅርና

ምዴራዊ አባትን ምዴራዊ እናትን ጥሇው የመነኑ

ሇክርስቶስ ፌቅር ሁለንም የሆኑ

መስቀሌ ተሸክመው ዓሇምን የናቁ

ከክፈ መሻቱ ጋ ስጋን የገዯለ ኃጢአትን የፊቁ

ጽዴቅን የፇጸሙ የአምሊክ ጃንዯረቦች

ብዘ የበዘ ዕፁብ ናቸዉ የቅደሳን ገዴልች፡፡

ዋኖቻችን ዴንቅ ናቸው!

ዓሇም ያሌተገባቻቸው፡፡

ዓሇም ከናቃቸው ዓሇምን ከና቉ት

ከሚያስተምሩን ውስጥ ወንጌሌን ኑረዋት

ሏራ ዴንግሌ አለ የአጥቢያው ከዋክብት

ኦ ሏራ ዴንግሌ ጸልትከ ይኅዴር ምስላነ

በገዴሇከ ኮንካ ቤዚ ሇነፌሳቲ ይኩን ሇነ፡፡

40.የሏበሻ ሌጅ
ግራ አጋብቶህ ተፇጥሮዬ

ቢያማሌሌህ ውብ ሥራዬ

ሇአሠራሬ ቉ን቉ ቢያጥርህ

ቢያስዯንቅህ ቢያስጠብብህ

ዓይንህ አይቶ ሌብህ ቢያምነኝ

እንዱህ ነው እንዳ!. . . . አሌከኝ ;

አዎ! . . . እንዱህ ነኝ !

መወዴስ የተቆጠረሌኝ
ዛማ የተዯረሰሌኝ

ቅኔ የተ዗ረፇሌኝ

የዕንቁ ፇርጥ ነኝ

ዯብረ ሮሃ ያበቀሇኝ

ዲግም ምዴር ኢየሩሳላም

የወል አምባ ዯጀ ሰሊም

የማንነት መገሇጫ

ስጦታ ነኝ የወርቅ ዋንጫ

በመቅዯሱ የቀዯሰኝ ያከበረኝ

የመቅዯሱ የታቦቱ ማዯሪያ ነኝ

዗አጉዌ የካባው ዗ርፌ

ፌሌፌሌ አሇት የዕውቀት ጏርፌ

እኔ ነኝ!. . . . .. . . . .

የጥበብ ምንጭ የታሪክ አሻራ

ኢትዮጵያዊ በትውሌዳ የምኮራ

ሊሉበሊ የሏበሻ ሌጅ ዴንቅ ሥራ /2/

41.የሌዯት ስጦታ
አዲም አዜኖ ተክዝ

ወዯ ጨሇማ ዓሇም ተግዝ

የበዯሌ ሸማ ተከናንቦ

በእሾህ አሜኬሊ ተተብትቦ

ቀና ብል ወዯ ገነት ወዯ እርስቱ

ቢናፌቀው ማር ወተቱ

ትዜ ቢሇው ጌትነቱ

በኪሩቤሌ ዯምቃ ፤ በነበሌባሌ ሰይፌ ታጥራ…

…ብትታየው አብባ

እንባውን ጨርሶ የዯም እንባ አነባ


አዲም አዜኖ በሀ዗ን ድፌ በስብሶ

ዜል በኃጢአት እርሶ

ሇዚች ሇምስራቅ ዯጅ በቀን እየተጋ

የገነትን በር ፌሇጋ

ወዯ ምዴር ቆፌሮ …አጥንቶቹን ሠብሮ …ሉያገኛት ተመኘ

ነገር ግን ምኞቱ …መቃብር ሆኖ ተገኘ

ወዯ ሌቡ ወዯ ራሱ ተመሌሶ

የጥፊቱን ምክንያት ትኩር ብል ተመሌክቶ

ከአብራኩ ተከፌሊ ተስፊውን ቢያገኛት

ከፉተኛው ይሌቅ ሓዋንን አብሌጦ ወዯዲት

ሇካስ ማህፀኗ …የገነት በር ናት

ያች ተስፊ መርከብ ሁና

ኖኅን ከጥፊት ውኃ ሸፌና

የአብርሏም ዴኳን በአዯባባይ ተ዗ርግታ

ሥሊሴን አስተናግዲ ሣራን አስዯስታ

በምዴረ ልዚ ተተክሊ

የጥለን ግዴግዲ ከፌሊ

የወርቅ ዴሌዴይ ሇምሔረት የቆመች

የያዕቆብ መሰሊሌ ሰማይ ምዴሩን አስታረቀች

የሲና ሀመሌማሌ ሔግ የረቀቀባት

የእስራኤሌ ታዲጊ የሙሴ ፅሊት ናት

የአሮን በትሩ የፌሬው መገኛ

የኤሌያስ መሶብ የራቡ መፅናኛ

የኤሌሳ ማሰሮ የህይወት ዯመና

የሳሙኤሌ ቅብአ ቀርን የሹመቱ ዛና

የእዜራ መሰንቆ የጌዱዮን ጸምሩ


ዲዊት በበገና ሶልሞን በአክሉለ

እንዱህ …ቢመስለሽ

እንዱያ …ቢያወዴሱሽ

ፌቅርሽ እንዯ እሳት በሌባቸው ቀሌጦ

ስምሽ በአፊቸው ከማር ወተት ጣፌጦ

በሚወደት ሁለ አንችን አስመስሇው

አንችን ሊይመስሌሽ ክብርሽን ሊይገሌጠው

ቢጠሩሽ …ቢጠሩሽ …እጅግ አንችን ናፌቀው

አብዜተው ወዯደሽ በየ዗መናቸው

዗መን ተቀዴሶ ሇእኔም ዯርሶ ተራ

ቁሜ ተገኘሁኝ ሉባኖስ ተራራ

ምስራቀ ምስራቃት ሙፃ ፀሏይ

እያቄም ወሃና ወሇደ ሰማይ

የሚወዯስበት የሚቀዯስበት…

…የሚዲሰስበት አምሊክ አድናይ

ከእያቄም አብራክ ከሃና ማህፀን ንጹህ ዗ር ተገኝታ

ይኸው ተወሇዯች የአዲም አሇኝታ

የኪሩቤሌ ምትክ ማዯሪያ ታቦቱ

ንጽህተ ንጹሃን የአምሊክ እናቱ

ቅዴስተ ቅደሳን የንጉሥ ውበቱ

ንኢ …ንኢ …ንኢ ከሉባኖስ ከቅደሳን ጋራ

ማኅበሩ እንዱባረክ አገሌጋዩ እንዱያፇራ

በሌዯትሽ ተወሌዯን ሌዯታችን ሲበሰር

ስምሽ በስማችን ተሰይሟሌ…

…በቅደሳን ማኅበር ይክበር

ዓመታት በ዗መን ሃያ ሁሇት ሁነው


ወርቃማ ግዛያቶች በእሳት ተፇትነው

ዚሬ ከዯረሱ ሌዯትሽን ቆጥረው ፡፡

ይኸው! እናታችን …ማኅበር ሰጠንሽ …የሌዯት ስጦታ

በቀንና ላሉት ሁኝሌን መከታ …በቀንና ላሉት ሁኝሌን አሇኝታ ! /2/

42.የሚያበራ ኮከብ
ገና ሣይወሇዴ መሌአክ አበሰረ

ቀስተ ዯመናውም ሇእርሱ መሰከረ

መማሩን ሲጀምር ትምህርተ ሃይማኖት

በሌቡ ተሣሇ ትርጓሜ ፌትፌት

ትንሽ ብሊቴና አንዴ ፌሬ ሌጅ

በተጋዴል ኖረ ሆና የጾም ወዲጅ

ትኩር ብል አይቶ የነገን ብዴራት

መመንኮስ ፇሇገ በአበው ሥርዓት

እግረ ፀሏይ ነበር በተራራው መሏሌ

የሚያበራው ኮከብ ጸልተሚካኤሌ

ዯብረ ጎሌ ትናገር የእርሱን ቅዴስና

አቡነ አኖሪዎስ ቀዴሶ በሰጠው ሌብሰ ምንኩስና

ከዋሻው ቢወጣ ሇስብከተ ወንጌሌ

የሚያበራው ኮከብ ፀልተ ሚካኤሌ

በጭጫው መሬት ሊይ መስቀሌ ቢተክሌበት

ወንጌለን ቢሰቅሌበት

አሇቱ አፇሇቀ የሚጣፌጥ ውኃ

ሇሔሙማኑ ፇውስ ሊ዗ኑት ፌስሏ

መዓዚ ቅዲሴው ሔዜብን ይባርካሌ

ምሥጋናው አይነጥብም ጸልቱ ያርጋሌ

በብርሃን ተከቦ መቅዯሱ ታቦቱ


ሌብን ይመስጣሌ ውዲሴ አኮቴቱ

ጳጳስ አይሌ ንጉሥ ሁለን ይገስጻሌ

ስሇሔገ እግዙአብሓር ዗ወትር ይቀናሌ

ግዝትን አይፇራ ጅራፌ አይሰቀቅ

ሳይታክት አስተምሮ የሚያበቃ ሇጽዴቅ

የእሳት ጥሩር ሇባሽ መሆኑን አሊየ

ንጉሡ እሳት ጭሮ እጆቹን አጋየ

ውኃ ውኃ አሇ ሌቡ ቢንገበገብ

ሳያነበው ቀርቶ የፇጣሪን መዜገብ

ንስሏ አስገብቶ የሌቡን መርምሮ

ሇጽዴቅ ያበቃዋሌ ወንበዳውን መክሮ

ከዯመና በሊይ ከሰማያት መጥቆ

የፀሏይን እሌፌኝ በርብሮ አስጨንቆ

መመሊሇሻዋን በር መስኮቶቿን

አጥንቶ ቢጨርስ የፀሏይ ዓይኖቿን

በሏምላ ጨሇማ ዜናብ እየጣሇ

ምዴር በቃኝ ብል ጓዘን ጠቀሇሇ

የምዴረ ጎሌ እሸት የማርቆስ ቡቃያ

ተገኝቶሌሀሌ ወይ በምዴር አምሣያ

ምን ይመስሌ ነበር ወዯ ሰማይ ጉዝ

ስንቱ ተቀበሇህ ጧፌ መብራቱን ይዝ

በዯሙ የገዚቸው ያምሊክ ፇርጥ ዕንቁዎች

ስንቶች ተሰሇፈ አንፀባራቂዎች

ዘሪያውን ከበቡት አእሊፌ ከዋክብት

መሪ ኮከብ ብሇው ዗መሩ መሊእክት

43.የቃና…
በገሉሊ ክፌሌ…ሌዩ ስሟ ቃና
ሌብን ዯስ የሚያሰኝ ተሰማባት ዛና

ጵርስቅሊን ሉዴር ድኪማስ ዯግሷሌ

ፌሪዲውን አርድ…

…የወይን ጠጁንም በጋኖቹ ጥሎሌ

ከቤተ዗መደ!...

…ዴንግሌ ማርያምን በሰርጉ ሊይ ጠራ

ዴንግሌ ማርያምን እናቱን ሲጠራ…

…ሌጇን መሇየቱ አይገባምና…

…ብል አሳሰባት… ኢየሱስ ክርስቶስ…

….ዯቀመዚሙርቱ ይምጡሌኝ አዯራ

ሰርገኛው በዯስታ በዲሱ ታዴሟሌ

ጵርስቅሊን ሉወስዴ ዮስጦስ ተገኝቷሌ

የተጠራች እናት ከሌጇ ጋር ሁና…

…ዯቀ መዚሙርቱን ከኋሊ አስከትሊ

ድኪማስ ቤት መጣች ከናዜሬት ገሉሊ

አገሌጋዮች ታጥቀው ጠጅ እያሳሇፈ

ዯስታቸው ተሟጦ በዴንገት ተከፈ

ርህርሂት ሌቦና…

…መከፊታቸውን ከፉታቸው አይታ

የወይን ጠጅ አሌ቉ሌ… ስትሌ አሳሰበች…

…ሇአማናዊው መጠጥ ሇሰራዊት ጌታ

አሊት ሇእናቱ…

…“እንኳን ሇወይኑ ጠጅ!... ገና የአዲም ዗ር…

…በሔይወት እንዱኖር…

…ስጋየን ይበሊሌ ዯሜንም ይጠጣሌ”

ሌጅ!.. ሲሆን ሇእናቱ እንዱህ ይታ዗ዚሌ፡፡

አሳሊፉ ጠርታ የሚሊችሁንም ስሊሇች አዴርጉ


ከኢየሱስ ክርስቶስ ትእዚዜ ተቀበለ

የዴንጋዩ ጋኖች በውኃ ተሞለ

ጋኖቹም ሲቀደ የወይን ጠጅ ሆኑ

አሳዲሪው ቀምሶ ወይኑን አዯነቀ

ቀዴሞ የጠጣውን መናኛውን ናቀ

ድኪማስ በሰርጉ…

…እናት እና ሌጇን በአንዴ ስሇጠራ…

…ጎድልውን ሞሊ

በጌታ ተባርከው…

…ከበረዋሌ ሙሽሮች ዮስጦስ ጵርስቅሊ

የቃና ሰርግ ቤት ጌታውን ወዯዯ

ጵርስቅሊ ፀንሳ ከዮስጦስ አብራክ ሙሴ ተወሇዯ

የኢትዮጵያ ጳጳስ ሚናስ ተወሇዯ፡፡

44.የተስፊው ቃሌ
በአንዱት ፌሬ ቅጠሌ ሔይወትን አጥቼ

እርስቴን ተነጠኩ የሞት ሞትን ሙቼ

በግዝት ተነዲሁ በዴቅዴቅ ጨሇማ

ወዯ ፌዲ መንዯር ወዯ ሞት ከተማ

የተስፊውን ቃሊት በሌቤ ቉ጥሬ

ሇዱያቢልስ ግብር ሆንኩት ጋሻ አጃግሬ

የባርነት ቀንበር ፌሊፃው በርትቶ

በበርባኖስ መሃሌ ብርሃኔ ጠፌቶ

የመከራው ዗መን በእኔ ሊይ አዴርቶ

ዘሪያዬን ተብትቦኝ ሆነብኝ ዴርቶ

እሾህ አሜኬሊው ነግሶብኝ ሠሌጥኖ

የጽዴቅ ስራዬም የመርገም ጨርቅ ሆኖ


ነፌሴ ብትቃጠሌ ስጋዬም ቢጠፊኝ ከመሬት ተቀብሮ

5500 ዗መን ዴምጼን ከፌ አዴርጌ አሰማሁ እሮሮ

ትንቢቱ ተሠብኮ ግዛው ተፇጽሞ

ያ . . . የተስፊው ቃሌ ነጋሪት ጏስሞ

የምስራች ዛና ዴኅነትን አብስሮ

ሔይወትን ሉሰጠኝ ሞትን በሞት ሽሮ

በዴንግሌ ማህፀን ስጋን ተዋሔድ

ከሰው ሌጆች አንሶ እራሱን አዋርድ

መንበረ ፀባኦት ማዯሪያውን ትቶ

አገኘሁት ዚሬ ከበረት ተኝቶ

45.የተፈትን ሊሾች
የነፌስያ ነገር ሁኖብኝ እውነቱ . . .
. . . አጥሬን እንዱያስከብር
ቅጥሬን እንዱያሥጠብቅ . . .
. . . ታማኝ አገሌጋየን ውሻየን ብነግር
ተማሪና ውሻ ምነው አይስማሙ
እስከዴሜ ሌካቸው አለ እንዯተዲሙ
ሆኖብኝ ነገሩ . . .
የአብራኬን ክፊይ የቀሇሙን ጌታ
ሙዲ ሙዲ ስጋ ቆንጥሮሇት ጠፊ
ከዙህ ከኔ ግቢ ወስሌቶ የጠፊው
ጫንቃዉ በራሴ ሌጅ ስጋ የዯሇበው
ሇከስካሳ ውሻ . . .
ጥንት ዗መን ቆጥረው ከእውነት እንዯራቁ
ንስጥሮስ አርዮስ ከሾህ በወዯቁ
ያፇሯቸው ውሾች ትናንት የተፈትን ዚሬም እየሊሱ
ስንቱን ተሊከፈ ስንቱን ተናከሱ
አጥሬ እንዲይሰበር . . .
ካማረው አብሌቸ ከመረጠው ሰንጋ
የጣመውን መርጦ እንዲሌበሊ ስጋ
መናከሱ በዜቶ ሌጆቼን አሰጋ
የሰገነቱን ቅጥር ትሊንት ያስከበሩ
ውሾች ሇጌታቸው ታማኞች ነበሩ
ግና ምን ያዯርጋሌ?
ከታመኑት ጌታ እርሱን ተከትሇው
ሲወጣ ሲገባ ዲናወን አሽትተው
የርሱን ሰሊም መሆን ላት ተቀን ጠብቀው
ውሾች እንዲሌኖሩ ሇጌታቸው ታምነው
ሇሰባው ስጋቸው ስጋ ተመግበው
ሇከሳችውም ነፌስ እውነትን አንቅረው
መች ውሾች ታመኑ. . .
የሰባ ስጋ አይተው ጥሇው ፇረጠጡ
ካዯጉበት አንባ መሌሰው ሊይወጡ
አክባሪዎችሽ ነን እናት ቤተክርስቲያን ሲለ እንዲሌ዗መሩ
በጻዴቃን ሰማዕታት በምሌጃቸው አምነው እሌፌ እንዲሊፇሩ
ዚሬ ስጋ ሲያዮ . . .
አባታቸው ኤሳው በሆደ ተገዜቶ ብኩርና እንዯሸጠ
የነርሱም ማንነት ዚሬ ተሟጠጠ
እናታችን ከሳች አጠረች ቀጠነች
ስርዏቷ ከረረ ከሳች መነመነች
ብሊችሁ ብትሸሹ . . . ሸሽታችሁ ብትወጓት
ወርቅ ሊበዯረች . . . ጠጠር ብትሇግሷት
የሷ ስርአቷ ሇኔ . . . የጣት ቀሇበቴ
የአንገት ዴሪም ጌጤ . . . የመንገዴ መብራቴ
ርስት ጉሌቴ ናት የ዗ሊሇም ቤቴ
እሳት እራት በራ የገባች ከወናፌ
ጠርጎ ያወጣታሌ አመዴ አፊሽ መዲፌ
ዴሮስ የውሻ ማዕረጉ . . .
ኮሲ ሇኮሲ ነው ስጋ መቃረሙ
ዚሬም እኒሆቹ አነበብን የሚለ
ሰምተው ባሌተረደት ሀሳብ የመነኑ
ትርጉም የሇሽ ትምህርት እየሇቃቀሙ
ትናንት ባሌገባቸው አለ እንዯባ዗ኑ
ውሾች አይታክቱ . . .
ከጌታቸው ጉያ ስጋ እስከሚያገኙ
በዴሜ ዗መናቸው አለ እንዲሊ዗ኑ
በቤተ መቅዯሱ አሜን አሜን ሲለ አፊቸውን ከፌተው
ሀሰት አዯግዴገው እውነትን ገዯሌናት . . .
. . . ሲለ ባንሰማቸው
በማስመሰሌ ካባ ከኛጋር ተጣብቀው
ዚሬም እዙህ ናቸው
ውሾች አንዴ ናቸው፡፡

46.የትዕግስት ፊና
ዖፅ በሚባሌ አገር
በቅን ፌፁም ሲኖር
በጽዴቁ የቀና
ሰይጣን ጠየቀና
አምሊክ ሉያሳውቀው
ጻዴቁን ቢገሌጠው
ጠሊቱን ሰዯዯው
ደብዲ አውርድ
ሉያስክዴ አስገዴድ
ከሞት ያመሇጠ
መሌእክተኛ ሌኮ
ብሊቴኖችህ በስሇት ወዯቁ
በሬዎች በጏችህ ተጋዘ ጻዴቁ
ከዚም ምዴረ በዲ
በነፇሰው ነፊስ
ቤታቸው ተንድ
ሌጆችህ አሇቁ
በአፌሊ ሳያረጁ
ይሄንን ነገረው
ባንዴ ቀትር ጊዛ
ሀብቱን አሟጠጠው
ሇጤናው ትካዛ
በገሌ አሳከከው
አምሊክን መፌራትህ
ጽዴቅን መፇፀምህ
የታሇ እያሇው
ከራሱ አጣሌቶ
ከጌታው ሉሇየው
ቆስል እያከከው፡፡
ምንም ሳይዯነቅ
ስሇምን መጣብኝ
ብል ሳይጨነቅ
ከእናቱ ማሔፀን
ባድውን መውጣቱ
ባድውን መሄደ
ከሚጠፊው ከንቱ
በሌጦ ማንነቱ
መራራው መከራ
በአንዯበትህ ጣፌጦ
እግዙአብሓር ይመስገን
ስትሌ ተሇውጦ
ጠሊትህ አፇረ
በንዲዴ ጠቆረ፡፡
ከወርቅ የነጠረ
ኢዮብ ጻዴቅ ሰው ነው
ምክር የመከረ
ኢዮብ ፌጹም ሰው ነው
የትዕግስት ፊና
በገዴሌ የከበረ፡፡
47.የከርቤ ኮረብታ
ከሔያው የመዏ዗ኑ ራስ ዴንጋይ

ታንፆ በጽኑዕ አሇት ሊይ

ተዋጅታ በበጉ በዯሙ ቤዚ

ሺህ ዓመታት ሺህ አቀበት ተጉዚ

እሌፌ መንጋ እሌፌ ዯም ጓዞ

በቅደሳኖቿ ሔይወት የሚያበራው ወዞ

በጻዴቃኖቿ ሞት የምትጤስ የከርቤ መዓዚ

ምጽአት ከሚያስረሳ ከዙህ ዓሇም ግርድሽ

ከምኞት… አምሮት … አሳዴድሽ

ሌጆቿን ሰብስባ በፌቅረ ቢጽ ጸጋ

ከጨሇማው ራስ በጽዴቅ ‘ምታዋጋ

በእንባ ጎርፌ በስዯት ሊባቸው

በጻማ ገዴሌ በዯም እሳታቸው

በሥጋ ኮረብታ በአጥንት ቅጥራቸው

ሞት የገዯሊቸው… ሞት የማይዚቸው

የሚነደ መብራት መቅረዜ ሰንዯቃቸው

ሞታቸው ክብራቸው… ክብራቸው ጌታቸው

መዏዚ ቅደሳን…ቅዴስት ቤተክርስቲያን

ሇቃሌ… በቃሌ የምትቀረጽ ምርጥ ዕቃ

ከአማናዊው ብርሃን ብርሃኗን ፇንጥቃ

በንስሏ ከርቤ አጣብቃ

በመዏዚ

ወዞ

ሇሙሽራዋ…

ጌታዋ

ታቀርባሇች… በአኮቴት

ሃላ ለያ! በእሌሌታ!
መዏዚ ቤተክርስቲያን የከርቤ ኮረብታ፡፡

48.መስቀለን ስከተሌ

ሉሄዴ በ’ኔ መንገዴ

ሉከተሇኝ ‘ሚወዴ

ራሱን ሇሚክዴ

አይዯንግጥ አይፌራ

አሇሁ ከ’ሱ ጋራ

ብልኝ

ትናንት፡-

ቃለንም ሰምቼው

አምኜ በነበር

በመከራ እንዴከብር

ዚሬ፡-

ሏ዗ን እንጉርጉሮ…

ፌርሃት ባሌዲሰሰኝ

ሲሇኝ እየሰማሁ

"እኔ ከአንተ ጋር ነኝ!”


49. የመገረዜ ቦታ
ከገበታው…ከመዓደ

ከእውነተኛው…ከመንገደ

ከቃለ ዯጅ

ከሰማይ ዯጅ

ከዓውዯ…ምሔረት

ከዓውዯ…ሔይወት

ከማር…ወተት

አንዴም ሇሚሰማ

መንጋዎቿ…’ሚጠጡባት

ከሇምሇም መስክ…’ሚግጡባት

የኃጢአት ሸሇፇት…’ሚሸሇትበት

ቀንደ የከረረ

ጥፌሩ ያ዗ረ዗ረ

....የሚቆረጥባት

ከበዯሌ ርኩሰት…

የሚታጠቡባት

የሚታዯሱባት

የዯነዯነ ሌብ የሚሰበርባት

የጽዴቅን ጦር ዕቃ…የሚታጠቁባት

በዓውዯ ምሔረት

የሔይወት ውኃ…የሚፇስስባት

አንዴም ሇሚያስተውሌ

ፌጹም ነው ሔጉ…

…ይመሌሳሌ ነፌስን

ምስክሩ ታማኝ ጠቢባን ያዯርጋሌ


የዋህ ሔፃናትን

ሌብን ዯስ ያሰኛሌ…

ቅን ነው ሥርዓቱ

዗ሊሇም ይኖራሌ…

በንጹሔ መብራቱ

ዓይንንም ያበራሌ…

ብሩህ ነው ትእዚዘ

ፌርደ እውነተኛ….

ቅንነት ባንዴነት አጣምሮ መያዘ

ከወርቅ እና ዕንቁ…እጅግ ይወዯዲሌ

ከማር ከወሇሊ…አብዜቶ ይጣፌጣሌ

ሇጠበቀው ባርያ…ሔይወት ይሰጠዋሌ

አንዴም

ዏውዯ ምሔረት… የመገረዜ ኮረብታ

አሮጌን ማንነት… ትጥቁን አስፇትታ

አዱሱን ማንነት…

ከወንጌለ ሠርታ… በመስቀለ ፇትታ

ሇመንግሥቱ የምታጭ

ሇሌዐሌ እግዙአብሓር ሇ዗ሇዓሇም ጌታ፡፡

50.የዚፈ ፌሬ
ማታ ሆነ ጥዋትም ሆነ . . . አንዴ ቀን
ሁሇተኛ ቀን . . . . . . . ሦስተኛ ቀን
አራተኛ ቀን . . . . . . . አምስተኛ ቀን
ማታም ሆነ . . . . . . . ጥዋትም ሆነ
እፁብ ቀን . . . ዴንቅ ቀን . . . ሌዩ ቀን . . .
. . . . . . . . . ስዴስተኛ ነቅ ሆነ
ወይ! አፇር . . . . አፇር ተሇወሠ
አፇር ተቀዯሠ
በአፇር ሊይ ነገሠ
ንጉስ በግዚቱ እረዲት ማጣቱ
ዯግ አይዯሇምና አገኘ ከአጥንቱ
ከእንግዱህ ቀርተዋሌ እናትና አባቱ
ምን ያስፇሌገዋሌ ህግና ሥርዏቱ
ከጏኑ የማትሇይ . . .እያሇች አጥንቱ
የራስ ጌጥ ዗ውደ ናት እውቀት ብሌሀቱ
በራሱ ሊይ ሁና ሴቱቱ እያየችው
እያየ ባያያት . . . . ዓይኖቹን ሳይገሌጠው
ዓመታት ተቆጥረው . . . . ቀናት ቢሠሇፊ
መች ይተያያለ . . . ተጋርዯው በዚፊ
አቤት ዚፊ! . . . አቤት ዚፊ አራራቁ
በሴቴቱ ጥበብ ፌሬው ሊይ ቢወዴቁ
አዲምና ሓዋን . . . በዯንብ ተዋወቁ
ኦ! ሓዋን . . .
ሓዋን የዯስታ ምንጭ . . . የሀሴት መፌሇቂያ
የወርቅ ቀሇም ነሽ ፌቅርን መፃፉያ
እንኳንም ቆረጥሽው እንኳንስ ቀጠፌሽው
አዲምን አግባብተሽ ቀምሰሽ ባታቀምሽው
የፌቅር ብርሃን መቅረዘ እንዯጠፊ
ተገሌጦ ሳይታይ ሳይወጣ በይፊ
አዲም ያየ መስልት ዓይኑ እንዯተ዗ጋ
ይኖር ነበር ገነት ብቻውን ሲተጋ
ሓዋን ባትቀጥፇው የበሇሱን ፌሬ
መች ይሰማ ነበር የአምሊክ ሌጅ ወሬ
አዲም የተከሇው የፌቅር አበባ አዴሮ እየጏመራ
አምስት ሽ አምስት መቶ ዗መን አብቦ ቢያፇራ
ከሊይ ከሰማያት መንበረ ጸባኦት
ያምሊክን አንዴ ሌጅ መዓዚው ጏትቶት
ረቂቁ ገዜፍ . . . በምዴር ሊይ ወርድ
ፌቅርን አገኘነው በሊነው ጠጣነው ስጋን ተዋህድ
ተዋህድ . . . ተዋህድ . . . ተዋህድ
ንጽህይት ቅዴስት ኦርቶድክስ ተዋህድ
ሌጆችሽ በፌቅርሽ በእቅፌሽ አዯጉ
ከአብራክሽ ተከፌሇው ዲግም ተወሇደ
ሙሽራው ሙሽሪት በአንዴ ተዋሀደ
ድግማ ቀኖናሽን ገን዗ብ አዯረጉ ፡፡
እኒህ . . . . በነገስታት ሌማዴ ካባ የዯረቡ
በስርዓተ ተክሉሌ አምረው የተዋቡ
ሇጣታቸው እምነት በወርቅ የከበሩ
ሇአንገታቸው አሌማዜ እውነትን ያሰሩ
ጸዲሊቸው እንዯ አጥቢያ ኮከብ የሚያበራው
የሆነስ ሆነና . . . የማን ሌጅ ሁነው ነው ?
ፉታቸው ሊይ ያሇው ውሃ ቀሇማቸው
እስኪ . . . አስተውሎቸው
ካባ ዯርበዋሌ የንጉስ ሌጅ ናቸው
ምነው በታች አምና . . . መቶ ዓመት የሞሊው አረጋዊው አባታቸው
እንጀራው ዯብር ሊይ . . . ዯብረ መዴኃኒት ሊይ . . . ቀጥቶ አሳዯጋቸው
ወሌዴ ዋህዴ ብሇው . . . ጸኑ በእምነታቸው
ማር ወተት ጠጥተው ጮማ እየቆረጡ
ያዯጉ ሌጆቹ . . .
. . . በወሌዴ ዋህዴ መዲፌ ዚሬ ተገሇጡ
ስማቸው ይጠራ
አባታቸው ይኩራ
ኃይለ . . .
ኃይለ ኃይሊቸው ነው በዓሇም የሰፇነ
በዓሇም ውስጥ ሆኖ ከዓሇም የመነነ
ዓሇም ስትጠራው ዓሇምን ሲሸሻት
ሇካስ በዓሇም ውስጥ የተሇየ ዓሇም ናት
ጥሩ ዓሇም አግኝቶ ኃይለ ተዋሀዲት
አንደ . . .
አንደዓሇም አንዴ ነው . . .
. . . . ሇእናቱ ምርጥ ዗ር በሏምላ የሚ዗ራ
የሏምላው ምርጥ ዗ር ሠሊሳና ስሌሳ መቶ እንዱያፇራ
በወሌዴ ዋህዴ ማሳ ቀዴሞ በመስከረም በፀሏይ ቢ዗ራ
የፀሏይ ሀሩሩ ዗ሩን እንዲይበሊው
ውሃ እያጠጣች ፋቨን ብትከሌሇው
በሮሜ መሌዕክቱ ቅደስ ጳውልስን እንዯተራዲችው
ዚሬም የእኛ ፋቨን ሰምሮ አገሌግልቷ
አንደዓሇም ሺ ሆኖ ይኖራሌ በቤቷ
ኃይላ . . . .
ኃይላ ኃይሇ ማርያም . . . የአምሊክ ስጦታ
ርህርሂት እናትህ መስቀሌ ስር ተገኝታ
ተሽቀዲዴመህ ወስዯህ . . . በሌብህ አኖርካት
በህሉናህ መዜገብ በወርቅ ቀሇምህ ፅፇህ አስቀመጥካት
በዜች ሌዮ እናት . . .
በጏዲናው መሀሌ ጠብና ክርክር ሁከት ቢነሳባት
ከእናት በሊይ ፌቅር የሇብህምና ምርኩዜህን ይ዗ህ በአባቶችህ ፊና
በቀናችው መንገዴ ወጥተህ በጏዲና
ሰውን እንዲይወጋ እሾህ አሜኬሊ አጋምና ቀጋ
አሰናክል እንዲይጥሌ የእንቅፊቱ ዱንጋ
ኩርንችቱን ስጠርግ መንገዴ ስታቀና
ዜሇት እንዲይገጥምህ ጸናህ በህሉና
ሙሽሮች ሁሊችሁ እንኳን ዯስ ያሊችሁ
በቅደሳን ፀልት ይቅና ትዲራችሁ
የአብርሃም የሣራ ይሁን ጋብቻችሁ
51.የጽዴቅ ብርሃን
የወንጌሊዊው ማርቆስ ብሥራት

የካህኑ ዮሏንስ በረከት

የዯጋጎች የ዗ር ፌሬ

የማርያም ዗መዲ ዜማሬ

በብርሃናት ሌብስ ተሸሌሞ…

በብዘ ሀብታት ያጌጠ

ሥጋን ከነምኞቱ ሰቅል…

ሇምትበሌጠው ጸጋ ያሇመታከት የሮጠ

አሽቀንጥሮ ጥል ምዴራዊ ዴልቱን…

በገዴሌ ትሩፊት እጅግ የዯመቀ

መንፇስ ቅደስ ያዯረበት…

በምሥጢር ጥበባት የመጠቀ

ወንጌሌ እየ዗ራ በሚያንፅ ስብከቱ….

አእሌፌ ነፌሳትን ከበረቱ የጨመረ

ከተፇጥሮ ሔግ አይል…

በዋጀው ዗መኑ ሇመንጋው የኖረ

በትጋት ባፇራው በዴንቅ ተአምራቱ…

በምሁር ሰማይ ሊይ ፀሏይን ያቆመ

ቃሌ ኪዲኑን አምነው አባት ሆይ ሇሚለ…

ላት ተቀን ‘ሚማሌዴ ማርሌኝ እያሇ

ይህ ነው ዛና ማርቆስ ትውሌዴ የሚያወሳው

የጽዴቅ ብርሃን… ጧፌ ሆኖ የሚያበራው፡፡

52.ያ . . . አፇር
ጠቢብ የጥበበኞች ጥበበኛ

ከአፇር መርጦ ሸክሊ ሰሪ ሙያተኛ

በእጆቹ ቀርፆ አበጃጅቶ


ሌቅም አርጏ ሠርቶ

ሰባቱን ባህርያት በአንዴ ሊይ ገምድ

ነፊሱን ከስጋው አቆራኝቶ አዋድ

በመሌኩ በምሳላው አስተካክል

ከእርሱ ከራሱ ከእስትንፊሱ ከፌል

እፌ ብል ቢሇግሰውሔይወት

ዴንቅ ስራ ሆነ ግሩም ፌጥረት

ያ . . . .አፇር አፇርነቱን ዗ንግቶ

ከከዋክብት ሌቆ እንዯ ፀሏይ አብርቶ

ገነትን ዲረጏት ቢሰጠው መንግሥተ ሰማያት

ጭቃ ማቡካት ቀሊሌ መስልት ሸክሊ መስራት

ጠቢብ ሊይሆን ተጠብቦ ሞትን በሊት ቀጥፍ

ንብረቱን . . . . ያችን አንዴ አጥንት ታቅፍ

እርሷን ተማጽኖ በመሬት ሊይ ዗ርቶ

ተስፊውን ከሩቅ አይቶ ተመሌክቶ

ሔይወቴ ነሽ እያሇ . . . .

ያ. . . . . አፇር መሌሶ አፇር ሆኖ በሰበሰ

ወዯ ጥንቱ ወዯ አፇሩ ተመሇሰ

53.ያሇ ዋጋ ሸጠው

በተንጣሇሇው ምዴር በተቀየጠ ዓሇም

ገበያ ዗ርግቶ ሲሸቅጥ ህዜበ አዲም

የንግደ ስያሜ አይነቱ ብዚቱ

የአንደ ተመሣሣይ ቁጥሩ ማታከቱ

ጥሬ ዕቃ አቅርቦቱ
የፊብሪካው ምርቱ

የገበሬው ሰብሌ የጓሮ አትክሌቱ

ዯርሶ ሇገበያ ሁለም በየወቅቱ

በጅምሊ . . . ችርቻሮ ወይም በጉሌቱ

የኑሮ ውጥንቅጥ . . . . የዋጋው ንረቱ

አንደ ሲከስርበት . . . ሁሇተኛው ሲያተርፌ

ሶስተኛው ሲቀማ . . . አራተኛው ሲ዗ርፌ

የሰውን ሌጅ ችግር ዴኽነቱን አይቶ

በገበያው መሏሌ ባሇፀጋ ገብቶ

የ዗ሊሇም መንግሥት እርስቱን ዗ርግቶ

ሇህዜብ ቸረቸረው በርካሽ አውጥቶ

በቁራሽ እንጀራ . . . . በሳንቲም ዴቃቂ

በአንዱት ጥሪኝ ውኃ . . . በተሇበሰ ሌብስ . . . በትንሽ እሊቂ

የ዗ሊሇም ሔይወት መተኪያ የላሇው

የዙህ ዓሇም እውቀት. . . . ወርቅ ዕንቁ ማይገዚው

በቅደሳኑ ስም ያሇ ዋጋ ሸጠው

54.ይብሊኝ ሊንቺ ቤተ ሳይዲ

አንቺ የበጎች በር ቤተ ሳይዲ

ምን አጠፊሁ . . . . ምን በዯሌኩኝ?

. . . . ምነው በዚ የኔ ዕዲ?

የሰማይ መሊዕክ ስንት ግዛ ባረከሽ?

ሇስንቱስ ዴኅነትን? . . . ሇስንቱስ ፇውስን ሰጠሽ?

እነዙያ አምስቱ በሮችሽ ይመስክሩ

እሌፌ አዕሊፌ ዴኖ እንዯተሻገረሽ በእግሩ

መጠመቂያሽን ናፌቄ ከዯጃፌሽ ዯጅ ብጠና


ከአሌጋ ተጣብቄ በሀ዗ኔ ሌብሽ ጸና

እግዙአብሓር የቀዯሳት ከቀኑም ሰባተኛ

ክብርት ናት የተሇየች …የማይቆምባት ዲኛ

የማይታይባት እረኛ

እኔ ግን ዴውይ ነኝ ሰውነቴ የተረታ በሽተኛ

ሇሰንበት ያሌታዯሌኩ እረፌት ያጣሁ ምጻተኛ

ያችን አንዴ ቀን እያሰብኩ

ሠሊሳ ስምንት የመከራ ዓመታት ቆጠርኩ

ይብሊኝ ሊንቺ ቤተ ሳይዲ !

በቃሌ ብቻ ተፇወስኩ

እኔ ነኝ መጻጕዕ አሌጋዬን የተሸከምኩ

55.ይጠራሌኝ ሌጄ
አጥር ቅጥር ክብሬን ሉንዴ የቸኮሇ

ቀኖና ድግማዬን ሉጥስ የከጀሇ

ከበባ ጀምሯሌ ተኩሊው እያዯባ

ዯርቦ የሇበሰ የክሔዯት ካባ

ጥሩት ሌጄ ይምጣ እርሱ አሇው መሊ

አንዴምታ ፇትፌቶ ወንጌለን የበሊ

ሏራ ዴንግሌ በለ በጌምዴር ወጥታችሁ

ፇሌጉሌኝ እርሱን ወንያት ሄዲችሁ

ሁሇት አፌ ያሇው ሰይፌ ይውጣ ከአንዯበቱ

አይቀሬ ነውና መናፌቅ መረታቱ

በንጉሡ ፉት ሊይ ዴንጋጤ ወዴ቉ሌ

አሊዊ ፉት ቢቆም ገጹ ያቃጥሊሌ

ምሥጢር ሣይጠነቅቅ ከመቅዯሴ ገብቶ

ሊዴስሽ ሇሚሇኝ መሠረት አናግቶ


ምንታዌ ሉ዗ራ ሉተክሌ ውሊጤ

ስንዳውን ከእንክርዲዴ ወይኑን ከኮምጣጤ

እየቀሊቀሇ ሉ዗ራ የሚሻ

እምነት አቀንጫሪ የጥርጥር ግርሻ

መጥቷሌ በለትና በቶል ንገሩት

ዴርዴር አያውቅም በተዋሔድ እምነት

የዓሇም አሸንክታብ ብርቅርቅ ጉትቻ

ወርቅ አምባር ጌጣጌጥ የሰይጣን ግትቻ

አሊታሇሇውም የዙህ ዓሇም ኮተት

ማንም የማይቀማው ይዞሌ ዕንቁ እምነት

ሏራ ዴንግሌ በለ ዴምፃችሁ ይሰማ

ታገኙታሊችሁ አብርቶ እንዯ ሻማ

ጨሇማው ዱያብልስ አይቆምም ከፉቱ

ከባሔር ከትቶታሌ በኃይሇ ጸልቱ

ሊኪሌኝ ቀስቅሰሽ ሌጄን ወንያት

ጋሻ እምነቱን አይቶ እንዱሸሽ ጠሊት

ናፇቁኝ እጆቹ ዴውይ የሚፇውሱት

ሩኅሩኅ ዓይኖቹ በፌቅር የሚያዩት

በረኃ ያሇማ ውኃ ተሸክሞ

ዴካምን የማያውቅ ዕውቀት ተሸሌሞ

በጾም በጸልቱ ሰይጣን ያስጨነቀ

ከጭንጫው አሇት ሊይ ውኃ ያፇሇቀ

ስሇ ሏራ ዴንግሌ ስንቱን ሌናገረው

ያሇ እረኛ የሚያዴረው ይመስክር እንሰሳው

በረከቱን ሽቶ አንበሳው ዗ብ ቆሟሌ

እንስሳ አራዊቱ ሁለም ይወደታሌ

ግሌገሌ ጠቦቶቼን ዚሬ ሳሌቀማ


ይጠራሌኝ ሌጄ ሏራ ዴንግሌ ይስማ

ሲጸሌይ አይታይ ሥውር ባሔታዊ

አዯራ የማይበሊ የበጏች ኖሊዊ

ዓይኔም በመገረም ሲጽፌ የዋሇውን

ሌቤም በመዯነቅ የመ዗ገበውን

዗ርዜሬ አሌጨርሰው የፇጸመውን ገዴሌ

ስሇ ዗ዯብረ ወንያት አባ ሏራ ዴንግሌ

በሁሊችን ሊይ ይዯር ረዴኤት በረከቱ

ከአምሊክ ያስታርቀን ግርማዊ ጸልቱ።

56.ዲግም ሥራኝ
በሰጠኸኝ ሳሊመሰግን ባጣሁት ያማረርኩህ
ዜቅ ብዬ ሳሊይ በበሊዬ ያስጨነቅኩህ
በሰው ሊይ ጣቴን የምቀስር
ወንዴሜን በግፌ የማሳስር
አስታራቂ መስዬ የአንደን ሇአንደ የነገርኩ
በሰሊም በፌቅር ፇንታ ፀብ ጥሊቻን ያፊፊምኩ
ነጠሊዬን አስረዜሜ ማሇዲ ከማዯሪያ
ማምሻ ከሰኬም የምገኝ
ገና ነው ስሌ የመሸብኝ
አሥራ አንዯኛው ሰዓት ሊይ ቆሜ ዚሬም ኃጢአት ያናወ዗ኝ
ሥራየ ተ዗በራርቆ ስባዜን ውዬ ስባዜን ያዯርኩኝ
አጎንብሼ የምማትር የኃጢአት ሸክም ያጎበጠኝ
ሇኔ ስትሌ ሰው መሆንክን የረሳሁኝ ውሇታ
ግርፊት ሞትህን እንኳን ያሊሰብኩኝ ሇአፌታ
ዲግም ምጽአትህን ቸሌ ያሌኩህ
የአዲምን ጩኸት ጮኸህ ጎንህን በጦር ተወግተህ
የከፇሌከውን ዋጋ ከሌብ ያሊሰብኩኝ
በስም ብቻ የምኖር በዯሌን የካብኩኝ
ሌቤ ከዓሇም ሆኖ አገሌጋይህ መስዬ
ከጠሊት ጋር ውዬ ከእርሱ ጋር ተዋውዬ
በኃጢአት ዯምቄ
በቂም አሸብርቄ

ሇሰው’ማ አሇሁ ሇወጪ ሇገቢ በዓይን እታያሇሁ
በሰገነት ቆሜ ሇክብርህ እ዗ምራሇሁ
ነጠሊ ቀሚሴን አስረዜሜዋሇሁ
ጠዋት እና ማታ እመሊሇሳሇሁ
በጎ እንዯሚሠራ ጎንበስ ቀና እሊሇሁ
ግና…
የጽዴቅ አበባዬ ጠውሌጎ የኃጢአት ችግኜ አፇራ
አዜመራው ሇምሌሞ በሇሱም የጎመራ
ሇዓሇም ሳጎበዴዴ ጊዛዬን የጨረስኩ
በኃጢአት ብሌ ተበሌቼ ባድ ሆኜ የቀረሁ
ክርስትናዬን በነጠሊ የሸፇንኩ
የራሴ ምሶሶ እያሇ ጉዴፌ ሇማውጣት የሮጥኩ
እኩይ ግብሬ ጸጽቶኝ በንስሏ ያሌታጠብኩ
በተሰጠኝ የማሌረካ ምስጋና የተሳነኝ
የራሴ ወርቅ ተቀምጦ የሰው ነሏስ የሚያምረኝ
ሇሰዎች ያሇሁ መስዬ ከእቅፌህ የወጣሁኝ
አካላ ከመቅዯስ ሌቤ ከዓሇም የሆነብኝ
ጠፊ ብዬ የምፇሌግ ሇራሴ ፇሊጊ የሚያሻኝ
የተሰጠኝ መና ሰሌችቶኝ የግብጽን ሽንኩርት የናፇቅኩ
የሚጠቅመኝን ትቼ የማይጠቅመኝን የፇሇግኩ
እንዯ ዳማስ ተማርኬ ዓሇም ያስቀረችኝ
በውበቷ ገመዴ አስራ ተሰልቄ የሳበችኝ
በቤትህ ውስጥ የጠፊሁ …ዴሪምህን ዲግም ሥራኝ።

57.ዴንቅነው ማዲንሽ
’õc? ÏÓ }Ú”n c=n Á’nƒ

¾u`v•e ØL ŸLÃ ›`wvvƒ

uSLŸ îMSƒ ¾òؘ }ó

u°dƒ c”cKƒ WK?” }Ñ”³

cv eU”ƒ ’õdƒ ŸUÉ` ›Øõ

¾ÅU wÉ^…” u›Ÿ<óÇ VM

õ`É” MƒkuM k[u‹ ŸÑ@

eK É”ÓM T`ÁU Ç”Ÿ<˜ ŸSŸ^

¾Öq[ ò‚ uUMͪ u^

uɨ<à SÇõ Là ueTE Á[ð‹

Á‹ Ø`˜ ¨<H T>³’<”U Åó‹

58.ዴንቅ ኮከብ
በእግዙአብሓር ፇቃዴ በራእይ ተፀንሶ፣

በእናቱ ማህፀን ሔፃናት ፇውሶ፣


ወዯዙህ ዓሇም መጣ ብርሃንን ሇብሶ።

ክርስቶስ ስሇመረጠው በማህፀን ሳሇ፣

የእናቱን ጡት ሳይጥሌ በጥበብ አየሇ።

የአምሊኩን ፌቅር በሌጅነት ዏውቆ፣

ሇምናኔ ወጣ ይህን ዓሇም ንቆ።

በአባ እንጦንስ መንገዴ መሄዴን መረጠ፣

በመንፇስ ተቃኝቶ በወንጌሌ አጌጠ።

የክህነቱ ሽቶም እጅጉን ጣፇጠ፣

ገዴለ ታአምራቱ ሇዓሇም ተገሇጠ።

ንጉሥ የሚገስጽ ሇእውነት የማይረታ

ስዯቱን ታግሦ በእስራት በረታ፣

ሇኃጥአን ሁለ አብዜቶ ሚማሌዴ፣

በጸልተ ሚካኤሌ የተዋሔድ አምዴ።

ክበበ ኢትዮጵያን ባርኮ በስዯቱ፣

ሔዜቡን አስተማረ ሰመረ ስብከቱ።

ሠሊሳ እና ስሌሳ መቶ ፌሬ አፇራ

ሇህዜብ እና አህዚብ ብርሃንን አበራ

ይህን ዴንቅ ኮከብ ስሊገኘች ዓሇም፣

ያቺ የሰግሊ ምዴር ትመካሇች ዚሬም፣

ያቺ ዯብረ ሴዋ ተዯሰተች ዚሬም።

59.ገሉሊ ግቢ
ምዴር ቀሇም ታጥቃ ሇብሳ አረንጓዳ
አዯይ በፇካበት በወርኃ ጽጌ
ማሩ ከቀፍው ሊይ ሞሌቶ ተንዯርቦ
ወተት በቅምጫና ከመስኩ ሊይ ታሌቦ
ገበሬው በምርቱ በሇፊው ጉሌበቱ
እረኛው በወቅቱ በተፇጥሮ ሀብቱ
ሲቦርቅ . . . ሲዯሰት በዕሇት . . . ወራቱ
አረጋዊው በዕዴሜ . . . በነጭ ሽበቱ
ሲነኮት እሸቱ
ሲጠጣ ወተቱ
ከዓይነት . . . ዓይነቱ ከምዴር በረከቱ
አፌሊውን ሲቀምስ የአዲም ሌጅ ፌጥረቱ
ከርሞን ሇ዗ንዴሮ . . . ዗ንዴሮንም ሇአምና
ዓመታትን ስጠን ባርከህ እንዯገና
እያሇ ሲባርክ . . . እያሇ ሲያንጋጥጥ መንበረ ጸባዖት
የፌቅራቸው ነገር ሇካስ ሌቡን ነክቶት
ከሰማየ ሰማያት ከዘፊኑ ወርድ
በዴንግሌ ማሔጸን ሥጋን ተዋሔድ
በመካከሊቸው ቢጨበጥ ቢዲሰስ
ወሌዯ ዮሴፌ አለት ኢየሱስ ክርስቶስ
የኮከቡን ዛና የሰሙት ነገሥታት
ሇነገሥታት ንጉሥ ግብር አስገቡሇት
ሄሮዴስ በሥሌጣኑ ክፈ አሳብ ተማክሮ
የሔፃኑ ነገር ምስጢሩ ሳይገባው ህሉናው ታውሮ
ሰይፌ መ዗዗በት . . . ሇያጠፊው ወዯዯ
የእሌፌ ሔፃናት ዯም እንዯ ጎርፌ ወረዯ
ቤተሌሓም ዋይታ . . . ሙሾን አወረዯ
ከነብያት ሆሴዕ . . . ከግብጽ ቢጠራት
ሌጇን እቅፌ አርጋ ስዯት ገባች እናት
ቅዴስተ ቅደሳን የነቢያት ትንቢት
የአዲም ዴኅነት ተስፊ . . . የመሊእክት እህት
የሔይወት ውኃ ምንጭ በጀርባዋ አዜሊ
የአሽዋውን ንዲዴ በእግሮቸ ችሊ
ርሀብ ጸንቶባት አጥታ ጥርኝ ውኃ
መጠጊያ እንዲጣ ሰው እንዯምስኪን ዯሀ
ስሇ ሌጇ ፌቅር ገባች ከበረሀ
የሄሮዴስ ጭፌሮች በግብጽ በረሃ ሇአዯን ቢሰሇፈ
ዓይኖቿ የፇለ እንባን አጎረፈ
ችግርሽን አይታ ኮቲባ ገፊችሽ
የበረሃ ሽፌቶች ሀ዗ንሽን ዴርብ መራራ አረጉብሽ
ዴንግሌ ሆይ ስዯትሽ . . . መከራሽም ሁለ ሇዴኅነት ነውና
ስዯቴን ባርኪሌኝ በእምነት እንዴጸና
አባ ጽጌ ዴንግሌ በዯረሰው ዛማ
አ዗ክሪ ዴንግሌ ርሀበ ወጽማ
ሦስት ዓመት ከመንፇቅ የግብጽ ስዯትሽ
ይበቃሌ ተመሇሽ ግቢ ወዯ ቤትሽ
ሄሮዴስ አሳዲጅሽ በሞት ተሰናብቷሌ
ቅጥራ ኢየሩሳላም . . . በሮቿ ተከፌቷሌ
ገሉሊ ግቢ . . . ገሉሊ ግቢ . . . ገሉሊ ግቢ
እመቤቴ ሀገርሽ ገሉሊ ግቢ
60.ገና ትመጣለች

ግዛ በመስፇሪያው ሲፇስ

ፀሏይ በምታቆሇቁሌበት አዴማስ

ብርሃን ከጥሊ ሲወራረስ

የተስፊ ጭሊንጭሌ ሊይታይ

ከከሰመበት ሰማይ

ከጥጋጥጉ ግርድሽ ከበዚበት

የጧት ብስራት ዴባብ… ዗በት ከሆነበት

ከዙያ… ከሞት መንዯር

የምስራቅ ወጋገን የናፇቀው ምዴር

በምዕራብ አቅጣጫ ወዱያ… ማድ ሀገር

ፌቅር ሊይታሰብ… ሊይ዗ከር ሰሊም

ጨሇማ ከዋጠው… ከባርነት ዓሇም

ሜዲና ተራራው ወንዘ ሸንተረሩ

እረግረግ የሚውጥ… እሳት ነው ባሔሩ

ሰው ሇራሱ አዴሌቶ ሇስጋዊ ምኞት

እሳት… እሳት ሲለት ሁለን አንዴ አዴርጏት

እሳት የሚጨበጥ የሚዲሰስ መስልት

ነፌሱን ሇጨካኞች በፇቃደ ሰጣት

በማረከው ምርኮ በዓሌ አርጏ ዯስታ

ዱያቢልስ በሲኦሌ ከበሮ ሲያስመታ

ሰቆቃና ስቃይ ሲያስጏስም እሪታ

ሁካታው አይል ሲያስተጋባ ዋይታ

ሀ዗ን ተማፅኗቸው እንዯ ወራጅ ፇሶ

በጣና ቢሰማ ወዯ ምዴር ዯርሶ

እንዯ አምዴ ተተክሊ በጣና ሀይቅ ሊይ

እጆቿን ዗ርግታ ወዯ አምሊክ አድናይ


የአዲም ዗ር ሁለ በገነት እንዱያዴር ከመሊእክት ጋ

ዱያቢልስ እንዱማር ሲኦሌ እንዱ዗ጋ

ስሇ ሰዎች ስቃይ ስሇመከራቸው

በፅኑ ተጋዴል በእምባና ፀልት ብታሳስባቸው

መሀሪ አምሊኳ ሌመናዋን ሰምቷት

ሰይጣንን ሉምረው ነፃ ሉያወጣሊት

ስዴስት ክንፌ ሰጥቶ ወዯ ሲኦሌ ሊካት

እርኩስ… እርኩስ ተብል እንዱያ እንዯረከሰ

እንዲይኖር በበዯሌ ዯም እያፇሰሰ

ሇበዯለ ካሳ ምርኮውን መሌሶ

በፌፁም ይቅርታ በእምባና ሇቅሶ

ወዯ ቀዴሞ ክብሩ ዲግም ተመሌሶ

እንዱኖር በህይወት አምሊኩን ቀዴሶ

ገበታ ከማዯሪያው ከግዚቱ ስፌራ

በቀዯመ ስሙ በፌቅር አክብራ

ስጥናኤሌ… ሳጥናኤሌ… ብሊ ብትጣራ

ያ!... የሀሰት መዜገብ የክህዯት አባት

የክፊት ሁለ ምንጭ የሰው ሌጆች ጠሊት

ስሇ መሌካም ፇንታ ክፊ መሇሰሊት

ከረግረግ እሳት ውስጥ… ባህሩ ሊይ ጣሊት

ተራዲኢው መሊክ… ሰዲዳ ሳጥናኤሌ

በግርማው ቢገሇጥ… ኃያለ ሚካኤሌ

ሲኦሌ ተከፇተች… መሠረቷ ራዯ

የዱያቢልስ መንበር ዘፊኑ ተናዯ

በባርነት ቀንበር የተያዘ ነፌሳት

አውራ… እንዲየ ንብ ዗ሪያዋን ከበቧት

በአስር ሺህ ነፌሳት… በአጀብ… ታጅባ


ወዯ ገነት ገባች ምርኳዋን ሰብስባ

በተሠጣት ኪዲን በአምሊኳ ቸርነት

ዓመት… በየዓመቱ ግንቦት አስራ ሁሇት

ገና ትመጣሇች… ሌታወጣ ነፌሳት

የሲኦሌ ባሇ ርስት… የእርቅ ሏዋርያ

ቅዴስት ክርስቶስ ሰምራ ኮከብ ዗አቅሉሲያ

61.ግራ ጎኔ

ግራ ጎኔ ተቆንጥሮ
የመቅኒ ቤት ተቆጣጥሮ
ሥጋ ብቻ ተወጥሮ
አጥንት ጠፊ ተሰንጥሮ
በትንሾ በዚች ክፌተት
ሾሌኮ ገብቶ ብቸኝነት
እንቆቅሌሽ ፌቹ መና
ትርጉም አሌባ ብሆን ወና
በጭቃ ሹም በምስሇኔ
ተፇሌጋ ስንጥር ጎኔ
ብትመሇስ በእምነት ታሽታ
በፌቅር ዴር ተጎትታ
በቃሌ ኪዲን ተሞናሙና
ከዯሜ ጋር ብትዋሏዴ እንዯገና
ሔይወት ጸዴቃ ሇመሇመች
ሁሇት ገጽ በአንዴ አካሎ ጸንታ ቆመች፡፡

62.ጨረቃ
ጨረቃ እንዱህ ናት
እስኪ እንጀምር ከሌዯቷ
በፌጥረቱ በውሌዯቷ
ከቀን በአራተኛ መገኘቷ
በረቡዕ በአራተኛ
ፀሏይ ተጨምራ አምስተኛ
ጨረቃን ሰጡን ከዴንጋይ ከፌ ያሇች ከፀሏይ መሇስተኛ
ረቡዕ ብል ራብዕ
ራብዕ ብል ረቡዕ
ይሄ አራተኛ ቀን ይሄ አራት ቁጥር
’ሚሰናሰሌ፣ ሚጨባበጥ፣ የሚያያዜ አሇው ነገር
አራት ማሇት እውቀት
አራት ማሇት እምነት
ተግባር ነው አራት ማሇት
አራት ማሇት ቅናት
ይህ ነው አገሌግልት ይሄ ነው ግሌጋልት
እኚህ ብቻቸውን እኚህ አራቱ ግና
እንዱህ ናቸው ሇኔ መና አሌባ ዯመና
እውነተኛው ፀሏይ በአናታቸው ካሊበራ
ዴንቄም እውቀት…እምነት ዴንቄም ቅናት ሥራ
አሇበሇዙያማ ፀሏይ ካሌወገገ ጨረሩ ካሌነካው
እንዯ ጳውልስ መሆን ነው እንዯ ቅዴመ ዯማስቆው
በዙያ እንዯፇ዗዗
እኚህ አራቱን ይዝ ፀሏይን ያሌያ዗
በረቡዕ በዏራተኛ
ፀሏይ ተጨምራ አምስተኛ
ጨረቃን ሰጡን ከዴንጋይ ከፌ ያሇች ከፀሏይ መሇስተኛ
ረቡዕ ብል ራብዕ
ራብዕ ብል ረቡዕ

ይሄ አራተኛ ቀን ይሄ አራትቁጥር
’ሚሰናሰሌ፣ ሚጨባበጥ፣ የሚያያዜ አሇው ነገር
አራት ማሇት ነፊስ
አራት ማሇት እሳት
አራት ማሇት ውኃ ነው
አራት ማሇት መሬት
ብቻቸውን ሲገሇጡ እኚህ አራቱ ግና
ጥቅም አሌባ ናቸው መና
ባድ ናቸው ወና
አራቱም በአንዴነት ሥጋ ናቸው የጨሇማ ምንጮች
የመሇኮት ቅንጣት የፀሏይ ቁራጭ ነፌስ ካሊበራች
እውነተኛ አገሌጋይ በዙህ ይገሇጣሌ
የነፌሱ ወጋገን በሥጋው አናት ሊይ ቦግ ብል ይወግጋሌ፡፡
ጨረቃ እንዱህ ናት
የአገሌጋይ መስታወት
የአገሌጋይ ግሌባጭ የአገሌጋይ ተምሳላት
አገሌጋይ ብርሃን ነው ብርሃን የሚያበራ
ከላሊው ሇኩሶ ሇላሊ የሚያጋራ
ታዱያ ሇላሊ ሉያጋራ ከላሊ ሇኩሶ ከላሊ ተውሶ
በመሊመዴ ዴፌረት በሚመጣ ኃጢአት በሚያስከትሌ ቁጣ
በእሳቱ ዋዕይ በእሳቱ ቁጣ
እሱ ነ’ድ ጨሶ
ላሊውን ’ሚያጠግብ
ላሊ ’ሚያረሰርስ
ላሊ የሚያወፌር እሱ ግን ኮስሶ
የላሊ ነፃ አውጪ እሱ ግን ተከስሶ
የጨመረው ብርሃን ያነዯዯው እሳት ’ሊይጠቅመው መሌሶ
እንዯሻማ እና ጧፌ ቀሌጦ ‘ሚቀር ብቻ
አይዯሇም ጨርሶ
እንዯ ጧፌ ሰም - ነፌሱ ነዴዲ ነዴዲ
እንዯ ክሩ - ሥጋው - በስብሳ - እሳት አመዴ ወሌዲ

እንዯ ሻማው ክር ነፌሲቱ እየነዯዯች ሰሙ ሥጋው - ተንዲ ተንዲ


ከመቃብር ወርዲ
እሳት መሌሚያው ሆኖ እሱን ካሊሇማው
ሇሰዎች አብርቶ እሱን ካሊበራው
የ’ሱ አገሌግልት ጥቅሙ ምኑ ሊይ ነው?
ይሄ ነገር ይጤን ይሄ ነገር ይታይ
ሻማ አይዯሌ ጧፌ አይዯሌ
የበራ ጨረቃ ነው ትክክሇኛ አገሌጋይ
ዯግሞ አንዲንዴ ጊዛ
እንዱህ ናት ጨረቃ የአገሌጋዩ አቻ
ወይም በአቧራ አሌያም በዯመና
በአንደ ተሸፌና
ትጠፊሇች ብቻ
የጠፊች ቢመስሌም
ተጋርዲ ነው ‘ንጂ ግን እኮ አሌጠፊችም
አገሌጋይም እንዱሁ
የኛ ዓይን ተጋርድ የርሱን ጽዴቅ ሇማየት
ሇኛ በሚታይ ጽዴቅ እርሱ ከላሇበት
‹‹የዴሮው መስሎችሁ እርሱ እኮ ትቶታሌ››
ብል ሇማውራቱ ማን ሉቀዴመን ኖሯሌ?
ግን እኮ
ሇ’ኛ ትንሽ የሆነ ሇአንዴዬ ግን ብዘ
ይዝ ይሆናሌ ውስጡ
እናም የጠፈ ቢመስለም
ጨረቃ እና አገሌጋይ በፌጹም አይጠፈም
እንዱህ ናት ጨረቃ
ባንደ ስትወዯዴ ባንደ ስትጠሊ
ባንደ ስትሞገስ ባንደ ስትጥሊሊ
አንዳ ስትጎዴሌ አንዳ ስትገመስ አንዳ ስትሞሊ
አንዳ ነጥብ ስታህሌ አንዳ ስትጎሊ
አንዴ ጊዛ ስትዯምቅ ዯግሞ ላሊ ጊዛ በጨሇማ ጥሊ
እንዯ ስንጥር ቀጥና እንዯ መርፋ ሾሊ
እንዯ ምንም ጠፌታ እንዯ ፀሏይ አብርታ
እንዯ አዯይ ፇክታ
ዯግሞ ብሊ…ብሊ
ጎድልዋ ነጥፍ ሙሊቷ ሲሞሊ
በቀን ትወጣሇች የፀሏይን ስፌራ ካሌሸፇንኩ ብሊ
አገሌጋይም እንዱሁ ነው
መጉዯለ ሲመጣ መሙሊቱን ያስባሌ ይሰንቃሌ ተስፊ
መሙሊቱ ሲመጣ መጉዯለን ያስባሌ
የቆመ ሲመስሇው ጨርሶ እንዲይጠፊ
ዯግሞም
የሙሊቱ ሏይቅ ሞሌቶ የፇሰሰ ሇታ
ቀሊሌ ይመስሇዋሌ የአባቶቹ ቦታ
ጨረቃን ይመስሊሌ
በቀንም በማታ
እዙህም እዙያም ቦታ
እኔ ካሊበራሁ
እኔ ካሌሆንኩ ይሊሌ በአባቶቹ ቦታ
ግና ብዘ አይርቅም
ጉዴሇቱ ይነገረዋሌ የ’ሱን ጨረቃነት
ተመሌሶ ይመጣሌ ወዯነበረበት
ታዱያ እንዱህ ሲሆን አትሙት በኋሊ
ጸልት አዴርጉሇት እ዗ኑሇት በቃ
ምክንያቱም
እንዱህ ነው አገሌጋይ
እንዱህ ናት ጨረቃ

63.ጻዴቅ ናቀ

ጻዴቅ ናቀ
ግን ራሱን አፀዯቀ
እኔ እበሌጥ አሇ ንቆ
ራሱን አየ ሌቆ
በቃ ጸጋው በዜቶሌኛሌ
ሥመ ጻዴቃን መጥራት ምን ያስፇሌገኛሌ
ዯግሞስ ምሌጃ ስሇምን ያሻኛሌ
ብል ራሱን አኮፇሰ
በግብሩ ረከሰ
እምነቱን ሸቀጠ በአውሬው ቁጥር ተነቀሰ
ከትናት ይሻሌ ስንሌ ዯግሞ ዚሬ ባሰ

64.ጽኑ ተስፊ
ተዴሊ እና ዯስታ ከሞሊባት ገነት
ሥርዏተ ጾም ነው የተተከሇባት
ዯግሞም በላሊ መሌክ የሞት ሔግ አሇባት
የሔጉን ጽንዏት አዲም ጠነቀቀ
ከእባብም ሽንገሊ ራሱን ጠበቀ
ሔጉ እንዯ አሰራት ሓዋን ስሇዏወቀች
ዕውቀትን ፌሇጋ በሇሷን ቀጠፇች
ቀጥፊውም አሌቀረች ከሁሇት ከፇሇች
ሇአዲም አጎረሰች የጾም ሔግ ሻረች
አዲም ተታሇሇ... ጾም እንዯ ገዯፇ
ሌብሱ ተገፇፇ
ፇራ ዯነገጠ
በገነት መካከሌ ሀፌረት ተገሇጠ
በዚፌ ተጠሇሇ… በቅጠሌ ሸፇነ
በሇስ አገሌዴሞ ዕርቃኑን ከዯነ
አዲም!... አዲም!... አዲም ብል እግዙአብሓር ተጣራ
ዕራቁቴን ኾንኩኝ ዯግሞም ተሸሸግኩኝ አሇ ስሇፇራ
ፌርሃት ዕውቀት ነው!
ዕውቀቱ ግን ሞት ነው
ከእግዙአብሓር ሇየው።
በሇመዯ እጁ ከዕፀ ሔይወት ቀጥፍ ዲግም እንዲይበሊ
ከገነት አስወጣው!... ምዴርም አበቀሇች እሾህ አሜኬሊ
አዲም በሏ዗ን ውስጥ ዯም ዕንባ አነባ
በመቃብሩ ሊይ ተስፊውን ገነባ
አዴነን እያለ ነቢያቱ ጮኹ
ሞት አሳዯዲቸው ከሀገር ኮበሇለ
በመጋዜ ተቆርጠው በሰይፌ ተመተሩ
በዴጋይ ተወግረው በእሳት ተቃጠለ
ቀኝኽን ሊክሌን ብሇው ተማፀኑ
ጽኑ እምነታቸው በኃጢአት ተከዴኖ
ጽዴቃቸውም ሁለ የመርገም ጨርቅ ኾኖ
ከጸጋው ተራቁተው አዲምን መሰለ
እንዯ ቅጠሌ ሆነን ረግፇናሌ አለ!
አበው ነቢያቱ ሳለ በመከራ
የአሞጽ ሌጅ ኢሳይያስ ስሇ ዗ር አወራ
በአዲም ወገብ ውስጥ ያሇች ተሠውራ
በሓዋን ማህፀን ውስጥ ከዕንቍ የምታበራ
አሇች ንጽሔት ዗ር መርገም ያሊገኛት
ሇቃለ ማዯሪያ መርጦ ያ዗ጋጃት
በሰድም የሆነው በእኛ እንዲይዯርስብን
የሠራዊት ጌታ ዗ርን አስቀረሌን
አምስት ቀን ተኩሌ ዯጅ እየተጠናች
ይህች ንጽሔት ዗ር ዚሬ ተገሇጠች
ከኢያቄም አብራክ ከሏና ማህፀን…
…ቅዴስተ ቅደሳን ማርያም ተፀነሰች
ንጽሔተ ንጹሏን ዴንግሌ ተፀነሰች።
ሁሇተኛዋ ሓዋን የዴኅነት ምንጭ ሆነች።

65."ጽዴቅን በምሣላ"

ቁርስ ተቀራርቦ ቡናው እስኪፇሊ


ባ዗ቦት ቀን ጠዋት ወጣን ዎክ ሌንበሊ ምነው? ዯግሞ ዎክ በጠዋት
ሰዎች እንዲይሰሙ እኛም አሌዯገምናት
ብቻ፤
ከመኖሪያችን ቤት ካሇንበት መንዯር ከሚጣዬ ጋራ ራቅ ብሇን ነበር
ወሇሌ ካሇው ሜዲ አፇር ተነባብሮ
ማን ጬኸት ሉሰማ እንኳን እንጉርጉሮ ማርያም ፉዯሌ የሁለ መማሪያ....
የሚሇውን መዜሙር ስን዗ምር በተራ
ዴንገት ከጀርባዬ በዲመናው መኻሌ
የሰው ምስሌ በራ አሇች እንዯዋዚ
ባየችው ተዯንቃ ባሇችበት ፇዚ
ወዯ ኋሊ ብዝር ዴፌርስ ዲመና ነው
ዯግሞ የምን ሰው ነው?
በይ ቀጥይ አትፌሪ
ዜምብሇሽ ዗ምሪ
ማርያም ፉዯሌ የሁለ.....
ሰዎች አንዴ በለ
አጎቴ ና ና ና
ይሄው በዯመና
ይሄው በቀኝ በኩሌ
ዯግሞ ስትዝር ጠፊ
ይሄውሌህ በግራ
ይሄው ምስለ ጠራ
ዯመናው ተገሌቦ ፃዕዲ ተከናንቦ
በንጹህ ሰማይ ሊይ ፉቱ ብቻ ቀርቦ ፌንዴቅዴቅ እያሇች
ወዯ ግራ ወዯ ቀኝ እየተሽከረከረች
ዯግሞ በዙህ መጣ
ይሄውሌህ ቆሞ
ዯግሞ ወዯ ሊይ ወጣ
ያውሌህ ተጋዴሞ
አፋ ተሳሰረ መሌስ ከየት ይምጣ
እግዙኦ አሌኩኝ ሇራሴ
አዯባባይ ወጣ ታወጀ መርከሴ
ምን አየሁኝ ሌበሌ?
አሊመንክም አይዯሌ?
አሁን ራስህ ዜምበሌ
ዓይኔን ሌስጥህ እንዳ?
ይሄም ሲያንሰኝ ሆዳ
አሁን ተዯመርኩኝ ካይነ ስውር ተርታ
ሌቤ ብትዯፇን በኃጢአት ተሞሌታ
የምኞቴ ጀሌባ በሀሳብ ተንሳፌፊ
ጉዝዋን ብትጀምር የተስፊ ቀ዗ፊ
ህፃን በቀዯዯው ሇማየት ብትሇፊ
ሌቤ ሊጲስ ሆኖ ምስሌህ ካይኔ ጠፊ
በህፃን ሌጅ ፊና ዯስታውን እያየሁ
የምፅአትን ፊኖስ በምስጢር ገበየሁ
የህፃኗ ዯስታ ውስጤን ኮረኮመ
መንፇሴም ተፅናና ቃለም ተፇፀመ ።

66. ፌቅር ኃያሌ

ፌቅር ኃያሌ ፌቅር ዯጉ


ወሌዴን ሳበው ከጸባኦት ከማዕረጉ
ፌቅር ዯጉ ወሌዴን ሉያነግሥ በመንበሩ
በአንዴ ጥሇት በየ዗ርፈ በአንዴ ጸና ማኅበሩ
ቃሌም ከብሮ የ዗ውዴ አክሉሌ ተቀዲጅቶ
ከምዴር ሊይ ከፌ...ከፌ...ከፌ...ብል
ተሰየመ በመስቀሌ ሊይ...የነገሥታት ንጉሥ ሆኖ
በዙያች ሌዩ ዕሇት...ቀን ቡሩክ ቀን ፇራጅ
በዓሇ ሲመቱ ሲታወጅ
ሏ዗ኑም ዯስታውም በረከተ
ፌቅር ኃያሌ ፌቅር ሞተ

67.የመብሊት መዴኃኒት
ቀዲሚ ብእሲ አዲም፡ዕፅን በመብሊቱ፡በጠና ታመመ፣
ሏኪሙ መሇኮት፡ዕፅን ተዋሔድ፡መዴኃኒት ቀመመ፣
በመብሊት ሞት ቢነግሥ፡በመብሊት መዴኃኒት፡ዴኅነትን ፇጸመ፡፡

68.መሌስ ግሽ ዓባይ!
ከአባቶች የርስት ሀገር ገነት
የሚቆረጠው ማር የሚጠጣው ወተት
ሰርክ እየናፇቀኝ
አፇር ትቢያ… ትቢያ… እየሸተተኝ
ሞት ከሔይወት ጋር በትናጋዬ ሲተናነቅ
አንጋጥጨ ወዯ ምሥራቅ
አንዴ ዗ሇሊ ጠብታ ስናፌቅ
ውኃ አሇት ሰብሮ ከሰሜን ተራሮች ቢፇነጥቅ
ጉሮሮዬን ሊርስ እጆቼን ወዯ ወንዘ ብ዗ረጋ
ውኃ ጭቃ ሆኖ… ከአጋም…አብሮ! ከቀጋ
መዲፍቼን… ወጋ!
ዚሬ ቀኑ ቢከፊብኝ
ግዮን ዓባይ ብል ስሙን ሇወጠብኝ
ተራራ እያፇሇሰ መሬት እየቧጠጠ
አፇር በራሱ ሊይ በጠበጠ
እንዯ ጀግና… እያቅራራ እየፍከረ
አባቴን በሆደ ውስጥ ቀብሮ…
…የአያቶቸን ዴሌዴይ ሰበረ
በዙህ ወንዜ ማድ
የዓባይን በረሃ ሰውነቴ ሇምድ
ከሏሩሩ ጋር ተዚምድ ከአሸዋው ጋር ተዋ’ድ
በዴቅዴቅ ጨሇማ ጩኸት እየሰማ
ጠባዩ ከአውሬ ጋር!... ተስማማ
ምኞቴ በርትቶ… በረት እየሰበረ
ሆዳ ሥጋ ናፌቆ ከተኩሊ ጋ!… አዯረ
በዙያ ወንዜ ማድ
የአባቴ ሀገር ተዋሔድ
ከተራራ ሊይ አብርታ
ሰማያዊ ማዕዴ ዗ርግታ
ሌጆቹ መንግሥቱን ሲወርሱ
የኔ ዓይኖች ተጋርዯው ዕንባን አፇሰሱ
ግዮን ከጥንት ተፇጥሮህ…
…እውነት እንዱህ ነበርክ?
ይጠየቁ ስሇ አንተ አቡነ ዗ርዓ ቡሩክ
ታማኝ አገሌጋይ ባሇ አዯራ
ሇመጻሔፌቱ የውኃ ማህዯር የሠራ
ዓመታትን እየፇሰሰ በጽናት የቆመ
ሌክ እንዯ ሌጅ መታ዗ዜን የፇጸመ
የአባቱን ቃሌ ያከበረ
ግሽ ዓባይ… እውነት… እምነት… አሌነበረ?
ታዱያ! ምነው?
አንገትህ የእምነት ማዕተቡን በጥሶ... ወርቅ አንጠሇጠሇ
ከጣና ገዲማት ይሌቅ… ሌብህ ሇግብጽ በረሃ ማሇሇ
ዯሉሊን ያ዗ሇ ትከሻህ… ሇፇርኦን እያጎበዯዯ
አካሌህ… መንፇስህ… ከቤተ መቅዯሱ ተሰዯዯ
ሄዯ! የዓባይ ሌጅ ውኃ እንዯተጠማ
ወዯ ሰድም ሉያዴር ከጎሞራ ጋር ሉስማማ
ኦ! ግዮን…
዗ነገዯ በኵር ኢትዮጵያ
የሙሴ የምስክሩ ዴንኳን… የታቦተ ጽዮን ማዯሪያ
የጃንዯረባው ስብከት… የጽዴቁ ከተማ
መንበረ ማርቆስ… ሇአባ ሰሊማ
ስዩመ እግዙአብሓር አብርሏ ወአጽብሏ
ገብረ ማርያም ሊሉበሊ…
…ነአኩቶሇአብ ይምርሏ
ባቀኑት ሀገር ሊይ እሌፌ እንዲሊፇራህ
በዮዱት ጉዱት እሳት ተፇትነህ ነጥረህ እንዲሌወጣህ
በግራኝ አህመዴ ሰይፌ… በዯም እንዲሌከበርክ
ፊሲሌን አንግሠህ ተዋሔድ ቅዴስት… ብሇህ እንዲሌ዗መርክ
ወርቅ… ዕንቈ ገብረህ
ግማዯ መስቀለን ከግብጽ አስመጥተህ
መስቀሌ ተሸክመህ መስቀሌ እንዲሌፇሇ’ክ
«አንብር መስቀሌየ በዱበ መስቀሌ»…
…ያሇውን ትዕዚዜ በእውን እንዲሌፇጸምክ

ስምህን አርክሰህ
ግብርህን ቀይረህ
ከመስቀለ ሸሽተህ ወዯ ግብጽ ተሰዯዴክ
ወርቅ ዕንቈ ፌሇጋ ወዯ ሲኦሌ ወረዴክ
ግሽ ዓባይ!
ሇአቡነ ዗ርዓቡሩክ ቃሌ እንዯገባኸው
እንዯ መጻሔፌቱ ትውሌደን መሌሰው
መሌስ! . . .
መሌስ! የአባቶችን እምነት…
…በእሳት ውስጥ አሌፇው ዴሌ የነሱበትን
መሌስ! የአባቶችን ጥበብ...
…ከአሇት ሊይ ሔንፃ የቀረጹበትን
መሌስ! የአባቶችን ጽናት…ሞትን በሞት ገዴሇው…
… ምዴር እያሰሩ ሔዜብ የፇቱበትን
መሌስ ግሽ ዓባይ!
የትናንት ማንነት ዚሬ በአንተ እንዱታይ፡፡

69.ሰብእ
ሇሰው ሰውነቱ
ከአፇር መስማማቱ
የሸክሊ ብርታቱ
እሳት ነው ጉሌበቱ
ውኃ ዯም ግባቱ
ነበር! …መዴኃኒቱ
ታዱያ! …ምን ያዯርጋሌ
ከነፊስ ተዋ’ድ ዕዴሜውን ጠቅሌል …
… ይሮጣሌ ሇሞቱ።
ሰው ሇሰውነቱ
ከእሳት ነው ሥሪቱ
ያገኘውን ሁለ ሇብሌቦ እየበሊ
በዯለ በዚና …በምዴር ሁለ ሞሊ
ምዴርን! ሉያጠፊት እግዙአብሓር ቢገሇጥ …
…በሰው ተቇጥቶ
ከእሌፌ አእሊፊት ሰው …
…ኖኅን ተመሌክቶ
መቶ ሃያ ዓመታት ከቈጣው ዗ገየ …
…ሇአንዴ ኖኅ ራርቶ
ሰው በሰውነቱ እሳት በርትቶበት መቶ ሃያ ዓመታት…
…በኃጢአት ይባሊሌ …ሇኃጢአት ይበሊሌ
ኖኅ ግን በጽናቱ መርከቡን ይሠራሌ።
ውኃ ሇጥፊቱ ከእሳት ይበረታሌ
የታሊቁን ቀሊይ ምንጮች ያፇነዲሌ
የሰማዩ መስኮት ርኲሰት ያጸዲሌ
ኖኅ እና መርከቡን ከምዴር ሇይቶ …
… ከፌ …ከፌ … ከፌ ከፌ ያዯርጋሌ።
ኖኅ ከእግዙአብሓር ጋር ቃሌ ኪዲን ገባና
ሰማይ ተጋረዯ በቀስተ ዯመና
዗መን በ዗መን ሊይ አዴሮ እየ዗መነ
በ዗መነው ትውሌዴ . . .
የኖኅ ቃሌ ኪዲኑ ቀሇም ብቻ ሆነ
በአባቱ ተጋዴል ሌጁ እያፇረ
ማንነቱን ገ’ል ታሪኩን ቀበረ
ከሏሰት ተጋብቶ ከተኩሊ ጋር ዋሇ
የወርቅ ቀሇሙን ብራናውን ፌቆ…
…ተረት ተረት አሇ!
ከባሔር ዲር ሆነው ጸንቶ ማዕበለ
ቀስተ ዯመናውን አሻግረው እያዩ…
…የሊም በረት አለ!
ከምዕራቡ ዓሇም ሇሚነፌሰው ነፊስ …
…ሇቁሩ ሇብርደ
ከዙያች ከኖኅ መርከብ ፌሌጥ እየፇሇጡ …
… ሇተረት ማዴመቂያ እሳት አነዯደ
እሳት!... እሳት!... ይነዲሌ እሳቱ
ጊዛ እየቇጠረ ይገፊሌ ላሉቱ
የጠቆረው ሰማይ ዯመና እያ዗ሇ
መብረቅ ነጎዴጓደ ባሔሩን ከፇሇ
እያስገመገመ ዜናቡ ወረዯ
ማዕበለ አይል አሸዋው ተናዯ
ባሊሰብናት ሰዓት ዴንገት ተገሇጠች
መከራ በእኛ ሊይ ውቅያኖስ ሆነች
ያቺ የኖኅ መርከብ ከፌ …ከፌ እያሇች
አራራት ሊይ ቆመች
ድሮው ካሌተሰማ በንጋት ጩኽቱ
ዴሮም ሇእሳቱ ውኃ ነው ቅጣቱ
የድሮውን ጩኽት በላሉት የሰሙ
በጴጥሮስ ንስሒ ዲግም እየቆሙ
ሳይወጡ ሳይወርደ በመርከቧ ጸኑ
ሥለስ ቅደስ ብሇው እያመሰገኑ
ወሌዴ ዋሔዴ ብሇው…በእውነት የታመኑ
ሇነገሥታት ንጉሥ ቅኔ እየተቀኙ
የመርከቧን ምሥጢር እያመሰጠሩ
በማርያም መቀነት…በቀስተ ዯመናው…
…ሇምሔረት ተጠሩ
የአባቶችን ዴንበር ተግተው የጠበቁ
ቀዴመው የተጠሩ ዯግሞም የከበሩ…
…ከብረው የጸዯቁ
በደር በበረኃ በዋሻ ያዯሩ
በገዴሌ በትሩፊት ሇወንጌሌ የኖሩ
ማኅበረ ምእመናን ማኅበረ ካህናት…
…ሃላ ለያ እያለ እያሸበሸቡ
በዙያች በኖኅ መርከብ ዯብረ አሮን ገቡ።
መንክራዊው አሮን ከአሇት የወቀራት
ባሇ አምስት ክፌልች… አስራ አራት ዏምዴ ያሊት
በሁሇት በሮቿ በሰባት መስኮቶች… አስጊጦ ያነጻት
ጣራዋ ክፌት ናት!
የኖኅ ቃሌ ኪዲኑ ዚሬም የጸናባት
ነጎዴጓዴ መብረቁ ከቶ የማይነጥብባት
የክርስቶስ… ሥጋው እና ዯሙ የሚፇተትባት
መንክራዊው አሮን ከአሇት የወቀራት
የመንግሥተ ሰማይ የገነት በር ናት።

70.በፉትህ ናት
ሌጄ ! . . . ጏሽ ጏሽ እሰይ አዯክሌኝ

ሇወግ ሇማዕረግ ይኸው በቃህሌኝ

አንተን አንዴ ሌጄን ከነፌሴ አጣብቄ

እንዯ አሽከር አገሌጋይ ወገቤን ታጥቄ

ሌጄ ሌጅ እንዴትሆን ሔይወትን ገሌጬ

የጥንት አባቶቼን ታሪክ አስረግጬ

ባቀኑት ሀገር ሊይ ላት ተቀን ተጉዤ

የ዗ር ሏረግህን ከግንደ መዜዤ

ያሌተበረ዗ ያሌዯፇረሰ እንዯምንጭ ውኃ የጠራ

ይኸው ማንነትህ የጥንት አባቶችህ የጸናው አዯራ

በሳባ ተጸንሶ የጥበቡ ምሥጢር

ምኒሌክ ተወሌዶሌ ከቅ ምሥራቅ ሀገር

የቃሌ ኪዲን ታቦት ቀይ ባሔርን ከፌሎሌ

በነቢያት ትንቢት ሱባኤ ተቆጥሯሌ


በሏዱሱ ኪዲን ምዴር ተቀዴሷሌ

የሰማይ መሌአክ ወዯ ምዴር ወርድ

ዯስ ይበሌሽ አሊት ታጥቆ አዯግዴጎ

ቅዴስተ ቅደሳን ማዯሪያ ታቦቱ

ንጽሔተ ንጹሏን ሇአምሊክ እናቱ

የቅደስ ገብርኤሌ “ትጸንሲ” ሲሊት ዴንቅ ነው ብስራቱ

ቅደስ ሊሉበሊ ዯብረ ሮሃ ገብተህ

ስብሏት ሇእግዙአብሓር በሰማያት ብሇህ

ሰሊም ሇፌጥረታት ብስራት እየሰማህ

ሰውና መሊእክት በኅብረት ሲያዛሙ

አምሊክ በበረት ውስጥ ተወሌድ ታያሇህ

ከውኃና መንፇስ ሁሇተኛ ሌዯት የተወሇዴክበት

ሰው መሆን ከገባህ የእግዙአብሓር ሌጅ ሁነህ የተቆጠርክበት

ባሔረ ዮርዲኖስ ቆመህ ትገኛሇህ ሥሊሴ በገሏዴ ከተገሇጡበት

ቡሄ ቡሄ ብሇው ሌጆች የሚያዛሙት

ወግ ባሔሌ ትውፉቱ ጸንቶ የቆየበት

ተረት እንዲይመስሌህ ወንጌሌ ነው ስብከቱ

በዯብረ ታቦር ሊይ ብርሃነ መሇኮት የተገሇጠበት ዏብይ ምክንያቱ

የአዲም ሌጅ የእግዙአብሓር ሆኖ መገኘቱ

ሆሳዕና ሆሳዕና ሆሳዕና በአርያም

የዲዊት ሌጅ መዴኃኔዓሇም

ነጋዳ ሸቃጩ ቤተመቅዯስ ገብቶ

ቤትህ የጸልት ቤት መሆኑን ዗ንግቶ

ሇዙህ ዓሇም ተዴሊ አውጥቶ ቢሸጥህ

የተገመዯውን ጅራፌክን አነሳህ

አዲም ከአይሁዴ ጋር በአንዴነት አብሮ

በርባንን ፌታሌን ክርስቶስ ይሰቀሌ . . .


. . . አሇ በታሊቅ ቃሌ ዴምጹን ከፌ አዴርጎ

የዓሇም መዴኃኒት የሰው ሌጆች ቤዚ የአዲም ዴኅነቱ

በመስቀሌ ሊይ ታዬ ኃያሌ ብርቱ የፌቅር ጽናቱ

ምዴር ተዯሰተች ሏሴት አዯረገች

በዯመ ክርስቶስ ታጥባ ስሇነጻች

የአዲም እዲ በዯሌ ቀንበ ተሠብሯሌ

በትንሳኤው ብርሃን ጨሇማው ተሽሯሌ

በፌቅረ ንዋይ ሌቡ ሇነዯዯው

ሇሠሊሳ ዱናር ጌታውን ሇሸጠው

ሇዚ ሇይሁዲ ሞት እንዱቆርጥሇት ጥና ንገት

ጌታ በእሌሌታ አምሊክ በስብሏት አረገሌህ በለት

በኀምሳኛው ዕሇት መንፇስ ቅደስ ወርድ በእሳት ቢያጠምቃቸው

በሦስተኛው ሰዓት ጉሽ የወይን ጠጅ ሏዋርያት ጠግበው. . . ጠጥተው ታዩአቸው

ሰምተው ተገረሙ የእግዙአብሓርን ሥራ ሁለም በ቉ን቉ቸው

ሇካስ የወይኑ ጠጅ የሔይወት ቃሌ ሆኖ ሌባቸው ተነካ . . . እጅግ ተዯነቁ

ሦስት ሺህ ነፌሳት ንስሏ እየገቡ አምነው ተጠመቁ

እምነት ማሇት ሌጅ ተራራ ያፇሌሳሌ ባሔርን ይከፌሊሌ

በእሳቱ መሀሌ በሰይፌ ስሇት ሊይ መንገዴ ይመራሀሌ

ይኸው የአንተ አባት ሃይማኖት ያጸናው

ሇከተማው መብራት ሆኖ እየነዯዯ እንዯ ጧፌ ቀሌጦ ነው

መስቀሌ ተሸክሞ በነገሥታት መሀሌ ማንንም ሳይፇራ

በዯብረ ይዴራስ ሊይ እንዯ እህሌ ተፇጭቶ በነፊስ ተ዗ራ

በደር በገዯለ በበረሃ ወዴቆ

ንባቡን ተርጉሞ ምሥጢርን አራቆ

ዴምጸ አራዊቱን የላሉቱን ግርማ በጽናት ታግሶ

ሀገርን ጠበቀ ትውሌዴን አቀና አፇር ጤዚ ሌሶ


ሌጄ ሌጅ ሆኜ በአባቴ ስም እንዯተጠራሁ

እኔም በተራዬ አንተን ወሌጃሇሁ

ያ እዜራኤሊዊው ናቡቴ በሰማርያ

የወይኑ ፌሬ ናት የማንነቱ መሇያ

ቅጥር ቀጥሮ ጠብቆ ከተኩሊ

ተግቶ ይጠብቃሌ በኤሌዚቤሌ እንዲትበሊ

አክአብ ዴንበርተኛው በወይኗ ጏምጅቶ

ነቃቅል ሉጥሊት በጏመን ተክቶ

ያችን መሌካም እርሻ ባዴማ ሉያዯርጋት

ሉገዚት ወዯዯ በጥፌ ሉሇውጣት

ሔይወቱ ናትና ገን዗ብ የማይገዚት

አባቶቹ ዯጅ ጠንተው የወረሷት

ናቡቴ ሌጅ ባይኖረው ወይኑን የሚወርሳት

ስሇ መሌካም እርሻው ዯሙን አፇሰሳት

ምስኪኑ ናቡቴ ዯሙ እንዯፇሰሰው

እኔ ግን . . . አሌዯማም! አሌቆስሌም! አንተን ወሌጃሇሁ

ዓይኔ ዓይኔን አይቶት ሽምግሌናዬ ታዯሰ

ያ! የጥንቱ ሌጅነት ባንተ ተመሇሰ

መቃብሬ የተማሰ ሌጤ የተራሰ የአፇር ሰው ብሆንም ዗መኔን የገፊሁ

አጥንቶቼ ጸንተው ጏሌበቴ በርትቶ ሌጄ አባት ሁነህ . . .

. . . የሃይማኖት ፌሬ በአንተ ውስጥ አያሇሁ

ምግባር ከሃይማኖት በአንተ ሊይ ዗ርቼ

በቀንና ሇሉት ዗መኔን ተግቼ

ያሳዯኩት ተክሌ የተንዟረገገው

ከፌሬው ሊጣጥም ቆርጨ ብቀምሰው

ሆምጣጤ በዜቶበት ምሊሴን መረረው


እውን! ይህ ነው ዯጅ የጠናሁበት የሌፊቴ ዋጋ

አባት በሌጅ ጦር ሌቡ ከተወጋ

የወይኑ ዗ሇሊ አጋም እና ቀጋ

዗ አመንዜሮ ዱቃሊ ካፇራ

ሇአክአብ ከሸጠው የውርሱን አዯራ

ሌጁም ሌጅ አሌሆነ ወይኑም አሊፇራ

ዔሳው ብኩርናውን ንቆ ክብሩን ካቃሇሇው

ያዕቆብ ይነሳሌ . . . የምዴር በረከቱን . . . በሰማይ ሉወርሰው

በመከራ ወራት መስቀሌ የሚሸከም እግዙአብሓር ሰው አሇው

ሌጄ አንተ ሌጅ ከሆንከኝ ዔሳውን ተክተህ

ብኩርና ይሄ ነው ማተቤን ሊውርስህ

በዓሇም አሸንክታብ ጉሌበትህ ካሌዚሇ

በጊዛ ሠንሠሇት ሌብህ ካሌታሰረ

በምዴር ተዴሊ ዯስታ ዓይንህ ካሌባከነ

የእውነት ሌጅ ከሆንክ የተወሇዴክባት

የናቡቴ እርሻ ያንተም ርስትህ ናት

ከትውሌዴህ ጋራ በሌተህ ጠጥተሃት

዗መንህን ሁለ እያገሇገሌካት

ዯግሞም በሰማያት የምትከብርባት

ቅዴስት ቤተክርስቲያን ይኸው በፉትህ ናት

መንግሥተ ሰማያት ይኸው በፉትህ ናት


71.ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ አንቺ ምዴር እማማ
የግዮን እመቤት ነሽ የበረከት ማማ
የመስቀለ ሥር ኮረብታ የቅደሳን ከተማ
ብርሃን ያረፇብሽ በዯም የከበርሽ አውዴማ
የአምሊክ ሌዩ ገፀ በረከት
ስጦታ ነሽ የእናቱ ርስት
የንግሥት ሳባ ቤት የሰው ዗ር መፌሇቂያ
የሰልሞን ዗ር ክፊይ የጥበብ ማዯጊያ
የሙሴ ምሥጢር ነሽ የዴንኳኑ ቤዚ
የምኒሌክ ዗ውደ የዚጉዌ መዓዚ
የብለይ ኪዲን ሠንሠሇት የጽዮን ማዯሪያ
የአዚርያስ ግንቡ የኦሪት መሠዊያ
የሏዱስ ኪዲን መሠረት እማማ ኢትዮጵያ
የጃንዯረባው ቅኔ የፌቹ ምሥጢር መገኛ
የአባ ሰሊማ አክሉሌ የፉሉጶስ መሌእክተኛ
ተዋሔድ ያፇራብሽ የምስጢራት አውራ
የሰሊም ምንጭ ነሽ የእምነት ተራራ
የተክሇ ሃይማኖት ገዴሌ የተ዗ከርሽ በአርያም
የተሰዓቱ ቅደሳን ማረፉያ የገብረ መንፇቅ ቅደስ ገዲም
የሏዋርያት አዜመራ የክርስቲያኖች ዯብር
የመነኮሳት በዓት የቀሳውስት ሀገር
የምስጋና ጅረት ነሽ ሀገረ እግዙአብሓር
የያሬዴ ማህዯር የዴጓው መፌሇቂያ
እማማ አንቺ ምዴር ኢትዮጵያ
ምነው? አንጀትሽ አሌችሌ ብል ሆዴሽ ባባ
ምነው? ፉትሽ ጠቆረ ዓይንሽ የዯም ዕንባ አነባ
ምነው? እናት ዓሇም እማማ
አንቺ የክርስቲያኖች መሇያ አርማ
የአዴዋው ቁስሌሽ ሳይሽር ዯሙሳዯርቅ የነጠበው
ሔመምሽን ስሇ ፌቅር በይቅርታ ብትጠግኚው
ይቅር ብሇሽ ሇቤቱ ሇአፇሩ ብታበቂው
ያ… ያሌታረመ አሳዲጊ የበዯሇው
዗ርሽን ሉያመክን በአሳዲሪው ታዝ
በአባቱ ቡራኬ የጥፊት ጦር መዜዝ
ዲግም ሇግፌ ሇሰቆቃ ዴንበርሽን ጥሶ
የታፇርሽበትን ቅጥርሽን አፌርሶ
የዯጅሽን ጉበን መቃንሽን ሰብሮ
ከእሌፌኝሽ ገባ ሌጆችሽን ወርሮ
ስምሽ በስም እንዲይጠራ
ዓይናማ በ዗ንግ ተመራ
ባንዲ ሆኖ የቤት አውራ
ወግሽን በወግ ሊይ዗ው
ነብር መሌኩን ሊይሇውጠው
ጥሬውን ከብስሌ ዯባሌቆ
ማንነቱን ሳይረዲ እሱነቱን ሳያውቅ አውቆ
አሇሁሌሽ አሇ በጥበቡ ሌቆ
እሱ ሸማ አንቺን ማቅ አስታጥቆ
አንቺ ስንደ እመቤት ባሇማዕረግ
የዕውቀት ምንጭ የጥበባት አፌሊግ
እምነት ማንነትሽ በነጭ ተዴሶ
መርዘ ከገበታሽ በማር ተሇውሶ
ሠገነትሽ በዯም በዕንባ ታጠረ
ኑፊቄ ከዯጃፌሽ በአዯባባይ ተቆጠረ
ሏ዗ንሽ እንዯ ረመጥ አንጀቱን ቢፇጀው
ጀግና ሌጅሽ በዯህና ቀን የወሇዴሽው
ጽኑ አሇት ግብሩም ስሙ
የተ዗ራ የበቀሇ የፇራ ነው ከገዲሙ
አርበኛ የሃይማኖት አባት የወንጌሌ ገበሬ
ጴጥሮስ ወሌዯ ጴጥሮስ የተዋሔድ ፌሬ
የዓሇምን ብሌጽግና ግሳንግሱን
ንቆ ተፅይፍ ሹመት ሽሌማቱን
ወርቅ ብር ቢመነ዗ር አያወጣምና ዋጋ
ስሇ እናቱ ፌቅር እጆቹን ሇሠንሠሇት ዗ረጋ
ከመቃብሩ ግርጌ ከሞት አፊፌ ቆሞ
ሰማያዊ መሌከ ጼዳቅ በካህኑ ተሰይሞ
እንኳን ሰው…አሇ! ምዴሯ እንዲትገዚ
በጽኑ ቃሌ ተናገረ ሇመንጋው ሲሌ ሆኖ ቤዚ
ሞት በስምንት አጋፊሪ ተዯግሶ
዗ጠነኛ እርሱ ሆኖ …ብረት ሇብሶ እሳት ጏርሶ
እንዯ መብረቅ ብሌጭሌጭታ …እንዯ ነጏዴጓዴ ቢያጓራ
ብርቱ ሰው ከፉት ቆሟሌ የማይፇትነው መከራ
ሞት ገዴል ተሸነፇ ገጥሞት አሇት የማይቀመስ መራራ
የታሰረች ምዴር አሌቻሇችምና መፇታት
ጣሉያንን መሸከም ተስኗታሌ ማጽናት
እናቴ የነፃነትሽ ትርጉም የማንነትሽ መሇያ
ብፁዕ ቅደስ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕተ ጽዴቅ ዗ኢትዮጵያ!

72.ጻዴቅ ናቀ
ግን ራሱን አፀዯቀ
እኔ እበሌጥ አሇ ንቆ
ራሱን አየ ሌቆ
በቃ ፀጋው በዜቶሌኛሌ
ሥመ ጻዴቃን መጥራት ምን ያስፇሌገኛሌ
ዯግሞስ ምሌጃ ስሇምን ያሻኛሌ
ብል ራሱን አኮፇሰ
በግብሩ ረከሰ
እምነቱን ሸቀጠ በአውሬው ቁጥር ተነቀሰ
ከትናት ይሻሌ ስንሌ ዯግሞ ዚሬ ባሰ
[02/12, 08:53] Shewa Tenu ገጣሚ:

ምዕራፍ ሁለት

መነባንብ

1.ቡሄ
ዳህና ዋሊችሁ!
እንዳምን ዋሊችሁ?
ረግ! ምነው?...አትከፌለ
እግዙሏር ይመስገን በወጉ ብትለ
እንዳምን ዋሊችሁ?
ጎሽ እንዱህ ነው እይ
ይመስገን… ይመስገን… እግዙሏር ይመስገን
ቸርነቱ በዜቶ ሇዙህ ያዯረሰን
በይህ በከተማ ሰው ከሰው ሇይቶ በአቅራቢያው ይፇቅዲሌ
ሇእግዙሏር ሰሊምታ “ታቀኛሇህ?”… ይሊሌ
ሰው በሰውነቱ መቼ ይከበራሌ
በእኛ አካባቢ ግን በዙያ በገጠሩ
እንዱህ አይምሰሊችሁ ሰዎች ሲከበሩ
ነገደ አይጣራ አይጠየቅ ዗ሩ
ሰሊም ሊንተ ይሁን ይሊሌ ዜቅ ብል ያስቀናሌ ምግባሩ
ስሇ ሰሊም ዋጋው ስሇ ቸርነቱ ስሇ ረቂቅ ፌቅሩ
ይመስገን እግዙሏር… ይመስገን እግዙሏር… ይሇዋሌ ገጠሩ
ከዯመቀው ጎጆ ከእናት ከአባቴ ቤት
በሌጅነት ዗መን ዯስታ ከሞሊበት
በእውቀት መጏሌበት
በአካሌ መፇርጠም ጊዛ እየተካበት
ትሌቅ ሰው ሇመባሌ በፉዯሌ ሇቀማ
ከተማ ገባሁኝ እውቀትን ሌሻማ
በይህ በከተማው ስማር ስመራመር… ከየኔታ እግር ስር
በትዜታ ናፌቆት ሌቤ ሲበረበር
በሰኔ መባቻ ክረምት መጣሁ ሲሇኝ
የሏምላ ነጏዴጓዴ ና!... እያሇ ሲጠራኝ
ነሏሴ በአበባው… አረጓዳው ምዴር መዓዚው ሲያውዯኝ
በያ! በሀገሬ በገጠሩ መንዯር
የዯብረ ታቦርን በዓሌ ስናከብር
ከቃጫ ከግቻ… ከዚፈ ሌጥ ፇትሇን
እኔም ወንዴም ጋሼ የመንዯሩ ሌጆች ባንዴ ተፇቃቅዯን
የምሽቱ ጀንበር ዗ቅዜቃ ስትገባ ችቦውን አብርተን
ሔብስቱ በመሶብ ጠሊው ከጋኑ አፌ ተዯርብቦ ሞሌቶ በሽታው ሲጠራን
ስሇ ጌታ ክብር ስንኝ እየ቉ጠርን
አጥር ስናስከፌት ሆ! እያሌን ስንገባ አጋፊሪው ቀዴሞ ከፉት እየመራ
አቤት ማማራችን በቡሄ ዋዛማ ፉታችን ሲያበራ
ከነ አያ አምሮቴ… ካ’ቦይ ጣሰው መዯብ
ከባሊባቱ ቤት ሆ! እያሌን ስንቃረብ
አባያ ውሻቸው በቤቱ ታስሮሌን
እንገባ ነበር የዯብረ ታቦርን ምሥጢር እየገሇጥን
በዛማችን ውበት በግጥማችን ሇዚ
መች ይሆን ነበረ ጌታን ሳናነሳ
መች ይሆን ነበረ ዴንግሌ ሳትወሳ
ሆያ ሆዬ!... ሆ!
ሆያ ሆዬ!... ሆ!
በዯብረ ታቦር የተገሇጠው
የኛማ ጌታ መዴኃኔዓሇም ነው
ብርሃኑ ታየ በተራራ ሊይ
ሙሌሙሌ ዲቦ አሇኝ ሇራቴ ሲሳይ
የኔማ እመቤት የፇተሇችው
ሸማኔ ጠፌቶ ማርያም ሠራችው
ሇዙያች ሇማርያም እ዗ኑሊት
ሦስት ዓመት ከመንፇቅ አሇቀሊት
አዚኝን አቤት ማማራችን… ዴምጤ ሻካራ ባይሆን አንቆረቁረው ነበር።
ጓዯኞቼ እነ ገብረ ማርያም ኑረው ቢሆን ያስዯን቉ችሁ ነበር፡፡
ታ’ያ!... ምን ያዯርጋሌ ያ! ሁለ ዯስታ
የሌጅነት ጊዛ ሳቅና ጨዋታ ተይህ ተከተማ በዓይኔ ውሌ፣ ውሌ ሲሌ
የነፊሳቱ ዴምፅ ዚፈን ሲያመናትሌ
ሆ!... ያለ ሲመስሇኝ ትዜ ሲሇኝ ፇትሌ
የነጏዴጓደ ዴምፅ የጅራፌ መሌእክት
ፉዯሌ ቢያስቆጥረኝ በሀሳብ በትዜብት
ወጣሁ ተከተማ ከዕዴሜ እኩዮቼ ጋር
የቡሄውን ምሥጢር በዛማ ሊበስር
ታቦር አርሞንዔም ብርሃን በሞሊበት
እረኛው ጥሌ ትቶ በፌቅር ባንዴነት ማዕዴ በቀረበበት
አብ በሰማያት ሁኖ የአምሊክነት ክብሩን በተናገረበት
ከታቦር ተራራ እስከ አርሞንዔም ብርሃነ መሇኮቱ ሰፌቶ በታየበት
ኢየሱስ ክርስቶስ ሇሏዋርያቱ በተገሇጠበት
በዙች ቅዴስት ዕሇት
በይህ በከተማ የሚሰማው ዛማ የ቉ጠሩት ስንኝ
ጆሮ ያሳምማሌ በአዯባባይ ሲናኝ
ከተማው ሠሌጥኖ ከሰው ተገሌል ዴንበርን ካበጀ
የጥንቱ ይትበሃሌ በ’ሱ ቤት ካረጀ
ሰው ምኑን ሰው ሆነ ካውሬ ተወዲጀ
ጅራፈንስ ተውት በንፉፉት ዛማ በፇረንጅ ተቀይሯሌ
ሙሌሙሌ ሔብስትም የፇረንጅ ዲቦ ማሽን ገብቶበታሌ
በጌታ በዓሌ ሊይ ሙሴ እና ኤሌያስ በተገሇጡበት
ምሽት ብርሃን ሆኖ እረኞች በዯስታ በፇነዯቁበት
በዙያች ቅዴስት ዕሇት
የምን ታዋቂ ነው የምንስ ዜነኛ
የምን ባሇ ባሇባቡር የምን አዯገኛ
ፉዯሌን ቀምራ ቃሊት ያሰናዲች
በሉቃውንት ቅኔ የተንበሸበሸች
ስንደ እመቤት ቤተክርስቲያን ብለ ጠጡ እያሇች
ፉዯለ አንሷቸው ነው ወይስ ሀሳብ ጠፌቶ
የቅደሳኑ ስም አሌበቃቸው ብል
ስሇ ጌታ ክብር መ዗መር ሲገባ
የማን እገላ ናት ሏሳብ የማትሞሊ ከሌብ የማትገባ
“እዙያ ማድ ጥቁር ጀበና፣
እዙህ ማድ ጥቁር ጀበና
የኔ እንትናዬ የኢትዮጵያ ጀግና”
አሁን በጣም አ዗ንኩ መንፇሴ ተነካ
ጀግና የማያውቅ ትውሌዴ ቆየ ከተተካ
ዲር ዴንበር ጠብቀው ሀገርን ያቆዩ
ነፌስን ያጠገቡ ቤተክርስቲያንን ዗መን ያሻገሩ
የ’ኛ ጀግና እነርሱ እምነት ሥርዓትን ሇዓሇም ያስተማሩ
ወቼ ጉዴ!... የወንዛ ሳቢሳ ሉሰጠኝ ተነሳ
የወንዛ ነብር እነአበሩ ዯጃፌ ሉበሊኝ ነበር
ወይ ግሩም!... ከቡሄ በረከት ከታሪኩ ጋራ
ጭራሽ የማይገጥም ሜዲና ተራራ
በሀገራችን ባሔሌ በእምነት ሥርዓቱ
አባቶች ያሌሠሩት ከጥንት መሠረቱ
ዚሬ በከተማ የቡሄ ትርጉሙ ዗ሩ ጠፌቶባቸው
ሌክ እንዯ አሮጌ ጅብ መጮህ ነው ሥራቸው
ሇዙህማ አይዯሌ!...
“አሮጌ ጅብ ጮሆ ይሄዲሌ
እንዯኔ ያሇው መቼ ይመሇሳሌ ያለት”
ሇትውሌዴ የሚተርፌ ሇተቀረው ዓሇም
የባሔለ ውበት እጅግ የሚያስዯምም
የቡሄ ምሥጢሩን እምነት ሥርዓቱን እየናደ ዚሬም
በፇጣሪ ኩለ በክርስቶስ ፇንታ
የምን እገላ ነው የፇንጅ ፌንዲታ
በሚያስዯንቅ ምሥጢር በጥሌቅ ተዋሔድ
ማኅዯረ አምሊክን የርሷን ስም ጌጥ አ’ርጏ... ቡሄ በ’ኛ ሀገር በ’ኛ ወንዜ ማድ
የትሊንት ወዘን ይትባህለትን ሳይሇቅ
ዚሬምይከበራሌ ከከተማው ይሌቅ
ከነዋይ የሊቀው ታሊቁ ሀብታችን
ከአበው የወረስነው ባሔሌ ትውፉታችን
዗መን በወሇዯው ባሔር ባሻገረው እንቶ ፇንቶ ባሔሌ እያየን ሲወረር
ቡሄን ያህሌ በዓሌ ቡሄን ያህሌ ሥርዓት ማንነቱን ሉሽር
እንዯ ትሊንት ሊይሆን በባዕዴ እሳቤ በባዕዴ ሉከበር
ዲር ቆሟሌ ሉታሰር
የምን ዜምታ ነው የምን ችል ማዯር
ነቀተን እንነሳ ትውሌዴ እንዲይወቅሰን
ነገ ስንጠየቅ ታሪክን አጥፌተን
አባት ያቆየውን ታግሶ መከራ
ተግቶ የመጠበቅ አሇብን አዯራ፡፡
በለ እንግዱህ የእግዙሏር ቸርነት ምሔረቱ በዜቶሌን
በአባቶች እግር ስር ሌጆች ተተክተን
ትውፉት ሥርዓቱን ባሔለን ጠብቀን
እንዱሁ እንዲሊችሁ እንዱሁ እንዲሇን
ሇከርሞ ያዴርሳችሁ ሇዓመቱ ያዯርሰን
በለ ዯህና ሁኑ ዯህና ያገናኘን፡፡

2.ማን እንዯ እግዚአብሔር!


/ከ5-7 ዱያቆናት እና አቅራቢዋ ዕሇቱን ሇማሰብ “እግዙአብሓርሰ ገሃዯ ይመጽእ፡ ወአምሊክነሂ
ኢያረምም ፡ እሳት ይነዴዴ ቅዴሜሁ፡፡” የሚሇውን ምስባክ በዛማ እየቀጸለ ገብተው ቁጭ ይሊለ፡፡
ዛማውን እንዯጨረሱ አቅራቢዋ ከመሏሌ ተነሥታ እንዱህ ትቀጥሊሇች/
“ሰሊም ሇዜክረ ስምከ ስመ መሏሊ ዗ኢይሓሱ፡዗አንበረ ቅዴመ እግዙአብሓር በአትሮንሱ፡ኢየሱስ
ክርስቶስ ሇዲዊት ባሔርየ ከርሡ፡አክሉሇ ስምከ እን዗ ይትቄጸሌ በርእሱ፡አህጉረ ጸር ወረሰ እያሱ”፡፡

እውነተኛ የወይን ግንዴ፡ ያሇውና የሚመጣው፡ ከጥንት ቃሌ የነበረ፣


዗እንበሇ ዗ርዏ ብዕሲ፡ በመንፇስ ቅደስ ተፀንሶ፡ ማኅተመ ዴንግሌናን ያሌሻረ፣
ሔይወትና መንገዴ፡ የሲኦሌን መክፇቻ፡ በጫንቃው ሊይ ያኖረ፣
ዯመና መንኮራኩሩ፡ በኪሩቤሌ ሊይ ተቀምጦ፡ በጥሌቆች ሊይ የበረረ፣
ትሌቁን ዚፌ አዋርድ፡ የአውሬ ሌብን የሰጠ፡ ከአራዊት ጋር ያስኖረ፣
የመሠዊያውን ዴንጋይ አዴቅቆ፡ የኮረብታ መስገጃ፡ የፀሏይ ምስልችን የሰበረ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከእግዙአብሓር በስተቀር፡አህያና ዴንጋዮችን ያናገረ።

ዓይኖቹ የእሳት ነበሌባሌ፡በወርቅ ዜናር የታጠቀ፣


ቃሌ ኪዲኑ የጸና፡የማይሇወጥ አምሊክ፡እውነትን ሇ዗ሊሇም የጠበቀ፣
የጥሌ ግዴግዲን አፌርሶ፡የመርገምን ጨርቅ፡ከሊያችን ሊይ ያወሇቀ፣
የሔይወት እንጀራ፡ከሰማይ መናን፡ከዓሇት ውኃን ያፇሇቀ፣
የማዕ዗ን ራስ፡ሰረገሊውን ከኤፌሬም፡ፇረሱን ከኢየሩሳላም ያጠፊ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከእግዙአብሓር በስተቀር፡ቃሌ ኪዲኑን የጠበቀ አብርሃምን
ያሰፊ።

የካህናት አሇቃ፡እስከ እግሩ ዴረስ፡ሌብሰ ጶዳርን የሇበሰ፣


ፌጹመ መሇኮት ወሥጋዌ፡ምሔረቱ በምዴር ሊይ፡ሇአዲም ዗ር የዯረሰ፣
ኃይሌን በክንደ፡ጨሇማና ሞትን፡ከእግሩ በታች ያዯረገ፣
ኖሊዊ ትጉህ፡ብሊቴናው ዲዊትን፡ከጎሉያዴ እጅ የታዯገ፣
ከዘፊኑ በታች፡መብረቅና ብሌጭሌጭታ፡ነጎዴጓዴ የሚወጣ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከአምሊካችን በስተቀር፡ነፊሳትን ከመዚግብቱ የሚያወጣ።

እግሩ የጋሇ ናስ፡ሰባት ከዋክብትን፡በቀኝ እጁ የጨበጠ፣


ፉቱ እንዯ ፀሏይ የሚያበራ፡በአምባሊይ ፇረስ፡ከቀስቱ ጋር የተቀመጠ፣
በኩረ ትንሳኤ፡በሠሊሳ ብር የዯም ዋጋ፡በባሪያው እጅ የተሸጠ፣
ዓሇቱን ወዯ ውኃ ምንጭ፡ባሌጭቱንም፡ወዯ ውኃ ኩሬ የሇወጠ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? እንዯ እርሱ ቸር ጠባቂ፡ነፌሱን ሇበጎቹ አሳሌፍ የሰጠ።

3.የመከር ጊዜ አለ!
እነሆ!...

በመጀመሪያ እግዙአብሓር አምሊክ…

…ሰማይ እና ምዴርን ፇጠረ

በአራተኛውም ቀን ፀሏይ እና ጨረቃን…

…ከዋክብትን ጭምር በጠፇር አኖረ

በቀን እና ላሉት ተግተው እያበሩ

ዕሇታት ሇዓመታት መሇያዎች ሆኑ

ዓመቱን ከዋክብት ሇአራት ተካፇለ


ወራት በወራት ሊይ እየተዯመሩ

የመጸው ጊዛ አሌፍ በጋው ተተክቶ…

…ጸዯይ አሇፇና ክረምት ሊይ ዋለ።

በወርሏ ክረምቱ!...

መጋቤ ዓሇማት ሇሥነ ፌጥረቱ

ዜናብ ሇ዗ር!...ከዯመና ወርድ…

…ምዴር ያጠጣሌ የአምሊክ ቸርነቱ

የእግዙአብሓር ምሔረት ከሰማያት ወርድ በምዴር ሲገሇጥ

ገበሬው ተነሣ መሬት የወዯቀው ዗ሩ ፌሬ እንዱሰጥ

ሞፇሩን አዋዴድ … ቀንበር አሇዜቦ…

…ጭንጫውን ገመሰ… ጓለን ፇረከሰ

ነቅቶ የነበረው የተጠማው መሬት…

…ከሰማይ ጠሌ ወርድ ጠግቦ ረሰረሰ

“ሆ”!… በሬው እያሇ

ከሁዲደ እርሻው ሊይ እሾሁን ነቀሇ

ዯጋግሞ እያረሰ መሬት አሇስሌሶ

ብርዴ እና ዜናቡን መከራውን ሁለ በጽናት ታግሶ

በመሌካም እርሻው ሊይ ምርጥ ዗ሩን ዗ራ

ሠሊሳ እና ስዴሳ መቶ እንዱያፇራ።

ገበሬው በክረምት የቀኑን ሥራውን በትጋት ፇጽሞ…

…ሄዯ ወዯ ቤቱ በሬዎቹን ነዴቶ

የሰማዩን መቅሊት መጨሇሙን አይቶ።

የቀኑን መግቦት የጨረሰች ፀሏይ…

…አዴማስ ቢከሌሊት አራዊት ተነሡ

ጥቁር ሰላዲ ሊይ በጨረቃ ዯምቀው


…ከዋክብት ፇሰሱ።

በእኩይ ምግባሩ የታወቀው ጠሊት…

…በእኩሇ ላሉት ከጨሇማ ጠቁሮ

ከአራዊቶች ጋራ አብሮ!... ተባብሮ

ከመሌካሟ እርሻ ውስጥ ገባ ቅጥር ሰብሮ

ያች!... መሌካም እርሻ ምርጥ ዗ሩን ብቻ ይዚ እንዲታፇራ

ከስንዳው ማሣ ሊይ እንክርዲደን ዗ራ

በዙያች!... መሌካም እርሻ ምርጥ ዗ሩን መስል…

…ያዯገው ቡቃያ በግብሩ ተሇየ

ስንዳው!...በበቀሇ… በአፇራ ጊዛ እንክርዲደ ታየ።

አገሌጋዮች አይተው የማሣውን ፌሬ

ፇጥነው ተመሌሰው ሇዙያ ሇገበሬ

በእንክርዲደ መብቀሌ ግራ እየተጋቡ

“በእርሻህ መካከሌ ምርጥ ዗ር ዗ርተህ አሌነበረምን”…

…ብሇው ቢጠይቁ

ሇካስ አውቆት ኖሮ ማን እንዯፇጸመው

“ጠሊት ይህን አዯረገ” ብል ነገራቸው

አገሌጋዮች ሁለ በአንዴነት ሆነው

ጠሊት በፇጸመው ክፊት ተበሳጭተው

ሉያጠፈት ተነሡ እንክርዲደን ነቅሇው

ገበሬው በትዕግሥት “ተውት ይብቀሌ” አሇ!..

…አንዲች ሳይከፊ

ከእንክርዲደ ጋራ ስንዳው እንዲይጠፊ።

ከመሌካም እርሻ ውስጥ ቤተ መቅዯስ ገብተው

አለ እንዯ በቀለ በጠሊት ተ዗ርተው


የተቀዯሰውን መንጦሊዕት አሌፇው

ከመንበሩ እግር ሥር አዯግዴገው ቆመው

ቅደስ… ቅደስ… ቅደስ ነህ እያለ

የበግ ሇምዴ ሇብሰው ካህኑን መሰለ/2/

በወርቅ ጽናው ሊይ ዕጣኑን ጨምረው “ጎሥዓ ሌብየን” ቀዯሱ

ከእመ አምሊክ ጋራ እየተካሰሱ

ሇቡራኬ ወጥተው ሔዜቡን አረከሱ

“መስቀሌ ኃይሌነ… መስቀሌ ጽንዕነ… መስቀሌ ቤዚነ” እያለ ሰበኩት

ሰብከውት አሌቀሩም ሇእጃቸው አምባር..

…ሇአንገታቸው ዴንብሌ ሆኖ!...አጌጡበት

ጌጣጌጥ ሲያበዘ የጉሌሊቱን ሊይ…መስቀለን ነቀለ ከዓይናችን ሉያጠፈ።

የቅደሳኑን ገዴሌ እየተረጎሙ

በአባቶች ተጋዴል እጅግ ተዯመሙ

የቃሌ ኪዲናቸው ተካፊይ ሉሆኑ ከምእመናንጋር…

…እሌሌ!… እሌሌ! አለ በቤተ መቅዯሱ

እሌሌታው ሲያበቃ የቤተመቅዯሱ

ገዴሊት ቃሌ ኪዲኑን… ከገሇባ ቆጥረው መጥረጊያ አነሡ

በቤተ መቅዯሱ የተ዗ሩ እንክርዲዴ…

…ስንዳውን ሊይሆኑ ስንዳ ነን እያለ

አለ እንዯ በቀለ

እስኪዯርስ መከሩ

የመከር ጊዛ አሇ! ማሳው ይታጨዲሌ

ስንዳው በጎተራ ተሇቅሞ ይገባሌ

እንክርዲደ ሁለ በእሳት ይቃጠሊሌ።


4.የቀለሙ ልጅ
/ተራኪ ወዯ መዴረክ ሲገባ ክርስቲያናዊ አሇባበስ ሇብሶ በቃለ እየተረከ ወዯ መዴረክ ይገባሌ
“የተራኪው ንግግር እና የአብነት ተማሪው ንግግር” ከመዴረክ ጀርባ ንግግሩን በማይረብሽ መሌኩ
በቅደስ ያሬዴ ዴርሰት በሆነ ዛማ ይታጀባሌ፡፡/

ተራኪ፡- እነሆ! የሰው ሌጆች እና ቅደሳን መሊእክት የሌዐሌ እግዙአብሓርን ስም አመስግነው


ክብሩን ሇመውረስ ተፇጠሩ፡፡ የስጦታ ሁለ ባሇቤት የሆነው እግዙአብሓር አምሊክ
በጣዕመ ዛማ ፌጡራን ያመሰግኑት ዗ንዴ ተወዲጅ ስጦታን ሰጣቸው፡፡ ፃዴቁ ኢዮብ
እንዲስተዋሇው ፤ በፌጡራን ዛማ ሲመሰገን እግዙአብሓር አምሊክ ዯስ ተሰኝቶ
“ከዋክብት በተፇጠሩ ጊዛ መሊእክቴ ሁለ በታሊቅ ዴምጽ አመሰገኑኝ” አሇ፡፡

የአዲም ዗ጠነኛ ትውሌዴ ኢዮቤሌም ፤ እግዙአብሓር አምሊክ በሌዩ ሌዩ የዛማ መሳሪያ


ይመሰገን ዗ንዴ በገና እና መሰንቆን ሇሌጆቹ አስተማረ፡፡ መሊእክት ከጥንተ ፌጥረታቸው
ጀምሮ በየነገዲቸው በሰማያት ፤ የሰው ሌጆችም በተሰጣቸው ፀጋ በምዴር በዛማ
እግዙአብሓርን አመሰገኑት፡፡

ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቤተሌሓም ግርግም


ከእመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በተወሇዯ ጊዛ መሊእክት እና የሰው ሌጆች
በዜማሬ ተባበሩ፡፡ ቅደስ ጳውልስ እና ሲሊስ በወህኒ ቤት ታስረው ስቃይ ጸንቶባቸው
ሳለ በመንፇቀ ላሉት ተነሥተው አምሊካቸውን በመዜሙር ባመሰገኑ ጊዛ ሰንሰሇቱ
ከእግሮቻቸው ሊይ ወዯቀ፡፡ ከመከራም ዲኑ፡፡

እግዙአብሓር አምሊክ ሇእኛ ሇሌጆቹ ያሊዯረግሌን ነገር ምን አሇ? አንዴያ ሌጁን ቤዚ


አዴርጎ እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን እንዱሁ ወዯዯው፡፡ ሇዙህ ሁለ ፌቅር … ሇዙህ ሁለ
ውሇታ.. ሇእግዙአብሓር ምን እንከፌሇዋሇን? መሌሳችን ምንም ነው!... ከአንዴ ነገር
በቀር… እርሱም የከንፇራችን ፌሬ “ምስጋና” ነው፡፡

ይህንን ምስጋና ሀገረ እግዙአብሓር ኢትዮጵያ እጇቿን ወዯ እግዙአብሓር ዗ርግታ እንዯ


ምግብ በሌታው እንዯ ውኃ ጠጥታው ሌቦቿ ባይረካ፡፡ የፌጥረት ባሇቤት የሥጦታ ጌታ ፤
በረቀቀ ዛማ በኢትዮጵያውን ሌጆቹ ሉመሰገን ወድ ማኅላታዊውን ቅደስ ያሬዴን
አስነሳ፡፡

መናኙ ሉቁ ቅደስ ያሬዴ ሰማያዊውን ውዲሴ በተሰጠው ፀጋ… የዛማውን ዴምጽ


በሦስት ዓይነት ግዕዜ ፣ ዕዜሌ እና አራራይ ብል ሰይሞ አርዕስተ ዛማውን በሃያ ሁሇቱ
ሥነ ፌጥረት አሰናዴቶ … ዴጓ ፣ ጾመ ዴጓ ፣ ምዕራፌ ፣ ዜማሬ ፣ መዋሥዕት የተሰኙ
የዛማ መጻሔፌትን እና የአስራ አራቱን ቅዲሴያት ዛማቸው ዯርሶ ፣ በስምንት የዛማ
ምሌክቶች የዛማ አጠቃቀሙን ሇይቶ ፣ የብለይ እና የሏዱስ መጻሔፌትን በዛማ
አመስጥሮ ሇዓሇም ሁለ አበረከተ፡፡

ይህን ሌዩ ጣዕም ያሇውን ተወዲጅ ዛማ የኢትጵያ ኦርቶድክስ ተዋሔድ ቤተክርስቲያን


ሌጆች ከሞቀ ቤታቸው ወጥተው ርኃብ እና እርዚት ፣ በሽታ እና ብቸኝነት ሳይበግራቸው
ሙለ ጊዛአቸውን ሰጥተው ሇብዘ ዓመታት በጉባኤ ቤት ከመምህራን እግር ስር ቁጭ
ብሇው ተማሩት፡፡ ሉቃውንት አባቶቻችን ሰማያዊውን ዛማ ሳይሰሇቹት እና ሳይጠግቡት
እረፌተ ሞት እስኪገታቸው ዴረስ መሊ ዗መናቸውን እግዙአብሓርን አመሰገኑበት፡፡
አመስግነውም ከበሩበት፡፡… ዚሬስ?

/“ዓሇሙ” እየተናገረ ወዯ መዴረክ ሲገባ ተራኪ ይወጣሌ “ዓሇሙ” አሇባበሱ ዓሇማዊ ነው/

ዓሇሙ፡- ዚሬማ በዙህ ሃያ አንዯኛው መቶ ክፌሇ ዗መን

የትናንቱን ተረት ሇሌጅ አቆይተን

“አንዴ ያሬዴ የሚለት ቅደስ ሰው ነበረ

ከምዴር ተነጥቆ ሰማይ ቤት አዯረ

ከሰማይ መሊእክት ጥዐም ዛማ ሰምቶ

ከነሱ የቀረውን ከወፍች ተረዴቶ

ከበሮ ፣ ጸናጽሌ ፣ መ቉ሚያ አ዗ጋጅቶ

ሃላ ለያ ብል የሰማይ ሥርዓት በምዴር ሰራሌን

እኛም ተሳካሌን በአ቉ራጭ ከበርን

መሊእክት ሁነናሌ ክንፍች አበቀሌን

አርባ ክንዴ ከስንዜር ከምዴር ተንሳፇን

ሇጌቶቹ ጌታ ውዲሴ አቀረብን”

እያሌን የተረክነው ውሸት ይበቃናሌ

የምዴር ግራቪቲ እንዱት ይሇቀናሌ?

እንኳን በዙያ ትውሌዴ ቴክኖልጂን ሳያውቅ

ከምዴር ተነስቶ ዯመናውን አሌፍ ሰማይ ሉሰነጥቅ

ዚሬም በእኛ ትውሌዴ ጨረቃን ሇመርገጥ…

…የግዴ ያስፇሌጋሌ መኮራኩር ማምጠቅ

ዯግሞስ!... ከመቸ ጀምሮ ወፍች ተናገሩ

የዛማ እና ግጥም ዯራሲዎች ሆኑ!

እነዙህ ተረቶች ከሏዱሱ ኪዲን ወንጌሌ ጋር ተጣብቀው

዗መን ተሸገሩ እውነተኞች መስሇው

ሇእያዲንደ ዴርጊት… መረጃ ያስፇሌጋሌ!


ከተረት አባቶች ማን ያብራራሌኛሌ?

/የአብነት ተማሪ ከምዕመናን መሏሌ እየተነሳ ወዯ መዴረክ ይገባሌ የዴጓ መጽሏፌ ይዝሌ አሇባበሱ
እንዯ አብነት ተማሪ ሲሆን ከሊይ አጎዚ ሇባሷሌ/

የአብነት ተማሪ፡- አባቴ ሲጠራ ሲነሳ ሰማሁኝ

የአብራኩ ክፊይ የቀሇሙ ሌጅ ነኝ

ዯሞ ሇኩታራ!...

አባቴን አታንሳው እኔ እበቃሇሁኝ

አባትህ ተረት ነው ብሇህ ሇጠየከኝ

ስማኝ ወዲጀ ሆይ!...

አባቴ እውነት ነው በእምነት የከበረ

እምነቱን በስራ ገሌጦ ያስተማረ

/ዴጓ እየሰጠው/ ተመሌከት ዴጓውን!... አባቴን አየኽው?

አንብበው… ተርጉመው… አሌሞተም ህያው ነው

ጨበጥከው?... ዲሰስከው?... ተረት ነው?....

መቸ ተረዲህው!...

አንብበህ ተርጉመህ ካሊመሰጠርከው፡፡

ሇካስ ጎድል ነህ እውቀትህ ጥቂት ነው

እንዳት ይገባሃሌ ካሊስተረጎምከው

ብትረዲው ኑሮ እውነቱ ቢገባህ

ብራና የፊቁ ፣ ብዕር የቀረጹ እጆቹን ታያሇህ

ሉቁ ቅደስ ያሬዴ… ከንቱ ከሆነችው ዓሇም ተሇይቶ

“መብሌ ሇሆዴ ፤ ሆዴም ሇመብሌ” መሆኑን ተረዴቶ

ቅደስ ጳውልስን አብነት አዴርጎ

ሇወገቡ ጠፌር ታጠቀ ቀበቶ

አባቱ ጳውልስ ከሦስተኛ ሰማይ እንዯተነጠቀ

ቃሌም እንዯሰማ ከሰው የረቀቀ


የኔ አባት ያሬዴም ከሦስተኛ ሰማይ በመንፇስ
ተነጥቆ

የረቀቀውን ቃሌ ከመሊእክት ሰምቶ

ከወፍች ተማረ ተረዲ ጠንቅቆ፡፡

በወፍቹ ዛማ እጅግ ተገርመሏሌ

ነገር ግን ወንዴሜ ወፍች ዜም ቢለ የቢታንያ ዴጋይ…

…ሇአምሊክ ይ዗ምራሌ፡፡

ዴሞም ካስፇሇገ ሠይፌ የመ዗዗ውን የተቆጣ መሊዏክ…

…አህያው እያየ በሇዓም ካሊየው

የእግዙአብሓርን ክብር የሰው ቃሌ አውጥቶ ይገሌጣሌ


አህያው፡፡

አስተዋሌክ ወዲጀ የአህያውን ያክሌ መረዲት ካቃተህ

እንኳን የያሬዴን ሰማያዊ ዛማ ሌትረዲ ሰምተህ

በምዴር ያሇውን የእግዙአብሓርን ጥበብ…

…በሥነ ፌጥረቱ አትረዲም አይተህ፡፡

ዓሇሙ፡- ዓይኖቸ እንዯናቁህ… ንቄም እንዯተውኩህ

አይዯሇም እውቀትህ… ግሩም ነው ጽናትህ

ተረት ተረት… ያሌኩት እውነት ነው አያትህ

ዚሬም እየኖረ ይታያሌ በአንተ ውስጥ የቀሇም አባትህ

ግና! ጥያቄ አሇኝ?

ዯግሞም የዯነቀኝ

ኧኽ…ኧኽ… ይገርማሌ ኮፉያህ የቆል ተማሪው

የሇበስከው ካባ የበግ አጎዚ ነው

የሌብስህ ቆሻሻ አፇር ነው የሚመስሇው

እንዱህ ክስት!… ጥቁር!… ያሌከው

ቆል እየቆረጠምክ ጾምህን ያዯርከው


የያሬዴን ዛማ ዴጓ ሇማጥናት ነው?

ከሆነ ይገርማሌ?

የከፇሌከው ዋጋ በጣም ያሳዜናሌ፡፡

የአብነት ተማሪ፡- ሰው በሰውነቱ እጅግ ያስዯንቃሌ

የእግዙአብሓርን ጥበብ እየመረመረ እፁብ እፁብ ይሊሌ

ያሌታዯሇው ዯግሞ በሇበስኩት ካባ ሲዯነቅ ይውሊሌ

ይሁን ተናግርሀሌ አፇር ነው የምመስሇው

ጥንትም ያዲም ስጋ መገኛው መሬት ነው

ይህን የአፇር ክምር ሇእግዙአብሓር ክብር…

…በፉቱ ብትጥሇው

ፉቱ አይዲሰስም ረቂቅ እሳት ነው

እሳቱ አፇሩን ይጠቁራሌ ሲበሊው

የጠቆረው አፇር በእሳቱ ሲነጥር የጠራ ወርቅ ነው፡፡

ተመሌከት ወዲጀ!...

መዜሙረኛው ዲዊት ንሴብሕ እያሇ

በእግዙአብሓር ፉት ንግሥናውን ጣሇ

በሰገነቱ ሊይ ከፌ ብሊ ቁማ ሜሌኮሌ ተሳሇቀች

ተሳሌቃም አሌቀረች ማህፀኗን ዗ጋች

ንጉሡ ዲዊት ግን ዜቅ ብል ወርድ

ሇእግዙአብሓር ክብር ራሱን አዋርድ

እንዯሌቤ ተብል በእግዙአብሓር ከበረ

የእግዙአብሓር ሌጁ… የዲዊት ሌጅ ሆነ፡፡

የዲዊት ሌጅ ኃያሌ… የዲዊት ሌጅ ንጉሥ

በመስቀሌ ሊይ ዋሇ ሰውን ሇመቀዯስ

ስሇ ቸርነቱ… ስሇ ፌፁም ፌቅሩ


ቅደሳን አባቶች!...

ከዓሇም ተሇይተው መስቀሌ ተሸከሙ

ፌቅር መከራ ነው መስቀሌ ያሸክማሌ

መከራ ዴሌዴይ ነው ነጻነት ያወጣሌ

ነጻነት ወንጌሌ ናት

ወንጌሌ መከራ ናት

አባቶች በጽናት የተጋዯለባት

የሇበስኳት ካባ… ካባቴ ያገኘኋት… ገጸ በረከት ናት

ጀግኖች አባቶቼ የመሊእክትን እንጀራ እየተመገቡ

በደር በበረሃ በዋሻ ወዯቁ

የሜሌኮሌ ሌጆች ግን… ግብራቸው ነውና…

…በያሬዴ ምስጋና ዚሬም ተሳሇቁ፡፡

ዓሇሙ፡- አሌሰማህም እንዳ?

ሰማያዊ ዛማ ከተማ መነነ

አዜማሪው ዗ፊኙ የዴጓውን ዛማ እያቀነቀነ

የሙዙቃው ኖታ ምንጩ ያሬዴ ሆነ

ክፈ ዚፌ አብቦ ካፇራው ፌሬዎች

አንዶ ሙዙቃ ናት ሇዓሇም የተመቸች

አይገርምም ተማሪው!

ይች የኃጢያት ፌሬ ከያሬዴ ተገኘች

ዯግሞ በላሊ መሌክ የአምሊክ ምስጋና ነች፡፡

የአብነት ተማሪ፡- ዗ፇንን ቀዴሰው ዗ፊኝን ሉያከብሩ

ከእሾህ ሊይ ወይንን ከኩርችት በሇስ መሌቀም አስተማሩ

ሙዙቃ ዕዜሌ ነው… ግዕዜ ነው! እያለ

ጽዴቅ እና ኃጢአትን እየቀሊቀለ


የሃይማኖት ዴንበር ቅጥር አፇረሱ

ክርስቲያኖች ንቁ!... በሃይማኖት ቁሙ…

…የተቀዯሰውን ሇውሾች አትስጡ

ዕንቍዎቻችሁን አጥብቃችሁ ያዘ…

…በእሪያዎች ፉት ወዴቀው… እንዲይረገጡ፡፡

ሌብ አዴርግ ወዲጀ!...

የፌጥረት ባሇቤት በመሌኩ ባምሳለ አዲምን ሲፇጥረው

በህይወት እንዱኖር እስትፊስን ሰጠው

ስቡሔ… ቅደስ.. ብል እንዱያመሰግነው፡፡

አዲም ተሳስቶ ቅጠሌ በሌቶ ሙቶ ምስጋና ቢጠፊው

የእግዙአብሓር ሌጅ ሙቶ ዲግም ሉያስተምረው

ምስጋናውን መርጦ ከህጻናቱ አፌ ሇራሱ አ዗ጋጀው

የተማሩ ሌጆች “ሆሣዕና ሇዲዊት ሌጅ” በአርያም እያለ… ዗ንባባ


ቆረጡ

ያሌተማሩት!... ጻሏፌት ካህናት… በሌጆች ተቆጡ

ብፁዕ ቅደስ ያሬዴ… መመስገን ባህሪው ከሆነ…

…ሌዐሌ ኃያሌ ጌታ…ምስጋናን ተማረ

ከዓሇም ግሳግንስ ጠባይ ተሇይቶ…

…ሃላ ለያ ብል አርያም ዗መረ

የአርያም ዜማሬ በምዴር ተ዗ራ

ሠሊሳ እና ስሌሳ መቶ ፌሬ አፇራ

በዙያች በፌርዴ ቀን በመከር ሉሇዩ

እሾህ አሜኬሊው በመሌካም እርሻው ሊይ በጠሊት ተ዗ሩ

እሾህ አሜኬሊው ስንዳውን ሊይመስለ

የያሬዴን ዛማ እየቆነጸለ

እንዯ!... ጻሏፌት… ካህናቱ… እውነትን ሉገለ


የያሬዴን ዛማ ሙዙቃ ነው አለ!

አትዴከም ወዲጀ!...

የቄሣር… ሇቄሣር የእግዙአብሓር… ሇእግዙአብሓር የተሇዩ ናቸው

መረዲት ከፇሇክ ጠሇቅ ብሇህ ገብተህ መርምረህ እያቸው

ዓሇሙ፡- በእውነት ተማሪው!...

እምነት ማንነትህ በእጅጉ ያስዯንቃሌ

አንተ ያወከውን መርምሮ ሇማወቅ ሌቦናየ ጓጉቷሌ

ባድነቴ ጎሌቶ… ጥፊት ተሰምቶኛሌ

በተሰጠህ ፀጋ መንፇሴ ተማርኳሌ

ምራኝ ወዯ ዴጓው ከአባቶችህ ሀገር

የመሊክት ዛማ ከሚቀጸሌበት ሰማያዊ መንዯር

አሌብሰኝ ካባህን የአባቶችህ መንፇስ በእኔ ሊይ እንዱያዴር

የቄሣርን ትቸ እንዴሆን የእግዙአብሓር፡፡

የአብነት ተማሪ፡- ሌበሰው ካባየን ከእምነት አትራቆት /አጎዚውን ያሇብሰዋሌ/

ገና ታገኛሇህ ሇእግሮችህ ጫማ ሇጣትህ ቀሇበት

ፌሪዲውም ታርድ ህይወት ይሰጥሃሌ… ተርበህ እንዯትሞት

የጠፊው ሲመሇስ ዯጅ ዯጁን እያየ ይጠብቃሌ አባት

እንሂዴ እንፌጠን ገብተን እንዴናዴር ዚሬ ከአባትህ ቤት፡፡

/የአብነት ተማሪው እየመራው ተያይ዗ው ይወጣለ፡፡ ከመዴረክ ጀርባ ወረቡ ከፌ ብል ይሰማሌ፡፡/

5. የትንሣኤ ብርሃን
እኔ ራሴን ዓይኔን ተመሌክቼ

ቁመና ዯም ግባቴን በመስታወት ሇክቼ

ቁንጅናዬን ሳዯንቅ
በአፇጣጠሬ ስመጻዴቅ

እንዱህ አበጃጅቶ የፇጠረኝ

ሇየት አዴርጏ ከፌ ያዯረገኝ

መጨረሻዬ ምን ሉሆን ነው?........ እንዱህ ያሳመረኝ?

እንዯ ሏውሌት ቀርጾ ዗ሊሇማዊ ሉያዯርገኝ?

ወይስ እንዯ አሇት አበርትቶ እንዯ ተራራ ሉያጸናኝ

መሌሱን መረመርኩኝ . . . . .

ሇካስ!. . . እንዯ ሰውሰው አዴርጏ የፇጠረኝ

በዕዴሜ ገመዴ የምታሰር ዯካማ ነኝ

ዚሬ ውበቴ በአዯባባይ ተሇፌፍ

በአመሻሹ እንዯ አበባ ረግፍ

ነገ አፇር ነኝ በመቃብር የምተኛ

ነገ ሙት ነኝ ……

በዚሬ ማንነት የምጠየቅ በዯሇኛ

ምግባሬ ሆኖብኝ የመረረ ፌሬ

በአጋንንት ሠንሠሇት የፉጥኝ ታስሬ

በዜሙት ተሊክፊት ሰውነቴ ረክሶ

በኃጢአት አረን቉ እግሬ ተሇውሶ

ሰዎች ተጸይፇው ምራቅ ሲተፈብኝ

በዯላን ዗ርዜረው ሲጠ቉ቆሙብኝ

዗መዴ እንዯላሇው ከሰው ተሇይቼ

ስኖር በምዴር ሊይ አንገቴን ዯፌቼ

ቅዴመ ዓሇም የነበረ የተወሇዯ ከአባቱ

ዴህረ ዓሇም የተገኘ ከማርያም ከእናቱ

ሇበሽተኞች መዴኃኒት ሇኃጥአን ተስፊ


መናፌስትን የሚገስጽ ዯዌን የሚያጠፊ

ወዲጅ ስሊገኘሁ ሸክሜን የሚሸከም

ዓሇም ትቼሻሇሁ . . . . ሊሌመሇስብሽ ሄዴኩኝ ሇ዗ሊሇም

የማይጨበጥ እሳት. . . የሚዲሰስ ሰውነቱን

በሽቶ ሊከብረው. . .. . ሌ዗ክረው ሞቱን

አነባሁ አሇቀስኩ እንዯ አንዶ. . .. . እንዱቆጥረኝ ከባሮቹ

ስሇመራኝ ስሇ ፌቅሩ ተዯፌቼ ከእግሮቹ

ተፀፅቼ በዕንባዬ ብማፀነው ማረኝ ብዬ

የትናንት ማንነቴ . . . ከዚሬው ተሇየ።

ኃጢአቴን ዯምስሶ ወገኑ ሉያዯርገኝ

ኢየሱስ ክርስቶስ በፌቅር ተቀበሇኝ

ይህን የዓሇም መዴኅን የበጏች እረኛ

የዴንግሌ ማርያም ሌጅ የእውነት መገኛ

ከአብ የተሊከ ሇአዲም ዗ር ሁለ እንዱሆን መዲኛ

አይሁዴ በቅንዓት በመስቀሌ ሰቀለት

መከራን አጽንተው ጌታዬን ገዯለት

ሦስት ቀን በሙለ ሏ዗ን በርትቶብኝ

የሚያጽናናኝ ጠፊ አይዝሽ የሚሇኝ

ገና በማሇዲ በላሉት በዴቅዴቅ

ወጋገን ሳይታይ ፀሏይ ሳይፇነጥቅ

ዕንባዬን ጠርጌ ሏ዗ኔን ቉ጥሬ

ተነሣሁ ማሇዲ በወፍች ዜማሬ

ሽቶዬን አንግቤ እግሮቹን ሌቀባው

ከመቃብር ስፌራ ሓዴኩኝ ሌሳሇመው

በሌቤ ሰላዲ ፌቅሩ ተስልብኝ


የአይሁዴ ማስፇራራት ዚቻው ሳይታየኝ

የፇሪሳውያን የሞት ፌርዴ ሳይገታኝ

የካህናት አሇቆች ጅራፌ ሳያቆመኝ

የራስ ቅሌ ከሆነች ተራራማ ቦታ

ገሰገስኩ ወጣሁኝ ወዯ ጎሇጎታ

ከመቃብር ስፌራ ዴንጋይ ተፇንቅል

የተከፇነበት ጨርቅ ተጠቅሌል

ሥጋው ከተኛበት ጌታን ስሊጣሁት

ወስዯውታሌ ብዬ ሇቅሶዬን ጀመርኩት

የሰማይ መሌአክ መተከዛን አይቶ

ፉቱን እንዯ ፀሏይ ሌብሱን አብርቶ

የሰው ሌጅ ተገርፍ መከራ ሉቀበሌ

ከኃጢአተኞች እጅ ተሊሌፍ ሉሰቀሌ

ሞትን በሞት ሽሮ አዲምን ሉያከብረው

በሦስተኛው ቀን ሉነሳ ግዴ ነው

ሔያው ከሙታን መካከሌ እንዳት ይፇሇጋሌ

እንዯተናገረው ክርስቶስ ተነሥቷሌ

ይህንን ሄዲችሁ ሇዓሇም ንገሩ

የክብሩን ጌትነት ዜናውንም አውሩ

በሚያጽናና ቃሊት በፌጹም ዯስታ

ምሥራች ነገረኝ ይገባሌ እሌሌታ

ሰማያት ራደ ምዴር ተናወጠች

መሇኮት መሸከም ዓሇም ስሊሌቻሇች

ከመቃብር ስፌራ ብርሃን ፇነጠቀ


የቀራንዮ አምባ አበራ ዯመቀ

በጨሇማ ያሇን ብርሃን ወጣሌን

ሞት የነገሰብን ሔይወትን አገኘን

የሲኦሌ በራፎ ቁሌፍቿ ተሰብሯሌ

ሇአዲም ሌጆች ሁለ ዴህነት ተበስሯሌ

ከርስት ጉሌታችን ስንኖር ተፇናቅሇን

ዚሬ ግን በጌታ ገነት አገኘን

በአትክሌቱ ስፌራ መንገዳን ሳቀና

ማርያም ብል ጠራኝ ጌታ በጏዲና

‘ረቡኒ’ አሌኩት መምህር ነውና

በእውነት እንዲሇ ክርስቶስ ተነሥቷሌ

ሇሰው ሌጆች ሁለ ትንሣኤው አብርቷሌ፡፡

6.ግእዝ ዘኢትዮጵያ
እፍ ኃዯርክሙ…
ተናገረው ይውጣ እንጂ አንዯበትህ አይ዗ጋ
የአባቶችህ መገሇጫ ዛማቸውን አት዗ንጋ
የዕውቀታቸውን ምስጢር የማንነታቸውን አሻራ
አንተ ከረሳውማ… የአባቶችህ ሌጅ አሌሆንክማ…
…ወይ አሌገፊህበት ተራራ
መቼም የምሁር ዯንቡ ነው ብሇህ
እንዯ ማህላቱ ስርዓት ትህትናን ሌትሰብክ እንጂ
ያባቶችህ ቅኔ ዛማ መች ከአንተ ጋር ይጠፊና…
ሲሆን ሲሆን ከነየኔታ አስበሌጠህ
በያሬዲዊ ዛማ ቃኝተህ
ግእዜን በግእዜ ሊይ ጨምረህ
አ዗መንከው አለ ከአባቶችህ አስበሌጠህ
ዋሸሁ እንዳ መቼም እኔ ያንተ አባት…
አንተን ወሌጃሇሁና እንዳት ብዬ እዋሻሇሁ
ባአንዯበቴስ አብሊሇሁ
዗መን አመጣሹ ራዱዮ… “እንግሉ዗ኛ”…
በግእዜ ተተካ ሲሌ ሰሞኑን አወጋኝ
ጋዛጣው ፇረንጁ በግእዜ ተክኖ ንግግሩ ገባኝ
ጀርመን የመጻሔፌት ቤት አማሪካን የቅኔ ቤት…
ጣሌያን ቅዲሴ ማስመረቅ ይ዗ዋሌ
ባንተ ውደ ሌጄ በግእዜ አምነዋሌ
ይህ ነው የሌፊቴ ውጤት…
በጦር የመወጋቴ ጢሻ ሇጢሻ የመዝሬ
ሇማቆየት ነበር ሊንተ ቅደሳት መጻሔፌትን ሇዚሬ
ታዱያ አኮራኝ በቤተመቅዯስ ጠብቀህ
ረቂቅ ምስጢራቸውን ሳታውቅ ሇፇረንጆች አሳውቀህ
ኪስህ ብር ሲሞሊው በ዗መን ሊይ ስት዗ምን
በዋሻ በመቅዯሱ ያኖርኩትን አንጡራ ሏብት…
እያወጣህ ስትመነዜር
ህሉናህ የተከፇተ መቃብር ሆኖ ሆዴህ እንዯተራራ ሲከመር
የቅኔ መምህሩ ቅኔን ሇማስመረቅ ፇረንጅ ሀገር ትበር!
ወቼ ጉዴ!...
ይሄ ነው እንግዱህ የ዗መኑ ዛና…
ቅኔ ሇመቁጠር ወዯ አውሮፓ ስትበር
ያባቶችህ አጥንታቸው እሾህ ሆኖ የማይወጋህ እያየህ ብር
አንተን የመሰሇ ምሁር ሇቅኔ ቆጠራ ወዯ አውሮፓ ትበር
እንዱህ ነው እንጂ መስዋዕትነት አገር ጥል ባህር ማድ ገነት መግባት ፡፡
የኔ዗መን ! . . . የቅኔ ተማሪ ምንኛ ተሞኘ
አኩፊዲ አንጠሌጥል ቆሊ ዯጋ እየረገጠ የእመአምሊክ ስሟ ናኘ
እሾህ እግሩን እየወጋው ውሻ ከጏን ሲጏንጠው
በበግ ሇምዴ አጊጦ… ውርጭ እና ሀሩሩ ሳይበግረው
ከየኔታ ማዕዴ ሲ቉ዯስ ሃላ ሲሌ ያዴር ነበር፡፡
የብራናው ምስጢር ገብቶት
የዕውቀት ብሌሃቱ ተብራርቶሇት
እያዛመ ኑሮበታሌ
እያዛመ ከብሮበታሌ
የሊሉበሊ ቉ጥኝ ምስጢር
የአክሱም ሏውሌት መገተር
እንዱገባህ ውስጥህ ካሻ
ሂዴ ሇግእዜ አምሊክ አቅርብ እጅ መንሻ
ማንነትህን ታገኛሇህ በሰማያዊ ቉ን቉ ቅሊፄ ተንቆርቁሮ
በግእዜ የፉዯር ገበታ ተቀምሮ
ያ!. . . የኔ ዗መን ምሁር ስሇሆደ ሳይሆን ስሇሀገሩ ያስብ ነበር ፡፡
ቆዲ አሌፌቶ ቀሇም ነክሮ
በፌሌስፌና ወርቅ ያጌጠ… በመዴኃኒት ቅመማ የመጠቀ
ብዘ መጻሔፌት ጽፍ ነበር… ማንነትህን ያሳወቀ
ሂዴ ጠይቅ ተረዲ ዯብር ገዲማቱን
የግዕዜን ጥበብ የዕውቀት ቦታውን
ሇማወቅ ከፇሇክ ሀገሩን ፡፡
ዚሬ አውሮፓ አሜሪካ በብራና ፌሇጋ ቢታክቱ
ወዯው እንዲይመስሌህ አቅሌ ነስቷቸው ነው ጥበባዊ ሏብቱ
ፌራንክፇርት ቦስተን ዩኒቨርሲቲ ገብተው ግዕዜን ቢያጠኑ
ዛማውን አዴንቀው ስሇአፇጣጠሩ ሲያስብ ቢኖሩ
ቦታውን አውቀው ነው…
የዕውቀትን ፀሏይ መጀመሪያ በሩ
ኢትዮጵያዊ ምሥራቅ ግዕዜ ዗ሏበሻ
መጽሏፇ ህይወት ጥበብን ሇሚሻ
መጽሏፇ ፀሏይ የዓሇም መጠንሰሻ
ሲተርክ ታያሇህ በግዕዜ ብትከብር በርሱ ብትጠበብ በርሱ ብትመካ
ግን ሌጄ!...
ኢትዮጵያንም ኢትዮጵያ
ዛጋውንም ኢትዮጽያዊ
ያሰኘውን ምስጢር ሳትረዲ
ባህር ማድ ብትፇረጥጥ በሏብት ማዕበሌ ብትነዲ
በግእዜ መክበርህ ህሉናህ እያውቀው ሇመካዴ ብትዲዲ
እንዲሇብህ ዕወቅ የማይዜግ የማይነጥፌ ኢትዮጵያዊ እዲ
ግእዜ ዗ሏበሻ ፡፡
አባቴ ሲተርት ሌጅ እያሇሁ ሲያስተምረኝ
በሀገር ሥነ ጽሐፌ ሇሆዲም በሬ ጭዴ ያዘሇታሌ ሲሇኝ
አይ ሌጅነቴ የበሬን ሆዴ ሇመሙሊት መሰሇኝ
ነገር ግን ምስጢሩ ላሊ ነው
ሇራስ ወዲዴ ስግብግብ ሰው
የተሰጠ መሇያ ነው
ዚሬም የኔ ሌጆች ፡፡
በማህላት ቅዲሴ ባ቉቉ሙ ተከላ
በያሬዴ ዜማሬ በዋሽራ ቅኔ
በዯብር አባይ ዛማ ሰሇሌ ኩሊ ሇኔ
ይሰጠኝ ሌቃኘው ምራኝ ሌከተሌህ
በቁጥሩ ዜሇቀው ዛማ ሌበሌሌህ
ካሌቻሌክ ሌቀቅሌኝ ባባቶች ወንበር
እኔው ሌተካና ስማቸውን ሊክብር
እያሌክ የተመጻዯክበትን
በሰማያዊ ቉ን቉ ቅሊጼ…
ሰማየ ሰማያትን የጏበኘህበትን
ግዕዜን ቢጠይቁህ…
አሊውቀውም ስትሌ ነቀነክ ራስክን
ዱያቆን መሪጌታ የኔታ ቀኝ ጌታ ዯብተራ ተማሪ መባሌህን ካዴን
መቼም አሁንም የምሁር ዯንቡ ነው ብሇህ
ትህትናንን ሇበስክሌኝ እንጂ የኢትዮጵያ ግእዜማ
መች ካንተ ጋር ይጠፊና
እስቲ በሞቴ የኔ ሌጅ በወጉ አውራኝ በወግ ሊውራህ . . .
አይቴ ብሄሩ ሇግእዜ
መሌስ እንጂ ተናገረኝ
የግእዜ ሀገሩ ኢትዮጵያ ነው በሇኝ
በአባቶችህ ሏብት ኩራና አኩራኝ
የግእዜን ትንሣኤ አብስረኝ
የግእዜ ሀገሩ ኢትዮጵያ ነው በሇኝ
በግእዜ ሌትከብር ዚሬ ቃሌ ግባሌኝ
ኢትዮጵያዊ ግእዜ ሇዓሇም አሰማሌኝ
ግእዜ የኢትዮጵያ…
ኢትዮጵያም የግእዜ መሆኑን አስነግር
በተዋሔድ ቤት በሏበሻ ምዴር
ግእዜ ዗ኢትዮጵያ አንተው ተቀኝሌኝ /2/

7.ቀኜ ትርሳኝ!
ምዴርም ባድ ነበረች፥ አንዲችም አሌነበረ

ጨሇማም በጥሌቁ ሊይ ነበረ

ብርሃን ይሁን አሇ ፤ ብርሃንም ሆነ

ቀኑን በላሉት ፤ ላሉቱንም በቀን ከዯነ

ቀኑም በመሸ ግዛ አዲም ዕፀ በሇስን በሌቶ ራቁቱን ሆኖ ፇራ…

…በገነት ዚፍች መካከሌ ተሸሸገ

ተሸሽጎም አሌቀረ ወዯ ምዴር ወርድ ቃየንን ወሇዯ

ቃየንም በጎሇመሰ ግዛ አቤሌን ገዯሇ

እየተቅበ዗በ዗ በምዴር ሊይ ኮበሇሇ፡፡

ሁሇተኛው አዲም የኮበሇሇ ሌጁን እንዱሁ ወዯዯ

዗ጠና ዗ጠኙን በተራራ ትቶ…

…አንደን ፌሇጋ ወዯ በረሃ ወረዯ

በአገኘውም ግዛ በጫንቃው ሊይ ተሸክሞ ሏሴት አዯረገ

የጠፊው ሌጁ ተመሌሶ ከውኃ እና መንፇስ ዲግም ተወሇዯ::


ተወሇዯ! …ተወሇዯ! …መንፇሳዊ ቤት ኾኖ ተሰራ

ጥሌቁን ጨሇማ እየገፇፇ እንዯ ጧፌ አበራ

ሇሔዜብ እና አሔዚብ የክርስቶስን ወንጌሌ ገሇጠ

የዓሇም ጨው ኾኖ አሌጫውን አጣፇጠ

በአኵሱም ጽዮን ፉት መሊእክት መሰሇ

የሰማይ ሥርዏት በምዴር ተከሇ

ዯብረ ሮሃ ወርድ አሇቱን ጠረበ

ህንፃ ሊሉበሊ በጥበብ ተዋበ

ሏይቅ እስጢፊኖስ ሊይ የተከሇው መቅረዜ…

…ሠሊሳ እና ሥሊሳ መቶ እያፇራ

በዯብረ ሉባኖስ ፣ በሙሁር ኢየሱስ ፣ በዯብረ አሰቦት ብርሃኑ በራ

ዯንቀዜ ሊይ ዯርሶበት ሔይወትን መረጠ

አንገቱንም ሇሰይፌ አሳሌፍ ሰጠ

ተዋሔድ ቅዴስት ብል መሰከረ

ፊሲሌን አንግሶ ክህዯትን ሻረ

በመትረየሱ ፉት ሰማያዊ ሰይፈን ከአፍቱ መ዗዗

እንኳንስ ህዜቦቿ የኢትዮጵያ ምዴር ሊንተ እንዲትገዚ ብል አወገ዗::

ኢትዮጵያዊ መሌኩ ነብር ዥንጉርጉርነቱ እንዯዙህ ነበረ

ታሪክ የከተበው አባት ያስተማረ::

ግና! …ሌጁ ከቃየን ተማረ

አጥንት ቆጠረ

አቤሌን ሉገዴሌ ዴንጋይ ፇነቀሇ

ኢትዮጵያዊ መሌኩን በ዗ሩ ሇወጠ

ይህ ነው! …የኛ ትውሌዴ

የእሳት ሌጅ አመዴ
ማንነቱን ክድ በአባቱ ስም የሚጠራ

ፌቅርን እያፇረሰ ጥሊቻን የሚ዗ራ

የክርስቶስን መከራ በአንገቱ ሊይ ያሰረ

ዬይቅርታ ሌብ የላሇው በ዗ረኝነት የጠቆረ፡፡

እንዱህ ነው ክርስትና…¡

በአምሊኩ በእግዙአብሓር የሚመካ

በወንዴሙ ዯም እየታጠበ በእህቶቹ እንባ የሚረካ

አባት ሆይ! ብል እየተጣራ …ይቅርታውን ሽቶ…

…ወዯ ሰማያት እያንጋጠጠ

በቂም እና በቀሌ እህቶቹን እረገጠ

ከአብራከ መንፇስ ቅደስ ከማህፀነ ዮርዲኖስ ተወሇዯ

የሥሊሴን ሌጆች ወንዴሞቹን ካዯ

የመንግሥቱን መምጣት በትጋት እየጠበቀ

ሀገሩን በመንዯር ሰርቶ በአያቶቹ ተሳሇቀ፡፡

ዲሯን እሳት መሏልን ገንት አዴርገህ…

…ሀገሬን ጠብቅ እያሇ ሰርክ በጸልት እየተጋ

እንዯ ሰንበቴ ዲቦ ሉቆርሳት በኢትዮጵያ ሊይ እጆቹን ዗ረጋ

እውን ሇዙህ ነበር?...

አባትህ! …ታቦተ ጽዮንን አኵሱም የተከሇው?

ጣና ገዲማት ሊይ ገዴሌ የፇጸመው?

ዜ቉ሊ ተተክል ዴኅነት የሇመነው?

ብራና የፇቃው አሇት የወቀረው?

በበረሃ ወዴቆ ዯርቆ የተገኘው?

አጥንቱን ከስክሶ ዴንበሩን ያጠረው?

ሃይማኖት ያፀናው ታሪክ የዯጎሰው? ...እውን ሇዙህ ነው?


በባቢልን ወንዝች አጠገብ በ዗ረኝነት ታጥረን

የእናቶችን ሰቆቃ …የአረጋዊውን ሃ዗ን

የካህኑን ሞት …የቤተ መቅዯሱን ጥፌት እያየን

ኢትዮጵያን ባሰብናት ግዛ አሇቀስን።

ኢትዮጵያ ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ

ባሊስብሽ፥ ምሊሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ

የዯጋግ አባቶችሽ አምሊክ በፌቅሩ ያነሳሻሌ

እንባሽን ከዏይንሽ ሊይ አብሶ በሌጆችሽ ያጽናናሻሌ፡፡

8.ተሜው
አንዴ የቆል ተማሪ ነበር፡፡ ይህ የቆል ተማሪ እመቤታችንን በጣም የሚያፇቅር ሲሆን
በትምህርት ቤት ውስጥ ጓዯኞቹ ሁለ አሌፇውት ሲሄደ እሱ ግን አንዴ ቀሇም እንኳን መያዜ
አስቸግሮት እንዯጀመረ አሇ፡፡ በዙህ የተነሣ የተማሪዎች መ዗ባበቻ ሆነ፡፡ አስተማሪው የኔታም
ጊዛውን ከዙህ ከተማሪ ቤት በከንቱ እያጠፊ መሆኑን አ዗ውትረው ይነግሩት ነበር፡፡

አንዴ ቀን እንዱያውም በጉባኤው ሊይ ሲጠይቁት ባሇመመሇሱ ላሊውንም ታበሊሽብኛሇህ


ብሇው አሰናበቱት፡፡ በዙህም ቶል ወዯ ማዯሪያው ይገባና ከእመቤታችን ሥዕሌ ፉት ወዴቆ
ማሌቀስ ይጀምራሌ፡፡

የፌቅርሽ እሳት ውስጠቴን አጋየ

መውዯዴሽ በቅል በቅል ስሩ ከእግሬ ታየ

ጫፈም በራሴ ሊይ ወጣ ሰው ሁለ አወቀብኝ

‹‹እመቤቴ፣ ወሊዱቷን፣ ማርያም›› እያሌኩኝ

ምነው ታዱያ እመቤቴ

ምነው ወሊዱቷ

እመቤቴ ስሌሽ
ምነው መጨከንሽ

ክብሬ ሞገሴ ነሽ አሇኝታዬ ስሌሽ

እንዱህ እየወዯዴኩሽ

ምነው እኔን መጥሊትሽ

…..

ጠሌተሸኛሌ እንጂ ባትጠይኝ ኖሮማ

ፌቅር መውዯዴሽን እያየሽ ስጠማ

ዜም አትይም ነበር ውስጤ ባ዗ን ሲዯማ

ከውዲሴሽ ሸሇቆ ከምስጋናሽ ማማ

ጠሌቄ ወጥቼ

ጠጥቼ ረክቼ

ምስጋናሽ በዜቶሌኝ ሰውነቴ ሇምሌሞ

በበሊሁት በጠጣሁት

እንዯው በሞቀኝ

በሇበስሁት ከሌብሴ አስቀዴሞ

ጠሌተሸኛሌ እንጂ

ጓዯኞቼ ሁለ ቅዲሴ ዛማሽን እያዥጎዯጎደ

ውዲሴ ዲዊቱን እየሸመዯደ

የኔ አንዯበት ቃሌ አጥሮበት

እጄ መጻፌ ተስኖት

የነሱ ግን ውዲሴ ቅኔውን ’ሚ዗ርፇው

የኔ ሌብ ሲባክን የነሱ የሚያርፇው

ምክንያቱ ላሊ አይዯሌ

እውነቱን ሌንገርሽ ስሇጠሊሺኝ ነው


ጠሌተሽኛሌ እንጂ

ሇነገሩ ይሁን ግዴ ሇም

ይህን ሁለ ኃጢአት ተሸክሜ

ባትጠይኝ ነበር የሚገርም

እኔ የተጠማሁ አንቺ መጥሇቂያ ነሽ

የሔይወት ውሃ አ዗ቅት ነው ሌጅሽ

አጠጪኝ እባክሽ

እኔ ቁስሇ - ኃጢአቴ የሸተተ የከረፊ

አንቺ ብሌቃጥ ነሽ የሽቱ የተስፊ (የቀረፊ)

ሌጅሽ ሽቱ ነው የሽቱ መባ

እባክሽ ሌቀባ

እኔ የታረዜሁ ነኝ የብርሃን ሌብስ የምሻ

አንቺ የሸማኔ ዕቃ ነሽ የሸማኔ ዋሻ

ሌጅሽ እጀ - ጠባብ ፀዏዲ እም በረዴ

አሌብሺኝ የኔ ውዴ

አሌብሺኝ እናቴ የምስጋናሽን ጸጋ

ቀምሼ አጣጥሜ የፌቅርሽን ዋጋ

ጀምበር ስት዗ቀዜቅ ወፉት ተሸሽጋ

ጥሊው እየሸሸ ፌጥረት እያዚጋ

ሳወዴስሽ ውዬ ሳወዴስሽ ይንጋ

የእመቤታችን ዴምጽ ከመዴረክ ጀርባ ይሰማሌ

“ሌጄ ሆይ - ሇኔ ያሇህ ፌቅር ምን ያህሌ እንዯሆነ አውቄአሇው፡፡ በኔ ሊይ የመታመንህን ጫፌ


ጥሌቀቱን አይቻሇው፡፡ አይዝህ ሌጄ! ጻዴቁን ያሰበ የጻዴቁን ዋጋ ያገኛሌ፡፡ አንተም በኔ
ታምነሀሌና የሌብ መሻትህን እሰጥሀሇው፡፡ እስከዚሬ የአባ ኤፌሬምን፣ የአባ ጊዮርጊስን፣ የአባ
ሔርያቆስን እና የቅደስ ያሬዴን ምስጋና እገሌጥሌህ ዗ንዴ ስትሇምነኝ ነበር፡፡ እኔ ግን ያንተን
ምስጋና መስማት እሻሇው፡፡ ሌጄ ኢየሱስ ክርስቶስ የጥበብን ዯጅ ይክፇትሌህ፡፡ በአዱስ ምስጋና
አወዴሰኝ ሌጄ! ተነሥ፤ ታጠቅ፤ አመስግነኝም”፡፡
ሰሊም እሌሻሇው የኔም ተራ ዯርሶ

ቃሊትን ወስጄ ከአባ ኤፌሬም በተውሶ

የአባ ጊዮርጊስን ሀሳብ ተበዴሬ

በአባ ሔርያቆስ ቃና በያሬዴ ዜማሬ

የቀዴሞ አባቴቼን ዴርሰቱን ተምሬ

ተምሬ - ተምሬ

ተሜው ፉትሽ ቆምኩኝ ሰሊም ሌሌሽ ዚሬ

ሰሊም ሇራስ ጠጉርሽ

የመሇኮትን ቅቤ ሇሚያዯርግ ቅባቱ

ከገሇአዴ ተራራ የሚወርዴን የፌየሌ መንጋ

ሇሚያስታውስ ጅምሌምሌነቱ

ሰሊም ሇቅዴንብሽ ሇሽፊሽፌትሽም እንዱሁ

በዙያ በጭንቅ ቀን እንባን ሇ቉ጠረው

እንዯ ጥቅምት ውሃ ኩሌሌ ብሇው ሇጠሩ

እንዯ አጥቢያ ኮከብ እንዯ ፀሏይ ሇሚያበሩ

ሰሊም ሇዓይኖችሽ ሇዕንባ ቉ት ቁጥሩ

ሰሊም ሇጉንጮችሽ

ከሳቅ ሇተኳረፈ

ዕንባን ሊፇሰሱ ዕንባን ሊሳሇፈ

ቀዩን ፅጌረዲ ሇሚያስንቅ ፌካቱ

ፌሔመ መሇኮትን ሇሳመ በሔፃንነቱ

እኔንም ይሳመኝና ሇከናፌርትሽም

ሰሊም ይሁን ሰሊም

ሰሊም እሌሻሇው የኔም ተራ ዯርሶ

ቃሊትን ወስጄ ከአባ ኤፌሬም በተውሶ


የአባ ጊዮርጊስን ሀሳብ ተበዴሬ

በአባ ሔርያቆስ ቃና በያሬዴ ዜማሬ

የቀዴሞ አባቴቼን ዴርሰቱን ተምሬ

ተምሬ - ተምሬ

ተሜው ፉትሽ ቆምኩኝ ሰሊም ሌሌሽ ዚሬ

ሰሊም ሇጥሶችሽ

የጊዯርን ወተት ሇሚጎራበቱ

በጎችን ’ሚመስለት ታጥበው ሲሸሇቱ

ሰሊም ሇቃሊትሽ

ሇሰሊምታ ዴምፅሽ

ከኃይለ የተነሣ

የስዴስት ወር ፅንስን ያ዗ሇሇ እንዯንቦሳ

ያሰገዯ እንዯንቦሳ

ሰሊም ይሁን ሇጀርባሽ

ሳይቆረቁር ሳይጎረብጥ አምሊክን ሊ዗ሇው

ከ዗ባነ ኪሩብ እግጅ ሇከበረው

ሰሊም ይሁን ሇእጆችሽ

እሳተ መሇኮትን ያሇጉጠት መዲሰስ ሇቻለ

ዯግሞም አሥር እንዯሞለ ከቁጥር ሳይጎዴለ

ህጸጽ ሳይኖርባቸው ከመሏሌ እጅስ ሇበቀለ

ሇጣቶትሽ እና ሇየጥፌሮቻቸው

መቼ ቀረባቸው

ይኸው ሰሊምታቸው

ሰሊም እሌሻሇው የኔም ተራ ዯርሶ

ቃሊትን ወስጄ ከአባ ኤፌሬም በተውሶ


የአባ ጊዮርጊስን ሀሳብ ተበዴሬ

በአባ ሔርያቆስ ቃና በያሬዴ ዜማሬ

የቀዴሞ አባቴቼን ዴርሰቱን ተምሬ

ተምሬ - ተምሬ

ተሜው ፉትሽ ቆምኩኝ ሰሊም ሌሌሽ ዚሬ

ሰሊም ሇጡቶትሽ

ምግብ የሆኑ ሇምግብ ምንጩ

ዴንግሌናን ወተት ባምሊክ አፌ ውስጥ ሊመነጩ

ሰሊም ሇማኅፀንሽ

እንዯው ሇማኅፀንሽ

ኧረ ሇማኅፀንሽ

ምን የሚሇው ቃሌ ይሁንሽ

የቱ ነው ’ሚመጥንሽ

እንዯው ሇማኅፀንሽ …

እሳት መታቀፈን

ረቂቅ መጨበጡን

ምለዕ መወሰኑንስ

እሺ አሁንስ

ከየትኛው ሉቅ ሌዋስ

ማንስ ያበዴረኝ

ሌውጣ እንዳ? ሌሇምን? ምናሌባት ቢሰጡኝ

‹‹በእንተ ስማ ሇማርያም

ውዲሴ ምስጋና ቃለን ተ዗ከሩኝ!››

ሌበሌ? ሌውጣ? ሉቅ ባገኝ?

እኔስ ሇማኅፀኗ ’ሚሆን ጥሩ ቃሌ አጠረኝ


እንዱያው በግርዴፈ እፁብ እፁብ አሌኩኝ

ሰሊም ሇእግሮችሽ

ጨረቃን ሇረገጡ ከስራቸው ሊኖሩ

በእግሮችሽ ሊይ ሇሚያበሩ

ጣቶችሽም አሥሩ

በነጸብራቅነት ሇሚተባበሩ

ይኸው ምስጋናዬ

ይኸው አምሀዬ

ሇሰሊምታስ ቢሆን ይኸው ሰሊምታዬ

ሰሊም እሌሻሇው የኔም ተራ ዯርሶ

ቃሊትን ወስጄ ከአባ ኤፌሬም በተውሶ

የአባ ጊዮርጊስን ሀሳብ ተበዴሬ

በአባ ሔርያቆስ ቃና በያሬዴ ዜማሬ

የቀዴሞ አባቴቼን ዴርሰቱን ተምሬ

ተምሬ - ተምሬ

ተሜው ፉትሽ ቆምኩኝ ሰሊም ሌሌሽ ዚሬ::

9.አፈር ነን !
የበዯሌ ወንዜ የወሰዯን ፣

አፇር ነን ፣

በማያዚሌቀው መውዯዴ እያጠበን ፣

አፇር ነን ፣

ዓሇም ወንዘ …የሸረሸረን ፣

዗ር … እያሳቀፇን

ጠማማ ግብራችን ሥጋነት አፇሩ መምከን እያዯራ ፣


ከዯጉ ገበሬ ማሳ እየሾሇክን ፌሬ ሊናፇራ ፣

የጅረቶች ዛማ ዗ፇን እስክስታቸው .ሿ .ሿ. እያሇ ዴምቀቱን ሰንቆ ፣

ከዯጉ ገበሬ እርሻ ቀሰቀሰን ከሀሳባችን ዗ሌቆ ፣

በውኃ ሌባችን ነውጥ በሚያውከው ፣

ጆሮአችንን ሰጥተን ዴምፁን አዯመጥነው ፣

እውነት ነው ከእርሻችን ከነፌሳችን አጸዴ ካሇንበት ስፌራ ፣

ዴንጋይ ዛማ አይፇጥርም ሁከት ዗ፇን የሇም ጮሆ የሚጣራ ፣

በዙህ የእርሻ ስፌራ አሇ መሌካም መሬት

ከቃሌ ውኃ ቀምሶ ሇእምነት የተገዚ ፣

በአስተዋይ ሌቡና ሠሊሳ እና ስሌሳ መቶ ፌራ አፌርቶ ዗ሩን የሚያበዚ ፡፡

ሌክ እንዯ እስጢፊኖስ በሞቱ ፉት ቆሞ ቃሌና ምግባሩን በሌቡ የሰነቀ ፣

የሚያዯርጉትን አያውቁምና ይቅርታን ስጣቸው ብል እንዯጠየቀ ፣

ዴንጋይ በሆነ ሌብ በዴንጋይ ሲወገር አካለን ሲነዴለ ፣

ሰማያት ተከፌተው ሥሊሴን ሇማየት ዏይኖቹ ታዯለ፡፡

ዯ’ሞም እንዯ ቶማስ ቆዲውን ሲገፈ አካለን ሲቆርጡ ፣

ሇነፌሱ ጽዴቅ ሌብስ ከአምሊክ እንዲሰጡ ፣

ዓሇም ወንዘን ንቀው አፇርነት ከንቱ ሔያው ነፌሴን ያለ ፣

በመሌካሙ እርሻ ዯጉ ዗ር ይ዗ራሌ ቅኖች ያፇራለ፡፡

እንዯ እስጢፊኖስ እንዯ ቶማስ ያለ ፣

በፌቅር ነፊስ ሰማዩን ታክከው ከከዋክብት ሌቀው ዚሬም ያበራለ፡፡

ዯ’ሞም ከዚው ግዴም አሇ ንፈግ መሬት እሾህ የከበበው ፣

ሀብት እያስታበየ ዓሇም እያነቀው ሇፌሬ ያሊዯሇው ፣

ዯ’ሞም ከዙያው መንዯር ስር የማያሰዴዴ ጭንጫም መሬት አሇ ፣

በማጠውሇግ ሰይፈ ፀሏይ እስኪገዴሇው ፌሬ ያበቀሇ፡፡


. . . ቢሆንም . . .

ሌክ እንዯ ንፈጉ እንዯ ጭንጫው መሬት ከመንጠፌ ዯጅ ቆሞ ፣

በአሇቶች ዗ፇን እስክስታ ከመዜሇሌ አይጥምም አርምሞ ፣

ሇዙች አጭር እዴሜ በጽናት ከመኖር ከመቅዯስ ተሹሞ ፣

዗ር ፌሬ ከማዴረግ ከንቱ ጉዝ ይሻሊሌ መቅረት ወንዜ ሰጥሞ ፡፡

በሚሌ የቂሌ ሀሳብ በጸሉም ሌቦና ምኞት እየነዲን ፣

ከዯጉ ገበሬ ማሳ እየሾሇክን ከጅረት ተጠጋን ፡፡

እውነት ነው ከሩቅ እንዯጠራን ሌክ እንዯ ዴምፀቱ ፣

የዓሇም ጅረት ቀሇሙ ይስባሌ መሀለ ይዯምቃሌ ያፇዚሌ ውበቱ ፣

የእስጢፊኖስ ፌኖት የቶማስ መንገደ ሥጋን እየናቁ ሇፌሬ መከፇሌ ፣

እስከ ሰማይ ማዯግ ጽዴቅ እየዯረቡ እየሞቱ መብቀሌ ፣

ጽናቱ የሇንም እርሻ ዯህና ሰንብት ዗ር መሸከም ማ዗ሌ፡፡

ካጣዯፇን ምኞት ከናፇቀን ውዴቀት ገባን ከዓሇም ወንዘ ፣

እኛ መች አወቅን እንዱህ ይሆናሌ ብሇን የጥፊት መ዗ዘ

ሇካ !

ማንነትን ጥሇው ንጽሔናን ንቀው በኃጢአት ሲበረዘ ፣

ጎርፌ ነው ስያሜው አፇር ክብር የሇም ሇጅረት ሲገዘ ፣

ከአሇት መጋጨት ዴምፁ ‘ሚማርከው ሇሰሚው ነው ዛማ፣

መንፇስን ሰባብሮ ሔመም ነው የሚቸር ጤና ነው የሚቀማ፣

መዴረሻ አሌባ ጉዝ የትም እየጣሇ ከኃጢአት በረሀ ከአሸዋ ቀሊቅል ፣

እምነት እያጠፊ ነፌስ ያጎሰቁሊሌ ሰውነትን ገዴል ፡፡

ያ ዯጉ ገበሬ የሰሊሙ ነፊስ እርሻዬ ናፇቀኝ ፣

በዙያ ሌስሌስ እጁ መኮትኮት መታረም መታቀፌ አሰኘኝ ፣

ከመቶው መካከሌ ከወገኑ ጎል እንዯጠፊው ያ በግ ፣


ካጠፊኝ በዯላ ከመቅዯስ እርሻዬ ተመኘሁ መሸሸግ ፣

ይህ አፇርነቴ የእቅፈን ጸጋ ዗ሩን ባሳዯገ ፣

መሌካም ፌሬ አፌርቼ ያ ዯጉ ገበሬ ሏሴት ባዯረገ፡፡

ነገር ግን!

ዓሇም ተብረቅርቆ የወንዘን ንጣቱን አሳየኝ ውብ አርጎ፣

እንዱያ! እያሳሳቀ ወዯ ሞት አስርጎ፣

በጎርፌ ጠራረገኝ ከውዴቀት ጉዝየ ክፊቱን ሸሽጎ፡፡

በማዕበለ ውስጥ ተስፊን እንዯሰነኩ፣

ከእርሻው ሊሇህ ወንዴሜ መሌእክቴን አቀበሌኩ ፡፡

አንተ አፇር ሆይ !

የወንዝቹ ዴምፀት ነፊስ የሚያዯርስህ ፣

የሚሰማው ጎሌቶ ዛማ እንዲይመስሌህ ፣

የነፌስ ሲቃ ነው የተስፊ ስብራት ፣

ሌቤን ሲያዯቃት ነው ከአሇት እያጋጫት ፣

ነፃነት ነው ያሇህ ከዯጉ ገበሬ አጸዴ መኮብሇለ ፣

ክፈ ባርነት ነው ሰውነትን ፌቆ ጎርፌ ነህ መባለ ፣

ክብር ስም የሇውም ወንዜ የቀሊቀሇው ፣

ዲር የጸና አፇር ነው ፌሬ ሚያበቅሇው ፣

አትውጣ ከእርሻው… ከዯጉ ገበሬ ጋር… ኑር! ከሇስሊሳ እጁ ፣

ጽዴቅ ዴኅነት ነው በጸናች ሃይማኖት በእምነት ሲዋጁ፡፡

10.ዋይ . . .ዜማ!

“መነባንብ አቅራቢው መሏሌ ሊይ ሁኖ ከ24 መ዗ምራን ጋር በኅብረት ይቆማሌ። አሇባበሳቸው


ማህላታዊ ይሆናሌ”
መነባንብ አቅራቢ፡- በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን!
“ይሓውጽዋ መሊእክት እንተ በሰማያት
ይሓውጽዋ መሊእክት እስመ ማኅዯረ መሇኮት
ዖዴክዋ ዖዴክዋ ዖዴክዋ ወርኢኩ ሥነ ሔንጼሃ ሇቅዴስት
ቤተክርስቲያን
ምስአሌ ወምስጋዴ ወምስትሥራየ ኃጢአት ይእቲ ቅዴስት ዯብተራ”

መ዗ምራን በዛማ፡- “ይሓውጽዋ መሊእክት እንተ በሰማያት


ይሓውጽዋ መሊእክት እስመ ማኅዯረ መሇኮት
ዖዴክዋ ዖዴክዋ ዖዴክዋ ወርኢኩ ሥነ ሔንጼሃ ሇቅዴስት ቤተክርስቲያን
ምስአሌ ወምስጋዴ ወምስትሥራየ ኃጢአት ይእቲ ቅዴስት ዯብተራ”

መነባንብ አቅራቢ፡- ይህች ቅዴስት ዴንኳን የመሇኮት ማዯሪያ


ይህች የምሔረት ዯጅ የኃጢያተኞች መጠጊያ…
…የኃጢአት ማስተሰሪያ
ስንደ እመቤት ጥበብ ቤቷን ሠርታ
በሰባቱ አዕማዴ ጎጆዋን አጽንታ
ፌሪዲዋን አርዲ የወይን ጠጅዋንም በማዴጋ ሞሌታ
ሌጆቿን ሰብስባ ማዕዴ ዗ርግታ
ሔይወት መግባቸው ጽዋዋን ቢጠጡ
ሠይፌ ዗ክሌኤ አፈሁ ፤ የመንፇስ ሠይፌ ሁነው ከእሳት ውስጥ ወጡ
ነገሥታት ናቸው ጠፌር የታጠቁ
በጥበብ የሊቁ ምስጢር ያራቀቁ
ወሌዴ ዋሔዴ ብሇው ሃይማኖት ያጸኑ
ሰውን ሰው ያ’ረጉ ሀገርን ያቀኑ
በአጥንታቸው ዴንበር ቅጥር የቀጠሩ
በዯማቸው ዴርሳን ታሪክ የ዗ከሩ
ገዲም የገዯሙ ዯብር የዯበሩ
መስቀሌ የተከለ አሇት የወቀሩ
ፉዯሌ በገበታ ቆጥረው የቀመሩ
የሰማይ ሥርዓት በምዴር የሠሩ
እኒያ! . . .ብርቱ ሌጆች እንዯ ዕንቁ የሚያበሩ
የአምሊክን ሰው መሆን የሌዯቱን ምስጢር
የክርስቶስ ፌቅር የመስቀለን ነገር
ውሇታውን ሰፌሮ ሇመክፇሌብዴርን
ቢተጉ . . .ቢያስሱት . . .ገፀ በረከቱን
ስጦታው አንዴ ሆኖ . . . “ምስጋናን ” . . . አገኙት
በቀንና ላሉት ቢያዛሙ ቢቀኙት
የምዴር ብሌጽግና የአፌሊጋትን እውቀት
ቢበለት ቢበለት. . . . ቢጠጡት ቢጠጡት
ሌባቸው ባይረካ ቢቃጠሌ በፌቅር
ከአርያም ዯርሶ ከመሊእክት ሀገር
ሉቁ ቅደስ ያሬዴ . . . .ሰማያዊ
ዴምፀ መሌካም . . . .ማኅላታዊ
ከተመስጋኙ ቤት ምስጋናን አገኘ
በጣዕመ ዛማ አርያም ተቀኘ
“ሃላ ለያ ሇአብ ሃላ ለያ ሇወሌዴ ሃላ ለያ ወሇመንፇስ ቅደስ
ቀዲሚሃ ሇጽዮን ሰማየ ሣረረ
ወበዲግም አርአዮ ሇሙሴ
዗ከመ ይገብር ግብራ ሇዯብተራ”

መ዗ምራን በዛማ፡- “ሃላ ለያ ሇአብ ሃላ ለያ ሇወሌዴ ሃላ ለያ ወሇመንፇስ ቅደስ


ቀዲሚሃ ሇጽዮን ሰማየ ሣረረ
ወበዲግም አርአዮ ሇሙሴ
዗ከመ ይገብር ግብራ ሇዯብተራ”

መነባንብ አቅራቢ፡- ሉቀ ነቢያት ሙሴ በእግዙአብሓር እየተመራ


የቃሌ ኪዲኑን ታቦት ቀረጸ የምስክሩን ዴንኳን ሠራ
በአኵስም ተተከሇ የእግዙአብሓር ክብር መሊ
አማናዊ መሥዋዕት ፌቅር ተሠውቶ ተጠጣ ተበሊ
በጽዮን ሇሚኖር ሇእግዙአብሓር ዗ምሩ
ብል እንዲስተማረ ዲዊት በመዜሙሩ

የኢትዮጵያ እጆች ሇምስጋና ተ዗ረጋ


ቅዴስ ያሬዴ ዋሇ ከመሊእክት ጋ’
በመምህሩ እግር ስር ወንበሩን ዗ረጋ
የብለይ ወሏዱስ መምህረ ሉቃውንት
ግእዜን ቢያገኘው ጫጭቶ የነበረው አዯገ በፌጥነት
ቅደሳት መጻሔፌትአበቡ . . . አፇሩ
በዛማ ተቃኝተው በጥበብ ተ዗ሩ
ብፁዕ ስሇሆነ በአምሊኩ ተመርጦ
ጣዕምያሇው ዛማ ሉማር በተመስጦ
ወዯ ኢየሩሳላም ሰማያዊት ወጥቶ
ከሰማይ ካህናት ማኅላትን ሰምቶ
አርእስተ ዛማ . . . በሥነ ፌጥረቱ
ፇጣሬ ፌጡራን ሉመሰገንበት . . .
. . .ሃያ ሁሇት ሆነ የያሬዴ ዴርሰቱ፡፡
ዴጓ ጾመዴጓ . . . . ዜማሬ መዋሥእት
ምዕራፌ ቅዲሴ . . . ፊሲካ እና አኮቴት፡፡
ግእዜ ዕዜሌ አራራይ . . . በቃና ሇክቶ
ምሌክት ሰይሞ . . .ዛማውን አቅንቶ፡፡
ዴፊት . . .ዴርስ . . . ቅናት
አንብር. . . ዯረት. . . ጭረት
ርክርክ ቅንአት . . . ሂዯት እና ይ዗ት፡፡
በመሌኩ በመሌኩ ሁለን አሰናዴቶ
ታጥቆ አዯግዴጏ ሱራፋሌን መስል
ሁሇተኛ ሰማይ በምዴር ተገሇጠች
በጽርሏ አርያም ማኅላት ዯመቀች
“ዋይ ዛማ ዗ሰማዕኩ በሰማይ እመሊእክት ቅደሳን እን዗ ይብለ
ቅደስ ቅደስ ቅደስ እግዙአብሓር
መሌዏ ሰማያተ ወምዴረ ቅዴሳተ ስብሏቲከ”

መ዗ምራን በዛማ፡- “ዋይ ዛማ ዗ሰማዕኩ በሰማይ እመሊእክት ቅደሳን እን዗ ይብለ


ቅደስ ቅደስ ቅደስ እግዙአብሓር
መሌዏ ሰማያተ ወምዴረ ቅዴሳተ ስብሏቲከ”
መነባንብ አቅራቢ፡- ወይ ዛማ! ከማር የጣፇጠ እጅግ የረቀቀ
የመሊእክት ምግብ በሰው ዗ንዴ ታወቀ
መምህር ዯራሲ ብፁዕ ቅደስ ያሬዴ
በምዴር ሊይ ሠራ ሰማያዊ ማዕዴ
እንዯ ታታሪ ንብ መጻሔፌትን ቀስሞ
ምስጢሩን አራቆ. . .ንባቡን ተርጉሞ
በሥነ ፌጥረቱ ውበት ተዯምሞ …ስቡሔ ቅደስ ብል
በነብያት ትንቢት ምሳላ መስል
በሏዋርያት ስብከት የማዲኑን ሥራ በእውነት መስክሮ
የቅደሳንን ክብር 'ጸጋ' ቅዴስና አዛመ ዗ርዜሮ
ምዴራዊ ነው ሲለት . . .ሀገሩ በሰማይ
የሰሜን ተራራ ጫካው ተመንጥሮ ትሩፊቱ ይታይ
በዯብረ ሏዊ ሊይ . . . መናኝ ነው ተጋዲይ
አባት ነው መምህር . . . ሌጆቹን ያፇራ በጣዕመ ዛማ
የኢትዮጵያ ሔዜቦች ቀጽሇው በራማ
ሀገራቸው መስሊ የሰማይ ከተማ
ቤተ መቅዯስ ሆነች የምስጋና አውዴማ
ተክሌ የተከሇ ሉቃውንት ያፇራ
ያሬዴን ይ዗ክር ይናገር ሳዊራ
ይጠየቅ ብስዴራ ይጠየቅ መንክራ
የአኵስሙ ጽዮኑ ሉቁ እስክንዴራ
ከመምህሩ ጸጋው ሇዯቀ መዜሙሩ
በእጅጉ የቀና ሃይማኖት ምግባሩ
በመንፇስ ተወሌድ ከአባቱ ያሬዴ
አበራ እንዯ ፀሏይ በዯብረ ነጎዴጓዴ
የወርቃማው ዗መን ወርቃማው ጸሏፉ
የሥነ ሔንፃ ባሇሙያ አናፂ'ቀራፂ
የሥነ ጽሐፌ ሉቅ የዛማ ዯራሲ
መናፌቅ ተኩሊውን እንዯ ሰም አቅሌጦ
ቤተክርስቲያንን በጥበብ አስጊጦ
ሃይማኖት ያጸና ኢትዮጵያዊው ጻዴቅ
የ዗መኑ ቄርልስ ዮሏንስ አፇወርቅ
ያሬዴ የታየበት የብርሃን መውጫ
የዴጓው መምህር አባ ጊዮርጊስ ዗ጋስጫ
የያሬዴ ምርጥ ዗ር ሰርክ እየተ዗ራ
ሠሊሳ እና ስዴሳ መቶ ፌሬ አፇራ
1500 ዓመት ካስቆጠረው . . . ዯርሰው ከማዕደ
አራት ዓይና ሁነው . . . ዚሬም ተወሇደ
እሌፌ አእሊፌ ሁኑ የሰማይ ክዋክብት
አዕይንተ እግዙአብሓር ሉቃውንት ካህናት
ዕዴሜ እና ጸጋውን ይስጣችሁ አብዜቶ
መቅረዘ እንዲይጠፊ እንዱኖር አብርቶ
አባቶች በትጋት ሌጆችን ውሇደ
ተሇይቶ እንዱታይ ፌሬው ከእንክርዲደ
ከያሬዴ ጉባኤ እንክርዲደ ገብቶ
የመሊእክት ቉ን቉ ከሰው ሌጆች ሰምቶ
የዴርሰቱ ምጥቀት የዛማው ውበቱ
ከአቅሙ በሊይ ቢሆን የምስጢሩ ጥሌቀት ረቂቅነቱ
ያሬዴ አውሮፓዊ እያሇ አሳዯዯው
ሞዚርትን ተውሶ ኢትዮጵያዊ አ’ረገው
አውዯ ምሔረቱ ሊይ ኖታውን ዗ርግቶ
ቀረርቶ ዗ፇነ . . . በዴጓ ተክቶ
እንክርዲዴ! . . .዗ፌጥረቱ እክርዲዴ ስንዳ ሊያፇራ
ስንዳ መስል ገብቶ . . .እንክርዲዴ ከ዗ራ
የአባቶችን ዴንበር ተግቶ የመጠበቅ አሇብን አዯራ
ዴንበር አናፇሌስም አንዯራዯርም በአባታችን ያሬዴ
ጸንተን እንቆማሇን በቀጥተኛዋ ተዋሔድ መንገዴ
ሥርዓት ትውፉቷን ድግማዋን ጠብቀን
ከአባቶች እግር ስር ቁጭ ብሇን ተምረን
እንዯ ቅደስ ያሬዴ እናወዴሳሇን
እንዯ አባቶቻችን ቅኔ እንቀኛሇን::

“በመ዗ምራን የተመረጠ ወረብ ይቀርባሌ”

11.የሰንበት ቀን ፈውስ
የብርሃን አምሊክ ሆይ ‘ሚሳንህ የላሇ
በቃሌ እሳት የሇኮስከው ከዐዯቱ ያሌታጎሇ

ፀሏይ የእጅህ ጧፌ በመዲፌህ ያሇ

በአምሳሌህ ፇጥረህ የዓይኔን ብርሃን ቀኑን የነሳኸው

ብርሃኑ ቀርቶ ሇምሌክት እንኳን ከቦታው የላሇው

በ’ኔ ምን አስበህ በ’ኔ ምን ታይቶህ ነው?

በእናት አባቴ እርግማን ታስሬ

ወይስ በእኔው በዯሌ ከማኅፀን ሳሇሁ ኃጢአት ጀምሬ

‘ዓይኔን ግንባር ያዴርገው’ ብል እንዯማሇ ሰው

ሇምሌክት ሳይቀር ግንባር ያዯረግከው?

እያሌኩኝ በሀሳብ በከንቱ ጥያቄ ራሴን ሰቅዤ

ሄዴ፣ ቆም እሊሇሁ የእግሬን በትር ይዤ

የማሊየው ውኃ የሚገርፇኝ በዜናብ ጅራፈ

የጠፊብኝ ፀሏይ የሚቀጠቅጠኝ በንዲዴ ሰንኮፈ

ጉርሻ ሇራቀው ሆዳ እንዲያጎርሰው ታትሮ

እጄ አይመነ዗ርም ከበትር ጋር ታስሮ

መንገዳ ጨሇማ በእግሬ ተሯሩጬ አሌሞሊው ዯክሜ

ምጽዋት እሇምናሇሁ ፌኖቴ ጠፌቶብኝ ከምኩራቡ ቆሜ

ፀሏይ ወጥቶሇት አገር ‘ነጋ’ ቢሌም ማሇዲ ተነሥቶ

ሇ’ኔ ጨሇማ ነው ቀን እና ላሉቱ አሌተሇዩም ከቶ

አዴርጉሌኝ ጣሌ፣ ጣሌ ነኝና ቀኑ የመሸብኝ

ግሊጭ በሆነ ቀን ሳሊያችሁ የምታዩኝ

ቀናችሁ የበራ ሰዎች አትሇፈኝ

ሇሁለ የሚሰጥ ሳሊውቀው ጌታዬን

ከሰዎች ስጠይቅ የዕሇት እንጀራዬን

በሌመናዬ መሀሌ አንዴ ሰው ቀረበኝ


ሌቤን አ዗ሇሇው መንፇሱ ማረከኝ

ሳወጣ ሳወርዴ ስንት እንዯሚሰጠኝ

ግና…

አሌሰጠኝም ምጽዋት የተ዗ረጋ እጄ ከእጁ አሌዯረሰ

እንትፌ ብል ከመሬቱ ምራቁን በአፇር ሇወሰ

በፌጥረቴ አዜኖ ነው ዴፌን ሆኜ በመኖሬ

ምንዴነው ‘ሚሠራው እጁ ከግንባሬ

እጆቹን ከሳንቲም ማስታረቁን ትቶ

ከሰሉሆም መጠመቂያ ሄዯህ ታጠብ አሇኝ ግንባሬን ቀብቶ

እውነት ይሆን እያሌኩ እርምጃዬ ሁለ ሀሳብ እየወሇዯ

እጋጭ ይሆን ሳሌሌ በጉጉት ነበሌባሌ ሌቤ እየነዯዯ

ጋሇበብኝ እግሬ እንዯ ሰጋር ፇረስ በፌጥነት ሮጠ

መንገዴ እስት ሳይሌ ያሇ ሀሳብ ሥጋት ሁለን ረገጠ

እኮ!

ክንፎ እንዯበረታ እንዯ አዱስ ጫጩት ወፌ

በምዴር ሰማዩ በነፃነት ሌከንፌ

ማሇዲ የሞቅኳትን የንጋቷን ጀንበር

ፌካቷን ዏይቼ ዓይኔ ሉጥበረበር

ዴንቅ ነው ያለኝን የሰማይ ውበቱ

ሰማያዊ ሸማ ነጭ ጉም ጥሇቱ

ጨረቃን እያየሁ ኮከብ እየቆጠርኩ

ፌጥረቱን አዴንቄ ሊመሰግን ቸኮሌኩ

ከማጥመቂያው ስፌራ ከሰሉሆም ዯረስኩ

መንፇስ የመሊበት ጸበለ ሲነካኝ

የሆነ አንዲች ዓይነት የጨሇማ ቅርፉት ሲቀረፌ ተሰማኝ


እንዯ በቆል እሸት ሽፊኑን ሸሌቅቆ

ዓይኔ ከግንባሬ ወጣ ተፇሌቅቆ

ግንባሬን ታጥቤ ዓይን ሆኖሌኝ በራ

መሌኬን በውኃው አየሁ ጽሌመት እዴፋ ጠራ

አዲምን ካበጃጀህበት ሰው ካዯግበት ከያኔው ከአፇሩ

ዴጋሚ ሠርተኸኝ ዓይኖቼ አበሩ

ብሊቴናም ሳሇህ ጭቃ አዴቦሌቡሇህ

ርግብ እንዲረግኸው እስትንፊስህን ዗ርተህ

የቸርከኝን ፀሏይ ብርሃኔን ይዤ በትሬን ጥዬ መጣሁ

ሌቤ ፇነዯቀ የሏሴት ጽዋ ተጎነጨሁ

ከምጽዋት በሊይ አካሌ እንዯቸረኝ ከቶ ያሊስተዋለ

እሱ ነው ይሊለ… አይዯሇም ይሊለ… ይመስሊሌ ይሊለ…

የቅርብ ወዲጆቼ በእሱ ነው አይዯሇም ይከራከራለ

ሙግታችሁን አቁሙ…

በትር ይዝ ያያችሁኝ እኔ ነኝ ሇማኙ

በምራቁ ያበራሌኝ መዴኃኒቴ ክርስቶስ ነው አዲኙ

ወሊጆቼ እንኳን ሇመመስከር ፇርተው

ጠይቁት ይሊለ እርሱ ሙለ ሰው ነው

አዎ! ሙለ ሰው ነኝ ሙለ አዴርጎኛሌ ፇቅድ

የጽሌመቴን ሸማ ከግንባሬ ቀዴድ

የሙሴ አምሊኩ በበረኃ የመራው ቆሞ ከፉታችሁ

በሙሴ ሔግ ነው የምንመራ ያሊችሁ

እናንተ ፇሪሳውያን እያያችሁ የማታዩ


የእጆቹን ተአምራት ይኸው በእኔ እዩ

እናንተ ፇሪሳውያን ጥያቄያችሁ የበዚ ‘ማታምኑ በመሌሱ

ዓይኔን እንዲበራው ይኸንን ነው እኔ ‘ማውቀው ስሇ እርሱ

እናንተ ፇሪሳውያን ሰንበትን ሻረ እያሊችሁ ጌታዬን የምትከስሱ

እመሰክራሇሁ ነቢይ ነው እርሱ

ቢያስወጡኝ ከምኩራባቸው ይህንን በመናገሬ

የነፌሴን ምኩራቧን አገኘሁ ከበሬ

ያዲነኝን አየሁት…

ከፀሏይ ሰባት እጅ ዯምቆ ‘ሚያበራ

በጭንጫ ዏሇት ሊይ የመዲንን ተስፊ በእውነት የሚ዗ራ

የሌብን ሏቅ የሚያይ ከሌቡና ዗ሌቆ

ዓይኑ እንዯ ንስር የሚመረምር ጠሌቆ

የጽሌመትን ራስ በሰይፈ የከሊ

የዓሇሙ መዴኅን የንጋት ሊይ ጮራ

ተፇጥሮን አስተዋሌኩ ቁራውንም ዏየሁ ዓይኑ የተሠወረ

ከሰማዩ በርሮ ጾም እንዲሊዯረ

ዕፅዋቱን ዏየሁ ውኃ እያጠጣህ አፇር እያጎረስክ

ሇአዕዋፌ አራዊቱ ምግቡን እንዯሰጠህ

የዕሇት እንጀራውን ሇሁለ እንዯሰፇርክ

የምዲብሰውን ገሊዬን አየሁት እጅጉን ይዯንቃሌ

ግሩም የእጅህ ሥራ ከሁለ ይረቅቃሌ

ግና ጌታዬ ሆይ…

እኔስ በአንደ እጄ በትሬን ታቅፋ

በላሊኛው ዯግሞ የምበሊ ሇምኜ

ከጨሇማ ዲሱ ከውስጤ መንኜ


ሰው ምን ሆኖ ነው የወንዴሙን አንገት በአንዴ እጁ አንቆ

አንዴ እጅ እያነሣ ‘ማረኝ’ የሚሌ ከአንተ ምሔረት ርቆ

የሏሰት ጽዋ እየጠጣ የግፌ ኅብስት ተሸክሞ

ሥጋህን ሉበሊ ዯምህን ሉጠጣ በላሊኛው ዯግሞ

ሰው ምን ሆኖ ነው…

እያየ የማያየው ከኅሉናው ተሠውሮ

በምዴር አፇሩ እኔን ባዲንክበት በምራቅህ ከብሮ

በክፊት አካፊ ወዲጁን የሚቀብር ጉዴጓደን ቆፌሮ?

ሰው ምን ሆኖ ነው…

የፇጠርከው ሁለ አንተን ማመስገኛ ቃሌ እያሳጠረ

ክብርህን ዗ንግቶ ሇምስጋና ያሌቀና ተኝቶ የቀረ

በረቂቅ ጥበብህ በንጹሔ እጆችህ የሠራኸው አካለ

ክብሩን እየጣሇ ቡትቶ አዴርጎታሌ አዴፎሌ በበዯለ

ሰው ምን ሆኖ ነው…

ሊብ እየከፇሇ ቀዴቶ ሊቀበሇው ሰፌሮ በእንቅቡ

ውኃን ሇፇጠርከው ምስጋና ሉቸርህ ከቶ አሌቀናም ሌቡ

ቤት መሥራቱን ትቶ ከአንተ ጋር የሚያዴርበት

በሰጠኸው ዚፌ ሊይ ጦር እየሰካበት

ወንዴሙን አረዯ ወዲጁን ወጋበት

ማር የሚያፇስስ የሔፃናት አፌ የሰቆቃ ሬት ሊሰ

የእናቶች ዕንባ እንዯ ጋራ ሊይ ጎርፌ ጉንጭ አፇራረሰ

በክፊት ዘፊን ሊይ እንዯ አውሬ ሆነ ሰው ሁለ ተናጨ

ምዴር በግፌ ሰከረች ዯም እንዯ ጠበሌ ሁለ ቦታ ተረጨ

ስሇዙህ ጌታዬ…
ከእጅህ ግሩም ሥራ ከማያውቀው ገዯብ

ፌጥረትህን ዏይቼ አመስግኜም ባሌጠግብ

የዓሇም ብርሃኗን የማየትን ክብር አንተን ዏይቻሇሁ

የነፌሴ በትሯን የእምነትን ዘፊን አንተን አግኝቻሇሁ

እያዩ ካሊዩት ጉያ ተወሽቄ

አንተን ከማሳዜን ከማስተዋሌ ርቄ

ዓይን ይቅርብኝና ዓይነ ሥውር ሆኜ

ወዯ ውስጤ እያየሁ ሌኑር አመስግኜ።

12.የአብነት ተማሪ
ጤና ይስጥሌኝ
እንዳት ከረማችሁ
እንዯምን ዋሊችሁ
ይመስገን ይመስገን ሥሊሴ
ባርኮና ቀዴሶ ሇሰጠን ይህን ግዛ
እስቲ ሌብ ብሊችሁ አዴምጡኝ አንዯዛ
ከቤተስኪያን ጓሮ ወንበር ተ዗ርግቶ
የያሬዴ አታክሌት አብቦና አፌርቶ
ዜማሬ መሊእክት በምዴር ቲሠማ
ሃላለያ ቲለ በትምህርት አውዴማ
መንፇስ ቅደስ ታጥቆ መምህሩ መሪ
ረዴኤት በረከት ሆኖ አስተማሪ
ቃሇ እግዙአብሓር ሲፇስ በቆል ተማሪ
አምሊክ ቲመሰገን የሁለ ፇጣሪ
ዋሸኔ ! እንዳት ዳስ ያሰኛሌ የአብነት ተማሪ
መርቆ ቲሌከኝ ታገሬ አባቴ
ይህን ሇመጥገብ ነው የወጣሁ ከቤቴ
እኔም በዯረጃ ፉዯሌ ቆጣጥሬ
ከመምህሩ እግር ስር ቁጭ ብዬ ተምሬ
ኋሊም ዯሞ ሊመሌ ሇስጋ ጥያቄ
ቁራሽ ሌፇሊሌግ ምርኩዛን አጥብቄ
እራቤን ሊስታግስ በእንተ ማርያም ብዬ
ወጣሁ ሇሌመና አኩፊዲ አዜዬ
የከተሜውን ህንጣ እያየሁ አፌጥጬ
ግራ ቀኙን እያሌኩ መንገዴ አ቉ርጬ
አዚኝን ስጠራ በበራፌ ሊይ ሁኜ ስሟን አጣፌጬ
ቃሌ ኪዲኗ ገብቶት መዱያን የወዯዯው
የበሊየሰብ እናት መሆኗን ያመነው
የእናትነት ጣዕሟ ከሌቡ ተስል
ከማዕደ ቆርሶ ታሇው ሊይ አካፌል
እጅግ ዯስ ብልት በፌቅር እያየኝ
ስሇ እመአምሊክ ብል ዜክር ሲ዗ክረኝ
የላሇው በእግዙአብሓር ስም ወዯ አሇው ሲሸኘኝ
እንዱህ እንዱህ እያሌኩ መንገዳን ሳቀና
እጅግ ዳስ ያሰኛሌ ያስፓሌቱ ጏዲና
በጣም አሸብርቀው ያማሩ ቀሇማት
ይሊለ ተጥፇው ብርሃነ ጥምቀት
ሇካስ ከተማው አብርቶ የተሽቆጠቆጠው
ከጥምቀቱ በዓሌ ዋዛማው ዯርሰን ነው
ጥምቀት በሀገራችን በገጠሩ ስፌራ
ባሇ ሀገር አክብሮ ያባቱን አዯራ
ሽንጡን አዯግዴጎ የዓመት ሰሞነኛ
ታዝ በነጭ ሇባሽ ተሹሞ በዲኛ
የታቦቱን እራት ዯግሶ አ዗ጋጅቶ
ወንዘ እንዲይሊወስ ተይህ ተከትሮ ተያ ተገዜቶ
መጥቅ ሲያስተጋባ የከተራው ብስራት
ሃላ ለያ እያለ ካህናት በህብረት
ከመንበረ ክብሩ ታቦቱ ቲገሇጥ
በስብሏተ እግዙሃር ምዴር ማሾር ቲቀሌጥ
የአረጋውያኑ የሽበት ዗ውዲቸው
የነማማ ግጥም ዛማ ዴርሰታቸው
የገበሬው ሆታ የምስጋናው ጅረት
የእረኛው ዯስታ የቀን ሁለ እመቤት
የእጀጠባቡ የጥብቆው ስፋት
የሌጃገረድች የእሌሌታ መስዋዕት
የቀሚሱ ማማር የሽብሽቡ ውበት
የጥምቀቱ ዯስታ እንዳት ይጠገባሌ
የአምሊክ ቸርነት በምን ይገሇጣሌ

በኪረቤሌ ሊይ የሚቀመጥ በሰማያት


የነገሥታት ንጉሥ የፌጥረት ባሇቤት
የእሳት መዴረኮችን የ዗ረጋ
ቅደስ ቅደስ ቅደስ ተብል የሚመሠገን አሌፊና ኦሜጋ
ፌቅር ስቦት ከመንበሩ ተዋሔድ ከእናቱ
በባሪያው መሌክ ተገሇጠ ሇፌጥረቱ
ሓዋን ታስራ በዮርዲኖስ
አዲም አሽከር ሇዱያቢልስ
ሆነው ሳሇ በግዝት ቤት
ቀንበር ሰብሮ ተወሇዯ መዴኒኃት
የእዲ ዯብዲቤውን ክሱን ሉዯመስስ
ኢየሱስ ክርስቶስ ቆመ በዮርዲኖስ
ዲግም ተወሇዴን ከውኃና መንፇስ
አብ በሰማያት ሆኖ ሌጄን ስሙት አሇ
መንፇስ ቅደስ ወርድ በራሱ ሊይ ዋሇ
ይኸው በጥምቀቱ በዓለ ሊይ ቆመን
እጅግ ዳስ ብልን በረከቱን ጠገብን
እንዯ ኃጢአታችን በሞት ያሌወሰዯን
እግዙሃር ይመስገን ሇዙህ ያዯረሰን
ምን እንከፌሌሀሇን ምንስ ምሊሽ አሇን
ፌጥረትህን ባርከህ ዯስ ታሰኛሇህ
በጥምቀትህ ውኃ ትቀዴሰናሇህ
ም. . .ጭ ስጦታህ ሌዩ ነው አንተማ ተመስገን
ባሇንበት ስፌራ እኛ ግን እንዯቆምን
አውዯ ዓመቶች መጥተው እንዱሁ አሇፈን
በኃጢአት ባርነት እስራት ተይ዗ን
በዯያቢልስ መዲፌ ከእግሩ ስር ወዯቀን
በስጋዊ ምኞት በዓሇም ዲንኪራ
በተንኮሌ በክዲት በግፌ በጭፇራ
ዕዴሜያችንን ሸኘን ወዴቆብን መከራ

ክርስቲያኖች ንቁ እኛነታችንን በዯንብ እንመርምረው


዗መናን ሁለ ስንሌ አስረሽ ምቺው
ቆጥሮን አሇፇ እይ መይ እኛ ቆጠርነው
የጨሇማው ሔይወት ከእንግዱህ ይበቃሌ
በንስሏ ውኃ ውስጣችን ይጠራሌ
በአምሊክ ስጋና ዯም ሌጅነት ይከብራሌ
በይህ በዯመቀው በበዓሌ ጥምቀት
አርነት ወጥተናሌ በዓሇም መዴኃኒት
እኛም በጥምቀቱ አዱስ ሰዎች ሁነን
ሠሊምና ፌቅር ፀጋችን በዜቶሌን
እረዳት በረከት ሞሌቶ ተትረፌርፍን
የቅደሳን ምሌዲ ከእኛ ሳይሇየን
በሃይኖት በምግባር መሌካም ፌሬ አፌርተን
እንዱሁ እንዲሊችሁ እንዱሁ እንዲሇን
ሇከርሞ ያዴርሳችሁ ከሇርሞ ያዴርሰን
በለ ዯህና ሁኑ ዯህና ያገናኘን

13.የትንሣኤ ብርሃን
እኔ ራሴን ዓይኔን ተመሌክቼ

ቁመና ዯም ግባቴን በመስታወት ሇክቼ

ቁንጅናዬን ሳዯንቅ

በአፇጣጠሬ ስመጻዴቅ

እንዱህ አበጃጅቶ የፇጠረኝ

ሇየት አዴርጏ ከፌ ያዯረገኝ

መጨረሻዬ ምን ሉሆን ነው?........ እንዱህ ያሳመረኝ?

እንዯ ሏውሌት ቀርጾ ዗ሊሇማዊ ሉያዯርገኝ?

ወይስ እንዯ አሇት አበርትቶ እንዯ ተራራ ሉያጸናኝ

መሌሱን መረመርኩኝ . . . . .

ሇካስ!. . . እንዯ ሰውሰው አዴርጏ የፇጠረኝ

በዕዴሜ ገመዴ የምታሰር ዯካማ ነኝ

ዚሬ ውበቴ በአዯባባይ ተሇፌፍ

በአመሻሹ እንዯ አበባ ረግፍ

ነገ አፇር ነኝ በመቃብር የምተኛ

ነገ ሙት ነኝ ……

በዚሬ ማንነት የምጠየቅ በዯሇኛ

ምግባሬ ሆኖብኝ የመረረ ፌሬ

በአጋንንት ሠንሠሇት የፉጥኝ ታስሬ

በዜሙት ተሊክፊት ሰውነቴ ረክሶ

በኃጢአት አረን቉ እግሬ ተሇውሶ

ሰዎች ተጸይፇው ምራቅ ሲተፈብኝ

በዯላን ዗ርዜረው ሲጠ቉ቆሙብኝ


዗መዴ እንዯላሇው ከሰው ተሇይቼ

ስኖር በምዴር ሊይ አንገቴን ዯፌቼ

ቅዴመ ዓሇም የነበረ የተወሇዯ ከአባቱ

ዴህረ ዓሇም የተገኘ ከማርያም ከእናቱ

ሇበሽተኞች መዴኃኒት ሇኃጥአን ተስፊ

መናፌስትን የሚገስጽ ዯዌን የሚያጠፊ

ወዲጅ ስሊገኘሁ ሸክሜን የሚሸከም

ዓሇም ትቼሻሇሁ . . . . ሊሌመሇስብሽ ሄዴኩኝ ሇ዗ሊሇም

የማይጨበጥ እሳት. . . የሚዲሰስ ሰውነቱን

በሽቶ ሊከብረው. . .. . ሌ዗ክረው ሞቱን

አነባሁ አሇቀስኩ እንዯ አንዶ. . .. . እንዱቆጥረኝ ከባሮቹ

ስሇመራኝ ስሇ ፌቅሩ ተዯፌቼ ከእግሮቹ

ተፀፅቼ በዕንባዬ ብማፀነው ማረኝ ብዬ

የትናንት ማንነቴ . . . ከዚሬው ተሇየ።

ኃጢአቴን ዯምስሶ ወገኑ ሉያዯርገኝ

ኢየሱስ ክርስቶስ በፌቅር ተቀበሇኝ

ይህን የዓሇም መዴኅን የበጏች እረኛ

የዴንግሌ ማርያም ሌጅ የእውነት መገኛ

ከአብ የተሊከ ሇአዲም ዗ር ሁለ እንዱሆን መዲኛ

አይሁዴ በቅንዓት በመስቀሌ ሰቀለት

መከራን አጽንተው ጌታዬን ገዯለት

ሦስት ቀን በሙለ ሏ዗ን በርትቶብኝ

የሚያጽናናኝ ጠፊ አይዝሽ የሚሇኝ

ገና በማሇዲ በላሉት በዴቅዴቅ

ወጋገን ሳይታይ ፀሏይ ሳይፇነጥቅ


ዕንባዬን ጠርጌ ሏ዗ኔን ቉ጥሬ

ተነሣሁ ማሇዲ በወፍች ዜማሬ

ሽቶዬን አንግቤ እግሮቹን ሌቀባው

ከመቃብር ስፌራ ሓዴኩኝ ሌሳሇመው

በሌቤ ሰላዲ ፌቅሩ ተስልብኝ

የአይሁዴ ማስፇራራት ዚቻው ሳይታየኝ

የፇሪሳውያን የሞት ፌርዴ ሳይገታኝ

የካህናት አሇቆች ጅራፌ ሳያቆመኝ

የራስ ቅሌ ከሆነች ተራራማ ቦታ

ገሰገስኩ ወጣሁኝ ወዯ ጎሇጎታ

ከመቃብር ስፌራ ዴንጋይ ተፇንቅል

የተከፇነበት ጨርቅ ተጠቅሌል

ሥጋው ከተኛበት ጌታን ስሊጣሁት

ወስዯውታሌ ብዬ ሇቅሶዬን ጀመርኩት

የሰማይ መሌአክ መተከዛን አይቶ

ፉቱን እንዯ ፀሏይ ሌብሱን አብርቶ

የሰው ሌጅ ተገርፍ መከራ ሉቀበሌ

ከኃጢአተኞች እጅ ተሊሌፍ ሉሰቀሌ

ሞትን በሞት ሽሮ አዲምን ሉያከብረው

በሦስተኛው ቀን ሉነሳ ግዴ ነው

ሔያው ከሙታን መካከሌ እንዳት ይፇሇጋሌ

እንዯተናገረው ክርስቶስ ተነሥቷሌ

ይህንን ሄዲችሁ ሇዓሇም ንገሩ

የክብሩን ጌትነት ዜናውንም አውሩ


በሚያጽናና ቃሊት በፌጹም ዯስታ

ምሥራች ነገረኝ ይገባሌ እሌሌታ

ሰማያት ራደ ምዴር ተናወጠች

መሇኮት መሸከም ዓሇም ስሊሌቻሇች

ከመቃብር ስፌራ ብርሃን ፇነጠቀ

የቀራንዮ አምባ አበራ ዯመቀ

በጨሇማ ያሇን ብርሃን ወጣሌን

ሞት የነገሰብን ሔይወትን አገኘን

የሲኦሌ በራፎ ቁሌፍቿ ተሰብሯሌ

ሇአዲም ሌጆች ሁለ ዴህነት ተበስሯሌ

ከርስት ጉሌታችን ስንኖር ተፇናቅሇን

ዚሬ ግን በጌታ ገነት አገኘን

በአትክሌቱ ስፌራ መንገዳን ሳቀና

ማርያም ብል ጠራኝ ጌታ በጏዲና

‘ረቡኒ’ አሌኩት መምህር ነውና

በእውነት እንዲሇ ክርስቶስ ተነሥቷሌ

ሇሰው ሌጆች ሁለ ትንሣኤው አብርቷሌ፡፡

14.የንስሃ ዯውል!
በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ
ብል አማትቦ ተነሳ
እንዳ ምን ሆኜ ነውሳ?!
የእጁን ሰአት
አየት ዓዯረጋት
አስራ አንዴ ሰዓት
የመግቢያው በር የሚ዗ጋበት
ኑና እንዋቀስ!!!
ያንተ ያሇህ ምንዴን ነው ነገሩ
ነፌስና ስጋ ክርክር ጀመሩ
እሱን ግራ ገባው
ፇትሇክ ብል ወጣ በሩንም ሳይ዗ጋው
በዓዯባባዩ አናት
ፇዝ እንዯ ቆመ እጁን ኪሱ ከቶት
የወያሊው ጥሪ አባነነው
ኪሱንም ዲበሰው
.............የትም ይሁን የት
ብቻ መሄዴ አሇበት
ወያሊው ጥሪውን ቀጠሇ
የሞሊ አንዴ ሰው የሞሊ እያሇ
ሃይሇ አጎንብሶ ገብቶ ቁጭ አሇ
ቀና ሲሌ ፉት ሇፉት
ቅዴም የሰማት
አሁን ዯግሞ በጽህፇት
ኑና እንዋቀስ ትንቢተ ኢሳያስ 1:18
ዯንግጦ ዝር አሇ
ዯግሞ ላሊም አሇ
በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ
በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ?!
ፏ! የታዯለ
ታክሲው በጎዯሇ ሉሞሊ ቆም አሇ
ሃይሇ ወራጅ አሇ...... አሇ
ወረዯ ከታክሲ ዜማሬ የሰማሌ
የሰርኩ ጉባኤ በመዜሙር ተከፌቷሌ
ሌጄ የምወዴህ እባክህ ወዳት ነህ>>>>>
ቀጠለና መምህሩ
ማይኩን ሇአባ እንዯሚሰጡ ተናገሩ
አባ መስቀሊቸዉን ከፌ አዯረጉ
ህዜቡን ሉባርኩ
እንግዱህ አለ አባ
እንዯ እግዙአብሓር ቅደስ ፇቃዴ ዚሬ የምንነጋገርባት የትምህርታችን ርእስ
ኑና እንዋቀስ
እንዳ ምንዴን ነዉ መሌክቱ
ሇሦስተኛ ጊዛ በመስማቱ
አስዯነገጠዉ በእዉነቱ
አባ ስብከታቸዉን ቀጠለ
በዜሙት በስካር
ያሳሇፌከዉ ጊዛ ይበቃሌ እያለ
አፊቸዉን በጣታቸዉ እያበሱ
ስጋችሁን የእግዙአብሓርን ቤተ መቅዯስ አታርክሱ
መጠራታችሁን እንዯሚገባ ተመሊሇሱ
ኃጥያታችሁ እንዯ አሇሊ ብትሆን እንዯ አመዲይ ትነጻሇች
እንዯ ዯም ብትቀሊ እንዯ ባ዗ቶ ትጠራሇች
እሺ ብትለ ብትታ዗ዘ የምዴርን በረከት ትበሊሊችሁ
እንቢ ብትለ ባትታ዗ዘ ግን ሰይፌ የበሊችኋሌ
ይሊሌ የእግዙአብሓር ቃሌ
አለ
ጎርዯዴ ..... ጎርዯዴ እያለ
>>>>>>>>>>>>>
ሃይሇ ብዴግ አሇ
ምነው ዜም ቢለ ቢተውት
ራመዴ>>ራመዴ ፇጠን አሇ
በሃሳብ እንዯዋሇሇ
ተጨነቀች ነፌሱ ተያ዗ በብርቱ
ምን እንዯሚያዯርግ ጠፊው መሊ ምቱ
ከዯጀ ሰሊሙ ሻገር አሇና
ቆመ ታክሲ ተራ ሉጫን ፇሇገና
አንዴ የሱ ቢጤ ተራ እየጠበቀ
የሌቡ ምት ቆመች ከፉቱ ወዯቀ
ሃይሇ ተንቀጠቀጠ እጅግ ፇራ
ሲታወሰው የሱ ተራ
ኑ! እንዋቀስ? እሺ እንዋቀስ አሇና
ወዯ ውስጥ አቀና
ፉቱን መሇሰው ወዯ ቤቱ
የእግዙኢታ ነበርሰዓቱ
አቤት!!!አቤት
አሇ ጨንቆት
ሇ዗መናትይዝ ት በውስጡ ተቀብሮ
ዓሊሊውስ ያሇው የሃጥያት቉ጠሮ
ሉፇታው ወሰነ አሁኑኑ ሄድ
እንዳት ይኖራሌ ሰው ህሉናውን ክድ
ብል ከራሱ ጋርክርክር ጀመረ
አባ ጋ ሇመዴረስ እግሩን እየወረወረ
ወንዴም...... ወንዴም
>>>>>አቤት
አሁን ያስተማሩት አባት
እ! አባ ገብረ ሂወት?
እንጃ ስማቸውን ዓሊውቅም
ኑ እንዋቀስ ሲለ ነበርቅዴም
እኒያውሌህ እዙያ ጋ
ፇጠን በሌ የመግቢያው በር ሳይ዗ጋ
ሃይሇ ፇጠን ፇጠን ዓሇ
የአባት ኮቴ እየተከተሇ
አባ አባ
አቤት ሌጄ አለትዝር ብሇው እያዩት
እርሶ ጋ ነበር የመጣሁት
ዯግ ሌጄ አለት መስቀሌ እያሳሇሙት
የማታ እንግዲ እወዲሇሁ
ግን ሌጄ በሰሊም ነው?
መሌስ የሇም ዜም ዜም
እጁን የኋሉ አጣምሮ
አንገቱን አቀርቅሮ
አብሯቸው ተራመዯ
ግባ የኔ ሌጅ ብሇዉ ገበቴና ፌጣ ይ዗ዉ መጡ
እ ረረረ በለ አባቴ ያምጡ
እኔ እታጠባሇሁ እርሶ ይቀመጡ
አሇ ሃይሇ ስሊሌገባዉ ሚሲጢሩ
አባም እንዱህ በማሇት ተናገሩ
እኔ እንዲዯረኩ አዴርጉ ተብሇናሌ
ዯቀመዚሙርቱን አጥቦ አሳይቶናሌ
በሌ እግርህን አምጣ
እዴሌ ፇንታ እንዲታጣ
ብሇው ሚቀመስ አመቱሇት
ግን ሌጄ ከወዳት መተሃሌ አለት
ቀና ብሇው እያዩ ት
እ>>>>>እ ቅዴም
ምን ቅዴም አለ አባ በመገረም
ጭራቸውን በመዲፊቸው መታ መታ እያዯረጉ
በሌ ሌጄ ንገረኝ በወጉ
አለ ወዯ ሃይሇ እየተጠጉ
እንዱህ ነው ነገሩ
ቅዴም ሲያስተምሩ
ሁሇት ነገርን ተናገሩ
ተ዗ከር እሇተ ሞትከ እና
ኑና እንዋቀስ
አዎን ሌጄ እኔ አይዯሇሁም ቅደስ ቃለ ነው
ኑና እንዋቀስ የሚሇው
ዯግሞ ም እሇተ ሞትን ማሰብ ተገቢ ነው
እሱስ ሌክ ነው
እሺ አባ የት ነው የምዋቀሰው?
ይህው ከዙሁ ከምህረቱ አዯባባይ
ውይ! አባ በባድ ሜዲ ሊይ
አይ ሌጄ ይህ ታሊቅ ስፌራ የክብሩ መገሇጫ
የእግሩ መረገጫ
በስጋም በነፌ
በዙህ ስፌራ አሇ ፇውስ
ፇውስ...........
እንዳ! አባ ምን ነካቸው?
ታማሚ መሰሇኳቸው?
አባ እኔ እኮ አሌታመምኩም
ሌጄ ታመሃሌ አሊሌኩም
አለት ጭራቸውን ከቀኝ ወዯ ግራ እያወዚወዘ
ሃይሇም በፉቱ ሊይ ችፌ አሇበት ወዘ
አየህ ሌጄ ስጋ የሇበሰ ፌጹም ማንም የሇም
ከአንዴዬ እና ከእናቱ በቀር
ሁለም ሰው በዴሎሌ ብሇው
ከኦሪት ጀምረው
አዱስ ኪዲን ገብተው
ከትርጓሜው ጋራ ወንጌለን አስማምተው
ቃለን ሰበኩሇትህይወት እንዱሆነው
አቤት! አባ ጥበባቸው
እያጽናኑ ሲፇትሹት አንዴ በአንዴ ነገራቸው
መንፇሱ ተረጋጋ በረጅሙ ተነፇሰ
እግራቸው ስር ወዯቀና ተንሰቅስቆ አሇቀሰ
አይዝህ ሌጄ
ክብር ይግባዉና ጌታችን
አምሊካችን መዴኀኒታች
ኢየሱስ ክርስቶስ
ሌቅሶዋችንን አሌቅሷሌ
ውርዯታችንን ተዋርዶሌ
ገዲያችንም ተሸንፎሌ
በሌ ቀና በሌ ሌጄ አታሌቅስ
በቃ ጨረስን ይህ እኮ ነው መዋቀስ
ዲግም አትበዴሌ በሌ እንግዱህ በርታ !
መስቀሌ እያሳሇሙት አለት እግዙአብሓር ይፌታ!!!

15.ዮም ተወልዯ መድኃኔዓለም


ዳግ ዋሊችሁ?

እንዳምን ሰነበታችሁ?

እስቲ ሌብ በለ…

…በኔ የተፇጠመ ታአምር ሊውጋችሁ፡፡

የአባቴን ከብቶች ከመንዯረኛው ጋር…


…ከወንዜ ማድ ነዴተን

ተራ ተራ ገብተን ከብቶች ስንጠብቅ…

…ሜዲ ሊይ እያዯርን

ከማማው ሊይ ወጥተን ጎጆ እንቀሌሳሇን…

…ማዯሪያ እንዱሆነን

ዳግሞም ሇራሳችን ከማቅ የተሰራው…

…ተዯፌቶ ጉኒናው

ሇታኅሣሡ ውርጭ አጥንት ሇሚበሊው

የበጉ አጎዚ የሙቀቱ ነገር…

…እንዯ እናት እቅፌ ነው፡፡

ታያ! …በታኅሣሥ ማብቂያ በገና ዋዛማ

ገነኛው በዯብሩ “ሆ” እያሇ ሲገባ

የገናን ጨዋታ ቀርቦ ሊስተዋሇው

ሜዲው ቁና ሁኖ ማሽር ነው የሚቀሌጠው፡፡

ከገነኛው ጋራ ስቆራቆስ ውየ

ጀንበር ስትጠሌም ገባሁ ከጎጆየ

አገሌግሌ ከፌቸ ከተቆጠረው ስንቅ ትንሽ ቀማምሸ

ያው እንዯሌማዳ ከቀሇስኳት ጎጆ ተኛሁ ተመሌሸ፡፡

በእኩሇ ላሉት ባንኘ ተነሳሁ እንዲች እንዯአገኘው

ሇካስ በውኃ ጥም …ጅስሜ ተቃጥል ነው፡፡

ወዯ ወንዜ ወረዴኩኝ …በጨረቃ ፌካት ጠሏይ በመሰሇው

በእጀ ሙለ አፌሸ አንዯዛ ብጠጣው

ኧረ! . . . ጋ . . . ጋ . . .

ወንዘ ፌጹም ተቀይሮ ወተት ወተት አሇኝ


በጣሙን ዳነቀኝ እጅግ ተገረምኩኝ

ዳግሜ ሊጣጥም እጀን ሰነ዗ርኩኝ

ቀዴሞ የቀመስኩት ወተት ወተት ያሇኝ

ወሇሊ ማር ሆኖ ጥሜን ቆረጠሌኝ፡፡

በህሌሜ ነው በውኔ ጥርጣሬ ገባኝ

በእጄ ዲስሸ በአፋ ያጣጣምኩት ተአምር ቢሆንብኝ

ከወንዘ ጠሌፋ ሠሌሸ ጠጣሁኝ

በቀዯመው ቃና ወንዘ ራሱን ሁኖ… ውኃ ውኃ አሇኝ

በውኔ እንዯሆነ እርግጠኛ ሆንኩኝ፡፡

በተዯሞ ሁኘ አርምሞ ወዴቆብኝ

በዙያ እኩሇ ላሉት ከሜዲው መሏሌ ሊይ …

…አንዴ ዱምጥ ሰማሁኝ

በፌጹም ዯስታ ሚዲቆ ዗ሇሇች

በሚመስጥ ዛማ የሰው ቃሌ አውጥታ …

ዮም ተወሌዯ መዴኃኔዓሇም

ዮም ተወሌዯ መዴኃኔዓሇም … እያሇች ዗መረች፡፡

በኋሇኛው ተአምር የፉቱን ስረዲው

ሇካስ የወንዘ መቀየር … የሚዲቆዋ ዴስታ…

… ሇአምሊክ ሌዯት ነው፡፡

የቀዯሙ አባቶች ስሇ ጌታ ሌዯት

በአንዴምታ አመስጥረው…

ጌታችን ሲወሇዴ በቤተሌሓም

ሀ዗ን ተዯምስሶ ሰፇነ ሰሊም

እንጨቶች አፇሩ ፌሬው በረከት

ወንዝች ሁለ ሆኑ ማር እና ወተት
እያለ ያስተማሩት … እያለ የ዗መሩት

በግብር አግኝቸው በዯንብ ተረዲሁት፡፡

በመሊኩ ብስራት የአምሊክን መወሇዴ …

…ምስራች የሰሙ እረኞች ነበሩ

በበረት ተገኝተው ሇአምሊክ የ዗መሩ

እፁብ ነው!… እፁብ ነው! የአምሊክ ቸርነቱ

ሇእኔም ሇእረኛው ዚሬ ተገሇጠ ዴንቅ ተአምራቱ፡፡

የሌዯቱን ነገር አባቶች ቢረደ

ቢጨበጥ ቢዲሰስ ቢገዜፌ እረቂቁ

ዓሇምን ከፇጠረበት ጥበቡ …

ሰው የሆነበት ምስጢሩ ብሇው ተዯነቁ፡፡

እንኳን አዯረሳችሁ እንኳን አዯረሰን

ብርሃነ ሌዯቱን … ዚሬ እንዯአሳየን

በጥምቀቱ ባርኮ ስቅሇቱ ያዴርሰን

ስጋውንም በሌተን ዯሙንም ጠጥተን

በትሣኤው ብርሃን ሲኦሌን አሻግሮን

የመንግሥተ ሠማይ ወራሾች ያዴርገን

በለ ዯህና ሁኑ ዯና ያገናኘን፡፡
16.ኃያል እግዚአብሔር
ዛማ(ሥርዓተ ቅዲሴ)፦ “መኑ ይመስሇከ እምነ አማሌክት እግዙኦ፣አንተ ውእቱ ዗ትገብር መንክረ፣
አርአይኮሙ ሇሔዜብከ ኃይሇከ፣ወአዴኃንኮሙ ሇሔዜብከ በመዜራዕትከ።….”/በዱያቆናቱ/

ነቢይ ወሏዋርያ፡አሜን የሆነውና፡የታመነው ምስክር፣


ቃለ በተራሮችና፡በኮረብቶች ሊይ የሚ዗ሌ፡እንዯ ዴንጋይ ‘ሚወረወር፣
ሰማይን ያሇምሰሶ፡ምዴርን ያሇካስማ፡በጥበቡ የሠራ፣
የያዕቆብን ወገን፡እስራኤሌን በምዴረ በዲ፡በሙሴ በትር የመራ፣
ዓሇምን የጨበጠ፡ከዋክብትን ሁለ ቆጥሮ፡በየስማቸው የሚጠራ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? መንሹ በእጁ የሆነ፡ዏውዴማውን የሚያጠራ።

ሰማያትን፡በዯመና የሚሸፌን፡ሣርን በተራሮች የሚያበቅሌ፣


እስመ በፇቃደ፡የሠራውን የሚያፇርስ፡የተከሇውን የሚነቅሌ፣
ስንዳውን በጎተራው፡ገሇባውን በእቶን እሳት፡በሥሌጣኑ የሚያቃጥሌ፣
ሇሰማይ አዕዋፌት፡ሇሥጋ ሁለ፡የዕሇት ምግብን የሚሰጥ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከክብሩ የሚስተካከሌ፡እንኳንስና የሚበሌጥ።

እርሱ ነው እርሱ፡ዱዲዎችን ያናገረ፡ሇምጻሞችን ያነጻ፡ሙታንን ያስነሳ፣


በግዏ ይስሏቅ፡በቀራንዮ የተሰዋ፡በግዏ መዴኃኒት፡የይሁዲ አንበሳ፣
እን዗ አሏደ ሠሇስቱ፡የሰናዖርን ግንብ ያፇረሰ፡የባቢልንን ሰዎች የበተነ፣
በእሌሌታና በይባቤ፡በዯመናት ሊይ ከፌ ከፌ ያሇ፡ክብሩ ሰማያትን የከዯነ፣
በነጋሪት ዴምጽ የገሰጸ፡በገባዖን ሰማይ፡ፀሏይን ያቆመ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከእግዙአብሓር በስተቀር፡ሰማያትን የሇጎመ።

የዓሇም ብርሃን፡ሇጨረቃ ላሉቱን፡ሇፀሏይ ቀንን ያስገዚ፣


ሔዜብ እና አሔዚብን፡ አንዴ አዴርጎ የሚገዚ፣
የግብጽን በኩር የመታ፡እስራኤሌን በመካከሊቸው የከሇሇ፣
በጸናች እጅ፡በተ዗ረጋች ክንዴ፡የኤርትራን ባሔር የከፇሇ፣
ፇርዖንንና ሠራዊቱን፡በኤርትራ ባሔር ውስጥ፡ወዯ ጥሌቁ የጣሇ፣
ዴሀ አዯጎችንና፡ባሌቴቶችን ተቀባይ፡እርሱ ግን በጎሇ እንስሳ፡በጨርቅ የተጠቀሇሇ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከዯረቅ ግንባር ዓይንን የሠራ፡አንካሶችን ያ዗ሇሇ።
ዛማ(ምስባክ ዗ነግህ)፦ “መኑ አምሊክ ዓቢይ ከመ አምሊክነ፣
አንተ እግዙአብሓር ባሔቲትከ ዗ትገብር መንክረ፣
አርአይኮሙ ሇሔዜብከ ኃይሇከ። (መዜ76÷13)” /በዱያቆናቱ/

ሰሊም ወፌቅር፡ሇተበዯለት የሚፇርዴ፡ኃጢአተኞችን የወዯዯ፣


ትሐታኑን ያከበረ፡ኃያሊንን በታትኖ፡ከዘፊናቸው ያዋረዯ፣
የአጥቢያ ኮከቦችን ያ዗መረ፡ባሇጠጎችን፡ባድ እጃቸውን የሰዯዯ፣
ማን አሇ ከአማሌክት? ከአምሊካችን በስተቀር፡በባሔር ሊይ የሄዯ።
መንበረ ጸባዖት፡የዘፊኑ መሠረት፡በፌትሔና በርትዕ የታነጸ፣
እዯ መዜራዕቱ ሇአብ፡የባሔርን ኃይሌ የሚገዚ፡የሞገደን መናወፅ የገሰጸ፣
የእቶን እሳትን የመታ፡ሞገሰ ዲንኤሌ፡የአንበሶችን አፌ የ዗ጋ፣
ላጌዎንን ያሰጠመ፡የኃያሊንን ቀስት የሰበረ፡የጠሊቶቹን ጦር የወጋ፣
ስሙ የሚፇስ ሽቱ፡እንዯየሥራው የሚከፌሌ፡የእያንዲንደን ሰው ዋጋ፣
የኢያሰጲዴ ዕንቁ፡የዲዊት የአባቱን ቤት፡የሚከፌትና የሚ዗ጋ።
ማን አሇ ከአማሌክት? ከእግዙአብሓር በስተቀር፡አሌፊና ዖሜጋ።

እርሱ ነው እርሱ፡በደር ውስጥ የተገኜ፡በኤፌራታ የተሰማ፣


በረከተ ኤሌያስ፡የሔይወት ውኃን የሚሰጥ፡ስሇሰው ፌቅር የተጠማ፣
ከእግዙአብሓር አብ ተሌኮ፡የታተመን መጽሏፌ ፇትቶ፡ወንጌሌን ሇዴሆች የሰበከ፣
የቀዯመውን እባብ፡ በአውታር አስሮ፡ሲኦሌን የማረከ፣
ከአማሌክት ሁለ በሊይ፡በወርቅ መቅረዝች መካከሌ፡ሁሌጊዛ ‘ሚመሊሇስ፣
አምሊካችን እርሱ ነው፡የጌቶች ሁለ ጌታ፡የተሰዋው በግ ክርስቶስ።
“ቅደስ ቅደስ ቅደስ እግዙአብሓር፡ አሌቦ ዗ይመስሇከ እምነ አማሌክት እግዙኦ፡ አሊ አንተ ውእቱ
አምሊከ አማሌክት ወእግዙእ አጋእዜት ወንጉሠ ነገሥት፡ አምሊክ አንተ ሇኩለ ዗ሥጋ ወሇኩሊ
዗ነፌስ…”

/ዛማ(ሰዓታት)፦“ይትባረክ እግዙአብሓር አምሊከ እስራኤሌ፣዗ገብረ ዓቢየ ወመንክረ ባሔቲቱ፣


ወይትባረክ ስመ ስብሏቲሁ ቅደስ። ወይምሊዕ ስብሏቲሁ ኩል ምዴረ ሇይኩን ሇይኩን።…”
/የሰዓታቱን ዛማ ዳያቆናቱ እና አቅራቢዋ በጋራ እያዛሙ በመጡበት ይወጣለ/

ምዕራፍ 3

ተውኔት

1.በዯሙ ተባብራችኋል

አጭር ጭውውት
“ዲዊት ነጠሊ ኩታ መስቀሇኛ ሇብሶ በመርሏ ግብር መሪው ተጋብዝ ወዯ አውዯ ምህረት
ሇማስተማር ይወጣሌ በስመ ሥሊሴ አማትቦ መናገር ይጀምራሌ”
ዲዊት፡- በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን ምዕመናን እንዯምን
ዋሊችሁ?
ምዕመን፡- እግዙአብሓር ይመስገን ::
ዲዊት፡- ምነው ዴምጼ አይሰማም? ነው ወይስ እናንተ እስከዙህች ሰዓት ዴረስ የጠበቃችሁን
ሇዙህ ያዯረሳችሁን እግዙአብሓርን ማመስገን አትፇሌጉም? “ዴምጹን ከፌ አዴርጏ”
እንዯምን ዋሊችሁ?
ምዕመን፡- እግዙአብሓር ይመስገን ::
ዲዊት፡- አሜን:: አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሓር ከቅደሳኑ ጋር ስሙ ሇ዗ሇዓሇም የተመሰገነ
ይሁን
ምዕመን፡- አሜን::
ዲዊት፡- ሇጌታችን ሇመዴኃኒታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስን ብርሃነ ትንሣኤ እንኳን በሰሊም
አዯረሳችሁ?
ምዕመን፡- እንኳን አብሮ አዯረሰን
ዲዊት፡- ዴምፃችሁ አይሰማም እንኳን አዯረሳችሁ?
ምዕመን፡- እንኳን አብሮ አዯረሰን
ዲዊት፡- ሁሊችሁም በኅብረት እንኳን አብሮ አዯረሰን ስትለ ጥቂት አታፌሩም? የትኛውን ብርሃነ
ትንሣኤ አይታችሁ ነው እንኳን አብሮ አዯረሰን የምትለት? እናንተ እኮ ከአይሁዴ ጋር
ተባብራችሁ እዚው ቀራንዮ ዕሇተ አርብ ሊይ እንዯቆማችሁ ናችሁ ከእናንተ ጲሊጦስ
ይሻሊሌ ጲሊጦስ “ሁከት እንዱጀምር እንጂ አንዲች እንዯማይረባ ባየ ግዛ ውኃ አንስቶ
እኔ ከዙህ ፃዴቅ ሰው ዯም ንጹህ ነኝ እናንተ ተጠንቀቁ ሲሌ በሔዜቡ ፉት እጁን ታጠበ
ሔዜቡም ሁለ መሌሰው ዯሙ በሌጅና በሌጅሌጆቻችን ሊይ ይሁን አለ” እንዲለትም
አሌቀረም በክፊት በጠቆረ ሌባቸው እንዯ ፌሊፃ ጦር በሚሰነጥቅ አንዯበታቸው በተንኮሌ
ተባብረው ይሙት ብሇው ፇረደበት ያሇ ህግ በግፌ ገዯለት፡፡ አንዴ ሰው እንኳ ስሇ
እውነት ሲሌ አሌቆመም ሶስናን ከእረበናት እጅ ያዲነ ነቢዩ ዲንኤሌ የሇ! . . . . ማን
የተጣመመውን ያቅና !. . . . ማን የጏዯሇውን ይሙሊ! . . . ሁለም በሏሰት
ቆመዋሌና የንጹህ ዯም ፇሰሰ፡፡ እናንተም በአባቶቻችሁ ግብር ተወሌዲችሁ በዯሙም
ተባብራችሁ በእጆቹ ችንካር እየተሳሇቃችሁ በቀያፊ ፉት ዗በታችሁበት ከንፇራችሁን
በሇበጣ እየመጠጣችሁ የእጃችሁ መዲፌ ጅራፌ ከመግመዴ የሾህ አክለሌ ከመጏንጏን
አሌቦ዗ነም ማነው እዙህ ከተሰበሰበው ህዜብ ውስጥ በእግዙአብሓር ሌጅ በኢየሱስ
ክርስስቶስ ዯም ያሌተባበረ? ሁሊችሁም ወንጀሇኞች ናችሁ
ትዕግስት፡- “ከሴቶች መሀሌ እየተነሳች አሇባበሷ ክርስቲያናዊ የሆነ” ምን ሁነህ ነው? ወንዴሜ
በሊይህ ሊይ ያዯረውን እርኩስ መንፇስ በትምህርተ መስቀሌ አማትበህ በስሊሴ ስም
አርቅ እኛ በሞቱ ሌንተባበር አይዯሇም በሏሳብም ያሌነበርንበትን ዗መን እየጠቀስክ
እንዳት እንዯ ወንጀሇኛ ትቆጥረናሇህ?
ሙሴ፡- “ከወንድች መሀሌ እየተነሳ” እኛ እኮ በክርስቶስ ክርስቲያን ተብሇን የተሰየምን
ከአብራከ መንፇስ ቅደስ ከማህጸነ ዮርዲኖስ የተወሇዴን በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ዯም
የተገዚን በፌቅሩ ገመዴ የታሰርን በሞቱ ህይወትን ያገኘን በትንሣኤው ብርሃን የከበርን
የእግዙአብሓር ሌጀችነን!
ዲዊት፡- በክፊት የማለ አባቶቻችሁ ሞቱ በምዴርም ውስጥ በሰበሱ እናንተም ሌጆች የሆናችሁ
በአባቶቻችሁ መቃብር ሊይ ቆማችሁ ክፊታቸውን አንግባችሁ . . . በሰፌነግ ውስጥ
ሆምጣጤ ሀሞትን ትሠፌራሊችሁ በስሙ ተጠርታችሁ ሇቤዚነት ቀን የታተማችሁበትን
የእግዙአብሓርን ቅደስ መንፇስ አሳዜናችሁ ከአይሁዴ ጋር ተባብራችኋሌና ከመንፇስ
ቅደስ ጋር ህብረት የሊችሁም
ትዕግስት፡- አንተን በእኛ ሊይ ሹምና ፇራጅ ያዯረገህ ማንነው? የእግዙአብሓርን ፀጋ ሌትሰጥና
ሌትከሇክሌ አትችሌም አምሊካችን በወዯዯን መጠን ይገሌጽሌናሌ ቅደስ መንፇሱንም
በእኛ ሊይ ያሳዴራሌ የትንሣኤውን ብርሃን አይተናሌ ወዯፉትም እናያሇን
ሙሴ፡- ከ዗ጠና ዗ጠኙ በጏች ይሌቅ አንደን የጠፊውን በግ የወዯዯ ጌታ ሇእኛ ያሇው ፌቅር
ምን ያህሌ እንዯሆነ እናውቃሇን እናንተ በተቀዯሰው አውዯ ምህረት ሊይ የመትቆሙ
አገሌጋዮች ስሇምን ተስፊ ታስቆርጡናሊችሁ አምሊካችን ቸር ምህረቱም ሇ዗ሊሇም
እንዯሆነ ሇምን አትናገሩም?
ዲዊት፡- እናንተ አንገተ ዯንዲኖች ሌባችሁና ጆሯችሁ ያሌተገረ዗ . . . በመስማታችሁና
በመናገራችሁ በተሸከማችሁት እውቀት የምትመኩ ነገር ግን ተብትቦ ከያዚችሁ የክፊት
቉ጠሮ አንደን እንኳ መፌታት የማትችለ አፇቀሊጤዎች! ተግሳጽን አትወደም እንዱሁ
ጽዴቅን ትሻሊችሁ እምነታችሁ ያሇምግባር ከንቱ ነው እናያሇን ትሊሊችሁ አታዩም
እንሰማሇን ትሊሊችሁ አትሰሙም ብታዩና ብትሰሙማ በሌጁ ዯም ባሌተባበራችሁ ነበር
ትዕግስት፡- እኛ እጃችን ንደህ ነው መጠየቅ ካሇበት በሰሇሳ ብር አሳሌፍ የሸጠው ይሁዲ ይጠየቅ
ሙሴ፡- ሌክ ናት መጠየቅ ካሇባቸው ሀናና ቀያፊ የካህናት አሇቆች የህዜቡ ሹማምንቶች
የተባበሩት ሁለ ይጠየቁ
ዲዊት፡- ይሁዲ ጌታውን በሰሊሳ ብር ሸጦ ተጸጸተ . . . የተጸጸተ ሌቡ ወዯ ሞት እየመራው
ታንቆ ሇመሞት ከአንዱት ዚፌ ሊይ ተሰቀሇ . . . ዚፎም አንዯበት አውጥታ ንስሏ ግባ
ብትሇው ያሌኳትን ትታ ያሊሌኳትን ብል ወዯ ሁሇተኛዋ ዚፌ አቀና እርሷም
እንዯቀዯመችው ንስሀ ግባ ብትሇው ዗በ዗በችኝ እያሇ ወዯ ሶስተኛዋ ዚፌ አመራ ንስሏ
ግባ ብትሇው አሌሰማትምና ከሰማይ አዴርሳ ከምዴር ፇጠፇጠችው ሞቱ ወዯ ዯዌ
ተቀይሮ አርባ ቀን በበሽታ ተሰቀየ የንስሏ ግዛውን አሌተጠቀመምና በአርባኛው ቀን
ሆደ ተ዗ርግፍ ሞተ፡፡ . . . እናንተስ ስንት ግዛ ተመከራችሁ ስንትስ ግዛ የንስሏ
ግዛ ተሰጣችሁ አሁን ከይሁዲ በምን ትሻሊሊችሁ?
ትዕግስት፡- እኛና ይሁዲ በፌጹም የምንወዲዲር ሰዎች አይዯሇንም የይሁዲ ጸጸት ሞቱ ነው እኛ ግን
ብንወዴቅ እንኳ እንዯ ባሇ ሽቶዋ ማርያም እየተነሳን በቤተመቅዯሱ የምንጸና የጥፊት
ሌጆች ሳንሆን የመንግስቱ ወራሾች ነን
ዲዊት፡- ይሁዲ ሇሰሊሳ ብር ብል ጌታውን ሸጠ እናንተ ዯግሞ ሇቁራሽ እንጀራ ብሊችሁ ስንት
ግዛ ጌታችሁን ሸጣችሁ ስንትስ ግዛ እራሳችሁን ሸጣችሁ የታሇ በእናንተ ሊይ ያፇራው
የንስሏ ፌሬ አስተውለ ጌታ በወንጌለ “እውነተኛ የወይን ግንዴ እኔ ነኝ ገበሬውም
አባቴ ነው ፌሬ የማያፇራውን በእኔ ያሇውን ቅርንጫፌ ሁለ ያስወግዯዋሌ” ይሊሌ . . .
በእኔ ያሇውን ቅርንጫፌ ሁለ ያስወግዯዋሌ የሚሇውን አስምሩበት እናንተ ምን ዓይነት
ቅርጫፍች ናችሁ?
ሙሴ፡- አብ የተከሇውን ማንም አይነቅሇውም ዕሇት ዕሇት የቃለን ወተት እየጠጣን ሰሊሳ ስሌሳ
መቶ ፌሬ የምናፇራ ቅርንጫፍች ነን
ዲዊት፡- ንግግር እውቀት ነው . . . ምግባር ግን ፌሬ ነው . . . አንዴ ፌሬ ሳይታይባችሁ ስሇ
መቶ ታወራሊችሁ . . . የእግዙአብሓር ቃሌ ሁለን ትፇትናሇች . . . “ብዘ ግዛ
ተ዗ሌፍ አንገቱን ያዯነዯነ ዴንገት ይሰበራሌ ፇውስም የሇውም ” . . . .መጨረሻውም
ያው እንዯ አይሁዴ ነው::
ትዕግስት፡- ዗ወትር በቤተ መቅዯስ እየተጋን ሰርክ እየተመሊሇስን የከንፇራችንን ፌሬ የምስጋና
መስዋዕት እየሰዋን እንዳት ከአይሁዴ ጋር ትቆጥረናሇህ ስሇእውነት አንተ
እንዯምትሇው እኛ በዯሙ ተባብረን ሇአምሊካችን ጠሊቶች ሁነን ከሆነ በግሌጽ አስረዲን
ዲዊት፡- “እናንተ የሰድም አሇቆች ሆይ የእግዙአብሏርን ቃሌ ስሙ እናንተ የገሞራ ህዜብ ሆይ
የአምሊካችሁን ህግ አዴምጡ የመስዋዕታችሁ ብዚት ሇእኔ ምን ይጠቅመኛሌ ይሊሌ
የሰራዊት ጌታ እግዙአብሓር” ከራሳችሁ በሊይ በእግዙአብሓር ፉት የሚወዯዴ
መስዋዕት አሇን ካቀረባችሁት መባ በሊይ እራሳችሁን አሌሰጣችሁምና አገሌግልታችሁ
ከንቱ ነው፡፡ እግራችሁ በሌማዴ ተመሊሇሰ ጆሯችሁም ሰባ ሌባችሁ ግን አሌተሰበረም
ኃጢአትንም እንዯ ምግብ ሇምዲችኋሌና ጸጸትን አታውቁም የጌቶች ጌታ የንጉሶች
ንጉስ ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀሌ ተሸክሞ በአይሁዴ እጅ በቀራንዮ አዯባባይ ተንከራተተ
እናንተ ዯግሞ በቅብአ ሜሮን የከበረ ቤተመቅዯስ ሰውነታችሁን በኃጢአት አርክሳችሁ
በሌጅነት ጸጋ ያከበራችሁ ያምሊካችሁ ቅደስ ስጋና ቅደስ ዯም ማዯሪያ አጥቶ
ተንከራተተ እንዯ በሇሷ ዚፌ መሌካም ፌሬ ሉያይ ስንት ግዛ ተመኘ እናንተ ግን
በርኩሰት በመዲራት ጣኦት በማምሇክ ሟርት ክርክር ቅንዏት ቁጣ አዴመኝነት
መሇያየት ይህን የመሳሰለ መራራ ፌሬን አፇራችሁ ታዱያ እናንተ ከአይሁዴ በምን
ትሻሊሊችሁ?
ሙሴ፡- እኛ ሰዎች ነን ዯካሞች ነን እያንዲንዲችን በኃጢአት ውስጥ እንዯምንኖር እናውቃሇን .
. . እግዙአብሓር የሚገስጸውም ሰው ምስጉን ነው . . . ተግሳጽህን እንቀበሊሇን
የተናገርከውም እውነት ነው ያምሊካችንም ቸርነትና ምህረት እንዯሰማይ ጠሌ ስሇበዚሌን
እኛ ግን ተግሳጽን ጠሊን የክርስትና ወጉን ይ዗ን በነጭ ነጠሊ ተመሳስሇን ውስጣችን ግን
ጠቁሯሌ፡፡ ራሱን አሳሌፍ ሰጥቶ ነጻ ያወጣንን አምሊክ ትተን በዱያቢልስ መዲፌ ሊይ
መውዯቃችን ታውቆናሌ ከባርነት ነጻ እንዴንወጣ የትንሣኤውንም ብርሃን እንዴናይ
ምን እናዴርግ?
ትዕግስት፡- “ያሇሽ ያሇሽ ይመስሌሻሌ ተበሌተሸ አሌቀሻሌ” አለ . . . ጌታ ሆይ በአይሁዴ እጅ
በቀራንዮ መስቀሌ ሊይ እርቃንህን ተሰቀሌክ እኔ ግን ከጸጋህ ተራቁቼ ራቁቴን ዕሇት
ዕሇት ያሇ ሌብስ በአዯባባይ አቆምኩህ በረከሰው ምግባሬ የተሸከምኩትን ቅደስ ስም
ሇአህዚብ መሳቂያና መሳሇቂያ አዯረኩት አሁን የኔ በዯሌ ከአይሁዴ እንዯከፊ ገብቶኛሌ
የትንሣኤውን ብርሃን ሇማየት አቅም የሇኝምና ምን ሊዴርግ?
ዲዊት፡- እናንተ የያዕቆብ ቤት ሆይ ኑ! በእግዙአብሓር ብርሃን እንሂዴ ሌብሳችንን ሳይሆን
ሌባችንን እንቅዯዴ . . . አምሊካችን ይቅር ባይና መሃሪ ነው በንስሏ ወዯ እርሱ
ብንመሇስ ኃጢአታችንን ብንና዗ዜ ኃጢአታችንን ሁለ ይቅር ሉሇን ሉያነጻን የታመነና
ጻዴቅ ነው:: ያኔ ቀጥ ብሇን በጠራው አይናችን የትንሣኤውን ብርሃን ማየት እንችሊሇን::
ኑ! ወዯ እግዙአብሓር ተራራ እንሂዴ ራሳችንን ሇካህን እናስመርምር ንስሏ
እንግባ፡፡
“ተያይ዗ው ይወጣለ”

ወስብሏት ሇእግዙአብሓር!
ወርቁ ፇንታው
መጋቢት 24 2007 ዓ.ም

2.ስዕሏ
“ዳማስ የስዕሌ መሳያ ሰላዲ፤የቤተክርስቲያን ስዕሌ፤ቀሇም እና ብሩሽ ይዝ ወዯ መዴረክ ይገባሌ፡፡
የስዕሌ መሳያ ሰላዲውን አቁሞ ስዕለን ወዯፉት ሇፉቱ አዴርጎ ተመሌካች በማያየው ሁኔታ
ይሰቅሊሌ፤በአንዴ እጁ ብሩሽ በላሊ እጁ የተሇያዩ ቀሇማትን የያ዗ ፕሊስቲክ ይዝ ሇመሳሌ ሲ዗ጋጅ
አሮን ሰሊምታ እየሰጠው ወዯ መዴረክ ይገባሌ”፡፡

አሮን፡- “ወንበር ሊይ እየተቀመጠ” እንዯምን ዋሊችሁ?

ዳማስ፡- እግዙአብሓር ይመስገን፡፡ እንዳ አሮን አንተ ነህ እንዳ? እኩሌ መግባታችን እኮ ነው፡፡
ትንሽ ነው የ዗ገየኽው፡፡
አሮን፡- አንተም ውጭ ነበርክ እንዳ?

ዳማስ፡- ምን ነው? ውጩ ሇእኔ አሌተፇቀዯም እንዳ?

አሮን፡- አይ! እንዯ እሱ እንኳን ማሇቴ አይዯሇም፡፡ያው አንተ ከስዕሌ ሥራህ ጋር ውልህ በቤት
ውስጥ ነው ብዬ ነው፡፡

ዳማስ፡- እሱስ እውነትህን ነው! ዚሬ ግን ወዯ ገበያ ወጥቼ ነበር፤ቴክኖልጅው በሚገርም ሁኔታ


የቀመማቸውን ምርጥ ምርጥ የሆኑ ቀሇማትን ነው ያገኘሁት፡፡ይህ የገረጣ እና የዯበ዗዗
ስዕሌ ሁሌጊዛ ያሳዜነኝ ነበር፤እዴሜ ሇእነዙህ ውብ ቀሇማት ዚሬ እንዯ ገና አዴሰዋሇሁ
ብርሃኑ ፌንትው ብል እስኪወጣ ዴረስ አስውበዋሇሁ፡፡

አሮን፡- “ከወንበሩ ሊይ እየተነሣ እና ወዯ ስዕለ እያየ” እንዱህ የተቆረቆርክሇት ስዕሌ እዴሇኛ


መሆን አሇበት? “ዳማስ ቀሇሙን ስዕለ ሊይ ሉያሳርፌ ሲሌ በቁጣ” ዳማስ ተጠንቀቅ!
ከስዕለ ሊይ አንዴም ቀሇም እንዲታሳርፌበት፡፡

ዳማስ፡- “እየተዯናገጠ“ እንዳ! አሮን ምን ሆነሀሌ? አስዯነገጥከኝ እኮ!

አሮን፡- ይህ ስዕሌ እኮ የእናቴ ስዕሌ ነው እንዳት ሳንነጋገር አዴሰዋሇሁ ብሇህ ትነሣሇህ?

ዳማስ፡- ማንንም ማናገር አይጠበቅብኝም ይህ ስዕሌ ሇእኔም የእናቴ ስዕሌ ነው፡፡ ማናችንም
ብንሆን ሇዙህ ስዕሌ እኩሌ መብት አሇን፡፡

አሮን፡- የተሰጠኽን የሌጅነት መብት ሇጥፊት ስታውሇው ዜም ብዬ አሊይህም፡፡

ዳማስ፡- ጥፊቴ ምንዴን ነው ? በጊዛ ብዚት ጥቅርሻ የሇበሰውን ስዕሌ ሊጽዲው፤እንዯገና በቀሇማት
ሊስውበው፤ዯምቆ ይታይ ስሊሌኩ ነው ጥፊተኛ የምባሇው?

አሮን፡- ዳማስ ሇምን ትዋሻሇህ! ይህ ስዕሌ አንዴ ቀን ቆሽሾ ወይም ጥቅርሻ ነክቶት አይተኽው
ታውቃሇህ? … አታውቅም፡፡ ምክንያቱም በዙህ ስዕሌ ፉት ሁሌግዛም እኔ አሇሁ፡፡

ዳማስ፡- ተረጋጋ አሮን!... እሽ! አንዴ ጥያቄ ሌጠይቅህ ግርጌ ሊይ ያሇውን ስዕለ የተሳሇበትን
ዓመተ ዓሇም ዓመተ ምሔረት አይተኸው ታውቃሇህ? …በጣም እኮ አርጅቷሌ፡፡

አሮን፡- ይህ ስዕሌ ያሳሇፇው ዓመተ ዓሇም እና ዓመተ ምሔረት ዓይንህን ጋርድ ውበቱን እንዲታይ
ከሌልሀሌ፡፡ አስተውሇህ ተመሌከተው ከዙህ ስዕሌ የሚፇነጥቀው ብርሃን ጨሇማን እንዯ
ሚሰነጥቅ የጧት ጎህ ነው፡፡ ስሇዙህ ይህ ስዕሌ ያረጀ ሳይሆን የእዴሜ ባሇጸጋ ነው፡፡

ዳማስ፡- አንተ እንዲሌከው ይህ ስዕሌ በዙህ ውበቱ ሊይ ዗መኑ ያፇራቸውን እነዙህን ምርጥ ቀሇማት
ቢያገኝ ምን ሉመስሌ እንዯሚችሌ ገምተው፡፡

አሮን፡- አንተ የምታወዴሳቸው ምርጥ ቀሇማት አንዴ የፀሏይ ትኩሳት ሲያገኛቸው ወዯ ብረትነት
የሚቀየሩ የወርቅ ቅብ ናቸው፡፡ይህ የእናቴ ምስሌ የተሳሇበት ቀሇም ግን በ዗መን ትኩሳት
ተፇትኖ እንዯ ወርቅ እየነጠረ፤እየዯመቀ የወጣ እውነተኛ የወርቅ ቀሇም ነው፡፡
ከእውነተኛው የወርቅ ቀሇም ሊይ ሏሰተኛውን መዯረብ አትችሌም፡፡
ዳማስ፡- አየህ አይዯሌ ምን ያህሌ ኋሊቀር ሰው እንዯሆንክ ከኩራዜ አሌፇን አምፖሌን በየንበት
ጊዛ አንተ ግን አምፖለን እያጣጣሌክ ኩራዘ ሊይ እንዲፇጠጥክ ነው፡፡ ዗መናዊነት
ይግባህ እንጅ?

አሮን፡- ዗መናዊነት ማሇት ማንነትን ማጥፊት ሳይሆን ማንነትን ማጉሊት ነው፡፡ ግሌብ የሆነ
ዕውቀት ይ዗ህ ጥበበኛ መስሇህ ሇመታየት አትጣር፡፡ ይህ ስዕሌ የተሳሇበት ቀሇም
ከየትኛው ዕፅዋት እንዯተቀመመ ታውቃሇህ?

ዳማስ፡- አሊውቅም፡፡

አሮን፡- አየህ ሌዩነቱ እዙህ ሊይ ነው፡፡ ይህን ቀሇም ከምን እንዯተ዗ጋጀ፤ማን


እንዯአ዗ጋጀው፤ውበቱን ጠብቆ እስከ ዚሬ ሇምን እንዯቆየ ትናንት ከነበሩት አባቶች
ጠይቀህ ብትረዲ ኖሮ… ማንም እንዯፇሇገ እየተነሣ የበጠበጠውን ቀሇም ካሌዯፊሁበት
ብሇህ አትነሣም ነበር፡፡ ይህ ዴርጊትህ ዯግሞ በ዗መናዊነት ሰበብ እና እናውቃሇን በሚሌ
ሽንገሊ ማንነታችንን ማጥፊት ነው፡፡ ይህን ስታዯርግ ዯግሞ ቆሜ አሊይህም፡፡

ዳማስ፡- ሥርዓት ያዜ! ቆሜ አሊይህም የምትሇው ምን ሌታዯርግ ነው? ይህ የምትዯነፊበት ማንነት


የእኔም ማንነት ነው፡፡ እናቴን እንዯፇሇኩኝ አዴርጌ የማስተካከሌ መብት አሇኝ፡፡

አሮን፡- እንዯ ጥሊት እሾህ ሆኖ ከሚወጋት ጡት ነካሽ ሌጅ እናቴን የመጠበቅ ግዳታ አሇብኝ፡፡

ዳማስ፡- ዓይንህ እያየ እንዯገና አስተካክሊታሇሁ፡፡

አሮን፡- እንከን የሊትም አታስተካክሊትም፡፡

ዳማስ፡- አስተካክሊታሇሁ፡፡

አሮን፡- አታስተካክሊትም፡፡ “ይተናነቃለ”

ዳማስ፡- አስተካክሊታሇሁ፡፡

አሮን፡- አታስተካክሊትም፡፡

ማርታ፡- “ወዯ መዴረክ እየገባች” እናንተ ሌትዯባዯቡ ነው እንዳ … ኧረ በስመ አብ በለ… እንዳ!
ምንዴን ነው ነገሩ? ዴማፃችሁ እኮ ውጭ ዴረስ ነው የሚሰማው፡፡

ዳማስ፡- “ከአሮን ጋር እየተሊቀቀ” ማርቲየ እንኳን መጣሽ ነይ ተመሌከች ይህ ስዕሌ የማን ነው?

ማርታ፡- የማማ ስዕሌ ነው፡፡

ዳማስ፡- ይህንን ስዕሌ ከመቸ ጀምሮ ነው የምታውቂው?

ማርታ፡- ከተወሇዴኩባት ቀን ጀምሮ፡፡ ምንዴን ነው ጥያቄው አሌገባኝም?

ዳማስ፡- አስረዲሻሇሁ ማርቲየ ይህ የእናታችን ስዕሌ እንዯ አዱስ ቢስተካከሌ ውብ ሆኖ ቢሳሌ


ምንዴን ነው ችግሩ?

ማርታ፡- በዙህ ነው የምትጣለት?... እንዯገና ቢሳሌ ምን አሇበት፡፡


አሮን፡- ይህ ግዳሇሽነት እና ምን አሇበት የሚሇው መዯምዯሚያችን እኮ ነው ቀፍ አዴርጎ
ያስቀረን፡፡ ነይ ተመሌከች ከእናታችን ቀሇም ሊይ የዯበ዗዗ ቀሇም አሇ?

ማርታ፡- የሇም፡፡

አሮን፡- እሺ! የተበሊሸ ቀሇም አሇ?

ማርታ፡- የሇም፡፡

አሮን፡- ሠላዲው ተፌ቉ሌ?

ማርታ፡- አሌተፊቀም፡፡

አሮን፡- ይህ ስዕሌ የሚገሌጸው ማንን ነው?

ማርታ፡-ምንም ሌዩነት የሇውም ቁርጥ እናታችንን፡፡

አሮን፡- ጥሩ!... ይህ ምስሌ በትክክሌ እናታችንን የሚገሌጽ እና የሚያስረዲ ከሆነ የትናንት


ማንነቷን ዚሬ ካገኘነው ምስሎ ይስተካከሌ ሲባሌ ምክንያቱን ያሌጠየቅሽው ሇምንዴን
ነው?

ማርታ፡- ኧ… ም… አዎ! እውነቱን ነው ግን የሚስተካከሇው ሇምንዴን ነው?

ዳማስ፡- ጥሩ ጥያቄ ነው፡፡ ተመሌከች ማርቲየ ይህ ስዕሌ የአሳሳሌ ጥበቡ ውስብስብ ስሇሆነ ሰዎች
እንዯ አዩት ቶል አይረደትም ስሇዙህ ቀሇሌ ባሇ መንገዴ እንዯ ገና ተስል መቅረብ
አሇበት፡፡

አሮን፡- እናታችንን ሇአንዳም ሇመጨረሻም ጊዛ የሳሊት አባታችን ነው፡፡ አባታችን ሇእኛ ሇሌጆቹ
እናታችንን በምንረዲበት መጠን ውብ አዴርጎ ስል ሰጥቶናሌ፡፡ እኛ ግን ከእናታችን
ይሌቅ ወዯ እንጀራ እናታችን ስናዯሊ ትናንት የምናውቀው ምስሌ ዚሬ ውስብስብ
ሆነብን፡፡

ማርታ፡- እውነት ነው እናታችንን ሁለም ሰው ያውቃታሌ፡፡ እንዯውም ከመታወ቉ የተነሣ ብዘ


ሰዎች እኔን በእርሷ ስም ነው የሚጠሩኝ፡፡

ዳማስ፡- ማርቲ እንዯ ደሮው አይምሰሌሽ እናታችን ታዋቂ የሆነችው በእኛ ሀገር እና በአንዲንዴ
አካባቢዎች ነው፡፡ ይህ ዯግሞ በቂ አይዯሇም፡፡ በዓሇም ሁለ ታዋቂ መሆን አሇባት፡፡
ሇዙህ ዯግሞ ዓሇምን በሚማርክ መሌኩ ስዕሎ እንዯገና ተከሌሶ መቅረብ አሇበት፡፡

ማርታ፡- ጥሩ ሀሳብ ነው፡፡ የእናታችን ስዕሌ እንዯ ገና በመከሇሱ ዓሇም ሁለ የሚከተሊት እና


የሚያዯንቃት ከሆነ እኔ በግላ በጣም ነው ዯስ የሚሇኝ፡፡

አሮን፡- አስተውለ! እናታችን እንዯማንኛውም ተራ ሰው አይዯሇችም፡፡ ሥጋዊ ሳትሆን መንፇሳዊ


ናት፡፡ ዓሇም የእናታችን ማንነት ሲገባው እናታችንን ወዯ መምሰሌ ይመጣሌ እንጅ
እናታችን ዓሇምን ወዯ መምሰሌ ወርዲ አታውቅም፡፡ ምንነቷም አይፇቅዴሊትም፡፡
ማርታ፡- ትክክሌ ነህ! የእኛ እናት ስንደ እመቤት አይዯሇች እንዳ? ምን ጎዴልባት ወዯ ዓሇም
ወርዲ ታውቀዋሇች ዓሇም የሚፇሌገውን ከእርሷ ይወስዲሌ እንጅ!

ዳማስ፡- የምትለት ትክክሌ ነው፡፡ ነገር ግን እስኪ እየሆነ ያሇውን ነገር ተመሌከቱት እናታችን
እሌፌ አእሊፌት ሌጆች አሌነበሯትም? ዚሬ እኒያ ሌጆች የት ገቡ? ዗መናዊነት የአሳሳሌ
ጥበብ ማርኳቸው ከፉልቹ ፉታቸውን ወዯ ላሊ አዘረዋሌ፡፡

ማርታ፡- አሁን ስሇ እናታችን ስዕሌ መጨቃጨቁን ትተን እነዙህን ሌጆች ከጠፈበት ቦታ መመሇስ
አሇብን፡፡

አሮን፡- የራሳችንን ጥፊት በእናታችን ሊይ አናዴርግ፡፡ እነዙህ ሌጆች እንዯ ተወሇደ አይዯሇም
እንዳ የጠፈት! ስሇ እናታችን ውበት ማን ነገራቸው? ስሇረቂቅነቷ መቼ አስረዲናቸው?
ይባስ ብሇን ዯግሞ የጠፈትን ሌጆች ሇመመሇስ የእናታችንን መሌክ እናጠፊሇን፡፡
ሇመሆኑ ሌጆቹስ ተመሌሰው ሲመጡ የሚያዩት የትኛውን ገጽ ነው? የጠፊውን መሌክ
እሱንማ ገና ያኔ ጠፌተው ሲወጡ በገቡበት ቤት አይተውታሌ፡፡ ይህ መሌክን የመከሇስ
዗መቻ ሆን ተብል በእናቴ ሊይ የተቃጣ ጥፊት ነው፡፡ ስሇዙህ በፌጹም አሌቀበሇውም፡፡

ማርታ፡- እኔ ምንም ነገሮች እየገቡኝ አይዯሇም፡፡ ግራ እየገባኝ ነው፡፡

አሮን፡- እያወቅሽ ግራ አትጋቢ፡፡ ትኩስ ወይም በራዴ እንጅ ሇብ ያሌሽ መሆን አትችይም፡፡ጊዛው
ሳይረፌዴብሽ ምረጭ?

ማርታ፡- የእናንተን ጭቅጭቅ ከመስማት ዗ወር ማሇትን እመርጣሇሁ “ወጥታ ትሄዲሇች”

ዳማስ፡- እጅግ በጣም አዜናሇሁ አንዴ ቀሇም ከሚስተካከሌ ይሌቅ አንዴ ሺህ ሰው ቢጠፊ
የምትመርጥ ሰው ነህ፡፡

አሮን፡- እውነት አንተ አሁን አንዱት ቃሌ ከሚያሌፌ ሰማይ እና ምዴር ቢያሌፌ ይቀሊሌ በሚሇው
የእግዙአብሓር ቃሌ ሊይ ሰዎችን ማጽናት አቅቶህ ነው? ወይስ የሰዎች መጥፊት አሳስቦህ
ነው ሔግን ሇማፌረስ ሥርዓትን ሇመሇወጥ ታጥቀህ የምትከራከረው?

ዳማስ፡- የሰዎች መጥፊት እንዳት አያሳስበኝም?

አሮን፡- “አዚኝ ቅቤ አንጓች አሇ ያገሬ ሰው!” አንተ አይዯሇህም እንዳ አንዯኛው አጥፉ፡፡ የበግ
ሇምዴ የሇበስክ ተኩሊ! ተመሳስሇህ ገብተህ ስንቱን ሰው አጥፌተኸዋሌ፡፡

ዳማስ፡- እኔን አጥፉ ነው ብል ሇመፇረጅ ምን ማስረጃ አሇህ?

አሮን፡- ከግብርህ ታስታውቃሇህ! መሌካም መስል የሚታየው ፌሬህ ሲቀምሱት መራራ ነው፡፡ ይህ
መራራ ፌሬ ዯግሞ ሇመንጋው በሽታ ነውና መሇየት አሇበት፡፡

ዳማስ፡- ፌሬዬ አይዯሇም መራራ መርዚማ እንኳ ቢሆን መብቴን ከመጠቀም፤ዓሊማዬን


ከማሳካት፤የእናቴን ምስሌ ከመከሇስ ምን ያግዯኛሌ?

አሮን፡- አንተ የእፈኝት ሌጅ! በአባትህ ሞት እየኖርክ እናትህን ገዴሇህ ፌሇጋ የምትወጣ ማስተዋሌ
የተሳነህ ግብዜ፤ከእግዙአብሓር ይሌቅ ዓሇምን የምታገሇግሌ ባሪያ፤ከቤተመቅዯሱ ይሌቅ
ሇአዲራሽ የቀናህ ምንዯኛ፤በአፌህ እየባረክ በሌብህ መርዜ የምትረጭ እባብ፤ክርስቶስ
በዯሙ የመሠረታትን ትናንት ሇሺህ ዓመታት ዯግሞም ሇ዗ሇዓሇም የምታበራውን ዕንቈ
ቅዴስት ቤተክርስቲያን ሌታዴስ የተነሳህ ተኩሊ! ከእናቴ ስዕሌ ፇቀቅ በሌ፡፡

ዳማስ፡- በፌቅር እና በትህትና እንዴንኖር አይዯሇም? የእግዙአብሓር ቃሌ ያስተማረን፡፡ ሇምን


ት዗ሌፇኛሇህ?

አሮን፡- እንዯ አንተ ዓይነቱን መናፌቅ እግዙአብሓር እንዱህ ሲሌ ይገሌጠዋሌ፡፡ “እነዙህም


በመሌካም እርሻ ሊይ ጠሊት የ዗ራቸው እንክርዲድች፤የክፈ ሌጆች፤ሏሰተኞች
ወንዴሞች፤ክፊዎች ሠራተኞች፤ዉሾች፤መናፌቃን ናቸው” ይሊችኋሌ፡፡… ስማ ወዲጄ
አሁንስ ዯግሞ ምሳር በዚፍች ሥር ተቀምጧሌ፡፡ መሌካም ፌሬ የማያዯርግ ዚፌ ሁለ
ይቆረጣሌ ወዯ እሳትም ይጣሊሌ፡፡ እንግዱህ ሇንስሏ የሚሆን ፌሬ አፌራ፡፡

ዳማስ፡- በቃህ! ከዙህ በሊይ እንዴትናገረኝ አሌፇቅዴሌህም፡፡ የእናትህን ስዕሌ አይዯሌ ያው


ትቼሌሀሇሁ ቤቱም ይስፊህ! “ወጥቶ ይሄዲሌ”

አሮን፡- ዴሮም አብ ያሌተከሇው ተክሌ አይጸዴቅም! “ወዯ ስዕል ሄድ እየተንበረከከ እና ስዕሎን


አንስቶ እያየ”

ውዶ እናቴ

የሔይወት ቤት መሠረቴ

የዴኅነት ቀንዴ መሇከቴ

የሞት መውጫ ሰገነቴ

የዴሌ ብስራት ምሌክቴ

የጥበብ አምዴ ብርሃኔ

የዕውቀት ምንጭ ማኅዯሬ

አንቺ ነበሌባሌ!... ሀመሌማሇ ወርቅ

የሔግ መውጫ ምሥራቅ

የሲና ተራራ የጽሊቱ ኪዲን

የታቦር ተራራ የመሇኮት ዴንኳን

አንቺ የአጥቢያ ኮከብ

ፀዏዲ ሰናይ እርግብ

የሔይወት እንጀራ ሰማያዊ መሶብ

ቃሌ የተበሊብሽ ቃሌ የተጠጣብሽ

የፌቅር ማዴጋ የወይን ጽዋ ነሽ


በሌተው ጠጥተውሽ

በቅፌሽ ያዯጉ ከዋክብት ሌጆችሽ

በአጥንታቸው ዴንበርሽን እያጠሩ

በአንገታቸው ተወራርዯው እርስትሽን አስከበሩ

እንዯ ፀሏይ እያበሩ

የእሳትን ባሔር ተሻገሩ

በጸናው ቃሌ ኪዲን እምየ ቅዴስት ትውሌደ እንዱሌሽ

ከፌቅራቸው ጽናት በዯማቸው ሳለሽ

የተቀረጸበት ሰላዲ የተሳሇው ፉትሽ

ዓመታትን ያዴሳሌ

዗መንን ያስጌጣሌ

ውበት ዯም ግባትሽ!

ግና! … በአባቱ እግር የተተካው ሌጅሽ

ቀሇም ይዝ ተነሣ ሉያዴስሽ

“የቤተክርቲያኗን ስዕሌ ከፌ አዴርጎ እያሳየ”

ቅዴስት ቤተክርስቲያን እናቴ

የሔይወት ቤት መሠረቴ

መንጋ መጠበቁን ዗ንግቶት እረኛሽ

ጃርት አፇራ ጓዲሽ

እንዱሁ አይቀርም የቆሸሸው ዯርብሽ

ይጸዲሌ እሌፌኙ ይጠረጋሌ ቤትሽ

እናንተ ሌባችሁ የጠቆረ በነጭ ነጠሊ የዯመቃችሁ


እናቴን ሇመውጋት ቀስት የወጠራችሁ
ትናንት ከአሔዚብ ሇይቶ በእሳት ቢያጠምቃችሁ
አንጽቶ ቀዴሶ ሌጆች ቢያዯርጋችሁ
ዚሬ የአባትነት ክንደን ፌቅሩን ዗ንግታችሁ
ከሳጥናኤሌ ጋራ ከሞት ተማክራችሁ
በሲና ተራራ ሰይፌ መ዗ዚችሁ
የሲና ተራራ ሔግ የረቀቀባት
ቅዴስት ዯብር ናት ኪዲን የጸናባት
የአምሊክ ሥጋና ዯም የሚፇተትባት
የክርስቶስ ሔንፃ ቤተ መቅዯሱ ናት
በዙች ቅዴስት ዯብር መጽናት የተሳነው
በንዋያት ፌቅር ሌቡ የነዯዯው
የሙሴን ሔግጋት መቀበሌ ቢያቅተው
ሇጥጃ ሰገዯ ጎመን ቢናፌቀው
አርዮስ ተነሥቶ ኑፊቄ ቢ዗ራ
በሠሇስቱ ምዕት ሃይማኖተ አበው ሇትውሌዴ ተሠራ
በሰማዕታት ዯም በቅደሳን ገዴሌ እምነት ተገነባ
ቅጥር ተቀጠረ ተኩሊው እንዲይገባ
ደር ሇደር ያዯገ ሾሌኮ የገባ በግ
ሥርዓት የማያውቅ ያሌተማረ በወግ
በዴፌረት መንጋው ሊይ ሲፇርዴ እና ሲምር
እረኛው እያየ ሳያርመው ቢቀር
ያሇ ጠባዩ ሣር ትቶ ሥጋ እየበሊ
ነክሶ የሚመርዜ ሆነ የደር ተኩሊ
በጎች ተኩሊ ሆነው የበግ ሇምዴ ሇበሱ
እንዲሻቸው ዗ሌሇው ካሰቡት ሉዯርሱ
የአባቶችን ዴንበር ቅጥሩን አፇረሱ
በአንዴ ማዕዴ ሊይ ሇግብር ቀረቡ
ያዯጉበትን ቤት ተባብረው ሉወጉ
እናንተ ተኩሊዎች!...
በወይኑ ማሳ ሊይ እሾህ የ዗ራችሁ
እናቴን ሇመውጋት ጦር የታጠቃችሁ
ትጥቃችሁን ፌቱ ብርቱ ነው ሰሌፊችን
ዮሏንስ አፇወርቅ ቆሟሌ ከፉታችን
የጋሥጫው ጊዮርጊስ ቆሟሌ ከፉታችን!፡፡
“ስዕሎን ከፌ አዴርጎ ይዝ ይወጣሌ”

3.በላ ልበልሀ (እሰጥ-አገባ) ተሐድሶ

“መዴረክ ሲከፇት ከብት የሚጠብቁ እረኞች ሌጆች ይታያለ ከብት የሚመሌስ ሌጅ ፤ ሁሇት ሆነው
የሚያወሩ፤ የተሇያየ ቦታ አንደ የቆመ ፤ አንደ ተቀምጦ ጥርሱን የሚፌቅ ሌጅ ይታያለ ተከሳሽ
አሇባበሱ ሠሌጠን ያሇ ወዯ መዴረክ ይገባሌ”
ተከሳሽ፡- ሌጆች እንዯምን ዋሊችሁ? “እረኞቹ ዴምፁን ሲሰሙ እየተሯሯጡ ወዯ ተከሳሽ እየሓደ
እጅ ይነሳለ። ተከሳሽ ሌጆቹን እያስቀመጠ ከረሜሊ ማዯሌ ይጀምራሌ” እንዳት ያሇች
ከረሜሊ መሰሇቻችሁ አቤት መጣፇጧ ሌዩ ናት …ሌጆች እኔ የምሊችሁ ከትናንት
በስቲያ ያስቆጠርኳችሁን በዯንብ አጠናችሁ?
እረኞች፡- አዎ እሷን እማ ሌቅም አር’ገን ይ዗ናታሌ
ተከሳሽ፡- ጏሽ . . . ጏሽ . . . ጏበዝይ . . . ዚሬ ዯግሞ አንዱት መዜሙር አስጠናችኋሇሁ እሷን
ከ዗ሇቃችሁ ሰንበት፣ ሰንበት ሲሆን ቤተስኪያን እየሓዲችሁ ት዗ምራሊችሁ
እግዙአብሓርን ታመሰግናሊችሁ አባት እና እናቶቻችሁም በእናንተ ዯስ ይሰኛለ፡፡
እረኞች፡- እሽ . . . ጋሼ . . . እኛ ዳስ ብልናሌ
ተከሳሽ፡- ዳግ በለ አሁን በጥሞና ስሙኝ በመጀመሪያ ቃሊቷን ያዘና ኋሊ ዛማዋን እሌሊችኋሇሁ
የሏዱስ ኪዲን ውዳ ንገሥሌኝ
በመስቀሌ ተሰቅሇህ እየሞትክ ያኖርከኝ
ስሇናፇቀችህ የአፌኒንን ዴንኳን ተጠይፊ ነፌሴ
እሠዋሇሁ ቅኔ በዯም የገዚኸኝ ጠበቃዬ ዋሴ
“ዯጋግሞ እያስጠና ወዯ ዛማ ማስጠናት ይገባሌ ከሳሽ በመንገዴ ሲያሌፌ ዴንገት ቆሞ ይሰማሌ
ተናድ ወዯ ተከሳሽ በመሓዴ”
ከሳሽ፡- ኧረግ . . . ኧረግ . . . ኧረግ . . . ዋጣት! ዋጣት ዯግመህ እንዲትሊት በሌይ አንተ!
ሇእነዙህ ጨቅሊ ሌጆች ምንዴን ነው የምታስተምራቸው?
ተከሳሽ፡- ምነው . . . እንዯይህ ታተኩሳሇህ? . . . ምን ሳዯርግ አየኸኝ? . . . ቃሇ እግዙአብሓር
ነው የማስተምራቸው
ከሳሽ፡- ምን ቃሇ እግዙአብሓር ነው የምታስተምራቸው ኑፊቄህን እየ዗ራህባቸው ዯግሞስ
የትኛውን ትምህርት ተምረህ ነው እንዱህ አፌህን የምታሊቅቀው::
ተከሳሽ፡- አንተስ ማን ሆነህ ነው በእኔ ሊይ እንዱህ እንዲሻህ የምትዯነፊው
ሊምህ ብትወሌዴ ዚጏሊ
ሚስትህ ብትሇብስ ነጠሊ
አንተ ብትውሌ እጥሊ
ከሳሽ፡- ሊሜ ብትወሌዴ ዚጏሊ
አውራውን አስመስሌ ብሊ
ሚስቴ ብትሇብስ ነጠሊ
ቀን እስኪያሌፌ ብሊ
እኔ ብውሌ እጥሊ
አንተን ቢጤ ነገረኛ ብጠሊ

ተከሳሽ፡- ተባሶ ጫን ኮሶ
ተዯጋ ጫን በሶ
ተከብት አርቢ ቤት
አርባ ዴርዴር ኩበት
ተከተማ አርባ ዴርዴር ሸማ
ያንን እያጨሱ
በዙያ ቢያብሱ
ያንተ ቆሻሻ አይጠራ
ወንጌለ አይገባህ እውር ነህ ዯንባራ

ከሳሽ፡- ማን አንተ እኔ?


በእናቴ እመቤት በአባቴ ጌታ
እሌፌኝ ያዯ’ኩኝ ሳሌንገሊታ
ፌረዴ ሇነፌስህ
ብሊ ሇከርስህ
ከተኩሊ ጋር መምከር
ብሳ እና ቅጠሌ ማጠር
ዴመት አይመስሌ አነር
አንተን ወንዴሜን ሌምከር
ፌየልችን ምሰሌ ጠንክር

ተከሳሽ፡- እኔ አሇሁ እንጅ ባባቴ ባሌ አምባራስ


መጣሁ እንዯ ውኃ ስፇስ
እንዯ ጋዥ ስነፌስ
ሚስቴ ነጭ ጋጋሪ
በቅልዬ ሰጋሪ
ከሳሽ፡- እንዯ ውኃ ብትፇስ
በቦይ ትመሇስ
እንዯ ጋዥ ብትነፌስ
ታጭዯህ ሇፇረስ
ሚስትህ ነጭ ብትጋግር
እንግዲ አታሳዴር
በቅልህ ብትሰግር
ሙሊት አትሻገር

ተከሳሽ፡- ቤትህ አመዲም


ካራህ ጏመዲም
እራትህ ቆል
የካራህ እጀታ ኮሽል

ከሳሽ፡- የኮሶ አብሽል


የቀጨም አንኩሮ
የፋጦ ጥንስስ
በተጠነሰሰ በዓመቱ
በተጠመቀ በመንፇቁ
ይህንን ቀዴቶ ሇማ;
የነገሩትን ሇማይሰማ

ተከሳሽ፡- “ምን ያሇ ነገረኛ ሰው ገጠመኝ እናንተው” መንገዴ ይጀምራሌ


ከሳሽ፡- ወዳት፣ ወዳት እንዲትንቀሳቀስ
ተከሳሽ፡- ኧረግ! አንተ ማነህ እና ነው የምትገዜተኝ
ከሳሽ፡- ማንስ ብሆን እሾህን እየተከሌክ የትም አትንቀሳቀስም
ተከሳሽ፡- እዩሌኝ አንተ ሰው; ምን እያሌከኝ ነው;
ከሳሽ፡- ተናግሬያሇሁ ያንተን ነገር መምህር ሳያየው ጉባኤ ሳይፇታው የትም አትንቀሳቀስም
ተከሳሽ፡- ተፉቴ ገሇሌ በሌ!
ከሳሽ፡- አሌሌም!
ተከሳሽ፡- ገሇሌ በሌ!
ከሳሽ፡- አሌሌም!
“ሇዴብዴብ ሲ዗ጋጁ መንገዯኛ ሰው የሁሇቱን ንትርክ አይቶ ይቀርባሌ”
መንገዯኛ፡- ምን ሁናችኋሌ በሌ? ምንዴን ነው የሚያተናኩሳችሁ?
ከሳሽ፡- እግዙአብሓር ይስጥህ ወዲጄ ይህን ሰው በሔግ አስረህ ከዲኛ አዴርሰን
መንገዯኛ፡- ወዯ ተከሳሽ እየጠቆመ “ና! ቅረብ ወዱህ በሔግ ታስረሀሌ”
ተከሳሽ፡- መንገዴ እየጀመረ በቁጣ “አሌታሰርም”
መንገዯኛ፡- ወዳት ሌትሄዴ ነው ቁም እንጅ በሌ? በሔግ ሲለት እንኳን ሰው ውኃ ይቆማሌ
ያሇ ሰማይ ዯመና
ያሇ ቅቤ ጉተና
ደና ያሇ ጁና
እውነት የያ዗ ይወጣሌ
ሏሰት የያ዗ ይሰምጣሌ
አባይ ሲናገር ያስታውቃሌ
እሱ ሲበሊ ይታነቃሌ
በለ እስቲ ምንዴን ነው ችግራችሁ? እይህ እንፌታው!
ከሳሽ፡- ዲኛ ሳሇ ተናገር
ውኃ ሲጠራ ተሻገር
ሇዲኛ አመሌክት
እንዱሆን መሠረት ነውና
ጉዲያችን እንዯ ቉ጥኝ ዴንጋይ የከበዯ ስሇሆነ አቆራኝተህ ከዲኛ አዴርሰን
መንገዯኛ፡- እሺ በጄ ና ወዱህ “የሁሇቱንም ኩታ ያስተሳስራሌ”
ከሳሽ፡- “ወዯ እረኞቹ እየጠቆመ እኒህንም እረኞች እፇሌጋቸዋሇሁ አብረው ይያዘሌኝ”
መንገዯኛ፡- “ወዯ አንዯኛው ሌጅ እየጠቆመ” አቡሽ የአቦይ ተፇራ ሌጅ አይዯሇህ?”
እረኛ፡- አዎ!
መንገዯኛ፡- በለ ከብቶቹን ወዯ ቤት መሌሱና ሁሊችሁም ታዯባባዩ ኑ አንዴም ሌጅ እንዲይቀር
“እረኞቹ ከብቶች እየመሇሱ ይወጣለ ከሳሽና ተከሳሽ ከመንገዯኛ ጋር ይወጣለ”
አዚዥ፡- “አዚዥ ይገባሌ ጥሩንባ እየነፊ ይገባሌ”
በይህ በማርገጃው አካባቢ ያሊችሁ ዚሬ ሙግት ስሊሇ ተአዯባባይ ውጡ “የተሇያዩ
የኅብረተሰብ ክፌልች ይገባለ ዲኛ እና ጋሻ ጃግሬ ይገባለ። እረኞች ይገባለ። ከሳሽ፤
ተከሳሽ እና መንገዯኛ አንዴ ሊይ ይገባለ”
መንገዯኛ፡- ሇዲኛ እጅ እየነሳ
ያሇ ውዥግራ ብረት
ያሇ ቢሊዋ ሙክት
ያሇ ትምህርት እውቀት
ያሇ ዲኛ ሙግት ሌፊት ነው መታከት
ከአጉሌ ጉሌበት በሔግ አምሊክ ማሇት . . . ነውና
እኒህ ሁሇት ተሟጋቾች መንገዴ ሊይ ሲጠራቆሱ አግኝቻቸው ሇእግዙአብሓር ብዬ
ይዣቸው መጣሁ “ዲኛውን እጅ ነስቶ ከጉባኤው ይቀሊቀሊሌ”
ዲኛ፡- ጏሽ እግዙአብሓር ይባርክህ . . . ጋሻ ጃግሬ እስኪ ፌታቸው
”የታሰረውን ኩታ ጋሻ ጃግሬ ይፇታሌ ዲኛ ዴምፃቸውን ከፌ አዴርገው ይጣራለ” ከሳሽ!
ከሳሽ፡- አቤት ዲኛ ሆይ!
ዲኛ፡- ተሾም!
ከሳሽ፡- ጌታዬ እግዛአብሓር ያሳይዎ
መሊኩ ያመሌክትዎ
ያጤ ሥርዓቱ የመሠረቱን
አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን
ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን
የመንግሥተ ሰማያት በር የሔይወት መሠረት
ንጽሔት ቅዴስት ኦርቶድክስ ተዋሔድ ሃይማኖት
ስንደ እመቤት ቤተ ክርስቲያን የጥበብ ተራራ
ድግማ ቀኖናዋን ሥርዓት ትውፉቷን በአንዴ አስተባብራ
ንባቡን ተርጉማ በአንዯምታ አመስጥራ
ምሌክት ሰይማ ዛማውን ቀምራ
ሠርክ ወዯ እግዙአብሓር እጆቿን ዗ርግታ
መንጋውን ጠብቃ በሇመሇመው መስክ አሰማርታ
ትኖራሇች ሇ዗ሊሇም በሌጆቿ ጸንታ
ጌታዬ እግዛአብሓር ያሳይዎ !
ይህች ስንደ እመቤት ምንም ሳይጏዴሌባት
የጏዯሇ ከርሱን በሷ ሉሞሊባት
የእናቱን ጡት ነክሶ መሶቧን ረግጦ
ከአሳማ ማዕዴ ሌቅምቃሚ ቃርሞ
ተኩሊው ተመሳስል የበግ ሇምዴ ሇብሶ
አግኝቸዋሇሁ ከመንጋው ውስጥ ገብቶ . . .
. . . መርዘን ተሊያቸው በማር ውስጥ ሇውሶ
ስሇዙህ ክቡር ሆይ! ግብሩ ተመርምሮ የዙህ ቀሳጭ ተንኮሌ
በአጠፊው ይቀጣሌ፡፡

“ሇዲኛው እጅ እየነሳ… ተከሳሽ ይቀጥሊሌ”


ተከሳሽ፡- በሌሀ ሌበሌሀ!
የአጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን
አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን
ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን
ጌታዬ እግዛአብሓር ያሳይዎ
መሊኩ ያመሌክትዎ
ከጤፌ አሳንሶ
ከውሻ አርክሶ
እንዯ ተኩሊ . . . ቀሳጭ ቆጥሮኝ
ክዲተኛ ብልኛሌና ሌብ ይበለሌኝ
በአዴባር በወንዛ ባዯኩበት ሀገር
዗ሬ ተመንዜሮ ትውሌዳ ቢቆጠር
ፇጥመን አናውቅም እንዱህ ያሇ እርካሽ እንዱህ ያሇ ነገር
በአባቶች ግብር የነጋዳ ሌጅ ነኝ
ከተማ ገብቼ ሀገር ያቀናሁኝ
በዙያ በከተማው በሰንበት፣ በሰንበት ቤተስኪያን ሳስቀዴስ
ሌጆች ተሰብስበው ወንጌሌን ቲማሩ እግዙአብሓር ሲወዯስ
ይህን ስሊየሁኝ መንፇሳዊ ቅናት በሌቤ አዴሮብኝ
እረኛውን ሁለ ፉዯሌ ባስቆጠርኩኝ ዛማ ባስጠናሁኝ
ወጣቱ በሃይማኖት እንዱጠና ብዬ ዯፊ ቀና ባሌኩኝ
መናፌቅ ተብዬ በአዯባባይ ቆምኩኝ
ጌታዬ ውርዯቴ ታይቶሌኝ ከሳሽ ይቀጣሌኝ
፩ኛ እናት፡- “ከጉባኤው መሀሌ ተነስተው”
የዕሇት ተግባሩን ከስቡን ሁለ ትቶ
ገጠሩ እንዱማር ቢጥር ተመኝቶ
መሌካም ስሇሠራ እንዳት ይከሰሳሌ
ነገሩ እንዯገባኝ ቅንዓት ይመስሊሌ
፪ኛ እናት፡- “ከጉባኤው መሀሌ ተነስተው”
ምን ይለታሌ አሁን የእርጏ ዜንብ መምሰሌ
ሸንጏ ሳያጤነው ሇፌርዴ መቸኮሌ
ነገርን ከስሩ ውኃውን ከምንጩ ነውና ነገሩ
የጅብ ችኩሌ ከቀንዴ እንዲይሆን ምስጢሩ
በሰከነ መንፇስ እውነቱን መርምሩ
ዲኛ፡- ፀጥታ! ሙግቱን አታውኩ!
ከሳሽ፡- በሊ ሌበሌሀ!
ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን
አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን
ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን
ከየትኛው መምህር ፉዯለን ቆጥረህ ነው
የትኛውን ዴጓ የት አስመስክረህ ነው
እረኛ ሰብስበህ ዛማ የምታስጠናው
በንግዴ ውጣ ውረዴ ወረትህ ቢቀሌጥ
ቤተ መቅዯስ ታየህ ሸቀጥ ሌትሸቅጥ
ከተማ ከገባው ተኩሊ ተወዲጅተህ
መሀሊችን ገባህ የበግ ሇምዴ ሇብሰህ
የቤተስኪያን ጉዲይ እረፌት አሳጥቶሃሌ
መንፇሳዊ ቅናት ምንኛ ገ’ልሀሌ
ተጠንቀቅ ወዲጄ!
ይሁዲ ከሽቶው በዯመረው ሑሳብ
ምጽዋት እንዱሆን አቀረበ ሀሣብ
ነገር ግን ሀሣቡ ከሌቡ ሊይ ሊይተርፌ
ግብሩ ስሇመራው ሠሊሳ ብር ሉሸርፌ
ሣንቲም ሲ዗ረዜር እውነትን ገዯሊት
እውነት ብትጠፊበት በሞቱ ሉክሳት
የመቃብር ቦታ አትርፍ ገዚባት
ከወዳት እንዲሇች ነፌስህን መርምራት
ተከሳሽ፡- በሊ ሌበሌሀ!
ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን
አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን
ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን
የእግዙአብሓርን ስም ጠርቶ ሇማገሌገሌ ባቅም
የዴጓ ተማሪ መሆን . . . መስፇሪያ አይሆንም
ሇሁለም ዴርሻ አሇው ሇሁለ ስጦታ
ማህላት የሚቆም ከበሮ የሚመታ
መ቉ሚያ የሚያቀብሌ የሚያጅብ በእሌሌታ
ሁለም አመስጋኝ ነው ሇኃያለ ጌታ
እኔም እንዯ ቀዴሬ በተሰጠኝ ፀጋ ሇእግዙአብሓር ባዯርኩኝ
በነጋዳ ግብር ከይሁዲ ቆጥሮኝ
ባሌዋሌኩበት ውል ስሜን ስሊጠፊ
የሠራሁት ሥራ በጉባኤ መሀሌ ይገሇጥ በይፊ
ከሳሽ፡- በጄ እንግዱያማ ሥራው ይመርመር፣ የአቦይ ተፇራ ሌጅ ሇማስረጃ ይጠየቅ
ተከሳሽ፡- እሺ በጄ ይጠየቅ
ዲኛ፡- የአቦይ ተፇራ ሌጅ ወዱህ ቅረብ
ሌጅ (እረኛ)፡- “ዲኛውን እጅ እየነሳ” አቤት ዲኞች
ዲኛ፡- ከሳሽ ጥያቄህን አቅርብ
ከሳሽ፡- ተሜዲው ሊይ ስታጠኑት የነበረችውን መዜሙር ዗ምራት
ሌጅ (እረኛ)፡- “በዛማ”
የሏዱሱ ኪዲን ውዳ ንገሥሌኝ
በመስቀሌ ተሰቅሇህ እየሞትክ ያኖርከኝ
ስሇናፇቀችህ የአፌኒንን ዴንኳን ተጠይፊ ነፌሴ
እሠዋሇሁ ቅኔ በዯም የገዚኸኝ ጠበቃዬ ዋሴ
፩ጎሌማሳ፡- “ከጉባኤ መሀሌ እየተነሳ”
ኧረገኝ ይህማ “በዛማ እያሇ” ዛማው አሽከር አበባዬ የሚሇው ዗ፇን አይዯሇም ወይ?
ዲኛ፡- ፀጥታ . . . ፀጥታ . . .!
ከሳሽ፡- ከአያያዜ ይቀዯዲሌ
ከአነጋገር ይፇረዲሌ
ሏሰት ከሆነ የእኔ ነገር ተመርምሬ ሌጠየቅ አንተም ተጠየቅ
ተከሳሽ፡- አሌጠየቅም …ሰማይ አይታረስ
መሬት አይተኮስ
ብረት አይርስ
ውኃ አይታፇስ
በሃይማኖት ጉዲይ አንተም እኔን አትከስ
ከሳሽ፡- ሰማይ በመብረቅ ይታረሳሌ
መሬት በማረሻ ይተኮሳሌ
ብረት በከሰሌ ይርሳሌ
ውኃ በእንስራ ይታፇሳሌ
ሃይማኖትን የበዯሇ ይከሰሳሌ
ክድ ከመሞገት
አምኖ መረታት . . . ነውና እንግዱህ የእኔ ሙግት እውነቱን ካሊ዗ሇ
በቁሌቁሇት እንዯ ቀበሮ
በዲገት እንዯ ዜንጀሮ
አፇ ባና
እግረ ዯ቉ና
አራት እግሯ ከብርላ አፌ የሚገባ
ስትሓዴ የምታፇናጥጥ
ሰጋር በቅልዬን እሰጥ
ተከሳሽ፡- ሇሰጠሁ አገባ
አይቡ ዲኛ
ቅቤው መሌከኛ
ማን ያርዲ የቀበረ
ማን ይመስክር የነበረ
የእኔም ሙግት እውነቱን ካሊ዗ሇ
ሲጭኗት የምታረበርብ
የምትንሳፇፌ እንዯ መርከብ
የምትገባ ሇራስ
አመሇወርቅ ኩንስንስ
በቅል እሰጥ ከነሸማ
የምታነሳት ከሆነ’ማ
ከሳሽ፡- ሇሰጠሁ አገባ
ዲኛ፡- “ከወንበራቸው እየተነሱ
ይብቃችሁ! ይብቃችሁ . . . ይብቃችሁ እይህ ሊይ!
ዲኛ ቢያጋዴሌ በዲኛ
አህያ ቢያጋዴሌ በመጫኛ
በሞኝ ቢፇርደ… ሞኝ ይወሌደ
የበሊ ዲኛ…የወጋ መጋኛ እንዱለ
እነሆ ፌትሔ ካዚባሁ ይፇረዴብኝ
ጌታዬ ሰይፇ ሞት ይሊክብኝ
ብቀርብም በሰይፌ
ብርቅም በመዴፌ
አርድ ፇርዲ ይጣሇኝ
እንግዱህ . . . የተጠሙ ወዯ ጅረቶች
የተበዯለ ወዯ ዲኞች
ውኃ ቢያንቅ በምን ይውጡ
ምሊጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ
እግር ቢሳሳት በአንጋዲ
አፌ ቢሳሳት እዲ
ጥጃ ቢሳሳት ከእናቱ
ነገር ቢሳሳት ከእውነቱ
ሃይማኖት ቢጠቃ
በፌርዴ ይካሳሌ በቃ
እንዱህ ነውና ነገሩ የችልታችን ምሥጢሩ
እኛን የሚመሇከት ነው ክሱ በምግባሩ
እንግዱህ ግራ ቀኙን እንዲዯመጥነው ጥፊተኛ ሆኖ የተገኘው ተከሳሽ ነው . . . ፀጥታ . . .
ፀጥታ! በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሔድ ቤተክርስቲያን ሊይ በየ዗መኗ ብዘ ጠሊቶች
ተነስተውባታሌ። ዚሬም መሌካቸውን እየሇዋወጡ እንዯ አሸን የፇለ አጽራረ ቤተክርስቲያን ይህችን
እናት ቤተክርስቲያን ሇማጥፊት ከታች ከሊይ ይሊለ። የዚሬው ሙግት በመካከሊችን ተመሳስሇው
ሇሚገቡት ተኩሊዎች አንደ ማሳያ ነው፤ ነገር ግን ይህች ቅዴስት ቤተ ክርስቲያን የተመሰረተችው
በክርስቶስ ዯም ሊይ ነውና የሲኦሌ ዯጆች አይችሎትም . . . እንግዱህ መዜሙሩን አብረን
እንዯሰማነው
የሏዱስ ኪዲን ውዳ ንገሥሌኝ
በመስቀሌ ተሰቅሇህ እየሞትክ ያኖርከኝ
ስሇናፇቀችህ የአፌኒንን ዴንኳን ተጠይፊ ነፌሴ
እሠዋሇሁ ቅኔ በዯም የገዚኸኝ ጠበቃዬ ዋሴ
ይሊሌ። ይህንን ግጥም አንዴ ባንዴ ከሊይ ጀምሮ እንየው፤

 የሏዱስ ኪዲን ውዳ ንገሥሌኝ፡- ይህን የግጥም ስንኝ ስንመሇከት ከሏዱስ ኪዲን


዗መን ዓመተ ምሔረት በኋሊ ዗መኑን ጠቅሶ እግዙአብሓር አማሊካችንን ንገሥሌኝ
ይሊሌ። መዜሙረኛው ዲዊት በመዜሙር 73 ቁጥር 12 ሊይ “እግዙአብሓር ንጉሥ
ውእቱ እምቅዴመ ዓሇም” “እግዙአብሓር ግን ከዓሇም አስቀዴሞ ንጉሥ ነው”
እንዲሇው ንግሥና የባህሪው ነውና ሇእግዙአብሓር እንዱህ አይነገርም ።

ሁሇተኛውን የግጥም ስንኝ ስንመሇከት፤

 በመስቀሌ ተሰቅሇህ እየሞትክ ያኖርከኝ ይሊሌ አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ


ክርስቶስ አንዴ ጊዛ በመስቀሌ ሊይ ተሰቅል ዓሇምን አዴኗሌ በዙህም የማዲን ሥራ
ዓመተ ምሔረት ሆኖሌን አባት ሆኖን፣ ሌጆች ሆነን በህግና በስርአት እየኖርን ነው።
ስሇዙህም እየሞትክ ያኖርከኝ እያሌን በየጊዛው መስቀሌ ሊይ ሌንሰቅሇው
አይገባም፡፡

ሦስተኛውን የግጥም ስንኝ ስንመሇከት


 ስሇናፇቀችህ የአፌኒንን ዴንኳን ተጠይፊ ነፌሴ ይሊሌ በዙህ ስንኝ ሉነቀፌ
የሚገባው የነአፌኒን ግብር እንጅ የነአፌኒን ዴንኳን አይዯሇችም። ንጽሔት ቅዴስት
ቤተክርስቲያን በአምሊካችን ዯም የተመሠረተች ንጽሔት ቅዴስት ናት፤ ስሇዙህም
የአፌኒን ዴንኳን ተጠይፊ ነፌሴ ተብል አይነገርም።

አራተኛውን ስንኝ ስንመሇከት ዯግሞ፣

 እሠዋሇሁ ቅኔ በዯም የገዚኸኝ ጠበቃዬ ዋሴ ይሊሌ

በዯም የገዚኸኝ ጠበቃዬ ዋሴ ተብል ሇአምሊካችን አይነገርም፤ ምክንያቱም እርሱ ፇራጅ


ዲኛ እንጅ አማሊጅ ጠበቃ ዋስ አይዯሇም ስሇዙህ ይህ ግጥም የሃይማኖት ሔጸጽ
አሇበት ዛማውንም ስናይ ከመንዯር ዗ፇንና ቀረርቶ የተወሰዯ ነው። ትንቢተ ኢሳያስ
ምዕራፌ 13 ቁጥር 21 ሊይ “በዙያም አጋንንት ይ዗ፌናለ’ ይሊሌ ሏዋርያትም
በዱዱስቅሌያ በአንቀጽ 7 ሊይ “዗ፊኞች አትሁኑ” ብሇዋሌ ቅዴስት ቤተክርስቲያን
ያሬዴን የመሰሇ ሉቅ እያሊት ዛማውን በሦስት ከፌል ምሌክት ሰይሞ ሰማያዊ ዛማ
ሰጥቶን . . . በእውነት ሰማያዊ ማዕዴ ትተን ከመንዯር መቃረም አይገባንም፡፡ ይህም
ምን ያህሌ ባሇጠጋዎች ስንሆን ነገር ግን የተራቆትን ዴሆች መሆናችንን
ያሳብቅብናሌ፡፡

 ስሇዙህም ተከሳሽ ጥፊተኛ ሆነህ ስሇተገኘህ ያስያዜከውን ውርዴ ሇግምጃ ቤት


ታስገባሇህ
 ውሳኔ አንዴ፡-ከዚሬ ጀምሮ ከተማ ካለት ቀሳጭ ተኩሊዎች ጋር መገናኘትህን ትተዋሇህ
መንፇሳዊ ቅናትህን አይተው እንዱያም ሲሌ በገን዗ብ እየዯሇለ ወዯ ኑፊቄ እየመሩህ ነውና
ተጠንቀቅ
 ውሳኔ ሁሇት፡ቅዴስት ቤተክርስቲያን ውስጥ ከሚገኙ የብለይና የሏዱስ እንዱሁም የዛማ
ሉቃውንት ጋር ገብተህ እንዴትማር
 ውሳኔ ሦስት፡-ተከሳሽ ሲያስጠናቸው የነበሩ እረኞች እንዯ ተከሳሽ ቅዴስት ቤተክርስቲያን
ገብተው እንዱማሩ
 ውሳኔ አራት ሉቃውንተ ቤተክርስቲያን ያሊዩት ዛማ እና ግጥም በቤተክርስቲያን ስም
እንዲይጠና በአውዯ ምሔረትም እንዲይቀርብ ወስነናሌ፡፡

የዚሬው ሙግት በዙህ ተጠና቉ሌ በሰሊም ወዯየ ቤታችሁ ግቡ። ጉባኤው ይበተናሌ፡፡

4.የአባቶችህን ድንበር ጠብቅ


/አራት ልላዎቹን አስከትል ከገዲሙ አካባቢ በጧት የዯረሰው ተከሳሹ /ሹም/ ጠዯፌ ጠዯፌ እያሇ
ስፌራውን ቃኘው እውነትም ሇአሰበው ተግባር የሚውሌ መሌካም መሬት ነው/። በለ ፀሏይ
ሳትጠነክር ወዯ ሥራችሁ ግቡ እናንተ ሁሇታችሁ ሙጃውን አጽደት እናንተ ሁሇታችሁ ዯግሞ
ዚፍቹን ቁረጧቸው /እንዯተሇመዯው ቆፌጠን ብል ትእዚዘን አስተሊሇፇ እጅ ነስተው ትእዚዘን
እየተቀበለ በፌጥነት ወዯ ሥራ ገቡ የጀመሩትን ሥራ ጥቂት እንኳ ሳይገፈት ከሳሹ /አንዴ ባሊገር/
በንዳት እየጮህ እጅንም እያወናጨፇ ወዯ እነሱ ይገሰግሳሌ። የሚሇውን መስማት ስሊሌቻለ
ሥራቸውን ቆም አዴርገው ማዴመጥ ጀመሩ። እንዯ እሳት እየተንበሇበሇ የመጣው ከሳሽም፣ ተከሳሽ
ሊይ አፌጥጦ/

ከሳሽ:- ሌብ አዴርግ! አንተ ሰው! እኔ በንጉሥ አምሊክ ይዥሀሇሁ መሬቴን አትንካ

ተከሳሽ፡- ሌብ አዴርግ ሇራስህ ሹም ሁነህ ነው ወይስ አዚዥ እንዱህ እሳት እንዯ ነካው የሽሮ
ዴስት ግንፌሌ፣ግንፌሌ የምትሇው . . .

ሊምህ ብትወሌዴ ዚጎሊ

ሚስትህ ብትሇብስ ነጠሊ

አንተ ብትውሌ ጥሊ

ከሳሽ፡- ሊሜ ብትወሌዴ ዚጎሊ

አውራውን አስመስሌ ብሊ

ሚስቴ ብትሇብስ ነጠሊ

ቀን እስኪያሌፌ ብሊ

እኔ ብውሌ ጥሊ

ያንተን ቢጤ ነገረኛ ብጠሊ

ተከሳሽ፡- ተባሶ ጫን ኮሶ

ተዯጋ ጫን በሶ

ተከብት አርቢ ቤት

አርባ ዴርዴር ኩበት

ተከተማ

አርባ ዴርዴር ሸማ

ያንን እያጨሱ

በዙያ ቢያብሱ

ያንተ ቆሻሻ አይጠራ

ሥሌጣኔ አይገባህ እውር ነህ ዯንባራ

ከሳሽ፡- ማን አንተ እኔ

በእናቴ እመቤት በአባቴ ጌታ


እሌፌኝ ያዯኩኝ ሳሌገሊታ

ፌረዴ ሇነፌስህ

ብሊ ሇከርስህ

ተሌጅ ጋር መምከር

ብሳና ቅጠሌ ማጠር

ዴመት አይመስሌ አነር

አንተ ወንዴሜን ሌምከር

ፌየልችን ጠብቅ ጠንክር

ተከሳሽ፡- እኔ አሇሁ እንጂ ባቤቴ ባሊንባራስ

መጣሁ እንዯ ውኃ ስፇስ

እንዯ ጋዥ ስነፌስ

ሚስቴ ነጭ ጋጋሪ

በቅልዬ ሰጋሪ

ከሳሽ፡- እንዯ ውኃ ብትፇስ

በቦይ ትመሇስ

እንዯ ጋዥ ብትነፌስ

ታጭዯህ ሇፇረስ

ሚስትህ ነጭ ብትጋግር

እንግዲ አታሳዴር

በቅልህ ብትሰግር

ሙሊት አታሻግር

ተከሳሽ፡- ቤትህ አመዲም

ካራህ ጎመዲም

እራትህ ቆል

የካራህ እጀታ ኮሾል


ከሳሽ፡- የኮሶ አብሽል

የቀጨሞ እንኩሮ

የፋጦ ጥንስስ

በተጠነሰሰ በዓመቱ

በተጠመቀ በመንፇቁ

ይህንን ቀዴቶ ሇማ’

የነገሩትን ሇማይሰማ

ተከሳሽ፡-/ቁመህ ጠብቀኙን ከትካሻው አውርድ በንዳት እየተንተገተገ/ ተው አንተ ሰው! በእጄ


እንዲትጠፊ ከፉቴ ገሇሌ በሌ!

ከሳሽ፡-••በሔይወት ቆሜ ዓይኔ እያየ የአባቶቼን ርስት አሳሌፋ አሌሰጥም /ዯረቱን እየገሇጠ/ ይኸው
ተኩስና ግዯሇኝ!

ተከሳሽ፡-/በከሳሽ ዴፌረት የተናዯዯው ከሳሽ፣ ዴምፁን ከፌ አዴርጎ እየሸሇሇ መፍከር ይጀምራሌ/

ተው . . .ተው . . . ተው

ተው በለት ይህን ሰው

ተው በለት ይህን ሰው

ጎጆውን አፌርሶ /2/ መቃብሩን ማሰው

዗ራፌ . . . ዗ራፌ . . . ዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ

዗ራፌ . . . ዗ራፌ . . . ዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ

የተምትም አሽከር ባሇ ምንሽር

የማይመሌሰው የጥይት አሩር

ይወዴቅበታሌ ዗’ል እንዯ ነብር

የሚያስገብረው ቆሊ ከዯጋ

አንዳ ሰንዜሮ ሺህ የሚወጋ

዗ራፌ . . . ዗ራፌ . . . ዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ

/አቀባብል ሉተኩስ ሲሌ መንገዯኛ ሰው ዴንገት አይቷቸው ዴምፁን ከፌ አዴርጎ/

መንገዯኛ፡- ተው. . .ተው . . .ተው አንተ ሰው እንዲትሳሳት እያሇ መጥቶ /መሀሌ ገብቶ
ይገሊግሊሌ/
ከሳሽ፡- /መንገዯኛውን እየተማጸነ/ እባክህ ወንዴሜ ይህንን ሰው በሔግ አስረህ ከዲኛ አዴርሰን

መንገዯኛ ፡-/ፉቱን ወዯ ተከሳሽ መሌሶ/ ና ቅረብ ወዱህ በሔግ ታስረሀሌ

ተከሳሽ፡- /መንገዴ እየጀመረ በቁጣ/ አሌታሰርም

መንገዯኛ ፡- ወዯ የት ሌትሄዴ ነው ቁም እንጂ በሌ

በሔግ ሲለት እንኳን ሰው ውኃ ይቆማሌ

ተከሳሽ፡- /ከሔግ በሊይ መሆኑ አስፇርቶት መሇስ ሲሌ/

መንገዯኛ፡- ያሇ ሰማይ ዯመና

ያሇ ቅቤ ጉተና

ደሊ ያሇ ጁና

እውነት የያ዗ ይወጣሌ

ሏሰት የያ዗ ይሰምጣሌ

አባይ ሲናገር ያስታውቃሌ

እሱ ሲበሊ ይታነቃሌ . . . በለ እስቲ ምዴን ነው ችግራችሁ፣ እዙሁ


እንፌታው፡፡

ከሳሽ ፡- ዲኛ ሳሇ ተናገር

ውኃ ሲጠራ ተሻገር

ሇዲኛ አመሌክት እንዱሆን መሠረት . . . ነውና ጉዲያችን እንዯ ቉ጥኝ ዴንጋይ


የከበዯ ስሇሆነ አቆራኝተህ ከዲኛ አዴርሰን እሊሇሁ።

መንገዯኛ፡- /ጉዲያቸው ከ’ሱ አቅም በሊይ መሆኑ ሲገባው በከሳሽ ሀሳብ በመስማማት የከሳሽን እና
የተከሳሽን ኩታ እንዯ ባሔለ በማስተሳሰር ወዯ ዲኛ ይዞቸው ይሄዲሌ። ልላዎቹም
ሥራቸውን አቁመው ፌርደን ሇማዲመጥ ተከተለ። አዚዥ ጡሩንባ እየነፊ ወዯ
ሙግቱ እንዱወጡ ያዚሌ የተሇያዩ የህብረተሰብ ክፌልች ወዯ ሙግቱ ቦታ
ይሰበሰባለ ዲኛው ከአጃግሬአቸው ጋር ገብተው ቦታቸውን ይይዚለ መንገዯኛው
ከሳሽ እና ተከሳሽ ከዲኝነት ስፌራው ሲዯርሱ ዲኛው በወንበራቸው ሊይ ተሰይመው፣
አገሬው አዯባባይ ወጥቶ ስሇዯረሱ መንገዯኛው ፇጠን ብል ሇዲኛው እጅ እየነሳ
ጉዲዩን ማስረዲት ይጀምራሌ/።

ያሇ ውዥግራ ብረት

ያሇ ቢሇዋ ሙክት

ያሇ ትምህርት ዕውቀት
ያሇ ዲኛ ሙግት

ሌፊት ነው መታከት

ከአጉሌ ጉሌበት

በሔግ አምሊክ ማሇት . . . ነውና እኒህ ሁሇት ተሟጋቾች


መንገዴ ሊይ ሲጠራቆሱ አግኝቻቸው ሇእግዙአብሓር ብዬ ይዤአቸው መጣሁ።

ዲኛ፡- ጎሽ እግዙአብሓር ይባርክህ . . . አጃግሬ እስኪ ና ፌታቸው። /አጃግሬ የሁሇቱ


ተሟጋቾችን ኩታ እየፇታ ግራ እና ቀኝ ሲያቆማቸው ፤ ዲኛው ከሳሹን ሇመሇየት
዗ሇግባሇ ዴምፅ/ ከሳሽ /ብሇው ሲጣሩ/

ከሳሽ፡- /ሇጥ ብል እጅ እየነሳ/ አቤት ዲኛ ሆይ!

ዲኛ፡- ተሾም!

ከሳሽ ፡- /ሌብሱን እያዯገዯገ/

ጌታዬ እግዛር ያሳይዎ

መሊኩ ያመሌክትዎ

ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን

አሌናገርም ሏሰት ሏሰትን

ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን

ወፌ . . . ጭጭ

ሰማይ ብሌጭ . . . ሲሌ

ከእናት አባት የወረስኩትን

ከእናት ጡት ከአባት አጥንት የምትበሌጠውን

ከአያት ቅዴመ አያት የወረስኩትን የውርስ ርስት

እንዯ ዓይኔ ብላን ጠብቄ ያቆየሁትን መሬት

እኔም እንዯ አባቶቼ ሇሌጅ ሌጅ ማውረስ ቢሳነኝ

በዙህ ዓሇም ዗ሬ መክኖ ስሜ ቢቀበረብኝ

እንዯ ነፌሴ የምወዲትን የማትተመነውን በዋጋ

ሁላ የምታፇራውን ክረምት ከበጋ

በወዱኛው ዓሇም እንዲሌጠፊ መኖሬ እንዲይ዗ነጋ


ከምዴር በረከት ይሌቅ ናፌቄ የሰማዩን መና

በሌግስና ሰጠሁ ገዲም እንዱቀና

ጌታዬ እግዛር ያሳይዎ!

በመሬቴ ሊይ ስሜ እንዲይጠራ

ሉፌቅ ወ’ድ የአባቶቼን አሻራ

መናኝ ማኅበሩን በኃይሌ አስጨንቆ

መሬቴን ወሰዲት ከገዲሙ ነጥቆ

በተሰጠው ሥሌጣን እሱ ዲኛ እሱ ፇራጅ ሆኖ

ሲቆፌራት ዯረስኩ ጉሌበቱን ተማምኖ

አባቶቼ ባቀኗት ሀገር እንዯ ስዯተኛ ተቆጠርኩኝ

ተገፌቻሇሁና ይፇረዴሌኝ

ዲኛ፡- ተከሳሽ!

ተከሳሽ፡- አቤት ዲኛ ሆይ!

ዲኛ፡- የክስህን መሌስ አሰማ

ተከሳሽ፡- /እጅ እየነሳ በሌሀ ሌበሌሀ

ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን

አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን

ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን

በሀገራችን የውኃ ችግር ቢፇጠር

ጠቢብ ከባሔር ማድ መጥቶ ቢመረምር

ጠቅሊይ ግዚቱን የሚያጠጣ

ተማሳው ሊይ ውኃ እንዲሇ በምርመራ ወጣ

የሀገራችን ሰው እንዲያሌቅ በችግር እንዲይቀጣ

ማሳውን ከሌሇን ቁፊሮ ይ዗ናሌ ውኃ ሌናወጣ

ታ’ያ . . . ይህ መሌካም ሥራ
ተቆጥሮ እንዯ ክፈ ሴራ

ከዲኛ ፉት ቀረብኩ ወንጀለ ሉጣራ

ገዲሙስ እያሇው ስንት ጋሻ መሬት

ምን ይጎሌበታሌ ማሳው ቢነሳበት

አንተም ስሇ ሰጠህ ሇገዲሙ መብት

ከዲኛ ፉት ቆመህ አትችሌም መሟገት

ከሳሽ ፡- በሌሀ ሌበሌሀ

ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን

አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን

ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን

ምዴር እና ሰማዩን ጌታ ሲወስነው

በአራቱም መዓዜን ምዴር እንዴትጠጣ አፌሊጋት ሰጥቶ ነው

ውኃ ከአፇር ሳይሆን ውኃ ከእግዙሀር ነው

ውኃው ሇአፇሩ የተፇጠረ ነው

ጠቢባን ያሌካቸው የፌሌፇሌ ዜርዮች አፇር የሚገፈ

ዴሮም የተነሡሡ ሀገርን ሉወርሱ ሃይማኖት ሉያጠፈ

ዚሬም በጠቢብ ስም የበግ ሇምዴ ሇብሰው

የቤተስኪያን ጓሮ የገዲም በር አሌፇው

ሥርዓት ሉያጠፈ ቁፊሮ ይ዗ዋሌ

ይኸው በሌማት ስም ግብራቸው ዯም ሆኗሌ

ዓይን ወግቶ ‘ማይ዗ሌቀው ጠፌ መሬት እያሇ በጠቅሊይ ግዚቱ

እንኳንስ ሇውኃ ከምዴር ይፇሌቃሌ ማር እና ወተቱ

ይህ ሁለ ስጦታ ሞሌቶ በሀገሩ

ከገዲሙ መሬት ምነው መተኮሩ

ይቺን የቅርስ ግምጃ ቤት የታሪክ ማህዯር


ሉያጠፊ ሲመጣ ሉ዗ርፌ ሉመ዗ብር

ምንዴን ነህ አትበለኝ እንዯ ሌጅነቴ ዗ብ እቆማሇሁኝ

ከማህጠነ ዮርዲኖስ ከአብራከ መንፇስ ቅደስ ተወሌጃሇሁኝ

ወዲጄ . . .

ጠቢብ ሰው ዯሌልህ ሀገርህን ሽጠሃሌ

አንተም ሇጥፊቱ አንዴ አካሌ ሆነሃሌ

ሊጠፊኸው ጥፊት ቅጣት ይገበሃሌ

ተከሳሽ፡- ጌታየ እግዛር ያሳይዎ

መሊኩ ያመሌክትዎ

ተውሻ አርክሶ

ከጤፌ አሳንሶ

ሀገሩን እንዯ ሸጠ መናኛ ቆጥሮኝ

ክዲታም ብልኛሌና ሌብ በለሌኝ

እንዯ ምናምኔቴ ተቆጥሬ

ተከስሼ ቀርቤአሇሁና በአዯባባይ ተነውሬ

በሌቶ መጠጥ ያጣ

ተበዴል ፌርዴ ያጣ . . . እንዱለ

ሀገሬን ሇማቅናት ብወርዴ ብወጣ

በሏሰት ተወንጅያሇሁና ከሳሽ ይቀጣ

ከሳሽ፡- አይቡ ዲኛ

ቅቤው መሌከኛ

ከአያያዜ ይቀዯዲሌ
ከአነጋገር ይፇረዲሌ

ሏሰት ከሆነ የኔ ነገር ተመርምሬ ሌጠየቅ

አንተም ተጠየቅ . . . ተጠየቅ

ተከሳሽ፡- አሌጠየቅም . . .

ሰማይ አይታረስ

መሬት አይተኮስ

ብረት አይርስ

ውኃ አይታፇስ

በሀገር ጉዲይ አንተም እኔን አትከስ

ከሳሽ፡- ሰማይ በመብረቅ ይታረሳሌ

መሬት በማረሻ ይተኮሳሌ

ብረት በከሰሌ ይርሳሌ

ውኃ በእንሥራ ይታፇሳሌ

ሀገሩን የበዯሇ ይከሰሳሌ

ክድ ከመሞገት

አምኖ መረታት . . . ነውና

እንግዱህ የ’ኔም ሙግት እውነቱን ካሊ዗ሇ

በቁሌቀሇት እንዯ ቀበሮ

በዲገት እንዯ ዜንጀሮ

አፇ ባና

እግረ ዯቆና

አራት እግሯ ከብርላ አፌ የሚገባ

ስትሄዴ የምታፇናጥጥ
ሰጋር በቅልዬን እሰጥ

ተከሳሽ፡- ሇሰጠሁ አገባ

ማን ያርዲ የቀበረ

ማን ይመስክር የነበረ

የኔም ሙግት እውነቱን ካሊ዗ሇ

ሲጭኗት የምታረበርብ

የምትንሳፇፌ እንዯ መርከብ

የምትገባ ሇራስ

አመሇ ወርቅ ኩንስንስ

በቅል እሰጥ ከነሸማ

የምታነሣት ከሆነ’ማ

ከሳሽ፡- ሇሰጠሁ አገባ

ዲኛ፡- ይብቃችሁ . . . ይብቃችሁ እይህ ሊይ ይብቃችሁ

ዲኛ ቢያጋዴሌ በዲኛ

አህያ ቢያጋዴሌ በመጫኛ

በሞኝ ቢፇርደ

ሞኝ ይወሌደ

የበሊ ዲኛ

የወጋ መጋኛ . . . እንዱለ

እነሆ ፌትሔ ካዚባሁ ይፌረዴብኝ

ጌታዬ ሰይፇ ሞት ይሊክብኝ

ብቀርብም በሰይፌ

ብርቅም በመዴፌ
አርድ ፇርድ ይጣሇኝ

እንግዱህ . . . የተጠሙ ወዯ ጅረቶች

የተበዯለ ወዯ ዲኞች

ውኃ ቢያንቅ በምን ይውጡ

ምሊጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ

እግር ቢሳሳት በአንጋዲ

አፌ ቢሳሳት እዲ

ጥጃ ቢሳሳት ከእናቱ

ነገር ቢሳሳት ከእውነቱ

ዴሀ ቢጠቃ

በፌርዴ ይካሣሌ በቃ

እንዱህ ነውና ነገሩ

የችልታችን ምሥጢሩ

እኛን የሚመሇከት ነው ክሱ በምግባሩ።

እንግዱህ ግራ ቀኙን እንዯ አዯመጥነው ጥፊተኛ ሆኖ የተገኘው ተከሳሽ ነው።

ፀጥታ . . . ፀጥታ! ሀገራችን ኢትዮጵያ እና እናት ቤተክርስቲያን የአንዴ ሳንቲም ግሌባጮች


ናቸው። ኢትዮጵያ ስትነሣ ቤተ ክርስቲያን፣ ቤተክርስቲያን ስትነሣ ኢትዮጵያ ታሪክ እና ማንነት
የሚያስተሳስራቸው የሀገራችን መገሇጫዎች ናቸው። ስሇሆነም ሇማንነታችን የምንሰጠው ጥበቃ
ከመሠረታችን ይጀምራሌ። መሠረቱ ሲነካ ዯግሞ አንዴን ግሇሰብ ሳይሆን ሔዜብን ያስቆጣሌ።

በተከሳሽ መሪነት ጠቢባን ከአንዴ አካበቢ ወይም ከገዲሙ ክሌሌ ጥናት ከማካሄዲቸው በፉት
ቅዴሚያ በጠቅሊይ ግዚቱ የሚገኙትን እና የመንግሥት ጠፌ መሬቶችን ማየት ነበረባቸው። ቦታ
እንኳን ጠፌቶ ከገዲሙ ስፌራ ቢገኝ፣ የገዲሙን አባቶች የመንግሥት እንዯራሴዎችን ምእመናንን
ሁለ ማማከር እና በአንዴ ሌብ ስምምነት ሊይ መዯረስ ነበረበት። በተጨማሪም ትሌቁ ስህተት
የጠቢባኑ አመጣጥ እና ዓሊማ መጠናት ነበረበት፤ ይህም የተከሳሽን ቸሌ ባይነት እና ግዳሇሽነት
ያሳያሌ። በመሆኑም ተከሳሽ ያስያዜከውን ውርዴ ሇግምጃ ቤት ታ’ገባሇህ፣ ቅጣትህ በአውራጃው ዲኛ
እስኪታይ ዴረስ በእሥር ትቆያሇህ፤ የዚሬውን ሙግት በዙሁ ጨርሰናሌ በሰሊም ወዯ ቤታችሁ
ግቡ። /ዲኛው ከፉት ቀዴመው ይወጣለ ላልቹም በየመጡበት ይወጣለ/
5.አቡነ ጴጥሮስ /አጭር ጭውውት/

/አቡነ ጴጥሮስ በሰንሰሇት እጅና እግራቸውን ታስረው ጥበቃ እየመራቸው ወዯ መዴረክ ይወጣለ።
ጠባቂው ወዯ አቡነ ጴጥሮስ እየተመሇከተ/

ጥበቃ፡- ይምጡ . . . ወዱያና ወዱህ ሳይለ በዙህ ስፌራ እንዱቆዩ ትዕዚዜ


ስሇተሰጠኝ እዙህ ይቆዩ!

አቡነ ጴጥሮስ፡- እጅና እግሬ በሰንሰሇት ተጠፌሮ የትኛውን ተራራ ሊ቉ርጥ?

ጥበቃ፡- አይ. . . ! አባቴ ትዕዚዘን አሌኩ እንጂ . . .!

አቡነ ጴጥሮስ ፡- አባቴ ነው ያሌከኝ?

ጥበቃ ፡- አዎ! ምነው አባቴ?

አቡነ ጴጥሮስ ፡- እውነት አንተ ከኢትዮጵያ አፇር የበቀሌክ ከቤተክርስቲያን ምንጭ ውኃ


የጠጣህ ዗ር ትውሌዴህን የምትቆጥር አባት ያሇህ ሌጅ ነህ?

ጥበቃ ፡- ነበርኩ አባቴ . . . ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በሌቤ ሊይ ተቀጣጥል እፌ


ብዬ እንዲሊጠፊው የረመጥ እሳት ሆኖብኝ እንዲሌተወው እየፇጀኝ …..እምቅ
አዴርጌ በዙያው በሆዳ ውስጥ ወሊፇኑን ችዬ በዙያች በጥቁር አፇር ሊይ
የበቀሌኩ አረም ነኝ ... ምዴር ንጹህ ስንዳ እንዲታፇራ እያነቅሁኝ
እገሊሇሁ... የሔይወት ውኃ ከምንጩ እንዲይቀዲ የመከሇክሌ መርዚማ
የእንድዴ ፌሬ ነኝ... ሌቤ ያ዗ነ ገጼ በጌታዬ በገናናው መሪ ማርሻል ሩድሌፍ
ግራዙያኒ ፉት የሚያበራ ታማኝ ምናምንቴ ባሪያ ነኝ።

አቡነ ጴጥሮስ ፡- የእናት ሀገርህ ፌቅር ሌብህን የበሊህ ጥርሶችህ ግን ሥጋዋን ሇመ዗ሌ዗ሌ፣
አጥንቷን ሇመቆርጠም የተሳለ ቤትህን በሸንበቆ ምሰሶ ሊይ ያቆምክ፣
በአውዴማህ ሊይ እሳት የምት዗ራ አንተ ማን ነህ?

ጥበቃ፡- እኔማ አባቴ . . .! ስሜ ስም ያሇው የሚጠራ የመሳፌንት ዗ር፣ በክርስትና


የሚቀጸሌ ከሉቃውንት ማዕዴ የምታዯም፣ ንባቡን በትርጉም በአንዴምታ
የማመሰጥር እርስዎ ከፇሇቁበት ማህፀን የወጣሁ የቤተክርስቲያን ሌጅ ሆኜ
የመከንኩ . . . ሌጅ ነኝ!

አቡነ ጴጥሮስ፡- የፀፀት ጅራፌ በጀርባህ ሊይ እየጮኸ ፉትህን በፅሌመት ካባ ጋርዯህ በራስህ
ሊይ ሰይፌ ከመም዗ዜ ሌብህን በንስሏ ሰብረህ ወዯቤትህ ተመሇስ።

ጥበቃ፡- ወዯ የትኛው ቤት. . . ? ክብር በውርዯት ከተተካበት አጥር ቅጥሩ ከፇረሰው


የጏጆዬ ጣራ ክዲኑ. . . ሳሩ ሳስቶ ችግር እንዯ ድፌ ዜናብ ከሚያ዗ንበው. . .
እሚሊስ የሚቀመስ ከጠፊበት ጏጆዬ ወይስ በሩቅ እየተመሇከትኩ ነገ
ከምናፌቃት ሰማያዊ ቤቴ?

አቡነ ጴጥሮስ፡- የእግዙአብሓር መንግሥት በጽዴቅና ሰሊም በመንፇስ ቅደስ የምትወረስ


ናት እንጂ መብሌና መጠጥ አይዯሇችም ስሇ ጭብጥ ገብስና ስሇ ቁራሽ
እንጀራ ራሳችንን ሌናረክስ አይገባንም …ሃይማኖትስ በቁራሽ እንጀራ
ትመ዗ናሇች?

ጥበቃ ፡- ችግር ከትቢያ አይመጣም መከራም ከመሬት አይበቅሌም ይህ ሁለ ግፌና


መከራ በሃይማኖት በጸናች እጆቿን ወዯ እግዙአብሓር በ዗ረጋች ቅዴስት
ሀገር ሊይ ….. ሃይማኖት ሇግፌና ሇመከራ አሳሌፊ ከሰጠችን ሇዯረቀ ቁራሽ
እጀራ ዯጅ እንጠናሇን።

አቡነ ጴጥሮስ፡- በክርስቶስ ማመን ብቻ ሳይሆን የክርስቶስን መከራ ሌንቀበሌ ስሇ


ሃይማኖታችን እየተጋዯሌን በክርስቶስ ወንጌሌ እንዯሚገባ ሌንኖር በስሙ
ተሰይመን የመከራውን መስቀሌ ተሸክመናሌ፡፡ እንዯ ወርቅ በእሳት
ሌንፇተን እስከ መጨረሻው ሌንጸና እንጂ ስሇ ቁራሽ እንጀራ ሇባርነት
ሇ዗ሊሇም ሞት ራሳችንን አሳሌፇን ሌንሰጥ አይገባንም ወንጌሌም የጻፇው
ይህንኑ ነው። ይህንን አስቀዴማችሁ ስሇምታውቁ በአመጸኞች ስህተት
ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት እንዲትወዴቁ ተጠንቀቁ ይሇናሌ።

ጥበቃ ፡- አይ አባቴ ! አስቀዴሞ ስሊወቀውና ስሇተረዲው ዓመጽ ከስህተት ራሱን


ጠብቆ በጽናት የሚቆመው የሚጠነቀቀው የትኛው ሰው ነው? እንዯምታዩት
አብዚኛው ሰው እንዯ እኔ ሇይቶሇት ባንዲ ሆኖ “እንጀራዬን የበሊ በእኔ ሊይ
ተረከዘን አነሳ” እንዲሇው በራሷ አውዯ ምህረት ሊይ ቆሞ ቤተክርስቲያንን
የሚያዯማት ማን ሆነና ስሇ ቤተ ክርስቲያን አሇሁ …አሇሁ እያሇ ሌታይ
…ሌታይ የሚሇው ሁለ ሰው እንዲይመስሌዎት የግራዙያኒ ተሊሊኪና ነገር
አቀባይ የበሊበትን ወጭት ሰባሪ ምናምንቴ …ሰው መሳይ ሰው ነው።

አቡነ ጴጥሮስ፡- እናም ይህ ሁለ በዯሌ በቤተ ክርስቲያን ሊይ ሲዯርስ አንተም ተባባሪ ሆነህ
ሌጅነትህን ፌቀህ ጀርባህን ሰጠሀት ሀገርህ የሀ዗ን ካባ ዯርባ የመከራ ማቅ
ታጥቃ በዯም እየታጠበች ወዯ አንተ ውዴ ሌጇ እጆችዋን ብት዗ረጋ . .
.ሊትመስሊቸው ተመሳስሇህ አሊውቅሽም አሌካት? ሇየትኛው ዴልትና ፌስሏ
፣ ሇየትኛው ዗መን ኑሮ ሇዙህ በስንዜር ሇማይሇካ ዕዴሜ እያየኸው
ሇማይጨበጥ ጉም ሇሆነ ኑሮ …የእግዙአብሓር ቸርነት ወዯ ንስሏ
እንዯሚመራህ ሳታውቅ የቸርነቱንና የመቻለን የትዕግስቱንም ባሇጠግነት
ትንቃሇህ …ነገር ግን እንዯ ጥንካሬህና ንስሏ እንዯማይገባ ሌብህ
የእግዙአብሓር ቅን ፌርዴ በሚገሇጥበት በቁጣ ቀን …ቁጣን በራስህ ሊይ
ታከማቻሇህ፡፡ ሌጄ ከግንደ ተቆርጠህ ሳትወዴቅ ንስሏ ግባ ሇሀገርህ ዗ብ
ከሇሊ ሆነህ ቁምሊት!

ጥበቃ፡- /ግራዙያኒ ሲገባ ሰሊምታ እየሰጠ/ ክቡር ግራዙያኒ

ግራዙያኒ ፡- ተባኪ ኢውጭ ውታ ውታ ውታ /ጥበቃ ይወጣሌ/ እንዯምን ዋለ አብቴ?

አቡነ ጴጥሮስ፡- የኢትዮጵያ አምሊክ ክብር ምስጋና ይግባው!

ግራዙያኒ ፡- ሇመጨሇሻ ግዛ እርሶ ሊነጋግሌ ነው …አዱስ አፓፓ ያሇው የታሉያ የጦሌ


ፌሌዴ ቤት በትይት ተዯብዴበው አንደሞቱ ፇሌዶሌ ከመሞት በፉት የኔን
ሀሳብ የሚከበለ ከሆነ የጦሌ ፌሌዴ ቤቱ በዴካሚ ኩዲዩን እንዱያይ
አዯሌጋሇሁ፡፡

አቡነ ጴጥሮስ፡- ክቡር ሆይ ከአንዴም ሁሇት ሦስቴ ከዚም በሊይ ተነጋግረን እኔ ጣሌያናዊ
ሳሌሆን ኢትዮጵያዊ እንዯሆንኩ …ካቶሉክ ሳሌሆን የንጽህይት ቅዴስት
ኦርቶድክስ ተዋሔድ እምነት አማኝ እንዯሆንኩ ተነጋግረናሌ። የእናንተ
ዓሊማ ሀገርን ማጥፊት፣ ማንነትን መሇወጥ እምነትን ማስካዴ ነው፤ ይህ
ዯግሞ ሇኢትዮጵያውያን አይቻሌም ምክንያቱም ኢትዮጵያዊ
ኢትዮጵያዊነቱን ነብር ዥንጉርጉርነቱን መሇወጥ አይቻሊቸውም . . . የእኔ
ሞት ሇሀገሬ ትንሳኤ ነውና በጸጋ እቀበሇዋሇሁ . . . ቃላ ይህ ነው!

ግራዙያኒ ፡- በአዯባባይ ሉሇሸኑ አዋጅ ተነግሎሌ ህዜቡ ተሰብስቧሌ መትሇየስ ተዯክኗሌ


ይቺ የመቸሇሻ ዕዴሌ ናት !

አቡነ ጴጥሮስ ፡- ሞት ሇ’ኛ ሇክርስቲያኖች መቃብር ሳይሆን ዗ሊሇማዊ ሔይወት ነው፤


ይህንንም ዗ሊሇማዊ ሔይወት የምወርስበትን መግቢያ በር ስሊ዗ጋጀህሌኝ
ከሌብ አመሰግናሇሁ፡፡

ግራዙያኒ ፡- አባቴ ሇምንዴሌ ነው እርሶ የሚሇብሹት እርሶ ቲሌክ ነው አሮኬ ሽማክላ ኖ


ሇሚን ሔዜቡ ሽፌታ ይሆናሌ? ይሞታሌ? እሌሶ ተው ቢለ ይተዋሌ እሌሶ
ግን ያስሇብሻለ እኛ ያ ሁለ ሀገር አኳሌተን ሇሌማት ኢትዮጵያ ሀገሌ
መሌተን መታን ሌማት ሔዜቡ እምቢ አሇ።

አቡነ ጴጥሮስ ፡- ሽፌታ የሰውን ሀገር የሚወር የሱ ያሌሆነውን ንብረት የሚ዗ርፌ በግፌ
የሰውን ዯም የሚያፇስ ነው። የሽፌታ ትርጉም የሚስማማው ዯግም ሇእናንተ
ነው።

ግራዙያኒ ፡- እኛን ሽፌታ ይሊለ እኛ ግን ሇእሌሶ መሬት ኢንሰታሇን ወሌክ እንሰታሇን


ብሌ እንሰታሇን እርሶ በክብሌ እናኖሊሇን የክሌስቲያን የኢትዮጵያ አሇካ
እናዯሌጋሇን አሌን …እሌሶ እቢ አለ ሃሳብ ምንዱን ነው?

አቡነ ጴጥሮስ፡- የማንን መሬት ነው ሇ’ኔ የምትሰጡኝ? የማንን ሀብት ነው ሇእኔ


የምታወርሱኝ? “በማን ሊይ ቁመሽ ማንን ታሚያሇሽ” አለ! …የእኔ ነው
ብሇህ የተመካህበት ሀብትና ንብረት ሁለ ሇአንተና ሇጥፊትህ ይሁን እኔ ግን
ሀገሬንና ሃይማኖቴን በገን዗ብ አሌሸጥም!

ግራዙያኒ፡- እሌሶ የገናናዋን ኢታሉያን ታሊክነት የክብር ኢምኪቡራን ሞሰሇኒ ስሌታን


አያምኑም …ኢትዮጵያ የኢታሉያ ሀገሌ እንዯሆነች ሀበሻ የእኛ እንዯሆነ
አያውኩም?

አቡነ ጴጥሮስ፡- ኢትዮጵያ የኢትዮጵያውያን ናት፤ ሔዜቧም ሔዜበ እግዙአብሓር ነው።


እንኳንስ ህዜቧ አፇሯ ሇአንተ እንዲትገዚ በማይፇታ ቃሌ አውግዣሇሁ!
ግራዙያኒ፡- /በንዳት/ እሌኩስ እሌኩስ ቆሻሻ መትፍ ሽማግላ ነው ሰይታን ሰይታን ነው
እኔ ግራዙያኒ ማን እንዯሆነ አሳውካሇሁ አሁኑኑ ይሞታሌ ኦ ማማያ
ግራዙያኒ /ግራዙያኒ ይወጣሌ/

አቡነ ጴጥሮስ፡- /በሀ዗ን ዴባብ ውስጥ ሆነው ይንበረከካለ “ሰቆቃወ ጴጥሮስ” የልሬት ጸጋየ
ገ/መዴኅን ግጥም ይገባሌ። ግጥሙ እንዲሇቀ ጥበቃ ይገባሌ በሀ዗ን ዴባብ
ውስጥ እንዲለ አስተውል/

ጥበቃ፡- ምነው አባቴ? ይህ ነጭ በመንታ መርዚም ምሊሱ ወግቶ አዯማዎት?

አቡነ ጴጥሮስ፡- የእርሱስ አንዴ ግዛ ወንዜ አ቉ርጦ የመጣበት አሊማው ስሇሆነ ይሁን ግዴ
የሇም …የእናንተ የሌጆችዋ ክህዯት ግን እንዯ ጦር እየተወረወረ ሌቤን
ይወገዋሌ …ሌጄ ሌቤ እጅግ ቆሰሇብኝ ህመሜን በምን ሊስታግሰው;

ጥበቃ ፡- በፌቅር ያክሙት አባቴ ፌቅር ሌስጥዎትና ይቅርታዎትን ይሇግሱኝ? ስሇ


ሀገርዎና ስሇ ሃይማኖትዎ ሲለ የከፇለት ዋጋ ሌቤን አሸንፍታሌ ምክርዎና
ተግሳጽዎ ስጋዬን ሰርስሮ አጥንቴን ሠብሮታሌ . . . አወጣሁኝ አወረዴኩኝ
…ትርፉ ስግብግብነትና ቁንጣን ነው ጠብታ አንኳን የህሉና ረፌት የሇውም
ምዴር እንዳት እንዯተጸየፇችን አየኋት መንፇሴ መቆሚያ ዓይኔ ማረፉያ
አጥቶ ሲባክን . . . ከንቱ መጠጊያ የላሇኝ ብኩን ሰው መሆኔ ገባኝ ይፌቱኝ
አባቴ?

አቡነ ጴጥሮስ፡- እግዙአብሓር ይፌታህ ሌጄ …ሌብህን ከአዕምሮህ ጋር ያስማማ ከሞት ወዯ


ህይወት የመሇሰህ የቅደሳን አምሊክ ሌዐሌ እግዙአብሓር የተመሰገነ ይሁን
ሌጄ ስሇ ፌቅርህ ሀሴትን አዯረኩ …በሰማያትም እንዱሁ ታሊቅ ዯስታ…

ጥበቃ፡- አባቴ እንዯ ንስር አሞራ ክንፌ አውጥቸ ከዙህ ከሞት መንዯር ይዤዎት
ብበር ብሌ ምንኛ ዯስ ባሇኝ ነበር ነገር ግን አሌችሌም …ዘሪያ ገባው ሁለ
በኢጣሉያን ጦርና ባንዲ ተከቧሌ፡፡

አቡነ ጴጥሮስ፡- የኔ ሞት ሇዴኅነት የዴሌ አክሉሌ ሇመቀዲጀት እናንተንም ሇማጽናት ነውና


ይህንን ጸጋ እንዲሊጣ እንዴበረታ ጸሌይሌኝ ሌጄ?

ጥበቃ ፡- አባቴ ብሮጥ አመሌጣሇሁ ብይዜ አጠብቃሇሁ ብታገሌ እጥሊሇሁ ይህን


የወጣትነት ጊዛዬን የእርስዎ ጸልትና ቡራኬ ኃይሌና ብርታት ሆኖኝ
ሇሀገሬ ዗ብ እቆማሇሁኝ የሀገሬን ነፃነት እስከማይ ዴረስ አዲሬ በጫካ
ውልዬ ከአርበኞች ጋር ይሆናሌ የበዯሌኳትን ሀገሬን በእጥፌ ሇመካስ
ተ዗ጋጅቻሇሁና በእርስዎ ሊይ ያዯረ የእግዙአብሓር መንፇስ በእኔ ሊይ
እጥፌ ዴርብ ሆኖ ይዯርብኝ፡፡

አቡነ ጴጥሮስ፡- ፌሬዋን መግባ ጥምህን አርክታ እቅፌ ዴግፌ አዴርጋ ያሳዯገችህ ሀገርህ፡፡
ከዕውቀቷ ጅረት በጥበብ ያሳዯገች እናትህ ቤተ ክርስቲያን በዯሌህን ይቅር
ብሊ ዚሬም እጆችዋን ዗ርግታ በፌቅር ትጠብቅሀሇችና በሰሊም ሂዴ ወዯ
እናትህ …እግዙአብሓር መንገዴህን ያቅናሌህ፡፡
ጥበቃ ፡- አባቴ እርስዎን ወዯ ሞት አዯባባይ ይዤ እንዯወጣ ግራዙያኒ ትዕዚዜ
ሠጥቶኝ ነው የገባሁት እርስዎን ወዯ ህይወት ሀገር ሸኝቼ እኔም ስሇ ሀገሬና
ስሇ ሃይማኖቴ ወዯ ጫካው ሌግባና ከጀግኖች አርበኖች ጋር ሌቀሊቀሌ፡፡

አቡነ ጴጥሮስ ፡- እንሂዴ ሌጄ አንተም ወዯ ነፃነት እኔም ወዯ እረፌተ መንግሥተ ሰማያት


/ተያይ዗ው ይወጣለ አታውኪኝ ነፌሴ መዜሙር ከመዴረክ ጀርባ ይገባሌ
ተኩስ ይሰማሌ የአርበኞች ፈከራና ቀረርቶ ይሰማሌ/

6.እሰጥ አገባ /አሻጥረኛው/


/ቦታው ገጠር አካባቢ ዚፌ ጥሊ ስር ጊዛው 19 50ዎቹ ዓ.ም አካባቢ አሇባበሳቸውና አነጋገራቸው
እንዯቦታው እና ጊዛው ፤ አባትና እናት ወዯ መዴረክ ሲገቡ አባት ከፉት በንዳት እየጮኽ እናት
ከኋሊ በሌመና እየተናገረች ይገባለ/

አባት፡- ምን ትሊሇች ይች …ዲግመኛ ተይኝ ብያሇሁ …ይበቃኛሌ፡፡

እናት፡- ኧረ እባክህ ስማኝ

ባጠፊ ስዯዯኝ

ባሇማ ፌረዯኝ

ነገሩን አጢነህ ቃላን ተገን዗በኝ

አባት፡- ከእንግዱህ ኧኽ! ብየ የምሰማበት ጆሮ የሇኝም መጨረሻየ ነው፡፡

እናት፡- ሰማኒያ ሇማገጃ ስሇት ሇማረጃም አይዯሇም?

አባት፡- እናስ የሆነ እንዯሁሳ?

እናት፡- ከሆነ ዗ንዲማ በሰማኒያ አግጅሏሇሁ ነገሩን ሸንጎ ሳይፇታው እንዱህ በቀሊለ አይሆንም፡፡

አባት፡- ተይ! …ተይ ይቅርብሽ!

ከኔ የተሟገተ

ከጤፌ ቆረን የቧገተ

ከኔ የተጣሊ

ጥንጣን የበሊው ባሊ

ከኔ መሟገት

ከዴንጋይ መማከት

ዴንጋይ ቅሌጥም ይሰብራሌ


የኔም ሙግት ይረታሌ፡፡

እናት፡- እኔ ምን ወጥቶሌኝ

ሙያየ ተንጉሥ

አዲሬ ተቄስ

አዴዋን እንዯፇታው ጊዮርጊስ

ሚጣቅ እንዯአሇው አማኑኤሌ ንጉስ

የተበዯሇውን እውነተኛው ዲኛ በፌርደ ይፇውስ

ቁሜ እሟገታሇሁ

በሸንጎ ፉት እረታሇሁ፡፡

አባት፡- እንዜርት የላሊት ሴት

ጥፌር የላሊት ዴመት

እናት፡- ዜናር የላሇው ጋሻ

ዴንበር የላሇው እርሻ

እኔ ተዋበች ቀጭን እፇትሊሇሁ

ነጭ ከመያዣያ እጋግራሇሁ

ያማረ ጠሊ እጠምቃሇሁ

አባት፡- አቤት!.. አቤት! ተኮርቶ ተሙቷሌ

ቀጭን መፌተሌ ታውቂያሇሽ …እየቦጫጨቅሽ

ነጭ መጋገር ታውቂያሇሽ …እየሰበቅሽ

ጠሊ መጥመቅ ታውቂያሇሽ …እየበጠበጥሽ

ከቤት ክፈ ሰቀሊ

ከሌብስ ክፈ ነጠሊ

ከእህሌ ክፈ ባቄሊ

እናት፡- ክረምት ያወጣሌ ሰቀሊ

ከብርዴ ያዴናሌ ነጠሊ


ቀን ያሳሌፊሌ ባቄሊ

አባት፡- መጣሁ እኔ አንገተ ዯንዲና

በነፊስ ተጭኘ በዯመና

እንዯ ጋዥ እየነፇስኩ

እንዯ እሳት እየነዯዴኩ

እንዯ ውኃ እየፇሰስኩ

እናት፡- እንዯ አንተ ያሇ አንገተ ዯንዲና

ሆደ ይባባሌ ሇገና

በነፊስ መጫንኽ

ከገሇባ መቅሇሌኽ

በዯመና ብትከንፌ

በጫንከው ንፊስ ትገፇፌ

እንዯ ጋዥ ብትነፌስ

እያጨደ ሇፇረስ

እንዯ እሳት ብትነዴ

የቀ዗ቀ዗ ውኃ በአናትህ ማውረዴ

እንዯ ውኃ ብትፇስ

በቦይ ትመሇስ

አባት፡- አንች የገባሽበት ሸንጎ

ዜንብ የገባበት እርጎ

እርጎውም ይፇሳሌ

ሸንጎውም ይፇርሳሌ

እናት፡- ያንተ ሙግት

ያህያ ወተት

አይፇተፇት አይማግበት
አባት፡- እኮ! ከኔ …ሙግት ነው የምትፇሌጊው?

እናት፡- አዎ!... ጉዲያችንን ሸንጎ አይቶት ዲኛ ይፌታው፡፡

አባት፡- ፌሊጎትሽ እንዯሱ ከሆነ በይ ነይ ተከተይኝ፡፡ /ተከታትሇው ይወጣለ/

አዚዥ፡- /ጥሩባ እየነፊና እያ዗዗ ወዯ መዴረክ ይገባሌ/ በዙህ በማርገጃው አካባቢ ያሊችሁ ዚሬ
ሙግት ስሊሇ ወዯ አዯባባይ ውጡ /በመሏሌ በመሏሌ ሰው ሰሊም ይሊሌ እያ዗዗ ተመሌሶ
ይወጣሌ አዚዥ ሲወጣ አባትና እናት ፣ የተሇያዩ ሰዎች ከተሇያየ አቅጣጫ ሰሊምታ
እየተሇዋወጡ ወዯ መዴረክ ይገባለ ከሰዎቹ መግባት ቡኋሊ ዲኛ ከአጃግሬአቸው ጋር
ይገባለ ዲኛ ሲገቡ ሐለም ይነሳለ ዲኛው በአክብሮት ሰዎቹን ቁጭ በለ እለ
የተ዗ጋጀሊቸው ወንበር ሊይ ይቀመጣለ/

ዲኛ፡- እንዯምን ዋሊችሁ?

ታዲሚ፡- እግዙአብሓር ይመስገን፡፡

ዲኛ፡- እስከዙች ሰዓት ያዯረሰን ፇራጅ ንጉስ እውነተኛ ዲኛ አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሓር
የተመሰገነ ይሁን፡፡ በለ በጊዛ ሙግታችንን እንጀምር ከሳሽና ተከሳሽ ወዯዙህ ቅረቡ
/አባትና እናት በግራና በቀኝ ይቆማለ ዲኛ ዴምጻቸውን ከፌ አዴርገው/ ከሳሽ! /በማሇት
ይጣራለ/፡፡

እናት፡- አቤት ዲኛ ሆይ

ዲኛ፡- ተሸሚ

እናት፡- ጌታየ እግዙር ያሳይዎ

መሊኩ ያመሌክተዎ

ያጤ የስርዏት የመሰረቱን

አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን

ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን

ገና በሌጅነት በሇጋ እዴሜየ

ሌቤ ካረፇበት የፌቅር ጎጆየ

የእናቴን ቤት ናፌቆት ትዜታ ካስረሳኝ

ሃያ አምስት አመታት ከተንከባከበኝ

ስወጣ ስገባ አይቶ ከማይጠግበኝ

ውደ ባሌተቤቴ አንዴ ሌጅ ወሇዴኩኝ

ሌጃችን መሌካም ነው!


በበጎ አስተዲዯግ በመሌካም አዯገ

ሇአባቱ ጋሻ ሇእናቱ ጌጥ ሁነ

በአንዴት ተባብረን ስንኖር በፌቅር

የውጭ ተኮሇኛ ገብቶብን አሻጥር

በአባትና ሌጁ ቀዜቅዚሇች ፌቅር

ይህ አሌበቃ ብል!

አባት በወሇዯው ሌጁ ተቆጥቶ

በረባ ባሌረባው ጥሊቻው በርትቶ

ከአዯገበት ቤቱ ሌጄን ሉያስወጣባኝ

አባቱ ተነስቷሌ ጉባኤው ይፌረዯኝ

ዲኛ፡- ተከሳሽ!

አባት፡- አቤት ዯኛ ሆይ

ዲኛ፡- የክስህን መሌስ አሰማ

አባት፡- በይሀ ሌበሇሻ

ያጤ የስርዏት የመሰረቱን

አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን

ሁላ እናገራሇሁ እውት እውነቱን

ጉባኤው ይፌረዴሽ! …ፌርዴ ሊ዗ነ ነው

ስሇ ሌጅነቱም ያንች ብቻ ሳይሆን ሀገሩ እንዯሚያውቀው

እኔ ነኝ አባቱ እኔ ነኝ መጠሪያው

ግና! …ሌጅ እንዯ ሌጅነቱ

መታ዗ዜ ሲገባው መታመን ሇአባቱ

አያት ቅዴመ አያት ያቆዩትን እርስት

እምነቱን አጉዴል ጎጆ ከሰራበት

ከትውሌዴ ተቆጥሮ በስሜ አይጠራም


ከእንግዱህ ሌጅ ሁኖ በቤቴ አይኖርም

አዯፌርስ፡- /ከታዲሚ መሏሌ እየተነሳ/

አቤት! …አቤት! …አቤት የ዗መኑ ክፊት

ሌጅ አባቱን ከዴቶ ጎጆ የሚሰራበት

ይህን ክፈ ዗መን አታሳየኝ ብሇው ታምሊክ የሇመኑ

ምንኛ ታዯለ

ከዯጋግ ሰዎች ተርታ ተሰሇፈ

ሌብን የሚሰብር ክህዯት ሳይሰሙ በሰሊም አረፈ

እኛ ኃጢአተኞች ኃጢአታችን በዜቶ

ቁመን እንሰማሇን ሌጅ አባቱን ከዴቶ

እንዱህ ያሇውስ ሌጅ ከሚወሇዴ ታምኖ

በማህፀን ሳሇ ይቅር ውኃ ሁኖ

ተበጀ፡- /ከታዲሚ መሏሌ እየተነሳ/

“ፌየሌ መንታ ትወሌዲሇች

አንደን ሇመጠሏፌ

አንደን ሇወናፌ” አሇ! ያገሬ ሰው

ከሰውም ሰው አሇ!

ከቅደስ መጠሏፌ ትዕዚዜ የማይወጣ

የተጣሊ አስታርቆ ፌቅርን የሚያመጣ

ከሰውም ሰው አሇ!

ወናፌ የሚባሊ

ቤተሰብ በትኖ ከርሱን የሚሞሊ

እንዱህ ያሇውን ሰው ከሸንጎ ከሌክለ

ሇማንም አይበጅም በሽታ ነው ቃለ

አዯፌርስ፡- /ከታዲሚ መሏሌ በዴጋሚ እየተነሳ/ እኮ! …እኔን ነው የምታሸሙረው


ተበጀ፡- ታያሳ! …አበሌኩኝ

አዯፌርስ፡- ሌብ አዴርጉሌኝ!

ዲኛ፡- ተው ብያሇሁ ሙግት አትረብሹ /ሁሇቱም ይቀመጣለ/

እናት፡- በሌሀ ሌበሌሀ

ያጤ የስርዏት የመሰረቱን

አሌናገርም ሏሰት ሏሰቱን

ሁላ እናገራሇሁ እውነት እውነቱን

ሌጀ በሇጋ እዴሜው ጉሌበቱ ሳይጠና

ቆሊ ዯጋ ባክኖ የአያቶቹን እርስት ዴንበሩን ባጸና

ጾም ያዯረ መሬት አርሶ አሇስሌሶ ስንዳ በ዗ራበት

ውሇታው ይህ ሁኖ …እምነት አጉዲይ ተባል …አዱስ ስም ወጣሇት

እንቶ ፇንቶ ወሬ እየሇቃቀሙ

አባትና ሌጁን ዯርሰው ያቃረኑ

አሁንም በነገር እንጀራ የሚበለ

በቤቴ ጣራ ውስጥ ተሰግስገው አለ

ባሌዋሇበት ውሇው ሌጀን ያነወሩ ላሊ ስም የሰጡ

በአዯባባይ መሏሌ ይውጡ ይገሇጡ

የሌጀ ጥፊቱ …በዯሌ ተ዗ርዜሮ

ይቅረብ በማስረጃ ምስክር ተቆጥሮ

አባት፡- ጌታየ እግዙር ያሳይዎ

መሊኩ ያመሌክትዎ

እኔ በሰራሁት ሌጀ ይወዯሳሌ

የኔ ተግባር ሁለ ከንቱ ሌፊት ሆኖሌ

የክረምቱን ወራት መከራ ታግሸ

ወጥቸ ወርጀ መሬት አሇስሌሸ


የ዗ራሁት ፌሬ መቶ ቢያፇራሌኝ

ጎተራውን ሁለ በእህሌ ሞሊሁኝ

ይህ ሁለ በረከት በእሌፌኘ ካዯረ

እንኳንስ ሇቤቴ …ሇመንዯርተኛውም ይተርፌ ነበረ

አሇመታዯሌ ነው!

የገዚ ሌጄ ነው ገበያ እያወጣ እህሌ የሚያቀናው

በሱ የተነሳ እህሌ አይገኝም በክረምት ሇቅሶ ነው

የህን ሁለ ዯባ በእኔ ሊይ ሲፇጽም በአይኖቹ እንዲየው

አዯፌርስ ተነስቶ በአፈ ይመስክረው

ዲኛ፡- አዯፌርስ!

አዯፌርስ፡- አቤት ዲኛ ሆይ

ዲኛ፡- ቅረብ ወዱህ …አጃግሬ!

አጃግሬ፡- አቤት ዲኛ ሆይ

ዲኛ፡- እግዴ አስገባው

አጃግሬ፡- ምስክር እግዴ ግባ

አዯፌርስ፡- እሽ

አጃግሬ፡- በሏሰት ብመሰክር ይፌረዴብኝ

አዯፌርስ፡- በሏሰት ብመሰክር ይፌረዴብኝ

አጃግሬ፡- ጌታየ ሰይፇ ሞት ይሊክብኝ

አዯፌርስ፡- ጌታየ ሰይፇ ሞት ይሊክብኝ

አጃግሬ፡- በሰማይ መንግስቱን በምዴር በረከቱን ይንሳኝ

አዯፌርስ፡- በሰማይ መንግስቱን በምዴር በረከቱን ይንሳኝ

ዲኛ፡- የምስክር ቃሌህን ስጥ

አዯፌርስ፡- አባት እንዯ አባትነቱ ንብረቶቹን ሁለ ሇሌጅ ቢተውሇት

ሌጁ ጠሊት ሆኖ በአባቱ ከፊበት


የላሉቱ ግርማ በአየሇበት ሰዓት

ወንዜ ከአ቉ረጠ ነጋዳ ተሻርኮ ሲያራቁት ጎተራ

በቅል አሰሌፍ ፇረስ አህያውን ሲጭነው በተራ

ሇ዗ር ሳያስተርፌ እህለን አውጥቶ ሲሸጥ ሲሇውጠው

በዓይኔ በብረቱ ቁሜ አይቻሇሁ

ተበጅ፡- /ከተቀመጠበት እየተነሳ/

የምስክር ሏሰተኛ

የበሬ ዲተኛ

አታምጣ ወዯኛ

አዯፌርስ፡- ምነው አፇ ቀሊጤ ሆንክ …አስቲ በሌ መሌስ

የሰማይ ከዋክት ስንት

የምዴር እምብርት ወዳት

ተበጀ፤- የሰማይ ከዋክብት ስንት

አንዴ ቁና ጤፌ ቆጥረህ ዴረስበት

የምዴር እምብርት ወዳት

ይህው አንተ የቆምክበት

ዲኛ፡- እናት ምስክርነቱን ትቀበያሇሽ?

እናት፤- ምስክር በሏሰት መስክሮሌ ጌታየ! …ሇሏሰት መስካሪው

እግዙአብሓር መ዗ከሪያ ሌቦና…

…መተሊሇፉያ ጎዲና ይስተው

እንግዱህ ነገሩ ይውጣ ካሊችሁ!

ከአያት ቅዴመ አያት የወረስነው ርስት ግዚቱ ሰፉ ነው

እርሻው ጾም እንዲያዴር ቆሊ ዯጋ ወርድ ሁላ መባከን ነው

ይህን አጋጣሚ ቀዴመው የተረደ

ወዲጅ መስሇው ቀርበው አጥሬን እየናደ


ጨሇማውን መስሇው ሲ዗ርፈ ያዴራለ

በእነሱ የተነሳ የታፇረው ግቢ በአውሬ ተዯፇረ

የጅቦች መፇንጫ የተኩሊ ቤት ሆነ

በዙህ ተግባራቸው ሌጀ ተቆጭቶ

ከቀዯመው ይሌቅ ዚሬ ሊይ በርትቶ

ቤቱን በጠበቀ ቅጥሮቹን በሰራ

በሏሰት ወንጅሇው ከአባቱ እያጣለ ሆኑበት መከራ

ጌታየ ይህን ሁለ ዯባ ሴራ የሚፇጽመው

የባላ ወዲጁ አዯፌርስ ጎሹ ነው

አባት፡- በፌጹም አሊምንም

አዯፌርስ ወዲጀ እኔን አይከዲኝም

ተበጀ፡- መክረናሌ ዗ክረናሌ ዴሮም ተው ብሇናሌ

የአጎረሰ እጅህ አመዴ አፊሽ ሁኖሌ

ወርቅ አብዴረህው ጠጠሩን ሰጥቶሏሌ

ዚሬም በአዯባባይ ዲግም ተክዯሏሌ

አባት፤- አይክዯኝም

ተበጀ፡- ተክዯሏሌ

አባት፡- አይክዯኝም

ተበጀ፡- አሌተካዴኩም ካሌክ እንግዱያውስ ተጠየቅ?

ሌጅ፡- /ከመሏሌ እየተነሳ/ አይጠየቅም! አባቴ አይጠየቅም ከእናቴ ጋር እንዯጀመረ በፌርዴ


ይ቉቉ም እንጅ በእኔ ምክኒያት ተከሶ በባእዴ አይጠየቅም፡፡

ተበጀ፡- እናትህ ሽንጦን ገትራ የምትሞገተው ሊንተ መስልኝ?

ሌጅ፡- የእናቴ መሞገት ቤቷን ሇማጽናት ነው

የባእዴ ሙግት ግን አባቴን ሉጥሌ ነው

ስሇይህ አሌፇቅዴም

አባቴ አይጠየቅም
ተበጀ፡- አባት በጥፊቱ ይጠየቃሌ ይከሰሳሌ

ሌጅ፤- ሰማይ አይታረስ

መሬት አይተኮስ

ብረት አይርስ

ውኃ አይታፇስ

በኔ በሌጁ ጉዲይ አባቴ አይጠየቅ አይከሰስ

ተበጀ፤- ሰማይ በመብረቅ ይታረሳሌ


መሬት በማረሻ ይተኮሳሌ
ብረት በከሰሌ ይርሳሌ
ውኃ በእንስራ ይታፇሳሌ
አባት ከበዯሇ ይጠየቃሌ ይከሰሳሌ
ሌጅ፡- ሰማይ ያሇመአት ነጎዴጓዴ አያወርዴ
ፇጣሪ ያሇ ክህዯት ገሀነም አይሰዴ
ያሇ እርሻ በመሬት ሊይ እሳት አይነዴ
ሴትም ያሇ እንስራ ውኃ አትወርዴ
አባትም መስልት እንጅ ሌጁን አይክዴ
አባት ሇሌጁ ዲኛ
አትሞግተኝም ዲግመኛ
ተበጀ፡- በጀ! …ይሁን ፤ ነገር ግን …ነገር ተዴበስብሶ አይቅም ምስክር ይጠየቅ
አዯፌርስ፡- /ከተቀመጠበት እተነሳ/ እሽ ሌጠየቅ
ተበጀ፡- አንዴ ስጠይቅ አንዴ መሌስሌኝ ከዙህ እንዲታሌፌ ማር ያግዴህ
አዯፌርስ፡- ታፌ ታፌህ ማር ይቀዲ
ተበጀ፡- የምስክር ቃሌህን ስትሰጥ ወንዜ ከአ቉ረጠ ነጋዳ ጋር ተሻርኮ ሌጅ የአባቱን ንብረት
በዴቅዴቅ ጨሇማ እንዲጠፊ መስክረሀሌ?
አዯፌርስ፡- አዎ መስክሬአሇሁ
ተበጀ፡- ሰማይ ምዴሩ ባሌተሊቀቀበት ዴቅዴቅ ጨሇማ እንዳት ብሇህ ወንዜ ያ቉ረጡ ነጋዳዎች
መሆናቸውን አውቀህ ሇየሀቸው?
አዯፌርስ፡- በዚ ላሉት የወጣችው ጨረቃ …አዴጋ ጎሌምሳ እንኳን አይዯሇም ጠጉረ ሌውጥ ሰው
መሇየት ፤ ከመሬት የወዯቀ ጤፌ ታስሇቅማሇች
ተበጀ፡- ሇመሆኑ በዙያ ላሉት አንተን ከቤትህ አስወጥቶ ምን ከዜርፉያ ቦታ አዯረሰህ?
አዯፌርስ፡- ከአባቶቻችን እንዯተማርነው…
ተበጀ፡- ነገር አጣረስክ! …ስሇ አባቶቻችን ትምህርት አሌጠየኩም ተመሇስ
አዯፌርስ፡- እሽ! …ዕሇቱ! ዗ንዴሮ የዋሇው ጥቅምት መዴኃኔዓሇም ነበር እና የላሉቱን ማኅላት
በረከት ሌሳተፌ ወዯ ቤተስኪያን ሳቀና በጎዲናየ ገጠመኝ
ተበጀ፡- ዗ራፉዎቹን እንዲየህ እንዳት እሪ ብሇህ አሊስጣሌከቸውም?
አዯፌርስ፡- እሪ ብሌ በውዴቅት ላሉት የሚሰማኝ የሇም ብየ ሇነፌሴ ሳስቸ …አይቸ እንዲሊየሁ ሁኘ
ዴምጤን አጥፌቸ ወዯ ቤተስኪያን ሂጄ እግዙኦ እግዙኦ ስሌ አዯርኩ
ተበጀ፡- እማኞች ሌብ በለ …ከጠጅ ወዱያ አስካሪ
ከራስ ወዱያ መስካሪ
አንተው እራስህ በሇምሇም ምሊስህ
በሠሊሳ ሁሇት ጥርስህ በራሱ ሊይ መሰከርክ
…዗ንዴሮ በዋሇው የጥቅምት መዴኃኔዓሇም ማኅላት ሊይ ሌታዴር ቀርቶ ከሰንበቴውም
አሌነበርክ፡፡ አዯፌርስ! …በሏሰት በሌጁ ሊይ መስክረሀሌ ፣ አባትና ሌጅን ነገር ሰርተህ
አጣሌተሀሌ ፣ ወዲጅ መስሇህ ቀርበህ የወዲጁህን ንብረት በጨሇማ ዗ርፇሀሌ፡፡ አዎን በሌ
እመን …አዎን ያሊሌክ ያሊመንክ እንዯሆነ …ክድ ከመሞገት አምኖ መረታት ነውና የኔ
የምነት ቃሌ እውነቱን ካሊ዗ሇ፡፡
በቁሌቁሇት እንዯ ቀበሮ
በዲገት እንዯ ዜንጀሮ
አፇ ባና
እግረ ዯ቉ና
አራት እግሯ ከብርላ አፌ የሚገባ
ስትሓዴ የምታፇናጥጥ
ሰጋር በቅልዬን እሰጥ
አዯፌርስ፡- ሇሰጠሁ አገባ
ዲኛ፡- “ከወንበራቸው እየተነሱ
ይብቃችሁ! ይብቃችሁ . . . ይብቃችሁ እይህ ሊይ!
ዲኛ ቢያጋዴሌ በዲኛ
አህያ ቢያጋዴሌ በመጫኛ
በሞኝ ቢፇርደ… ሞኝ ይወሌደ
የበሊ ዲኛ…የወጋ መጋኛ እንዱለ
እነሆ ፌትሔ ካዚባሁ ይፇረዴብኝ
ጌታዬ ሰይፇ ሞት ይሊክብኝ
ብቀርብም በሰይፌ
ብርቅም በመዴፌ
አርድ ፇርዲ ይጣሇኝ
እንግዱህ . . . የተጠሙ ወዯ ጅረቶች
የተበዯለ ወዯ ዲኞች
ውኃ ቢያንቅ በምን ይውጡ
ምሊጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ
እግር ቢሳሳት በአንጋዲ
አፌ ቢሳሳት እዲ
ጥጃ ቢሳሳት ከእናቱ
ነገር ቢሳሳት ከእውነቱ
ሌጅ ቢጠቃ
በፌርዴ ይካሳሌ በቃ
እንዱህ ነውና ነገሩ የችልታችን ምሥጢሩ
እኛን የሚመሇከት ነው ክሱ በምግባሩ
እንግዱህ ግራ ቀኙን እንዲዯመጥነው አባት ጥፊተኛ ሆኖ ቢገኝም ሌጁ በእኔ ምክኔያት አባቴ ተከሷ
አይጠየቅም አይከሰስም ብል ስሇሞገተ ከቅጣት በነጻ ተሰናብቷሌ፡፡ ነገር ግን ምስክር ሆኖ
የቀረበው አዯፌርስ ወንጀሇኛ ሆኖ አግኝተነዋሌ፡፡ በተጠየቅ ውርዴ መሰረት ነገሩን በነገር እውነት
እንዲወጣው አዯፌርስ በሏሰት በሌጅ ሊይ መስክረሀሌ ፣ አባትና ሌጅን ነገር ሰርተህ አጣሌተሏሌ ፣
ወዲጅ መስሇህ ቀርበህ የወዲጅህን ንብረት በጨሇማ ዗ርፇሀሌ፡፡ ይባስ ብሇህ ዯግሞ የታፇረውን ግቢ
አጥር እየሰበርክ የአውሬ መፇንጫ አዴርገሀሌ፡፡ ጥፊትህ እጅግ ብዘ ሁኖ አግኝተነዋሌ፡፡ ስሇዙህም
ሇመጨረሻ ግዙ ወዯ ፌርዴ ከመሄዲችን በፉት የእምነት ክህዯት ቃሌህን ስጥ፡፡
አዯፌርስ፡- ጌታየ ሰይጣን አሳስቶኝ ስጋ አሸንፍኝ …በሌጁ ሊይ በሏሰት መስክሪሇሁ ፣ አባትና
ሌጅን ነገር ሰርቸ አጣሌቻሇሁ ፣ ወዲጅ መስየ ቀርቤ የወዲጄን ንብረት በጨሇማ
዗ርፉሇሁ፡፡ ይባስ ብየ ዯግሞ የታፇረውን ግቢ አጥር እየሰበርኩ የአውሬ መፇንጫ
አዴርጌሇሁ፡፡ እባከወትን ክቡር ዲኛ አምኘ ተጸጽቻሇሁ …ፌርዴዎትን
ያሇስሌሱሌኝ፡፡
አባት፡- አዯፌርስ!...እኮ! ከዴተኽኛሌ ከሌጀ ጋር በሏስት ነው ያጣሊህኝ /በትሩን እያነሳ/ ገሇሌ
በለ
዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ
዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ
ዯጀ ሰሊም ዋሻው
አኮፊዲ ጋሻው
ዯዊት አንገቱ
ጸልት ጥይቱ
የሚያስገብረው ቆሊ ከዯጋ
አንዳ ሰንዜሮ ሽ የሚወጋ
዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ
዗ራፌ አካኪ ዗ራፌ /አዯፌርስ ሊይ በትር ይሰነዜራሌ ተው ተው ብሇው አባትን
ይገሊግለታሌ/
ዯኛ፡- ተው በህግ …በህግ ሲለት እንኳን ሰው ውኃ ይቆማሌ ረጋ በሌ …መበዯሌ ባንተ
አሌተጀመረም በለ እንግዱህ ወዯ ፌርዲችን እንገባሇን፡፡ አዯፌርስ በውርዴ ያሲያዜከውን
በቅል ሇግምጃ ቤት ታገባሇህ፡፡ ከዚሬ ጀምሮ ጠባይህን እስክታርም ዴረስ ከሰንበቴ ፣
ከእዴር ፣ ከሸንጎ ከመሳሰለት የምዕመናን ህብረት ተሇይተሏሌ ሇሦስት ዓመታት
ከአካባቢህ እንዲትቀሳቀስ የቁም እስር ሁነሏሌ፡፡ ከነፌስ አባትህ እንዴትገናኝ
ተፇቅድሌሏሌ፡፡ የአጣፊህውን ንብረት በሦስት እጥፌ ሇተበዯሇ ትክሳሇህ፡፡ በለ እንግዱህ
በሆዲችሁ ቂም ያሇ እርቅ አውርደ /አዯፌርስ ይገሇሊሌ ሁለም ይቅርታ ይጠያጠቃለ
ሰሊምታ ይሇዋወጣለ/ የዚሬ ሙግታችንን በዙሁ ጨርሰናሌ በሰሊም ወዯ ቤታችሁ ግቡ፡፡
/ዲኛው ከአጃግሬአቸው ጋር ይወጣለ ታዲሚውም ወዯየመጡበት አካባቢ ይመሇሳለ/፡፡

7.ዘሪ ሊዘራ ወጣ

ተራኪ፡- “በዴምፅ”
በዙያችም ቀን ጌታችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤት ወጥቶ እስኪቀመጥ ዴረስ ብዘ
ሰዎች ወዯ እርሱ ተሰበሰቡ። ሰው ሲበዚ ከመርከብ፣ ከተራራ ማስተማር ሌማዴ ነውና ከፌ ወዲሇ
ስፌራ ወጥቶ ተቀመጠ።
መምህር ከፌ ካሇ ቦታ ሰማዕያን ዜቅ ካሇ ቦታ ሲሆኑ ትምህርት ሇሰማዕያን ይረዲሌና፤ አንዴም
ባሔር የጥምቀት ሏመር የቤተክርስቲያን ምሳላ ነውና። ከፌ ባሇ ስፌራ ሊይም ሆኖ እንዱህም እያሇ
በምሳላ ብዘ ነገር ነገራቸው። ምሳላውም በሆነ ነው እንጂ ባሌሆነ ነገር አይዯሇም። ሇገበሬ በ዗ር፣
ሇሴት በእርሾ፣ ሇነጋዳ በዕንቈ፣ ሇዓሳ አስጋሪ በመረብ መስል አስተምሯሌ።
በምሳላ ማስተማሩ ስሇምን ነው ቢለ ሰው ባወቀው እና በተረዲው ትምህርቱን ሇመግሇጥ ነው።
እንዱህም እያሇ በምሳላ አስተማረ። እነሆ ዗ሪ ሉ዗ራ ወጣ። ሲ዗ራም በመንገዴ የወዯቀ ዗ር ነበረ።

዗ሪ “በእንቅብ ዗ር ይዝ ወዯ መዴረክ ይገባሌ።


አይዋ! ከአሇባበሱ ገበሬ ነው ወዯ እርሻ ሲሄዴ አንዴ ዱያቆን ወዯ ከተማ ሲሰዯዴ ያገኘዋሌ።
ሁሇቱ መነጋገር ይጀምራለ፤ ዗ሪ ጥግ ይዝ በትዜብት ያዲምጣሌ።”
ዱ/ን፡- አይዋ! ዗ሌቀሃሌ እንዳ?
አይዋ፡- ኧረግ! ዱያቆን… ዯህና ነህ ወይ?
ዱ/ን፡- ዯህና ነኝ እግዙአብሓር ይመስገን።
አይዋ፡- ምን ነው? ጓዜህን ሸክፇሃሌ?
ዱ/ን፡- ወዯ ከተማ መግባቴ ነው።
አይዋ፡- ኧረ በሥሊሴ ም… ነው?
ዱ/ን፡- ከእንግዱህ ይብቃኝ እይ!
አይዋ፡- እኮ ዗ግተኸን ሌትሄዴ?
ዱ/ን፡- ታዱያ ምን ሊዴርግ አይዋ ይሆናሌ ብዬ በዱቁናውም፣ በግብርናውም ታከትኩ ኑሮዬ
እንዯሆነ ከቀን ወዯ ቀን እየከፊ አሌሻሻሌ አሇኝ ዯ’ሞ ከተማ ገብቼ ሌየው።
አይዋ፡- ተው …. እይ…. ኧረ ይመስገን በሌ። ግብርናውንም ቢሆን ሔዜበ ክርስቲያኑ እየረዲህ
ነው፤ እኛም መኸር ሲዯርስ ቁና፣ ቁና እህሌ እናወጣሇን።
ዱ/ን፡- የገጠር ኑሮ ሰሌችቶኛሌ እኔም እንዯ ጓዯኞቼ መሻሻሌ አሇብኝ።
አይዋ፡- አባትህ ነበሩ ቤተስኪያን ከፌተው ቀዲሹን አሟሌተው የሚያቆርቡን። ዚሬ ግን ሸምግሇዋሌ
የሚራዲቸው ይፇሌጋለ። እንዯው እኛስ አናሳዜንህም ተተኪ አገኘን ብሇን ዯስ ብልን
ዯስታችን ሳያመሽ አንዴ ዓይናችንን አጥፌተኸው ሌትሄዴ? ሽማግላ አባትህ መምሬስ
ማን አሊቸው?
ዱ/ን፡- ገጠርም ብቀመጥ ከተማም ብገባ ከእንግዱህ አሌረባችሁም።
አይዋ፡- ምን ነው? ምን አገኘህ?
ዱ/ን፡- ተእንግዱህ ካቶሉክ ሆኛሇሁ።
አይዋ፡- አበስኩ ገበርኩ! በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን!…ተው…ኧረ
በስመ አብ በሌ ሌጄ?
ዱ/ን፡- አይ ….አይዋ… ስንቴ አሌኩት መሰሇኸ ከሌጅነት እስከ ዕውቀት በስመ አብ ስሌ ነው
የኖርኩት።
አይዋ፡- በማስተዋሌ ሁነህ በሇው ሌጄ… ምን ሰይጣን ተጠጋህ? ከብርሃን ወዯ ጨሇማ ትገባ?
ዱ/ን፡- ከጨሇማስ የወጣሁት ዚሬ…ሇእናንተም ሇአባቴም ስሌ ፌዲዬን ሳይ ኑሬአሇሁ ይበቃኛሌ።
ነጮቹም ከተማ ካሇው ምን ከመሰሇ ካቴዴራሊቸው ውስጥ በከባዴ ዯመወዜ በዱቁና
ሉቀጥሩኝ ነው…ምን ነው? እይህ ማከኬ!።
አይዋ፡- ተው ሌጄ እግዙአብሓርንም አታማርረው የገጠሩ ኑሮ ምን በዯሇኽ? እንዯ ከተማው
ካሌተብረቀረቀ ብሇኽ ነው? ሃይማኖትስ እንዱህ በዋዚ የሚጣሌ ነገር ነው? ይህችን
ሃይማኖት እኮ አባቶቻችን ያወረሱን አሌማዘን ዕንቈውን ንዋያተ ቅደሳቱን በብብታቸው
ሸጉጠው ጦማቸውን እያዯሩ ነው። እንዳትስ ሰማያዊ ርስትን ከምዴራዊ ምናምንቴ ኑሮ
ጋር ታወዲዴራሇህ?
ዱ/ን፡- ሃይማኖትን በተግባር የገሇጠው ማን ሆነና ነው ትምህርት ቤት ቢሠሩ እነሱ ናቸው።
የምንጠጣውን ውኃ ቢቆፌሩ እነሱ ናቸው፤ እኛ እንዯሆንን እንኳን ሔዜቡን ሌናገሇግሌ
ቤተክርስቲያንን ሇማስከፇት ሇአንዴ ጧፌ በስንት ሇቅሶ ነው። ስሇ ይህ ሃይማኖታቸው
ተስማምቶኛሌ።
አይዋ፡- ሌጄ! የሥጋ ኑሮ ሇሥጋ ነው እሱም መቃብር ነው። እነሱም ይህችን ችግራችንን
ስሇሚያውቁ ከውጭ ሀገር በተሰበሰበ ሽርፌራፉ ሳንቲም መሌካም ሰው ሃማኖተኞች መስሇው
በፌርፊሪ ይዯሌለናሌ፤ ነገር ግን የሚያጎርሱን ማር በመርዜ የተሇወሰ ነው።
ዱ/ን፡- የእኛስ ክርስቲያኑ በከተማ ያሇው ቀሊሌ ሆኖ ነው። የትኛው ክርስቲያን ነው ሔዜበ
ክርስቲያኑን ሊገሌግሌ ቤተክርስቲያን ሊስከፌት ብል ወንዜ አ቉ርጦ የሚመጣው። እነሱ ግን
አይዯሇም ወንዘን ውቅያኖሱን አ቉ርጠው ይመጣለ ሃይማኖት የገባቸው አገሌጋዮችስ
እነሱ።
አይዋ፡- ስሇ ሃማኖት ምስክርነት ሇመስጠት ከእኔ በሊይ የእግዙአብሓርን ቃሌ የተማርከው፣
የቤተክርስቲያንን ድግማ እና ቀኖና የምታውቀው አንተ አሌነበርክም? ነገር ግን መመ዗ን
አሌቻሌክም። አንዴ መጽናኛ የሚሆን የእግዙአብሓር ቃሌ በሌብህ ውስጥ የሇም። እንዱህ
ሌብህን ባድ ያዯረገው ግን ማን ነው?
ዱ/ን፡- ምንም ብትሇኝ… እኔም ሊሌቀር ፀሏይዋ አትክረርብኝ አንተንም ሥራ አሊስፇታህ ዯህና
ሁን።
አይዋ፡- አስተዋይ ሌብ ይስጥህ! ሌጄ ዯህና ሁን።
«በየመንገዲቸው ይወጣለ»

ተራኪ፡- እነሆ ዗ሪ ሉ዗ራ ወጣ፤ ሲ዗ራም በመንገዴ የወዯቀ ዗ር ነበረ፤ የሰማይ ወፍችም መጥተው
በለት በመንገዴ የወዯቀው ዗ር የእግዙአብሓርን ቃሌ፣ የመንግሥተ ሰማያትን ነገር ሰምቶ
የማያስተውሌ ነው እሱንም እኩይ ዱያብልስ መጥቶ በሌቡናው የተ዗ራውን ያጠፊበታሌ።
“዗ሪ መናገር ይጀምራሌ”

዗ሪ፡- ያ! የጭንቁ ቀን ፌፃሜ ክረምቱ . . .


. . . በእርሱ ሊይ ሳይመጣ
዗ሪ ሉ዗ራ ወጣ
ገበሬው በግብሩ ከጥንት አባቶቹ
አሇው የእርሻ መሬት ዚሬም ሇሌጆቹ
ምስክሮች ናቸው ሞፇር እና ቀንበር ያዋዯደ እጆቹ
በተሰጠው ጊዛ በዕሇት ወራቱ
ታማኝ ነው ገበሬው ጸንቷሌ በርስቱ
ከጎተራው መሀሌ መርጦ የከበረ
ጉዴፌ የሇላበት ከወርቅ የነጠረ
዗ሪ በትከሻው ዗ሩን ተሸክሞ
ነፌሱን አበርትቶ ሥጋውን ሇጉሞ
ሜዲ ተራራውን ቁሌቁሌ ሽቅብ ወትቶ
ሄዯ . . . ሄዯ . . . ሄዯ . . .
. . . ውስተ ምዴር ሰናይ በዯስታ ተሞሌቶ
መሬት አሇስሌሶ... ከወፌ አእሊፌ... አትርፌሌኝ ብል...
. . . ጌታውን ሇመነ
በመሌካም እርሻው ሊይ ዗ሮቹን በተነ
ከመሬቱ ይሌቅ ነፊሱን ያወቀ
ባሌተገባ መሬት ከመንገደ መሀሌ አንዴ ዗ር ወዯቀ
ወመጽኡ አእዋፇ ሰማይ… ይ዗ውት በረሩ
ወዯ ጥሌቁ ወርዯው በሀሳር ሉኖሩ

ተራኪ፡- እነሆ ዗ሪ ሉ዗ራ ወጣ፤ ሲ዗ራም ብዘ አፇር በላሇበት ጭንጫ ሊይ የወዯቀ ዗ርም ነበረ።
“዗ሪ በተመስጦ ይከታተሊሌ፤ ሰሊም እና ቤዚ እየተጨቃጨቁ ወዯ መዴረክ ይገባለ”

ቤዚ፡- እባክሽ ሰሊም ከዙህ በሊይ እንዴታናግሪኝም፣ እንዴትከተይኝም አሌፇሌግም።


ሰሊም፡- እንዳ! ቤዚ እኔ እኮ የመንፇስ ቅደስ እህትሽ ነኝ። እንዳት እንዯዙህ ትጠይኛሇሽ?
ቤዚ፡- ጠሌቼሽ አይዯሇም ስሇ አገሌግልትም ሆነ መንፇሳዊ ተግባር ከማንም ጋር መነጋገር
አሌፇሌግም።
ሰሊም፡- ቤዚ! ምን አሌባት እኔ እና አንቺ መንገዴ ሊይ ተገፊፌተን የምንተሊሇፌ ሰዎች እንሆን
ነበር። ዚሬ ግን እኔ እየተከተሌኩሽ ነው። እኔ እና አንቺን ይበሌጥ ያቀራረበን አገሌግልት
ነው። አገሌግልታችን ዯግሞ የክርስትናችን ቁሌፌ ነው። መነጋገር ካሇብን አንዴ ጊዛ
አይዯሇም አንዴ ሺህ ጊዛ መነጋገር አሇብን።
ቤዚ፡- እኔ ጊዛዬን አጣብቤ የምመጣው ባሇኝ አቅም ሇማገሌገሌ እንጂ ማንም ከፌ ዜቅ አዴርጎ
እንዱናገረኝ አይዯሇም!
ሰሊም፡- በመጀመሪያ ይህ አገሌግልት የሰው አይዯሇም፣ የእግዙአብሓር ነው። መንፇሳዊ ተግባርን
ሇማከናወን ዯግሞ በትህትና ዜቅ ማሇት ተገቢ ነው። ጌታችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ወገቡን ታጥቆ የቅደስ ጴጥሮስን እግር ያጠበው እንዱሁ አይዯሇም ሇእኛ አርአያ
እና ምሳላ ሉሆን ነው። ትዕቢት እና አገሌግልት በፌጹም አንዴ ሊይ መቆም አይችለም።
ቤዚ፡- እናንተ አይዯሊችሁም እንዳ አምስት ዓመት፣ አስር ዓመት አገሌግሇናሌ የምትለት
ከእናንተ ያሊገኘሁትን ትህትና ከማን እማረዋሇሁ? የትኛውን ፌቅር ነው የሰጣችሁኝ?
ከፇሇግሽ ግቢ ከፇሇግሽ ውጭ የሚሇውን? ይህ አገሌግልትም፣ ክርስትናም አይዯሇም።
ሰሊም፡- ከጎንሽ ያሇች አንዱት እህት ወይም አንዴ ወንዴም የአገሌግልት መሇኪያ አይዯሇም።
የራሳችን ሥጋዊ ጠባይ ሲያይሌ እና ፇተናዎችን መ቉቉ም ሲያቅተን ሇመጥፊታችን
ሰዎችን ምክንያት እናዯርጋሇን። የጸኑትን እንመሌከት አባቶቻችን እኮ አንገታቸውን
ሇሰይፌ ዯረታቸውን ሇጦር እየሰጡ ነው እግዙአብሓርን ሲያገሇግለ የኖሩት።
ቤዚ፡- እሱ ሇሚቻሊቸው ነው እኔ ግን ከእነ ዴክመቴ ባሇሁበት ቦታ እግዙአብሓርን አገሇግሇዋሇሁ።
ሇእናንተ ግን ጠብቧችሁ ከነበረ ይስፊችሁ! ይኸው ትቼሊችኋሇሁ።
ሰሊም፡- ከአገሌግልት የራቀ እና ከባሔር የወጣ ዓሣ ሁሇቱ አንዴ ናቸው። እህቴ ዓሇማዊነት
እንዲያጠቃሽ ተጠንቀቂ። ነገ በሩቅ ሆነሽ እኔም ነበርኩበት እያሌሽ ስት዗ብቺ እንዲትገኝ!
ቤዚ፡- ከእናንተ አገሌግልት ሳይሻሌ አይቀርም! “ቤዚ ትታት ትሓዲሇች”
ሰሊም፡- እጅግ በጣም ያሳዜናሌ! ሰው ከፌ ዜቅ አዯረገኝ ብሇን እንዳት አገሌግልትን ረግጠን
እንሓዲሇን። ሰይፌ ቢመጣብን ምን ሌንሆን ነው። እግዙአብሓር ሆይ በቤትህ
የምንጸናበትን በአገሌግልት የምንበረታበትን ጉሌበት ስጠን።
“ሰሊም ወጥታ ትሓዲሇች”

ተራኪ፡- ብዘ መሬት ከላሇው ከጭንጫ ሊይ የወዯቀ ፇጥኖ የበቀሇ ዗ር ነበረ፤ መሬቱ ጥሌቀት
የሇውምና ፀሏይ በመጣ ጊዛ ጠውሌጎ ዯረቀ። በጭንጫ ሊይ የወዯቀውም ዗ር
የእግዙአብሓርን ቃሌ በዯስታ የሚሰማ ፇጥኖ ወዯ አገሌግልት የሚገባ ነው፤ ነገር ግን
ትንሽ መከራ ባገኘው ጊዛ ወዱያው የሚርቅ፣ የሚክዴ ነው ምክንያቱም ስር የሇውምና።

዗ሪ፡- መኸሩ . . . ብዘ ነው
ሠራተኛው ግን . . . ጥቂት ነው
በዙህ በሇምሇሙ በገጠሩ ስፌራ
ሌጅ ተረክቦ ያባቱን አዯራ
ዯብር እያጸና ገዲም እያቀና
ያወሳሌ ትውፉቱን…ድግማ እና ሥርዓት…ይሰበካሌ ዛና
ከዯጀ ሰሊሙ ከዋርካው ጥሊ ስር
ሲያዛሙ ሲቀኙ ተማሪ እና መምህር
በሌባቸው ሞሌቶ ከአፊቸው ሲቆረጥ . . .
. . . ሏሴት ወፌስሏ
ይፇሌቅ ነበረ ዴጓው እንዯ ውኃ
ሌጁ አባት ሆኖ ላሊ ሌጅ ሲወሇዴ
ትውሌደን ዗ንግቶት ቆዲውን ሲዋዴዴ
ዋርካው ሊይ በቅልበት… ሸንበቆ ቀርቀሃ
ተማሪ ተሰ’ድ ገባ ከበረሃ
ታጎሇ ቅዲሴው… ተ዗ጋ ዯብሩ
ተፇታ ገዲሙ… መነኮሳት ሸሽተው… ሇከተማ አዯሩ
በዙያ ማድ ጎራ… ጠፇር ዴንበሩ ስር…
. . . ራሱን ከሌሎሌ
በአባቶቹ አምሊክ ዚሬም ይታመናሌ
መስቀለን አቁሞ በር በሩን ያያሌ
ዲግም ሇመወሇዴ ጥምቀት ይናፌቃሌ
በዙህ በከተማው እረኛው ከተኩሊው እኩሌ ቁጥር ሆኖ…
. . . ተኩሊው በግ ይበሊሌ
መኸሩ ብዘ ነው ሠራተኛው ጥቂት
በዯስታ ወዯ እርሻው ገብቶ ሇአገሌግልት
ገና ሳይጀምረው ፀሏይ በርትቶበት
ከአሇቱ ሊይ ወዴቆ… ወጣ ተሇይቶ
አገሌግልት ጽናት… በእሳት ውስጥ ማሇፌ…
. . . መሆኑን ዗ንግቶ

ተራኪ፡- እነሆ ዗ሪ ሉ዗ራ ወጣ፤ ሲ዗ራም በእሾህ መካከሌ የወዯቀ ዗ር ነበረ።


“዗ሪ በጥሞና ይከታተሊሌ። በረከት ቀዴሞ ገብቶ ሰዓት ሲያይ ነገዯ ይገባሌ”
ነገዯ፡- እንዳ!...እንዳ!...በረከት… አንተ ትሌቅ ሰው ሆነህ የሇ እንዳ!...ሌትጠፊኝ ሁለ ትችሊሇህ።
በረከት፡- አንተም እኮ ተቀይረሃሌ።
ነገዯ፡- እንዳት ነህ?...ዯህና ነህ?
በረከት፡- ዯህና ነኝ እግዙአብሓር ይመስገን!
ነገዯ፡- አረፇዴኩብህ እንዳ?
በረከት፡- በሰዓትህ ነው የዯረስከው።
ነገዯ፡- ሻይ ቡና እያሌን እንጨዋወት።
በረከት፡- አይ! የምሄዴበት ቦታ አሇ ሳሊገኝህ አሌሄዴም ብዬ ነው የመጣሁት…ይሌቅ ሇምን ነበር
የፇሇከኝ?
ነገዯ፡- በሰ/ት/ቤት ውስጥ እያሇን በነበረን አገሌግልት በመዜሙር ክፌሌ ውስጥ ብርቱ አገሌጋይ
እንዯ ነበርክ እና መረዋ የሆነ ዴምፅ እንዯነበረህ አስታውሳሇሁ።ያ! ዴምፅህ ዚሬም አሇ?
እንዳት ነው አገሌግልት?
በረከት፡- የእግዙአብሓር ስጦታ አይዯሌ እሱ ራሱ ባሇቤቱ ካሌነሳህ የት ይሄዲሌ ብሇህ ነው።
አገሌግልትም ጥሩ ነው እግዙአብሓር ይመስገን!
ነገዯ፡- በቅርቡ አንዴ መዜሙር ቤት አስመርቃሇሁ አስፇሊጊ ቁሳቁሶችን እያሟሊሁ ነው የመዜሙር
ቤቱን ምርቃት ሳስብ አንተ ወንዴሜ ትዜ አሌከኝና… ሇምን ከእኛ ጋር ያለ ወንዴሞች
ዛማ እና ግጥም ሠርተውሌህ በእኔ መዜሙር ቤት ቪሲዱው ተሠርቶ አብሮ አይመረቅም
ብዬ አሰብኩኝ። በዙህ ጉዲይ ነው ሊናግርህ የፇሇኩት።
በረከት፡- ሇምንዴን ነው በጥቅማ ጥቅም ሌትዯሌሇኝ የምትሞክረው? አንተ ከሰ/ት/ቤት ከወጣህ
ጀምሮ አይዯሇም! በአገሌግልት በሃይማኖት ጉዲይ ተስማምተን የምናውቀው መቼ ነው?
ነገዯ፡- የአንተ የወንዴሜ ጉዲይ አሳስቦኝ ሌረዲህ ስሇሞከርኩኝ እንዳት እንዱህ ትሇኛሇህ?
የሃይማኖትን ነገር እያነሳህ ሇምን እንዯ መናፌቅ ትቆጥረኛሇህ? አብረን በአንዴነት
የእግዙአብሓርን ማዕዴ እየተመገብን ያዯግን ወንዴማማቾች አይዯሇንም?
በረከት፡- ተመሌከት በረከት አንተ የምትሇውን ወንዴምነት በገን዗ብ ዗ረ዗ርከው፣ ከእውነተኛዋ
መንገዴ ዗ወር አሌክ። ይባስ ብሇህ በቅዴስት ቤተክርስቲያን ሊይ ጦርህን ሰብቀህ ተነሳህ
እናም ዚሬ በሚዯረግሌህ የተሇያዩ ዴጋፍች ባሇ መዜሙር ቤት ሌትሆን ነው። ፌቅረ ንዋይ
ምን ያህሌ እንዯሚጸናብህ እኔ አውቅሃሇሁ።
ነገዯ፡- ጥሩ! ሌታውቀኝ ትችሊሇህ፤ ነገር ግን አታስተውሌም። እኔ ያሇሁት ትክክሇኛ መንገዴ ሊይ
ነው። መንገዴም እውነትም ኢየሱስ ነው። የኢየሱስ ወንጌሌ ይሰበክ ላሊውን ገሇባ አንሱት
ስሊሌን መናፌቅ ትለናሊችሁ።
በረከት፡- ጌታችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “እኔ መንገዴ እውነት ሔይወትም ነኝ” ብል
አስተምሮናሌ። አስተውሌ! ይህችን መንገዴ ነቢዩ ሆሴዕ እንዱህ ሲሌ ይገሌጻታሌ፣
“የእግዙአብሓር መንገዴ ቅን ነው ጻዴቃን ይሓደበታሌ፣ ተሊሊፉዎች ግን ይወዴቁበታሌ”
እግዙአብሓር ያከበረውን ማን ያዋርዯዋሌ እኔ የአብርሃም አምሊክ የይስሏቅ አምሊክ
የያዕቆብ አምሊክ ነኝ እያሇ… የወዯዲቸውን እኛ መጥሊት እንችሊሇን? አንችሌም! እርሱ
ራሱ አከበራቸው ከፌ ከፌም አዯረጋቸው ኪዲናቸውንም አጸና… እኛም ሇቅደሳኑ
የሚገባቸውን ክብር እንሰጣሇን።
ነገዯ፡- ዗መኑን መዋጀት ተገቢ ነው፤ ያፇጀ ያረጀ ቀኖና ይዝ ገዲም ሥርዓት እያለ ሰዎችን
ከማጎሳቆሌ በሥጋቸው ተዴሊ ሏሴትን እያዯረጉ ጌታን እንዱያከብሩት ማዴረግ፣
ትውሌደንም ከ዗መናዊነት ከቴክኖልጅ ጋር አስማምቶ ሇጌታ መማረክ ታሊቅ አገሌግልት
ነው።
በረከት፡- ሏሰተኞች መምህራን የዋጃቸውን አምሊክ እንኳ ክዯው የሚፇጥንን ጥፊት በራሳቸው ሊይ
እየሳቡ፣ ሚያጠፊ ኑፊቄን አሾሌከው ያስገባለ። እነዙህም በመሌካም እርሻ ሊይ ጠሊት
የ዗ራቸው እንክርዲድች መናፌቃን ናቸው። እንዯዙህ ያለት ሇገዚ ሆዲቸው እንጂ እያስመሰለ
ሇጌታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ አይገዘም። በሚያቆሊምጥ ንግግር ተንኮሌ የላሇባቸውን ሰዎች
ሌብ ያታሌሊለ፤ መጨረሻቸውም ጥፊት ነው። ሆዲቸው አምሊካቸው ክብራቸው በነውራቸው
ነው። ሀሳብህ ምዴራዊ ነውና ተጠንቀቅ!
ነገዯ፡- እኔ እና አንተ መቼም ተስማምተን አናውቅም ብልት “ጥልት ይወጣሌ”
በረከት፡- “ዴሮም ኅብረት አሌነበረንም” በማሇት እርሱም ወጥቶ ይሄዲሌ።
ተራኪ፡- በእሾህ መካከሌ የወዯቀ ዗ር ነበረ፤ በበቀሇ ጊዛ እሾኹ አነቀው፣ አጣበቀውም። በእሾኹ
መካከሌ የወዯቀው ዗ር የእግዙአብሓርን ቃሌ የሰማ፤ ነገር ግን የዙህ ዓሇም ሀሳብ እና
ሀብት አንቆት የካዯ፣ ያሇ ፌሬ የቀረ ዗ር ነው።

዗ሪ፡- ዓሇም እሾህ ዓሇም ጋሬጣ


ምርጡ ዗ር ሇምሌሞ ያሇ ፌሬ ወጣ
በፌቅረ ንዋያት ሌቡ የቀሇጠ
ይሁዲ ጌታውን ሠሊሳ ብር ሸጠ
በይሁዲ ግብር ሇገን዗ብ የቆሙ
እውነትን ሰውረው መንገዴ አጣመሙ
የሞት ጽዋ ይ዗ው ሔይወትን ሉያውጁ
ከአርዮስ ተወሌዯው ከአውሬ ተወዲጁ
መንጋ ሉበትኑ በረቱን ሉያፇርሱ
ተኩሊዎች ሇጥፊት የበግ ሇምዴ ሇበሱ

ተራኪ፡- እነሆ ዗ሪ ሉ዗ራ ወጣ፤ ሲ዗ራም በመሌካም መሬት ሊይ ወዯቀ።

዗ሪ፡- በመሌካም መሬት ሊይ የወዯቀውም ዗ር አንደ ሠሊሳ፣ አንደም ስዴሳ፣ አንደም መቶ ፌሬ


አፇራ። የሚሰማ ጆሮ ያሇው ይስማ! “ከመዴረክ ይወጣሌ”

8.ማዳኑን እዩ
/የሌዯት/ ግጥማዊ ጭውውት

/ንጉሥ ከዘፊኑ ሊይ ተሰይሞ መኳንንት እንዯየዯረጃቸው ተቀምጠው አጃግሬ በቀኝ በኩሌ ሰይፌ
ታጥቆ ቆሞ ይታያሌ ከመዴረክ ጀርባ የፇሊስፊው ዗ረዯሽት ዴምፅ በዋሽንት ታጅቦ ይሰማሌ/፡፡

ፇሊስፊው ዗ረዯሽት በዴምፅ ፡- አዋጅ …አዋጅ …አዋጅ

ሇትዋሌዴ የሚተሊሇፌ ሌዩ ዛና

የብርሃን ጏሔ የመዲን መንገዴ ፊና


የሩቅ ምስራቅ ሀገር የንጉሥ ከተማ

ምሌክቱን አስተውሌ ትንቢቱንም ስማ

ስሜም ዗ረዯሽት ከአባቶቻችሁ ወገን ነኝ

በሀገሬም ጥበበኛ ነኝ ቃላንም አዴምጡኝ

ብሩህ ኮከብ ወርድ ከባሔር ሊይ አርፎሌ

በኮከቡም ሰላዲ የዓሇም ንጉሥ ተቀርጿሌ

አሁንም እሊችኋሇሁ ይህን የመዲን ፀጋ በሌባችሁ ያዘት

በ዗መናችሁ ሲገሇጥ ሇክብር ባሇቤት ተገዘሇት

1ኛ ንጉስ፡- /ከዘፊኑ ሊይ እየተነሳ/

አባት ሆይ ትንቢትህ ዚሬ ሇእኛ ዯርሷሌ

የመዲን ምስጢሩ በኛ ተፇጽሟሌ

ይኸው ብረህ ኮከብ ከሰማያት ወርዶሌ

የጨሇማው ዗መን ኩነኔው አብቅቷሌ

የዱያቢልስ ጭፌራ በእኛ ሰሌጥኖብን

ከ5500 ዗መን …ከባርነት ቀንበር ፌጹም ነጻ ወጣን

ወሌዯ ዲዊት ንጉስ አንበሳው ተነሳ

዗ሊሇም የማይፇርስ መንግሥትን አስነሳ

እነዙያን ነገሥታት ሇ዗ሊሇም ያጠፊቸዋሌ

ጠሊቶቹን ሁለ ከእግሩ በታች ይቀጠቅጣቸዋሌ

ከእንግዱህ የኃጥአን ህብረት ተሇያየ

በጨሇማ የሚሄዴ ህዜብ ብርሃን አየ

ሇህዜብህ አብዜተህ ዯስታን ጨምረህሊቸዋሌ

ምርኮን ሲካፇለ ዯስ እንዯሚሊቸው በአንተ ዯስ አሊቸው

የሸክሙን ቀንበር የአስጨናቂውንም ዗ንጉንም ሰብረሃሌ

በዯምም የተሇወሰ ሌብስ ሇቃጠል ሆኗሌ


እጅ ሳይነካው ከተራራው ዴንጋይ ተፇነቀሇ

ብርቱውን ነሀስ ሸክሊውንም ሳይቀየር ፌፁም አዯቀቀ

ብንሩና ወርቁን እንዯ አፇር ፇጨው

ህሌሙም እውነተኛ ፌችውም እሙን ነው

የነቢያት ትንቢት ዚሬ ተፇፅሞ ሇኛ ዯረሰሌን

ህዜቦች እሌሌ በለ እጅግ ዯስ ይበሇን

ጋሻ አጃግሬ ተነሥ ነጋሪቱን ጎስም

ህፃኑ ተወሌዶሌ ሰሊም መዴኃኔዓሇም

ሇነገሥታት ሁለ ይህን ሇዓሇም ንገር

ምስራች አሰማ ሌዯቱንም መስክር

መሇከትን ንፊ ዯስታን አስተጋባ

የሩቅ ምሥራቅ ሀገር እጅ መንሻ ያስገባ

ነገስታት ይነሱ እጅ መንሻውን ይ዗ው

ወርቅና እጣኑን ከርቤውን ጨምረው

ጋሻ አጃግሬ እጅ እየነሳ ፡- ንጉሥ ሆይ ሺህ ዓመት ንገሡ

እዴሜ እንዯ ሸማ ይሌበሱ

ካባው ሇሀገራችን ይሁነን ቤዚ

዗ውዯዎ ዗መናትን ይግዚ

ቃሌዎን እናገራሇሁ ሇዓሇም

ተወሌዶሌ እያሌኩኝ ሰሊም መዴኃኔዓሇም

አዋጅ . . . . .አዋጅ . . . . . አዋጅ

የሩቅ ምሥራቀ ሀገር የንጉስ ከተማ

ምሌክቱን አስተውሌ ትንቢቱንም ስማ

የዓሇም ንጉሥ ተወሇዯ ኮከቡ አበራ


ሌዯትን እናብስር አ቉ርጠን ተራራ

ነገሥታቶች ስሙ የምስራች ዛና

ስንቅህን አ዗ጋጅ መንገዴህን አቅና

ጭቃ ሹም ተቀበሌ መሌዕክቱን አሰማ

የጭቃ ሹም ፡- /ጥሩባ እየነፊ ጭቃ ሹም ያዚሌ/

ያሌሰማህ ስማ የሰማህ አሰማ

የሩቅ ምሥራቅ ሀገር የንጉሥ ከተማ

ምሌክቱን አስተውሌ ትንቢቱንም ስማ

ነገሥታቶች ስሙ የምስራች ዛና

ዚሬ ተገሇጠ ያ ብሩህ ኮከብ ያባታችን ፊና

ውጣ በአዯባባይ በሌዯት ጏዲና

ስንቅህን አ዗ጋጅ መንገዴህን አቅና

/ሦስት ነገሥታት በጉዝ ሊይ ይታያለ ከሊ አጃግሬዎችና ስጦታ የያዘ አሽከሮች ይከተሊለ
በመንገዴ ሊይ እያለ ነገሥታቶች መነጋገር ይጀምራለ/

1ኛ ንጉስ ፡- ምንም እንኳ ቢሆን መንገዲችን የራቀ

ጉዞችን መሌካም ነው በኮከብ የሚመራ በሚሥጥራት የረቀቀ

ጓጉተን መጣን ወዯ ኢየሩሳላም ጎዲና

ሇነገሥታት ንጉሥ ሌናቀርብ መባ

2ኛ ንጉስ ፡- ኧረ! ….እኔስ እፁብ ዴንቅ አሌኩኝ

ስራው ከአዕምሮየ በሊይ ሌቆ ገኖ ቢሰፊብኝ

የትንቢቱን የዴሌ ብስራት እስከማየው እውነት ሆኖ

ሌቤ አሌቻሇም ሉታመነኝ በስስት ማግ ተጠፌንጎ

3ኛ ንጉስ ፡- አቤት…! አቤት…!


ዴንቅ ነው ስራው ሁለ በእርሱ ሆነ

ተመስገን ነው ሰው ከመሞት ከኃጢአት ዲነ

የክህዯት ግሌጥ ሚሥጢር ማኅዯሩ ተከዯነ

እኔስ እሄዲሇሁ ወዯ አስዯናቂው የዓሇም ሲሳይ

የአምሊክን ስራ ሊዯንቅ ማዲኑንም በአይኖቼ ሊይ

አዎ መንገዯኛ ነኝ የጌታን ምሔረት ናፊቂ

ከዯጁ ካሇው በረከት ከፀጋው ክብር ጠባቂ

/ቤተሌሓም በከብቶች በረት ትመሰሊሇች በረቱ ውስጥ የቤተክርስቲያንን አሳሳሌ የጠበቀ የሌዯት
ስዕሌ ይታያሌ ነገስታቱ ወዯ በረቱ እየጠቆሙ /

1ኛ ንጉስ ፡- የዓመታት ሌፊት ጽዋው ተሰፌሮሌን

የእግዙአብሓር ቸርነት ምሔረት በዜቶሌን

ይኸው ዚሬ ዯረስን ከሌዯቱ ቦታ

እጅግ ዯስ ይበሇን እናቅርብ እሌሌታ

አጃግሬ ወዱህ ና ስጦታውን ስጠኝ

እጅ መንሻ አቅርቤ በረከትን ሊግኝ

/1ኛ ንጉስ ከአጃግሬ ስጦታ ተቀብል ወዯ በረቱ ተጠግቶ እየተበረከከ እጅ ይነሳሌ ስጦታውን
አስቀምጦ ሲመሇስ 2ኛ ንጉስ ወዯ በረት ይገባሌ/

1ኛ ንጉስ ፡- /ከበረት ሲመሇስ/

እንዳት ብዬ ሌመነው አሁን ቤተሌሓም መንዯር መጥቼ

አንተን ሊይ መታዯላ እንዯ ሌጅ እጅ ነስቼ

በጽናት እቆም ይሆን ከብርሃን አምዴ ገብቼ

ሰማያት የሚርደሇት እሳት የሆነ መንበሩ

ሱራፋሌ ቅደስ የሚለት ሉገሇጽ የማይቻሌ ክብሩ

በበረት ሉገኝ ቢወስን እረቂቅ ሆነብኝ ፌቅሩ

እምነቴ እንዯ አሇት ጸና አይቸህ በበረት ጌታ

ሌቤ በሏሴት ሞሊ በታምራትህ ኃይሌ ተረታ


/2ኛ ንጉስ ስጦታን ሰጥቶ ከበረት ሲመሇስ 3ኛ ንጉስ ወዯ በረት ይገባሌ/

2ኛ ንጉስ፡- አውግስጦስ ቄሣር የሮም ንጉሥ

ሇህዜቡ ሁለ መሌዕክት ሲያዯርስ

በሀገሪቱ በሮም ከተማ ቆጠራ ሆነ

ይህ ሉሆን ፌርዴ አሳሇፇ ንጉስ በኃይሌ ወሰነ

በዙያ ውርጅብኝ ወራት ግርግር በተመሊበት

እናትህ መንከራተቷን ከሜዲ ወዯ አንዴ አቀበት

ወዯዴከው ዯሀ መባለን ሇዴሆች የዴሌ ነፃነት

የፌጥረትን ብዚት የወሰንክ ዴንቁ የዓሇም ገናና

እናትህ ጋር ቤተሌሓም ሌትቆጠር ብታቀና

ሌክ አንዯ ምስኪን ዗ር አጋር እንዲጣ እንግዲ

በበረት ተገኘህ አዲምን ሌትረዲ

/3ኛ ንጉስ ከበረት ሰግድ ስጦታ ሰጥቶ ሲመሇስ/

3ኛ ንጉስ፡- አንተ ግን አንተ ነህ ቃሌህ የማይታበይ

ሇእንስሳት መኖ በተ዗ጋጀ በከብቶች ግርግም ሌትታይ

ስጋን ተዋሏዴክ ከዴንግሌ ማርያም ሌትሆን ወዯዴክ የዓሇም ሲሳይ

ምን አይነት ፅናት ሰጠሀት በምንስ ኃይሌ ቃኘሃት

መሸከም ያሇም ፇጣሪን መታቀፌ መሇኮት እሳት

ይዯረግሌኝ ባሪያው ነኝ ሆነ ሇገብኤሌ ብስራት

ሇእኔስ እፁብ ዴንቅ ነው አዕምሮዬን ጠበባት

ሇምዴርስ ምን ኃይሌ ሰጠሀት

እንዯ አምሊክ ስታይህ አንተን እንዯ ሌጅ አሇቀስክባት

እኔንም ሇክብር ጠራኸኝ አምሊክን በእጄ ሌዲስስ

በኮከብ እየተመራሁ በመወሇዴህ ሊገኝ ሞገስ

ከእንግዱህ እግሮቼ የሞትንና የሔይወትን መንገዴ ሇዩ


አይኖቼ ማዲኑን አዩ/2/

/አይኖቼ ማዲኑን አይተዋሌና የሚሇውን የተስፊየ ኢድን መዜሙር በሔብረት ይ዗መራለ ተፇጸመ/

9.ቅድስት አቅሌስያ

ሴት ተራኪ፡- “ አሇባበሶ ነጭ በነጭ ”


እነሆ በአንፆኪያ አቅሉሲያ የተባሇች ንጽህት ቅዴስት እናት ነበረች ይህች እናት ዯግነቷና
ፌቅሯ ወሰን የሇውም የህይወትን ምግብ የህይወትን መጠጥ ያሇ ስስት በሇጋስነት ሇአዲም ዗ር ሁለ
ትመግባሇች፡፡ ከርህራሄዋም የነተሳ ተስፊ ሊጡ ሇዴኩማን ሁለ መጽናኛ ናት፡፡ የጥበቧ ጥሌቀት
የእውቀቷ ስፊት እንዱህ ነው ተብል አይነገርም እንዱሁ ባህረ ጥበባት ብንሊት ይሻሊሌ፡፡ በሞት
ጥሊ ውስጥ በዴንግዜግዜ ያለትን በእውነት መንገዴ መርታ ወዯ ብርሃን ታዯርሳሇች፡፡ ሁለን
በተዕግስት ተሸክማ፣ የተጣመመውን እያቀናች ወዯ ሰሊም ሀገር የምታሸገግር ዴሌዴይ ናት፡፡
ከእርሷ ቤት ገብቶ ማንም ሰው የፇሇገውን ስሇማያጣ ስንደ እመቤት እያለ ይጠሯታሌ፡፡ ይህችን
እናት ኢትዮጵያዊው ጃንዯረባ በሰሊሳ አራተኛው ዓመተ ምህረት ፉሉጶስ ከተባሇ ቅደስ ሰው ዗ንዴ
ስሊገኛት ዲግም ከእርሷ ተወሌድ ሌጅ ሆኗት እርሷም እናት ሆናው እርሱም እጅግ ስሇወዯዲት
በሰረገሊው ጭኖ ወዯ ኢትዮጵያ ይዞት ገባ፡፡ ኢትዮጵያውያንም በታሊቅ ዯስታ ተቀበሎት፡፡
እንግዱህ ከዚን ግዛ ጀምሮ ይህች እናት በከፌተኛ ቦታ ሊይ ቤቷን ሠራች፡፡
ሰባት ምሰሶዎችን አቆመች
ፌሪዲዋን አረዯች የወይን ጠጅዋንም በማዴጋ ጨመረች
ዴምጿንም ከፌ አዴርጋ ተጣራች
ኑ እንጀራዬን ብለ
የጠመኩሊችሁንም የወይን ጠጅም ጠጡ
ስንፌናንም ትታችሁ በህይወት ኑሩ
ሌጄ ሆይ ህጏቼን አትርሳ
በፌፁም ሌብህም በእግዙአብሓር ታምነህ ኑር
የጥበብ መጀመሪያ እግዙአብሓርን መፌራት ነው
የቅደሳንም ምክር እውነት ነው
ሔግንም ማወቅ ሇሌብ ዯግ ነው
በዙህ ስርዏት ብዘ ዗መን ትኖራሇህ
የህይወት ዓመታት ይጨመሩሌሃሌ
እያሇች ከጥበብ ማዕዴ እየመገበች ከእውቀት ማዴጋዋ እያጠጣች በሃይማኖት በምግባር እያጸናች
እንዯ ዕንቁ የሚያበ\፣ እንዯ እሳት የሚፊጁ፣ እንዯ ሰይፌ ስሇት የሚቆርጡ፣ እንዯ ሰማይ ጠሌ
የዯረቀውን የሚያሇመሌሙ እሌፌ አዕሊፊት ከዋክብትን ያፇራች እናት የዮዱትን መከራ ታግሳ፣
የግራኝን ሰይፌ ችሊ በቀንና በላሉት እጆቿን ወዯ እግዙአብሓር ዗ርግታ አምሊኳን ተማፅና
ያሳዯገችው ሌጅ ዲር ዴንበሯን የማያስነካ ህሌውናዋን የማያስዯፌር በእናቱ የማይዯራዯር ጀግና
ሌጅ ባሇበት ሱስንዮስ ቢነሳ ከቤተ መንግስቱ ገብቶ አንገቱን ሇሰይፌ ሰጠ፡፡ የፊሺስት መዴፌ
ቢያጓራ ሌጂ እንዯ ቅጠሌ ረግፍ እናቱን በህይወት አቆመ ያች እናት ንጽህት ንጽህት ቅዴስት
አቅሉሲያ፣ ንጽህት ቅዴስት ኦርቶድክስ አዋህድ ቤተክርስቲያን ኢትዮጵያ ወሊዴ ሆና ማህፀኗ
ሳይመክን ምነው ሌጅ መፇሇጓ::
“እናት ወዯ መዴረክ እየገባች ተራኪ ወዯ እናቲቱ ጠቁማ ከመዴረክ ትወርዲሇች፡፡ /አሇባበ
እናትነትን የሚገሌጽ ነው ነጭ በነጭ ቀሚስ የነጠሊ ጥሇት አረንጓዳ ቢጫ ቀይ ወይም መስቀሌ”
እናት፡- እንዯምን ዋሊችሁ . . .
እባካችሁ ሌጆች ጠፈብኝ 
ሌጆች አሊያችሁም
ምሌክት አሊቸው
ስማቸው ዴንቅ ነው
በማየ ገቦ የከበሩ
ሇ዗ሊሇም ህይወት የተጠሩ
በመንፇስ ቅደስ የታተሙ
በሠርጉ ቤት የታዯሙ
ክርስቲያን ናቸው የተሇዩ
የአብራኬ ክፊይ ቢቆጠር ዗ራቸው
የእነርሱ ወንዴሞች . . . የእነርሱ እህቶች የታወቁ ናቸው
ነገስታት ነበሩ ጠፌር የታጠቁ
በጥበብ የሊቁ ምስጢርን ያራቀቁ
ወሌዴ ዋህዴ ብሇው ኃይማኖት ያፀኑ
ሰውን ሰው ያረጉ ሀገርን ያቀኑ
በአጥንታቸው ዴንበር ቅጥሩን የቀጠሩ
በዯማቸው ዴርሳን ታሪክ የ዗ከሩ
ገዲም የገዯሙ ዯብር የዯበሩ
መስቀሌ የተከለ አሇት የወቀሩ
ፉዯሌ በገበታ ቆጥረው የቀመሩ
የሠማይ ስርዓት በምዴር የሰሩ
እኒያ ብርቱ ሌጆች እንዯ እንቁ የሚያበሩ

የአምሊክን ሰው መሆን የሌዯቱን ምስጢር


የክርስቶስ ፌቅሩ የመስቀለን ነገር
ውሇታውን ሰፌሮ ሇመክፇሌ ብዴሩን
ቢተጉ . . . ቢያስሱት . . . ገፀ በረከቱን
ስጦታው አንዴ ሆኖ . . .” ምስጋናን ” . . . አገኙት
በቀንና ላለት ቢያዛሙ ቢቀኙት
የምዴር ብሌፅግና የአፌሊጋቶን እውቀት
ቢበለት ቢበለት . . . . ቢጠጡት ቢጠጡት
ሌባቸው ባይረካ ቢቃጠሌ በፌቅር
ከአርያም ዯርሶ ከመሊዕክት ሀገር
ሉቁ ቅደስ ያሬዴ . . . . ሰማያዊ
ዴምፀ መሌካም . . . . ማህላታዊ
ዴጓ ጾመ ዴጓ . . . . ዜማሬ መዋሥእት
ምዕራፌ ቅዲሴ . . . ፊሲካና አኮቴት
ግዕዜ ዕዜሌ አራራይ . . . በቃና ሇክቶ
ምሌክት ሰይሞ . . . ዛማውን አቅንቶ
ዴፊት . . . ዴርስ . . . ቅናት
አንብር . . . ዯረት . . . ጭረት
ርክርክ ቅንአት . . . ሂዯትና ይ዗ት
በመሌኩ በመሌኩ ሁለን አሰናዴቶ
ታጥቆ አዯግዴጏ ጉባኤ ዗ርግቶ
“ዋይ ዛማ ዗ሰማዕኩ እምሰማይ” እያሇ
ሀላ ለያ ብል መሊዕክት መሰሇ
ተክሌ የተከሇ ሉቃውንት ያፇራ
ያሬዴን ይ዗ክር ይናገር ሳዊራ
ይጠየቅ ብስዴራ ይጠየቅ መንክራ
የአክሱም ጽዮኑ ሉቁ እስክንዴራ
ባኮስ ጃንዯረባ ቀዲማዊ ሃዋርያ
ሔጽዋ ሇሔዯኬ ንግስተ ኢትዮጵያ
አፄ ካሉብ መናኝ ንግስናው በርሃ
ቅደሳን ነገስታት አብርሃ ወአፅብሏ
ገብረ ማርያም ሊሉበሊ . . . ነአኩቶሇአብ ይምርሃ
የጻዴቅ ከተማ የጥበባት ማዕዴ
አቡነ ኢየሱስ ሞዏ ዗ዯብረ ነጏዴጓዴ
የወንጌሌ ገበሬ . . . አርበኛ ተጋዲይ
ተክሇ አብ ተክሇ ወሌዴ ተክሇ መንፇስ ቅደስ . . .
. . . የኃይማኖት ተክሌ ካህናተ ሰማይ
የእውቀት ብርሃን . . . የምስራቅ በር መውጫ
ዓምዯ ሃይማኖት . . . አባ ጊዮርጊስ ዗ጋስጫ
ፀልት ትረፊቱ . . . መጠሇያ አንባ
አባ ሳሙኤሌ . . . ዗ዋሌዴባ
ባርነትን . . . የሠበረ . . . የነፃነታችን መሇያ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕተ ፅዴቅ ዗ኢትዮጵያ
የሰው ሌጅ እንዲይወዴቅ በኃጢአት ጏዲና
ዱያቢልስ እንዱማር አምሊኳን ተማፅና
ሲኦሌን ያንኳኳች የእርቅ ሏዋርያ
ቅዴስት ክርስቶስ ሠምራ . . . ኮከብ ዗አቅሉሲያ
የአብራኬ ክፊዮች እንዯው በጥቂቱ . . . ተቆጥሮ ዗ራቸው
የእነርሱ ወንዴሞች የእነርሱ እህቶች . . .
. . . ይኸው በእናንተ ዗ንዴ የታወቁ ናቸው
እናም እባካችሁ? . . . .
ስሇነዙያ. . . . ዯጋግ ወንዴሞች ብሊችሁ
ስሇነዙያ . . . ዯጋግ እህቶች ብሊችሁ
የጠፈት ሌጆች ገና አሌጠነከሩም
ክፈውን ዯጉንም አጥርተው አሇዩም
዗ርዜሬ ታሪኬን እንዯነገርኳችሁ
የገላ ወንዴሞች የገላ እህቶች ሲለ ከሰማችሁ
አዯራ ጠቁሙኝ ስሇ ነፌስ ብሊችሁ
ውሇታ አሊጠፊም ወሮታ ከፊይ ነኝ
ከአባቴ የምወርሰው ሰፉ መንግስት አሇኝ

ወንዴ ሌጅ ፡- /ከህዜብ መሀሌ እየተነሳ/


ጠፊሁብሽ እንዳ እናቴ
አሌወጣሁኝም እኮ ከቤቴ
዗ወትር . . . እማየ ! ብዬ እየጠራሁሽ
አንዴ ቀን ከእቅፌሽ መቼ ተሇየሁሽ 
ከቅርብ ቀን ወዱህ ሌቤ ነው የሄዯው
እርሱም . . . ህይወቱን ሲያቀና ስራ ሉሰራ ነው
ስራው መሌካም ነበር ከአቅም በሊይ ሆኖ የኑሮ ግሽበቱ
ይሠራሌ በትጋት ተጨማሪ ስራ በትርፌ ሰዓቱ
የውዴዴር ዓሇም ሩጫዋ በዜቶ
ቀን በቀን ትምህርት ሁሌ ግዛ መመረቅ . . . መማር ነው በርትቶ
ሇተጨናነቀ ሇዚሇ አእምሮ
በፒርሚየር ሉጉ በቻፒየስ ሉጉ ፇታ ዗ና ብል
ከሏይቁ ዲርቻ አየር ተቀብል
ሽርፌራፉ ሰዓት ሇትዲር ሇግሶ
ማሔበራዊ ኑሮ !. . . . ሇካስ እሱም አሇ . . .
. . . የሰዓቱን ነገር ከዚ ተበዴሮ ከዚኛው ቀንሶ
አሌሞሊ እያሇው ሁላ በጏድል
ይባክናሌ ሌቤ መንገዴ እንዯገባ ፇተናው አይል
ነገር ግን እናቴ . . አንዴ ቀን . . . ሌቤ ይመሇሳሌ
ከእኔ ጋራ አዴሮ ካንች ጋር ይኖራሌ

እናት፡ “በሀ዗ን ውስጥ ሆና”


ጠፊኸኝ እኮ ሌጄ 
አሇሁኝ እያሌከኝ አንተ ግን የሇህም
መዓዚ ጠረንህ አንተን አንተን አይሌም
ጠፌተኸኛሌ ሌጅ መሌክህ ተሇውጧሌ
የበርሃው ግሇት ሀሩሩ ጠብሶሀሌ

“በቀጥታ ይባሌ የመጽሏፌ ቅደስ ቃሌ”

ሌጄ ሆይ ሇራስህ ጠቢብ ሁን
የተማረ ሌጅ ብሌህ ይሆናሌ
የትጉህ እጅ ባሇጠጋ ያዯርጋሌ
ቤት በጥበብ ይሰራሌ
በእውቀትም ይፀናሌ

ነገር ግን በራስህ ማስተዋሌ አትዯገፌ


የተባረከች ሰውነት ሁላም ትጠግባሇች
ጥበብና እውቀት ከምዜምዜ ወርቅ ይበሌጣሌ
ጥበብስ እግዙአብሓርን መፌራት ነው
የቅደሳንም ምክር እውቀት ነው
ሔግንም ማወቅ ሇሌብ ዯግ ነው
በዙህ ሥርዓት ብዘ ዗መን ትኖራሇህ
የሔይወት ዓመታት ይጨመሩሌሀሌ
ሌጄ ሌብህን ስጠኝ 
ና ወዯ እናትህ ቤት ግባ 
ወንዴ ሌጅ ፡- የሰማይን ምጥቀት . . . የምዴርን ስፊት
የባህርን ቅሌቀት . . . ጥበብንም
ማን መርምሮ አገኛቸው
እርሱ እግዙአብሓር ሠራት አያት ሰፇራትም
ጥበብ እናቴ ቤተክርስቲያን ዴነቴ
የህይወት ቤት መሠረቴ
በዓሇም ስዋትት ተኩሊው እንዲይነጥቀኝ
በቆምኩበት ስፌራ ወዴቄ እንዲሌገኝ
በቀንና ሇሉት ሁሌ ግዛ ጠብቂኝ
ከእቅፌሽ አሌውጣ ሌቤን ተቀበይኝ

“ እናትና ሌጅ ተያይ዗ው ከመዴረክ ይወጣለ “

10.ቴአትሩ

/አሇባበሷ የተዚባ እና ራሷን ጣሌ ያዯረገች እብዴ /ቤቲ/ በግዳሇሽነት ጸጉሯን ሸብ አዴርጋ፣ ወገቧ
ሊይ ነጠሊ ታጥቃሇች። በግራ እጇ ያቀፇችው /የያ዗ችው/ ነገር ያሇ ይመስሊሌ፤ የሚታይ ነገር ግን
የሇም። ቀኝ እጇን ወዯ ሊይ ከፌ አዴርጋ የምታሳየው ነገር አሇ፤ አሁንም የሚታይ ነገር የሇም፣
ዴምፁዋን ከፌ አዴርጋ እያሰማች ወዯ መዴረክ ትገባሇች። ሇታዲሚው የሚሸጥ ነገር ይዚ
ትታያሇች/።

ቤቲ፡- በቅናሽ ዋጋ… በቅናሽ ዋጋ …በቅናሽ ዋጋ ሰማይ የሚገዚ በቅናሽ ዋጋ …በቅናሽ ዋጋ


…በቅናሽ ዋጋ ሰማይ የሚገዚ። አሇች …አሇች… አሇች ሰማይ በተመጣጣኝ ዋጋ…
በተመጣጣኝ ዋጋ… በተመጣጣኝ ዋጋ… አሇቀች… አሇቀች አሇቀች… ጋሼ… ጋሼ…
አሇች ሰማይ… እትዬ …እትዬ …እትዬ አሇች… ሰማይ ወንዴም እህት ሰማይ ሰማይ
…ሰ . ማ. ይ . የ.ሚ . ገ .ዚ
/ተስፊ በመቁረጥ ስሜት ሽያጭዋን ትታ ታዲሚውን በትኩረት እያየች በኃይሇ ቃሌ/
ውይ …ውይ …ውይ …ምን ዓይነት ሰው ነው የተሰበሰበው …ቱ …ቱ …ቱ ይህችን
የመሰሇች ሰማይ ሇመግዚት ዛሮ አንዴ ሳንቲም ያሇው አንዴ ሰው ይጥፊ! ሇነገሩ
ቢኖራችሁስ የት ታው቉ታሊችሁ ይህች ሰማይ እኮ በግዮን ወንዜ የምትረሰርስ በጋው
ከክረምቱ የተስማማባት ዲሯ እሳት መሀሎ ገነት የሆነች ሇሰው ሌጆች መኖሪያ የተፇጠረች
ሠርክ እጆቿ ወዯ እግዙአብሓር የተ዗ረጋ አምሊኳ “ከኢትዮጵያ ወንዜ ማድ የሚማሌደኝ
የተበተኑ ሌጆቼ ቁርባኔን ያመጡሌኛሌ” ብል የመሰከረሊት ፣ የታቦተ ጽዮን ማዯሪያ ፣
የጃንዯረባው ስብከት ፣ የአባ ፌሬምናጦስ …የሰሊማ መንበር ፣ የሰማይ ሥርዓት በምዴር
የተሠራባት ፣ የምስጋና ጅረት ቅደሳን ከዋክብት በብርሃን ያዯመ቉ት ሰማዕታት በሰይፌ
ስሇት ዯም ግባት የሆኗት… ኤዱያ! የሚሰማ እንጂ የሚያስተውሌ የት አሇ …እ .ን . ዳ .
ምን ነው? /ወዯ ግራ እጇ እያባበሇች/ ፣ ሇምን ታሇቅሻሇሽ? እዙህ የተሰበሰበው ሰው
መሳይ ሰው ባይገዚሽ እኔ አሇሁሌሽ አይዯሌ? እባክሽ ዕንባሽን ጥረጊ? ዜም በይ በቃ…!
ቦታ ቀይሬ ላሊ የሚገዚሽ ሰው እፇሌጋሇሁ …በቅናሽ ዋጋ… በቅናሽ ዋጋ /ወዯ መሀሌ
መዴረክ እየገባች/ በቅናሽ ዋጋ ሰማይ የሚገዚ …
ኢዮብ፡- /ከውጭ እየገባ/ ቤቲ . . . ቤቲ . . . ቤቲ . . .
ቤቲ፡- ሰማይ የሚገዚ…
ኢዮብ፡- /በጩኸት/ ቤቲ ዜም በይ! በጩኸት እኮ ቤቱን አፇረሽው!
ቤቲ፡- ሰምተኸኛሌ እንዳ . . .! ሰምተኸኛሌ እንዳ . . .! ሰ. ም. ተ. ኸ. ኛ. ሌ ማሇት ነው!
ኢዮብ፡- /በተሊ዗዗ ዴምፅ/ አዎ!
ቤቲ፡- ምንዴን ነው ያሌኩት? ምንዴን ነው ያሌኩት?
ኢዮብ፡- ሰማይ የሚገዚ!
ቤቲ፡- /በዯስታ/ እንካ ግዚኝ… እንካ ግዚኝ… እንካ ግዚኝ
ኢዮብ፡- ውይ! ቤቱ የዚሬው እብዯትሽ ዯግሞ የተሇየ ነው
ቤቲ፡- እ . . . እ. . . . . እ . . . /ሇቅሶ ትጀምራሇች/
ኢዮብ፡- ውይ . . .ይ . . .ይ . . . ይቅርታ ቤቲዬ . . .! ይቅርታ! ቆይ እኔ ወንዴምሽ አይዯሇሁም
ይቅርታ አታዯርጊሌኝም
ቤቲ፡- እ . . . ም . . . ቢ . . . እ . . . . እ . . . . እብዴ ነሽ እያሌከኝ . .እ . .እ . . .አ
ኢዮብ፡- እሺ በቃ የምትሸጫትን ሰማይ እገዚሻሇሁ
ቤቲ፡- /በዯስታ እየ዗ሇሇች/ . . . እንካ ግዚኝ . . . እንካ ግዚኝ
ኢዮብ፡- ዋጋዋ ስንት ነው?
ቤቲ፡- ዛሮ አንዴ ሳንቲም!
ኢዮብ፡- እንዳ! ሰማይን የሚያክሌ ትሌቅ ነገር በዛሮ አንዴ ሳንቲም?
ቤቲ፡- እኔ የምሸጥሌህ ሀገረ እግዙአብሓር የሆነችውን ምዴራዊቷን ሰማይ ነው። እግዙአብሓር
አምሊክስ መንግሥተ ሰማያትን የመሰሇች የ዗ሊሇም ርስት በሳንቲም ዴቃቂ፣ በሌብስ እሊቂ
አይዯሌ የሸጣት!
ኢዮብ፡- መሌካም እገዚሻሇሁ፤ ነገር ግን አንዴ ሰው አንዴን ነገር ሲገዚ ስሇሚገዚው ነገር በቂ
ዕውቀት ሉኖረው ይገባሌ አይዯሌ?
ቤቲ፡- /በምሌክት አንገቷን ከሊይ ወዯ ታች እያንቀሳቀሰች ትስማማሇች/
ኢዮብ፡- ጥሩ ስሇዙህች ሰማይ በቂ ማብራሪያ እፇሌጋሇሁ? ማን ናት?
ቤቲ፡- ማንነቷ እንኳን እንዱህ ተብል በቀሊለ የሚተረክ አይዯሇም፤ ነገር ግን ከእሌፌ አዕሊፌ
ማንነቷ አንደን እነግርሃሇሁ …ትናንት በአንዴ ሺህ ዗ጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ዓመተ
ምሔረት ጣሉያን የተባሇ ተኩሊ ይህችን ምስኪን ሀገረ ሰማይ እንዯ ገሌ ቀጥቅጦ፣ እንዯ
ሰም አቅሌጦ ሉገዚት፣ ኑፊቄውንም ሉ዗ራባት ዴንበሯን ጥሶ ከመንበሯ ቢሰየም እንዯ አሇት
የጸና ሌጇ እሳት ጏርሶ፣ እሳት ሇብሶ ተነሣ፤ ነበሌባለም እንዯ እግር እሳት ግራዙያኒን
ቢፇጀው፣ ቢያስጨንቀው አሇኝ ያሇውን ወርቅ እና ብር በሹመት ጠቅሌል አቀረበ።
እሳቱም የእውነት እሳት ነውና ወርቅ እና ብሩን አቀሇጠው። ሹመቱንም እንዯ ፇትሌ
በሊው ሞት በፉቱ ተዯገሰ መራራውም ሞት ሇነፃነት ነውና ፉት ሇፉት ገጥሞ ሞቶ ሞትን
ዴሌ አዯረገው። ሇሽያጭ የቀረበችው ሀገረ እግዙአብሓር ሀገረ ሰማይ ካስተዋሌካት ማንነቷ
ይህ ነው። /ኢዮብ ሲናገር እንዯ ጅሌ ሆና ታዲምጠዋሇች/
ኢዮብ፡- በጣም ይገርማሌ! ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕተ ጽዴቅ ዗ኢትዮጵያን የወሇዯች ሀገረ
እግዙአብሓር ኢትዮጵያ …አቡነ ጴጥሮስ የክርስቶስን ባሇጠግነት እና ታሊቅነት ከዙህ
ዓሇም ክብር እና ገን዗ብ አስበሇጡ ራስን ከመካዴ ጀርባ እና ፊሽስት ወራሪን እምቢ
ከማሇት ባሻገር ያሇውን የሚመጣውን የክብር ብዴራት ማየት ቻለ። ከዙህ የተነሣ
የግራዙያኒን ቁጣም ሆነ ከፉታቸው የተዯቀነውን መራራ ሞት ከምንም ሳይቆጥሩ
በመጽናት ሇሀገራቸው እና ሇሃይማኖታቸው ክብር ራሳቸውን የተቀዯሰ መሥዋዕት
አዴርገው አቀረቡ። አንቺ ግን ስንት ዋጋ የተከፇሇሊትን ሀገረ እግዙአብሓር ሇመሸጥ
ታስማሚያሇሽ ሇምን? ሇምን ትሸጫታሇሽ?
ቤቲ፡- /ሰው እየፇሇገች/ . . . ሰው . . . ሰው . . .ሰው. . . ሰው የታሇ የአባቶቹን ዴንበር
የሚያጸና በገዚ ዯሙ የዋጃትን የእግዙአብሓርን ቤተ መቅዯስ የሚጠብቅ ሇመንጋው
ምሳላ የሚሆን ማኅበሩን በሰሊም በፌቅር የሚመራ ሰው የታሇ? ይህች ሀገር ሰው የሊትምና
ጏስቁሊሇች፤ ሌጇ አቡነ ጴጥሮስ ሞቶባታሌ፤የግራዙያኒ ክንዴ በርትቶባታሌ፤
የሚያጽናናት እና የሚያጸናት አንዴ ሌጅ የሊትምና እሸጣታሇሁ። በባዕዴ ሀገር በባርነት
ሙሴ እስኪወሇዴ አምሊኳን ተስፊ አዴርጋ በዙያ ትኖራሇች።
ኢዮብ፡- ሙሴ እስራኤሊውያንን መርቶ በኢያሱ ከነዓንን ወርሰዋሌ። በአቡነ ጴጥሮስ ዯም
ኢትዮጵያም ነፃነቷን ተጏናጽፊሇች፤ ሔዜቧም በሰሊም እና በፌቅር እየኖረ ነው።
ሇምንዴን ነው? ይህችን ቅዴስት ሀገር ሳትማረር ተማርራሇች ብሇሽ ገበያ የምታወጫት?
ቤቲ፡- ና. . . ና . . . ና ተመሌከተው . . . ተመሌከተው ይታይሀሌ ይህ ሔዜብ /ከንፇሯን
እየመጠጠች/ ም..ጭ.. ሲያሳዜን …እ . እ . እ . እ . እ /ታሇቅሳሇች’/ ይሇቀስሇታሌ!
በለሊዊነት ቅኝ ግዚት ሥር የወዯቀ እግሩን ኢትዮጵያ ተክል ሌቡን አውሮፓ እና
አሜሪካ የበተነ እምነት ባሔሌ ማንነቱን ዗ንግቶ በሰው ማንነት የሚያጌጥ ሇግብረ ሰድም
ከበሮ የሚዯሌቅ ኃጢአትን እንዯ ክብር የሇበሰ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ተረት
ተረት ሳቅ እና ስሊቅ የሆነበት በእጅ አዘር ባርነት በግራዙያኒ የሚረገጥ አሳዚኝ
ትውሌዴ … ይህን ትውሌዴ ማን ወዯ ነፃነት ያውጣው ሇዙህ ትውሌዴ ይህቺ ሀገር ምኑ
ናት?
ኢዮብ፡- የዙች ሀገር ችግር የማንኛውም ሀገር ችግር ነው፤ መሌካም ነገር ባሇበት ሁለ እኩይ እና
ጠማማ ነገርም አይጠፊም፤ በዙህች ሀገር ማንነቱን የረሳ ትውሌዴ እንዲሇ ሁለ፣
ማንነቱን የሚጠብቅ በሀገሩ የሚኮራ ሇሃይማኖቱ ራሱን አሳሌፍ የሚሰጥ ሰው እንዯ
ትናንቱ ዚሬም አሇ።
ቤቲ፡- ቅደስ ዲዊት ሌጁ ሰልሞንን ወድ እንዲይመሌህ ‘ሌጄ ሆይ ሰው ሁን’ ያሇው፣ ሰው ክቡር
ሆኖ ሳሇ ራሱን ሳያውቅ እንዯሚጠፊ እንስሶች መሰሇ። . . . ሰው ነኝ ብል ሰውነቱን
ከሚያስብ ሰው በቤተሌሓም ግርግም የተገኙ ሊም እና በሬ ይሻሊለ።
ኢዮብ፡- ከነገሥታት እና ከመሳፌንት፣ ከመኳንንት እና ከባሇጸጏች ተሽሇው በቤተሌሓም ግርግም
የተገኙ ሰውነታቸውን በሚገባ ያስመሰከሩ እረኞችም አለ!
ቤቲ፡- እውነት እነዙያ እረኞች ዚሬ አለ?
ኢዮብ፡- ነቢዩ ኤሌያስን ኤሌዚቤሌ ባሳዯዯችው ጊዛ ተስፊ ቆርጦ “ሇሠራዊት አምሊክ እጅግ
ቀንቻሇሁ፤ የእስራኤሌ ሌጆች ቃሌ ኪዲንህን ትተዋሌና፤ መሠዊያዎችህንም አፌርሰዋሌና፤
ነቢያትህንም በሰይፌ ገዴሇዋሌና፤ እኔም ብቻዬን ቀርቻሇሁ” አሇ። እግዙአብሓር ግን
ሰባት ሺህ ሰዎች ነበሩት፤ እግርጠኛ ሆኜ በቁጥር አስሌቼ መናገር ባሌችሌም በየትኛውም
ጊዛ እና ቦታ እግዙአብሓር ሰው አሇው።
ቤቲ፡- ሰው . . .ካ. . . . ካ . . . . ካ . . . /ረዥም ሳቅ/ ‘ሇሰው ሞት አነሰው’ አሇች ቀበሮ። ወይ
ሰው! . . . . ወይ ሰው ! . . . . ወይ ሰው! . . . . ሰው ምን ያሊዯረገው ነገር አሇ? በገነት
ባሇጸጋ አዴርጏ ሁለን ነገር ቢሰጠው፣ አንዴ የተከሇከሇች በሇስ ቆርጦ አዋቂ መሆን ፇሇገ፣
ዕውቀቱ ክሔዯት ሆኖበት ወዯ ምዴር ወርድ መቃብርን ቆፇረ፤ ሰው አፇር ሆኖ ሞቶ
በስብሶ እንዲይቀር አምሊኩ አዜኖሇት ከመቃብር ጏትቶ እንዱያወጣው አንዴ ሌጁን
ቢሌክሇት ሰው! …ትቢያው አፇሩ ተስማምቶት የአምሊኩን ሌጅ በ30 ብር ሸጦ የመቃብር
ቦታ ገዚበት . . . ሰው ማሇት ይሄ ነው።
ኢዮብ፡- ይሁዲ ከአስራ ሁሇቱ ሏዋርያት እንዯ አንደ ተቆጠረ፤ ነገር ግን በሽቶው ብሌቃጥ
ሑሳብ ተጠምድ ሔይወቱን አጎዯሇ። ቅደስ ጴጥሮስ ግን በዕንባ እየራሰ ራሱን ወዯ
ምዴር ቁሌቁሌ ተክል በዯም እየታጠበ የመንግሥተ ሰማያትን ቁሌፌ ተቀበሇ። አየሽ
ቤቲ! ምዴርን የሚያስር ሰማይን የሚፇታ ከሰው የረቀቀ የእግዙአብሓር ሰው አሇ።
ቤቲ፡- የታሇ. . . ? /መፇሇግ ትጀምራሇች/ ሇእኔ የሚታየኝ በሇምሇሙ መስክ ሊይ ከበጏች
ይሌቅ ተኩሊዎች በዜተው መንጋው ሲታመስ ነው። የእውነት… እረኛው የት ሄድ ነው?
እኔ እንጃ! …ይታየኛሌ በግፌ እና በተንኮሌ ፣ በቂም እና በበቀሌ የጠቆረ ሌብ ፣ ወተት
በመሰሇ ነጭ ኩታ ተሸፌኖ . . . በጠባቧ መንገዴ ሊይ የበቀሇው ስሇታማው የመሰናክሌ
ዴንጋይ ብዘዎቹን ጠሌፍ ሲጥሌ ዳማስ ሌብሱን ጥል ወዯ ዓሇም ሲሓዴ አያሇሁ።
ኢዮብ፡- ከኃጢአታችን እና ከበዯሊችን የተነሣ አዕምሯችን ሇክፊ ሀሳብ እና ምኞት ተሊሌፍ
ተሰጥቷሌና መሌካሙን ነገር ማየት አንችሌም ፤ ምክንያቱም ዓይናችን በብዘ ጉዴፌ
እና ምሰሶ ተመሌቷሌ። የዱያቢልስ የጦር ኳኳቴ የብዘ ሺህ ሠራዊት ሠሌፌ እየመሰሇን
እንዯነግጣሇን፤ ከዴንጋጤአችን የተነሣ ያሇንን ጦር ወርውረን በሰሌፈ ተሸንፇን
ጉሌበታችንን ሌጠን ምርኮኛ ሁነናሌ፡፡ ምዴራዊውን እንጂ ሰማያዊውን ጦር መቼ
ታጠቅን? የእኛ አባቶች ግን ሇሺህ ጦር አንዴ አቡነ ዗በሰማያት ዯግመው እንኳንስ
አይዯሇም መሀለን ዴንበሩን ይጠብቃለ።
ቤቲ፡- ወንዴሜዋ ተው . . . . ተው . . . ተው አሳየኝ? ሌቤ በጣም ተረብሌ። የጠሊት ጦር
ምርኮኛ አዴርጎ ሳያንበረክከኝ አንዴ አቡኑ ዗በሰማያት ዯግመው ጠሊቴን አፇር ዴሜ
እንዱያስግጡሌኝ አባቶቼን አሳየኝ?
ኢዮብ፡- አይ ቤቲ! አንቺ ብቻ ሳትሆኚ ሁሊችንም ታውረናሌ፤ ከእኛ ጋር ያሇውን መሌካም ነገር
ሁለ ማየት አንችሌም፤ የተረፇው አንዴ ጆሮአችን ነበር ፣ እሱም በገዯሌ ማሚቱ
የተዯራረበ ዴምፅ እየሰማ ትክክሇኛውን ዴምፅ መሇየት አቅቶታሌ ፤ ይህ ሁለ የሆነው
ከስንፌናችን የተነሣ ስሇሆነ ሁሊችንም ንስሏ መግባት አሇብን።
ቤቲ፡- እኔ እንዯ ጲሊጦስ ከዯሙ ንጹሔ ነኝ፤ ራሳችሁን ተመሌከቱ! እናንተ አይዯሊችሁም
ቤተ መቅዯስ ሰውነታችሁን ያረከሳችሁት? በወንዴማችሁ ሊይ የተቆጣችሁት? በሏሰት
መስክራችሁ የፇረዲችሁበት ፣ ያስፇረዲችሁበት? ሌባችሁ የያ዗ው ጉዴ ቢታይ ሰድም
እና ገሞራ ዚሬ ሇእኛ በሆነ ነበር ... ያው ሇኃጥአን የመጣ ሇጻዴቃን ሆኖ ይኸው
ሇእኛም ተረፊችሁን ፤ ዓይናችን ማስተዋሌ ፣ ጆሯችን መስማት አቃተው ፤ ንስሏ ግቡ
... ከወዳት እንዯ ወዯቃችሁ አስቡ።
ኢዮብ፡- በእግዙአብሓር ፉት ማንም ንጹሔ የሇም። ሁለ በዴሇዋሌ ፤ ከታሊቅ ፌቅሩ ከበዚው
ምሔረቱ የተነሣ ፀሏይ ወዯ ምዕራብ ባቆሇቆሇችበት ሰዓት እንኳን በመቃብር አፊፌ
ሊይ ሆነን እግዙአብሓር ሇንስሏ ጊዛ ይሰጠናሌ። /በመበሳጨት/ አሁን ማን ይሰማኛሌ
ብዬ ነው እንዱህ የምዯርቀው? ከእብዴ ጋር ማውራቴ እኔው ራሴው ነኝ ጥፊተኛ።
ቤቲ፡- እ…እ…እ…/ሇቅሶ ትጀምራሇች/ እ…እ…እ… እኔ ነኝ እብዴ . . .? እ... እ...እ ...
ኢዮብ፡- አይ ይ . . . ይ . . . . ይ. . . . ይቅርታ . . .! ይቅርታ! ተሳስቼ ነው ፤ በቃ ዜም በይ
የምትሸጫትን ሀገረ ሰማይ እኔ እገዚሻሇሁ።
ቤቲ፡- እ…እ…እ… እምቢ! እንዯ አንተ ዓይነት ሊሇ ሰው አሌሸጥም። መሬቷን
ታጏሳቁሊታሇህ፤ ፌሬዋን መራራ ታዯርገዋሇህ ፤ አንተ ይህቺን ሀገር ሇመግዚት ብቁ
አይዯሇህም …ቂም እና በቀሌ በእጅህ አሇ፤ ክፊትም በዯጅህ ያዯባሌ። /በምሬት ሌብሷን
እያስተካከሇች ነጠሊዋን እየሇበሰች’/ በቃኝ . . .! በቃኝ . . .! በቃኝ…! ከዙህ በሊይ
ይህንን ቴአትር ማጥናት አሌችሌም።
አ዗ጋጅ፡- /ከሔዜብ መሀሌ ተነሥቶ ወዯ መዴረክ እየገባ/ ጥሩ እኮ ነው የሠራሽው። ቴአትሩን እንዯ
ቴአትር ነፌስ የ዗ራሽበት አንቺ ነሽ። መሀሌ ሊይ ከእብዯት ይሌቅ ቁም ነገርሽ ጏሌቶ
ጤነኛ ሰው የሚያስመስሌሽ ባህሪ አሇ፤ እርሱ ሊይ ማሻሻያ እናዯርግበታሇን። እንዯ
አ዗ጋጅ ሇእኔ ግን በጣም ጥሩ ነው፤ በተሇይ /ዱያልጉን እያሳየ/ ወዯ ሁሇተኛው እና
ሦስተኛው ትዕይንት ስንዯርስ ጥሩ እና የተሻሇ ነገር እንዯማይ ተስፊ አዯርጋሇሁ
/ከመዴረክ እየወረዯ/ እሺ አሁን ካ቉ረጣችሁበት ቦታ ቀጥለ፡፡
ቤቲ፡- በቃኝ ከዙህ በሊይ ይህንን ቴአትር እንኳንስ አይዯሇም መሥራት ማጥናት አሌፇሌግም
ኢዮብ፡- እንዳ ሮዙ ምን ሆነሻሌ?
አ዗ጋጅ፡- /ወዯ መዴረክ እየወጣ/ ምንዴን ነው የተፇጠረው? ችግር አሇ? በግሌጽ ንገሪን?
ቤቲ፡- የቃሇ ተውኔቱ እያንዲንደ ሀረግ እና ዓረፌተ ነገር የራሴን ገመና ገሌጦ እያሳየኝ
በቁስላ ሊይ ጥዜጣዛ እየጨመረ ሌቤን እያዯማው ስሇሆነ ይህንን ቴአትር ከዙህ በሊይ
ማጥናት አሌችሌም። የኃጢአቴን ብዚት ፣ የበዯላን ክፊት በውስጤ ቉ጥሬ ፣ በሌብሴ
ሸፌኜ የቤቲን ገጸ ባህሪ ይዤ ማንንም አሌወቅስም።
ኢዮብ፡- /በሮዙ ሀሳብ እየተስማማ/ ስሇ እውነት ከሆነ ቴአትሩ የያ዗ው ሀሳብ ከባዴ ነው። እኔም
የላሇኝ ማንነት ይዤ ነው የምሟገተው፡፡
አ዗ጋጅ፡- የምንሠራው እኮ ቴአትር ነው ፣ እዙህ ፉት ሇፉታችን ቁማ ያሇችው ሮዚ እና በገፀ
ባህሪነት ውስጥ ያሇች ቤቲ የተሇያየ ስብዕና ፣ የተሇያየ ማንነት ያሊቸው ሰዎች ናቸው።
ቴአትር ዯግሞ የገሏደ ዓሇም ነፀብራቅ ነው። ዯግሞም…በምንሠራው ቴአትር ብዘ
ሰዎች ይማሩበታሌ ብሇን ነው የምናስበው። አገሌግልት መሆኑንም አን዗ንጋ ፤ ስሇዙህ
ወዯ ጥናታችን ብንመሇስ ዯስ ይሇኛሌ፡፡
ቤቲ፡- ይህ ቴአትር እኔን አስተምሮኛሌ፤ ራሴን ሳሊስተካክሌ ሔዜብ አስተምራሇሁ ብዬ
መዴረክ ሊይ አሌወጣም።
አ዗ጋጅ፡- እንዳ! እናንተ ሰዎች ያማችኋሌ እንዳ! እንዳት ነው የምታስቡት አንዴ ሳምንት
ሇቀረው ዜግጅት ራሳችንን ሳናስተካክሌ …ምናምን…እያሊችሁ አናጠናም ትሊሊችሁ
እንዳ? በጉባኤያችን ሊይ የሚታዯሙ ምእመናን ጠርተናሌ እኮ!
ቤቲ፡- እየውሌህ ናቲ! እግዙአብሓርን ያገሇገሌን እየመሰሇን እንዱሁ በስሜት ብቻ እየሮጥን
አባቶታቻችንን ፤ ወንዴሞቻችንን ያሳ዗ንበት ያሇፇው ግዛ ይበቃሌ፡፡ ጠቢቡ ሰልሞን
በራስህ ማስተዋሌ አትዯገፌ ፤ በመንገዴህ ሁለ እርሱን እወቅ ፤ ያን ጊዛ
እግዙአብሓርን መፌራት ታውቃሇህ፡፡ እንዲሇው፡፡ እግዙአብሓርን በመፌራት
በማስተዋሌና በጥበብ ሁነን ወዯ አገሌግልት እንመሇሳሇን፡፡
አ዗ጋጅ፡- እንዳት ነው የምትረደኝ? እኔ እኮ ንስሏ መግባቱን ወዯ እግዙአብሓር መቅረቡን
ጠሌቸው እኮ አይዯሇም ከእናንተ በሊይ የንስሏ ህይወት ሇእኔ ያስፇሌገኛሌ ሁሊችሁም
ያሊችሁት ትክክሌ ነው ነገር ግን በተቀመጠሌን የግዛ ሠላዲ ቲያትሩን ካሊጠናን
እንዳት ይዯርስሌናሌ?
ኢዮብ፡- በራሳችን ስንፌና ምክንያት አገሌግልትን ምክንያት አዴርገን ህይወታችንን ስንት ግዛ
዗ነጋነው ሇተጸጸተ ሌብ አንዴ ቀን አይዯሇም አንዴ ሰዓት ይበቀዋሌ ሁለም ነገር
እግዙአብሓር እንዯፇቀዯ በግዛው ይከናወናሌ፡፡
ቤቲ፡- የመዲን ቀን ዚሬ ነው! ሁሊችንም ንስሏ አባቶቻችንን ማግኘት የሚኖርብን ይመስሇኛሌ፤
ጊዛ ሳናጠፊ ሰዓታችንን እንጠቀም።
አ዗ጋጅ፡- ተስማምቻሇሁ! ንስሏ ሇአዱስ ሔይወት መጀመሪያ ምራፌ . . . የአገሌግልትም ምሰሶ
እንዯሆነ አውቃሇሁ። ነገ በዙህ ሰዓት በአገሌግልት መዴረክ ሊይ ሇመቆም የሚገባ ሰው
ሆነን እንዯምንገናኝ ተስፊ አዯርጋሇሁ ፤ ስሇ ሁለም ነገር የእግዙአብሓር በጏ ፇቃዴ
ይሁን፡፡ አገሌግልታችን እንዱቀና ሁሊችሁም በጸልት አስቡን። እንሂዴ! /ተያይ዗ው
ይወጣለ/

11.የሚገባ ፍሬ (ሇጥምቀት ዋዛማ ጃሌ ሜዲ የሚቀርብ)


መነሻ ሏሳብ
“ዮሏንስ በምዴረ በዲ እያጠመቀ የንስሏንም ጥምቀት ሇኃጢአት ስርየት እየሰበከ መጣ”። ማር 1፤4

/የመነኩሴ ቀሚስ የሇበሰ ጠፌር የታጠቀ ከሊይ አጎዚ የዯረበ ፀጉሩንና ጢሙን ያሳዯገ በትረ
መስቀሌ የያ዗ ባህታዊ ጥሩምባ እየነፊ ወዯ መዴረክ ይገባሌ/
ባህታዊ፡- /ጥሩምባ በተዯጋጋሚ እየነፊ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . ./
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ! የእግዙአብሓርን መንገዴ ጥረጉ፣ ጥርጊያውንም አቅኑ፣
ጏዴጎዲው ሁለ ይሙሊ፣ ተራራውም ኮረብታውም ሁለ ዜቅ ይበሌ፣ ሰውም ሁለ የእግዙአብሓርን
ማዲን ይይ ባሔር አየች ሸሸችም፤
ዮርዲኖስም ወዯኋሊው ተመሇሰ
ተራሮችም እንዯ ኮርማዎች
ኮረብቶችም እንዯ ጠቦቶች ዗ሇለ
አንቺ ባሔር የሸሸሽ
አንተም ዮርዲኖስ ወዯ ኋሊ የተመሇስህ
ምን ሆናችሁ ነው?
እናንተም ተራሮች እንዯ ኮርማዎች
ኮረብቶችስ እንዯ ጠቦቶች ሇምን ዗ሇሊችሁ
ከያዕቆብ አምሊክ ፉት ምዴር ተናወጠች
የወረዯው የአብ አካሊዊ ቃሌ በዯብረ ሲና ተራራ
የተራራውን ራስ በእሳት እና ጢስ የሸፇነ . . .
. . . ሇሙሴ ሔገ ኦሪትን የሠራ
አዲምን ከስህተት ሉያዴነው ሓዋንን ከግዝት ሉያወጣ
የአብ ሌጅ ሥጋን ተዋሔድ ወዯዙህ ዓሇም መጣ
ዲግም ተወሇዴን ከውኃ እና መንፇስ
ኢየሱስ ክርስቶስ ሲጠመቅ ዮርዲኖስ
/ጥሩምባ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . ./
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ!
እናንተ ሌባችሁ የጠቆረ በነጭ ነጠሊ የዯመቃችሁ
ወዯ ዮርዲኖስ ወንዜ ምን ሌታዩ ወጣችሁ?
ትናንት ከአሔዚብ ሇይቶ በእሳት ቢያጠምቃችሁ
አንጽቶ ቀዴሶ ሌጆች ቢያዯርጋችሁ
ዚሬ የአባትነት ክንደን ፌቅሩን ዗ንግታችሁ
ከዯሉሊ ጋራ ከሞት ተማክራችሁ
በሲና ተራራ ጣዖት አቆማችሁ
የሲና ተራራ ሔግ የረቀቀባት
ቅዴስት ዯብር ናት ኪዲን የጸናባት
የአምሊክ ሥጋና ዯም የሚፇተትባት
የክርስቶስ ሔንፃ ቤተ መቅዯሱ ናት
በዙች ቅዴስት ዯብር መጽናት የተሳነው
በጣዖታት ፌቅር ሌቡ የነዯዯው
የሙሴን ሔግጋት መቀበሌ ቢያቅተው
ሇጥጃ ሰገዯ ግብጽ ቢናፌቀው
አሪዮስ ተነስቶ ኑፊቄ ቢ዗ራ
በሠሇስቱ ምዕት ሃይማኖተ አበው ሇትውሌዴ ተሠራ
በሰማዕታት ዯም በቅደሳን ገዴሌ እምነት ተገነባ
ቅጥር ተቀጠረ ተኩሊው እንዲይገባ
ደር ሇደር ያዯገ ሾሌኮ የገባ በግ
ሥርዓት የማያውቅ ያሌተማረ በወግ
በዴፌረት መንጋው ሊይ ሲፇርዴ እና ሲምር
እረኛው እያየ ሳያርመው ቢቀር
ያሇ ጠባዩ ሣር ትቶ ሥጋ እየበሊ
ነክሶ የሚመርዜ ሆነ የደር ተኩሊ
በጎች ተኩሊ ሆነው የበግ ሇምዴ ሇበሱ
እንዲሻቸው ዗ሌሇው ካሰቡት ሉዯርሱ
የአባቶችን ዴንበር ቅጥሩን አፇረሱ
በአንዴ ማዕዴ ሊይ ሇግብር ቀረቡ ተኩሊው እና በጉ
ያዯጉበትን ቤት ተባብረው ሉወጉ
እናንት ተኩሊዎች! . . . ሇቤተ መቅዯሱ ቀስት የወጠራችሁ
ከሙሴ ሔግ ይሌቅ ሇግብጽ ጣዖታት እንዱሁ የቀናችሁ
ከዮርዲኖስ ባሔር . . . ስሇምን መጣችሁ?
ከኃጢአታችሁ ሌትነጹ . . . ራሳችሁን ሌትቀዴሱ
ወይስ ሥርዓት ሌትሠሩ፣ ድግማ ሌታረቁ፣ እምነት ሌታዴሱ
ስሇምን መጣችሁ?
ሀ፡- /ከምዕመናን መካከሌ አንዴ ወጣት ወንዴም እየተነሳ/
ባህታዊ! እኛ የመጣነው ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርቶስ በዮርዲኖስ ወንዜ፣
በዮሏንስ እጅ ሲጠመቅ፣ መንፇስ ቅደስ በአምሳሇ ርግብ በራሱ ሊይ ሲወርዴ፣ አብም በሰማያት ሆኖ
“የምወዴህ ሌጀ አንተ ነህ! በአንተ ዯስ ይሇኛሌ” የሚሇውን የምሥራች ቃሌ ሇመስማት፣ በጥምቀተ
ባሔሩ ሇመቀዯስ እንጂ እኛ እንዯ እስራኤሊውያን በጸናች እጅ፣ በተ዗ረጋችም ክንዴ ከግብጽ ምዴር
ያወጣንን እግዙአብሓርን ክዯን፣ የኤርትራን ባሔር በየነገደ ከፌል ያሻገረንን ዴንቅ ተአምራቱን
ረስተን በተቀዯሰው በሲና ተራራ ሊይ የጥጃ ምስሌ ሇማቆም አይዯሇም::

ባህታዊ፡- እናንተ የእፈኝት ሌጆች! በአባታችሁ ሞት የምትኖሩ፣ እናታችሁን ገዴሊችሁ ፌሇጋ


የምትወጡ፣ ማስተዋሌ የተሳናችሁ ግብዝች፣ ከእግዙአብሓር ይሌቅ ሰዎችን የምታሇግለ ባሪያዎች፣
ከቤተ መቅዯሱ ይሌቅ ሇአዲራሽ የቀናችሁ ምንዯኞች፣ በአፊችሁ እየባረካችሁ በሌባችሁ መርዜ
የምትረጩ እባቦች. . . እናንተ አይዯሊችሁም በካህኑ ሽበት የምትሳሇቁት? ክርስቶስ በዯሙ
የመሠረታትን ትናንት ሇሺህ ዓመታት ዯግሞም ሇ዗ሇዓሇም የምታበራውን እንቈ ቅዴስት ቤተ
ክርስቲያንን ሌታዴሱ የተነሳችሁ እሪያዎች፤ ሌባችሁን ሳይሆን ሌብሳችሁን አንጽታችሁ በነጭ
ነጠሊ ዯምቃችሁ የክርስትናውን ግብሩን ሳይሆን ስሙን አንጠሌጥሊችሁ ይኸው በአውዯ ምሔረቱ
ሊይ ክርስቶስን ሳይሆን ሰውን አገሇገሊችሁ፤ የአባቶቻችንን ዴንበር ሔግ እና ሥርዓት እያፇረሳችሁ
በቤተ መቅዯሱ የሰው ጣዖት አቆማችሁ።
እስኪ ንገሩኝ በሲና ተራራ ሊይ ሇጥጃ ከአጎበዯዯው ሔዜብ በምን ትሇያሊችሁ?

ሇ፡- /ከምዕመናን መካከሌ አንዱት ወጣት እህት እየተነሳች/


መቼም በዙህ ዗መን ኢየሱስ እየተሰበከ እንጨት አሇዜቦ ጣዖት አዴርጎ የሚያቆም ማንም የሇም::
እናንተም በቤተ ክርስቲያን ሊይ አሇን፣አሇን የምትለ ሰባኪዎች ያሇፇን ታሪክ ሙሴ እንዱህ ነበር
…አሮን እንዱህ ሆነ እያሊችሁ ጊዛ ከምታጠፈ እና በቅደሱ መጻሔፌ ሊይ ከምትዯርቱ
ያሌተሰበከውን የኢየሱስን ስም በቤተ ክርስቲያን አውዯ ምሔረት ሊይ ብትሰብኩ መሌካም ነው።
ከዙያ ውጭ ሃይማኖተ አበው፣ ምናምን እያሊችሁ የሰዎችን ጣዖት ያቆማችሁ እናንተ እንጂ …
እንዯምትለት ላልች አይዯለም፡፡

ሏ፡- /አንዱት እህት ከምዕመናን መካከሌ እየተነሳች/


ስሚ እህቴ! ሃይማኖት እግዙአብሓር ሇሰው ሌጆች ራሱን የገሇጠበት መንገዴ ነው። ይህንንም
መንገዴ ነብዩ ሆሴዕ፣ “የእግዙአብሓር መንገዴ ቅን ነው ጻዴቃን ይሄደበታሌ ተሊሊፉዎች ግን
ይወዴቁበታሌ” ሲሌ ገሌጾታሌ።
ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፣ “እኔ መንገዴ፣ እውነት፣ ሔይወትም ነኝ”
ብል አስተምሮናሌ። ይህችም ሃይማኖት ራሱ አካሊዊ ቃሌ ወሌዴ ዋሔዴ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው
ሆኖ በቃሌ እና በተግባር ያስተማራት በሞቱ እና በትንሣኤው ያረጋገጣት እውነተኛዋ መንገዴ
ንጽሔት ቅዴስት ኦርቶድክስ ተዋሔድ ሃይማኖት ናት። ይህችንም ሃይማኖት ቅዴስት
ቤተክርስቲያን ስትመሰክር እና ስትጠብቅ ትኖራሇች።
አስተውይ እህቴ! ይህች ቅዴስት ቤተ ክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዯ እናንተ ጠበቃየ ዋሴ
እያሇች ሳይሆን ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን እያሇች ከመሠረቷ ጀምሮ እስከ ጉሌሊቷ ዴረስ
ትሰብከዋሇች። አገሌጋዮቿም ላሉቱን በማኅላቱ፣ በሰዓታቱ፣ በኪዲኑ ቀኑን በቅዲሴው፣ በወንጌለ፣
ሰርክ በአውዯ ምህረቱ ይሰብኩታሌ የእናንተ ጆሮ ግን ይህንን ሇመስማት የታዯሇ አይዯሇም!
…ራሱ አምሊካችን እኔ እግዙአብሓር ነኝ ከማሇት ይሌቅ ያከበራቸውን የቅደሳኑን ስም እየጠራ እኔ
የአብርሃም አምሊክ የይስሏቅ አምሊክ የያዕቆብ አምሊክ ነኝ እያሇ ተሏዴሶ መናፌቃን ከመሬት
ተነስታችሁ የቅዲሳኑን ስም አትጥሩ ማሇት፣ የቅደሳኑን ስም ማስረሳት . . . ምን ማሇት ነው?
እግዙአብሓር ያከበረውን ማን ያዋርዯዋሌ? . . . እርሱ ራሱ አከበራቸው ከፌ ከፌም አዯረጋቸው፣
ኪዲናቸውንም አጸና። እኛም ሇቅደሳን የሚገባቸውን ክብር እንሰጣሇን።
የጻዴቅ ሰው ጸልት እጅግ ኃይሌ ታዯርጋሇችና የእግዙአብሓርም ቃሌ የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን
አስቡ የኑሮአቸውንም ፌሬ እየተመሇከታችሁ በእምነት ምሰሎቸው ብሎሌና በሃይማኖተ አበው
እንመራሇን፣ እነርሱንም እንመስሊሇን፡፡
የሰውን ሀሳብ የምታገሇግለ እናንተ እንጂ እኛ አይዯሇንም። በቤተ መቅዯሱ የሰው ጣዖት
አቁማችሁ እገላ ካሌሰበከ፣ እገላ ካሊስተማረ እያሊችሁ በየአዲራሹ የምታዯገዴጉ ለሊዊነት
የወሇዲችሁ ዓሇማውያን እናንተ አይዯሊችሁም? . . . ነፌስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት ትርቁ ዗ንዴ
ወዯ ሌባችሁ ተመሇሱ!

መ፡- /ላሊ ሴት ከምዕመናን መካከሌ እየተነሳች/


እኛ በቤተ መቅዯሱ የሰው ጣዖት አሊቆምንም፤ ሰዎችንም ከእግዙአብሓር ይሌቅ አሊገሇገሌንም።
እናንተ ግን . . . ከእናንተ ይሌቅ የእግዙአብሓርን ቃሌ ስሊገሇገለ፤ ጸጋው ስሇበዚሊቸው በቅንዓት
አሳዯዲችኋቸው፤ እኛ ግን በሄደበት ሄዯን ወንጌሌን እንማራሇን፤ ይህንንም ስሊዯረግን ምኑ ሊይ ነው
ጥፊታችን? የትኛውስ ነው ኃጢአታችን? መናፌቅስ የምትሎቸው በየትኛው ክህዯት ነው? ቤተ
ክርስቲያን ዗መናዊ በሆነ አሠራር ትውሌዴን መያዜ አሇባት፤ የምታካብደትን ሔግ እና
የምታከሩትን ነገር ቀሇሌ በማዴረግ ሇወጣቱ ተዯራሽ ሁኑ! ዯግሞ ይህንን አስተያየት ስሇሰጠን በግ፣
ተኩሊ፣ተሏዴሶ የምትለን ሇምንዴን ነው?

ባህታዊ፡- ይህች የጥበብ ግምጃ ቤት፣ የእውቀት ማማ ስንደ እመቤት ቅዴስት ቤተክርስቲያን
ብትቀና፣ ብትቀና አፈን ባሌፇታ መናፌቅ ትቅና! …ተመሌከቱ ይህችን በለተር አስተምህሮ
የተቃኘች በተሏዴሶ መናፌቃን ሳታውቀው ተፀንሳ የተወሇዯች ሇ዗ብተኛ ክርስቲያን …ሇእናንተ
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ዲገት ነው፤ ጾም፣ ጸልት፣ ስግዯት ሸክም ነው፤ ሥጋን ጎዴቶ ነፌስን
ማትረፌ፣ በሃይማኖት፣ በአግባብ እና በሥርዓት መኖር ማክረር ነው፤ ስሇ ክርስቶስ ፌቅር ይህንን
ዓሇም ዴሌ የነሱ ሰማዕታትን መ዗ከር፤ ከቅደሳን ተጋዴል ከትሩፊታቸው መማር በቃሌ
ኪዲናቸውም መጽናት ሇእናንተ ተረት፣ ተረት ነው፣ ምክንያቱም እናንተ በምትሄደባቸው
አዲራሾች የተማራችሁት ‘አንዴ ጊዛ በጸጋው ዴናችኋሌ ተብሊችሁ ነው’ ይህ ሏሰት ነው?
ተጠንቀቁ! የእግዙአብሓር ቃሌ ይህንን ተናግሯሌ።
ጻዴቅ በጭንቅ የሚዴን ከሆነ አመፀኛ እና ኃጢአተኛው ወዳት ይታይ ዗ንዴ አሇው …ከነፌስ
የተሇየ ሥጋ የሞተ እንዯሆነ ሁለ እንዱሁ ዯግሞ ከሥራ የተሇየ እምነት የሞተ ነው …ያሌተማሩ
እና የማይጸኑ ሰዎች ላልች መጻሔፌትን እንዯሚያጣምሙ እነዙህ ዯግሞ ሇገዚ ጥፊታቸው
ያጣምማለ።
ስሇዙህም በአመፀኞች ስህተት ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት እንዲትወዴቁ ተጠንቀቁ …ሏሰተኞች
መምህራን የዋጃቸውን ጌታን እንኳን ክዯው የሚፇጥንን ጥፊት በራሳቸው ሊይ እየሳቡ፣ የሚያጠፊ
ኑፊቄን አሾሌከው ያገባለ። እነዙህም በመሌካም እርሻ ሊይ ጠሊት የ዗ራቸው እንክርዲድች፣ የክፈ
ሌጆች፣ ሏሰተኛ ወንዴሞች፣ ክፈዎች ሠራተኞች ፣ ውሾች፣ መናፌቃን ናቸው። እንዯዙህ ያለት
ሇገዚ ሆዲቸው እንጂ ሇጌታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ አይገዘምና በሚያቆሊምጥ ንግግር ተንኮሌ
የላሇባቸውን ሰዎች ሌብ ያታሌሊለ፤ መጨረሻቸው ጥፊት ነው፣ ሆዲቸው አምሊካቸው፣ ክብራቸው
በነውራቸው ነው፤ ሀሳባቸውም ምዴራዊ ነውና ተጠንቀቁ!

ሰ፡- /ከምዕመናን መሏሌ አንዴ ወንዴም ተነስቶ/


እውነት ነው! እግዙአብሓርን ያገሇገሌን መስልን ሰዎችን አገሌግሇናሌ የቤተ መቅዯሱን ዴምፅ
ከመስማት ይሌቅ ሌባችን ሇላሊ አዴሌቷሌ በሌዩ፣ ሌዩ ዓይነት እንግዲ በሆነ ትምህርት
ተወስዯናሌ። አባታችን ወዯ ሌባችን እንመሇስ ዗ንዴ ምን እናዴርግ?

ባህታዊ፡- በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ መንፇስን ሁለ አትመኑ፤ ብዘዎች ሏሰተኞች


ነቢያት ወዯ ዓሇም መጥተዋሌና።
ስሇ ወንጌሌ በአንዴ ሌብ እየተጋችሁ በአንዴነት ቁሙ ሇክርስቶስ ወንጌሌ እንዯሚገባ ኑሩ፤ ንቁ፤
በሃይማኖት ቁሙ፤ ጎሌምሱ ጠንክሩ፡፡ . . . አሁንስ ምሳር ዯግሞ በዚፍች ስር ተቀምጧሌ መሌካም
ፌሬ የማያዯርግ ዚፌ ሁለ ይቆረጣሌ ወዯ እሳትም ይጣሊሌ፡፡ እንግዱህ ሇንስሏ የሚገባ ፌሬ
አዴርጉ፡፡
“ጥሩምባ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . .”
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ /ዯጋግሞ እየሰበከ ከመዴረክ ይወጣሌ/

12. የሚገባ ፍሬ (ልዯት)


መነሻ ሏሳብ
“ዮሏንስ በምዴረ በዲ እያጠመቀ የንስሏንም ጥምቀት ሇኃጢአት ስርየት እየሰበከ መጣ”። ማር 1፤4
“የመነኩሴ ቀሚስ የሇበሰ ጠፌር የታጠቀ ከሊይ አጎዚ የዯረበ ፀጉሩንና ጢሙን ያሳዯገ በትረ
መስቀሌ የያ዗ ባህታዊ ጥሩምባ እየነፊ ወዯ መዴረክ ይገባሌ”
ባህታዊ፡- “ጥሩምባ በተዯጋጋሚ እየነፊ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . .”
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ! የእግዙአብሓርን መንገዴ ጥረጉ፣ ጥርጊያውንም አቅኑ፣
ጏዴጎዲው ሁለ ይሙሊ፣ ተራራውም ኮረብታውም ሁለ ዜቅ ይበሌ፣ ሰውም ሁለ የእግዙአብሓርን
ማዲን ይይ!
ከእንግዱህ የጨሇማው ህብረት ተሇያየ

በጨሇማ የሚሄዴ ህዜብ ብርሃን አየ

ሇህዜብህ አብዜተህ ዯስታን ጨምረህሊቸዋሌ

ምርኮን ሲካፇለ ዯስ እንዯሚሊቸው በፉትህ ዯስ ይሊቸዋሌ

የሸክሙን ቀንበር የአስጨናቂውንም ዗ንግ ሰብረሃሌ

በዯምም የተሇወሰ ሌብስ ሇቃጠል ይሆናሌ

እጅ ሳይነካው ከተራራው ዴንጋይ ተፇነቀሇ

ብርቱውን ነሀስ ሸክሊውንም አዯቀቀ


ብንሩና ወርቁን እንዯ አፇር ፇጨው

ህሌሙም እውነተኛ ፌችውም የታመነው


ስሙም ዴንቅ መካር ነው እርሱም መሪ ይሆናሌ

የ዗ሊሇም አባት የሰሊም አሇቃ ዴንቅ አምሊክ ይባሊሌ

መንግስቱም ዗ሇሇማሌዊ ሰሊማዊ ዗መን ይሆናሌ

ይህንንም የእግዙአብሓር ቃሌ ተናግሯሌ

ህፃን ተወሌድሌናሌ

ወንዴ ሌጅም ተሠጥቶናሌ

የወረዯው የአብ አካሊዊ ቃሌ በዯብረ ሲና ተራራ


የተራራውን ራስ በእሳት እና ጢስ የሸፇነ…
ሇሙሴ ሔገ ኦሪትን የሠራ
አዲምን ከስህተት ሉያዴነው ሓዋንን ከግዝት ሉያወጣ
የአብ ሌጅ ሥጋን ተዋሔድ ወዯዙህ ዓሇም መጣ
“ጥሩምባ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . .’’
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ!
እናንተ ሌባችሁ የጠቆረ በነጭ ነጠሊ የዯመቃችሁ
ከሌዯቱ ስፌራ ምን ሌታዩ ወጣችሁ?
ከሌዯቱ ስፌራ . . . ስሇምን መጣችሁ?
ከኃጢአታችሁ ሌትነጹ . . . ራሳችሁን ሌትቀዴሱ
ወይስ ሥርዓት ሌትሠሩ፣ ድግማ ሌታረቁ፣ እምነት ሌታዴሱ
ስሇምን መጣችሁ?
ሀ፡-“ከምዕመናን መካከሌ አንዴ ወጣት ወንዴም እየተነሳ”
ባህታዊ! እኛ የመጣነው ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርቶስ በከብቶች በረት
ሲወሇዴ “ክብር ሇእግዙአብሓር በአርያም ይሁን ሰሊምም በምዴር ሇሰውም በጎ ፇቃዴ” እያለ
መሊክት ሲ዗ምሩ ሇመስማት ፣ በሌዯቱ ሇመባረክ እንጂ እኛ እንዯ እስራኤሊውያን በጸናች እጅ፣
በተ዗ረጋችም ክንዴ ከግብጽ ምዴር ያወጣንን እግዙአብሓርን ክዯን፣ የኤርትራን ባሔር በየነገደ
ከፌል ያሻገረንን ዴንቅ ተአምራቱን ረስተን በተቀዯሰው በሲና ተራራ ሊይ የጥጃ ምስሌ ሇማቆም
አይዯሇም::

ባህታዊ፡- እናንተ የእፈኝት ሌጆች! በአባታችሁ ሞት የምትኖሩ፣ እናታችሁን ገዴሊችሁ ፌሇጋ


የምትወጡ፣ ማስተዋሌ የተሳናችሁ ግብዝች፣ ከእግዙአብሓር ይሌቅ ሰዎችን የምታሇግለ ባሪያዎች፣
ከቤተ መቅዯሱ ይሌቅ ሇአዲራሽ የቀናችሁ ምንዯኞች፣ በአፊችሁ እየባረካችሁ በሌባችሁ መርዜ
የምትረጩ እባቦች. . . እናንተ አይዯሊችሁም በካህኑ ሽበት የምትሳሇቁት?
ክርስቶስ በዯሙ የመሠረታትን ትናንት ሇሺህ ዓመታት ዯግሞም ሇ዗ሇዓሇም የምታበራውን እንቈ
ቅዴስት ቤተ ክርስቲያንን ሌታዴሱ የተነሳችሁ እሪያዎች፤ ሌባችሁን ሳይሆን ሌብሳችሁን
አንጽታችሁ በነጭ ነጠሊ ዯምቃችሁ የክርስትናውን ግብሩን ሳይሆን ስሙን አንጠሌጥሊችሁ ይኸው
በአውዯ ምሔረቱ ሊይ ክርስቶስን ሳይሆን ሰውን አገሇገሊችሁ፤ የአባቶቻችንን ዴንበር ሔግ እና
ሥርዓት እያፇረሳችሁ በቤተ መቅዯሱ የሰው ጣዖት አቆማችሁ።
እስኪ ንገሩኝ በሲና ተራራ ሊይ ሇጥጃ ከአጎበዯዯው ሔዜብ በምን ትሇያሊችሁ?

ሇ፡- “ከምዕመናን መካከሌ አንዱት ወጣት እህት እየተነሳች”


መቼም በዙህ ዗መን ኢየሱስ እየተሰበከ እንጨት አሇዜቦ ጣዖት አዴርጎ የሚያቆም ማንም የሇም::
እናንተም በቤተ ክርስቲያን ሊይ አሇን፣አሇን የምትለ ሰባኪዎች ያሇፇን ታሪክ ሙሴ እንዱህ ነበር .
. አሮን እንዱህ ሆነ እያሊችሁ ጊዛ ከምታጠፈ እና በቅደሱ መጻሔፌ ሊይ ከምትዯርቱ
ያሌተሰበከውን የኢየሱስን ስም በቤተ ክርስቲያን አውዯ ምሔረት ሊይ ብትሰብኩ መሌካም ነው።
ከዙያ ውጭ ሃይማኖተ አበው፣ ምናምን እያሊችሁ የሰዎችን ጣዖት ያቆማችሁ እናንተ እንጂ …
እንዯምትለት ላልች አይዯለም፡፡

ሏ፡- “አንዱት እህት ከምዕመናን መካከሌ እየተነሳች”


ስሚ እህቴ! ሃይማኖት እግዙአብሓር ሇሰው ሌጆች ራሱን የገሇጠበት መንገዴ ነው። ይህንንም
መንገዴ ነብዩ ሆሴዕ፣ “የእግዙአብሓር መንገዴ ቅን ነው ጻዴቃን ይሄደበታሌ ተሊሊፉዎች ግን
ይወዴቁበታሌ” ሲሌ ገሌጾታሌ።
ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፣ “እኔ መንገዴ፣ እውነት፣ ሔይወትም ነኝ”
ብል አስተምሮናሌ። ይህችም ሃይማኖት ራሱ አካሊዊ ቃሌ ወሌዴ ዋሔዴ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው
ሆኖ በቃሌ እና በተግባር ያስተማራት በሞቱ እና በትንሣኤው ያረጋገጣት እውነተኛዋ መንገዴ
ንጽሔት ቅዴስት ኦርቶድክስ ተዋሔድ ሃይማኖት ናት። ይህችንም ሃይማኖት ቅዴስት
ቤተክርስቲያን ስትመሰክር እና ስትጠብቅ ትኖራሇች።
አስተውይ እህቴ! ይህች ቅዴስት ቤተ ክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዯ እናንተ ጠበቃየ ዋሴ
እያሇች ሳይሆን ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን እያሇች ከመሠረቷ ጀምሮ እስከ ጉሌሊቷ ዴረስ
ትሰብከዋሇች። አገሌጋዮቿም ላሉቱን በማኅላቱ፣ በሰዓታቱ፣ በኪዲኑ ቀኑን በቅዲሴው፣ በወንጌለ፣
ሰርክ በአውዯ ምህረቱ ይሰብኩታሌ የእናንተ ጆሮ ግን ይህንን ሇመስማት የታዯሇ አይዯሇም!
. . . ራሱ አምሊካችን እኔ እግዙአብሓር ነኝ ከማሇት ይሌቅ ያከበራቸውን የቅደሳኑን ስም እየጠራ
እኔ የአብርሃም አምሊክ የይስሏቅ አምሊክ የያዕቆብ አምሊክ ነኝ እያሇ ተሏዴሶ መናፌቃን ከመሬት
ተነስታችሁ የቅዲሳኑን ስም አትጥሩ ማሇት፣ የቅደሳኑን ስም ማስረሳት . . . ምን ማሇት ነው?
እግዙአብሓር ያከበረውን ማን ያዋርዯዋሌ? . . . እርሱ ራሱ አከበራቸው ከፌ ከፌም አዯረጋቸው፣
ኪዲናቸውንም አጸና። እኛም ሇቅደሳን የሚገባቸውን ክብር እንሰጣሇን።
የጻዴቅ ሰው ጸልት እጅግ ኃይሌ ታዯርጋሇችና የእግዙአብሓርም ቃሌ የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን
አስቡ የኑሮአቸውንም ፌሬ እየተመሇከታችሁ በእምነት ምሰሎቸው ብሎሌና በሃይማኖተ አበው
እንመራሇን፣ እነርሱንም እንመስሊሇን፡፡
የሰውን ሀሳብ የምታገሇግለ እናንተ እንጂ እኛ አይዯሇንም። በቤተ መቅዯሱ የሰው ጣዖት
አቁማችሁ እገላ ካሌሰበከ፣ እገላ ካሊስተማረ እያሊችሁ በየአዲራሹ የምታዯገዴጉ ለሊዊነት
የወሇዲችሁ ዓሇማውያን እናንተ አይዯሊችሁም? . . . ነፌስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት ትርቁ ዗ንዴ
ወዯ ሌባችሁ ተመሇሱ!

መ፡- “ላሊ ሴት ከምዕመናን መካከሌ እየተነሳች”


እኛ በቤተ መቅዯሱ የሰው ጣዖት አሊቆምንም፤ ሰዎችንም ከእግዙአብሓር ይሌቅ አሊገሇገሌንም።
እናንተ ግን . . . ከእናንተ ይሌቅ የእግዙአብሓርን ቃሌ ስሊገሇገለ፤ ጸጋው ስሇበዚሊቸው በቅንዓት
አሳዯዲችኋቸው፤ እኛ ግን በሄደበት ሄዯን ወንጌሌን እንማራሇን፤ ይህንንም ስሊዯረግን ምኑ ሊይ ነው
ጥፊታችን? የትኛውስ ነው ኃጢአታችን? መናፌቅስ የምትሎቸው በየትኛው ክህዯት ነው? ቤተ
ክርስቲያን ዗መናዊ በሆነ አሠራር ትውሌዴን መያዜ አሇባት፤ የምታካብደትን ሔግ እና
የምታከሩትን ነገር ቀሇሌ በማዴረግ ሇወጣቱ ተዯራሽ ሁኑ! ዯግሞ ይህንን አስተያየት ስሇሰጠን በግ፣
ተኩሊ፣ተሏዴሶ የምትለን ሇምንዴን ነው?

ባህታዊ፡- ይህች የጥበብ ግምጃ ቤት፣ የእውቀት ማማ ስንደ እመቤት ቅዴስት ቤተክርስቲያን
ብትቀና፣ ብትቀና አፈን ባሌፇታ መናፌቅ ትቅና!
. . . ተመሌከቱ ይህችን በለተር አስተምህሮ የተቃኘች በተሏዴሶ መናፌቃን ሳታውቀው ተፀንሳ
የተወሇዯች ሇ዗ብተኛ ክርስቲያን . . . ሇእናንተ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ዲገት ነው፤ ጾም፣ ጸልት፣
ስግዯት ሸክም ነው፤ ሥጋን ጎዴቶ ነፌስን ማትረፌ፣ በሃይማኖት፣ በአግባብ እና በሥርዓት መኖር
ማክረር ነው፤ ስሇ ክርስቶስ ፌቅር ይህንን ዓሇም ዴሌ የነሱ ሰማዕታትን መ዗ከር፤ ከቅደሳን
ተጋዴል ከትሩፊታቸው መማር በቃሌ ኪዲናቸውም መጽናት ሇእናንተ ተረት፣ ተረት ነው፣
ምክንያቱም እናንተ በምትሄደባቸው አዲራሾች የተማራችሁት ‘አንዴ ጊዛ በጸጋው ዴናችኋሌ
ተብሊችሁ ነው’ ይህ ሏሰት ነው? ተጠንቀቁ! የእግዙአብሓር ቃሌ ይህንን ተናግሯሌ።
ጻዴቅ በጭንቅ የሚዴን ከሆነ አመፀኛ እና ኃጢአተኛው ወዳት ይታይ ዗ንዴ አሇው . . ከነፌስ
የተሇየ ሥጋ የሞተ እንዯሆነ ሁለ እንዱሁ ዯግሞ ከሥራ የተሇየ እምነት የሞተ ነው . . .
ያሌተማሩ እና የማይጸኑ ሰዎች ላልች መጻሔፌትን እንዯሚያጣምሙ እነዙህ ዯግሞ ሇገዚ
ጥፊታቸው ያጣምማለ።
ስሇዙህም በአመፀኞች ስህተት ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት እንዲትወዴቁ ተጠንቀቁ . . . ሏሰተኞች
መምህራን የዋጃቸውን ጌታን እንኳን ክዯው የሚፇጥንን ጥፊት በራሳቸው ሊይ እየሳቡ፣ የሚያጠፊ
ኑፊቄን አሾሌከው ያገባለ። እነዙህም በመሌካም እርሻ ሊይ ጠሊት የ዗ራቸው እንክርዲድች፣ የክፈ
ሌጆች፣ ሏሰተኛ ወንዴሞች፣ ክፈዎች ሠራተኞች ፣ ውሾች፣ መናፌቃን ናቸው። እንዯዙህ ያለት
ሇገዚ ሆዲቸው እንጂ ሇጌታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ አይገዘምና በሚያቆሊምጥ ንግግር ተንኮሌ
የላሇባቸውን ሰዎች ሌብ ያታሌሊለ፤ መጨረሻቸው ጥፊት ነው፣ ሆዲቸው አምሊካቸው፣ ክብራቸው
በነውራቸው ነው፤ ሀሳባቸውም ምዴራዊ ነውና ተጠንቀቁ!

ሰ፡- “ከምዕመናን መሏሌ አንዴ ወንዴም ተነስቶ”


እውነት ነው! እግዙአብሓርን ያገሇገሌን መስልን ሰዎችን አገሌግሇናሌ የቤተ መቅዯሱን ዴምፅ
ከመስማት ይሌቅ ሌባችን ሇላሊ አዴሌቷሌ በሌዩ፣ ሌዩ ዓይነት እንግዲ በሆነ ትምህርት
ተወስዯናሌ። አባታችን ወዯ ሌባችን እንመሇስ ዗ንዴ ምን እናዴርግ?

ባህታዊ፡- በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ መንፇስን ሁለ አትመኑ፤ ብዘዎች ሏሰተኞች


ነቢያት ወዯ ዓሇም መጥተዋሌና።
ስሇ ወንጌሌ በአንዴ ሌብ እየተጋችሁ በአንዴነት ቁሙ ሇክርስቶስ ወንጌሌ እንዯሚገባ ኑሩ፤ ንቁ፤
በሃይማኖት ቁሙ፤ ጎሌምሱ ጠንክሩ፡፡ . . . አሁንስ ምሳር ዯግሞ በዚፍች ስር ተቀምጧሌ መሌካም
ፌሬ የማያዯርግ ዚፌ ሁለ ይቆረጣሌ ወዯ እሳትም ይጣሊሌ፡፡ እንግዱህ ሇንስሏ የሚገባ ፌሬ
አዴርጉ፡፡
“ጥሩምባ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . .”
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ “ዯጋግሞ እየሰበከ ከመዴረክ ይወጣሌ”
13.የጠፋው ድሪም
/ሳራ አሇባበሷ ክርስቲያናዊ ሲሆን፣ ከቤተክርስቲያን ወዯ ቤቷ እየተመሇሰች ነው። ዴሪሟ ጠፌቶባት
በዴንጋጤ እየፇሇገች ወዯ መዴረክ ትገባሇች ከምእመናን መካከሌ ከወንዴሞች እና ከእህቶች ዗ንዴ
ትጠይቃሇች/

ሳራ፡- /በዴንጋጤ እየተጣዯፇች/ ወይኔ.. ወይኔ.. ወይኔ ዴሪሜ… ወይኔ ዴሪሜ አሁን የት ነው
የማገኘው? ከየት ጀምሬ ነው መፇሇግ ያሇብኝ/ወዯ ወንዴሞች እየሄዯች/ ወንዴሜ ዴሪሜን
አይተሃሌ? /ወዯ እህቶች እየሄዯች/ እህቴ ዴሪሜን አግኝተሻሌ? ወይኔ ዴሪሜ… ወይኔ
ዴሪሜ /መፇሇግ ትጀምራሇች/

ተስፊ፡- /ተስፊ የሳራ ትሌቅ ወንዴም ነው። አሇባበሱ ዓሇማዊ ነው። ወዯ ቤት ሲገባ እየዯነገጠ/
ኧረ!... ምንዴን ነው? አንቺ ሳራ ምን ሆነሻሌ? /ሳትሰማው መፇሇጓን ትቀጥሊሇች/ ኧረ!...
እባክሽ አንቺ ሌጅ ቤቱን እኮ አተራመስሽው።

ሳራ፡- ተስፌሽ ዴሪሜ ጠፊኝ… እ…ዴሪም አይተሃሌ?

ተስፊ፡- /ከት ብል እየሳቀ/ ኧረ!... ምንዴን ነው ያሌሽው?

ሳራ፡- ምን ያስቅሃሌ? …ዴሪሜን አይተሃሌ?

ተስፊ፡- /በዴጋሜ ረዥም ሳቅ/ አንቺ በሳቅ ሌትገዴኝ ነው እንዳ? /አሁንም ላሊ ሳቅ/

ሳራ፡- ተጨንቄአሇሁ እኮ ምን ማሇትህ ነው?

ተስፊ፡- /በፋዜ/ ኧረ!... እያየሁሽ ነው…በጣም ተጨንቀሻሌ?

ሳራ፡- ሇምንዴን ነው የምታፋዜብኝ?

ተስፊ፡- እሱንም እኔ ሆኜ ነው እንጂ እሳሇቅብሽ ነበር።

ሳራ፡- ሇምን?

ተስፊ፡- አሁን የእውነት ዴሪምሽ የት እንዯጠፊ ሳታውቂው ቀርተሽ ነው፣ ቤቱን እንዱህ
የምታተራምሽው?

ሳራ፡- ዴሪሜ የት እንዯጠፊ ታውቃሇህ?

ተስፊ፡- እንዱህ ዓይነት ቀሌዴ ግን ከመቼ ጀምሮ ነው የጀመርሽው?

ሳራ፡- /በቁጣ/ ሇምን ታናዴዯኛሇህ?

ተስፊ፡- ቀስ… ቀስ… ቀስ…ተረጋጊ እንጂ።

ሳራ፡- አሌረጋጋም!.. ዴሪሜ ጠፌቶኛሌ፣ አይተህ ከሆነ ንገረኝ?

ተስፊ፡- እሺ!.. እርግጠኛ አይዯሇሁም ግን እገምታሇሁ… ምን አሌባት …ዲንኪራ ቤት!.. አዎ!


መጀመሪያ እዙያ ብትፇሌጊው ጥሩ ነው።
ሳራ፡- ምን?... ዲንኪራ ቤት …በሔይወቴ ዲንኪራ ቤት የገባሁት እኮ አንዴ ቀን ነው።

ተስፊ፡- ኦ!.. አንዴ ቀን…አንዴ ቀን አይዯሇም ዴሪምሽን፣ ራስሽንም ሇመጣሌ በቂ ነው።

ሳራ፡- እንዯ እሱ ከሆነ ዯግሞ ተጠያቂው አንተ ነህ?

ተስፊ፡- ሇምን?

ሳራ፡- ይህንን ያዯረኩት አንተን አይቼ ነው።

ተስፊ፡- /በፋዜ/ ውይ!.. ትንሿ እህቴ በጣም ትገርሜአሇሽ ራስ ወዲዴ እየሆንሽ ነው ሌበሌ?
ጥፊትሽን ሰው ሊይ ከመሇጠፌሽ በፉት አስተውይ… ሰውን ባሌሠራው መወንጀሌ ኃጢአት
ነው።

ሳራ፡- የእኛ ጻዴቅ!... ሇመሆኑ አንተ በኃጢአት የማትጠየቅበት ያሌሠራኽው ወንጀሌ አሇ?

ተስፊ፡- የራሴን ኃጢአት እኔው ራሴ አውቀዋሇሁ። በራሴ ኃጢአትም እንዯምጠየቅበት አውቃሇሁ።


አንቺን ግን ምንም ዓይነት ነገር እንዴታዯርጊ ገፌቼሽ አሊውቅም።

ሳራ፡- ከሌጅነቴ ጀምሮ እያየሁ ያዯኩት አንተን ነው። ጎበዜ ተማሪ እና መሌካም ሌጅ ስሇነበርክ
ሰው ሁለ ይቀናብህ ነበር።

ተስፊ፡- የዚሬን አያዴርገው እና እንዯሱ ነበር።

ሳራ፡- እኔም አንተን መምሰሌ እፇሌግ ነበር። አንተን ሇመምሰሌ ስጥር አንተን ያገኘሁህ ግን
ዲንኪራ ቤት ነው። አየህ ወንዴሜ ሇዴሪሜ መጥፊት ተጠያቂው አንተ ነህ።

ተስፊ፡- ውይ!... ተጠያቂነት “አህያውን ፇርቶ ዲውሊውን” አሇ ያገሬ ሰው። እኔን ሇቀቅ አዴርገሽ
ራስሽን ተመሌከቺ።

ሳራ፡- ራሴን ሇማየት ጥረት እያዯረኩ ነው። ነገር ግን በጎ ያሌሆኑ የአንተ ብዘ ተፅዕኖዎች
አለብኝ።

ተስፊ፡- እጅሽን ይዤ የምመራሽ የትናትናዋ ሳራ አይዯሇሽም። ነገሮችን በራስሽ የምትመዜኝበት


ዕዴሜ ሊይ ነው ያሇሽው፤ ማንም ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ሉያሳዴርብሽ አይችሌም።

ሳራ፡- እውነትህን ነው። ማንም ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ሉያስዴርብኝ አይችሌም፤ ነገር ግን ዚሬ ሊይ
አሌነቀሌ ብል ሌቤን የሚያዯማኝ እሾህ አንተ ትናንት በንጹሔ ኅሉና ሊይ የ዗ራኸው አረም
እና እንክርዲዴ ነው።

ተስፊ፡- ዚሬ ሊይ እንዱህ ነኝ ብዬ ራሴን የምገሌጽበት ምንም ዓይነት በጎ ሥራ የሇኝም።


የምትወቅሽኝ በትናንት ማንነቴ ከሆነ ግን አንቺ ከእኔ የተሻሌሽ ሰው መሆን ነበረብሽ።
ዚሬ ሊይ ሌብሽን እያዯማው ያሇው አረም እና እንክርዲዴ በራስሽ ምኞት እና ፌሊጎት
የመጣ እንጂ እኔን የተከተሇ አይዯሇም። ዯግሞ!.. ያን ያህሌ አታካብጅ፣ ከላሊው ሰው
የተሇየ የሠራሽው ነገር የሇም።
ሳራ፡- ተው እንጂ!... ብዘ ሰዎች ዴሪማቸውን ስሇጣለ የእኔም ዴሪም አብሮ መጥፊት አሇበት?
ሇዙያ ነዋ ዴሪሜ እንዯሚጠፊ እያወቅክ ዜም ያሌከኝ…አየህ ከአንገቴ ሊይ ተቆርጦ
የጠፊው ዴሪም የት ሊይ እንኳን እንዯ ወዯቀ አሊውቅም ነበር። አንተ ግን ታውቃሇህ። እኔ
እኮ በጣም የምወዴህ እህትህ ነኝ፣ እኔ ሊይ እንዱህ ጨካኝ ትሆናሇህ ብዬ አስቤ አሊውቅም
ነበር።

ተስፊ፡- እንዳት ብዬ ጨካኝ እንዯሆንኩብሽ ምንም ሉገባኝ አሌቻሇም? ይኸውሌሽ ሳራ እኔ


የማውቀው እኔን ሇመምሰሌ በምታዯርጊው ጥረት ውስጥ ዯስተኛ እንዯሆንሽ ነው።

ሳራ፡- አንተን ሇመምሰሌ የጣርኩትን ያህሌ ራሴን በአንተ ውስጥ ሳገኘው ማንነቴን ምን ያህሌ
እንዯ ጠሊሁት ታውቃሇህ?

ተስፊ፡- ምን ሇማሇት እየፇሇግሽ ነው… ሌታብራሪው ትችያሇሽ?

ሶስና፡- /ሶስና የተስፊዬ እና የሳራ ትሌቅ እህት ናት፤ ከቤተክርስቲያን ወዯ ቤት እየተመሇሰች


አሇባበሷ ክርስቲያናዊ ነው/ እንዳ!.. እንዳ!.. ምንዴን ነው ቤቱ?

ሳራ፡- ዴሪሜ ጠፌቶብኝ እየፇሇኩ ነበር።

ሶስና፡- እዙህ ቤት ውስጥ ነው የጣሌሽው?

ሳራ፡- አይ!.. አሁን እዙህ እንዲሌጠፊኝ አውቄአሇሁ።

ሶስና፡- እና የት ነው የጣሌሽው?

ሳራ፡- የት እንዯጠፊኝ ተስፌሽ ያውቃሌ።

ተስፊ፡- እንዳ!... አንቺ ሌጅ ችግርሽ ምንዴን ነው? እኔ የማውቀው ምንም ነገር


የሇኝም።/ሇመውጣት ሲሞክር/

ሶስና፡- ና!... ተመሇስ። ምንዴን ነው የሚያስጮኽኽ?

ተስፊ፡- እንዳት አሌጮኽም የትም በጣሇችው ዴሪም እኔ እየጠቃሇሁ እንዳ?

ሶስና፡- ታሊቅ እህትህ ነኝ በሥርዓት አናግረኝ።

ተስፊ፡- እሺ!.. ይቅርታ።

ሶስና፡- ሳራ የት ነው የጣሌሽው?

ሳራ፡- ዲንኪራ ቤት እንዯጠፊ ነግሮኛሌ።

ሶስና፡- ምን!... የአንተ አሌበቃ ብል እሷንም ይ዗ሃት ሄዴክ?

ተስፊ፡- ኧረ!... በአባባ ሞት እኔ አንዴም ቀን ይዤያት ሄጄ አሊውቅም።

ሶስና፡- አንቺ እንዳት ሌትሄጅ ቻሌሽ?

ሳራ፡- እንዳት እንዳሄዴኩ አሊውቅም፣ ግን ወንዴሜን እንዯተከተሌኩት እርግጠኛ ነኝ።


ተስፊ፡- እርግጠኛ ነሽ!... እኔ ገዯሌ ብገባ አብረሽኝ ገዯሌ ትገቢያሇሽ?

ሳራ፡- አዎ አንተ ገዯሌ ስትገባ አብሬህ ገዯሌ ገብቻሇሁ። ገዯሌ መግባቴን ያወኩት ግን ራሴን
ከጣሌኩ በኋሊ ነው። ምክንያቱም አንተ ትሳሳታሇህ ብዬ አሊስብም ነበር።

ሶስና፡- እንዳት ነው በትክክሌ ማሰብ ያሌቻሌሽው?

ሳራ፡- ወንዴሜ በቤተክርስቲያን ውስጥ እያሇ የነበረውን አገሌግልት አንቺም ታውቂዋሇሽ፣ እኔም
በአገሌግልቱ ውስጥ ከእርሱ ጋር ነበርኩ። እንዳት ወዯ ዓሇም ውስጥ እንዯገባ እና እኔም
እሱን ተከትዬ ዓሇማዊ እንዯሆንኩ አሊውቅም።

ተስፊ፡- እንዯፇሇክሽ ዓሇምሽን ስትቀጭ ቆይተሽ ችግር የተፇጠረ ሲመስሌሽ እኔን ተጠያቂ
አዯርግሽ አይዯሌ?

ሶስና፡- ምንዴን ነው ነገሩ? ይህንን ሁለ ጉዴ የማሊውቀው የት ሄጄ ነው?

ተስፊ፡- ትሁቷ እና መሌካሟ እህትሽ ከቤት ውስጥ አንዴ እግሯ ሲወጣ ነጠሊዋ እና ቀሚሷ ቦርሳዋ
ውስጥ ነው። ስሇዙህ ሌታውቂያት አትችይም።

ሳራ፡- እውነት እህቴ በሠራሁት ሥራ በጣም ተፀፅቻሇሁ ራሴን ሇማስተካከሌ እየጣርኩ ነው።

ሶስና፡- ቆይ!.. ዴሪምሽ እንዯ ጠፊሽ እንዳት አወቅሽ?

ሳራ፡- ቤተክርስቲያን ጉባኤ ሊይ እየተማርኩኝ ነበር። መምህሩ ሲያስተምሩ ዴሪሜ እንዯጠፊኝ


አወቅኩ።

ሶስና፡- ሇዙህ ነው ጉባኤውን አ቉ርጠሽ የወጣሽው?

ሳራ፡- አዎ!

ሶስና፡- ይኸውሌሽ ሳራ! በእግዙአብሓር ቤት ስትኖሪ በማስተዋሌ ተመሊሇሽ። ዴሪምሽ እንዯጠፊ


የነገረሽ ቃሇ እግዙአብሓር የት ቦታ ሌታገኚው እንዯምትችይ ያመሇክትሽ ነበር፤ አንቺ
ግን በስሜታዊነት የተሞሊሽ ስሇሆነ ዴሪሜሽ መጥፊቱን ስታውቂ ትንሽ ትዕግሥት አጥተሽ
ጉባኤ አ቉ርጠሽ ወጣሽ። ዯግሞ የሚገርመው ነገር ዴሪምሽ የት ቦታ እንኳን እንዯጠፊሽ
አሊስተዋሌሽም። ይሄ የሚያሳየው እግርሽ ስንት ቦታ እንዯረገጠ ነው።

ተስፊ፡- ዜም አትያትም ስንት ቦታ ስትወዴቅ ስትነሣ ቆይታ እዙህ መጥታ ያዘኝ ሌቀቁኝ
ትሊሇች።

ሶስና፡- አንተስ ምን ዓይነት ሰው ነህ? ዕውቀትህ ትዕቢት ሆኖብህ የእኔን አንዴ ቃሌ ሰምተኸኝ
ታውቃሇህ? ዚሬ እንኳን ትንሽ አይፀፅትህም ከአንተ እኮ የሚጠበቀው ብዘ መሌካም ፌሬ
ነበር። አንተ ግን ኩርችት አፇራህ፣ ይባስ ብሇህ ዯግሞ ትንሽ እህትህንም ይ዗ሃት ወዯቅክ።

ተስፊ፡- እያንዲንደ ሰው በጎ እና ክፈውን የሚሇይበት አዕምሮ ተሰጥቶታሌ። አዲም ሓዋንን


ምክንያት አዴርጎ ከበዯለ ማምሇጥ አሌቻሇም።
ሶስና፡- “ከእነዙህ ከታናናሾቹ አንደን ከሚያሰናክሌ ይሌቅ የወፌጮ ዴንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወዯ
ባሔር ቢጣሌ ይጠቅመው ነበር” የሚሇውን ማስጠንቀቂያ ሳታየው አሌፇሃሌ።

ተስፊ፡- የእግዙአብሓርን ፌቅር ማጣቴ ቢያሳዜነኝም የትናንት ሔይወቴን ሳስበው አዴርግ እና


አታዴርግ በሚሌ አጥር ውስጥ እንዯተከሇሌኩ ይሰማኛሌ፤ ዚሬ ግን ዓሇም ሁለንም ነገር
በነፃነት ሰጥታኛሇች፣ ስሇዙህ ወዯኋሊ ማየት አሌፇሌግም።

ሳራ፡- ወንዴሜ እባክህ ወዯ ሌብህ ተመሇስ እኔንም ዯግፇኝ? ሰማሃት አይዯሌ እህታችንን ወዯ
ባሔር እንኳን መጣሌም የሚጠቅምበት ጊዛ አሇው። ዓሇም የሰጠችህን ሁለ በሞት
ትነጥቀሃሇች፤ የጭንቅ ቀን ሳይመጣ ወዯ ተራራ እንሽሽ። የትናንት ህይወትህ የፌሌሰታ
ሱባኤ እንኳን ትንሽ ትዜ አትሌህም። ጊዛው እኮ የሱባኤ ወቅት ነው።

ሶስና፡- ተፇትቶ የተሇቀቀ አህያ ነፃነቱ የጅብ ራት እስኪሆን ዴረስ ነው። ዓሇም የምትሰጥህ ነፃነት
ፌጻሜው ሞት ከሆነ ቀንበሩ መራራ ነው። የክርስቶስ መስቀሌ ግን ቀንበሩ ሌዜብ ነው
ፌፃሜውም ዕረፌተ መንግሥተ ሰማያት ነው። ምርጫው እንግዱህ የአንተ ነው።

ተስፊ፡- ምን ዓይነት አ዗ቅት ውስጥ እንዯገባሁ ምንም ሉገባችሁ አሌቻሇም።

ሳራ፡- በጣም ትገርማሇህ! ምን እንዯነካህ ሁለ ሉገባኝ አሌቻሇም። ትንሽ እንኳን የክርስቶስን


ጭሊንጭሌ ብርሃን ያየህ አትመስሌም። ዓሇማዊነት ይህንን ያህሌ ጭሌጥ አዴርጎ ይዝህ
ይሄዲሌ ብዬ አሊስብም ነበር።

ተስፊ፡- “ውኃ ሲወስዴ እያሳሳቀ ነው” ሲባሌ አሌሰማሽም… ሲጀምረኝ ሲጀምረኝ በኳስ ነበር
የጀመረኝ… ገዲማትን ከመዯገፌ ይሌቅ የአውሮፓ ሉግን መዯገፌ ጀመርኩ …ግዳሇሽነቴ
“ምን አሇበት መዜናናት አይዯሌ” ከሚሌ የመጣ ነበር። ከመዜናናት ዯግሞ ዗መናዊነት
ተከተሇ!... ዗መናዊነትን ስከተሌ… ሌክ ከቀንበር እንዯተፇታ በሬ ሳሌመርጥ ሁለንም
አግበሰበስኩት…ያን ጊዛ አመጋገቤ፣ አሇባበሴ፣ አረማመዳ፣ አመሇካከቴ ሁለ ከሥርዓተ
ቤተክርስቲያን ጋር መጣረስ ጀመረ፤ መጣረስ የጀመረው ማንነቴ በሚገርም ሁኔታ ወዯ
ዓሇማዊነት ተቀየረ።

ዓሇም ውስጥ እጅግ ብዘ ጣፊጭ እና መራራ ነገር አሇ …ሞትን እንኳን ፉት ሇፉት


እያያችሁት በሞታችሁ ትስማማሊችሁ። ወድ እንዲይመስሊችሁ ዳማስ በተሰልንቄ ከተማ
ውስጥ ገብቶ የቀሇጠው። ከተሰልንቄ ከተማ ሇመውጣት ባስብም አሌችሌም ምክንያቱም
ጉሌበቴ ዜሎሌ።

ሶስና፡- እውነት ነው አንዴ ጊዛ የክርስቶስን ፌቅር ቀምሶ እንዯ አንተ ወዯ ዓሇም የኮበሇሇን ሰው
መመሇስ ጭንቅ ነው። በእግዙአብሓር ዗ንዴ ግን የማይቻሇው ይቻሊሌ። ዯግሞ በዙህ
በፌሌሰታ ሱባኤ ወቅት በየገዲማቱ እና በየአዴባራቱ የሚቀርበው ጸልት እና ምህሊ
የአንተን እግረ ሌቦና ወዯ ሰሊም መንገዴ ያቀናሌሃሌ።

ሳራ፡- ስማኝ ወንዴሜ አንተ ወዯ እግዙአብሓር የምትመሇስ ከሆነ እኔንም ታበረታኛሇህ።


የጠፊውን ዴሪሜንም ታፊሌገኛሇህ።

ተስፊ፡- አስተውይ ሳራ! ገና በእንጭጩ ከዓሇማዊነት መውጣት ስሇቻሌሽ በጣም እዴሇኛ ሌጅ


ነሽ። ዴሪምሽን ሇማግኘት የትም ቦታ መሄዴ የሇብሽም…ቤተክርስቲያን ብትሄጂ የፀፀት
ዕንባሽን አፌስሰሽ፣ ከንስሏ አባትሽ እጅ ሌዩ ዴሪምሽን ታገኝዋሇሽ። እባክሽ እህቴ እኔ
ዯክሜአሇሁና እኔን ዯግፉኝ።

ሳራ፡- እንዳ!.. ዴሪሜን ከንስሏ አባቴ እጅ እንዯማገኘው እንዳት አሊሰብኩትም። በእውነት!


እንዯገና አዱስ ሰው እሆናሇሁ፤ በንስሏ ውኃ እጠራሇሁ። እባካችሁ ወዯ ንስሏ አባቴ
ሇመሄዴ ቸኩያሇሁ።

ተስፊ፡-ወንዴሞች ሆይ፣ እህቶች ሆይ እግዙአብሓር አምሊክ፣ “ሰው በማናቸውም በዯሌ ስንኳ


ቢገኝ፥ መንፇሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንዯዙህ ያሇውን ሰው በየውሃት መንፇስ አቅኑት”
እንዲሊችሁ እኔ ዯካማ ወንዴማችሁ ሇንስሏ ሞት እንዴበቃ በጸልታችሁ አስቡኝ።

ሶስና፡- እግዙአብሓር አምሊክ “ምሔረትን እወዲሇሁ መሥዋዕትንም አይዯሇም ያሇው ምን እንዯሆነ


ተማሩ፤ ኃጢአተኞችን ወዯ ንስሏ እንጂ ጻዴቃንን ሉጠራ አሌመጣምና” ነው። ንስሏን
የሠራ አምሊከ ቅደሳን ዚሬም ዗ወትርም እስከ ዗ሇዓሇም የተመሰገነ ይሁን። ኑ! ወዯ
እግዙአብሓር ቅረቡ ወዯ እናንተም ይቀርባሌ። እናንተ ኃጢአተኞች፥ እጆቻችሁን አንጹ፤
ሁሇት አሳብም ያሊችሁ እናንተ፥ ሌባችሁን አጥሩ። በተወዯዯ ሰዓት ሰማሁህ በመዲንም ቀን
ረዲሁህ ይሊሌና፤ እነሆ የተወዯዯው ሰዓት አሁን ነው፤ እነሆ የመዲን ቀን አሁን ነው።
/ተያይ዗ው ይወጣለ/

You might also like