Professional Documents
Culture Documents
የተጋጀ
ሥነ ግጥም ................................................................................................................................................................................... 7
5.ሳድር................................................................................................................................................................................... 13
7.ሌጆችሽ .............................................................................................................................................................................. 15
9.መሠዊያው ......................................................................................................................................................................... 20
11.ማይኪራህ......................................................................................................................................................................... 22
13.ስሇጥቂቶች....................................................................................................................................................................... 26
14.ስራህን ስራ ...................................................................................................................................................................... 28
15.ሸሇቆ ሌብ ........................................................................................................................................................................ 29
16.ኋሇኛው ............................................................................................................................................................................ 29
17.ቀራንዮ ............................................................................................................................................................................. 29
25.ፇሶ አሇቀ......................................................................................................................................................................... 43
26.ማንን …. ......................................................................................................................................................................... 44
27.ጏሽ .................................................................................................................................................................................. 44
30.አውጡን…. ...................................................................................................................................................................... 47
36.እንሂዴ ወዯ ኋሊ .............................................................................................................................................................. 58
38.ወዮሌኝ! ........................................................................................................................................................................... 60
39.ዋኖቻችን ...................................................................................................................................................... 62
40.የሏበሻ ሌጅ ..................................................................................................................................................................... 63
43.የቃና… ............................................................................................................................................................................ 68
44.የተስፊው ቃሌ................................................................................................................................................................. 70
46.የትዕግስት ፊና ................................................................................................................................................................ 72
50.የዚፈ ፌሬ ......................................................................................................................................................................... 77
55.ይጠራሌኝ ሌጄ ............................................................................................................................................................... 83
59.ገሉሊ ግቢ......................................................................................................................................................................... 87
61.ግራ ጎኔ ............................................................................................................................................................................ 91
62.ጨረቃ .............................................................................................................................................................................. 91
63.ጻዴቅ ናቀ........................................................................................................................................................................ 94
67.የመብሊት መዴኃኒት...................................................................................................................................................... 97
69.ሰብእ ................................................................................................................................................................................ 99
መነባንብ.................................................................................................................................................................................. 108
10.ቴአትሩ............................................................................................................................................................................... 230
ሥነ ጽሑፍ የአንድ ማህበረሰብ ታሪኩ፣ ባህለ፣ እምነቱ፣ ፍሌስፍናው የኑሮ ዘየው፣ የማምረት
ተግባሩ፣ የዘር ሀረግ አመጣጡ በአጠቃሊይ ማንነቱ የሚገሇጽበትና ማንነቱን ከትውሌድ ትውሌድ
የሚያስተሊሌፍበት መሳሪያው ነው። በሥነ ጽሑፍም የሚገሇጸው ዋንኛ ጉዲይ ሰውና ተፈጥሮ ሲሆኑ በነዚህም
እውነትና ውበት ይገሇጻለ። ምንጩም ፈጣሪውም፣ ተቀባዩም ሰው ነው።
ይህም ሲባሌ ሥነ ጽሑፍ መነሻ ሀሳብ ወይም ግብአቱ ሰው ነው ሇማሇት ነው፣ ይህንንም ግብኣት
ከሽኖ የሚያቀርበው ሰው (ዯራሲ) ነው። የሚያነበው ወይም የሚያዯምጠው አሌያም የሚመሇከተውና
የሚተረጉመውም ያው ሰው ነው።
የመንፈሳዊ ሥነ ጽሑፍ ዓሊማ ነገረ እግዚአብሔርን ማስተማር፣ ምግባረ ሃይማኖትን መስበክ ነው።
ግቡም እግዚአብሔር ሇሰዎች ያዯረገውን ቸርነት፤ የሰው እና የእግዚአብሔርን ግንኙነት፣ የቅደሳንን ገድሌ፣
የጠሊት ዱያብልስን ግብር፣ ወዘተ በማሳየት ሰውን በእምነቱ ፀንቶ እንዱኖር መምከር ነው።
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሥነ ጸሑፍ እስከ 19ኛው ምዕተ ዓመት አጋማሽ ድረስ የግዕዝ ሥነጸሑፍ ነበር፡፡
የዚህን ሥነ ጽሑፍ አጀማመር ሁሇት የተሇያዩ ወገኖች በተሇያየ መንገድ አስቀምጠውታሌ፡፡ አንድ የቤተ
ክርስቲያን ሉቃውንት ወገን ሲሆን ሁሇተኛው ዯግሞ የዘመናዊዎቹ ምሁራን ወገን ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያን
ሉቃውንት በአብዛኛው እንዯሚስማሙት ኢትዮጵያ ከፊሌ የብለይ ኪዲንን መጽሐፍት ወዯ ግዕዝ
የተረጎመችውና የተቀበሇችው ከክርስቶስ ሌዯት በፊት ከ971-931 ዓመተ ዓሇም ድረስ በንግሥት ሳባ ጊዜ ነው፡፡
በዚያን ጊዜ እስከ ሰልሞን ስርወ መንግሥት ድረስ ያለት ወዯ ኢትዮጵያ እንዯገቡና ከእብራይስጥ ወዯ ግዕዝ
እንዯተተረጎሙ ይነገራሌ፡፡ የቀሩት የብለይ ኪዲን መጽሐፍት ከዚያ ወዱህ በየጊዜው ወዯ ግዕዝ ሲተረጎሙ
ኖረዋሌ፡፡
ሁሇተኛው ወገን ዯግሞ ኢትዮጵያ ክርስትናን ተቀብሊ በ4ኛው ምዕተ ዓመት የመንግሥት ሃይማኖት እንዯሆነ
ይነገራሌ፡፡ ቅደሳት መጽሐፍት ማሇትም መጀመሪያ ከሐዱስ ኪዲን አርባአቱ ወንጌሊት ከግሪክ ወዯ ግዕዝ
ሲተረጎሙ የቀሩት የሐዱስና የብለይ ኪዲን መጽሐፍት ዯግሞ ከሱርስት /የሶሪያ ቋንቋ/ ወዯ ግዕዝ ከ5ኛው
እስከ 7ኛው ምዕተ ዓመት ድረስ ተተርጉመዋሌ ይሊሌ፡፡
ምዕራፍ አንድ
ሥነ ግጥም
1.“ሀ” ግእዜ በሌ
“ሀ” ግእዜ በሌ ይሻሌሃሌ፣
ዚሬም ይጠራሃሌ፡፡
ማን አሇ በወዲጆቹ ቤት የቆሰሇ፣
“ሆ” ሳብዕ በሌ
ንሴብሕ ሇእግዙአብሓር በሌ
ከዱያብልስ ነጻ ወጥተህ፣
በስሙ ተጠርተህ፣
ሆ በሌ ቅኔ ዜረፌ፣
2.ሆሳዕና በአርያም ፩
ሆሳዕና በአርያም
3.ሆሳዕና በአርያም ፪
በጌታ ስም የሚመጣ
ቃሌ ከስጋ ጋራ በተዋሔድ ጸና
አንተማ…
እኔማ…
ጽዮን ሆይ…
የጽዮን ሌጆች …
ዋ!!!
ጽዮን ሆይ…
በቃ!
5.ሳድር
የፌቅር አምሊክ ፣ወርድ ተቸንክሯሌ ፣
ቁስለ ፇውስ ሆኖ ፣አዲም ሩ ዴኗሌ ፣
ያ ፌሬ...
የእርሱ ችንካር...
በሳድር...
ያን ውደን...
6.ሌሂዴ አዯን
ሌቤ ተነሳስቶ፣ ጽዴቅህን ፌሇጋ፣
7.ሌጆችሽ
8.መሏርኩኪ በሇኝ
ያኔ ስትገሇጥ በግርማ መንግሥትህ
በቀኝም በግራም የምንቆም ሌናይህ
ሌትከፌሌ ዋጋችንን ሌትሰጥ በክህሌናህ
ሲገሇጥ ችልትህ የማይዚባ ሚዚንህ
በወንዴም እህቱ ሊይ በክፊት የቆመ
እሱ ነው እሷ ናት እያሇ ጣቱን የጠቆመ
ፌቅር እንዱጠፊ
ጠዋት ማታ የሇፊ
እኔ ብቻ ብል ራሱን ያኮፇሰ
ወንዴሙን ሇፌቅረ ንዋይ ሲሌ በግፌ የከሰሰ
የእጅህን ሥራ ሁለ በግፌ ያቃሇሇ
ዴሀውን በማንኳሰስ ጨርቃም ያሇ
ፌርዴን ስታዯርግ በመሇኮትህ ኃይሌ
በዓይኑ በብረቱ ያን ጊዛ ያይሃሌ
እንግዱህ!
አንዯበት ዜም ሳትሌ
ሌሳን ሳትታሰር
የጭንቅ ቀን በፌጥነት ሳይመጣ
ከጻዴቃን ኅብረት ሳንወጣ
በቀኙ የሚቆሙ
ሇክብር የታዯሙ
ወዯ ሊሇም እረፌት በክብር ሲጠሩ
ከመሊእክት ጋር በአንዴ ሊይ ሲምሩ
የኃጥአን ሁካታ
የማይጠቅም ሌቅሶ የማይጠቅም ዋይታ
ሲሰማ ያን ‘ሇታ
እናት የሌጇን ዴምፅ በማትሰማበት
የሥራችን መዜገብ በሚረጋበት
አዎን! ጌታዬ ያን ዕሇት
በመሥዋዕቱ ሊይ እግዙአብሓርን ጠራ
እሳት …ከሰማይ ወረዯች
….ዴንጋዩንም በሊች
10.ሙት ነኝ!
ሲታወጅ የሙታን ትንሣኤ …በቅደሳን መሊእክቱ
በዓሇም ሊይ የከበርኩ
በወንበዳዎች እጅ ወዯቀ
11.ማይኪራህ
ከላሉት ወፌ በመዓሌቱ:
…… እሌፌ እንቁሊሌ ሉሰበሰብ፣
የወንደ ጽንስ እንዱገፊ:
…… ከበቅልው ወተት ሉታሇብ፤
ከማር ቀፍ የዜንብ መንጋ:
…… አውሬው ጓዲ ገብቶ እንዱያዴር፣
የተፇጥሮ ሔጉን ስቶ:
…… ያሇቦታው እንዱሰዯር፤
ከጅቡም ሇማዲ
ከአህያውም ፌሪዲ
« ያንተ ያሇህ! »
ይሌቅ …
የጉሮሮዬን ንቃቃት: የጩኸቴን ጩኸት ሇዚ
በዯረቅ ስሌት እሪታ: አንዯበቴ ዯክማ ፇዚ
አንዱት ነገር ተሇመኑኝ: ታካች ሌቤ አዯብ ይግዚ
ዋይ ዛማ… ዋይ ዛማ … ዋይ ዛማ
ከየትኛው በአት ከየትኛው ዋሻ ከወዯየት ይሰማ?
አይቴ ብኄራ ሇዛማ ወአይቴ ብኄራ ሇጥበብ
የመሊእክቱን ረቂቅ ህብስት ሰምቶ ጆሮ እንዱጠግብ
ወርቅ አቅፇው ያፇሩት ያባቶቼን ጉያ ሳስብ
ባንቺሆዬ ባቲ በአንባሰሌ ትዜታ መዜሙሩ ሲቀመር
የኖታ ስኬሌ ሜዟር በሰሌፌ ሲዯረዯር
ባስረሽ ምችው ዜሊይ በእስክስታው ዲንኪራ አም ሲቀየር
የሞዚርት ሜልዱ ዛማ ቤት ሲሻገር
በሉቁ ያሬዴ ርስት ቬትሆቨን ሲከር
ታሪክ እንዲይሰማ በዚሬ እንዲናፌር
ከመቃብር ሌቆ አጥንት እንዲይሰብር
ንዴሮው በአምናው … ዚሬ በትናንቱ… አሁን በቅዴሙ ምንአሇ ቢቀየር!
ተከሩኝ…
12.ሰባቱ አክሉሊት
የገዴለን ታምራት ዛናዎቹን ሳነብ
ስሇንጽሔናው ምስክር ነን እኛ
ሇብርሃን ዯሙ ምሥክር ነው ጀማ
እመሰክራሇሁ ሇቀውስጦስ ቆሜ
13.ስሇጥቂቶች
የምፅዓት ቀን መቃረብን ሥራችን ሲመሰክር
14.ስራህን ስራ
በሁዲደ መሬት መሌካም በሚያፇራው
የተሰጠኸውን . . . ስራ ብቻ ስራ
15.ሸሇቆ ሌብ
16.ኋሇኛው
አንዴ ቀን ይመጣሌ...
ተስፊን ጥሊው አ’ርጎ፣ ሇጥውሌጉ ቀን ጣይ፣
የክንደን ርዜማኔ፣ ሞገስ ክብሩን ሉያሳይ፣
...ቀኑ ዯምኖበት፣ ሰማዩ ተከዴኖ፣
የፀሏይን ነገር፣ ቀን አሳየኝ ብል፣
ዚሬን ውል ቢያዴር፣
...ነገውን ሉያከብር፣
ነገው ዚሬ ሆኖ፣ ጽሌመት... ጽሌመት ወሌድ፣
ውስጥ እግሩን ሲበሊው፣ ተስፊን ማየት ወ’ድ፣
...እንዯ ብቅለ ስጥ፣ 'ርቆበት ቀኑ፣
እንዯ ዲዊቱ ቃሌ፣ መዴገም መሇመኑ፣
ሊይሰሇች ሉመጣ፣
ሲሰጠው
ነገም ነገን ርቶ፣ ብርሃን ሲፇነጥቅ፣
አካለን ንግቶ፣ ሌበ-ምቱን ሉነጥቅ፣
የ'እኔነት' ተቀብሮ...
...የ'እናንተ'... ሇ'እናንተ' ቀዯመ፣
የተጠራው ቀርቶ፣ ኋሊ-ገብ ታዯመ።
...በንጉሡ ዴግስ፣ ባ'ገር በታወቀ፣
ጥሪን 'አቤት' ያሇ፣ በሏሴት ዯመቀ።
17.ቀራንዮ
18.በመንግሥትህ አስበኝ
አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ
አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ
አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ
አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ
አምሊኬ ሆይ የት ነሽ በሇኝ
በቃሌ ተናገሩ
እስትንፊሳቸውን ሇነቢያት ሩ
ምስጋናቸው ናኘ ዓሇም ሁለ ሰማ
ወዯ የት ነው በአቷ?
ማን ትሆን እያለ በተስፊ ዓሇሙ
21.በጸልትህ ጠብቅ
አቡነ ዛና ማርቆስ…
22.ባሇመንበር መንታ
ባሇመንበር መንታ
ካንዴም ሁሇት ቦታ
በአምሳሇ አራዊት
በግርማ ትስብእት
በብርሃን ተከብቦ
በስብሏት ተከብቦ
ቅደሳን መሊእክት
ስሙን ሲያወዴሱት
በዜማሬ እሌሌታ
ፇርተው ተንቀጥቅጠው
ሔያው የማይሞተው
ጥቅሌለን ሠሌሰው
ዓይኖቻቸውን
ተሸፌነው ባክናፊቸው
ንጉሡን ሲያነግሡት
አቤ…ት!
ባሇመንበር መንታ
ካንዴም ሁሇት ቦታ
ከ'ሳት ሥር ተጥል
ግረፇው በሇው!
ብሇዋሌ በክብሩ
ሉያነግሡት በመንበሩ
ሰውነቱ ዜል
ወዴቆ የተነሣ
ራሱን አገኘነው
ባሇ መንበር መንታ
አንዴም ሁሇት ቦታ
23.ባትወሇዴ ኖሮ……
25.ፇሶ አሇቀ
ቡሀቃው ተጠርምሶ
ሉጡም ፇሶ ፇሶ
ባሌቴቷ ብትዯርስ
መዴፇኑን ትታ ብስ
ሚፇሰውን ማፇስ
ፇሶ አሇቀ ፡፡
ኤዱያ!
እንጀራ ሊይሆን ታፌሶ
ተይው በሎት
ይቅር ፇሶ፡፡
ከሰማች ንገሯት
ቡሀቃውን ዯፌና
ላሌ ሉጥ ታቡካበት፡፡
26.ማንን ….
በሰናኦር ግንብ
ዴንጋይ የሚቆመው
በዯነዯነ ሌብ
ማ..ን..ን.. ሇመውጋት ነው ?
ማንንም . . . ምንንም የት አግኝቶ
’ማይሆን ተመኝቶ
መግባባት አቅቶት
ቀረ ተሇያይቶ
ሃሣዊ
ዓሇምን በመጥሊት
ሇክብር መንነው
ዯሞ የማይርቁ
ዓሇሚቱን ወዯው
ገዴሌን በገዯሌ
በገዲም ሣይሠሩ
መቅሠፌቱ ተሌኳሌ
አብዜተው እያለ
ሔዜቡን ሚያስፇራሩ
ነዋይ ዏይን ገብቶ
ባዕት አስረስቶ
ቆብን አስቀዴድ
ፀጉር አስነጭቶ
ፉትን አገርጥቶ
በመሌዕክት ሠበብ
ከሰሊም ከተማ
ከጽዴቁ አውዴማ
ተሰልንቄ ሣበች
ዴምጿን ጆሮ ሰማ
ሊይኖሩት ወስነው
ያቺን ዓሇም ንቀው
ዯሞ ነኝ ባሔታዊ
ግብር ግን ምዴራዊ
ነብይ ተመስሇው
ባዕት አሇኝ ብሇው
ግን ባንደም የላለ
እንዲሇ ወንጌለ
በኋሇኛው መን
አዎ ይመጣለ
27.ጏሽ
ጏሽ ነይ ምከሪ
የሌጅን ፌቅር መሥክሪ
ሇሌጅሽ የተወጋሽው
ሇአብራክሽ ሊትዴኝ የሞትሽው
ዚሬ ዚሬ መን ሲነጉዴ
ከእናት ፌቅር ገብቶ እንክርዲዴ
ሌጇን ትምን ብሊ
አዯረገቻት ተሊሊ
የሰው ሌጅ ከሰው ተገኝታ
በኃጢአት ክፈ በሽታ
ተወጋች እናት ሽሽታ
ከሞት አፊፌ ተጠግታ
በምኞት ጣር ጥራ ጥራ
እንዲትሞት ወይም እንዲትሽር
ተይዚ በኃጢአት ሥራ
በእናቷ እንዯ እሙጭሉት
ተይዚ በክፊት መክሉት
ተበሊች ተዋጠች
በናቴ በእናቴ እያሇች
ክፈ ምግባር ተወርውሮ
ከእናት ሇሌጅ ተሰንዜሮ
በሰው ኑሮ በዚ ሮሮ
ታዱያ ምናሇ ገዴሇኛዋ እናት
ጏሽ ሇጏሿ ሣትወጋ
የአብራክ ክፊይዋን ባየች አዴጋ
ጧሪ አክባሪ ዯግ ሌጇን
ችግረኛን ምታስጠጋ
ሇእውነት ሚሠዋ ጀግና
በሰማዕታት . . . በሞት ምትፀና
ሌጇን ከኃጢአት ከሌሊ
ሇጽዴቅ የምትወጋ የምትቀሊ
እናት ያሻታሌ ምዴር
በሞቷ ሔይወት ምትፇጥር
28.በስሙ አዲነው
ጊዛ ተሠአቱ
ሉዯርስ ጸልቱ
ገና ከማሔፀን
አንካሣ የሆነ
ሲኖር ከዯጃፈ እየሇማመነ
ሁሇት ትጉ ሰዎች
በመቅዯስ ሲገቡ
ዴቃቂት ሇመነ
ፀንቶበት እራቡ
አትኩረው እያዩት
አትኩሮ ሲያያቸው
ምን ይቸሩኝ……! ብል
እየጠበቃቸው
ብር የሇን አንሰጥሔ
አንጨክን አንተውሔ
በናዜሬቱ ኢየሱስ
ተፇወስ ያዴንሔ
በቀኝ እጁም ይዝ
ሇኖረው ዯንዜዝ
አነሣው አግዝ
አይሁዴም ተገርመው
በነጴጥሮስ ሥራ
በሰሇሞኑ ዯጅ
መዲኑ ሲወራ
ሇምን ዯነቃችሁ
በገዚ ኃይሊችን
የሆነ መስሎችሁ
ዯሞ በእውቀታችሁ
ነው የሆነሊችሁ
እያሇ አትኩሮ ያየናሌ ዏይናችሁ
የአብርሏም አምሊክ
የይስሏቅም ጌታ
ወንበዳ ወንበዳ
ሣይሆን የተባሇ
በስሙ አዲነው
ከዯዌው ተፇታ
29.የተኙት ይነሡ
ጉባኤው ሲጀመር ጥቂት ተመሌክቶ
አፈይከፇታሌ በእንቅሌፌ ተመቶ
ሲጀመር ይነቃሌ
ቆይቶ ይተኛሌ
ሲጀመር ሲነቃ
ተኝቶ ሲያበቃ
መርሏ ግብሩን ትቶ
ጫፌ ጫፈን እያየ
በእንጨት ሊይ ተኝቶ
እጅግ ተሠቃየ
‘‘ ሲሣቅ ይነቃና ’’ከት ብል ይስቃሌ
ሁለን እንዯሰ እንዲሊሇፇው ቃሌ
ሉያጣራ ፇሌጏ
ዴንገት ይወሰዲሌ
ሲሣቅ ይነቃና
ምን . . . ምን . . . ይሊሌ
ሲነግሩት ትኝቷሌ
መማሩን ጠንቅቆ
እንዲቃተው አውቆ
ጏረቤት ተጣራ
ተጨማሪ ሥራ
ቀስቅሰኝ እባክሔ
እንቅሌፌ ሲጥሇኝ
አምኛሇሁና እንዯዯካከመኝ
ጏረቤት በእሺታ ስሇተቀበሇው
እግሩን አመቻችቶ የት እንዲሇ ረሣው፡፡
ክንደን ተጠግቶ
ጭንቀቶቹን ሰጥቶ
ተኛ ሁለን ትቶ
አንዴ ሁሇት እያሇ ላሉቱ ሲገፊ
በአካሌ በኃሣቡ ጏረቤት ተከፊ
በትከሻው ይዝ ትንሽ እንዯሄዯ
በትንፊሽ ተጋብቶ እርሱም ተወሰዯ
በግራና በቀኝ በአንዴ ተዯጋግፇው
ተቀስቃሽ ቀስቃሹ ሄደ ተጠራርተው
የሰዉ ምሌከታ ሆኖ በነገሩ
በሣቅ ሲያነቸው አብረው ተዯመሩ
ሔዜቡ የሣቀበት ምንጩ ሣይገባቸው
በሣቅ ስሇነቁ ስቀው አሣቸው
ተመሌሰው ተኙ ጏረቤት አንቅተው
መርሏ ግብራቱ አያምሌጥሔ ብሇው
ይሓኔ ተኝተው መቼ ሉነቁ ነው
በለ ዯግፎቸው
የተኙት ይነሡ አሁን ቀስቅሷቸው
30.አውጡን….
ሚሣኤሌ አናንያ አዚርያ
የፅኑ ሰው ፅኑ አምሳያ
በግዝት አገር በጾም
በፌዲ ዯምሮ ዴካም
ሇሥጋም ተሰጣት ሥራ
በዓሊማ ቆል ቆርጥማ
ፅናትን እንዴታበራ
ዯም ግባት አካሌ የፊፊው
ሆዲችሁ ፅናት ጠግቦ ነው
ሇጠሊት ጠሊትነትን
መኖሩን አወቃችሁት
በጾም ነገራችሁት
በመከሌከሌ ሌባችሁ ፀና
ዋጋችሁ አሌቀረም መና
ጾም የፅናት መግሇጫ
ነች የእውነት መወጣጫ
ከዓሇም አንሶ መብሇጫ
የእኛ ግን ላሊ ነው
በርስታችን ሣንገባ ግዝት
ሆዲችን ከጠፉው መብሌ
ሥጋችን ከገዲይ ኃጢአት
ሇመኖር ብል ከመብሊት
አሇፌን እንሰሳ ሆንናት
በጋራ እኛው ሾመነው
በሥሌጣን አዯሊዴሇነው
ሌባችን ዘፊን ሲሆነው
በፅናት እሳቱን አሌፍ
ተቃውሞ ጠፊ ሚያወርዯው
ሇሱ ብሇን ገዯሌን
ሇሱ ብሇን ሞትን
አናንያ የእግዙአብሓር ሰው
አዚርይ የእግዙአብሓር ሰው
ኦ ሚሣኤሌ
ያም ነግሦ
አንዴዶሌ እሳት የችግር
ቢጥለት ሚጥሌ ከምዴር
አግን ሄዯን በፅናት
እሳቱን በእሳት እንውጣት
ናቡ ከዯነጾር መሣፌንቱም ስሙኝ
ከደራ የሚበሌጥ ግርምት ስሊሇኝ
ንግሥ ሥሌጣናችሁ አንዴ ጣኦት ሠራ
አገር ከከተማ በመንዯር ተወራ
ካሇበት ከቤቱ የመጣ ከሥራው
ሔዜብ በአንዴ አዋጅ የተሰበሰበው
ሇፌሌፌሌ ሇጥርቡ ሇደራው ጣኦት ነው
ዓሇም በሴት ጉሌበት ብዘ ጣኦት ሰራች
ከሜዲው ሌባችን አፅንታ አቆመች
በግዴም ያይዯሇ ፇቅዯን ታስገዚሇች
ጣኦታቱም ወሌዯው ገዜተው ተመሌከዋሌ
እንዯ ሔፃናቱ የሚቃወም ጠፌቷሌ
ገንብ ዜናን ወሌድ
ፇጣሪን አስክድ
በመንፇስ የጋሇ በረዯ ተዋርድ
አርአያ የተባሇው ከማይጠቅመው ወስድ
የገንብ መዴ ራስን መውዯዴ
እሱ ስሇ በሊ ሰርድ የሚያስነዴዴ
ከሰው አፌ ሚነዯው እሳቱን ማይፇራ
ሇጌታው ሚታመን በፅኑ መከራ
ማነው እንዯ አናንያ
ማነው እንዯ አዚርያ
ማነው እንዯ ሚሣኤሌ
ሥሌጣን , ገንብ , ዜናን , የሚክዯው
በሌቡም በአፈም በአካለም ማይሰግዯው
ዱያቢልስ ቆፌሯሌ ኃጢአትን ማንዯጃ
አጥቁሮ አዴብኖ ከሲኦሌ ማውራጃ
ዴረስ ቅደስ ገብርኤሌ
ማን ነው ያሌወዯቀ እሳቱን የካዯ
ሇአምሊክ ተገዜቶ ሇፌቅር የታረዯ
ኑ ፅናት አስተምሩን
እውነት ከውሸት መጥቀሙን
ማስተዋሌ በጥበብ ይግባ ቅደስ ገብርኤሌ
በጣኦቱ መውዯቅ እንዱያፌር ሣጥናኤሌ
አዎ…..ምንም የሇን እንሇምናሇን
የኖሩትን ብኖር የወጡትም መጥተን
31.አቤት የዙያን ጊዛ
አዯራ በሌ ምዴር እንዯ ማግ ትጠቀሇሊሇች
የዋጠችውን ተፌታ
ክምችቷን ዯፌታ
ታሪኳን ፇጽማ እንዯ መጽሏፈ ትጋሇች!
ምዴር ገመናዋን ሇገሥታት ንጉሥ ታገነፌሊሇች
ውጥረቷ 'ዶ' ሉሌባት
ትዕቢቷ ፇንዴቶባት
በመዲፈ ሊስቀመጣት ሇእርሱ እንዯ ጤፎ ትሟሽሻሇች!
የከዯናት ሰማይ ሇእርሱም ጣሪያ ተበጀሇት
ግዘፌ የመሰሇው አንሶ
ረቂቁ በመዲፌ ተዲሶ
“ብን” ብል እንዯ ጢሳ ጢሱ የጠፊ ዕሇት!
የነቢያቱ ቃሌ ከፌጻሜ ዯርሶ ይታወጃሌ
መሬትም አረፇች
ሊትወሌዴ መከነች
ተጠቅሌሊ ሌትጠፊ ሊይዯርቅ ተከትቧሌ!
አዋጅ! አዋጅ! አዋጅ!
የመሇከቱ ዴምፅ ሰማይ ወምዴር ሲያስተጋባ
ቀሊያት ተግተው
አሇቶች በርግገው
ፌጥረት በፌርሃት ረዏዴ ቀኝ ግራ ሲጋባ!
የሰው ሌጅ እርሙ ነው ምዴሩን ንጦባት
ሆዴ ዕቃዋን ቦርቡሮ
ከርሰ ምዴሯን አሸብሮ
ኃይለ ተሸማቅቆ ሊይዴን እርሷን ሊያዴናት!
ሰውማ…
በፀዯይ እንዯ ሇመሇመው ሣር እንቡጥን መስል
ቅርንጫፈ ታይቶ
ፌሬው አጎምርቶ
በማሇቂያው ነጥቦ ዯርቆ በበጋ አርሮ ከስል!
መባርቅት ሲባረቁ ተራሮች ሲፇረካከሱ
ያኔ ነፌሳት ሲሠሇጥኑ
በምዴር ሀብት ሲጀግኑ
ሔንፃ በሔንፃ በዴንጋይ ሲዯረማመሱ!
ከአዲም እስከ ሩ ሰው ሁለ በቅዴመ ሥሊሴ ሲጠራ
ሰማይ በር ሲከፇት
መዜገቡ ሲገሇጥ
ገመናው ሲነበብ የሔይወት መኑ የምዴራዊው ሥራ!
አምሳለን የሰጠው መክሉቱን ብዴራቱን ሲያትት
አንገት ሲቆሇመም
ትዕቢት ሲዯረመም
ራሱን የዯፊ አሁን ሊይ ሲኮራ…
ትዕቢት ያዯሇበው በተራው ሲፇራ!
ከንቱ እንጂ…
የተሠወረ የተከዯነ የማይገሇጥ የተሸሸገ
የመሰሇው ያ ሞኝ
ሲሌፇኝ ሲቀማኝ
የጨሇማ ሥራው በአሇቃው ፉት ወገገ!
እንዯ መኸር ማሳ በዯቦ ከሥሩ ሲታጨዴ
ጉዴጓዴ ሊይሸሽገው
ማህፀን ሊይመሌሰው
እሳት ከተማ ሉሆነው ውሌ ፉርማው ሉቀዯዴ!
ሰው በሥራው ሲከብር
አዜመራን ሲከምር
ያ የተናቀ ዴንጋይ ከፌ ከፌ ብሎሌ
ጠሊቶቹ አፌረው
በዯሌ አጥቁሯቸው
ወዲጆቹን ሉያኖር ሰማይ ሊይ ቤት ሠርቷሌ!
ቃለ የታበየ ወንጌሌ የረገጠው
አጓጉሌ ቢያነባ
ከጽዴቅ ሊያስገባ
ነፌሱን አጎሳቁል ሥጋን ያመረተው!
በዏቢይ አዯባባይ ሇሁለ ክርስቶስ ሲታየው
ያ ፇራጅ ጌታ
ዲግመኛ ሲመጣ
አባግዕን በቀኙ አጣላን በግራው ሲሇየው!
ሮጠ ወዯጥሻው መዯበቂያ ሽቶ
አዲም በግዝት ቤት
33.እስከ መቼ ዜም ትሊሇህ?
34.እስከ መቼ?
በደር በወሻ ጤዚ እየሊሱ
ዴንጋይ ተነተርሰው ጥሬ እየቀመሱ
መከራ መስቀለን ከፉታቸው ስሇው
ስሊንቺ ተጥሇው
እንዯ መጻተኛ በሰው ንዴ ተቆጥረው
ፂማቸው ተነጭቶ ቁሌቁሉት ተሰቅሇው
በሰይፌና በእሳት እጀግ ተፇትነው
ቆዲቸው ተገፍ
ጥርሳቸው ረግፍ
ዜንቱ ውእቱ ፌሬ ሃይማኖት
ብሇው ያቀበለን መሌክት
አርቀው በማየት ብራናውን ፌቀው
በዯም የከተቡሽ ተዋሔድ አንቺን ነው
ቢያነፇንፈ ጉባዔ ከሇባት
ታሪክሽን ቢያጠፈ ግራኝና ጉዱት
ያዯረሱት ጥፊት የታሪክ ጠባሳ
በሌጆችሸ ሌብ ውስጥ ቢሌም አሌረሳ
ማነው የጨከነ ቆርጦ የተነሳ
እንባሽን ሉያብስ ሃንሽን ሉያስረሳ
ብራናውን ዲምጠው
ቀሇሙን በጥብጠው
ሇኛ ያቆዩሌን ተጨንቀው ዯጉሰው
ይህ ሁለ ዴካም ትውሌደ ካሌገባው
በአባቶችሽ ፇንታ ሌጆች ተወሇደ
ምን ጥቅም ይሰጣሌ …መባሌ! ሇትውሌደ
እምነት ከምግባር በአንዴ ካሊስኬደ
አንተ ግን
ቀና ቢለ ሊፌታ በዯም የከተቧት
ስሇ እረሱዋ መስክረው ያሇፈት ሰማዕታት
አዯራ በሉታ እጅግ አሳፊሪ
ሆነህ ሲያገኙህ ወጨቱን ሰባሪ
ዋ!
ምን ትመሌስ ይሆን ከፉታቸው ቆመህ
የአባትህን ርስት አዯራውን በሌተህ
ሌጄ! እባክህ አስተውሌ
የወሊዴ መካን አትሁን ዯጁዋም አይጋ
ፌጠን አሁኑኑ አትሮንሱንም ርጋ
አንተ የናቡቴ ሌጅ ክፇሌሊት ዋጋ
ናቡቴን አስበው ያ የተገፊው ሰው
በኤሌዚቤሌ ክፊት ዯሙ የፇሰሰው
ሇርስቱ ነበረ ሞትን የቀመሰው
በተፇሇፇሇው ዋሻ ስር
ስሇሱዋ ያነቡ በፌቅር
ቅደሳን ናቸው ምስክር
ኃጢአት አይብቀሌ በቤቱዋ
እንዲይበሊሽ ውበቱዋ
ጉሾ ዯፌርሶ ነገሩ
ዴንግዜግዜ ብሇው ባይጠሩ
በቃ መንጋው ከተኩሊ ይሇይ
እስከመቼ በቅጥርዋ ዜሊይ!
35.እኔስ ሰው አማረኝ
የት ነው የማገኘው ሇሃይማኖቱ ሟች
ሇተዋሔድ እምነት ጠበቃ ተሟጋች፡፡
36.እንሂዴ ወዯ ኋሊ
የነሱን አግዜፇው
የኛን አሳንሰው ፣
ቢዯሠኩሩሌን
አንዲንድች ዯሌሇው ።
ወዯ ፉት'ሮጥን
የኋሊውን ትተን፣
ከህንፃው ጥበብ ማማ
'ምንዯርስ መስልን።
ግና ቆመን ቀረን
ስንዯር ስከመሀለ፣
እንዲሌሆነ ሆኖ
ቢጠፊብን ውለ።
ስሇዙህ እንመሇስ
እንሂዴ ወዯ ኋሊ፣
ሁለን ይነግረናሌ
ቅደስ ሊሌይበሊ።
እንዳት ነበር ያኔ
ከመናት በፉት፣
መቅዯሱን ያነፀው
ከአንዴ ወጥ አሇት።
ምን ይሆን ምስጢሯ
ያች ትንሽ መጥረቢያ፣
እፁብ ያሰኘችው
አሇቱን አስውባ።
ትናንት የት ነበርን
ዚሬስ የት ነው ያሇነው ?
እንሂዴ ወዯ ኋሊ
ምሥጢሩን እናግኘው።
ቅደስ ይምርሃነ
በሌ አንተም አስረዲን፣
የጥበብህን ምስጢር
ሣትዯብቅ ንገረን።
እንዳት ነው ያነፀው
መቅዯሱን ውኃ ሊይ፣
እንሂዴ ወዯ ኋሊ
ምስጢሩን እንዴናይ።
ሣይሻሌ አይቀርም!
ወዯ ኋሊ ሄዯን
ከዙያ ብንነሳ፣
ከፉት እንሆናሇን
ውለን ሣንረሳ፡፡
37.አብዜቼ እጮሃሇሁ
በመንገደ ስታሌፌ
ዴምፅህን ሰምቼ፣
ፇውሰኝ እያሌኩኝ
ስጣራ አብዜቼ።
ርቆ ሄዶሌ ብሇው
እንዲሌጮህ ነገሩኝ፣
እምነቴን አዲክመው
ተስፊ ሉያስቆርጡኝ።
እኔ ግን ጌታ ሆይ
አብዜቼ እጮሃሇሁ፣
ሇጥያቄዬ መሌስ
ዜም እንኳ ብትሇኝ
እጠብቅሃሇሁ!
38.ወዮሌኝ!
ወዮሌኝ!
ወዮሌኝ!
ወዮሌኝ!
ወዮሌኝ! ወዮሌኝ!
ጠና ጠኙን በደር ትቶ አዲም ሆይ ወዳት አሇህ (2) እያሇ ዯጋግሞ ይጠራኛሌ
39.ዋኖቻችን
ቃሊት ቢመረጡ ቅኔዎች ቢጎርፈ
ዓሇም ያሌተገባቻቸው፡፡
40.የሏበሻ ሌጅ
ግራ አጋብቶህ ተፇጥሮዬ
ቢያማሌሌህ ውብ ሥራዬ
ቢያስዯንቅህ ቢያስጠብብህ
አዎ! . . . እንዱህ ነኝ !
መወዴስ የተቆጠረሌኝ
ዛማ የተዯረሰሌኝ
ቅኔ የተረፇሌኝ
የዕንቁ ፇርጥ ነኝ
ዯብረ ሮሃ ያበቀሇኝ
የማንነት መገሇጫ
እኔ ነኝ!. . . . .. . . . .
41.የሌዯት ስጦታ
አዲም አዜኖ ተክዝ
የበዯሌ ሸማ ተከናንቦ
ቀና ብል ወዯ ገነት ወዯ እርስቱ
ቢናፌቀው ማር ወተቱ
ትዜ ቢሇው ጌትነቱ
…ብትታየው አብባ
ዜል በኃጢአት እርሶ
የገነትን በር ፌሇጋ
ወዯ ሌቡ ወዯ ራሱ ተመሌሶ
ያች ተስፊ መርከብ ሁና
በምዴረ ልዚ ተተክሊ
እንዱህ …ቢመስለሽ
እንዱያ …ቢያወዴሱሽ
የሚወዯስበት የሚቀዯስበት…
42.የሚያበራ ኮከብ
ገና ሣይወሇዴ መሌአክ አበሰረ
ወንጌለን ቢሰቅሌበት
ውኃ ውኃ አሇ ሌቡ ቢንገበገብ
መመሊሇሻዋን በር መስኮቶቿን
43.የቃና…
በገሉሊ ክፌሌ…ሌዩ ስሟ ቃና
ሌብን ዯስ የሚያሰኝ ተሰማባት ዛና
ፌሪዲውን አርድ…
ከቤተመደ!...
ርህርሂት ሌቦና…
አሊት ሇእናቱ…
…በሔይወት እንዱኖር…
ድኪማስ በሰርጉ…
…ጎድልውን ሞሊ
በጌታ ተባርከው…
44.የተስፊው ቃሌ
በአንዱት ፌሬ ቅጠሌ ሔይወትን አጥቼ
ወዯ ፌዲ መንዯር ወዯ ሞት ከተማ
45.የተፈትን ሊሾች
የነፌስያ ነገር ሁኖብኝ እውነቱ . . .
. . . አጥሬን እንዱያስከብር
ቅጥሬን እንዱያሥጠብቅ . . .
. . . ታማኝ አገሌጋየን ውሻየን ብነግር
ተማሪና ውሻ ምነው አይስማሙ
እስከዴሜ ሌካቸው አለ እንዯተዲሙ
ሆኖብኝ ነገሩ . . .
የአብራኬን ክፊይ የቀሇሙን ጌታ
ሙዲ ሙዲ ስጋ ቆንጥሮሇት ጠፊ
ከዙህ ከኔ ግቢ ወስሌቶ የጠፊው
ጫንቃዉ በራሴ ሌጅ ስጋ የዯሇበው
ሇከስካሳ ውሻ . . .
ጥንት መን ቆጥረው ከእውነት እንዯራቁ
ንስጥሮስ አርዮስ ከሾህ በወዯቁ
ያፇሯቸው ውሾች ትናንት የተፈትን ዚሬም እየሊሱ
ስንቱን ተሊከፈ ስንቱን ተናከሱ
አጥሬ እንዲይሰበር . . .
ካማረው አብሌቸ ከመረጠው ሰንጋ
የጣመውን መርጦ እንዲሌበሊ ስጋ
መናከሱ በዜቶ ሌጆቼን አሰጋ
የሰገነቱን ቅጥር ትሊንት ያስከበሩ
ውሾች ሇጌታቸው ታማኞች ነበሩ
ግና ምን ያዯርጋሌ?
ከታመኑት ጌታ እርሱን ተከትሇው
ሲወጣ ሲገባ ዲናወን አሽትተው
የርሱን ሰሊም መሆን ላት ተቀን ጠብቀው
ውሾች እንዲሌኖሩ ሇጌታቸው ታምነው
ሇሰባው ስጋቸው ስጋ ተመግበው
ሇከሳችውም ነፌስ እውነትን አንቅረው
መች ውሾች ታመኑ. . .
የሰባ ስጋ አይተው ጥሇው ፇረጠጡ
ካዯጉበት አንባ መሌሰው ሊይወጡ
አክባሪዎችሽ ነን እናት ቤተክርስቲያን ሲለ እንዲሌመሩ
በጻዴቃን ሰማዕታት በምሌጃቸው አምነው እሌፌ እንዲሊፇሩ
ዚሬ ስጋ ሲያዮ . . .
አባታቸው ኤሳው በሆደ ተገዜቶ ብኩርና እንዯሸጠ
የነርሱም ማንነት ዚሬ ተሟጠጠ
እናታችን ከሳች አጠረች ቀጠነች
ስርዏቷ ከረረ ከሳች መነመነች
ብሊችሁ ብትሸሹ . . . ሸሽታችሁ ብትወጓት
ወርቅ ሊበዯረች . . . ጠጠር ብትሇግሷት
የሷ ስርአቷ ሇኔ . . . የጣት ቀሇበቴ
የአንገት ዴሪም ጌጤ . . . የመንገዴ መብራቴ
ርስት ጉሌቴ ናት የሊሇም ቤቴ
እሳት እራት በራ የገባች ከወናፌ
ጠርጎ ያወጣታሌ አመዴ አፊሽ መዲፌ
ዴሮስ የውሻ ማዕረጉ . . .
ኮሲ ሇኮሲ ነው ስጋ መቃረሙ
ዚሬም እኒሆቹ አነበብን የሚለ
ሰምተው ባሌተረደት ሀሳብ የመነኑ
ትርጉም የሇሽ ትምህርት እየሇቃቀሙ
ትናንት ባሌገባቸው አለ እንዯባኑ
ውሾች አይታክቱ . . .
ከጌታቸው ጉያ ስጋ እስከሚያገኙ
በዴሜ መናቸው አለ እንዲሊኑ
በቤተ መቅዯሱ አሜን አሜን ሲለ አፊቸውን ከፌተው
ሀሰት አዯግዴገው እውነትን ገዯሌናት . . .
. . . ሲለ ባንሰማቸው
በማስመሰሌ ካባ ከኛጋር ተጣብቀው
ዚሬም እዙህ ናቸው
ውሾች አንዴ ናቸው፡፡
46.የትዕግስት ፊና
ዖፅ በሚባሌ አገር
በቅን ፌፁም ሲኖር
በጽዴቁ የቀና
ሰይጣን ጠየቀና
አምሊክ ሉያሳውቀው
ጻዴቁን ቢገሌጠው
ጠሊቱን ሰዯዯው
ደብዲ አውርድ
ሉያስክዴ አስገዴድ
ከሞት ያመሇጠ
መሌእክተኛ ሌኮ
ብሊቴኖችህ በስሇት ወዯቁ
በሬዎች በጏችህ ተጋዘ ጻዴቁ
ከዚም ምዴረ በዲ
በነፇሰው ነፊስ
ቤታቸው ተንድ
ሌጆችህ አሇቁ
በአፌሊ ሳያረጁ
ይሄንን ነገረው
ባንዴ ቀትር ጊዛ
ሀብቱን አሟጠጠው
ሇጤናው ትካዛ
በገሌ አሳከከው
አምሊክን መፌራትህ
ጽዴቅን መፇፀምህ
የታሇ እያሇው
ከራሱ አጣሌቶ
ከጌታው ሉሇየው
ቆስል እያከከው፡፡
ምንም ሳይዯነቅ
ስሇምን መጣብኝ
ብል ሳይጨነቅ
ከእናቱ ማሔፀን
ባድውን መውጣቱ
ባድውን መሄደ
ከሚጠፊው ከንቱ
በሌጦ ማንነቱ
መራራው መከራ
በአንዯበትህ ጣፌጦ
እግዙአብሓር ይመስገን
ስትሌ ተሇውጦ
ጠሊትህ አፇረ
በንዲዴ ጠቆረ፡፡
ከወርቅ የነጠረ
ኢዮብ ጻዴቅ ሰው ነው
ምክር የመከረ
ኢዮብ ፌጹም ሰው ነው
የትዕግስት ፊና
በገዴሌ የከበረ፡፡
47.የከርቤ ኮረብታ
ከሔያው የመዏኑ ራስ ዴንጋይ
ሞት የገዯሊቸው… ሞት የማይዚቸው
በመዏዚ
ወዞ
ሇሙሽራዋ…
ጌታዋ
ታቀርባሇች… በአኮቴት
ሃላ ለያ! በእሌሌታ!
መዏዚ ቤተክርስቲያን የከርቤ ኮረብታ፡፡
48.መስቀለን ስከተሌ
ሉከተሇኝ ‘ሚወዴ
ራሱን ሇሚክዴ
አይዯንግጥ አይፌራ
አሇሁ ከ’ሱ ጋራ
ብልኝ
ትናንት፡-
ቃለንም ሰምቼው
አምኜ በነበር
በመከራ እንዴከብር
ዚሬ፡-
ሏን እንጉርጉሮ…
ፌርሃት ባሌዲሰሰኝ
ሲሇኝ እየሰማሁ
ከእውነተኛው…ከመንገደ
ከቃለ ዯጅ
ከሰማይ ዯጅ
ከዓውዯ…ምሔረት
ከዓውዯ…ሔይወት
ከማር…ወተት
አንዴም ሇሚሰማ
መንጋዎቿ…’ሚጠጡባት
ከሇምሇም መስክ…’ሚግጡባት
የኃጢአት ሸሇፇት…’ሚሸሇትበት
ቀንደ የከረረ
ጥፌሩ ያረረ
....የሚቆረጥባት
ከበዯሌ ርኩሰት…
የሚታጠቡባት
የሚታዯሱባት
የዯነዯነ ሌብ የሚሰበርባት
የጽዴቅን ጦር ዕቃ…የሚታጠቁባት
በዓውዯ ምሔረት
የሔይወት ውኃ…የሚፇስስባት
አንዴም ሇሚያስተውሌ
ፌጹም ነው ሔጉ…
…ይመሌሳሌ ነፌስን
ሌብን ዯስ ያሰኛሌ…
ቅን ነው ሥርዓቱ
ሊሇም ይኖራሌ…
በንጹሔ መብራቱ
ዓይንንም ያበራሌ…
ብሩህ ነው ትእዚዘ
ፌርደ እውነተኛ….
አንዴም
አዱሱን ማንነት…
ሇመንግሥቱ የምታጭ
50.የዚፈ ፌሬ
ማታ ሆነ ጥዋትም ሆነ . . . አንዴ ቀን
ሁሇተኛ ቀን . . . . . . . ሦስተኛ ቀን
አራተኛ ቀን . . . . . . . አምስተኛ ቀን
ማታም ሆነ . . . . . . . ጥዋትም ሆነ
እፁብ ቀን . . . ዴንቅ ቀን . . . ሌዩ ቀን . . .
. . . . . . . . . ስዴስተኛ ነቅ ሆነ
ወይ! አፇር . . . . አፇር ተሇወሠ
አፇር ተቀዯሠ
በአፇር ሊይ ነገሠ
ንጉስ በግዚቱ እረዲት ማጣቱ
ዯግ አይዯሇምና አገኘ ከአጥንቱ
ከእንግዱህ ቀርተዋሌ እናትና አባቱ
ምን ያስፇሌገዋሌ ህግና ሥርዏቱ
ከጏኑ የማትሇይ . . .እያሇች አጥንቱ
የራስ ጌጥ ውደ ናት እውቀት ብሌሀቱ
በራሱ ሊይ ሁና ሴቱቱ እያየችው
እያየ ባያያት . . . . ዓይኖቹን ሳይገሌጠው
ዓመታት ተቆጥረው . . . . ቀናት ቢሠሇፊ
መች ይተያያለ . . . ተጋርዯው በዚፊ
አቤት ዚፊ! . . . አቤት ዚፊ አራራቁ
በሴቴቱ ጥበብ ፌሬው ሊይ ቢወዴቁ
አዲምና ሓዋን . . . በዯንብ ተዋወቁ
ኦ! ሓዋን . . .
ሓዋን የዯስታ ምንጭ . . . የሀሴት መፌሇቂያ
የወርቅ ቀሇም ነሽ ፌቅርን መፃፉያ
እንኳንም ቆረጥሽው እንኳንስ ቀጠፌሽው
አዲምን አግባብተሽ ቀምሰሽ ባታቀምሽው
የፌቅር ብርሃን መቅረዘ እንዯጠፊ
ተገሌጦ ሳይታይ ሳይወጣ በይፊ
አዲም ያየ መስልት ዓይኑ እንዯተጋ
ይኖር ነበር ገነት ብቻውን ሲተጋ
ሓዋን ባትቀጥፇው የበሇሱን ፌሬ
መች ይሰማ ነበር የአምሊክ ሌጅ ወሬ
አዲም የተከሇው የፌቅር አበባ አዴሮ እየጏመራ
አምስት ሽ አምስት መቶ መን አብቦ ቢያፇራ
ከሊይ ከሰማያት መንበረ ጸባኦት
ያምሊክን አንዴ ሌጅ መዓዚው ጏትቶት
ረቂቁ ገዜፍ . . . በምዴር ሊይ ወርድ
ፌቅርን አገኘነው በሊነው ጠጣነው ስጋን ተዋህድ
ተዋህድ . . . ተዋህድ . . . ተዋህድ
ንጽህይት ቅዴስት ኦርቶድክስ ተዋህድ
ሌጆችሽ በፌቅርሽ በእቅፌሽ አዯጉ
ከአብራክሽ ተከፌሇው ዲግም ተወሇደ
ሙሽራው ሙሽሪት በአንዴ ተዋሀደ
ድግማ ቀኖናሽን ገንብ አዯረጉ ፡፡
እኒህ . . . . በነገስታት ሌማዴ ካባ የዯረቡ
በስርዓተ ተክሉሌ አምረው የተዋቡ
ሇጣታቸው እምነት በወርቅ የከበሩ
ሇአንገታቸው አሌማዜ እውነትን ያሰሩ
ጸዲሊቸው እንዯ አጥቢያ ኮከብ የሚያበራው
የሆነስ ሆነና . . . የማን ሌጅ ሁነው ነው ?
ፉታቸው ሊይ ያሇው ውሃ ቀሇማቸው
እስኪ . . . አስተውሎቸው
ካባ ዯርበዋሌ የንጉስ ሌጅ ናቸው
ምነው በታች አምና . . . መቶ ዓመት የሞሊው አረጋዊው አባታቸው
እንጀራው ዯብር ሊይ . . . ዯብረ መዴኃኒት ሊይ . . . ቀጥቶ አሳዯጋቸው
ወሌዴ ዋህዴ ብሇው . . . ጸኑ በእምነታቸው
ማር ወተት ጠጥተው ጮማ እየቆረጡ
ያዯጉ ሌጆቹ . . .
. . . በወሌዴ ዋህዴ መዲፌ ዚሬ ተገሇጡ
ስማቸው ይጠራ
አባታቸው ይኩራ
ኃይለ . . .
ኃይለ ኃይሊቸው ነው በዓሇም የሰፇነ
በዓሇም ውስጥ ሆኖ ከዓሇም የመነነ
ዓሇም ስትጠራው ዓሇምን ሲሸሻት
ሇካስ በዓሇም ውስጥ የተሇየ ዓሇም ናት
ጥሩ ዓሇም አግኝቶ ኃይለ ተዋሀዲት
አንደ . . .
አንደዓሇም አንዴ ነው . . .
. . . . ሇእናቱ ምርጥ ር በሏምላ የሚራ
የሏምላው ምርጥ ር ሠሊሳና ስሌሳ መቶ እንዱያፇራ
በወሌዴ ዋህዴ ማሳ ቀዴሞ በመስከረም በፀሏይ ቢራ
የፀሏይ ሀሩሩ ሩን እንዲይበሊው
ውሃ እያጠጣች ፋቨን ብትከሌሇው
በሮሜ መሌዕክቱ ቅደስ ጳውልስን እንዯተራዲችው
ዚሬም የእኛ ፋቨን ሰምሮ አገሌግልቷ
አንደዓሇም ሺ ሆኖ ይኖራሌ በቤቷ
ኃይላ . . . .
ኃይላ ኃይሇ ማርያም . . . የአምሊክ ስጦታ
ርህርሂት እናትህ መስቀሌ ስር ተገኝታ
ተሽቀዲዴመህ ወስዯህ . . . በሌብህ አኖርካት
በህሉናህ መዜገብ በወርቅ ቀሇምህ ፅፇህ አስቀመጥካት
በዜች ሌዮ እናት . . .
በጏዲናው መሀሌ ጠብና ክርክር ሁከት ቢነሳባት
ከእናት በሊይ ፌቅር የሇብህምና ምርኩዜህን ይህ በአባቶችህ ፊና
በቀናችው መንገዴ ወጥተህ በጏዲና
ሰውን እንዲይወጋ እሾህ አሜኬሊ አጋምና ቀጋ
አሰናክል እንዲይጥሌ የእንቅፊቱ ዱንጋ
ኩርንችቱን ስጠርግ መንገዴ ስታቀና
ዜሇት እንዲይገጥምህ ጸናህ በህሉና
ሙሽሮች ሁሊችሁ እንኳን ዯስ ያሊችሁ
በቅደሳን ፀልት ይቅና ትዲራችሁ
የአብርሃም የሣራ ይሁን ጋብቻችሁ
51.የጽዴቅ ብርሃን
የወንጌሊዊው ማርቆስ ብሥራት
የዯጋጎች የር ፌሬ
ከተፇጥሮ ሔግ አይል…
52.ያ . . . አፇር
ጠቢብ የጥበበኞች ጥበበኛ
እፌ ብል ቢሇግሰውሔይወት
ሔይወቴ ነሽ እያሇ . . . .
53.ያሇ ዋጋ ሸጠው
ጥሬ ዕቃ አቅርቦቱ
የፊብሪካው ምርቱ
በቅደሳኑ ስም ያሇ ዋጋ ሸጠው
ምን አጠፊሁ . . . . ምን በዯሌኩኝ?
. . . . ምነው በዚ የኔ ዕዲ?
የማይታይባት እረኛ
በቃሌ ብቻ ተፇወስኩ
55.ይጠራሌኝ ሌጄ
አጥር ቅጥር ክብሬን ሉንዴ የቸኮሇ
56.ዲግም ሥራኝ
በሰጠኸኝ ሳሊመሰግን ባጣሁት ያማረርኩህ
ዜቅ ብዬ ሳሊይ በበሊዬ ያስጨነቅኩህ
በሰው ሊይ ጣቴን የምቀስር
ወንዴሜን በግፌ የማሳስር
አስታራቂ መስዬ የአንደን ሇአንደ የነገርኩ
በሰሊም በፌቅር ፇንታ ፀብ ጥሊቻን ያፊፊምኩ
ነጠሊዬን አስረዜሜ ማሇዲ ከማዯሪያ
ማምሻ ከሰኬም የምገኝ
ገና ነው ስሌ የመሸብኝ
አሥራ አንዯኛው ሰዓት ሊይ ቆሜ ዚሬም ኃጢአት ያናወኝ
ሥራየ ተበራርቆ ስባዜን ውዬ ስባዜን ያዯርኩኝ
አጎንብሼ የምማትር የኃጢአት ሸክም ያጎበጠኝ
ሇኔ ስትሌ ሰው መሆንክን የረሳሁኝ ውሇታ
ግርፊት ሞትህን እንኳን ያሊሰብኩኝ ሇአፌታ
ዲግም ምጽአትህን ቸሌ ያሌኩህ
የአዲምን ጩኸት ጮኸህ ጎንህን በጦር ተወግተህ
የከፇሌከውን ዋጋ ከሌብ ያሊሰብኩኝ
በስም ብቻ የምኖር በዯሌን የካብኩኝ
ሌቤ ከዓሇም ሆኖ አገሌጋይህ መስዬ
ከጠሊት ጋር ውዬ ከእርሱ ጋር ተዋውዬ
በኃጢአት ዯምቄ
በቂም አሸብርቄ
…
ሇሰው’ማ አሇሁ ሇወጪ ሇገቢ በዓይን እታያሇሁ
በሰገነት ቆሜ ሇክብርህ እምራሇሁ
ነጠሊ ቀሚሴን አስረዜሜዋሇሁ
ጠዋት እና ማታ እመሊሇሳሇሁ
በጎ እንዯሚሠራ ጎንበስ ቀና እሊሇሁ
ግና…
የጽዴቅ አበባዬ ጠውሌጎ የኃጢአት ችግኜ አፇራ
አዜመራው ሇምሌሞ በሇሱም የጎመራ
ሇዓሇም ሳጎበዴዴ ጊዛዬን የጨረስኩ
በኃጢአት ብሌ ተበሌቼ ባድ ሆኜ የቀረሁ
ክርስትናዬን በነጠሊ የሸፇንኩ
የራሴ ምሶሶ እያሇ ጉዴፌ ሇማውጣት የሮጥኩ
እኩይ ግብሬ ጸጽቶኝ በንስሏ ያሌታጠብኩ
በተሰጠኝ የማሌረካ ምስጋና የተሳነኝ
የራሴ ወርቅ ተቀምጦ የሰው ነሏስ የሚያምረኝ
ሇሰዎች ያሇሁ መስዬ ከእቅፌህ የወጣሁኝ
አካላ ከመቅዯስ ሌቤ ከዓሇም የሆነብኝ
ጠፊ ብዬ የምፇሌግ ሇራሴ ፇሊጊ የሚያሻኝ
የተሰጠኝ መና ሰሌችቶኝ የግብጽን ሽንኩርት የናፇቅኩ
የሚጠቅመኝን ትቼ የማይጠቅመኝን የፇሇግኩ
እንዯ ዳማስ ተማርኬ ዓሇም ያስቀረችኝ
በውበቷ ገመዴ አስራ ተሰልቄ የሳበችኝ
በቤትህ ውስጥ የጠፊሁ …ዴሪምህን ዲግም ሥራኝ።
57.ዴንቅነው ማዲንሽ
’õc? ÏÓ }Ú”n c=n Á’nƒ
¾Öq[ ò‚ uUMͪ u^
58.ዴንቅ ኮከብ
በእግዙአብሓር ፇቃዴ በራእይ ተፀንሶ፣
59.ገሉሊ ግቢ
ምዴር ቀሇም ታጥቃ ሇብሳ አረንጓዳ
አዯይ በፇካበት በወርኃ ጽጌ
ማሩ ከቀፍው ሊይ ሞሌቶ ተንዯርቦ
ወተት በቅምጫና ከመስኩ ሊይ ታሌቦ
ገበሬው በምርቱ በሇፊው ጉሌበቱ
እረኛው በወቅቱ በተፇጥሮ ሀብቱ
ሲቦርቅ . . . ሲዯሰት በዕሇት . . . ወራቱ
አረጋዊው በዕዴሜ . . . በነጭ ሽበቱ
ሲነኮት እሸቱ
ሲጠጣ ወተቱ
ከዓይነት . . . ዓይነቱ ከምዴር በረከቱ
አፌሊውን ሲቀምስ የአዲም ሌጅ ፌጥረቱ
ከርሞን ሇንዴሮ . . . ንዴሮንም ሇአምና
ዓመታትን ስጠን ባርከህ እንዯገና
እያሇ ሲባርክ . . . እያሇ ሲያንጋጥጥ መንበረ ጸባዖት
የፌቅራቸው ነገር ሇካስ ሌቡን ነክቶት
ከሰማየ ሰማያት ከዘፊኑ ወርድ
በዴንግሌ ማሔጸን ሥጋን ተዋሔድ
በመካከሊቸው ቢጨበጥ ቢዲሰስ
ወሌዯ ዮሴፌ አለት ኢየሱስ ክርስቶስ
የኮከቡን ዛና የሰሙት ነገሥታት
ሇነገሥታት ንጉሥ ግብር አስገቡሇት
ሄሮዴስ በሥሌጣኑ ክፈ አሳብ ተማክሮ
የሔፃኑ ነገር ምስጢሩ ሳይገባው ህሉናው ታውሮ
ሰይፌ መበት . . . ሇያጠፊው ወዯዯ
የእሌፌ ሔፃናት ዯም እንዯ ጎርፌ ወረዯ
ቤተሌሓም ዋይታ . . . ሙሾን አወረዯ
ከነብያት ሆሴዕ . . . ከግብጽ ቢጠራት
ሌጇን እቅፌ አርጋ ስዯት ገባች እናት
ቅዴስተ ቅደሳን የነቢያት ትንቢት
የአዲም ዴኅነት ተስፊ . . . የመሊእክት እህት
የሔይወት ውኃ ምንጭ በጀርባዋ አዜሊ
የአሽዋውን ንዲዴ በእግሮቸ ችሊ
ርሀብ ጸንቶባት አጥታ ጥርኝ ውኃ
መጠጊያ እንዲጣ ሰው እንዯምስኪን ዯሀ
ስሇ ሌጇ ፌቅር ገባች ከበረሀ
የሄሮዴስ ጭፌሮች በግብጽ በረሃ ሇአዯን ቢሰሇፈ
ዓይኖቿ የፇለ እንባን አጎረፈ
ችግርሽን አይታ ኮቲባ ገፊችሽ
የበረሃ ሽፌቶች ሀንሽን ዴርብ መራራ አረጉብሽ
ዴንግሌ ሆይ ስዯትሽ . . . መከራሽም ሁለ ሇዴኅነት ነውና
ስዯቴን ባርኪሌኝ በእምነት እንዴጸና
አባ ጽጌ ዴንግሌ በዯረሰው ዛማ
አክሪ ዴንግሌ ርሀበ ወጽማ
ሦስት ዓመት ከመንፇቅ የግብጽ ስዯትሽ
ይበቃሌ ተመሇሽ ግቢ ወዯ ቤትሽ
ሄሮዴስ አሳዲጅሽ በሞት ተሰናብቷሌ
ቅጥራ ኢየሩሳላም . . . በሮቿ ተከፌቷሌ
ገሉሊ ግቢ . . . ገሉሊ ግቢ . . . ገሉሊ ግቢ
እመቤቴ ሀገርሽ ገሉሊ ግቢ
60.ገና ትመጣለች
ግዛ በመስፇሪያው ሲፇስ
ከከሰመበት ሰማይ
61.ግራ ጎኔ
ግራ ጎኔ ተቆንጥሮ
የመቅኒ ቤት ተቆጣጥሮ
ሥጋ ብቻ ተወጥሮ
አጥንት ጠፊ ተሰንጥሮ
በትንሾ በዚች ክፌተት
ሾሌኮ ገብቶ ብቸኝነት
እንቆቅሌሽ ፌቹ መና
ትርጉም አሌባ ብሆን ወና
በጭቃ ሹም በምስሇኔ
ተፇሌጋ ስንጥር ጎኔ
ብትመሇስ በእምነት ታሽታ
በፌቅር ዴር ተጎትታ
በቃሌ ኪዲን ተሞናሙና
ከዯሜ ጋር ብትዋሏዴ እንዯገና
ሔይወት ጸዴቃ ሇመሇመች
ሁሇት ገጽ በአንዴ አካሎ ጸንታ ቆመች፡፡
62.ጨረቃ
ጨረቃ እንዱህ ናት
እስኪ እንጀምር ከሌዯቷ
በፌጥረቱ በውሌዯቷ
ከቀን በአራተኛ መገኘቷ
በረቡዕ በአራተኛ
ፀሏይ ተጨምራ አምስተኛ
ጨረቃን ሰጡን ከዴንጋይ ከፌ ያሇች ከፀሏይ መሇስተኛ
ረቡዕ ብል ራብዕ
ራብዕ ብል ረቡዕ
ይሄ አራተኛ ቀን ይሄ አራት ቁጥር
’ሚሰናሰሌ፣ ሚጨባበጥ፣ የሚያያዜ አሇው ነገር
አራት ማሇት እውቀት
አራት ማሇት እምነት
ተግባር ነው አራት ማሇት
አራት ማሇት ቅናት
ይህ ነው አገሌግልት ይሄ ነው ግሌጋልት
እኚህ ብቻቸውን እኚህ አራቱ ግና
እንዱህ ናቸው ሇኔ መና አሌባ ዯመና
እውነተኛው ፀሏይ በአናታቸው ካሊበራ
ዴንቄም እውቀት…እምነት ዴንቄም ቅናት ሥራ
አሇበሇዙያማ ፀሏይ ካሌወገገ ጨረሩ ካሌነካው
እንዯ ጳውልስ መሆን ነው እንዯ ቅዴመ ዯማስቆው
በዙያ እንዯፇ
እኚህ አራቱን ይዝ ፀሏይን ያሌያ
በረቡዕ በዏራተኛ
ፀሏይ ተጨምራ አምስተኛ
ጨረቃን ሰጡን ከዴንጋይ ከፌ ያሇች ከፀሏይ መሇስተኛ
ረቡዕ ብል ራብዕ
ራብዕ ብል ረቡዕ
ይሄ አራተኛ ቀን ይሄ አራትቁጥር
’ሚሰናሰሌ፣ ሚጨባበጥ፣ የሚያያዜ አሇው ነገር
አራት ማሇት ነፊስ
አራት ማሇት እሳት
አራት ማሇት ውኃ ነው
አራት ማሇት መሬት
ብቻቸውን ሲገሇጡ እኚህ አራቱ ግና
ጥቅም አሌባ ናቸው መና
ባድ ናቸው ወና
አራቱም በአንዴነት ሥጋ ናቸው የጨሇማ ምንጮች
የመሇኮት ቅንጣት የፀሏይ ቁራጭ ነፌስ ካሊበራች
እውነተኛ አገሌጋይ በዙህ ይገሇጣሌ
የነፌሱ ወጋገን በሥጋው አናት ሊይ ቦግ ብል ይወግጋሌ፡፡
ጨረቃ እንዱህ ናት
የአገሌጋይ መስታወት
የአገሌጋይ ግሌባጭ የአገሌጋይ ተምሳላት
አገሌጋይ ብርሃን ነው ብርሃን የሚያበራ
ከላሊው ሇኩሶ ሇላሊ የሚያጋራ
ታዱያ ሇላሊ ሉያጋራ ከላሊ ሇኩሶ ከላሊ ተውሶ
በመሊመዴ ዴፌረት በሚመጣ ኃጢአት በሚያስከትሌ ቁጣ
በእሳቱ ዋዕይ በእሳቱ ቁጣ
እሱ ነ’ድ ጨሶ
ላሊውን ’ሚያጠግብ
ላሊ ’ሚያረሰርስ
ላሊ የሚያወፌር እሱ ግን ኮስሶ
የላሊ ነፃ አውጪ እሱ ግን ተከስሶ
የጨመረው ብርሃን ያነዯዯው እሳት ’ሊይጠቅመው መሌሶ
እንዯሻማ እና ጧፌ ቀሌጦ ‘ሚቀር ብቻ
አይዯሇም ጨርሶ
እንዯ ጧፌ ሰም - ነፌሱ ነዴዲ ነዴዲ
እንዯ ክሩ - ሥጋው - በስብሳ - እሳት አመዴ ወሌዲ
63.ጻዴቅ ናቀ
ጻዴቅ ናቀ
ግን ራሱን አፀዯቀ
እኔ እበሌጥ አሇ ንቆ
ራሱን አየ ሌቆ
በቃ ጸጋው በዜቶሌኛሌ
ሥመ ጻዴቃን መጥራት ምን ያስፇሌገኛሌ
ዯግሞስ ምሌጃ ስሇምን ያሻኛሌ
ብል ራሱን አኮፇሰ
በግብሩ ረከሰ
እምነቱን ሸቀጠ በአውሬው ቁጥር ተነቀሰ
ከትናት ይሻሌ ስንሌ ዯግሞ ዚሬ ባሰ
64.ጽኑ ተስፊ
ተዴሊ እና ዯስታ ከሞሊባት ገነት
ሥርዏተ ጾም ነው የተተከሇባት
ዯግሞም በላሊ መሌክ የሞት ሔግ አሇባት
የሔጉን ጽንዏት አዲም ጠነቀቀ
ከእባብም ሽንገሊ ራሱን ጠበቀ
ሔጉ እንዯ አሰራት ሓዋን ስሇዏወቀች
ዕውቀትን ፌሇጋ በሇሷን ቀጠፇች
ቀጥፊውም አሌቀረች ከሁሇት ከፇሇች
ሇአዲም አጎረሰች የጾም ሔግ ሻረች
አዲም ተታሇሇ... ጾም እንዯ ገዯፇ
ሌብሱ ተገፇፇ
ፇራ ዯነገጠ
በገነት መካከሌ ሀፌረት ተገሇጠ
በዚፌ ተጠሇሇ… በቅጠሌ ሸፇነ
በሇስ አገሌዴሞ ዕርቃኑን ከዯነ
አዲም!... አዲም!... አዲም ብል እግዙአብሓር ተጣራ
ዕራቁቴን ኾንኩኝ ዯግሞም ተሸሸግኩኝ አሇ ስሇፇራ
ፌርሃት ዕውቀት ነው!
ዕውቀቱ ግን ሞት ነው
ከእግዙአብሓር ሇየው።
በሇመዯ እጁ ከዕፀ ሔይወት ቀጥፍ ዲግም እንዲይበሊ
ከገነት አስወጣው!... ምዴርም አበቀሇች እሾህ አሜኬሊ
አዲም በሏን ውስጥ ዯም ዕንባ አነባ
በመቃብሩ ሊይ ተስፊውን ገነባ
አዴነን እያለ ነቢያቱ ጮኹ
ሞት አሳዯዲቸው ከሀገር ኮበሇለ
በመጋዜ ተቆርጠው በሰይፌ ተመተሩ
በዴጋይ ተወግረው በእሳት ተቃጠለ
ቀኝኽን ሊክሌን ብሇው ተማፀኑ
ጽኑ እምነታቸው በኃጢአት ተከዴኖ
ጽዴቃቸውም ሁለ የመርገም ጨርቅ ኾኖ
ከጸጋው ተራቁተው አዲምን መሰለ
እንዯ ቅጠሌ ሆነን ረግፇናሌ አለ!
አበው ነቢያቱ ሳለ በመከራ
የአሞጽ ሌጅ ኢሳይያስ ስሇ ር አወራ
በአዲም ወገብ ውስጥ ያሇች ተሠውራ
በሓዋን ማህፀን ውስጥ ከዕንቍ የምታበራ
አሇች ንጽሔት ር መርገም ያሊገኛት
ሇቃለ ማዯሪያ መርጦ ያጋጃት
በሰድም የሆነው በእኛ እንዲይዯርስብን
የሠራዊት ጌታ ርን አስቀረሌን
አምስት ቀን ተኩሌ ዯጅ እየተጠናች
ይህች ንጽሔት ር ዚሬ ተገሇጠች
ከኢያቄም አብራክ ከሏና ማህፀን…
…ቅዴስተ ቅደሳን ማርያም ተፀነሰች
ንጽሔተ ንጹሏን ዴንግሌ ተፀነሰች።
ሁሇተኛዋ ሓዋን የዴኅነት ምንጭ ሆነች።
65."ጽዴቅን በምሣላ"
67.የመብሊት መዴኃኒት
ቀዲሚ ብእሲ አዲም፡ዕፅን በመብሊቱ፡በጠና ታመመ፣
ሏኪሙ መሇኮት፡ዕፅን ተዋሔድ፡መዴኃኒት ቀመመ፣
በመብሊት ሞት ቢነግሥ፡በመብሊት መዴኃኒት፡ዴኅነትን ፇጸመ፡፡
68.መሌስ ግሽ ዓባይ!
ከአባቶች የርስት ሀገር ገነት
የሚቆረጠው ማር የሚጠጣው ወተት
ሰርክ እየናፇቀኝ
አፇር ትቢያ… ትቢያ… እየሸተተኝ
ሞት ከሔይወት ጋር በትናጋዬ ሲተናነቅ
አንጋጥጨ ወዯ ምሥራቅ
አንዴ ሇሊ ጠብታ ስናፌቅ
ውኃ አሇት ሰብሮ ከሰሜን ተራሮች ቢፇነጥቅ
ጉሮሮዬን ሊርስ እጆቼን ወዯ ወንዘ ብረጋ
ውኃ ጭቃ ሆኖ… ከአጋም…አብሮ! ከቀጋ
መዲፍቼን… ወጋ!
ዚሬ ቀኑ ቢከፊብኝ
ግዮን ዓባይ ብል ስሙን ሇወጠብኝ
ተራራ እያፇሇሰ መሬት እየቧጠጠ
አፇር በራሱ ሊይ በጠበጠ
እንዯ ጀግና… እያቅራራ እየፍከረ
አባቴን በሆደ ውስጥ ቀብሮ…
…የአያቶቸን ዴሌዴይ ሰበረ
በዙህ ወንዜ ማድ
የዓባይን በረሃ ሰውነቴ ሇምድ
ከሏሩሩ ጋር ተዚምድ ከአሸዋው ጋር ተዋ’ድ
በዴቅዴቅ ጨሇማ ጩኸት እየሰማ
ጠባዩ ከአውሬ ጋር!... ተስማማ
ምኞቴ በርትቶ… በረት እየሰበረ
ሆዳ ሥጋ ናፌቆ ከተኩሊ ጋ!… አዯረ
በዙያ ወንዜ ማድ
የአባቴ ሀገር ተዋሔድ
ከተራራ ሊይ አብርታ
ሰማያዊ ማዕዴ ርግታ
ሌጆቹ መንግሥቱን ሲወርሱ
የኔ ዓይኖች ተጋርዯው ዕንባን አፇሰሱ
ግዮን ከጥንት ተፇጥሮህ…
…እውነት እንዱህ ነበርክ?
ይጠየቁ ስሇ አንተ አቡነ ርዓ ቡሩክ
ታማኝ አገሌጋይ ባሇ አዯራ
ሇመጻሔፌቱ የውኃ ማህዯር የሠራ
ዓመታትን እየፇሰሰ በጽናት የቆመ
ሌክ እንዯ ሌጅ መታዜን የፇጸመ
የአባቱን ቃሌ ያከበረ
ግሽ ዓባይ… እውነት… እምነት… አሌነበረ?
ታዱያ! ምነው?
አንገትህ የእምነት ማዕተቡን በጥሶ... ወርቅ አንጠሇጠሇ
ከጣና ገዲማት ይሌቅ… ሌብህ ሇግብጽ በረሃ ማሇሇ
ዯሉሊን ያሇ ትከሻህ… ሇፇርኦን እያጎበዯዯ
አካሌህ… መንፇስህ… ከቤተ መቅዯሱ ተሰዯዯ
ሄዯ! የዓባይ ሌጅ ውኃ እንዯተጠማ
ወዯ ሰድም ሉያዴር ከጎሞራ ጋር ሉስማማ
ኦ! ግዮን…
ነገዯ በኵር ኢትዮጵያ
የሙሴ የምስክሩ ዴንኳን… የታቦተ ጽዮን ማዯሪያ
የጃንዯረባው ስብከት… የጽዴቁ ከተማ
መንበረ ማርቆስ… ሇአባ ሰሊማ
ስዩመ እግዙአብሓር አብርሏ ወአጽብሏ
ገብረ ማርያም ሊሉበሊ…
…ነአኩቶሇአብ ይምርሏ
ባቀኑት ሀገር ሊይ እሌፌ እንዲሊፇራህ
በዮዱት ጉዱት እሳት ተፇትነህ ነጥረህ እንዲሌወጣህ
በግራኝ አህመዴ ሰይፌ… በዯም እንዲሌከበርክ
ፊሲሌን አንግሠህ ተዋሔድ ቅዴስት… ብሇህ እንዲሌመርክ
ወርቅ… ዕንቈ ገብረህ
ግማዯ መስቀለን ከግብጽ አስመጥተህ
መስቀሌ ተሸክመህ መስቀሌ እንዲሌፇሇ’ክ
«አንብር መስቀሌየ በዱበ መስቀሌ»…
…ያሇውን ትዕዚዜ በእውን እንዲሌፇጸምክ
ስምህን አርክሰህ
ግብርህን ቀይረህ
ከመስቀለ ሸሽተህ ወዯ ግብጽ ተሰዯዴክ
ወርቅ ዕንቈ ፌሇጋ ወዯ ሲኦሌ ወረዴክ
ግሽ ዓባይ!
ሇአቡነ ርዓቡሩክ ቃሌ እንዯገባኸው
እንዯ መጻሔፌቱ ትውሌደን መሌሰው
መሌስ! . . .
መሌስ! የአባቶችን እምነት…
…በእሳት ውስጥ አሌፇው ዴሌ የነሱበትን
መሌስ! የአባቶችን ጥበብ...
…ከአሇት ሊይ ሔንፃ የቀረጹበትን
መሌስ! የአባቶችን ጽናት…ሞትን በሞት ገዴሇው…
… ምዴር እያሰሩ ሔዜብ የፇቱበትን
መሌስ ግሽ ዓባይ!
የትናንት ማንነት ዚሬ በአንተ እንዱታይ፡፡
69.ሰብእ
ሇሰው ሰውነቱ
ከአፇር መስማማቱ
የሸክሊ ብርታቱ
እሳት ነው ጉሌበቱ
ውኃ ዯም ግባቱ
ነበር! …መዴኃኒቱ
ታዱያ! …ምን ያዯርጋሌ
ከነፊስ ተዋ’ድ ዕዴሜውን ጠቅሌል …
… ይሮጣሌ ሇሞቱ።
ሰው ሇሰውነቱ
ከእሳት ነው ሥሪቱ
ያገኘውን ሁለ ሇብሌቦ እየበሊ
በዯለ በዚና …በምዴር ሁለ ሞሊ
ምዴርን! ሉያጠፊት እግዙአብሓር ቢገሇጥ …
…በሰው ተቇጥቶ
ከእሌፌ አእሊፊት ሰው …
…ኖኅን ተመሌክቶ
መቶ ሃያ ዓመታት ከቈጣው ገየ …
…ሇአንዴ ኖኅ ራርቶ
ሰው በሰውነቱ እሳት በርትቶበት መቶ ሃያ ዓመታት…
…በኃጢአት ይባሊሌ …ሇኃጢአት ይበሊሌ
ኖኅ ግን በጽናቱ መርከቡን ይሠራሌ።
ውኃ ሇጥፊቱ ከእሳት ይበረታሌ
የታሊቁን ቀሊይ ምንጮች ያፇነዲሌ
የሰማዩ መስኮት ርኲሰት ያጸዲሌ
ኖኅ እና መርከቡን ከምዴር ሇይቶ …
… ከፌ …ከፌ … ከፌ ከፌ ያዯርጋሌ።
ኖኅ ከእግዙአብሓር ጋር ቃሌ ኪዲን ገባና
ሰማይ ተጋረዯ በቀስተ ዯመና
መን በመን ሊይ አዴሮ እየመነ
በመነው ትውሌዴ . . .
የኖኅ ቃሌ ኪዲኑ ቀሇም ብቻ ሆነ
በአባቱ ተጋዴል ሌጁ እያፇረ
ማንነቱን ገ’ል ታሪኩን ቀበረ
ከሏሰት ተጋብቶ ከተኩሊ ጋር ዋሇ
የወርቅ ቀሇሙን ብራናውን ፌቆ…
…ተረት ተረት አሇ!
ከባሔር ዲር ሆነው ጸንቶ ማዕበለ
ቀስተ ዯመናውን አሻግረው እያዩ…
…የሊም በረት አለ!
ከምዕራቡ ዓሇም ሇሚነፌሰው ነፊስ …
…ሇቁሩ ሇብርደ
ከዙያች ከኖኅ መርከብ ፌሌጥ እየፇሇጡ …
… ሇተረት ማዴመቂያ እሳት አነዯደ
እሳት!... እሳት!... ይነዲሌ እሳቱ
ጊዛ እየቇጠረ ይገፊሌ ላሉቱ
የጠቆረው ሰማይ ዯመና እያሇ
መብረቅ ነጎዴጓደ ባሔሩን ከፇሇ
እያስገመገመ ዜናቡ ወረዯ
ማዕበለ አይል አሸዋው ተናዯ
ባሊሰብናት ሰዓት ዴንገት ተገሇጠች
መከራ በእኛ ሊይ ውቅያኖስ ሆነች
ያቺ የኖኅ መርከብ ከፌ …ከፌ እያሇች
አራራት ሊይ ቆመች
ድሮው ካሌተሰማ በንጋት ጩኽቱ
ዴሮም ሇእሳቱ ውኃ ነው ቅጣቱ
የድሮውን ጩኽት በላሉት የሰሙ
በጴጥሮስ ንስሒ ዲግም እየቆሙ
ሳይወጡ ሳይወርደ በመርከቧ ጸኑ
ሥለስ ቅደስ ብሇው እያመሰገኑ
ወሌዴ ዋሔዴ ብሇው…በእውነት የታመኑ
ሇነገሥታት ንጉሥ ቅኔ እየተቀኙ
የመርከቧን ምሥጢር እያመሰጠሩ
በማርያም መቀነት…በቀስተ ዯመናው…
…ሇምሔረት ተጠሩ
የአባቶችን ዴንበር ተግተው የጠበቁ
ቀዴመው የተጠሩ ዯግሞም የከበሩ…
…ከብረው የጸዯቁ
በደር በበረኃ በዋሻ ያዯሩ
በገዴሌ በትሩፊት ሇወንጌሌ የኖሩ
ማኅበረ ምእመናን ማኅበረ ካህናት…
…ሃላ ለያ እያለ እያሸበሸቡ
በዙያች በኖኅ መርከብ ዯብረ አሮን ገቡ።
መንክራዊው አሮን ከአሇት የወቀራት
ባሇ አምስት ክፌልች… አስራ አራት ዏምዴ ያሊት
በሁሇት በሮቿ በሰባት መስኮቶች… አስጊጦ ያነጻት
ጣራዋ ክፌት ናት!
የኖኅ ቃሌ ኪዲኑ ዚሬም የጸናባት
ነጎዴጓዴ መብረቁ ከቶ የማይነጥብባት
የክርስቶስ… ሥጋው እና ዯሙ የሚፇተትባት
መንክራዊው አሮን ከአሇት የወቀራት
የመንግሥተ ሰማይ የገነት በር ናት።
70.በፉትህ ናት
ሌጄ ! . . . ጏሽ ጏሽ እሰይ አዯክሌኝ
የዲዊት ሌጅ መዴኃኔዓሇም
መንህን ሁለ እያገሇገሌካት
72.ጻዴቅ ናቀ
ግን ራሱን አፀዯቀ
እኔ እበሌጥ አሇ ንቆ
ራሱን አየ ሌቆ
በቃ ፀጋው በዜቶሌኛሌ
ሥመ ጻዴቃን መጥራት ምን ያስፇሌገኛሌ
ዯግሞስ ምሌጃ ስሇምን ያሻኛሌ
ብል ራሱን አኮፇሰ
በግብሩ ረከሰ
እምነቱን ሸቀጠ በአውሬው ቁጥር ተነቀሰ
ከትናት ይሻሌ ስንሌ ዯግሞ ዚሬ ባሰ
[02/12, 08:53] Shewa Tenu ገጣሚ:
ምዕራፍ ሁለት
መነባንብ
1.ቡሄ
ዳህና ዋሊችሁ!
እንዳምን ዋሊችሁ?
ረግ! ምነው?...አትከፌለ
እግዙሏር ይመስገን በወጉ ብትለ
እንዳምን ዋሊችሁ?
ጎሽ እንዱህ ነው እይ
ይመስገን… ይመስገን… እግዙሏር ይመስገን
ቸርነቱ በዜቶ ሇዙህ ያዯረሰን
በይህ በከተማ ሰው ከሰው ሇይቶ በአቅራቢያው ይፇቅዲሌ
ሇእግዙሏር ሰሊምታ “ታቀኛሇህ?”… ይሊሌ
ሰው በሰውነቱ መቼ ይከበራሌ
በእኛ አካባቢ ግን በዙያ በገጠሩ
እንዱህ አይምሰሊችሁ ሰዎች ሲከበሩ
ነገደ አይጣራ አይጠየቅ ሩ
ሰሊም ሊንተ ይሁን ይሊሌ ዜቅ ብል ያስቀናሌ ምግባሩ
ስሇ ሰሊም ዋጋው ስሇ ቸርነቱ ስሇ ረቂቅ ፌቅሩ
ይመስገን እግዙሏር… ይመስገን እግዙሏር… ይሇዋሌ ገጠሩ
ከዯመቀው ጎጆ ከእናት ከአባቴ ቤት
በሌጅነት መን ዯስታ ከሞሊበት
በእውቀት መጏሌበት
በአካሌ መፇርጠም ጊዛ እየተካበት
ትሌቅ ሰው ሇመባሌ በፉዯሌ ሇቀማ
ከተማ ገባሁኝ እውቀትን ሌሻማ
በይህ በከተማው ስማር ስመራመር… ከየኔታ እግር ስር
በትዜታ ናፌቆት ሌቤ ሲበረበር
በሰኔ መባቻ ክረምት መጣሁ ሲሇኝ
የሏምላ ነጏዴጓዴ ና!... እያሇ ሲጠራኝ
ነሏሴ በአበባው… አረጓዳው ምዴር መዓዚው ሲያውዯኝ
በያ! በሀገሬ በገጠሩ መንዯር
የዯብረ ታቦርን በዓሌ ስናከብር
ከቃጫ ከግቻ… ከዚፈ ሌጥ ፇትሇን
እኔም ወንዴም ጋሼ የመንዯሩ ሌጆች ባንዴ ተፇቃቅዯን
የምሽቱ ጀንበር ቅዜቃ ስትገባ ችቦውን አብርተን
ሔብስቱ በመሶብ ጠሊው ከጋኑ አፌ ተዯርብቦ ሞሌቶ በሽታው ሲጠራን
ስሇ ጌታ ክብር ስንኝ እየጠርን
አጥር ስናስከፌት ሆ! እያሌን ስንገባ አጋፊሪው ቀዴሞ ከፉት እየመራ
አቤት ማማራችን በቡሄ ዋዛማ ፉታችን ሲያበራ
ከነ አያ አምሮቴ… ካ’ቦይ ጣሰው መዯብ
ከባሊባቱ ቤት ሆ! እያሌን ስንቃረብ
አባያ ውሻቸው በቤቱ ታስሮሌን
እንገባ ነበር የዯብረ ታቦርን ምሥጢር እየገሇጥን
በዛማችን ውበት በግጥማችን ሇዚ
መች ይሆን ነበረ ጌታን ሳናነሳ
መች ይሆን ነበረ ዴንግሌ ሳትወሳ
ሆያ ሆዬ!... ሆ!
ሆያ ሆዬ!... ሆ!
በዯብረ ታቦር የተገሇጠው
የኛማ ጌታ መዴኃኔዓሇም ነው
ብርሃኑ ታየ በተራራ ሊይ
ሙሌሙሌ ዲቦ አሇኝ ሇራቴ ሲሳይ
የኔማ እመቤት የፇተሇችው
ሸማኔ ጠፌቶ ማርያም ሠራችው
ሇዙያች ሇማርያም እኑሊት
ሦስት ዓመት ከመንፇቅ አሇቀሊት
አዚኝን አቤት ማማራችን… ዴምጤ ሻካራ ባይሆን አንቆረቁረው ነበር።
ጓዯኞቼ እነ ገብረ ማርያም ኑረው ቢሆን ያስዯንችሁ ነበር፡፡
ታ’ያ!... ምን ያዯርጋሌ ያ! ሁለ ዯስታ
የሌጅነት ጊዛ ሳቅና ጨዋታ ተይህ ተከተማ በዓይኔ ውሌ፣ ውሌ ሲሌ
የነፊሳቱ ዴምፅ ዚፈን ሲያመናትሌ
ሆ!... ያለ ሲመስሇኝ ትዜ ሲሇኝ ፇትሌ
የነጏዴጓደ ዴምፅ የጅራፌ መሌእክት
ፉዯሌ ቢያስቆጥረኝ በሀሳብ በትዜብት
ወጣሁ ተከተማ ከዕዴሜ እኩዮቼ ጋር
የቡሄውን ምሥጢር በዛማ ሊበስር
ታቦር አርሞንዔም ብርሃን በሞሊበት
እረኛው ጥሌ ትቶ በፌቅር ባንዴነት ማዕዴ በቀረበበት
አብ በሰማያት ሁኖ የአምሊክነት ክብሩን በተናገረበት
ከታቦር ተራራ እስከ አርሞንዔም ብርሃነ መሇኮቱ ሰፌቶ በታየበት
ኢየሱስ ክርስቶስ ሇሏዋርያቱ በተገሇጠበት
በዙች ቅዴስት ዕሇት
በይህ በከተማ የሚሰማው ዛማ የጠሩት ስንኝ
ጆሮ ያሳምማሌ በአዯባባይ ሲናኝ
ከተማው ሠሌጥኖ ከሰው ተገሌል ዴንበርን ካበጀ
የጥንቱ ይትበሃሌ በ’ሱ ቤት ካረጀ
ሰው ምኑን ሰው ሆነ ካውሬ ተወዲጀ
ጅራፈንስ ተውት በንፉፉት ዛማ በፇረንጅ ተቀይሯሌ
ሙሌሙሌ ሔብስትም የፇረንጅ ዲቦ ማሽን ገብቶበታሌ
በጌታ በዓሌ ሊይ ሙሴ እና ኤሌያስ በተገሇጡበት
ምሽት ብርሃን ሆኖ እረኞች በዯስታ በፇነዯቁበት
በዙያች ቅዴስት ዕሇት
የምን ታዋቂ ነው የምንስ ዜነኛ
የምን ባሇ ባሇባቡር የምን አዯገኛ
ፉዯሌን ቀምራ ቃሊት ያሰናዲች
በሉቃውንት ቅኔ የተንበሸበሸች
ስንደ እመቤት ቤተክርስቲያን ብለ ጠጡ እያሇች
ፉዯለ አንሷቸው ነው ወይስ ሀሳብ ጠፌቶ
የቅደሳኑ ስም አሌበቃቸው ብል
ስሇ ጌታ ክብር መመር ሲገባ
የማን እገላ ናት ሏሳብ የማትሞሊ ከሌብ የማትገባ
“እዙያ ማድ ጥቁር ጀበና፣
እዙህ ማድ ጥቁር ጀበና
የኔ እንትናዬ የኢትዮጵያ ጀግና”
አሁን በጣም አንኩ መንፇሴ ተነካ
ጀግና የማያውቅ ትውሌዴ ቆየ ከተተካ
ዲር ዴንበር ጠብቀው ሀገርን ያቆዩ
ነፌስን ያጠገቡ ቤተክርስቲያንን መን ያሻገሩ
የ’ኛ ጀግና እነርሱ እምነት ሥርዓትን ሇዓሇም ያስተማሩ
ወቼ ጉዴ!... የወንዛ ሳቢሳ ሉሰጠኝ ተነሳ
የወንዛ ነብር እነአበሩ ዯጃፌ ሉበሊኝ ነበር
ወይ ግሩም!... ከቡሄ በረከት ከታሪኩ ጋራ
ጭራሽ የማይገጥም ሜዲና ተራራ
በሀገራችን ባሔሌ በእምነት ሥርዓቱ
አባቶች ያሌሠሩት ከጥንት መሠረቱ
ዚሬ በከተማ የቡሄ ትርጉሙ ሩ ጠፌቶባቸው
ሌክ እንዯ አሮጌ ጅብ መጮህ ነው ሥራቸው
ሇዙህማ አይዯሌ!...
“አሮጌ ጅብ ጮሆ ይሄዲሌ
እንዯኔ ያሇው መቼ ይመሇሳሌ ያለት”
ሇትውሌዴ የሚተርፌ ሇተቀረው ዓሇም
የባሔለ ውበት እጅግ የሚያስዯምም
የቡሄ ምሥጢሩን እምነት ሥርዓቱን እየናደ ዚሬም
በፇጣሪ ኩለ በክርስቶስ ፇንታ
የምን እገላ ነው የፇንጅ ፌንዲታ
በሚያስዯንቅ ምሥጢር በጥሌቅ ተዋሔድ
ማኅዯረ አምሊክን የርሷን ስም ጌጥ አ’ርጏ... ቡሄ በ’ኛ ሀገር በ’ኛ ወንዜ ማድ
የትሊንት ወዘን ይትባህለትን ሳይሇቅ
ዚሬምይከበራሌ ከከተማው ይሌቅ
ከነዋይ የሊቀው ታሊቁ ሀብታችን
ከአበው የወረስነው ባሔሌ ትውፉታችን
መን በወሇዯው ባሔር ባሻገረው እንቶ ፇንቶ ባሔሌ እያየን ሲወረር
ቡሄን ያህሌ በዓሌ ቡሄን ያህሌ ሥርዓት ማንነቱን ሉሽር
እንዯ ትሊንት ሊይሆን በባዕዴ እሳቤ በባዕዴ ሉከበር
ዲር ቆሟሌ ሉታሰር
የምን ዜምታ ነው የምን ችል ማዯር
ነቀተን እንነሳ ትውሌዴ እንዲይወቅሰን
ነገ ስንጠየቅ ታሪክን አጥፌተን
አባት ያቆየውን ታግሶ መከራ
ተግቶ የመጠበቅ አሇብን አዯራ፡፡
በለ እንግዱህ የእግዙሏር ቸርነት ምሔረቱ በዜቶሌን
በአባቶች እግር ስር ሌጆች ተተክተን
ትውፉት ሥርዓቱን ባሔለን ጠብቀን
እንዱሁ እንዲሊችሁ እንዱሁ እንዲሇን
ሇከርሞ ያዴርሳችሁ ሇዓመቱ ያዯርሰን
በለ ዯህና ሁኑ ዯህና ያገናኘን፡፡
3.የመከር ጊዜ አለ!
እነሆ!...
በወርሏ ክረምቱ!...
ከስንዳው ማሣ ሊይ እንክርዲደን ራ
…ብሇው ቢጠይቁ
…አንዲች ሳይከፊ
አለ እንዯ በቀለ
እስኪዯርስ መከሩ
/“ዓሇሙ” እየተናገረ ወዯ መዴረክ ሲገባ ተራኪ ይወጣሌ “ዓሇሙ” አሇባበሱ ዓሇማዊ ነው/
/የአብነት ተማሪ ከምዕመናን መሏሌ እየተነሳ ወዯ መዴረክ ይገባሌ የዴጓ መጽሏፌ ይዝሌ አሇባበሱ
እንዯ አብነት ተማሪ ሲሆን ከሊይ አጎዚ ሇባሷሌ/
ዯሞ ሇኩታራ!...
መቸ ተረዲህው!...
…ሇአምሊክ ይምራሌ፡፡
ዯግሞም የዯነቀኝ
ከሆነ ይገርማሌ?
…በፉቱ ብትጥሇው
ተመሌከት ወዲጀ!...
በእግዙአብሓር ፉት ንግሥናውን ጣሇ
ነጻነት ወንጌሌ ናት
ወንጌሌ መከራ ናት
አይገርምም ተማሪው!
ሌብ አዴርግ ወዲጀ!...
የያሬዴን ዛማ እየቆነጸለ
አትዴከም ወዲጀ!...
5. የትንሣኤ ብርሃን
እኔ ራሴን ዓይኔን ተመሌክቼ
ቁንጅናዬን ሳዯንቅ
በአፇጣጠሬ ስመጻዴቅ
መሌሱን መረመርኩኝ . . . . .
ነገ ሙት ነኝ ……
በሦስተኛው ቀን ሉነሳ ግዴ ነው
6.ግእዝ ዘኢትዮጵያ
እፍ ኃዯርክሙ…
ተናገረው ይውጣ እንጂ አንዯበትህ አይጋ
የአባቶችህ መገሇጫ ዛማቸውን አትንጋ
የዕውቀታቸውን ምስጢር የማንነታቸውን አሻራ
አንተ ከረሳውማ… የአባቶችህ ሌጅ አሌሆንክማ…
…ወይ አሌገፊህበት ተራራ
መቼም የምሁር ዯንቡ ነው ብሇህ
እንዯ ማህላቱ ስርዓት ትህትናን ሌትሰብክ እንጂ
ያባቶችህ ቅኔ ዛማ መች ከአንተ ጋር ይጠፊና…
ሲሆን ሲሆን ከነየኔታ አስበሌጠህ
በያሬዲዊ ዛማ ቃኝተህ
ግእዜን በግእዜ ሊይ ጨምረህ
አመንከው አለ ከአባቶችህ አስበሌጠህ
ዋሸሁ እንዳ መቼም እኔ ያንተ አባት…
አንተን ወሌጃሇሁና እንዳት ብዬ እዋሻሇሁ
ባአንዯበቴስ አብሊሇሁ
መን አመጣሹ ራዱዮ… “እንግሉኛ”…
በግእዜ ተተካ ሲሌ ሰሞኑን አወጋኝ
ጋዛጣው ፇረንጁ በግእዜ ተክኖ ንግግሩ ገባኝ
ጀርመን የመጻሔፌት ቤት አማሪካን የቅኔ ቤት…
ጣሌያን ቅዲሴ ማስመረቅ ይዋሌ
ባንተ ውደ ሌጄ በግእዜ አምነዋሌ
ይህ ነው የሌፊቴ ውጤት…
በጦር የመወጋቴ ጢሻ ሇጢሻ የመዝሬ
ሇማቆየት ነበር ሊንተ ቅደሳት መጻሔፌትን ሇዚሬ
ታዱያ አኮራኝ በቤተመቅዯስ ጠብቀህ
ረቂቅ ምስጢራቸውን ሳታውቅ ሇፇረንጆች አሳውቀህ
ኪስህ ብር ሲሞሊው በመን ሊይ ስትምን
በዋሻ በመቅዯሱ ያኖርኩትን አንጡራ ሏብት…
እያወጣህ ስትመነዜር
ህሉናህ የተከፇተ መቃብር ሆኖ ሆዴህ እንዯተራራ ሲከመር
የቅኔ መምህሩ ቅኔን ሇማስመረቅ ፇረንጅ ሀገር ትበር!
ወቼ ጉዴ!...
ይሄ ነው እንግዱህ የመኑ ዛና…
ቅኔ ሇመቁጠር ወዯ አውሮፓ ስትበር
ያባቶችህ አጥንታቸው እሾህ ሆኖ የማይወጋህ እያየህ ብር
አንተን የመሰሇ ምሁር ሇቅኔ ቆጠራ ወዯ አውሮፓ ትበር
እንዱህ ነው እንጂ መስዋዕትነት አገር ጥል ባህር ማድ ገነት መግባት ፡፡
የኔመን ! . . . የቅኔ ተማሪ ምንኛ ተሞኘ
አኩፊዲ አንጠሌጥል ቆሊ ዯጋ እየረገጠ የእመአምሊክ ስሟ ናኘ
እሾህ እግሩን እየወጋው ውሻ ከጏን ሲጏንጠው
በበግ ሇምዴ አጊጦ… ውርጭ እና ሀሩሩ ሳይበግረው
ከየኔታ ማዕዴ ሲዯስ ሃላ ሲሌ ያዴር ነበር፡፡
የብራናው ምስጢር ገብቶት
የዕውቀት ብሌሃቱ ተብራርቶሇት
እያዛመ ኑሮበታሌ
እያዛመ ከብሮበታሌ
የሊሉበሊ ጥኝ ምስጢር
የአክሱም ሏውሌት መገተር
እንዱገባህ ውስጥህ ካሻ
ሂዴ ሇግእዜ አምሊክ አቅርብ እጅ መንሻ
ማንነትህን ታገኛሇህ በሰማያዊ ን ቅሊፄ ተንቆርቁሮ
በግእዜ የፉዯር ገበታ ተቀምሮ
ያ!. . . የኔ መን ምሁር ስሇሆደ ሳይሆን ስሇሀገሩ ያስብ ነበር ፡፡
ቆዲ አሌፌቶ ቀሇም ነክሮ
በፌሌስፌና ወርቅ ያጌጠ… በመዴኃኒት ቅመማ የመጠቀ
ብዘ መጻሔፌት ጽፍ ነበር… ማንነትህን ያሳወቀ
ሂዴ ጠይቅ ተረዲ ዯብር ገዲማቱን
የግዕዜን ጥበብ የዕውቀት ቦታውን
ሇማወቅ ከፇሇክ ሀገሩን ፡፡
ዚሬ አውሮፓ አሜሪካ በብራና ፌሇጋ ቢታክቱ
ወዯው እንዲይመስሌህ አቅሌ ነስቷቸው ነው ጥበባዊ ሏብቱ
ፌራንክፇርት ቦስተን ዩኒቨርሲቲ ገብተው ግዕዜን ቢያጠኑ
ዛማውን አዴንቀው ስሇአፇጣጠሩ ሲያስብ ቢኖሩ
ቦታውን አውቀው ነው…
የዕውቀትን ፀሏይ መጀመሪያ በሩ
ኢትዮጵያዊ ምሥራቅ ግዕዜ ሏበሻ
መጽሏፇ ህይወት ጥበብን ሇሚሻ
መጽሏፇ ፀሏይ የዓሇም መጠንሰሻ
ሲተርክ ታያሇህ በግዕዜ ብትከብር በርሱ ብትጠበብ በርሱ ብትመካ
ግን ሌጄ!...
ኢትዮጵያንም ኢትዮጵያ
ዛጋውንም ኢትዮጽያዊ
ያሰኘውን ምስጢር ሳትረዲ
ባህር ማድ ብትፇረጥጥ በሏብት ማዕበሌ ብትነዲ
በግእዜ መክበርህ ህሉናህ እያውቀው ሇመካዴ ብትዲዲ
እንዲሇብህ ዕወቅ የማይዜግ የማይነጥፌ ኢትዮጵያዊ እዲ
ግእዜ ሏበሻ ፡፡
አባቴ ሲተርት ሌጅ እያሇሁ ሲያስተምረኝ
በሀገር ሥነ ጽሐፌ ሇሆዲም በሬ ጭዴ ያዘሇታሌ ሲሇኝ
አይ ሌጅነቴ የበሬን ሆዴ ሇመሙሊት መሰሇኝ
ነገር ግን ምስጢሩ ላሊ ነው
ሇራስ ወዲዴ ስግብግብ ሰው
የተሰጠ መሇያ ነው
ዚሬም የኔ ሌጆች ፡፡
በማህላት ቅዲሴ ባሙ ተከላ
በያሬዴ ዜማሬ በዋሽራ ቅኔ
በዯብር አባይ ዛማ ሰሇሌ ኩሊ ሇኔ
ይሰጠኝ ሌቃኘው ምራኝ ሌከተሌህ
በቁጥሩ ዜሇቀው ዛማ ሌበሌሌህ
ካሌቻሌክ ሌቀቅሌኝ ባባቶች ወንበር
እኔው ሌተካና ስማቸውን ሊክብር
እያሌክ የተመጻዯክበትን
በሰማያዊ ን ቅሊጼ…
ሰማየ ሰማያትን የጏበኘህበትን
ግዕዜን ቢጠይቁህ…
አሊውቀውም ስትሌ ነቀነክ ራስክን
ዱያቆን መሪጌታ የኔታ ቀኝ ጌታ ዯብተራ ተማሪ መባሌህን ካዴን
መቼም አሁንም የምሁር ዯንቡ ነው ብሇህ
ትህትናንን ሇበስክሌኝ እንጂ የኢትዮጵያ ግእዜማ
መች ካንተ ጋር ይጠፊና
እስቲ በሞቴ የኔ ሌጅ በወጉ አውራኝ በወግ ሊውራህ . . .
አይቴ ብሄሩ ሇግእዜ
መሌስ እንጂ ተናገረኝ
የግእዜ ሀገሩ ኢትዮጵያ ነው በሇኝ
በአባቶችህ ሏብት ኩራና አኩራኝ
የግእዜን ትንሣኤ አብስረኝ
የግእዜ ሀገሩ ኢትዮጵያ ነው በሇኝ
በግእዜ ሌትከብር ዚሬ ቃሌ ግባሌኝ
ኢትዮጵያዊ ግእዜ ሇዓሇም አሰማሌኝ
ግእዜ የኢትዮጵያ…
ኢትዮጵያም የግእዜ መሆኑን አስነግር
በተዋሔድ ቤት በሏበሻ ምዴር
ግእዜ ኢትዮጵያ አንተው ተቀኝሌኝ /2/
7.ቀኜ ትርሳኝ!
ምዴርም ባድ ነበረች፥ አንዲችም አሌነበረ
አጥንት ቆጠረ
የእሳት ሌጅ አመዴ
ማንነቱን ክድ በአባቱ ስም የሚጠራ
እንዱህ ነው ክርስትና…¡
8.ተሜው
አንዴ የቆል ተማሪ ነበር፡፡ ይህ የቆል ተማሪ እመቤታችንን በጣም የሚያፇቅር ሲሆን
በትምህርት ቤት ውስጥ ጓዯኞቹ ሁለ አሌፇውት ሲሄደ እሱ ግን አንዴ ቀሇም እንኳን መያዜ
አስቸግሮት እንዯጀመረ አሇ፡፡ በዙህ የተነሣ የተማሪዎች መባበቻ ሆነ፡፡ አስተማሪው የኔታም
ጊዛውን ከዙህ ከተማሪ ቤት በከንቱ እያጠፊ መሆኑን አውትረው ይነግሩት ነበር፡፡
ምነው ወሊዱቷ
እመቤቴ ስሌሽ
ምነው መጨከንሽ
እንዱህ እየወዯዴኩሽ
…..
ጠሌቄ ወጥቼ
ጠጥቼ ረክቼ
በበሊሁት በጠጣሁት
እንዯው በሞቀኝ
ጠሌተሸኛሌ እንጂ
የኔ አንዯበት ቃሌ አጥሮበት
እጄ መጻፌ ተስኖት
ምክንያቱ ላሊ አይዯሌ
ሇነገሩ ይሁን ግዴ ሇም
አጠጪኝ እባክሽ
ሌጅሽ ሽቱ ነው የሽቱ መባ
እባክሽ ሌቀባ
አሌብሺኝ የኔ ውዴ
ተምሬ - ተምሬ
ሇሚያስታውስ ጅምሌምሌነቱ
ሰሊም ሇጉንጮችሽ
ከሳቅ ሇተኳረፈ
ተምሬ - ተምሬ
ሰሊም ሇጥሶችሽ
ሰሊም ሇቃሊትሽ
ሇሰሊምታ ዴምፅሽ
ከኃይለ የተነሣ
ያሰገዯ እንዯንቦሳ
ሇጣቶትሽ እና ሇየጥፌሮቻቸው
መቼ ቀረባቸው
ይኸው ሰሊምታቸው
ተምሬ - ተምሬ
ሰሊም ሇጡቶትሽ
ሰሊም ሇማኅፀንሽ
እንዯው ሇማኅፀንሽ
ኧረ ሇማኅፀንሽ
ምን የሚሇው ቃሌ ይሁንሽ
የቱ ነው ’ሚመጥንሽ
እንዯው ሇማኅፀንሽ …
እሳት መታቀፈን
ረቂቅ መጨበጡን
ምለዕ መወሰኑንስ
እሺ አሁንስ
ከየትኛው ሉቅ ሌዋስ
ማንስ ያበዴረኝ
‹‹በእንተ ስማ ሇማርያም
ሰሊም ሇእግሮችሽ
በእግሮችሽ ሊይ ሇሚያበሩ
ጣቶችሽም አሥሩ
በነጸብራቅነት ሇሚተባበሩ
ይኸው ምስጋናዬ
ይኸው አምሀዬ
ተምሬ - ተምሬ
9.አፈር ነን !
የበዯሌ ወንዜ የወሰዯን ፣
አፇር ነን ፣
አፇር ነን ፣
ር … እያሳቀፇን
ሇካ !
ነገር ግን!
አንተ አፇር ሆይ !
10.ዋይ . . .ዜማ!
11.የሰንበት ቀን ፈውስ
የብርሃን አምሊክ ሆይ ‘ሚሳንህ የላሇ
በቃሌ እሳት የሇኮስከው ከዐዯቱ ያሌታጎሇ
ግና…
እኮ!
ሰማያዊ ሸማ ነጭ ጉም ጥሇቱ
ሙግታችሁን አቁሙ…
ያዲነኝን አየሁት…
ግና ጌታዬ ሆይ…
ሰው ምን ሆኖ ነው…
ሰው ምን ሆኖ ነው…
ሰው ምን ሆኖ ነው…
በሰጠኸው ዚፌ ሊይ ጦር እየሰካበት
ስሇዙህ ጌታዬ…
ከእጅህ ግሩም ሥራ ከማያውቀው ገዯብ
12.የአብነት ተማሪ
ጤና ይስጥሌኝ
እንዳት ከረማችሁ
እንዯምን ዋሊችሁ
ይመስገን ይመስገን ሥሊሴ
ባርኮና ቀዴሶ ሇሰጠን ይህን ግዛ
እስቲ ሌብ ብሊችሁ አዴምጡኝ አንዯዛ
ከቤተስኪያን ጓሮ ወንበር ተርግቶ
የያሬዴ አታክሌት አብቦና አፌርቶ
ዜማሬ መሊእክት በምዴር ቲሠማ
ሃላለያ ቲለ በትምህርት አውዴማ
መንፇስ ቅደስ ታጥቆ መምህሩ መሪ
ረዴኤት በረከት ሆኖ አስተማሪ
ቃሇ እግዙአብሓር ሲፇስ በቆል ተማሪ
አምሊክ ቲመሰገን የሁለ ፇጣሪ
ዋሸኔ ! እንዳት ዳስ ያሰኛሌ የአብነት ተማሪ
መርቆ ቲሌከኝ ታገሬ አባቴ
ይህን ሇመጥገብ ነው የወጣሁ ከቤቴ
እኔም በዯረጃ ፉዯሌ ቆጣጥሬ
ከመምህሩ እግር ስር ቁጭ ብዬ ተምሬ
ኋሊም ዯሞ ሊመሌ ሇስጋ ጥያቄ
ቁራሽ ሌፇሊሌግ ምርኩዛን አጥብቄ
እራቤን ሊስታግስ በእንተ ማርያም ብዬ
ወጣሁ ሇሌመና አኩፊዲ አዜዬ
የከተሜውን ህንጣ እያየሁ አፌጥጬ
ግራ ቀኙን እያሌኩ መንገዴ አርጬ
አዚኝን ስጠራ በበራፌ ሊይ ሁኜ ስሟን አጣፌጬ
ቃሌ ኪዲኗ ገብቶት መዱያን የወዯዯው
የበሊየሰብ እናት መሆኗን ያመነው
የእናትነት ጣዕሟ ከሌቡ ተስል
ከማዕደ ቆርሶ ታሇው ሊይ አካፌል
እጅግ ዯስ ብልት በፌቅር እያየኝ
ስሇ እመአምሊክ ብል ዜክር ሲክረኝ
የላሇው በእግዙአብሓር ስም ወዯ አሇው ሲሸኘኝ
እንዱህ እንዱህ እያሌኩ መንገዳን ሳቀና
እጅግ ዳስ ያሰኛሌ ያስፓሌቱ ጏዲና
በጣም አሸብርቀው ያማሩ ቀሇማት
ይሊለ ተጥፇው ብርሃነ ጥምቀት
ሇካስ ከተማው አብርቶ የተሽቆጠቆጠው
ከጥምቀቱ በዓሌ ዋዛማው ዯርሰን ነው
ጥምቀት በሀገራችን በገጠሩ ስፌራ
ባሇ ሀገር አክብሮ ያባቱን አዯራ
ሽንጡን አዯግዴጎ የዓመት ሰሞነኛ
ታዝ በነጭ ሇባሽ ተሹሞ በዲኛ
የታቦቱን እራት ዯግሶ አጋጅቶ
ወንዘ እንዲይሊወስ ተይህ ተከትሮ ተያ ተገዜቶ
መጥቅ ሲያስተጋባ የከተራው ብስራት
ሃላ ለያ እያለ ካህናት በህብረት
ከመንበረ ክብሩ ታቦቱ ቲገሇጥ
በስብሏተ እግዙሃር ምዴር ማሾር ቲቀሌጥ
የአረጋውያኑ የሽበት ውዲቸው
የነማማ ግጥም ዛማ ዴርሰታቸው
የገበሬው ሆታ የምስጋናው ጅረት
የእረኛው ዯስታ የቀን ሁለ እመቤት
የእጀጠባቡ የጥብቆው ስፋት
የሌጃገረድች የእሌሌታ መስዋዕት
የቀሚሱ ማማር የሽብሽቡ ውበት
የጥምቀቱ ዯስታ እንዳት ይጠገባሌ
የአምሊክ ቸርነት በምን ይገሇጣሌ
13.የትንሣኤ ብርሃን
እኔ ራሴን ዓይኔን ተመሌክቼ
ቁንጅናዬን ሳዯንቅ
በአፇጣጠሬ ስመጻዴቅ
መሌሱን መረመርኩኝ . . . . .
ነገ ሙት ነኝ ……
በሦስተኛው ቀን ሉነሳ ግዴ ነው
14.የንስሃ ዯውል!
በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ
ብል አማትቦ ተነሳ
እንዳ ምን ሆኜ ነውሳ?!
የእጁን ሰአት
አየት ዓዯረጋት
አስራ አንዴ ሰዓት
የመግቢያው በር የሚጋበት
ኑና እንዋቀስ!!!
ያንተ ያሇህ ምንዴን ነው ነገሩ
ነፌስና ስጋ ክርክር ጀመሩ
እሱን ግራ ገባው
ፇትሇክ ብል ወጣ በሩንም ሳይጋው
በዓዯባባዩ አናት
ፇዝ እንዯ ቆመ እጁን ኪሱ ከቶት
የወያሊው ጥሪ አባነነው
ኪሱንም ዲበሰው
.............የትም ይሁን የት
ብቻ መሄዴ አሇበት
ወያሊው ጥሪውን ቀጠሇ
የሞሊ አንዴ ሰው የሞሊ እያሇ
ሃይሇ አጎንብሶ ገብቶ ቁጭ አሇ
ቀና ሲሌ ፉት ሇፉት
ቅዴም የሰማት
አሁን ዯግሞ በጽህፇት
ኑና እንዋቀስ ትንቢተ ኢሳያስ 1:18
ዯንግጦ ዝር አሇ
ዯግሞ ላሊም አሇ
በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ
በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ?!
ፏ! የታዯለ
ታክሲው በጎዯሇ ሉሞሊ ቆም አሇ
ሃይሇ ወራጅ አሇ...... አሇ
ወረዯ ከታክሲ ዜማሬ የሰማሌ
የሰርኩ ጉባኤ በመዜሙር ተከፌቷሌ
ሌጄ የምወዴህ እባክህ ወዳት ነህ>>>>>
ቀጠለና መምህሩ
ማይኩን ሇአባ እንዯሚሰጡ ተናገሩ
አባ መስቀሊቸዉን ከፌ አዯረጉ
ህዜቡን ሉባርኩ
እንግዱህ አለ አባ
እንዯ እግዙአብሓር ቅደስ ፇቃዴ ዚሬ የምንነጋገርባት የትምህርታችን ርእስ
ኑና እንዋቀስ
እንዳ ምንዴን ነዉ መሌክቱ
ሇሦስተኛ ጊዛ በመስማቱ
አስዯነገጠዉ በእዉነቱ
አባ ስብከታቸዉን ቀጠለ
በዜሙት በስካር
ያሳሇፌከዉ ጊዛ ይበቃሌ እያለ
አፊቸዉን በጣታቸዉ እያበሱ
ስጋችሁን የእግዙአብሓርን ቤተ መቅዯስ አታርክሱ
መጠራታችሁን እንዯሚገባ ተመሊሇሱ
ኃጥያታችሁ እንዯ አሇሊ ብትሆን እንዯ አመዲይ ትነጻሇች
እንዯ ዯም ብትቀሊ እንዯ ባቶ ትጠራሇች
እሺ ብትለ ብትታዘ የምዴርን በረከት ትበሊሊችሁ
እንቢ ብትለ ባትታዘ ግን ሰይፌ የበሊችኋሌ
ይሊሌ የእግዙአብሓር ቃሌ
አለ
ጎርዯዴ ..... ጎርዯዴ እያለ
>>>>>>>>>>>>>
ሃይሇ ብዴግ አሇ
ምነው ዜም ቢለ ቢተውት
ራመዴ>>ራመዴ ፇጠን አሇ
በሃሳብ እንዯዋሇሇ
ተጨነቀች ነፌሱ ተያ በብርቱ
ምን እንዯሚያዯርግ ጠፊው መሊ ምቱ
ከዯጀ ሰሊሙ ሻገር አሇና
ቆመ ታክሲ ተራ ሉጫን ፇሇገና
አንዴ የሱ ቢጤ ተራ እየጠበቀ
የሌቡ ምት ቆመች ከፉቱ ወዯቀ
ሃይሇ ተንቀጠቀጠ እጅግ ፇራ
ሲታወሰው የሱ ተራ
ኑ! እንዋቀስ? እሺ እንዋቀስ አሇና
ወዯ ውስጥ አቀና
ፉቱን መሇሰው ወዯ ቤቱ
የእግዙኢታ ነበርሰዓቱ
አቤት!!!አቤት
አሇ ጨንቆት
ሇመናትይዝ ት በውስጡ ተቀብሮ
ዓሊሊውስ ያሇው የሃጥያትጠሮ
ሉፇታው ወሰነ አሁኑኑ ሄድ
እንዳት ይኖራሌ ሰው ህሉናውን ክድ
ብል ከራሱ ጋርክርክር ጀመረ
አባ ጋ ሇመዴረስ እግሩን እየወረወረ
ወንዴም...... ወንዴም
>>>>>አቤት
አሁን ያስተማሩት አባት
እ! አባ ገብረ ሂወት?
እንጃ ስማቸውን ዓሊውቅም
ኑ እንዋቀስ ሲለ ነበርቅዴም
እኒያውሌህ እዙያ ጋ
ፇጠን በሌ የመግቢያው በር ሳይጋ
ሃይሇ ፇጠን ፇጠን ዓሇ
የአባት ኮቴ እየተከተሇ
አባ አባ
አቤት ሌጄ አለትዝር ብሇው እያዩት
እርሶ ጋ ነበር የመጣሁት
ዯግ ሌጄ አለት መስቀሌ እያሳሇሙት
የማታ እንግዲ እወዲሇሁ
ግን ሌጄ በሰሊም ነው?
መሌስ የሇም ዜም ዜም
እጁን የኋሉ አጣምሮ
አንገቱን አቀርቅሮ
አብሯቸው ተራመዯ
ግባ የኔ ሌጅ ብሇዉ ገበቴና ፌጣ ይዉ መጡ
እ ረረረ በለ አባቴ ያምጡ
እኔ እታጠባሇሁ እርሶ ይቀመጡ
አሇ ሃይሇ ስሊሌገባዉ ሚሲጢሩ
አባም እንዱህ በማሇት ተናገሩ
እኔ እንዲዯረኩ አዴርጉ ተብሇናሌ
ዯቀመዚሙርቱን አጥቦ አሳይቶናሌ
በሌ እግርህን አምጣ
እዴሌ ፇንታ እንዲታጣ
ብሇው ሚቀመስ አመቱሇት
ግን ሌጄ ከወዳት መተሃሌ አለት
ቀና ብሇው እያዩ ት
እ>>>>>እ ቅዴም
ምን ቅዴም አለ አባ በመገረም
ጭራቸውን በመዲፊቸው መታ መታ እያዯረጉ
በሌ ሌጄ ንገረኝ በወጉ
አለ ወዯ ሃይሇ እየተጠጉ
እንዱህ ነው ነገሩ
ቅዴም ሲያስተምሩ
ሁሇት ነገርን ተናገሩ
ተከር እሇተ ሞትከ እና
ኑና እንዋቀስ
አዎን ሌጄ እኔ አይዯሇሁም ቅደስ ቃለ ነው
ኑና እንዋቀስ የሚሇው
ዯግሞ ም እሇተ ሞትን ማሰብ ተገቢ ነው
እሱስ ሌክ ነው
እሺ አባ የት ነው የምዋቀሰው?
ይህው ከዙሁ ከምህረቱ አዯባባይ
ውይ! አባ በባድ ሜዲ ሊይ
አይ ሌጄ ይህ ታሊቅ ስፌራ የክብሩ መገሇጫ
የእግሩ መረገጫ
በስጋም በነፌ
በዙህ ስፌራ አሇ ፇውስ
ፇውስ...........
እንዳ! አባ ምን ነካቸው?
ታማሚ መሰሇኳቸው?
አባ እኔ እኮ አሌታመምኩም
ሌጄ ታመሃሌ አሊሌኩም
አለት ጭራቸውን ከቀኝ ወዯ ግራ እያወዚወዘ
ሃይሇም በፉቱ ሊይ ችፌ አሇበት ወዘ
አየህ ሌጄ ስጋ የሇበሰ ፌጹም ማንም የሇም
ከአንዴዬ እና ከእናቱ በቀር
ሁለም ሰው በዴሎሌ ብሇው
ከኦሪት ጀምረው
አዱስ ኪዲን ገብተው
ከትርጓሜው ጋራ ወንጌለን አስማምተው
ቃለን ሰበኩሇትህይወት እንዱሆነው
አቤት! አባ ጥበባቸው
እያጽናኑ ሲፇትሹት አንዴ በአንዴ ነገራቸው
መንፇሱ ተረጋጋ በረጅሙ ተነፇሰ
እግራቸው ስር ወዯቀና ተንሰቅስቆ አሇቀሰ
አይዝህ ሌጄ
ክብር ይግባዉና ጌታችን
አምሊካችን መዴኀኒታች
ኢየሱስ ክርስቶስ
ሌቅሶዋችንን አሌቅሷሌ
ውርዯታችንን ተዋርዶሌ
ገዲያችንም ተሸንፎሌ
በሌ ቀና በሌ ሌጄ አታሌቅስ
በቃ ጨረስን ይህ እኮ ነው መዋቀስ
ዲግም አትበዴሌ በሌ እንግዱህ በርታ !
መስቀሌ እያሳሇሙት አለት እግዙአብሓር ይፌታ!!!
እንዳምን ሰነበታችሁ?
እስቲ ሌብ በለ…
…ሜዲ ሊይ እያዯርን
…ማዯሪያ እንዱሆነን
…ተዯፌቶ ጉኒናው
ከገነኛው ጋራ ስቆራቆስ ውየ
ኧረ! . . . ጋ . . . ጋ . . .
ዮም ተወሌዯ መዴኃኔዓሇም
በአንዴምታ አመስጥረው…
ወንዝች ሁለ ሆኑ ማር እና ወተት
እያለ ያስተማሩት … እያለ የመሩት
በለ ዯህና ሁኑ ዯና ያገናኘን፡፡
16.ኃያል እግዚአብሔር
ዛማ(ሥርዓተ ቅዲሴ)፦ “መኑ ይመስሇከ እምነ አማሌክት እግዙኦ፣አንተ ውእቱ ትገብር መንክረ፣
አርአይኮሙ ሇሔዜብከ ኃይሇከ፣ወአዴኃንኮሙ ሇሔዜብከ በመዜራዕትከ።….”/በዱያቆናቱ/
ምዕራፍ 3
ተውኔት
1.በዯሙ ተባብራችኋል
አጭር ጭውውት
“ዲዊት ነጠሊ ኩታ መስቀሇኛ ሇብሶ በመርሏ ግብር መሪው ተጋብዝ ወዯ አውዯ ምህረት
ሇማስተማር ይወጣሌ በስመ ሥሊሴ አማትቦ መናገር ይጀምራሌ”
ዲዊት፡- በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ አሏደ አምሊክ አሜን ምዕመናን እንዯምን
ዋሊችሁ?
ምዕመን፡- እግዙአብሓር ይመስገን ::
ዲዊት፡- ምነው ዴምጼ አይሰማም? ነው ወይስ እናንተ እስከዙህች ሰዓት ዴረስ የጠበቃችሁን
ሇዙህ ያዯረሳችሁን እግዙአብሓርን ማመስገን አትፇሌጉም? “ዴምጹን ከፌ አዴርጏ”
እንዯምን ዋሊችሁ?
ምዕመን፡- እግዙአብሓር ይመስገን ::
ዲዊት፡- አሜን:: አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሓር ከቅደሳኑ ጋር ስሙ ሇሇዓሇም የተመሰገነ
ይሁን
ምዕመን፡- አሜን::
ዲዊት፡- ሇጌታችን ሇመዴኃኒታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስን ብርሃነ ትንሣኤ እንኳን በሰሊም
አዯረሳችሁ?
ምዕመን፡- እንኳን አብሮ አዯረሰን
ዲዊት፡- ዴምፃችሁ አይሰማም እንኳን አዯረሳችሁ?
ምዕመን፡- እንኳን አብሮ አዯረሰን
ዲዊት፡- ሁሊችሁም በኅብረት እንኳን አብሮ አዯረሰን ስትለ ጥቂት አታፌሩም? የትኛውን ብርሃነ
ትንሣኤ አይታችሁ ነው እንኳን አብሮ አዯረሰን የምትለት? እናንተ እኮ ከአይሁዴ ጋር
ተባብራችሁ እዚው ቀራንዮ ዕሇተ አርብ ሊይ እንዯቆማችሁ ናችሁ ከእናንተ ጲሊጦስ
ይሻሊሌ ጲሊጦስ “ሁከት እንዱጀምር እንጂ አንዲች እንዯማይረባ ባየ ግዛ ውኃ አንስቶ
እኔ ከዙህ ፃዴቅ ሰው ዯም ንጹህ ነኝ እናንተ ተጠንቀቁ ሲሌ በሔዜቡ ፉት እጁን ታጠበ
ሔዜቡም ሁለ መሌሰው ዯሙ በሌጅና በሌጅሌጆቻችን ሊይ ይሁን አለ” እንዲለትም
አሌቀረም በክፊት በጠቆረ ሌባቸው እንዯ ፌሊፃ ጦር በሚሰነጥቅ አንዯበታቸው በተንኮሌ
ተባብረው ይሙት ብሇው ፇረደበት ያሇ ህግ በግፌ ገዯለት፡፡ አንዴ ሰው እንኳ ስሇ
እውነት ሲሌ አሌቆመም ሶስናን ከእረበናት እጅ ያዲነ ነቢዩ ዲንኤሌ የሇ! . . . . ማን
የተጣመመውን ያቅና !. . . . ማን የጏዯሇውን ይሙሊ! . . . ሁለም በሏሰት
ቆመዋሌና የንጹህ ዯም ፇሰሰ፡፡ እናንተም በአባቶቻችሁ ግብር ተወሌዲችሁ በዯሙም
ተባብራችሁ በእጆቹ ችንካር እየተሳሇቃችሁ በቀያፊ ፉት በታችሁበት ከንፇራችሁን
በሇበጣ እየመጠጣችሁ የእጃችሁ መዲፌ ጅራፌ ከመግመዴ የሾህ አክለሌ ከመጏንጏን
አሌቦነም ማነው እዙህ ከተሰበሰበው ህዜብ ውስጥ በእግዙአብሓር ሌጅ በኢየሱስ
ክርስስቶስ ዯም ያሌተባበረ? ሁሊችሁም ወንጀሇኞች ናችሁ
ትዕግስት፡- “ከሴቶች መሀሌ እየተነሳች አሇባበሷ ክርስቲያናዊ የሆነ” ምን ሁነህ ነው? ወንዴሜ
በሊይህ ሊይ ያዯረውን እርኩስ መንፇስ በትምህርተ መስቀሌ አማትበህ በስሊሴ ስም
አርቅ እኛ በሞቱ ሌንተባበር አይዯሇም በሏሳብም ያሌነበርንበትን መን እየጠቀስክ
እንዳት እንዯ ወንጀሇኛ ትቆጥረናሇህ?
ሙሴ፡- “ከወንድች መሀሌ እየተነሳ” እኛ እኮ በክርስቶስ ክርስቲያን ተብሇን የተሰየምን
ከአብራከ መንፇስ ቅደስ ከማህጸነ ዮርዲኖስ የተወሇዴን በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ዯም
የተገዚን በፌቅሩ ገመዴ የታሰርን በሞቱ ህይወትን ያገኘን በትንሣኤው ብርሃን የከበርን
የእግዙአብሓር ሌጀችነን!
ዲዊት፡- በክፊት የማለ አባቶቻችሁ ሞቱ በምዴርም ውስጥ በሰበሱ እናንተም ሌጆች የሆናችሁ
በአባቶቻችሁ መቃብር ሊይ ቆማችሁ ክፊታቸውን አንግባችሁ . . . በሰፌነግ ውስጥ
ሆምጣጤ ሀሞትን ትሠፌራሊችሁ በስሙ ተጠርታችሁ ሇቤዚነት ቀን የታተማችሁበትን
የእግዙአብሓርን ቅደስ መንፇስ አሳዜናችሁ ከአይሁዴ ጋር ተባብራችኋሌና ከመንፇስ
ቅደስ ጋር ህብረት የሊችሁም
ትዕግስት፡- አንተን በእኛ ሊይ ሹምና ፇራጅ ያዯረገህ ማንነው? የእግዙአብሓርን ፀጋ ሌትሰጥና
ሌትከሇክሌ አትችሌም አምሊካችን በወዯዯን መጠን ይገሌጽሌናሌ ቅደስ መንፇሱንም
በእኛ ሊይ ያሳዴራሌ የትንሣኤውን ብርሃን አይተናሌ ወዯፉትም እናያሇን
ሙሴ፡- ከጠና ጠኙ በጏች ይሌቅ አንደን የጠፊውን በግ የወዯዯ ጌታ ሇእኛ ያሇው ፌቅር
ምን ያህሌ እንዯሆነ እናውቃሇን እናንተ በተቀዯሰው አውዯ ምህረት ሊይ የመትቆሙ
አገሌጋዮች ስሇምን ተስፊ ታስቆርጡናሊችሁ አምሊካችን ቸር ምህረቱም ሇሊሇም
እንዯሆነ ሇምን አትናገሩም?
ዲዊት፡- እናንተ አንገተ ዯንዲኖች ሌባችሁና ጆሯችሁ ያሌተገረ . . . በመስማታችሁና
በመናገራችሁ በተሸከማችሁት እውቀት የምትመኩ ነገር ግን ተብትቦ ከያዚችሁ የክፊት
ጠሮ አንደን እንኳ መፌታት የማትችለ አፇቀሊጤዎች! ተግሳጽን አትወደም እንዱሁ
ጽዴቅን ትሻሊችሁ እምነታችሁ ያሇምግባር ከንቱ ነው እናያሇን ትሊሊችሁ አታዩም
እንሰማሇን ትሊሊችሁ አትሰሙም ብታዩና ብትሰሙማ በሌጁ ዯም ባሌተባበራችሁ ነበር
ትዕግስት፡- እኛ እጃችን ንደህ ነው መጠየቅ ካሇበት በሰሇሳ ብር አሳሌፍ የሸጠው ይሁዲ ይጠየቅ
ሙሴ፡- ሌክ ናት መጠየቅ ካሇባቸው ሀናና ቀያፊ የካህናት አሇቆች የህዜቡ ሹማምንቶች
የተባበሩት ሁለ ይጠየቁ
ዲዊት፡- ይሁዲ ጌታውን በሰሊሳ ብር ሸጦ ተጸጸተ . . . የተጸጸተ ሌቡ ወዯ ሞት እየመራው
ታንቆ ሇመሞት ከአንዱት ዚፌ ሊይ ተሰቀሇ . . . ዚፎም አንዯበት አውጥታ ንስሏ ግባ
ብትሇው ያሌኳትን ትታ ያሊሌኳትን ብል ወዯ ሁሇተኛዋ ዚፌ አቀና እርሷም
እንዯቀዯመችው ንስሀ ግባ ብትሇው በበችኝ እያሇ ወዯ ሶስተኛዋ ዚፌ አመራ ንስሏ
ግባ ብትሇው አሌሰማትምና ከሰማይ አዴርሳ ከምዴር ፇጠፇጠችው ሞቱ ወዯ ዯዌ
ተቀይሮ አርባ ቀን በበሽታ ተሰቀየ የንስሏ ግዛውን አሌተጠቀመምና በአርባኛው ቀን
ሆደ ተርግፍ ሞተ፡፡ . . . እናንተስ ስንት ግዛ ተመከራችሁ ስንትስ ግዛ የንስሏ
ግዛ ተሰጣችሁ አሁን ከይሁዲ በምን ትሻሊሊችሁ?
ትዕግስት፡- እኛና ይሁዲ በፌጹም የምንወዲዲር ሰዎች አይዯሇንም የይሁዲ ጸጸት ሞቱ ነው እኛ ግን
ብንወዴቅ እንኳ እንዯ ባሇ ሽቶዋ ማርያም እየተነሳን በቤተመቅዯሱ የምንጸና የጥፊት
ሌጆች ሳንሆን የመንግስቱ ወራሾች ነን
ዲዊት፡- ይሁዲ ሇሰሊሳ ብር ብል ጌታውን ሸጠ እናንተ ዯግሞ ሇቁራሽ እንጀራ ብሊችሁ ስንት
ግዛ ጌታችሁን ሸጣችሁ ስንትስ ግዛ እራሳችሁን ሸጣችሁ የታሇ በእናንተ ሊይ ያፇራው
የንስሏ ፌሬ አስተውለ ጌታ በወንጌለ “እውነተኛ የወይን ግንዴ እኔ ነኝ ገበሬውም
አባቴ ነው ፌሬ የማያፇራውን በእኔ ያሇውን ቅርንጫፌ ሁለ ያስወግዯዋሌ” ይሊሌ . . .
በእኔ ያሇውን ቅርንጫፌ ሁለ ያስወግዯዋሌ የሚሇውን አስምሩበት እናንተ ምን ዓይነት
ቅርጫፍች ናችሁ?
ሙሴ፡- አብ የተከሇውን ማንም አይነቅሇውም ዕሇት ዕሇት የቃለን ወተት እየጠጣን ሰሊሳ ስሌሳ
መቶ ፌሬ የምናፇራ ቅርንጫፍች ነን
ዲዊት፡- ንግግር እውቀት ነው . . . ምግባር ግን ፌሬ ነው . . . አንዴ ፌሬ ሳይታይባችሁ ስሇ
መቶ ታወራሊችሁ . . . የእግዙአብሓር ቃሌ ሁለን ትፇትናሇች . . . “ብዘ ግዛ
ተሌፍ አንገቱን ያዯነዯነ ዴንገት ይሰበራሌ ፇውስም የሇውም ” . . . .መጨረሻውም
ያው እንዯ አይሁዴ ነው::
ትዕግስት፡- ወትር በቤተ መቅዯስ እየተጋን ሰርክ እየተመሊሇስን የከንፇራችንን ፌሬ የምስጋና
መስዋዕት እየሰዋን እንዳት ከአይሁዴ ጋር ትቆጥረናሇህ ስሇእውነት አንተ
እንዯምትሇው እኛ በዯሙ ተባብረን ሇአምሊካችን ጠሊቶች ሁነን ከሆነ በግሌጽ አስረዲን
ዲዊት፡- “እናንተ የሰድም አሇቆች ሆይ የእግዙአብሏርን ቃሌ ስሙ እናንተ የገሞራ ህዜብ ሆይ
የአምሊካችሁን ህግ አዴምጡ የመስዋዕታችሁ ብዚት ሇእኔ ምን ይጠቅመኛሌ ይሊሌ
የሰራዊት ጌታ እግዙአብሓር” ከራሳችሁ በሊይ በእግዙአብሓር ፉት የሚወዯዴ
መስዋዕት አሇን ካቀረባችሁት መባ በሊይ እራሳችሁን አሌሰጣችሁምና አገሌግልታችሁ
ከንቱ ነው፡፡ እግራችሁ በሌማዴ ተመሊሇሰ ጆሯችሁም ሰባ ሌባችሁ ግን አሌተሰበረም
ኃጢአትንም እንዯ ምግብ ሇምዲችኋሌና ጸጸትን አታውቁም የጌቶች ጌታ የንጉሶች
ንጉስ ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀሌ ተሸክሞ በአይሁዴ እጅ በቀራንዮ አዯባባይ ተንከራተተ
እናንተ ዯግሞ በቅብአ ሜሮን የከበረ ቤተመቅዯስ ሰውነታችሁን በኃጢአት አርክሳችሁ
በሌጅነት ጸጋ ያከበራችሁ ያምሊካችሁ ቅደስ ስጋና ቅደስ ዯም ማዯሪያ አጥቶ
ተንከራተተ እንዯ በሇሷ ዚፌ መሌካም ፌሬ ሉያይ ስንት ግዛ ተመኘ እናንተ ግን
በርኩሰት በመዲራት ጣኦት በማምሇክ ሟርት ክርክር ቅንዏት ቁጣ አዴመኝነት
መሇያየት ይህን የመሳሰለ መራራ ፌሬን አፇራችሁ ታዱያ እናንተ ከአይሁዴ በምን
ትሻሊሊችሁ?
ሙሴ፡- እኛ ሰዎች ነን ዯካሞች ነን እያንዲንዲችን በኃጢአት ውስጥ እንዯምንኖር እናውቃሇን .
. . እግዙአብሓር የሚገስጸውም ሰው ምስጉን ነው . . . ተግሳጽህን እንቀበሊሇን
የተናገርከውም እውነት ነው ያምሊካችንም ቸርነትና ምህረት እንዯሰማይ ጠሌ ስሇበዚሌን
እኛ ግን ተግሳጽን ጠሊን የክርስትና ወጉን ይን በነጭ ነጠሊ ተመሳስሇን ውስጣችን ግን
ጠቁሯሌ፡፡ ራሱን አሳሌፍ ሰጥቶ ነጻ ያወጣንን አምሊክ ትተን በዱያቢልስ መዲፌ ሊይ
መውዯቃችን ታውቆናሌ ከባርነት ነጻ እንዴንወጣ የትንሣኤውንም ብርሃን እንዴናይ
ምን እናዴርግ?
ትዕግስት፡- “ያሇሽ ያሇሽ ይመስሌሻሌ ተበሌተሸ አሌቀሻሌ” አለ . . . ጌታ ሆይ በአይሁዴ እጅ
በቀራንዮ መስቀሌ ሊይ እርቃንህን ተሰቀሌክ እኔ ግን ከጸጋህ ተራቁቼ ራቁቴን ዕሇት
ዕሇት ያሇ ሌብስ በአዯባባይ አቆምኩህ በረከሰው ምግባሬ የተሸከምኩትን ቅደስ ስም
ሇአህዚብ መሳቂያና መሳሇቂያ አዯረኩት አሁን የኔ በዯሌ ከአይሁዴ እንዯከፊ ገብቶኛሌ
የትንሣኤውን ብርሃን ሇማየት አቅም የሇኝምና ምን ሊዴርግ?
ዲዊት፡- እናንተ የያዕቆብ ቤት ሆይ ኑ! በእግዙአብሓር ብርሃን እንሂዴ ሌብሳችንን ሳይሆን
ሌባችንን እንቅዯዴ . . . አምሊካችን ይቅር ባይና መሃሪ ነው በንስሏ ወዯ እርሱ
ብንመሇስ ኃጢአታችንን ብንናዜ ኃጢአታችንን ሁለ ይቅር ሉሇን ሉያነጻን የታመነና
ጻዴቅ ነው:: ያኔ ቀጥ ብሇን በጠራው አይናችን የትንሣኤውን ብርሃን ማየት እንችሊሇን::
ኑ! ወዯ እግዙአብሓር ተራራ እንሂዴ ራሳችንን ሇካህን እናስመርምር ንስሏ
እንግባ፡፡
“ተያይው ይወጣለ”
ወስብሏት ሇእግዙአብሓር!
ወርቁ ፇንታው
መጋቢት 24 2007 ዓ.ም
2.ስዕሏ
“ዳማስ የስዕሌ መሳያ ሰላዲ፤የቤተክርስቲያን ስዕሌ፤ቀሇም እና ብሩሽ ይዝ ወዯ መዴረክ ይገባሌ፡፡
የስዕሌ መሳያ ሰላዲውን አቁሞ ስዕለን ወዯፉት ሇፉቱ አዴርጎ ተመሌካች በማያየው ሁኔታ
ይሰቅሊሌ፤በአንዴ እጁ ብሩሽ በላሊ እጁ የተሇያዩ ቀሇማትን የያ ፕሊስቲክ ይዝ ሇመሳሌ ሲጋጅ
አሮን ሰሊምታ እየሰጠው ወዯ መዴረክ ይገባሌ”፡፡
ዳማስ፡- እግዙአብሓር ይመስገን፡፡ እንዳ አሮን አንተ ነህ እንዳ? እኩሌ መግባታችን እኮ ነው፡፡
ትንሽ ነው የገየኽው፡፡
አሮን፡- አንተም ውጭ ነበርክ እንዳ?
አሮን፡- አይ! እንዯ እሱ እንኳን ማሇቴ አይዯሇም፡፡ያው አንተ ከስዕሌ ሥራህ ጋር ውልህ በቤት
ውስጥ ነው ብዬ ነው፡፡
ዳማስ፡- ማንንም ማናገር አይጠበቅብኝም ይህ ስዕሌ ሇእኔም የእናቴ ስዕሌ ነው፡፡ ማናችንም
ብንሆን ሇዙህ ስዕሌ እኩሌ መብት አሇን፡፡
ዳማስ፡- ጥፊቴ ምንዴን ነው ? በጊዛ ብዚት ጥቅርሻ የሇበሰውን ስዕሌ ሊጽዲው፤እንዯገና በቀሇማት
ሊስውበው፤ዯምቆ ይታይ ስሊሌኩ ነው ጥፊተኛ የምባሇው?
አሮን፡- ዳማስ ሇምን ትዋሻሇህ! ይህ ስዕሌ አንዴ ቀን ቆሽሾ ወይም ጥቅርሻ ነክቶት አይተኽው
ታውቃሇህ? … አታውቅም፡፡ ምክንያቱም በዙህ ስዕሌ ፉት ሁሌግዛም እኔ አሇሁ፡፡
ዳማስ፡- ተረጋጋ አሮን!... እሽ! አንዴ ጥያቄ ሌጠይቅህ ግርጌ ሊይ ያሇውን ስዕለ የተሳሇበትን
ዓመተ ዓሇም ዓመተ ምሔረት አይተኸው ታውቃሇህ? …በጣም እኮ አርጅቷሌ፡፡
አሮን፡- ይህ ስዕሌ ያሳሇፇው ዓመተ ዓሇም እና ዓመተ ምሔረት ዓይንህን ጋርድ ውበቱን እንዲታይ
ከሌልሀሌ፡፡ አስተውሇህ ተመሌከተው ከዙህ ስዕሌ የሚፇነጥቀው ብርሃን ጨሇማን እንዯ
ሚሰነጥቅ የጧት ጎህ ነው፡፡ ስሇዙህ ይህ ስዕሌ ያረጀ ሳይሆን የእዴሜ ባሇጸጋ ነው፡፡
ዳማስ፡- አንተ እንዲሌከው ይህ ስዕሌ በዙህ ውበቱ ሊይ መኑ ያፇራቸውን እነዙህን ምርጥ ቀሇማት
ቢያገኝ ምን ሉመስሌ እንዯሚችሌ ገምተው፡፡
አሮን፡- አንተ የምታወዴሳቸው ምርጥ ቀሇማት አንዴ የፀሏይ ትኩሳት ሲያገኛቸው ወዯ ብረትነት
የሚቀየሩ የወርቅ ቅብ ናቸው፡፡ይህ የእናቴ ምስሌ የተሳሇበት ቀሇም ግን በመን ትኩሳት
ተፇትኖ እንዯ ወርቅ እየነጠረ፤እየዯመቀ የወጣ እውነተኛ የወርቅ ቀሇም ነው፡፡
ከእውነተኛው የወርቅ ቀሇም ሊይ ሏሰተኛውን መዯረብ አትችሌም፡፡
ዳማስ፡- አየህ አይዯሌ ምን ያህሌ ኋሊቀር ሰው እንዯሆንክ ከኩራዜ አሌፇን አምፖሌን በየንበት
ጊዛ አንተ ግን አምፖለን እያጣጣሌክ ኩራዘ ሊይ እንዲፇጠጥክ ነው፡፡ መናዊነት
ይግባህ እንጅ?
አሮን፡- መናዊነት ማሇት ማንነትን ማጥፊት ሳይሆን ማንነትን ማጉሊት ነው፡፡ ግሌብ የሆነ
ዕውቀት ይህ ጥበበኛ መስሇህ ሇመታየት አትጣር፡፡ ይህ ስዕሌ የተሳሇበት ቀሇም
ከየትኛው ዕፅዋት እንዯተቀመመ ታውቃሇህ?
ዳማስ፡- አሊውቅም፡፡
አሮን፡- እንዯ ጥሊት እሾህ ሆኖ ከሚወጋት ጡት ነካሽ ሌጅ እናቴን የመጠበቅ ግዳታ አሇብኝ፡፡
ዳማስ፡- አስተካክሊታሇሁ፡፡
ዳማስ፡- አስተካክሊታሇሁ፡፡
አሮን፡- አታስተካክሊትም፡፡
ማርታ፡- “ወዯ መዴረክ እየገባች” እናንተ ሌትዯባዯቡ ነው እንዳ … ኧረ በስመ አብ በለ… እንዳ!
ምንዴን ነው ነገሩ? ዴማፃችሁ እኮ ውጭ ዴረስ ነው የሚሰማው፡፡
ዳማስ፡- “ከአሮን ጋር እየተሊቀቀ” ማርቲየ እንኳን መጣሽ ነይ ተመሌከች ይህ ስዕሌ የማን ነው?
ማርታ፡- የሇም፡፡
ማርታ፡- የሇም፡፡
ማርታ፡- አሌተፊቀም፡፡
ዳማስ፡- ጥሩ ጥያቄ ነው፡፡ ተመሌከች ማርቲየ ይህ ስዕሌ የአሳሳሌ ጥበቡ ውስብስብ ስሇሆነ ሰዎች
እንዯ አዩት ቶል አይረደትም ስሇዙህ ቀሇሌ ባሇ መንገዴ እንዯ ገና ተስል መቅረብ
አሇበት፡፡
አሮን፡- እናታችንን ሇአንዳም ሇመጨረሻም ጊዛ የሳሊት አባታችን ነው፡፡ አባታችን ሇእኛ ሇሌጆቹ
እናታችንን በምንረዲበት መጠን ውብ አዴርጎ ስል ሰጥቶናሌ፡፡ እኛ ግን ከእናታችን
ይሌቅ ወዯ እንጀራ እናታችን ስናዯሊ ትናንት የምናውቀው ምስሌ ዚሬ ውስብስብ
ሆነብን፡፡
ዳማስ፡- ማርቲ እንዯ ደሮው አይምሰሌሽ እናታችን ታዋቂ የሆነችው በእኛ ሀገር እና በአንዲንዴ
አካባቢዎች ነው፡፡ ይህ ዯግሞ በቂ አይዯሇም፡፡ በዓሇም ሁለ ታዋቂ መሆን አሇባት፡፡
ሇዙህ ዯግሞ ዓሇምን በሚማርክ መሌኩ ስዕሎ እንዯገና ተከሌሶ መቅረብ አሇበት፡፡
ዳማስ፡- የምትለት ትክክሌ ነው፡፡ ነገር ግን እስኪ እየሆነ ያሇውን ነገር ተመሌከቱት እናታችን
እሌፌ አእሊፌት ሌጆች አሌነበሯትም? ዚሬ እኒያ ሌጆች የት ገቡ? መናዊነት የአሳሳሌ
ጥበብ ማርኳቸው ከፉልቹ ፉታቸውን ወዯ ላሊ አዘረዋሌ፡፡
ማርታ፡- አሁን ስሇ እናታችን ስዕሌ መጨቃጨቁን ትተን እነዙህን ሌጆች ከጠፈበት ቦታ መመሇስ
አሇብን፡፡
አሮን፡- የራሳችንን ጥፊት በእናታችን ሊይ አናዴርግ፡፡ እነዙህ ሌጆች እንዯ ተወሇደ አይዯሇም
እንዳ የጠፈት! ስሇ እናታችን ውበት ማን ነገራቸው? ስሇረቂቅነቷ መቼ አስረዲናቸው?
ይባስ ብሇን ዯግሞ የጠፈትን ሌጆች ሇመመሇስ የእናታችንን መሌክ እናጠፊሇን፡፡
ሇመሆኑ ሌጆቹስ ተመሌሰው ሲመጡ የሚያዩት የትኛውን ገጽ ነው? የጠፊውን መሌክ
እሱንማ ገና ያኔ ጠፌተው ሲወጡ በገቡበት ቤት አይተውታሌ፡፡ ይህ መሌክን የመከሇስ
መቻ ሆን ተብል በእናቴ ሊይ የተቃጣ ጥፊት ነው፡፡ ስሇዙህ በፌጹም አሌቀበሇውም፡፡
አሮን፡- እያወቅሽ ግራ አትጋቢ፡፡ ትኩስ ወይም በራዴ እንጅ ሇብ ያሌሽ መሆን አትችይም፡፡ጊዛው
ሳይረፌዴብሽ ምረጭ?
ዳማስ፡- እጅግ በጣም አዜናሇሁ አንዴ ቀሇም ከሚስተካከሌ ይሌቅ አንዴ ሺህ ሰው ቢጠፊ
የምትመርጥ ሰው ነህ፡፡
አሮን፡- እውነት አንተ አሁን አንዱት ቃሌ ከሚያሌፌ ሰማይ እና ምዴር ቢያሌፌ ይቀሊሌ በሚሇው
የእግዙአብሓር ቃሌ ሊይ ሰዎችን ማጽናት አቅቶህ ነው? ወይስ የሰዎች መጥፊት አሳስቦህ
ነው ሔግን ሇማፌረስ ሥርዓትን ሇመሇወጥ ታጥቀህ የምትከራከረው?
አሮን፡- “አዚኝ ቅቤ አንጓች አሇ ያገሬ ሰው!” አንተ አይዯሇህም እንዳ አንዯኛው አጥፉ፡፡ የበግ
ሇምዴ የሇበስክ ተኩሊ! ተመሳስሇህ ገብተህ ስንቱን ሰው አጥፌተኸዋሌ፡፡
አሮን፡- ከግብርህ ታስታውቃሇህ! መሌካም መስል የሚታየው ፌሬህ ሲቀምሱት መራራ ነው፡፡ ይህ
መራራ ፌሬ ዯግሞ ሇመንጋው በሽታ ነውና መሇየት አሇበት፡፡
አሮን፡- አንተ የእፈኝት ሌጅ! በአባትህ ሞት እየኖርክ እናትህን ገዴሇህ ፌሇጋ የምትወጣ ማስተዋሌ
የተሳነህ ግብዜ፤ከእግዙአብሓር ይሌቅ ዓሇምን የምታገሇግሌ ባሪያ፤ከቤተመቅዯሱ ይሌቅ
ሇአዲራሽ የቀናህ ምንዯኛ፤በአፌህ እየባረክ በሌብህ መርዜ የምትረጭ እባብ፤ክርስቶስ
በዯሙ የመሠረታትን ትናንት ሇሺህ ዓመታት ዯግሞም ሇሇዓሇም የምታበራውን ዕንቈ
ቅዴስት ቤተክርስቲያን ሌታዴስ የተነሳህ ተኩሊ! ከእናቴ ስዕሌ ፇቀቅ በሌ፡፡
ውዶ እናቴ
የሔይወት ቤት መሠረቴ
ቃሌ የተበሊብሽ ቃሌ የተጠጣብሽ
ዓመታትን ያዴሳሌ
መንን ያስጌጣሌ
ውበት ዯም ግባትሽ!
የሔይወት ቤት መሠረቴ
“መዴረክ ሲከፇት ከብት የሚጠብቁ እረኞች ሌጆች ይታያለ ከብት የሚመሌስ ሌጅ ፤ ሁሇት ሆነው
የሚያወሩ፤ የተሇያየ ቦታ አንደ የቆመ ፤ አንደ ተቀምጦ ጥርሱን የሚፌቅ ሌጅ ይታያለ ተከሳሽ
አሇባበሱ ሠሌጠን ያሇ ወዯ መዴረክ ይገባሌ”
ተከሳሽ፡- ሌጆች እንዯምን ዋሊችሁ? “እረኞቹ ዴምፁን ሲሰሙ እየተሯሯጡ ወዯ ተከሳሽ እየሓደ
እጅ ይነሳለ። ተከሳሽ ሌጆቹን እያስቀመጠ ከረሜሊ ማዯሌ ይጀምራሌ” እንዳት ያሇች
ከረሜሊ መሰሇቻችሁ አቤት መጣፇጧ ሌዩ ናት …ሌጆች እኔ የምሊችሁ ከትናንት
በስቲያ ያስቆጠርኳችሁን በዯንብ አጠናችሁ?
እረኞች፡- አዎ እሷን እማ ሌቅም አር’ገን ይናታሌ
ተከሳሽ፡- ጏሽ . . . ጏሽ . . . ጏበዝይ . . . ዚሬ ዯግሞ አንዱት መዜሙር አስጠናችኋሇሁ እሷን
ከሇቃችሁ ሰንበት፣ ሰንበት ሲሆን ቤተስኪያን እየሓዲችሁ ትምራሊችሁ
እግዙአብሓርን ታመሰግናሊችሁ አባት እና እናቶቻችሁም በእናንተ ዯስ ይሰኛለ፡፡
እረኞች፡- እሽ . . . ጋሼ . . . እኛ ዳስ ብልናሌ
ተከሳሽ፡- ዳግ በለ አሁን በጥሞና ስሙኝ በመጀመሪያ ቃሊቷን ያዘና ኋሊ ዛማዋን እሌሊችኋሇሁ
የሏዱስ ኪዲን ውዳ ንገሥሌኝ
በመስቀሌ ተሰቅሇህ እየሞትክ ያኖርከኝ
ስሇናፇቀችህ የአፌኒንን ዴንኳን ተጠይፊ ነፌሴ
እሠዋሇሁ ቅኔ በዯም የገዚኸኝ ጠበቃዬ ዋሴ
“ዯጋግሞ እያስጠና ወዯ ዛማ ማስጠናት ይገባሌ ከሳሽ በመንገዴ ሲያሌፌ ዴንገት ቆሞ ይሰማሌ
ተናድ ወዯ ተከሳሽ በመሓዴ”
ከሳሽ፡- ኧረግ . . . ኧረግ . . . ኧረግ . . . ዋጣት! ዋጣት ዯግመህ እንዲትሊት በሌይ አንተ!
ሇእነዙህ ጨቅሊ ሌጆች ምንዴን ነው የምታስተምራቸው?
ተከሳሽ፡- ምነው . . . እንዯይህ ታተኩሳሇህ? . . . ምን ሳዯርግ አየኸኝ? . . . ቃሇ እግዙአብሓር
ነው የማስተምራቸው
ከሳሽ፡- ምን ቃሇ እግዙአብሓር ነው የምታስተምራቸው ኑፊቄህን እየራህባቸው ዯግሞስ
የትኛውን ትምህርት ተምረህ ነው እንዱህ አፌህን የምታሊቅቀው::
ተከሳሽ፡- አንተስ ማን ሆነህ ነው በእኔ ሊይ እንዱህ እንዲሻህ የምትዯነፊው
ሊምህ ብትወሌዴ ዚጏሊ
ሚስትህ ብትሇብስ ነጠሊ
አንተ ብትውሌ እጥሊ
ከሳሽ፡- ሊሜ ብትወሌዴ ዚጏሊ
አውራውን አስመስሌ ብሊ
ሚስቴ ብትሇብስ ነጠሊ
ቀን እስኪያሌፌ ብሊ
እኔ ብውሌ እጥሊ
አንተን ቢጤ ነገረኛ ብጠሊ
ተከሳሽ፡- ተባሶ ጫን ኮሶ
ተዯጋ ጫን በሶ
ተከብት አርቢ ቤት
አርባ ዴርዴር ኩበት
ተከተማ አርባ ዴርዴር ሸማ
ያንን እያጨሱ
በዙያ ቢያብሱ
ያንተ ቆሻሻ አይጠራ
ወንጌለ አይገባህ እውር ነህ ዯንባራ
የዚሬው ሙግት በዙህ ተጠናሌ በሰሊም ወዯየ ቤታችሁ ግቡ። ጉባኤው ይበተናሌ፡፡
ተከሳሽ፡- ሌብ አዴርግ ሇራስህ ሹም ሁነህ ነው ወይስ አዚዥ እንዱህ እሳት እንዯ ነካው የሽሮ
ዴስት ግንፌሌ፣ግንፌሌ የምትሇው . . .
አንተ ብትውሌ ጥሊ
አውራውን አስመስሌ ብሊ
ቀን እስኪያሌፌ ብሊ
እኔ ብውሌ ጥሊ
ተከሳሽ፡- ተባሶ ጫን ኮሶ
ተዯጋ ጫን በሶ
ተከብት አርቢ ቤት
ተከተማ
አርባ ዴርዴር ሸማ
ያንን እያጨሱ
በዙያ ቢያብሱ
ከሳሽ፡- ማን አንተ እኔ
ፌረዴ ሇነፌስህ
ብሊ ሇከርስህ
ተሌጅ ጋር መምከር
እንዯ ጋዥ ስነፌስ
ሚስቴ ነጭ ጋጋሪ
በቅልዬ ሰጋሪ
በቦይ ትመሇስ
እንዯ ጋዥ ብትነፌስ
ታጭዯህ ሇፇረስ
ሚስትህ ነጭ ብትጋግር
እንግዲ አታሳዴር
በቅልህ ብትሰግር
ሙሊት አታሻግር
ካራህ ጎመዲም
እራትህ ቆል
የቀጨሞ እንኩሮ
የፋጦ ጥንስስ
በተጠነሰሰ በዓመቱ
በተጠመቀ በመንፇቁ
የነገሩትን ሇማይሰማ
ከሳሽ፡-••በሔይወት ቆሜ ዓይኔ እያየ የአባቶቼን ርስት አሳሌፋ አሌሰጥም /ዯረቱን እየገሇጠ/ ይኸው
ተኩስና ግዯሇኝ!
ተው . . .ተው . . . ተው
ተው በለት ይህን ሰው
ተው በለት ይህን ሰው
የሚያስገብረው ቆሊ ከዯጋ
መንገዯኛ፡- ተው. . .ተው . . .ተው አንተ ሰው እንዲትሳሳት እያሇ መጥቶ /መሀሌ ገብቶ
ይገሊግሊሌ/
ከሳሽ፡- /መንገዯኛውን እየተማጸነ/ እባክህ ወንዴሜ ይህንን ሰው በሔግ አስረህ ከዲኛ አዴርሰን
ያሇ ቅቤ ጉተና
ደሊ ያሇ ጁና
ከሳሽ ፡- ዲኛ ሳሇ ተናገር
ውኃ ሲጠራ ተሻገር
መንገዯኛ፡- /ጉዲያቸው ከ’ሱ አቅም በሊይ መሆኑ ሲገባው በከሳሽ ሀሳብ በመስማማት የከሳሽን እና
የተከሳሽን ኩታ እንዯ ባሔለ በማስተሳሰር ወዯ ዲኛ ይዞቸው ይሄዲሌ። ልላዎቹም
ሥራቸውን አቁመው ፌርደን ሇማዲመጥ ተከተለ። አዚዥ ጡሩንባ እየነፊ ወዯ
ሙግቱ እንዱወጡ ያዚሌ የተሇያዩ የህብረተሰብ ክፌልች ወዯ ሙግቱ ቦታ
ይሰበሰባለ ዲኛው ከአጃግሬአቸው ጋር ገብተው ቦታቸውን ይይዚለ መንገዯኛው
ከሳሽ እና ተከሳሽ ከዲኝነት ስፌራው ሲዯርሱ ዲኛው በወንበራቸው ሊይ ተሰይመው፣
አገሬው አዯባባይ ወጥቶ ስሇዯረሱ መንገዯኛው ፇጠን ብል ሇዲኛው እጅ እየነሳ
ጉዲዩን ማስረዲት ይጀምራሌ/።
ያሇ ውዥግራ ብረት
ያሇ ቢሇዋ ሙክት
ያሇ ትምህርት ዕውቀት
ያሇ ዲኛ ሙግት
ሌፊት ነው መታከት
ከአጉሌ ጉሌበት
ዲኛ፡- ተሾም!
መሊኩ ያመሌክትዎ
ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን
ወፌ . . . ጭጭ
ሰማይ ብሌጭ . . . ሲሌ
በመሬቴ ሊይ ስሜ እንዲይጠራ
ተገፌቻሇሁና ይፇረዴሌኝ
ዲኛ፡- ተከሳሽ!
ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን
ታ’ያ . . . ይህ መሌካም ሥራ
ተቆጥሮ እንዯ ክፈ ሴራ
ያጤ ሥርዓቱን የመሠረቱን
ወዲጄ . . .
መሊኩ ያመሌክትዎ
ተውሻ አርክሶ
ከጤፌ አሳንሶ
በሌቶ መጠጥ ያጣ
ከሳሽ፡- አይቡ ዲኛ
ቅቤው መሌከኛ
ከአያያዜ ይቀዯዲሌ
ከአነጋገር ይፇረዲሌ
ተከሳሽ፡- አሌጠየቅም . . .
ሰማይ አይታረስ
መሬት አይተኮስ
ብረት አይርስ
ውኃ አይታፇስ
ውኃ በእንሥራ ይታፇሳሌ
ክድ ከመሞገት
አፇ ባና
እግረ ዯቆና
ስትሄዴ የምታፇናጥጥ
ሰጋር በቅልዬን እሰጥ
ማን ያርዲ የቀበረ
ማን ይመስክር የነበረ
ሲጭኗት የምታረበርብ
የምትገባ ሇራስ
የምታነሣት ከሆነ’ማ
ዲኛ ቢያጋዴሌ በዲኛ
በሞኝ ቢፇርደ
ሞኝ ይወሌደ
የበሊ ዲኛ
ብቀርብም በሰይፌ
ብርቅም በመዴፌ
አርድ ፇርድ ይጣሇኝ
የተበዯለ ወዯ ዲኞች
አፌ ቢሳሳት እዲ
ጥጃ ቢሳሳት ከእናቱ
ዴሀ ቢጠቃ
በፌርዴ ይካሣሌ በቃ
የችልታችን ምሥጢሩ
በተከሳሽ መሪነት ጠቢባን ከአንዴ አካበቢ ወይም ከገዲሙ ክሌሌ ጥናት ከማካሄዲቸው በፉት
ቅዴሚያ በጠቅሊይ ግዚቱ የሚገኙትን እና የመንግሥት ጠፌ መሬቶችን ማየት ነበረባቸው። ቦታ
እንኳን ጠፌቶ ከገዲሙ ስፌራ ቢገኝ፣ የገዲሙን አባቶች የመንግሥት እንዯራሴዎችን ምእመናንን
ሁለ ማማከር እና በአንዴ ሌብ ስምምነት ሊይ መዯረስ ነበረበት። በተጨማሪም ትሌቁ ስህተት
የጠቢባኑ አመጣጥ እና ዓሊማ መጠናት ነበረበት፤ ይህም የተከሳሽን ቸሌ ባይነት እና ግዳሇሽነት
ያሳያሌ። በመሆኑም ተከሳሽ ያስያዜከውን ውርዴ ሇግምጃ ቤት ታ’ገባሇህ፣ ቅጣትህ በአውራጃው ዲኛ
እስኪታይ ዴረስ በእሥር ትቆያሇህ፤ የዚሬውን ሙግት በዙሁ ጨርሰናሌ በሰሊም ወዯ ቤታችሁ
ግቡ። /ዲኛው ከፉት ቀዴመው ይወጣለ ላልቹም በየመጡበት ይወጣለ/
5.አቡነ ጴጥሮስ /አጭር ጭውውት/
/አቡነ ጴጥሮስ በሰንሰሇት እጅና እግራቸውን ታስረው ጥበቃ እየመራቸው ወዯ መዴረክ ይወጣለ።
ጠባቂው ወዯ አቡነ ጴጥሮስ እየተመሇከተ/
አቡነ ጴጥሮስ ፡- የእናት ሀገርህ ፌቅር ሌብህን የበሊህ ጥርሶችህ ግን ሥጋዋን ሇመሌሌ፣
አጥንቷን ሇመቆርጠም የተሳለ ቤትህን በሸንበቆ ምሰሶ ሊይ ያቆምክ፣
በአውዴማህ ሊይ እሳት የምትራ አንተ ማን ነህ?
አቡነ ጴጥሮስ፡- የፀፀት ጅራፌ በጀርባህ ሊይ እየጮኸ ፉትህን በፅሌመት ካባ ጋርዯህ በራስህ
ሊይ ሰይፌ ከመምዜ ሌብህን በንስሏ ሰብረህ ወዯቤትህ ተመሇስ።
አቡነ ጴጥሮስ፡- እናም ይህ ሁለ በዯሌ በቤተ ክርስቲያን ሊይ ሲዯርስ አንተም ተባባሪ ሆነህ
ሌጅነትህን ፌቀህ ጀርባህን ሰጠሀት ሀገርህ የሀን ካባ ዯርባ የመከራ ማቅ
ታጥቃ በዯም እየታጠበች ወዯ አንተ ውዴ ሌጇ እጆችዋን ብትረጋ . .
.ሊትመስሊቸው ተመሳስሇህ አሊውቅሽም አሌካት? ሇየትኛው ዴልትና ፌስሏ
፣ ሇየትኛው መን ኑሮ ሇዙህ በስንዜር ሇማይሇካ ዕዴሜ እያየኸው
ሇማይጨበጥ ጉም ሇሆነ ኑሮ …የእግዙአብሓር ቸርነት ወዯ ንስሏ
እንዯሚመራህ ሳታውቅ የቸርነቱንና የመቻለን የትዕግስቱንም ባሇጠግነት
ትንቃሇህ …ነገር ግን እንዯ ጥንካሬህና ንስሏ እንዯማይገባ ሌብህ
የእግዙአብሓር ቅን ፌርዴ በሚገሇጥበት በቁጣ ቀን …ቁጣን በራስህ ሊይ
ታከማቻሇህ፡፡ ሌጄ ከግንደ ተቆርጠህ ሳትወዴቅ ንስሏ ግባ ሇሀገርህ ብ
ከሇሊ ሆነህ ቁምሊት!
አቡነ ጴጥሮስ፡- ክቡር ሆይ ከአንዴም ሁሇት ሦስቴ ከዚም በሊይ ተነጋግረን እኔ ጣሌያናዊ
ሳሌሆን ኢትዮጵያዊ እንዯሆንኩ …ካቶሉክ ሳሌሆን የንጽህይት ቅዴስት
ኦርቶድክስ ተዋሔድ እምነት አማኝ እንዯሆንኩ ተነጋግረናሌ። የእናንተ
ዓሊማ ሀገርን ማጥፊት፣ ማንነትን መሇወጥ እምነትን ማስካዴ ነው፤ ይህ
ዯግሞ ሇኢትዮጵያውያን አይቻሌም ምክንያቱም ኢትዮጵያዊ
ኢትዮጵያዊነቱን ነብር ዥንጉርጉርነቱን መሇወጥ አይቻሊቸውም . . . የእኔ
ሞት ሇሀገሬ ትንሳኤ ነውና በጸጋ እቀበሇዋሇሁ . . . ቃላ ይህ ነው!
አቡነ ጴጥሮስ ፡- ሽፌታ የሰውን ሀገር የሚወር የሱ ያሌሆነውን ንብረት የሚርፌ በግፌ
የሰውን ዯም የሚያፇስ ነው። የሽፌታ ትርጉም የሚስማማው ዯግም ሇእናንተ
ነው።
አቡነ ጴጥሮስ፡- /በሀን ዴባብ ውስጥ ሆነው ይንበረከካለ “ሰቆቃወ ጴጥሮስ” የልሬት ጸጋየ
ገ/መዴኅን ግጥም ይገባሌ። ግጥሙ እንዲሇቀ ጥበቃ ይገባሌ በሀን ዴባብ
ውስጥ እንዲለ አስተውል/
አቡነ ጴጥሮስ፡- የእርሱስ አንዴ ግዛ ወንዜ አርጦ የመጣበት አሊማው ስሇሆነ ይሁን ግዴ
የሇም …የእናንተ የሌጆችዋ ክህዯት ግን እንዯ ጦር እየተወረወረ ሌቤን
ይወገዋሌ …ሌጄ ሌቤ እጅግ ቆሰሇብኝ ህመሜን በምን ሊስታግሰው;
ጥበቃ፡- አባቴ እንዯ ንስር አሞራ ክንፌ አውጥቸ ከዙህ ከሞት መንዯር ይዤዎት
ብበር ብሌ ምንኛ ዯስ ባሇኝ ነበር ነገር ግን አሌችሌም …ዘሪያ ገባው ሁለ
በኢጣሉያን ጦርና ባንዲ ተከቧሌ፡፡
አቡነ ጴጥሮስ፡- ፌሬዋን መግባ ጥምህን አርክታ እቅፌ ዴግፌ አዴርጋ ያሳዯገችህ ሀገርህ፡፡
ከዕውቀቷ ጅረት በጥበብ ያሳዯገች እናትህ ቤተ ክርስቲያን በዯሌህን ይቅር
ብሊ ዚሬም እጆችዋን ርግታ በፌቅር ትጠብቅሀሇችና በሰሊም ሂዴ ወዯ
እናትህ …እግዙአብሓር መንገዴህን ያቅናሌህ፡፡
ጥበቃ ፡- አባቴ እርስዎን ወዯ ሞት አዯባባይ ይዤ እንዯወጣ ግራዙያኒ ትዕዚዜ
ሠጥቶኝ ነው የገባሁት እርስዎን ወዯ ህይወት ሀገር ሸኝቼ እኔም ስሇ ሀገሬና
ስሇ ሃይማኖቴ ወዯ ጫካው ሌግባና ከጀግኖች አርበኖች ጋር ሌቀሊቀሌ፡፡
ባጠፊ ስዯዯኝ
ባሇማ ፌረዯኝ
እናት፡- ከሆነ ንዲማ በሰማኒያ አግጅሏሇሁ ነገሩን ሸንጎ ሳይፇታው እንዱህ በቀሊለ አይሆንም፡፡
ከኔ የተሟገተ
ከኔ የተጣሊ
ጥንጣን የበሊው ባሊ
ከኔ መሟገት
ከዴንጋይ መማከት
እናት፡- እኔ ምን ወጥቶሌኝ
ሙያየ ተንጉሥ
አዲሬ ተቄስ
ቁሜ እሟገታሇሁ
በሸንጎ ፉት እረታሇሁ፡፡
ነጭ ከመያዣያ እጋግራሇሁ
ያማረ ጠሊ እጠምቃሇሁ
ከቤት ክፈ ሰቀሊ
ከሌብስ ክፈ ነጠሊ
ከእህሌ ክፈ ባቄሊ
እንዯ ጋዥ እየነፇስኩ
እንዯ ውኃ እየፇሰስኩ
ሆደ ይባባሌ ሇገና
በነፊስ መጫንኽ
ከገሇባ መቅሇሌኽ
በዯመና ብትከንፌ
እንዯ ጋዥ ብትነፌስ
እያጨደ ሇፇረስ
እንዯ ውኃ ብትፇስ
በቦይ ትመሇስ
እርጎውም ይፇሳሌ
ሸንጎውም ይፇርሳሌ
ያህያ ወተት
አይፇተፇት አይማግበት
አባት፡- እኮ! ከኔ …ሙግት ነው የምትፇሌጊው?
አዚዥ፡- /ጥሩባ እየነፊና እያ ወዯ መዴረክ ይገባሌ/ በዙህ በማርገጃው አካባቢ ያሊችሁ ዚሬ
ሙግት ስሊሇ ወዯ አዯባባይ ውጡ /በመሏሌ በመሏሌ ሰው ሰሊም ይሊሌ እያ ተመሌሶ
ይወጣሌ አዚዥ ሲወጣ አባትና እናት ፣ የተሇያዩ ሰዎች ከተሇያየ አቅጣጫ ሰሊምታ
እየተሇዋወጡ ወዯ መዴረክ ይገባለ ከሰዎቹ መግባት ቡኋሊ ዲኛ ከአጃግሬአቸው ጋር
ይገባለ ዲኛ ሲገቡ ሐለም ይነሳለ ዲኛው በአክብሮት ሰዎቹን ቁጭ በለ እለ
የተጋጀሊቸው ወንበር ሊይ ይቀመጣለ/
ዲኛ፡- እስከዙች ሰዓት ያዯረሰን ፇራጅ ንጉስ እውነተኛ ዲኛ አምሊካችን ሌዐሌ እግዙአብሓር
የተመሰገነ ይሁን፡፡ በለ በጊዛ ሙግታችንን እንጀምር ከሳሽና ተከሳሽ ወዯዙህ ቅረቡ
/አባትና እናት በግራና በቀኝ ይቆማለ ዲኛ ዴምጻቸውን ከፌ አዴርገው/ ከሳሽ! /በማሇት
ይጣራለ/፡፡
እናት፡- አቤት ዲኛ ሆይ
ዲኛ፡- ተሸሚ
መሊኩ ያመሌክተዎ
ያጤ የስርዏት የመሰረቱን
ሇአባቱ ጋሻ ሇእናቱ ጌጥ ሁነ
ይህ አሌበቃ ብል!
ዲኛ፡- ተከሳሽ!
አባት፡- አቤት ዯኛ ሆይ
ያጤ የስርዏት የመሰረቱን
እኔ ነኝ አባቱ እኔ ነኝ መጠሪያው
ምንኛ ታዯለ
በማህፀን ሳሇ ይቅር ውኃ ሁኖ
አንደን ሇመጠሏፌ
ከሰውም ሰው አሇ!
ከሰውም ሰው አሇ!
ወናፌ የሚባሊ
አዯፌርስ፡- ሌብ አዴርጉሌኝ!
ያጤ የስርዏት የመሰረቱን
መሊኩ ያመሌክትዎ
እኔ በሰራሁት ሌጀ ይወዯሳሌ
አሇመታዯሌ ነው!
ዲኛ፡- አዯፌርስ!
አዯፌርስ፡- አቤት ዲኛ ሆይ
አጃግሬ፡- አቤት ዲኛ ሆይ
አዯፌርስ፡- እሽ
የምስክር ሏሰተኛ
የበሬ ዲተኛ
አታምጣ ወዯኛ
አባት፤- አይክዯኝም
ተበጀ፡- ተክዯሏሌ
አባት፡- አይክዯኝም
ስሇይህ አሌፇቅዴም
አባቴ አይጠየቅም
ተበጀ፡- አባት በጥፊቱ ይጠየቃሌ ይከሰሳሌ
መሬት አይተኮስ
ብረት አይርስ
ውኃ አይታፇስ
7.ዘሪ ሊዘራ ወጣ
ተራኪ፡- “በዴምፅ”
በዙያችም ቀን ጌታችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤት ወጥቶ እስኪቀመጥ ዴረስ ብዘ
ሰዎች ወዯ እርሱ ተሰበሰቡ። ሰው ሲበዚ ከመርከብ፣ ከተራራ ማስተማር ሌማዴ ነውና ከፌ ወዲሇ
ስፌራ ወጥቶ ተቀመጠ።
መምህር ከፌ ካሇ ቦታ ሰማዕያን ዜቅ ካሇ ቦታ ሲሆኑ ትምህርት ሇሰማዕያን ይረዲሌና፤ አንዴም
ባሔር የጥምቀት ሏመር የቤተክርስቲያን ምሳላ ነውና። ከፌ ባሇ ስፌራ ሊይም ሆኖ እንዱህም እያሇ
በምሳላ ብዘ ነገር ነገራቸው። ምሳላውም በሆነ ነው እንጂ ባሌሆነ ነገር አይዯሇም። ሇገበሬ በር፣
ሇሴት በእርሾ፣ ሇነጋዳ በዕንቈ፣ ሇዓሳ አስጋሪ በመረብ መስል አስተምሯሌ።
በምሳላ ማስተማሩ ስሇምን ነው ቢለ ሰው ባወቀው እና በተረዲው ትምህርቱን ሇመግሇጥ ነው።
እንዱህም እያሇ በምሳላ አስተማረ። እነሆ ሪ ሉራ ወጣ። ሲራም በመንገዴ የወዯቀ ር ነበረ።
ተራኪ፡- እነሆ ሪ ሉራ ወጣ፤ ሲራም በመንገዴ የወዯቀ ር ነበረ፤ የሰማይ ወፍችም መጥተው
በለት በመንገዴ የወዯቀው ር የእግዙአብሓርን ቃሌ፣ የመንግሥተ ሰማያትን ነገር ሰምቶ
የማያስተውሌ ነው እሱንም እኩይ ዱያብልስ መጥቶ በሌቡናው የተራውን ያጠፊበታሌ።
“ሪ መናገር ይጀምራሌ”
ተራኪ፡- እነሆ ሪ ሉራ ወጣ፤ ሲራም ብዘ አፇር በላሇበት ጭንጫ ሊይ የወዯቀ ርም ነበረ።
“ሪ በተመስጦ ይከታተሊሌ፤ ሰሊም እና ቤዚ እየተጨቃጨቁ ወዯ መዴረክ ይገባለ”
ተራኪ፡- ብዘ መሬት ከላሇው ከጭንጫ ሊይ የወዯቀ ፇጥኖ የበቀሇ ር ነበረ፤ መሬቱ ጥሌቀት
የሇውምና ፀሏይ በመጣ ጊዛ ጠውሌጎ ዯረቀ። በጭንጫ ሊይ የወዯቀውም ር
የእግዙአብሓርን ቃሌ በዯስታ የሚሰማ ፇጥኖ ወዯ አገሌግልት የሚገባ ነው፤ ነገር ግን
ትንሽ መከራ ባገኘው ጊዛ ወዱያው የሚርቅ፣ የሚክዴ ነው ምክንያቱም ስር የሇውምና።
ሪ፡- መኸሩ . . . ብዘ ነው
ሠራተኛው ግን . . . ጥቂት ነው
በዙህ በሇምሇሙ በገጠሩ ስፌራ
ሌጅ ተረክቦ ያባቱን አዯራ
ዯብር እያጸና ገዲም እያቀና
ያወሳሌ ትውፉቱን…ድግማ እና ሥርዓት…ይሰበካሌ ዛና
ከዯጀ ሰሊሙ ከዋርካው ጥሊ ስር
ሲያዛሙ ሲቀኙ ተማሪ እና መምህር
በሌባቸው ሞሌቶ ከአፊቸው ሲቆረጥ . . .
. . . ሏሴት ወፌስሏ
ይፇሌቅ ነበረ ዴጓው እንዯ ውኃ
ሌጁ አባት ሆኖ ላሊ ሌጅ ሲወሇዴ
ትውሌደን ንግቶት ቆዲውን ሲዋዴዴ
ዋርካው ሊይ በቅልበት… ሸንበቆ ቀርቀሃ
ተማሪ ተሰ’ድ ገባ ከበረሃ
ታጎሇ ቅዲሴው… ተጋ ዯብሩ
ተፇታ ገዲሙ… መነኮሳት ሸሽተው… ሇከተማ አዯሩ
በዙያ ማድ ጎራ… ጠፇር ዴንበሩ ስር…
. . . ራሱን ከሌሎሌ
በአባቶቹ አምሊክ ዚሬም ይታመናሌ
መስቀለን አቁሞ በር በሩን ያያሌ
ዲግም ሇመወሇዴ ጥምቀት ይናፌቃሌ
በዙህ በከተማው እረኛው ከተኩሊው እኩሌ ቁጥር ሆኖ…
. . . ተኩሊው በግ ይበሊሌ
መኸሩ ብዘ ነው ሠራተኛው ጥቂት
በዯስታ ወዯ እርሻው ገብቶ ሇአገሌግልት
ገና ሳይጀምረው ፀሏይ በርትቶበት
ከአሇቱ ሊይ ወዴቆ… ወጣ ተሇይቶ
አገሌግልት ጽናት… በእሳት ውስጥ ማሇፌ…
. . . መሆኑን ንግቶ
8.ማዳኑን እዩ
/የሌዯት/ ግጥማዊ ጭውውት
/ንጉሥ ከዘፊኑ ሊይ ተሰይሞ መኳንንት እንዯየዯረጃቸው ተቀምጠው አጃግሬ በቀኝ በኩሌ ሰይፌ
ታጥቆ ቆሞ ይታያሌ ከመዴረክ ጀርባ የፇሊስፊው ረዯሽት ዴምፅ በዋሽንት ታጅቦ ይሰማሌ/፡፡
ሇትዋሌዴ የሚተሊሇፌ ሌዩ ዛና
ነገሥታቶች ስሙ የምስራች ዛና
ነገሥታቶች ስሙ የምስራች ዛና
/ሦስት ነገሥታት በጉዝ ሊይ ይታያለ ከሊ አጃግሬዎችና ስጦታ የያዘ አሽከሮች ይከተሊለ
በመንገዴ ሊይ እያለ ነገሥታቶች መነጋገር ይጀምራለ/
/ቤተሌሓም በከብቶች በረት ትመሰሊሇች በረቱ ውስጥ የቤተክርስቲያንን አሳሳሌ የጠበቀ የሌዯት
ስዕሌ ይታያሌ ነገስታቱ ወዯ በረቱ እየጠቆሙ /
/1ኛ ንጉስ ከአጃግሬ ስጦታ ተቀብል ወዯ በረቱ ተጠግቶ እየተበረከከ እጅ ይነሳሌ ስጦታውን
አስቀምጦ ሲመሇስ 2ኛ ንጉስ ወዯ በረት ይገባሌ/
/አይኖቼ ማዲኑን አይተዋሌና የሚሇውን የተስፊየ ኢድን መዜሙር በሔብረት ይመራለ ተፇጸመ/
9.ቅድስት አቅሌስያ
ሌጄ ሆይ ሇራስህ ጠቢብ ሁን
የተማረ ሌጅ ብሌህ ይሆናሌ
የትጉህ እጅ ባሇጠጋ ያዯርጋሌ
ቤት በጥበብ ይሰራሌ
በእውቀትም ይፀናሌ
10.ቴአትሩ
/አሇባበሷ የተዚባ እና ራሷን ጣሌ ያዯረገች እብዴ /ቤቲ/ በግዳሇሽነት ጸጉሯን ሸብ አዴርጋ፣ ወገቧ
ሊይ ነጠሊ ታጥቃሇች። በግራ እጇ ያቀፇችው /የያችው/ ነገር ያሇ ይመስሊሌ፤ የሚታይ ነገር ግን
የሇም። ቀኝ እጇን ወዯ ሊይ ከፌ አዴርጋ የምታሳየው ነገር አሇ፤ አሁንም የሚታይ ነገር የሇም፣
ዴምፁዋን ከፌ አዴርጋ እያሰማች ወዯ መዴረክ ትገባሇች። ሇታዲሚው የሚሸጥ ነገር ይዚ
ትታያሇች/።
/የመነኩሴ ቀሚስ የሇበሰ ጠፌር የታጠቀ ከሊይ አጎዚ የዯረበ ፀጉሩንና ጢሙን ያሳዯገ በትረ
መስቀሌ የያ ባህታዊ ጥሩምባ እየነፊ ወዯ መዴረክ ይገባሌ/
ባህታዊ፡- /ጥሩምባ በተዯጋጋሚ እየነፊ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . ./
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ! የእግዙአብሓርን መንገዴ ጥረጉ፣ ጥርጊያውንም አቅኑ፣
ጏዴጎዲው ሁለ ይሙሊ፣ ተራራውም ኮረብታውም ሁለ ዜቅ ይበሌ፣ ሰውም ሁለ የእግዙአብሓርን
ማዲን ይይ ባሔር አየች ሸሸችም፤
ዮርዲኖስም ወዯኋሊው ተመሇሰ
ተራሮችም እንዯ ኮርማዎች
ኮረብቶችም እንዯ ጠቦቶች ሇለ
አንቺ ባሔር የሸሸሽ
አንተም ዮርዲኖስ ወዯ ኋሊ የተመሇስህ
ምን ሆናችሁ ነው?
እናንተም ተራሮች እንዯ ኮርማዎች
ኮረብቶችስ እንዯ ጠቦቶች ሇምን ሇሊችሁ
ከያዕቆብ አምሊክ ፉት ምዴር ተናወጠች
የወረዯው የአብ አካሊዊ ቃሌ በዯብረ ሲና ተራራ
የተራራውን ራስ በእሳት እና ጢስ የሸፇነ . . .
. . . ሇሙሴ ሔገ ኦሪትን የሠራ
አዲምን ከስህተት ሉያዴነው ሓዋንን ከግዝት ሉያወጣ
የአብ ሌጅ ሥጋን ተዋሔድ ወዯዙህ ዓሇም መጣ
ዲግም ተወሇዴን ከውኃ እና መንፇስ
ኢየሱስ ክርስቶስ ሲጠመቅ ዮርዲኖስ
/ጥሩምባ . . . ጡ . . . ጡ . . . ጡ . . ./
መንግሥተ ሰማያት ቀርባሇችና ንስሏ ግቡ!
እናንተ ሌባችሁ የጠቆረ በነጭ ነጠሊ የዯመቃችሁ
ወዯ ዮርዲኖስ ወንዜ ምን ሌታዩ ወጣችሁ?
ትናንት ከአሔዚብ ሇይቶ በእሳት ቢያጠምቃችሁ
አንጽቶ ቀዴሶ ሌጆች ቢያዯርጋችሁ
ዚሬ የአባትነት ክንደን ፌቅሩን ንግታችሁ
ከዯሉሊ ጋራ ከሞት ተማክራችሁ
በሲና ተራራ ጣዖት አቆማችሁ
የሲና ተራራ ሔግ የረቀቀባት
ቅዴስት ዯብር ናት ኪዲን የጸናባት
የአምሊክ ሥጋና ዯም የሚፇተትባት
የክርስቶስ ሔንፃ ቤተ መቅዯሱ ናት
በዙች ቅዴስት ዯብር መጽናት የተሳነው
በጣዖታት ፌቅር ሌቡ የነዯዯው
የሙሴን ሔግጋት መቀበሌ ቢያቅተው
ሇጥጃ ሰገዯ ግብጽ ቢናፌቀው
አሪዮስ ተነስቶ ኑፊቄ ቢራ
በሠሇስቱ ምዕት ሃይማኖተ አበው ሇትውሌዴ ተሠራ
በሰማዕታት ዯም በቅደሳን ገዴሌ እምነት ተገነባ
ቅጥር ተቀጠረ ተኩሊው እንዲይገባ
ደር ሇደር ያዯገ ሾሌኮ የገባ በግ
ሥርዓት የማያውቅ ያሌተማረ በወግ
በዴፌረት መንጋው ሊይ ሲፇርዴ እና ሲምር
እረኛው እያየ ሳያርመው ቢቀር
ያሇ ጠባዩ ሣር ትቶ ሥጋ እየበሊ
ነክሶ የሚመርዜ ሆነ የደር ተኩሊ
በጎች ተኩሊ ሆነው የበግ ሇምዴ ሇበሱ
እንዲሻቸው ሌሇው ካሰቡት ሉዯርሱ
የአባቶችን ዴንበር ቅጥሩን አፇረሱ
በአንዴ ማዕዴ ሊይ ሇግብር ቀረቡ ተኩሊው እና በጉ
ያዯጉበትን ቤት ተባብረው ሉወጉ
እናንት ተኩሊዎች! . . . ሇቤተ መቅዯሱ ቀስት የወጠራችሁ
ከሙሴ ሔግ ይሌቅ ሇግብጽ ጣዖታት እንዱሁ የቀናችሁ
ከዮርዲኖስ ባሔር . . . ስሇምን መጣችሁ?
ከኃጢአታችሁ ሌትነጹ . . . ራሳችሁን ሌትቀዴሱ
ወይስ ሥርዓት ሌትሠሩ፣ ድግማ ሌታረቁ፣ እምነት ሌታዴሱ
ስሇምን መጣችሁ?
ሀ፡- /ከምዕመናን መካከሌ አንዴ ወጣት ወንዴም እየተነሳ/
ባህታዊ! እኛ የመጣነው ጌታችን አምሊካችን መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርቶስ በዮርዲኖስ ወንዜ፣
በዮሏንስ እጅ ሲጠመቅ፣ መንፇስ ቅደስ በአምሳሇ ርግብ በራሱ ሊይ ሲወርዴ፣ አብም በሰማያት ሆኖ
“የምወዴህ ሌጀ አንተ ነህ! በአንተ ዯስ ይሇኛሌ” የሚሇውን የምሥራች ቃሌ ሇመስማት፣ በጥምቀተ
ባሔሩ ሇመቀዯስ እንጂ እኛ እንዯ እስራኤሊውያን በጸናች እጅ፣ በተረጋችም ክንዴ ከግብጽ ምዴር
ያወጣንን እግዙአብሓርን ክዯን፣ የኤርትራን ባሔር በየነገደ ከፌል ያሻገረንን ዴንቅ ተአምራቱን
ረስተን በተቀዯሰው በሲና ተራራ ሊይ የጥጃ ምስሌ ሇማቆም አይዯሇም::
ባህታዊ፡- ይህች የጥበብ ግምጃ ቤት፣ የእውቀት ማማ ስንደ እመቤት ቅዴስት ቤተክርስቲያን
ብትቀና፣ ብትቀና አፈን ባሌፇታ መናፌቅ ትቅና! …ተመሌከቱ ይህችን በለተር አስተምህሮ
የተቃኘች በተሏዴሶ መናፌቃን ሳታውቀው ተፀንሳ የተወሇዯች ሇብተኛ ክርስቲያን …ሇእናንተ
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ዲገት ነው፤ ጾም፣ ጸልት፣ ስግዯት ሸክም ነው፤ ሥጋን ጎዴቶ ነፌስን
ማትረፌ፣ በሃይማኖት፣ በአግባብ እና በሥርዓት መኖር ማክረር ነው፤ ስሇ ክርስቶስ ፌቅር ይህንን
ዓሇም ዴሌ የነሱ ሰማዕታትን መከር፤ ከቅደሳን ተጋዴል ከትሩፊታቸው መማር በቃሌ
ኪዲናቸውም መጽናት ሇእናንተ ተረት፣ ተረት ነው፣ ምክንያቱም እናንተ በምትሄደባቸው
አዲራሾች የተማራችሁት ‘አንዴ ጊዛ በጸጋው ዴናችኋሌ ተብሊችሁ ነው’ ይህ ሏሰት ነው?
ተጠንቀቁ! የእግዙአብሓር ቃሌ ይህንን ተናግሯሌ።
ጻዴቅ በጭንቅ የሚዴን ከሆነ አመፀኛ እና ኃጢአተኛው ወዳት ይታይ ንዴ አሇው …ከነፌስ
የተሇየ ሥጋ የሞተ እንዯሆነ ሁለ እንዱሁ ዯግሞ ከሥራ የተሇየ እምነት የሞተ ነው …ያሌተማሩ
እና የማይጸኑ ሰዎች ላልች መጻሔፌትን እንዯሚያጣምሙ እነዙህ ዯግሞ ሇገዚ ጥፊታቸው
ያጣምማለ።
ስሇዙህም በአመፀኞች ስህተት ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት እንዲትወዴቁ ተጠንቀቁ …ሏሰተኞች
መምህራን የዋጃቸውን ጌታን እንኳን ክዯው የሚፇጥንን ጥፊት በራሳቸው ሊይ እየሳቡ፣ የሚያጠፊ
ኑፊቄን አሾሌከው ያገባለ። እነዙህም በመሌካም እርሻ ሊይ ጠሊት የራቸው እንክርዲድች፣ የክፈ
ሌጆች፣ ሏሰተኛ ወንዴሞች፣ ክፈዎች ሠራተኞች ፣ ውሾች፣ መናፌቃን ናቸው። እንዯዙህ ያለት
ሇገዚ ሆዲቸው እንጂ ሇጌታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ አይገዘምና በሚያቆሊምጥ ንግግር ተንኮሌ
የላሇባቸውን ሰዎች ሌብ ያታሌሊለ፤ መጨረሻቸው ጥፊት ነው፣ ሆዲቸው አምሊካቸው፣ ክብራቸው
በነውራቸው ነው፤ ሀሳባቸውም ምዴራዊ ነውና ተጠንቀቁ!
ህፃን ተወሌድሌናሌ
ባህታዊ፡- ይህች የጥበብ ግምጃ ቤት፣ የእውቀት ማማ ስንደ እመቤት ቅዴስት ቤተክርስቲያን
ብትቀና፣ ብትቀና አፈን ባሌፇታ መናፌቅ ትቅና!
. . . ተመሌከቱ ይህችን በለተር አስተምህሮ የተቃኘች በተሏዴሶ መናፌቃን ሳታውቀው ተፀንሳ
የተወሇዯች ሇብተኛ ክርስቲያን . . . ሇእናንተ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ዲገት ነው፤ ጾም፣ ጸልት፣
ስግዯት ሸክም ነው፤ ሥጋን ጎዴቶ ነፌስን ማትረፌ፣ በሃይማኖት፣ በአግባብ እና በሥርዓት መኖር
ማክረር ነው፤ ስሇ ክርስቶስ ፌቅር ይህንን ዓሇም ዴሌ የነሱ ሰማዕታትን መከር፤ ከቅደሳን
ተጋዴል ከትሩፊታቸው መማር በቃሌ ኪዲናቸውም መጽናት ሇእናንተ ተረት፣ ተረት ነው፣
ምክንያቱም እናንተ በምትሄደባቸው አዲራሾች የተማራችሁት ‘አንዴ ጊዛ በጸጋው ዴናችኋሌ
ተብሊችሁ ነው’ ይህ ሏሰት ነው? ተጠንቀቁ! የእግዙአብሓር ቃሌ ይህንን ተናግሯሌ።
ጻዴቅ በጭንቅ የሚዴን ከሆነ አመፀኛ እና ኃጢአተኛው ወዳት ይታይ ንዴ አሇው . . ከነፌስ
የተሇየ ሥጋ የሞተ እንዯሆነ ሁለ እንዱሁ ዯግሞ ከሥራ የተሇየ እምነት የሞተ ነው . . .
ያሌተማሩ እና የማይጸኑ ሰዎች ላልች መጻሔፌትን እንዯሚያጣምሙ እነዙህ ዯግሞ ሇገዚ
ጥፊታቸው ያጣምማለ።
ስሇዙህም በአመፀኞች ስህተት ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት እንዲትወዴቁ ተጠንቀቁ . . . ሏሰተኞች
መምህራን የዋጃቸውን ጌታን እንኳን ክዯው የሚፇጥንን ጥፊት በራሳቸው ሊይ እየሳቡ፣ የሚያጠፊ
ኑፊቄን አሾሌከው ያገባለ። እነዙህም በመሌካም እርሻ ሊይ ጠሊት የራቸው እንክርዲድች፣ የክፈ
ሌጆች፣ ሏሰተኛ ወንዴሞች፣ ክፈዎች ሠራተኞች ፣ ውሾች፣ መናፌቃን ናቸው። እንዯዙህ ያለት
ሇገዚ ሆዲቸው እንጂ ሇጌታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ አይገዘምና በሚያቆሊምጥ ንግግር ተንኮሌ
የላሇባቸውን ሰዎች ሌብ ያታሌሊለ፤ መጨረሻቸው ጥፊት ነው፣ ሆዲቸው አምሊካቸው፣ ክብራቸው
በነውራቸው ነው፤ ሀሳባቸውም ምዴራዊ ነውና ተጠንቀቁ!
ሳራ፡- /በዴንጋጤ እየተጣዯፇች/ ወይኔ.. ወይኔ.. ወይኔ ዴሪሜ… ወይኔ ዴሪሜ አሁን የት ነው
የማገኘው? ከየት ጀምሬ ነው መፇሇግ ያሇብኝ/ወዯ ወንዴሞች እየሄዯች/ ወንዴሜ ዴሪሜን
አይተሃሌ? /ወዯ እህቶች እየሄዯች/ እህቴ ዴሪሜን አግኝተሻሌ? ወይኔ ዴሪሜ… ወይኔ
ዴሪሜ /መፇሇግ ትጀምራሇች/
ተስፊ፡- /ተስፊ የሳራ ትሌቅ ወንዴም ነው። አሇባበሱ ዓሇማዊ ነው። ወዯ ቤት ሲገባ እየዯነገጠ/
ኧረ!... ምንዴን ነው? አንቺ ሳራ ምን ሆነሻሌ? /ሳትሰማው መፇሇጓን ትቀጥሊሇች/ ኧረ!...
እባክሽ አንቺ ሌጅ ቤቱን እኮ አተራመስሽው።
ተስፊ፡- /በዴጋሜ ረዥም ሳቅ/ አንቺ በሳቅ ሌትገዴኝ ነው እንዳ? /አሁንም ላሊ ሳቅ/
ሳራ፡- ሇምን?
ተስፊ፡- አሁን የእውነት ዴሪምሽ የት እንዯጠፊ ሳታውቂው ቀርተሽ ነው፣ ቤቱን እንዱህ
የምታተራምሽው?
ተስፊ፡- ሇምን?
ተስፊ፡- /በፋዜ/ ውይ!.. ትንሿ እህቴ በጣም ትገርሜአሇሽ ራስ ወዲዴ እየሆንሽ ነው ሌበሌ?
ጥፊትሽን ሰው ሊይ ከመሇጠፌሽ በፉት አስተውይ… ሰውን ባሌሠራው መወንጀሌ ኃጢአት
ነው።
ሳራ፡- የእኛ ጻዴቅ!... ሇመሆኑ አንተ በኃጢአት የማትጠየቅበት ያሌሠራኽው ወንጀሌ አሇ?
ሳራ፡- ከሌጅነቴ ጀምሮ እያየሁ ያዯኩት አንተን ነው። ጎበዜ ተማሪ እና መሌካም ሌጅ ስሇነበርክ
ሰው ሁለ ይቀናብህ ነበር።
ሳራ፡- እኔም አንተን መምሰሌ እፇሌግ ነበር። አንተን ሇመምሰሌ ስጥር አንተን ያገኘሁህ ግን
ዲንኪራ ቤት ነው። አየህ ወንዴሜ ሇዴሪሜ መጥፊት ተጠያቂው አንተ ነህ።
ተስፊ፡- ውይ!... ተጠያቂነት “አህያውን ፇርቶ ዲውሊውን” አሇ ያገሬ ሰው። እኔን ሇቀቅ አዴርገሽ
ራስሽን ተመሌከቺ።
ሳራ፡- ራሴን ሇማየት ጥረት እያዯረኩ ነው። ነገር ግን በጎ ያሌሆኑ የአንተ ብዘ ተፅዕኖዎች
አለብኝ።
ሳራ፡- እውነትህን ነው። ማንም ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ሉያስዴርብኝ አይችሌም፤ ነገር ግን ዚሬ ሊይ
አሌነቀሌ ብል ሌቤን የሚያዯማኝ እሾህ አንተ ትናንት በንጹሔ ኅሉና ሊይ የራኸው አረም
እና እንክርዲዴ ነው።
ሳራ፡- አንተን ሇመምሰሌ የጣርኩትን ያህሌ ራሴን በአንተ ውስጥ ሳገኘው ማንነቴን ምን ያህሌ
እንዯ ጠሊሁት ታውቃሇህ?
ሶስና፡- እና የት ነው የጣሌሽው?
ሶስና፡- ሳራ የት ነው የጣሌሽው?
ሳራ፡- አዎ አንተ ገዯሌ ስትገባ አብሬህ ገዯሌ ገብቻሇሁ። ገዯሌ መግባቴን ያወኩት ግን ራሴን
ከጣሌኩ በኋሊ ነው። ምክንያቱም አንተ ትሳሳታሇህ ብዬ አሊስብም ነበር።
ሳራ፡- ወንዴሜ በቤተክርስቲያን ውስጥ እያሇ የነበረውን አገሌግልት አንቺም ታውቂዋሇሽ፣ እኔም
በአገሌግልቱ ውስጥ ከእርሱ ጋር ነበርኩ። እንዳት ወዯ ዓሇም ውስጥ እንዯገባ እና እኔም
እሱን ተከትዬ ዓሇማዊ እንዯሆንኩ አሊውቅም።
ተስፊ፡- እንዯፇሇክሽ ዓሇምሽን ስትቀጭ ቆይተሽ ችግር የተፇጠረ ሲመስሌሽ እኔን ተጠያቂ
አዯርግሽ አይዯሌ?
ተስፊ፡- ትሁቷ እና መሌካሟ እህትሽ ከቤት ውስጥ አንዴ እግሯ ሲወጣ ነጠሊዋ እና ቀሚሷ ቦርሳዋ
ውስጥ ነው። ስሇዙህ ሌታውቂያት አትችይም።
ሳራ፡- እውነት እህቴ በሠራሁት ሥራ በጣም ተፀፅቻሇሁ ራሴን ሇማስተካከሌ እየጣርኩ ነው።
ሳራ፡- አዎ!
ተስፊ፡- ዜም አትያትም ስንት ቦታ ስትወዴቅ ስትነሣ ቆይታ እዙህ መጥታ ያዘኝ ሌቀቁኝ
ትሊሇች።
ሶስና፡- አንተስ ምን ዓይነት ሰው ነህ? ዕውቀትህ ትዕቢት ሆኖብህ የእኔን አንዴ ቃሌ ሰምተኸኝ
ታውቃሇህ? ዚሬ እንኳን ትንሽ አይፀፅትህም ከአንተ እኮ የሚጠበቀው ብዘ መሌካም ፌሬ
ነበር። አንተ ግን ኩርችት አፇራህ፣ ይባስ ብሇህ ዯግሞ ትንሽ እህትህንም ይሃት ወዯቅክ።
ሳራ፡- ወንዴሜ እባክህ ወዯ ሌብህ ተመሇስ እኔንም ዯግፇኝ? ሰማሃት አይዯሌ እህታችንን ወዯ
ባሔር እንኳን መጣሌም የሚጠቅምበት ጊዛ አሇው። ዓሇም የሰጠችህን ሁለ በሞት
ትነጥቀሃሇች፤ የጭንቅ ቀን ሳይመጣ ወዯ ተራራ እንሽሽ። የትናንት ህይወትህ የፌሌሰታ
ሱባኤ እንኳን ትንሽ ትዜ አትሌህም። ጊዛው እኮ የሱባኤ ወቅት ነው።
ሶስና፡- ተፇትቶ የተሇቀቀ አህያ ነፃነቱ የጅብ ራት እስኪሆን ዴረስ ነው። ዓሇም የምትሰጥህ ነፃነት
ፌጻሜው ሞት ከሆነ ቀንበሩ መራራ ነው። የክርስቶስ መስቀሌ ግን ቀንበሩ ሌዜብ ነው
ፌፃሜውም ዕረፌተ መንግሥተ ሰማያት ነው። ምርጫው እንግዱህ የአንተ ነው።
ተስፊ፡- “ውኃ ሲወስዴ እያሳሳቀ ነው” ሲባሌ አሌሰማሽም… ሲጀምረኝ ሲጀምረኝ በኳስ ነበር
የጀመረኝ… ገዲማትን ከመዯገፌ ይሌቅ የአውሮፓ ሉግን መዯገፌ ጀመርኩ …ግዳሇሽነቴ
“ምን አሇበት መዜናናት አይዯሌ” ከሚሌ የመጣ ነበር። ከመዜናናት ዯግሞ መናዊነት
ተከተሇ!... መናዊነትን ስከተሌ… ሌክ ከቀንበር እንዯተፇታ በሬ ሳሌመርጥ ሁለንም
አግበሰበስኩት…ያን ጊዛ አመጋገቤ፣ አሇባበሴ፣ አረማመዳ፣ አመሇካከቴ ሁለ ከሥርዓተ
ቤተክርስቲያን ጋር መጣረስ ጀመረ፤ መጣረስ የጀመረው ማንነቴ በሚገርም ሁኔታ ወዯ
ዓሇማዊነት ተቀየረ።
ሶስና፡- እውነት ነው አንዴ ጊዛ የክርስቶስን ፌቅር ቀምሶ እንዯ አንተ ወዯ ዓሇም የኮበሇሇን ሰው
መመሇስ ጭንቅ ነው። በእግዙአብሓር ንዴ ግን የማይቻሇው ይቻሊሌ። ዯግሞ በዙህ
በፌሌሰታ ሱባኤ ወቅት በየገዲማቱ እና በየአዴባራቱ የሚቀርበው ጸልት እና ምህሊ
የአንተን እግረ ሌቦና ወዯ ሰሊም መንገዴ ያቀናሌሃሌ።