You are on page 1of 41

01. ሖረ ኢየሱስ መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል 10.

ልዑል እግዚአብሔር
የምወደው የማፈቅረው ልጄ ይህ ነው
ሖረ ኢየሱስ /4/ ልዑል እግዚአብሔር /2/
እምገሊላ /3/ ኀበ ዮሐንስ /2/ 06. ቤዛ ኩሉ ዓለም ምስጋና ይገባሃል/2/
ሄደ ኢየሱስ/2/ ለጥምቀት በዓል/2/
ከገሊላ/3/ ወደ ዮሐንስ ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ በሰላም በጤና አደረስከን/2/
ቤዛ ኲሉ ዓለም ዮም ተወልደ /2/
02. ወረደ ወልድ 11. ክርስቶስ ተወልደ እሰይ
የዓለም ሁሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ
ወረደ ወልድ /3/ ክርስቶስ ተወልደ እሰይ
የዓለም ሁሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ /2/
እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት /2/ ክርስቶስ ተጠምቀ በማይ /2/

07. ዮሐንስኒ ሀሎ ወለደነ ዳግመ እማይ /2/


03. በወንጌሉ ያመናችሁ
ዳግመ/2/ ወለደነ ዳግመ እማይ /2
ዮሐንስኒ ሀሎ ያጠምቅ
በወንጌሉ ያመናችሁ/2/
በሄኖን በቅሩበ ሳሌም(፪)
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ/2/ 12. ኀዲጎ ተስአ
ኀዲጎ ተስአ ወተስአተ ነገደ /2/
08. እንደ ዮሴፍ ማእከለ ባሕር /4/ ቆመ ማእከለ ባሕር/2/
04. ሃሌ(፫)ሉያ ሃሌ
እንደ ዮሴፍ ወይ እንደ ሰሎሜ በሆን /2/
ሃሌ(፫) ሉያ ሃሌ(፪) ሉያ ሃሌሉያ 13. ኢየሱስ ሆረ
ኢየሩሳሌምን /3/ በሆንን አምላክ ሲወለድ ባየን /2/
ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ(፬) ኢየሱስ ሆረ ሃገረ እሴይ
ዮሐንስ አጥመቆ በማይ (2)
እንደ እረኞች ወይ ሰብአ ሰገል በሆንን /2/
ሃሌ(፫)ሉያ ሃሌ(፪)ሉያ ሃሌሉያ
ኢየሩሳሌም /3/ በሆንን አምላክ ሲወለድ ባየን /2/
አምላክ ሆይ ህዝቦችህ ዳኑ በልደትህ 14. አንፈርዓፁ
አምላክ ሆይ ህዝቦችህ ዳኑ በጥምቀትህ
09. በቤተልሔም ተወልደ
አንፈርዓፁ ሰብዓ ሰገል(2)
05. መጽአ ቃል አምኃሆሙ አምፅዑ መድምመ
በቤተልሔም ተወልደ ተወልደ አማኑኤል
እምዘርዓ ዳዊት /4/ ተወልደ አማኑኤል
መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል/2/ 15. ዮሐንስ አጥመቆ ለኢየሱስ
ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር/4/ ዮሐንስ አጥመቆ ለኢየሱስ /2/
በፈለገ ዮርዳኖስ በፈለገ ፈለገ ዮርዳኖስ/2/
26. መሠረተ ዜማ ወጠነ
16. አማን በአማን 22. እምሰማያት ወረደ መሠረተ ዜማ ወጠነ/2/ ያሬድ ካህን
አማን በአማን /2/ መንክር እምሰማያት ወረደ ወእማርያም ተወልደ (2) ያሬድ/4/ ካህን/2/ ጥዑመ ልሳን
መንክር ስብሐተ ልደቱ /4/ ኧኸ ከመይኩን ቤዛ (2) ለኩሉ አለም
ለብሰ ስጋማርያም 27. ከመ ትባርከነ
17. እንዘ ህፃን ልህቀ ከመ ትባርከነ በመስቀልከ ዘወርቅ/2/
እንዘ ህፃን ልህቀ በዮርዳኖስ ተጠምቀ ከሰማያት ወረደ ከድንግል ማርያም ተወለደ ተዋነይ በጽድቅ/4/ ሚካኤል ሐመልማለ ወርቅ
በዮርዳኖስ (4) ተጠምቀ በዮሐንስ (2) እንዲሆነን ቤዛ /2/ ለአለሙ ሁሉ ለበሰ የማርያምን ስጋ

28. በአምሳለ ርግብ


18. ውስተ ማህፀነ ድንግል 23. ዘነቢያት ሰበክዎ በአምሳለ ርግብ ወረደ መልዓክ ወረደ
ውስተ ማኅፀነ ድንግል ሐደረ ማኅፀነ ድንግል ዘነቢያት ሰበክዎ ወረደ/4/ ሚካኤል መልዓክ ወረደ
ሰማይ ወምድር ዘኢያገምሮ ሰማይ ወምድር በማይ ወአስተርአየ ገሃደ/2/
ተጠምቀ 29. ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ
24. ኢየሃድጋ ለተክለሃይማኖት ጻድቅ መጠነ ብዝኃ ህማሙ
19. ጥምቀትከ ኢየሃድጋ /3/ ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ(፪)
ጥምቀትከ ይኩነነ ቤዛ ለሃገሪትነ ኢትዮጵያ/2/ እምነ አድባራት ኵሎን ዘተለአለት በስሙ(፪)
ይኩነነ ቤዛ (4x) ጥምቀትከ ይኩነነ ቤዛ አይተዋትም/3/ ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ(፪)
ሃገራችንን ኢትዮጵያን/2/ እስመ በውስቴታ ተገብረ ፍልሠተ ሥጋሁ ወአጽሙ
20. እግዚኡ መርሐ አለ ኢንዲሾ/3/ ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ(፪)
ፒቲኖ ኢትዮጵያ አለ ኢንዲሾ/2/ ኢየሱስ ክርስቶስ እንተ ቀደሳ በደሙ
ኢንራምፋቱ/3/ ኧየ ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ(፪)
እግዚኡ መርሐ ዮርዳኖስ አብፅሀ/2/
ቢያቲኬኛ ኢትዮጵያ/27
ወበህየ ዮሐንስ ወበህየ ፍጹመ ተፈሥሐ/2/
30. ጽላት ዘሙሴ
ጌታውን መራና ዮርዳኖስ አደረሰው/2/ 25. እመቤታችን ማርያም ጽላት ዘሙሴ ዕፀ ጳጦስ ዘሲና
በዚህም ዮሐንስ በዚህም በፍጹም ደስ አለው /2/ እመቤታችን ማርያም ጽናጽል/5/ ለአሮን ካህን
ማህበራችንን/ሃገራችንን/ኢትዮጵያን ጠብቂልን
በምልጃሽ/2/
21. በእደ ዮሐንስ 31. ክንፉ ጸለላ
ከመናፍቃን ከከሃድያን ከጠላት ሰይጣን ሰውረሽ
ክንፉ ጸለላ/3/ ተፈሥሒ ለድንግል ይቤላ/2/
እንድትጠብቂን በምልጃሽ /2/
በእደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ 2 ክንፉ ጋረዳት/3/ ደስ ይበልሽ ድንግል ሆይ እያላት/2/
ሰማያዊ /5/ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
32. ሰአሊ ለነ ፒሳ ኬዌ አማኒ/2/ ምስጉን ነው የተመሰገነ(፪)
ሰአሊ ለነ/3/ ማርያም እመ ብዙኃን/2/
ለምኝልን/3/ ማርያም የሁሉ እናት/2/ 37. ይረድአነ 43. አይኑ ዘርግብ
33. ማኅደረ መለኮት ይረድአነ አምላክነ አምላክነ ወመድኀኒነ /2/ አይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ (2)
ማኅደረ መለኮት አምላክነሰ አምላከ አድኅኖ ስብሐት ለአብ ሚካኤል ሐመልማለ ወርቅ (2)
ማርያም እመ ብዙኃን/2/ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ/2/
44. ኩሎ ዘፈቀደ
ይረዳናል አምላካችን አምላካችን መድኀኒታችን/2/
34. መድኃኔዓለም አዳነን ኩሎ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር /2/
አምላካችን የምህረት አምላክ ነው ምስጋና ለአብ በሰማይኒ ወበምድርኒ ወበባሕርኒ
ምስጋና ለወልድ ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ/2/ ወበኩሉ ቀላያት /4/
መድኃኔዓለም አዳነን በማይሻር ቃሉ/2/
ደስ ይበለን/2/ እልል በሉ/2/ አዳነን በማይሻር ቃሉ /2/
እናታችን ቅድስት የአምላክ እናት/2/
38. ነአምን በአብ 45. ኢትዮጵያ ታበጽሕ
ነአምን በአብ ወነአምን በወልድ ኢትዮጵያ ታበጽሕ እደዊሃ እደዊሃ ኀበ እግዚአብሔር
እንስገድላት/2/ እንስገድ/2/በእውነት ለአምላክ እናት
ወነአምን (፬) ነአምን በመንፈስ ቅዱስ እንዘ ትብል አምላኪየ አምላኪየ ነጽረኒ ወአድኅነኒ
ጻድቃን ሰማዕታት ወሐዋርያት/2/
ያማልዱናል/2/ መላዕክት/2/ በዕውነት በላይኛው ቤት እምኃይለ ጸላኢ ወፀር
ተዋህዶ ንፅህይት እንከን የሌላት/2/ 39. እዝራኒ ተናገራ
እንከተላት/2/ እስከ ሞት/2/ በዕውነት ያለ ፍርኃት እዝራኒ ተናገራ 46. እሳት ጽርሁ
ተናገራ ዳዊት ዘመራ /2/ እሳት ጽርሁ ማየ ጠፈሩ (፪)
35. ተናገሩ 40. ውእቱ ሊቆሙ ደመና መንኩራኩሩ ለመድኃኒዓለም(፪)
ተናገሩ ድንቅ ስራውንም መስክሩ/2/ ውእቱ ሊቆሙ ለመላእክት ወመልአኮሙ ስሙ ሚካኤል
ተአምሩን ለአለም ንገሩ/2/ ድንቅ ስራውን መስክሩ/2/ ልብሱ ዘመብረቅ ዓይኑ ዘርግብ ሊቀ መላእክት እሳት አዳራሹ ውሃ ጣሪያው(፪)
ደመና መመላለሻው ለመድኃኒዓለም
36. ወመኑ መሐሪ ዘከማከ 41. እግዚአብሔር ሀበነ ልሳነ ጥበብ
ወመኑ መሐሪ ዘከማከ እግዚአብሔር ሀበነ ልሳነ ጥበብ 47. ይዌድስዋ
ወኩሉ ይሴፎ ኪያከ (2) ከመ ናእምር ህጋ/2/ ለቤተ-ክርስቲያን ይዌድስዋ /መላእክት/(፪) ለማርያም

እንዳንተ ያለ ይቅር ባይ ማነው 42. ንሴብሖ በውስተ ውሳጤ መንጦላዕት ወይብልዋ


ሁሉም ባንተ ያምናሉ/2/ ንሴብሖ(፪) ለእግዚአብሔር(፪) በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ
ስቡሐ ዘተሰብሐ(፪) 48. ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት
አኬባሆ እንጆ ፒሰ ቃራየ እናመስግነው(፪) እግዚአብሔርን(፪) ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት
ወሰላም በምድር ስምረቱ ለሰብእ ሃሌ ሉያ ሞናፔ ሙጌ ጫባራ ኢኢውሳዴ 59. በምድራዊ ሕይወት
ሃሌ ሉያ/2/ አሜን ሃሌ ሉያ ዲንሻምባይታ ቢታ/2/ አዌ እዴላዴ በምድራዊ ሕይወት/2/ በፈተና ቦታ

ካላታ ሞንቴየ ማቃ ጋዮ
ናጋይታ ፒታ አኢና ናማ ፒሳ ኮዶ
54. በኮከብ መጽኡ ማርያም ትጠብቀን እጆቿን ዘርግታ
በኮከብ መጽኡ /2/ ሰብአሰገል/2/ ድንግል ትጠብቀን እጆቿን ዘርግታ
ሃሌ ሉያ/2/ አሜን ሃሌ ሉያ
ለአማኑኤል /4/ ይስግዱ ሰብአሰገል 60. ጽላት
49. ማርያም ፊደል ናት 55. እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው
እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው ጽላት ዘሙሴ ጽላት /2/
ማርያም ፊደል ናት የሁሉ መማሪያ
ጽላት ዘሙሴ ጽላት /2/ ሕግ ወሥርዓት/2/
በንጽሕና/2/ ተጽፋለችና /2/ የሚያስደነግጠኝ የሚያስፈራኝ ማነው/2/
ሙሴ ከፈጣሪ የተቀበላት
50. ጊዮርጊስ ሃያል አምላኬ መመኪያዬ ነው
አሥርቱ ትዕዛዛት የተጻፈባት
ጊዮርጊስ ሃያል/2/ መስተጋድል ጽላት ዘሙሴ ጽላት/2/
56. ለጌታዬ ለእግዚአብሔር
ገባሬ ተዓምር/2/ ኮከበ ክብር/2/
ለጌታዬ ለእግዚአብሔር ስላደረገልኝ ምን እከፍለዋለሁ
ምስጋና ነው እንጂ/2/ ሌላ ምን እላለሁ /2/ 61. የሰላሙ መሪ + በጎል በጎል
51. በ 30 ክረምት
በ 30 ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ ለእመቤቴ ለድንግል ማርያም ስላረገችልኝ ምን እከፍላታለሁ የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ
በ'ዮርዳኖስ/4/ ተጠምቀ በዮሐንስ ላመስግናት እንጂ/2/ ሌላ ምን እላለሁ /2/ መድኅን ተወለደ ተጠመቀ ለኛ/2/
በጎል በጎል ሰብአ ሰገል /4/
57. ንጽሕተ ንጹሐን ከዊና
52. ርእዩከ በጎል ሰብአ ሰገል ሰገዱለት /4/
ርእዩከ ማያት እግዚኦ : ርእዩከ ማያት ወፈርሁ ፀሐይ /2/ ፀሐይ ሰረቀ /2/
ንጽሕተ ንጽሐን ከዊና ከመ ታቦተ ዶር ዘሲና ውስተ ቤተ
ደንገጹ ቀላያተ ማያት ወደምጸ ማያቲሆሙ/2/ ፀሐይ ሰረቀ ክርስቶስ ተጠምቀ /4/
መቅደስ ነበረት በቅድስና ነበረት

አንቺ ዮርዳኖስ ምንኛ ታደልሽ /2/


53. በጎል ሰከበ ሲሳያ ኅብስተ መና ወስቴሃኒ ስቴ ጽሙና
የእግዚአብሔር መንፈስ ከላይ ወርዶብሽ
በጎል ሰከበ በአጽርቅት ተጠብለለ /2/ 58.እንደ ወይን
የዓለም መድኃኒት ተጠመቀብሽ /2/
ቤዛ ኩሉ ዓለም/2/ ዮም ተወለደ /4/
እንደወይን(2)እንደዘለላ
ድንግል ማርያም ያስገኘሽው ፍሬ/2/
በበረት ተኛ በጨርቅ ተጠቀለለ ስምሸ የጣፈጠ ታምርሸ ያማረ(2) ድንግል ማርያም
ሕዝቦቹን ለማዳን ተወለደ ዛሬ
የዓለም መድኃኒት/2/ ዛሬ ተወለደ/2/ ሕዝቦቹን ለማዳን ተጠመቀ ዛሬ /2/
ድንግል ማርያም ንፅህት ቅድስት /2/ የምስራች ደስ ይበለን (2) ሰማይ ተከፈተ ሆነልን ፀአዳ
የጌታዬ እናት ምስጋና ይገባሻል የአለም መድኃኒት ተወለደልን (2) ምሥጢረ ሥላሴ ታየ የዛን ለታ
ከሴቶች ሁሉ አንቺ ተመርጠሻል /2/ -------
የምስራች ደስ ይበለን (2) እልል በይ ዮርዳኖስ የጥምቀት መገኛ
አዲሱ ሙሽራ ሲመጣ እያያችሁ/2/ ጌታችን ተወልዶ አይተነው መጣን (2) የጽድቅ መሰላል የድኅነታችን ለእኛ
የዮርዳኖስ ወንዞች ስለምን ሸሻችሁ/2/ ቀላያት አብርህት ብዙዎች እያሉ
ንጉስ ሄሮድስ ይህን ሲሰማ (2) እንደምን ተመረጥሽ ዮርዳኖስ ከሁሉ
እናንት ተራሮች እግር ሳይኖራቹ/2/ ፈልጋችሁ አምጡት በቀን በጨለማ (2)
እንዴት እንደ ጊደር ሽቅብ ዘለላችሁ/2/ ሰብአ ሰገል እንደታዘዙት (2) 64. ዮሐንስኒ ያጠምቅ
በኮከብ ተመርው ህፃኑን አገኙት (2)
እልል እልል ደስ ይበለን /2/ ሰገዱለት ከመሬት ወድቀው (2) ዮሐንስኒ ያጠምቅ /2/
ወልድ ተወልዶ ነጻ ወጣን ወርቅ እጣኑን ከርቤውንም ሰጥተው (2) በሄኖን /4/ በማዕዶተ ዮርዳኖስ
ዮሐንስ አጥምቆ ድል አገኘን /2/ የምስራች ደስ ይበለን (2)
የአለም መድኃኒት ተወለደልን (2) ዮሐንስ ሲያስተምር ያጠምቅ
አማን አማን አማን በአማን /4/ በጫካ በሜዳ „
በዓለም ተሰበከ የጌታችን ቃል የግመል ፀጉር ለብሶ „
63. ጥምቀተ ባሕር
በዓለም ተሰበከ የወንጌሉ ቃል ሆኖ ምድረ በዳ „

ጥምቀተ ባሕር ዮርዳኖስ ነያ /2/


አዳምን ሊጠራ የመጣው ሙሽራ /2/ አምላኩን የሚወድ ያጠምቅ
ሀሌ ሉያ /4/ ብዙ ሰው እያለ „
በገሊላ መንደር ለሰርግ ተተጠራ /2/
ጌታውን ለማጥመቅ „
ጌታችን ሲጠመቅ ባሕር ምን አለች ዮሐንስ ታደለ „
ሰርግ ቤት እንዳለ በክብር ተቀምጦ /2/
አልችለውም ብላ ወደ ኋላ ሸሸች
የወይን ጠጅ ሆነ ውኃው ተለወጦ /2/
ብርሃነ መለኮት በወንዙ ሲሞላ ኮረብታው ይደልደል ያጠምቅ
ዮርዳኖስም ሸሸ ሄደ ወደ ኋላ ጠማማው ይቃና „
ጌታችን አንድ ቀን ያደረገው ተአምር ---- እያለ ሰበከ „
ሲያስደንቅ ይኖራል ይህን ሁሉ ፍጡር /2/ አብ በመጣ ጊዜ ደመናውን ጭኖ ስርዓቱ ነውና „
መንፈስ ቅዱስ ታየ በርግብ አምሳል ሆኖ
የግመል ደበሎ ለብሶ ለብሶ ስላያቹ ለልጁ ምስክር ሊሆን ፈለገና ከኃጢአት ተለዩ ያጠምቅ
መጥምቁ ዮሀንስ አውሬ መሰላችሁ /2/ ቃሉን ተናገረ ሆኖ በደመና በውሃ ተጠመቁ „
62. የምስራች ደስ ይበለን ----- መንግስተ ሰማያት „
ጌታችን ሲጠመቅ በ 30 ዓመት እንዳለች እወቁ „
ባሕር ኮበለለች ግዑዟ ፍጥረት
ዘጠና ዘጠኙን መላእክቱን ትቶ እልል በይ ቤተልሔም ሃሌ ሃሌ ሉያ
65. እሰይ እሰይ ተወለደ ጽድቅን ለመፈጸም በደልን አጥፍቶ የፍቅር የሰላም ነሽና ገበያ (፪)

የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ ያ ትጉህ እረኛ ሳለ በትጋት


እሰይ/2/ ተወለደ
አምላክ ተወለደ ተጠመቀ ለኛ ብርሃን ተገለፀ በእኩለ ለሊት
እሰይ /2/ ተጠመቀ
ጥሪ ተድርጎለት ከሰማይ ሠራዊት
ከሰማያት ሰማያት ወረደ/2/ ከድንግል ማርያም ተወለደ
የሰማያት ሰማይ የማይችለው ንጉሥ ለመመልከት በቃ የጌታውን ልደት
ተወልዶ ሲጠመቅ እኛን ለመቀደስ
እርሱ ባይወለድ እሰይ እሰይ
ተራሮች ደንግጠው ዘለሉ እንደ ፈረስ
ቸር አምላካችን እሰይ እሰይ
የእረኝነት ስራ ተንቆ እንዲኖር
እርሱ ባይጠመቅ እሰይ እሰይ
ባህር ተጨነቀች ጠበባት መሬቱ ብሎ ሰው በልማድ ደንግጎ ነበረ
መድኃኒታችን እሰይ እሰይ ዮርዳኖስም ሸሸ አልቆመም ከፊቱ የብዙ ሰው ራስ መሆኑን እረኛ
መች ትገኝ ነበረ እሰይ እሰይ እንደተናገረው ዳዊት በትንቢቱ ክርስቶስ ሲወለድ ተረዳነው እኛ
ገነት ርስታችን እሰይ እሰይ
ልጁ በዮርዳኖስ ጽድቅን ሲመሠርት የተነበዩለት ነቢያት በሙሉ
ብርሃን ወጣላቸው እሰይ እሰይ መጣ በደመና ሰማያዊው አባት ጌታ ተወለደ እልል እልል በሉ
ለእውነት ወገኖቹ እሰይ እሰይ እየመሰከረ የልጁን ጌትነት ሰውን በመውደዱ ሰማያዊው ንጉስ
በጨለማ ጉዞ እሰይ እሰይ
ይኸው ተወለደ እኛን ለመቀደስ
እንዲያ ሲሰላቹ እሰይ እሰይ እንደምናነበው በወንጌል ተጽፎ
መንፈስ ቅዱስ ታየ በራሱ ላይ አርፎ
ስለተወለደ መድኅን የኛ ተስፋ (፪)
እንደ ጠል ወረደ እሰይ እሰይ በርግብ ምሳሌነት ክንፉን አሠይፎ
በደል ተወገደ ሐጢአትም ጠፋ (፪)
ከሰማይ ወደ እኛ እሰይ እሰይ
ወገኞቹን ሊያድን እሰይ እሰይ ባህር ስትጨነቅ ተራራ ሲዘምር 68. ኃይሌ ብርታቴ
ከሰይጣን ቁራኛ እሰይ እሰይ ሰማዩ ሲከፈት ደመናው ሲናገር
ዓለም በዛሬው ቀን አየች ታላቅ ምሥጢር ኃይሌ ብርታቴ ክብሬ ሞገሴ (፪)
እግዚአሔር አብ ተላክ እሰይ እሰይ የዘለዓለሙ የአብርሃሙ ሥላሴ(፪)
እንድያ ልጁን እሰይ እሰይ 67. ሣር ቅጠሉ
እርሱ ወዷልና እሰይ እሰይ ተመረጠች ነፍሴ አንተን ለማወደስ
እንዲሁ አለሙን እሰይ እሰይ ከላይ ከአርያም ከሥላሴ መቅደስ
ሳር ቅጠሉ ሰርዶ ሰንበሌጥ ቀጤማ
በዚያች ቀን በዚያች ወር ለምለም የነበረው በአንድነት ሦስትነት በዙፋኑ ሞልቶ
66. የዓለምን በደል በእልልታ ዘመሩ በደስታ ተሞልተው የሚሳነው የለም ለሥላሴ ከቶ
ጌታ መወለዱን የምስራች ሰምተው አዝ= = = = =
የዓለምን በደል የሰውን ግፍ አይቶ ከመንገድ ዳር ልቁም የወደቀ ላንሳ
የተራበ ላብላ የታመመ አልርሳ በጎደለኝ ሁሉ የሚሞላው አለው እያሸበሸቡ የሰማይ መላእክት
እንደ አብርሃም አርገኝ እንደ ደጉ አባት ካህናተ ሰማይ ሥሉስ ቅዱስ ሲሉት
ቤቴ እንዲሞላ በአንተ በረከት ይህን ታላቅ ክብር ሊያዩ የታደሉ
አዝ= = = = =
70. እኔስ እዘምራለሁ ለስላሴ በጽድቅ ሥራቸው በምድር ይታያሉ/2/
ጠፈሩን በውሃ በጥበብ የሠራ
እኔስ ይገርመኛል የሥላሴ ሥራ እኔስ እዘምራለሁ ለስላሴ /2/ የቅዱሳን ሕብረት የቅዱሳን ሐገር
ኑና ተመልከቱ ተአምራት ሲሠራ ፈጥሮኛልና በሥጋ በነፍሴ ሲያወድስ ይኖራል የሥላሴን መንበር
ሰዎች እልል በሉ ወላድ ሆነች ሳራ እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ ጽድቅና ርህራሄ የተሞላ ሰማይ
አዝ= = = = = .. እግዚአብሔር ያድለን በትንሣኤ እንድናይ/2/
አብ አንድያ ልጁን እሲኪሰጥ ወዶናል ሥሉስ ቅዱስ ተብለህ የምትመሰገን
ወልድ በተዋህዶ እኛኑ መስሎናል ሰውን ከመከራ ከሞት የምታድን
ነፍሴ ትገዛልህ ትንበርከክልህ
72. ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
ኃይሉ ተገለጠ የመንፈስቅዱስ
በቅዱሳን አድሮ ሲያድን ሲፈውስ ቅዱስ ፈጣሪዋን አንተን ታምልክህ
.. ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት/2/
በመሀርነትህ ጠብቀህ ያኖርከኝ አትመረመርም/2/ እጅግ ጥልቅ ናት
69. ተመስገን ጌታዬ
በማዳን ችሎታህ ለዚህ ያደረስከኝ
ለአንተ ለአምላኬ ምስጋና አቀርባለሁ በስጋዊው ጥበብ ለማወቅ ቢቃጣ
ተመስገን(፫)ጌታዬ(፪) ስምህን ለዓለም ሁሌም እጠራለሁ የእምነት መነፅሩን ይዞ ስላልመጣ
ባይሳካልኝ ባይሞላም ጓዳዬ .. አንዳንዱ በክህደት/2/ ፈጣሪውን አጣ
ባንተ ተሸፍኗል ጉድፍ ገበናዬ አብርሃም ለአምላኩ በቀና ብታዘዝ
ሥላሴ ገቡና ቤቱን ባረኩለት እንመሰክራለን ፈጣሪያችን አለ
ኑሮዬ ቢሆንም እጅጉን መራራ ሣራንም ጎበኛት በእርጅናዋ ጊዜ እንመሰክራለን አማኑኤል አለ
ሕይወት ለኔ ከብዳ ብትሆንም ግራ ይስሐቅን ሰጧት ለዘለዓለም ሥላሴ አንዳንዱ ቢክደው/2/ እየተታለለ
ሁሉን ነገር አንተ ለበጎ አድርገሃል
አምላክ ለስጦታህ ምን ይከፈልሃል
እንመሰክራለን ድንግል አማላጅ ናች
አዝ = = = = = 71. የሥላሴን መንበር
እንመሰክራለን ማርያም አማላጅ ናች
ያሰብኩት ባይሞላ ባይሳካልኝም እንመናት አንካዳት የአምላክ እናት ናት
ተመስገን እላለሁ አልጎደለብኝም የሥላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
አላፍርም ጠርቼህ አምናለሁ ጌታዬ ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
የመስቀሉ ቃል ለእኛ የእግዚአብሔር ኀይል ነው/2/
ሁሉ ባንተ ሆኗል ይድረስ ምስጋናዬ ድንግልን ከመሐል ሚካኤልን ከፊት
ለማያምኑት ሞኝነት ነው ለእኛ ግን ህይወት ነው
አዝ = = = = = አእላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሐት
ደመና ባይታይ ነፋስም ባይነፍስ እዩት ተመልከቱት የሰማዩን ድምቀት እዩት አባት
ኀበ ጥበባት ኀበ ልሳናት /2/
ኤልሻዳይ እግዚአብሔር ስሙ ይወደስ
ዮሐንስ /2/ ወንጌለ ስብከት
የጓዳዬን ምስጢር የሚያውቀው እርሱ ነው የሥላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ለእስራኤል-------------ሚካኤል ለታመኑ ሀይል---------ሚካኤል
73. በምን በምን ጠባቂያቸዉ ነህ-------ሚካኤል
መልአከ ሀይል---------ሚካኤል
በምን በምን እንመስላት ድንግል ማርያምን
ምሳሌ የላትም የላተም ክብርዋን የሚመጥን/2/ ፍቅርን አድለን ምህረት
ቅዱስ ሚካኤል የእኛ አባት
የሙሴ ፅላት ነሽ የምህረት ቃል ኪዳን
የያእቆብ መሰላል የአብርሀም ድንኳን ነጸብራቃዊ-------------ሚካኤል
የብርሀን መውጫ የኖህ ድንቅ መርከብ ተክህኖ ልብስ----------ሚካኤል
የመላክት እህት "የእሩህሩሀን እርግ/2/ ሀመልማለ ወርቅ------ሚካኤል
አይኑ ዘርግብ ----------ሚካኤል 75. ኦ ክርስቶስ
የሰለሞን አክሊል የአሮን በትር
የእዝራ መሰንቆ የጌዲዬን ፀመር በስእልህ ፊት-----------ሚካኤል ኦ ክርስስ ኦ አምላክ ብሩህ ነህ/2/
ድንግል እናቴ ናት የፃድቃኖች በር እሰግዳለሁኝ -----------ሚካኤል ልቦናዬን አብራው በጥዑም ቃልህ/2/
ሆና የተገኘች "የአምላክ ማህደር/2/ ፈጥነህ አነጋግረኝ------ሚካኤል #አዝ
አለሁ በለኝ --------------ሚካኤል የታቦር ደመና =ክርስቶስ
የቅዱሳን እናት የአርያም ንግስት የሲና ልምላሜ= ክርስቶስ
ስለተሽከመች መለኮተ እሳት እንደ እሳት ይነዳል ---ሚካኤል ምነው ሙሴን በሆንኩ=ክርስቶስ
በስጋችን ፍቃድ ወድቀን እንዳንጠፍ እንደ ነበልባል ---ሚካኤል እንዳይህ ቀድሜ = ክርስቶስ
አማልዳ ታስተምረን "ከዚህ አለም ጣጣ/2/ የመላእክት አለቃ---ሚካኤል የዮርዳኖስ ውሃ =ክርስቶስ
ቅዱስ ሚካኤል ---ሚካኤል በላዬ ሲፈላ =ክርስቶስ
ከማር ይጣፍጣል የድንግል መዐዛ የሐንስን በሆንኩ እንዳይህ በተድላ
አምላክን አቅፍለች በሁለት እጅዋ ይዛ በክንፍህ ጥላ---------ሚካኤል #አዝ
አለሙ የዳነው በልጅሽ ነውና ነበልባል ሐመልማል = ክርስቶስ
ተከልለናል-------------ሚካኤል
እናታችን ፂኦን ይድረስሽ ምስጋና ተዋህዶ ሲና = ክርስቶስ
ቅዱስ ሚካኤል ------ሚካኤል
ክፉን አልፈናል--------ሚካኤል ሙሴ ከሩቅ ሆኖ= ክርስቶስ
74. ኦ ሚካኤል ተመልክቷልና =ክርስቶስ
ቅሩበ እግዚአብሄር ---ሚካኤል በቀረበ ጌዜም =ክርስቶስ
ኦ ሚካኤል/2/ ሊቀ መላእክት ታማኝ ባለሟል---------ሚካኤል ነገሩን ሲረዳ= ክርስቶስ
በሀጢአት እንዳንወድቅ እንዳንሞት ደራሽ ሲጠሩህ --------ሚካኤል ለእሥራኤል ሾምከው ሁሉ እንዳይጎዳ
ፈጥነህ ተራዳን አጽናን በእምነት/2/ #አዝ
ለያእቆብ ነገድ---------ሚካኤል ሙሴ በበትሩ = ክርስቶስ
ኤርትራን ሲመታ =ክርስቶስ ወላዲተ አምላክን ከፊት አስቀድመን
ተሻገሩ እሥራኤል =ክርስቶስ 76. እንደ እግዚአብሔር ያለ በዳዊት በገና መሰንቆ ታጅበን
በብዙ ደስታ =ክርስቶስ ለሥላሴ ክብር ገና እንዘምራለን
ያልተደሰቱማ =ክርስቶስ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለምና /2/
የፈርኦን ሠራዊት =ክርስቶስ በምስጋና ሥራ ከሠለጠኑት ጋር
እልል በሉ ቁሙ ለምስጋና /2/
እየተሰጠሙ ቀሩ ወደ ኀላ ልብን የሚያስደስት መዝሙር እየዘመርን
#አዝ ያልተሰማ ዜማ ያልታየ ምስጋና
ባህር ተከፈለ እስኪታይ መሬቱ
ትንቢቱ ጸደቀ =ክርስቶስ ይፈልቃል አይቀርም ከእኛ ልቦና
ፈርኦን ወደቀ አልሰራም ትምክህቱ
የኢሳይያስ= ክርስቶስ ደካሞቹም ጸንተው ተራመዱ
በትእቢት ሳይሆን በታላቅ ትህትና
ድንግልም ወለደች = ክርስቶስ ሐይለኞችም ይኸው ተዋረዱ
በልዩ ተመስጦ በፍቅር ልቦና
በመንፈስ ቅዱስ= ክርስቶስ
ሥራችን ይሆናል ለአምላክ ምስጋና
ምነው ባደረገኝ = ክርስቶስ የኢያሪኮ ቅጥር የማይደፈረው
እንደ ሰሎሜ = ክርስቶስ ይኸው ፈራረሰ የሰው እጅ ሳይነካው
ዳዊት በተመስጦ እርቃኑን ቢሆንም
ጌታዬ ሲወለድ ለማመስገን ቆሜ ሐይለኞቹም ቢበረታቱብን
ሜልኮል በዝማሬው ብትስቅበትም
#አዝ እንጸናለን በእርሱ ተደግፈን
አምላክ ከወደደ እንዲያመሰግነው
ሐዋርያት ሁሉ =ክርስቶስ በደስታ እንዳይዘምር ከልካዩ ሰው ማነው?
ዞረው ያስተማሩት= ክርስቶስ የተወረወረው የጠላታችን ጦር
ወንጌልህ ብርሃን ነው = ክርስቶስ ሜዳ ላይ ወደቀ ጋሻ ሆኖ እግዚአብሔር
ለስላሴ ይድረስ ምስጋናችን 78. አማን በአማን /አማኑኤልተመስገን/
የዓለም መድሃኒት = ክርስቶስ
ዮሐንስ እንዳለው = ክርስቶስ ተሸነፈ አዳኝ ጠላታችን
አማን በአማን(፬)
ጥምቀት ለንሰሐ = ክርስቶስ
ባህር ላይ ሲራመድ ሞገስ አለው እርሱ አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልክፈልህ
እጠመቀዋለሁ የጎንህን ውሃ
በግርማው ሲነሳ ጸጥ ይላል ነፋሱ መድኃኒዓለም ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልክፈልህ
#አዝ
የድንግል ልጅ እኛ የምናመልከው
ሚካኤል በቀኝህ = ክርስቶስ
ከሐሊ ነው የለም የሚሳነው ድብቁን ኃጢአት አንተ ብትገልጸው
ገብርኤል በግራ=ክርስቶስ
ይቅር ብለኸኝ ባትሸፋፍነው
ቅውማን የሆኑት = ክርስቶስ
ሁሉም በየተራ = ክርስቶስ 77. ገና እንዘምራለን እንደ ሰው በቀል ቢኖርህ ጌታ
ለኔ ኃጢአትስ የለውም ቦታ
ሱራፌል ኪሩቤል = ክርስቶስ #አዝ
ዐይናቸው የበዛ = ክርስቶስ ገና እንዘምራለን/4/
በየደቂቃው ኃጢአት ስሰራ
ያመሰግኑሃል አንተን የዓለም ቤዛ እንደ መላእክቱ ብርሃንን ለብሰን
ስሰርቅ ስበድል አንተን ሳልፈራ
ገና እንዘምራለን
አንተ ግን ፊትህ ምንም ቢቀየም
በቁጣህ በትር አልገረፍከኝም 80. ሰዎች ደስ ይበለን እንደ እግዛብሄር ያለ ማንም የለም በሉ
#አዝ
ምህረትህን ልከህ አድነኝ ዛሬ ሰዎች ደስ ይበለን በአምላካችን በኃጥያት ባርነት ስንኖር ተገዝተን
ታክቶኛልና በኃጢአት መኖሬ ከኃጢአት ባርነት ነፃ ላወጣን ከቤቱ ሰንርቅ ትዕዛዙን አፍርሰን
አለም በኃጢአት እየሳበችኝ ተነሱ እናመስግን ውለታው ብዙ ነው አይቶ ዝም ያላለን ጠላቶቹ ሳለን
በፍቅር በደስታ መኖር አቃተኝ ምን ይከፈለዋል ተመስገን ብቻ ነው 'ውለታው በዙ ነው ክብር ለርሱ ይሁን/2/
#አዝ አ.ዝ-----------------// ________________________
የኃጢአት ጉዞ ጣፋጭ ቢመስልም በኃጢአት በሽታ ወድቄ ሳለሁኝ ራሱን አዋርዶ እኛን አከበረን
ውጤቱ መሮ ፍጹም አይጥምም መድሃኒት ክርስቶስ ከውድቀቴ አነሳኝ ስጋውና ደሙን ብሉ ጠጡ አለን
እንደ በደሌ ስላልከፈልከኝ ስጦታው ብዙ ነው ለኔ የሰጠኝ መልካም እረኛ ነው የሚያሳጣን የለም
ተመስገን እንጂ ሌላ ምን አለኝ ተመስገን ብቻ ነው አምላክ ላንተ ያለኝ ምስጋና ይድረሰው ለመድኀኒዐለም/2/
አ.ዝ-------------------// _______________________
79. ከክርስቶስ ፍቅር እንደ በርጤምዮስ እውር የነበርኩኝ ህይወቱን የሰዋ እንደ አምላክ ማን አለ
ዛሬ ግን በአምላኬ ድህነት አገኘሁኝ ለሰው ልጅ ብሎ በመስቀል የዋለ
ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየ ን ማን ነው/2/ ህጉም ለመንገዴ ብርሐን ሆኖኛል ፍቅሩ አይለካ አያልቅም ቢወራ
መከራ ችግር ስቃይ ወይስ መራቆት ነው/2/ የእርሱ ስለሆንኩኝ ሠላምን ሰጥቶኛል ከሰማያት ወርዶ ሆነ ከኛ ጋራ/2/
አ.ዝ---------------------// _______________________
በድንቅ አጠራርህ በፍቅር የጠራኽኝ ስራውን እናድንቅ እንዲህ ለወደደን
አን ፈራም አን ሰጋም አንጠራጠርም/2/
ከአጋንንት እሥራት ነፃ ያወጣኽኝ ከማያልቅ ፍቅሩ በረከት ላደለን
እግዚአብሔር ከእኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም/2/
አልፋና ኦሜጋ ዘላለም የምትኖር ለማይነገረው ለአምላክ ስጦታ
ኤልሻዳይ የሆንከው አማኑኤል ተመስገን ውዳሴን እናቅርብ #እንዘምር_በእልልታ/2/
የሰማይ ቤታችን አማኑኤል የሰራው/2/
አ.ዝ፦-----------------//
ግንቡ ንፁህ ውሀ መሰረቱ ደም ነው/2/
የዕዳ ደብዳቤዬን ጌታዬ ቀደደው
የማዳኑን ሥራ በአይኔ አይቻለው
ሳይነጋ ተራምደን እንግባ በጠዋት/2/
ቸርነቱ አያልቅም ድንቅ የሆነ ጌታ
በደሙመስርቶ ከሰራልን ቤት/2/ ስሙን እናመስግን እንዘምር በእልልታ

ከቶ የትይገ ኛል እንዲህ ያለ ቤት/2/ 82. ደስ ይበለን በጣም


የውሃ ግድግዳ የ ደም መሰረት/2/
81. እልል በሉ ደስ ይበለን በጣም ደስ ይበለን
የውሃ ግድግዳ የደም መሰረት/2/ በረከቱን ለእኛ ስላደለን(2)
እልል በሉ በአንድነት ዘምሩ
ይኸው እዚህ አለ የአማኑኤል ቤት/2/
አመስግኑ ለክብሩም ዘምሩለት በጨለማ ስኖር ደስ ይበለን
በአፄያት ተከበን " " የደጎች አዝመራ " " አትለየኝም
የህይወትን ብርሀን " " በማህፀንሽ ፍሬ " " ለእኔስ ቅርቤናት
ፍቅሩን አበራል " " ህይወታችን በራ " " እፁብ እፁብ ብለው
አመሰገኗት
ወደምስራቅ እንይ " "
ክብሯን ሊገልፁት ቢያጥራቸው ቃላት /2/
ፀሀይ ወደ አለበት " " 83. ለማርያም
ጨለማው ልባችን " "
84. ትህትናሽ ግሩም ነው
ጎህ እንዲቀድበት " " ለማርያም/2/
አዝ...... እንዘምራለን ለዘለዓለም/2/
ትህትናሽ ግሩምነው ደግነትሽም(2)
የፀሀይ እናቱ " " ----------------------- እናቱ ሆነሻል ለመድኃኔዓለም (2)
ማሪያም እመቤቴ " " የተዘጋች ደጅ ለዘለዓለም
እለምንሻለሁ " " ህዝቅኤል ብሏል ንጽህት ስለሆንሽ ~~እመቤቴ እመቤቴ
እስከለተሞቴ " " ንፅሕት ናት በእውነት እንከን የሌለብሽ ~እመቤቴ እመቤቴ
የልቤ ማረፊያ " " በፍጹም ድንግል የፍጥረታት ጌታ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
የዘላለም ቤቴ " " አብነት አድርገ ባንቺ አደረብሽ ~እመቤቴ እመቤቴ
አንቼ ነሽ ተስፋዬ " " አኛም እርሱን የድንግል መመረጥ~እመቤቴ እመቤቴ
እፀ መድኃኒቴ። " " በፍፁም ፍቅር እንዘምራለን/2/ ዜናው አስገረመኝ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
አዝ...... ---------------------- እሳቱን ታቀፍች ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
የግሸኗ ንግስት " " የዋህይት ርግብ ለዘለዓለም የማይቻለውን ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
ሰላም አብሳሪ አዝ~~
የአምላኪ እናት " "
ለጨለማ ሕይወቴ ምርኩዜ ልበልሽ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
ሆና ተሰታለች " "
ብርሃንን አብሪ
ለሚመኩባት " " ጥላከለላዬ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
እማጸንሻለሁ
በልቼ ጠጥቼ " " ጋሻዬ ነሽ አንቺ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
ድንግል ለነፍሴ
የምረካብሽ " " ለኔስ መመኪያዬ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
አደራ ቅድስት አንቺ ነሽ ዋሴ/2/
ባለም እንዳልጠፋ~~~እመቤቴ እመቤቴ
ጎጆ ማረፊያዬ " " ----------------------
ህይወቴ መሮብኝ~~~እመቤቴ እመቤቴ
ማሪያም አንቼ ነሽ " " እጅግ የበዛ ነው ለዘለዓለም
እንደወይን አጣፍጪው ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
አዝ...... ያለኝ ፍቅር
ድንግል ድረሺልኝ ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
ፀአደ እመቤቴ " " አይወሰንም
አይነገርም አዝ~~
ሐመልማለ ሲና " "
በእርሷ ደስ ይለኛል የምስራቅ ደጃፍ ነሽ ~~እመቤቴ እመቤቴ
የሕዝቄል ደጃፍ " " የሁላችን ተስፋ ~~እመቤቴ እመቤቴ
ሐሴት አደርጋለሁ
የሙሴ ደመና " " እሙ ለጸሀይ ጽድቅ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
ስሟን እየጠራሁ እዘምራለሁ/2/
የንጉስ ሙሽራ " " የሁሉ ጠበቃ~~~~እመቤቴ እመቤቴ
---------------------
የዳዊት በገና " " ነይ ነይ ስላት ለዘለዓለም ድንግል የድል አክሊል~~~እመቤቴ እመቤቴ
የተዋበች እንቁ " " ቀንና ሌሊት ድንግል የጽድቅ ስራ~~ እመቤቴ እመቤቴ
ድንግል መሰላል ነሽ~~እመቤቴ እመቤቴ 86. ደጅ ጠናሁ የሰጠንን ጌታ በመስቀሉ ሞቶ
የተዋሕዶ ተስፋ~~እመቤቴ እመቤቴ የአምላካችንን ቤት አንተውም ከቶ/×2/
አዝ
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን ሁሉንም በሁሉ ለሚሞላው ጌታ
85. ክብረ ቅዱሳን ይእቲ ተፅናናሁኝ ረሳሁ ሀዘኔን ሙሽራየነች ቤቱ ተሰኝታ
የአምላክ እናት እመቤታችንን በክብር በሞገስ በፀጋ ተሞልታ
ክብረ ቅዱሳን ይእቲ ይእቲ ማርያም /፪/ ሞገስ ሁኚኝ ቀሪው ዘመኔን ደምቃ ትኖራለች ከአለም አብርታ(2)
ሙዳየ መና ግሩም /፮/ አዝ
የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ ዳቢሎስ ቢጨርስ ቀስቶቹን በሙሉ
የቅዱሳኑ ክብር ነሽና አንቺን ተጠግቼ የአለሟን ቤዛ ወጥመድ ቢዘረጋ በጉዟችን ሁሉ
የልጅሽ ቸርነት የአንቺ ደግነት እንሻገራለን የአምላክን ስም ጠርተን
እንሰጥሻለን ቅኔ ምስጋና
አንዳች አይነካንም እሱን ተጠግተን(2)
የወለድሽልን የህይወት መና ባርያሽን ሰውሪኝ ከአስጨናቂው ሞት
አዝ
ዝናብ ያለብሽ ታላቅ ደመና እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ
በስሙ መሰብሰብ በስሙ መስራት
ሙዳየ መና ግሩም /፮/ እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
ስለ ስሙ መኖር በስሙ መሞት
እምዬ በአንቺ እየታበሰ ሰላም ለኪ ጠላት ዳቢሎስን ምን ባያስደስት
ትህትና ልብስሽ ፍቅር ውበትሽ ይህ ነው ክርስትና ይሄነው ህይወት
ጽንስ ያዘልላል ሰላምታ ድምጽሽ ልቤ ባንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ አዝ
እሳቱን ወልደሽ እሳት ታቅፈሻል በጠላቶቼ ላይ አፌ ተናገረ ከትውልድ ለትውልድ የምናስረክበው
ሳንዘምርልሽ መቼ ይመሻል በማዳንሽ ስራ ባሪያሽ ደስ ብሎኛል ለልጅ ልጅ አውርሰን ደስ የምንሰኘው
የኃያላኑን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል አይደል ብርና ወርቅ አይደል ሌላ ሀብት
ሙዳየ መና ግሩም /፮/
ሀይማኖት ነው የኛ ርስዕት ጉልት

የፀሐይ መውጫ ምስራቅ ሆነሽ እጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹኝ


88. ሰላም ለኢትዮጵያ
ታላቁን ብርሃን አየንብሽ በመርገም ምክራቸው ሊለያዩን ሲሹ
አትጨልምም ህይወታችን እርሱ የሰጠኝን እሱ ወሰደ አልኳቸው
እመቤቴ አለችኝ ብዬ አሳፈርኳቸው ሰላም ለኢትዮጵያ ሰላም ለሀገራችን (2)
ልጅሽ ስላለ ጸሃያችን ይላክልን(3) ቸሩ አምላካችን (2)
ሙዳየ መና ግሩም /፮/ አዝ................
በአውደ ምሕረቱ ሆኜ ስጠራት
ዘንበል ብላ አየችን ኪዳነ ምህረት ለዓለማት ሁሉ ኢትዮጵያ ተስፋ ነሽ
ሰአሊለነ ሰላም ለኪ ሀሳብሽን ምንም የለም የሚመስለው አይደለሽም ብዙ በቁጥር አንዲት ነሽ
ተማህጸነ በኪዳንኪ እረፍት ያገኘሁት እናቴ ባንቺ ነው ዥንጉርጉርነቱን ነብር አይቀይርም
ንኢ ርግብየ ምስለ ወልድኪ ኢትዮጵያዊ መልኩን ሊለውጥ አይችልም
ሰማይ ወምድር ያወድሱኪ 87. ቤተ ክርስቲያንን አንተውም ከቶ አዝ................
በታላቁ መዝገብ ስምሽ የሰፈረ
ሙዳየ መና ግሩም /፮/
ቤተ ክርስቲያንን አንተውም ከቶ የቆየው ድንበርሽ እንደተከበረ
የሰጠንን አምላክ በደሙ መስርቶ ያኑርሽ ፈጣሪ አንቺን ከፍ አድርጎ
መሐልሽን ገነት ዳሩን እሳት አድርጎ አበው በምሳሌ እንደ ተናገሩት
አዝ................ ከእቶኑ ስር ሆነው ገብርኤል ከምድር እስከ ሰማይ አምላክ የዘረጋት
አንቺ ቅድስት እናት የአቤሜሌክ ሀገር ዝማሬ ተሞሉ >> በላይዋ ተቀምጦ በግልፅ የታየባት
የግዮን መፍሰሻ የተመረጥሽ ምድር ገፍተው የጣሏቸው >> የያዕቆብ መሰላል እመቤታችን ናት፤
ክብርና ሞገስሽ ይመለስልሻል በእሳቱ ሲበሉ >> ……….አዝ…………….
ቀድሞ ያከበረሽ መቼ ይተውሻል ሰማይና ምድር የሚታረቁባት
አልተቃጠለችም የራሳቸው ፀጉር
አዝ............... አዩ መኩአንንቱ የእግዚአብሄርን ክብር። ወልደ እጓለ እመሕያው የተወለደባት
ከምድር ነገሥታት አንዳች አትጓጊ መላእክት ከሰማይ በአንድ የዘመሩባት
ኢትዮጵያ እጆችሽን ወደ እግዚአብሔር ዘርጊ ታላቋ መሰላል እመቤታችን ናት፤
ናቡከደነፆር ገብርኤል
ምግብሽን የሚሠጥ አምላክሽ ታማኝ ነው
እጁን ባፉ ጫነ >>
ሰላምሽ እግዚአብሔር እግዚአብሔር ብቻ ነው
ሰለስቱ ደቂቅን >> 91. ዉዳሴ ማርያም
ከእሳት ስለአዳነ >>
89. ሃያል ነህ አንተ ይክበር ጌታ አለ የላከ መላኩን ውዳሴ ማርያም እጮሀለው
ሊአመልከው ወደደ ስላየ ማዳኑን ድንግል እናቴን እጣራለው
ሃያል ነህ አንተ ሃያል እንደ አባ ኤፍሬም ነይ ባርኪኝ
ደጉ መልአክ ገብርኤል
90. ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ወድሰኒ ልጄ በይኝ
ይውደቅ ይሸነፍ ጠላት
አንተ ተራዳን በእውነት በሠርክ ፀሎት ላይ ውዳሴ ማርያም
ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ወደ ካራን ሲሄድ
ዜማ ስናደርስ ውዳሴ ማርያም
የለውም ነበረ አማካሪ ዘመድ
በዱራ ሜዳ ላይ ገብርኤል ድንግል ትመጣለች ውዳሴ ማርያም
ፀሐይ ጠልቃ ነበር ከዚያ እንደ ደረሰ
ጣኦት ተዘጋጅቶ >> ከቤተ መቅደስ ውዳሴ ማርያም
ከእራሱም በታች ድንጋይ ተንተራሰ
ሊያመልኩት ወደዱ >> የብርሀን ምንጣፍ ውዳሴ ማርያም
አዲስ አዋጅ ወጥቶ >> ከፊቷ ተነጥፏል ውዳሴ ማርያም
ሕልምንም አለመ ታላቁን እራዕይ
ሲድራቅ እና ሚሳቅ አብደናጎ ፀኑ ቅዱስ ኤፍሬም ታጥቆ ውዳሴ ማርያም
መሰላል ተተክሎ ከምድር እስከ ሰማይ
ጣኦቱን እረግጠው በእግዚያብሄር አመኑ ያመሰግናታል
ሲወጡ ሲወርዱ መላእክት በእርሷ ላይ
እግዚአብሔርም ቆሞ ከላይ ከጫፏ ላይ፤
ተቆጣ ንጉሱ ገብርኤል አባ ህርያቆስ ውዳሴ ማርያም
……….አዝ…………….
በሶስቱ ህፃናት >> ምስጋና ያደርሳል ውዳሴ ማርያም
የአባቶችህ አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ
ጨምሯቸው አለ >> የቅዳሴው ዜማ ውዳሴ ማርያም
ይህንን ምድር ለእርስትህ እሰጥሃለሁኝ
ወደ እቶን እሳት >> ልብን ይመስጣል ውዳሴ ማርያም
ዘርህ እንደ አሸዋ በምድር ይዘራል
ከሰማይ ተልኮ ወረደ መላኩ በጎ ነበር ልቤ ውዳሴ ማርያም
በአራቱም ማእዘን ሕዝብህም ይሆናል
ከሞት አዳናቸው በሳት ሳይነኩ አወጣ እያለ ውዳሴ ማርያም
……….አዝ…………….
ዳዊት በገናውን ውዳሴ ማርያም
እየደረደረ የመላኩን ታምር ይመስክሩ
ይናገሩ ይገለጥ ክብሩ 94. ገድሉ ተአምራቱ
የንፅህናችን ውዳሴ ማርያም የታወሩ ኡሉ እንዲበሩ/2
መሰረት ነሽና ውዳሴ ማርያም አዝ
ገድሉ ተአምራቱ እጅግ ብዙ ነው
አንቺን ለማመስገን ውዳሴ ማርያም ወለተ ራጉኤል ተናገሪ
ጣኦትን አዋርዶ የተሸለመው
ልቦናዬ ይብራ ውዳሴ ማርያም የጫጉላ ቤትሽን ታሪክ አውሪ
የተዋሕዶ ኮከብ ተክለሐዋርያ
ተፈስሒ ድንግል ውዳሴ ማርያም ተናገሪ ለህዝብ አብስሪ
አባ ተክለ ሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
ኦ ቤተልሔም ውዳሴ ማርያም ታምራቱን ምንም ሳትፈሪ
አዝ
ከአንቺ ተወለደ ውዳሴ ማርያም አዝ
ዳግማዊ ዮሐንስ ጠፈር የታጠቀ
መድኀኔዓለም ስባቱ ባሎችሽ መሞታቸው
ንጹሕ ባህታዊ ጠላት ያስጨነቀ
የሚያሳዝን ነበር ታሪካቸው
የጸጋ ዘአብ ፍሬ ዛፍ ሆኖ በቀለ
ቅዱሳኑ ሁሉ ውዳሴ ማርያም ሩፋዬልም ደረስልሽ
በደብረ ሊባኖስ መናኝ አስከተለ
ዙርያሽን ከበዋል ውዳሴ ማርያም ጎጆሽንም ባረከልሽ
አዝ
አባ ጊዮርጊስም ውዳሴ ማርያም አዝ
ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት
ነይ ድንግል ይላል ውዳሴ ማርያም እንግዲ ተደስች እልል በዪ
ባላስድስት ክንፉ ጻድቁ የእኔ አባት
በወርቅ ዙፋን ላይ ውዳሴ ማርያም አስማንዲዮስ ወቶል ከአንቺ ላይ
እርሱስ አንበሳ ነው ትናገር ደብረ አስቦ
ተቀምጠሽ ሳይሽ ውዳሴ ማርያም ህይወትሽን ሩፋኤል ዋጀው
ሌጌዎን ሲዋረድ እፍረት ተከናንቦ
ልቤ ተሰወረ ውዳሴ ማርያም ስላምሽን ለዓለም አወጀው
አዝ
ድንግል በግርማሽ ውዳሴ ማርያም አዝ
ከካህናት መካከል ኅሩይ ነው ተክልዬ
ጦቢያ ይናገር በተራሁ
መጣው ከገዳምህ ልሳለለምህ ብዬ
92. እግዚአብሔር እኛን ይወደናል ያደረገላትን አለኝታሁ
ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት
ወዲያው ደግሞ አባት ሆነው
ወልድ ዋሕድ ብለህ ምድሪቱን ቀደስካት
ሽማግሌ ሆኖ ዳረው/2/
እግዚአብሔር እኛን ይወደናል አዝ
አዝ የባረከው ውኃ የረገጥከው መሬት
መላዕክቱን ለኛ ልኮልናል
እኔም ልናገር በተራዬ ጥላህ ያረፈበት ሆንዋል ጸበል እምነት
እንዲረዱን እንዲጠብቁን
ያደረገልኝን አለኝታዬ ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ
መላእክቱ እንዲታደጉን/2/
ህይወቴን ሁሉ ለውጦታል ይሰብካል ተክለአብ ዛሬም እንደጥንቱ
አዝ
ልቦናዬን ፍቅሩ ማርኮታል/2/
መንገደኛ መስሎ መላኩ ሲራራ
አዝ
በአሞት መስሎ በዚያ በተራራ
እኔም ልናገረው በተራዬ
95. ሀዋርያው መነኩሴ
የጦቢትን አይኑን ያበራ
ቀሎክኛልና መከራዬ
ሩፉኤል ነው ለኛ ሚራራ ሀዋርያው መነኩሴ የመረጡት ስላሴ
ሩፋዬል ነው እናት አባቴ
አዝ ኢትዮጵያዊው መነኩሴ የመረጡት ስላሴ
እለዋለው የስማይ ቤቴ/2/
ጦቢያ ጦቢት ይናገሩ
ዋስ ጠበቃ ሆኗል ተክልዬ ለነብሴ/2/ " ጊዜው ያላለፈ አምላኬ የፀና ሰምህ ነው
" አብቦ ጠውልጎ አዝ ====
ዳሞት ተናገረው የአንተን ሐዋርያነት " ደርቆ ያልረገፈ በእልልታ ቢፈርሰ እያረኮ
የወንጌል ገበሬ የጣኦታት ጠላት አዛኝ የለኝም ድንግል ሳለው በህይወቴ ጠላትም ቢወድቅ ተማርኮ
ፀሎተኛው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት ጡቷን ሳልጠግበው ድሮ ጥላኝ እናቴ ቢሰጠን ለእኛ ከተማው
ክንፍን የተሸለምክ እንደሰማይ መላእክት/2/ አንቺን የሰጠኝ ጌታ ይመስገንልኝ የሆነው ሁሉ ባንተ ነው/2/
ከእንግዲህ ወዲህ ካንቺ ማንም አይለየኝ አዝ ======
አዝ—-
ከክፋት ሁሉ ብናመልጥ
ብራናው ሲገለጥ ገድለ ተክለሃይማኖት
ሀሌሉያ እኔም እንደ ኤፍሬም የማረ ውኃ ቢጣፍጥ
ከሰው ልጅ ልቦና ይወጣል አጋንንት
" እንዳመሰግንሽ ብንበላ መና ከሰማይ
የቅዳሴው እጣን ሲወጣ ከ ዋሻው
" አመስግነኝ የሚል ሰለ ሆንክ ነው አ ዶናይ
ምድርን ይባርካል ፀሎተ ምህላው/2/
" አሰሚኝ ከቃልሽ ሰለ ሆንክ ነው ሁሉን ቻይ
አዝ—- አዝ=====
የኢትዮጵያን ምድር አረስከው በመስቀል የቆምነው ዛሬ በህይወት
ሀሌሉያ ማዕበሉ ገፍቶ
ጭንጫው ፈራረሰ ተዘራበት ወንጌል ሰምህን አድርገን ነው ጉልበት
" ቢታወክ ህይወቴ
ትላንት የዘራሀው ዛሬ ለኛ ሆኗል ከሜዳ ተጠርተን ብንነግሰ
" ሐመረ ኖህ ድንግል
አማልደን ተክልዬ ብለን ዘምረናል/2/ ሆነኸ ነው ክብርና
" ሆንሽኝ መሠረቴ
አዝ—-
ከሱራፌል ተርታ ቆመህ ለማጠን ሀሌሉያ ሠባራውን ልቤን 98. እመቤቴ የአምላክ እናት
ቅዱስ ቅዱስ ብለህ ስታመሰግን " ደገፍሽው እንዲቆም
ጸሎት ትሩፋትህ ትህትና ስግደትህ " ውለታሽ አያልቅም እመቤቴ የአምላክ እናት
ጾምህ ከፍ አድርጎ ሰማይ አደረሰህ/2/ ላመስግንሽ ቀን ከሌሊት
" ብጮህ ለዘላለም
አዝ—- ለልጅሽም ክብር ውዳሴ
ዛፉ ሲመነገል አምላክ የተባለው ታቀርባለች ዘውትር ነፍሴ(2)
97. ድል አለ በስምህ
ሞቶሎሚም ሲያፍር ትልቅ ሰው ነኝ ያለው
የተክልዬ ጸሎት ብዙ ነው ሚስጥሩ ልቤ ተነሳሳ ተቀኘ ለክብርሽ
ድል አለ በሰምህ
ስድስት ክንፍ አወጣ ቢቆረጥ አንድ እግሩ/2/ በፍጹም ልቦና ሊያመሰግንሽ
ድል አለ በቃልህ /2/
ጽዮን መጠጊያ ነሽ የአብርሀም ድንኳን
ተራራው ይናዳል አማኑኤል ሰልህ
የታጠረች ተክል እመ ብዙሀን
96. ወእመ አኮ ባህር ይከፈላል መድሀኒአለም ሰልህ
አዝ ✝️
አዝ ====
የለመለመች መስክ አምላክ የመረጣት
ወእመ አኮ ከመወሬዛ ኃየል ቃዴስን ታላቁን በርሀ
የጽላቱ ኪዳን ታቦቱ ድንግል ናት
ውስጠ አድባረ ቤቴል አለፍነው ሳንጠማ ውኃ
የሰማይ የምድር ንግስ ናትና
ሀሌሉያ አበባ ነሽ ድንግል ፈርኦንን ከባህር የጣለው
ክብር ይገባታል ዘውትር ጠዋት ማታ
ጌታዬ የፀና ሰምህ ነው
አዝ ✝️ ስንቅ ነሽ ለመንገድ ምርኩዝ ለጉዟችን
አደራሽን ማርያም የሁሉ እናት ባደርንበት አድርሽ በሄድንበት ሂጂ
በምልጃሽ አስቢኝ ሗላ ስራቆት ለጻድቃን አይደለም ለኃጥአን አማልጂ 101. ስምሽን ጠርቼ
ያንን የሳት ባህር አሻግሪኝ ድንግል ሆይ
ስምሽን ጠርቼ መቼ አፍራለሁ
እንዳልወድቅ እንዳልሞት ከቶ እንዳላይ ስቃ 100. በማህፀን ቅኔ
ማርያም ብዬ መች እወድቃለሁ
99. ዓይናችን ነሽ ማርያም የምፅናናበት ስምሽ ነውና
በማህፀን ቅኔ ለማርያም ተሰማ
ድንግል ሆይ ላቅርብ ላንቺ ምስጋና
በተራራማ ሀገር በኤፍሬም ከተማ
ዓይናችን ነሽ ማርያም አንቺን አይንኩብን ...
ዮሐንስ ይናገር በረሀ ያደገው
የተዋሕዶ ልጆች እንወድሻለን ጨለማ ውጦኝ በጠላት ሀገር
ድንግል ስትናገር ምን እንዳዘለለው
ግቢ ከቤታችን በረከታችን ነሽ ለዘመናትም ስረገጥ ስኖር
በሀሴት ቆመናል ደስታን ስለወለድሽ
አዝ
ዲያቢሎስ ማርኮ ሲያሰቃየኝ
የእናቱ ማህፀን የቅኔ ርስት ሆነች
የአለሙን መድህን ወለድሽልኝ
የቀደመው እባብ እጅግ ተበሳጨ ድንግል የአምላክ እናት ፊቱ ስለቆመች
ከአባቶች ርስት ከሀገር ወጥቼ
በአሸዋ ላይ ቆመ መርዙን እየረጨ በሀሴት ዘለለ ዘመረ በደስታ
በአህዛብ ሀገር ስኖር ተሽጬ
ከልጅሽ ምስክር ሊያስቀር ከዘሮችሽ ከድንግል ሲወጣ ታላቁ ሰላምታ
ደርሰሽ አፅናንተሽ አከበርሽኝ
እጅጉን ይተጋል ሊለየን ከጉያሽ አዝ
ብቸኝነቴን አስረሳሽኝ
አዝ በድንግል ማህፀን ስላየ ጌታውን
...
ገብተሻል ላትወጪ አንዴ ከልባችን ከመወለድ ቀድሞ ሰማነው መዝሙሩን
ድንኳኑ ሞልቶ ሰው ታድሞ
ጌታን ያየንብሽ ስለሆንሽ አይናችን ትንቢቱ ሲፈፀም በሆዷ ሲነግስ
አስተናባሪው በጭንቀት ቆሞ
የራቀው ቀርቦልን የረቀቀው ጎልቶ ሰገደ ለአምላኩ የስድስት ወር ፅንስ
ምን አቀርባለሁ ብዬ ስቸገር
ያየነው ባንቺ ነው የጠፋው ተገኝቶ አዝ
ምልጃሽ ደርሶልኝ ዳንኩኝ ከማፈር
አዝ ጀመረ ስብከቱን ገና ሳይወለድ
ያሰብኩት ሀሳብ ደመና ሆኖ
ወይኑን ያፈራሽው የወይን ሐረግ ድንግል ተፈጥሮ መች ቻለ ነቢዩን ለማገድ
ቢበተንብኝ እንደ ጉም ተኖ
ምግብን የሰጠሽን በቀራንዮ መስቀል አፉ ተከፈተ በታላቅ ምስጋና
ምልክታችን ነሽ የእኛ መታወቂያ ይሆናል ያልኩት ሳይሆን ቢቀርም
ከእናቱ ማህፀን ድምፅን አሰማና
የምንተረፍብሽ ከጥፋት ገበያ በእመአምላክ እኔስ ተስፋ አልቆርጥም
አዝ
አዝ ...
የዮሐንስ እናት ኤልሳቤጥ ገረማት
የህወይወት መገኛ የደስታ መፍሰሻ እናት አባቴ ባያስታውሱኝ
ልጇ በማህፀን ቅኔ ሲቀኝባት
ጸዋሪተ ፍሬ የሀዘናችን መርሻ የች አለም ንቃ ገፍታ ብታየኝ
ድምጿን ከፍ አረገች ሀገር እንዲሰማ
ግቢ ከቤታችን በረከታችን ነሽ አንቺ ካለሽኝ ምን እሆናለሁ
ሞላት መንፈስቅዱስ ለመዝሙር ለዜማ
የጎደለው ሁሉይሞላል በምልጃሽ አውሎ ንፋሱን ባህሩን አልፋለሁ
አዝ ጠላቴ ደርሶ ቢያንገላታኝ
ከሀገር ብንርቅ ከእልፍኝ ከጓዳችን መከራ አብዝቶ ቢያሰቃየኝ
አላቋርጥም የአንቺን ምስጋና "ቢዝቁት የማያልቅ ጸጋና ኀብት አለሽ/2/ የኃጢአቴ ገመድ እስሬ ተፈታ
ውለታሽ ድንግል አለብኝ ገና አከብራታለሁ/2/ ልጇ በልልታ
... የእግዚአብሔር ማረፊያ ኮሬባዊት ዋሻ //
ክፉዎች ደርሰው ቢዝቱብኝ የኅይወት ውሃ ምንጭ የኅግ መፍሰሻ ውበቱ አንቺ ነሽ ሲሎንዲስ
አንቺን መውደዴን አያስተውኝ ነበልባል ተዋህዶ ሙሴ አንቺን አይቷል ነይ ብሎ የሚጠራሽ ሱላማጢስ
በአህዛብ መሀል ስምሽን ስጠራ "ጫማውን አውልቆ በፊትሽ ተደፍቷል/2/ አትቅሪ ድንግል ሆይ/2/ ደጅሽን ልሳለም
መከታ ሁኚኝ እናቴ አደራ
ጠላቴ ደርሶ ቢያንገላታኝ
104. ምልክቴ ነሽ
መከራ አብዝቶ ቢያሰቃየኝ
አላቋርጥም የአንቺን ምስጋና
ምልክቴ ነሽ ድንግል ለህይወቴ
ውለታሽ ድንግል አለብኝ ገና
ባ'ንቺ ተፈታሁ ከእስራቴ
ቀና ብያለሁ አሁን ልጅሽ
102. አንቺ የያዘ ሰው ፀጋሽ ጎብኝቶኝ ቃል-ኪዳንሽ
103. ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ
አንቺን የያዘ ሰው ምን ይጎድልበታል ተስፋ ያ'ረኩት አልተበተነም
በምልጃሽ በረከት ቤቱ ሞልቶለታል ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ እንባየ መሬት ከቶ አልወደቀም
ዘር መከር ባይኖረው ጎተራው ባይሞላ ድንግል ሆይ ነይ ነይ ለበጎ ሆነ ማልቀስ ማንባቴ
" ሁሉም ይሸፈናል በረድኤትሽ ጥላ/2/ ያን የእሳት ባሕር ከቶ እንዳላይ ሰላም ሰፈነ በልፍኝ በቤቴ
//
በረከትሽ ብዙ የደናግል ገንዘብ በሐመረ ኖኅ የተመሰልሽው
ቅኔ ነጠኩኝ ያ'ባ ጊዮርጊስን
የምስኪናን እናት የሩሩኻን ቀለብ በአሮን በትር የተመሰልሽው
ቆምኩኝ ቅዳሴ የህርያቆስን
ለሁም መጋቢ ጸጋሽ የማይጎድል የምስራቋ በር/2/ ቶሎ ድረሺ
የያሬድ ዜማ ሞላ በልቤ
ስምሽ ጥዑም ምግብ ከረሃብ የሚያስጥል/2/ //
የለም ወጀቡ ቀርባኝ መርከቤ
ዓለም ከብዶብኝ ተጨንቄአለሁ
አንቺብትመጪ ከምስኪኗ ቤቴ ሀዘን በዝቶብኝ ብቸኛ ሆኛለሁ
ወገቤን ታ'ጠኩ ጭንቀቴን ጥየ
እንደ መጥምቁ እናት በዛልኝ ኀሴት እረ ነይ ድንግል ሆይ/2/ እጠራሻለሁ
ዛሬስ በደስታ ይፍሰስ እንባየ
የአዲስ ኪዳን ቁርባን ወንበር ጠረንጴዛ //
የሀዘን ልብሴን ድንግል ቀይራ
"ጽድቅን አሸተተን የኅይወትሽን መአዛ/2/ ሚስጥሬን ገልፀሽ ለህርያቆስ
የደበዘዘው ህይወቴ በራ
ፈጥነሽ ያማለድሽ ለቤተዶኪማስ
ልቤ ተጠራጥሮ ኪዳንሽን ካልከዳ ነይልኝ ድንግል ሆይ/2/ ልቤ ይፈወስ
አራራይ ዜማ ዛሬ ተማርኩኝ
ልመናም አልወርድም አልይዝም አቁፋዳ //
ፍቅሯ አሸነፈኝ እጄን ሰጠሁኝ
ኁሉ እየመላሽ መመገብ ታውቂያለሽ ድንግል ቀርባለች ጩኸቴን ሰምታ
ቅኔ በልቤ ተመላለሰ
የድንግል ክብር ውስጤ ነገሰ ሔዋንን ሲጠራት ሕይወቴ ነሽ አላት ሰው ሁኜ ቆምኩኝ ደጅሽ
እንደሚድን አውቆ ድንግል በአንች ምክንያት ልናገር ዝናሽን ላውራ
የዘረጋሁት እጄ ተሞላ ይደነቅ ያ'ምላክሽ ስራ
ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት
ማርያም ሆናልኝ ጥላ ከለላ ንፅህት ናትና በድንግልና/2/
ሆኖኛል የእምነቴ መብራት
የውስጤ ፀሎት ዛሬ ሌላ ነው ጥፋት የለባትምና ወንድ ልጅም ወልዳልናለችና
የድንግል ክብር ምልጃው ቀየረው ----- ደምግባት ከንቱ ብለሽ
እግዚአብሔር የላከው የከበረው መልዐክ ለሰማይ ክብር የታጨሽ
ዛሬ ጎጆየ አንፀባረቀች ድንግል ሆይ ለክብርሽ ዐየን ሲንበረከክ የእምነቴ ሀሰረ ፍኖት
ያማረ ሰንፔር እንቁ መሰለች በፍቅር በትህትና በፍፁም ሰላምታ በምልጃሽ አለሁኝ በህይወት
ቀንዴ ከፍ ከፍ አለልኝና የጌታ ሰው መሆን የነገረሽ በደስታ የልቡን ለነገረሽ
ሰዋሁ ለድንግል ይህን ምስጋና ----- ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ
ደስተኛዪቷ ሆይ ደስ ይበልሽ ድንግል ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል
የአብ ቃል ክርስቶስ ሥጋሽን ይለብሳል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል
105. አብሰራ ገብርኤል
አንቺም ትይዋለሽ ስሙን ኢየሱስ
እርዳታሽ የደረሰለት
መድኃኒት ነውና ለሥጋ ወነፍስ
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም ያመጣል የልቡን ስለት
----- ላመኑሽ ፈውስሽ ቅርብ ነው
ወይቤላ/2/ ትወልዲ ወልድ አንደ ኒቆዲሞስ ሳትከራከሪ ባ'ንች አፍሮ የሄደ ማን ነው
አንደ ዘካርያስ ሳትጠራጠሪ የልቡን ለነገረሽ
ሚካኤል መላዕክ በክነፍ ፆራ ይኩነኒ ብለሽ ቃልን ተቀበልሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ
መንጦላዕት ደመና ሰወራ ከፍጥረት ማነው አንቺ የሚመስልሽ ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል
ንፅህት በድንግልና አልባቲ ሙስና የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል
ተወልደ ወልድ እምኔሐ
106. ታላቅ በሆነው ስመጣ ባ'ልጋ ነበረ
ገብርኤል ማርያምን አበሰራት አበሰራት ተስፋዬም የተሰበረ
ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ አላት ታላቅ በሆነው እምነትሽ ታመንኩኝ በእምነትሽ በፀበልሽ
ካለሽበት ገስግሼ መጣሁኝ ሰው ሁኜ ቆምኩኝ ደጅሽ
እናቴ ክብርሽን አንግሼ ልናገር ዝናሽን ላውራ
ሚካኤል መልዓክ በክንፋ ከለላት
ሆንኩኝ እንደ ህፃን ታድሼ ይደነቅ ያ'ምላክሽ ስራ
የሰማይ መጋረጃውን ሸፈናት
እናቴ ቅድስት አርሴማ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት
ንፅህት ናትና በድንግልና/2/
ዝናሽ በአለም ተሰማ ሆኖኛል የእምነቴ መብራት
ጥፋት የለባትምና ወንድ ልጅም ወልዳልናለችና
----- 107. ሀይሌ ብርታቴ
ስመጣ ባ'ልጋ ነበረ
አዳም በጥፋቱ ከገነት ሲባረር ተስፋዬም የተሰበረ
በሚካኤል ክንፎች ቀድሞ አይቶሽ ነበር በእምነትሽ በፀበልሽ ሀይሌ ብርታቴ ክብሬ ሞገሴ(2)
የዘላለሙ የአብርሀሙ ስላሴ(2) ሁሌ ይመሩኛል በሕይወት ጎዳና እውነተኛው ሰላም
ተመረጠች ነፍሴ አንተን ለማወደስ ያለው ከቤትህ ነው /2/
ከላይ ከአርያም ከስላሴ መቅደስ 110. ብዙ_ልጆች_አሉት እርዳኝ አልናወጽ እለምንሃለው /2/
በአንድነት ሶስትነትበዙፋኑ ሞልቶ ብዙ ልጆች አሉት ለሥሙ ምሥክር
የሚሳነው የለም ለስላሴ ከቶ በዙሪያው ያሉትን አብቅቷል ለክብር
ኃጢአቴን ሳስበው ልቤ ይጨነቃል
ከመንገድ ዳር ልቁም የወደቀ ላንሳ ስለ ፍጹም ምልጃው ለእኔ ግን ይለያል
የተራበ ላብላ የታመመ አልርሳ መልዓኩ ሚካኤል ስለው ደስ ይለኛል ካንተ መለየቴ ነፍሴን አድክሟታል
እንደ አብርሀም አድርገኝ እንደ ደጉ አባት ወዳንተ መልሰኝ እኔ እመለሳለው
ቤቴ እንዲሞላ ያንተ በረከት ከመላዕክት ክብሩ ከፍ ከፍ ብሎ እውነተኛው ሰላም ያለው ከቤተህ ነው
ጠፈሩን በውሀ በጥበብ የሰራህ በአምላክ የተሾመ ዘንዶውንም ጥሎ =====
እኔስ ይገርመኛል የስላሴ ስራ አሳዳጊዬነው ሆኖ እናት አባቴ በቅዳሴው ጸሎት ዘውትር እንዳልተጋው
ኑና ተመልከቱት ታምራት ሲሰራ ሚካኤል በአለበት ይሸሻል ጠላቴ በአደባባይ ቆሜ ስምክን እንዳልጠራው
ሰዎች እልል በሉ ወላድ ሆነች ሳራ #አዝ ተሰነካክዬ ወድቄያለውና
አብ አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ወዶናል ከሚታየው ሁሉ ልቤ ከሚፈራው እርዳኝ አማኑኤል በሃማኖት ልጽና
ወልድ በተዋህዶ እኛኑ መስሎናል ካላየሁት ነገር ጠላት ከሰወረው
=====
ሀይሉ ተገለጠ የመንፈስ ቅዱስ ያድነኛል ፈጥኖ በመንገዴ ወቶ
በቅዱሳን አድሮ ሲያድን ሲፈውስ ዓይኔም እንባን ያምንጭ ያልቅስ ስለ ሃጢአቴ
ሚካኤል ሀያሉ ክንፎቹን ዘርግቶ
#አዝ
የንስሃ ትሁን ቀሪዋ ህይወቴ
108. ሥላሴን አመስግኑ በባሕራን ታሪክ በነተላፊኖስ በመዳኔ ሰአት በዛሬዋ እለት
በአፎምያ መትረፍ በነ ዱራታኦስ ፍቅርህን አስቤ መጣው ካንተ ቤት
ሥላሴን አመስግኑ ሥላሴን አመስግኑ በነብዩ ዳንኤል መች ይፈጸምና =====
የምድር ፍጥረታት ዘምሩ እልል በሉ (2) የሚካኤል ስራ ይቀጥላል ገና ጌታ ሆይ ጸጸቴን እንባዬን ተቀበል
-// #አዝ አባትሽ ነኝ በለኝ እኔም ልጅ ነኝ ልበል
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በጉዞ የረዳችሁ በባሕር በየብሱ ዘይት ሳላዘጋጅ ድንገት መጥተህብኝ
ምሥጋና ይገባል ከምንም በፊት ፈጥኖ ደርሶላችሁ ዕንባን ስታፈሱ በርህን በመዝጋት ከደጅ አታስቀረኝ
ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረው ጌታ ስለታችሁ ሰምሯል ቁሙ ለዝማሬ
ምሥጋና ይገባል ከጥዋት እስከ ማታ በሚካኤል ምልጃ የቆማችሁ ዛሬ
--// #አዝ
ኪሩቤል ሱራፌል የሚያመሰግኑህ ክብር ለሚገባው ክብርን እንሰጣለን 112. ናና ሚካኤል ናና
መላእክት በሰማይ ሚዘምሩልህ ንጉሥ ለወደደው አንሰግድለታለን
እኛም የአዳም ልጆች እንዘምራለን እንኳን ለሚካኤል ለሚቆም ጌታ ፊት ናና ሚካኤል ናና (2) አዝኛለሁና ባንተ ልፅናና
በሰማይ በምድር እንጠራሃለን ክብርን እንሰጥ የለ ለምድር ሹማምንት
የረዳ አፎሚያ ሚካኤል ናና
----//
ሰይጣን ሲፈትነው
ብራብ በሥላሴ እጠግባለሁኝ 111. እውነተኛ ሰላም አንተ ነህ ያዳንከው
ብጠማም በአምላኬ እረካለሁኝ
ባህራንን ከሞት
ሥላሴ አምባዬ ክብሬም ናቸውና
ለነሱ እንደረዳ አዝኛለሁና ባንተ ልፅናና ናና ዑራኤል ናና እናቴ ለዩ ነው
እኛንም ተራዳን ቆመ ፅዋ ይዘ ዑራኤል ናና
ሚካኤል ደግፈ ለእዝራ ሱቱዬል
ለመንግስትህ አብቃን ጥበብ አጠጥተህ
እውቀት ስታድል 113. የመስቀሉ ፍቅር ሲገባን
አዝኛለሁና ባንተ ልፅናና ናና ገብርኤል ናና ተገለጠ ክብርህ
ዘመኑ ሲፈፀም ገብርኤል ናና መላኩ ዑራኤል የመስቀሉ ፍቅር ሲገባን (4)
አምላክ መምጫው ሲደርስ ድኜ በፀበል እመቤታችንን እንወዳታለን
አንተ ነህ ገብርኤል በአውደ ምረትህ ላይ የመስቀሉ ፍቅር የገባቸው (4)
ያልካት ይበልሽ ደስ ቆሜ ዘመርኩልህ እመቤታችን አለች ከጎናቸው
ድምፅህን አሰማኝ
ነብሴ ፅድቅን ትልበስ የአምላክ ማደረሪያ እማዶናይ ነይ ነይ ድንግል ሆይ ነይ አባ ሕርያቆስ አባታችን
አልቅሼ ነበረ ድንግል ሆይ ነይ የመስቀሉ ነገር ቢገባው
አዝኛለሁና ባንተ ልፅናና ናና ሩፋኤሌ ናና ወድቄ ከበሯ ልቤ አፈለቀ አለ መልካም ነገር
ፈታዬ ማህፀን ሩፋኤል ናና ነግሪያት ነበረ ከእመቤቴ ጋራ ሲነጋገር
የጭንቄ ደራሽ አልቅሼ ከፊቷ ከድንግል ማርያም ጋር ሲነጋገር
ገድልህ የሚያስገርም ይህው ደረሰልኝ
የደዌ ፈዋሽ ምልጃና ፀሎቷ ነይ ነይ እምዬ ማርያም ነይ ነይ ቤዛዊት አለም
እንዳበራህለት አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
የጦቢትን አይን እኔ ማማክርሽ አለኝ ጉዳይ ነይ አርሴማ ነይ አንዱ ሃገር ስትሄድ መድሃኒአለም አለችው
የኛንም ልቦና ስለ ጌታ ፍቅር አርሴማ ነይ አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
ፈጥነህ አብራልን አይንሽን አተሻል አንዱ ሃገር ስትሄድ ኢየሱስ አለችው
ሰለ አማኑኤል ፍቅር አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
አዝኛለሁና ባንተ ልፅናና ናና ራጉኤል ናና አይንሽን አተሻል አንዱ ሃገር ስትሄድ ክርስቶስ አለችው
ብርሀናዊው መላአክ ራጉኤል ናና ወጣቱ በሙሉ አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
ስልጣነ ግሩም አማልጂኝ ይልሻል
የሀገር ጠባቂ ለመናኒው ፀሎት ልዩ እጣን
መላከ ሰላም እኔ ማማክርሽ አለኝ ጉዳይ ነይ ክርስቶስ ሳምራ የዋሻው ሻማ ነሽ እመብሃን
ተስፋዬ ደብዝዞ ለዳቢሎስ ምህረት ክርስቶስ ሳምራ መአዛሽ ሸተተኝ ከግሸን
ጨለማ ሲውጠኝ የለመነ ማነው ትናፍቂኛለሽ ምን ልሁን
በረዴት ከበ ለሳጥናኤል ምህረት ትርቢኝማለሽ ምን ልሁን
ብርሀንን ስጠኝ የለመነ ማነው
የንቺስ ቅድስና ዳዊት በመዝሙሩ ያነሳሻል
የያዕቆብ ድንኳን ነሽ ይልሻል እግዚአብሔርን ስራህ ድንቅ ነው በሉት ነፍሴን አሳሪፊያት ወስኑሰ
የእግዚአብሔር ሃገር የሚሉሽ አዝ ====== በምልጃሽ ቅጥር ወስኑሰ
እመቤቴ ማርያም አንቺ ነሽ (2) ጥበብን የሚገልጥ ጥበበኛ ቃልኪዳንሽ ከቧት ወስኑሰ
ፍርድ የሚያደርግ እውነተኛ ዳኛ ዘላለም ትኑር ወስኑሰ
ቤተልሔም ስሄድ አይሻለሁ እንደ እርሱ ያለ ከቶ አይገኝም
ቀራኒዮ ስሄድ አይሻለሁ እግዚአብሄር ግሩም ነው ዘላለም
ፍጹም አትለይም ከልጅሽ
የአንቺስ ልዩ ነው ፍቅርሽ (2) 115. ወስኑሰ
116. ስምሽን ስጠራው
114. እግዚአብሔርን አመስግኑት ወስኑሰ(2) ለያዕቆብ (2)
ስምሽን ስጠራው ድንግል
ስምሽን ስጠራው ማርያም
እግዚአብሔርን አመስግኑት ያአምላክን ይመስላል ወስኑሰ
ላንደበቴ ማር ነው ለልቤ ሰላም
ስራህ ግሩም ድንቅ ነው በሉት /2/ ድንግል ውበትሽ ወስኑሰ
ስምሽን ስጠራው ማርያም
ሁለንተናሽ ውብነው ወስኑሰ
#አዝ
ሰማይን ያለ ምሰሶ ነውርም የለብሽ ወስኑሰ
ትውልድ ነኝና ልጅሽ የፈጠረኝ
ምድርንም ያለ መሰረት ድንግል የዳዊት ልጅ ወስኑሰ
ድንግል እመቤቴ ላንቺ ምስጋና አለኝ
ያጸናው እርሱ ነው የአባትሽን ቤት እርሺ ወስኑሰ
በፈቃደ እግዚአብሔር ባባቶቼ ፀጋ
ስራህ ድንቅ ነው በሉት በአለሙ ንጉስ ወስኑሰ
ሳዓሊ ለነ እላለው ሲመሽም ሲነጋ
አዝ ===== ታይቶል ውበትሽ ወስኑሰ
#አዝ
የባህርንም ጥልቀት የመጠነ አዝ-------
በጠየቅሽው ጊዜ ወይኑን እንዲመላ
ዳርቻዋን የወሰነ ስደተኛው ያዕቆብ ወስኑሰ
አክብሮሻልና በቃና ገሊላ
እግዚአብሔርን አመስግኑት በመንገድ ተኝቶ ወስኑሰ
የሰላም እናት ሆይ ሰላም ልበልሽ
ስራህ ግሩም ድንቅ ነው በሉት እጅጉን ተፅናና ወስኑሰ
ዘመኔ ይፈፀም ሳመሰግንሽ
አዝ ====== ድንግል አንቺን አይቶ ወስኑሰ
#አዝ
ማዕበል ነፋስ የሚገስጽ ለኔ ለኋጢያተኛው ወስኑሰ
መድሐኒቴ ነሽ ወስኑሰ በሰላምታ ድምፅሽ መንፈስ ተመልቼ
ፍጥረቱ ለስሙ የሚታዘዝ
ከለላ ሁኝልኝ ወስኑሰ አደግድጌ ልቁም እጆቼን ዘርግቼ
ትጉህ እረኛ ድካም የሌለበት
ጠላቴ እንዲሸሽ ወስኑሰ በአብይ ቃል ጮሄ ልመስክር በብርቱ
እግዚአብሔርን ስራህ ድንቅ ነው በሉት
ቅድስት ድንግል ማርያም የእግዚአብሔር እናቱ
አዝ ====== አዝ------
#አዝ
ንጹሀ ባህርይ ነው ሁሉን የሚገዛ ከገደል አፋፍ ላይ ወስኑሰ
ጎስቁላ ሕይወቴ ወስኑሰ ከሰማይ ሲገኝ ነው አንችን ማወደስ
የነገስታት ንጉስ አልፋና ኦሜጋ
ድልድይ ሁኛት አንቺ ወስኑሰ ሲገለጥ ሲፈቀድ ከመንፈስ ቅዱስ
ዘላለም እርሱ የማይለወጥ
አሻግሪያት እናቴ ወስኑሰ ማርያም ህይወቴ ነሽ ምክንያት ለመዳኔ
ብዙ ነው ምስጢሩ አንችን ማመስገኔ ተወልዶ በግርግም ተኝቶ ስላዪት በጽዮን ተራራ ስትገለጽ ያኔ
ሰዉና መላዕክት አብረው አከበሩት ነጩን ልብስ አልብሰህ አስነሳኝ ለቅኔ (፪)
የጥሉ ግርግዳ በልጅሽ ፈረሰ
በዳግማዊት ሄዋን የአዳም ዘር ተካሰ
እጅ እንነሳለን ሁነን በትህትና
ክብርሽን መመስከር ክብራችን ነው እና

117. ገብርኤል በሰማይ

ገብርኤል በሰማይ ኤልሳቤጥ በምድር/2/ 118. ምስጋናዬን ለአምላኬ አቀርባለሁ


ይመሰክራሉ ድንግል ያንቺን ክብር/2/ 119. ይበራል በክንፉ
ምስጋናዬን ለአምላኬ አቀርባለሁ
ትፀንሺ ሲልክ በከበረ ዜና በማደሪያው ገብቼ እሰግድለታለሁ ይበራል በክንፉ ምልጃውም ፈጣን ነው፣
ይሁንልኝ አልሽው ትውልድ እንዲፅናና ኤልሻዳይ ነው ጌታ ሁሉን ቻይ የአምላክ ስም አለበት ስሙ ሚካኤል ነው፣
ከገብርኤል ሰምተው መላዕክቱ ሁሉ ይፈጸማል አምናለሁ የልቤ ጉዳይ (፪) ያሳደገኝ መልአክ ዛሬም ከኔ ጋር ነው (2)
ለበጉ ማደሪያ ክብርን ይሰጣሉ
ብፅሂት እንላለን እኛም አደግድገን ዘንባባዬን ይዤ እንደ ህጻናቱ ከፊቴ ቀደመ ደመናን ዘርግቶ
የራማውን ልዑል አብነት አድርገን ሆሳእና ልበለው ሰግጄ በፊቱ እንዳልደናቀፍ ጉድባዎቼን ሞልቶ
====== ምንም ባዶ ብሆን እውቀት ቢጎድለኝ ዛሬ ላለሁበት ብርቱ ጉልበት ሆነኝ
ስርሽ በምድር ነው ሀረግሽ በሰማይ ለስሙ ልዘምር ከልካይም የለኝ (፪) ሰው ለመባል በቃሁ ሚካኤል ደገፈኝ
ንፁህ መሶበ ወርቅ የተመላሽ ሲሳይ _______
የማህፀንሽ ፍሬ በላነው ጠጣነው አምላኬ በፊትህ ቃል አለብኝ እኔ በእናቴ እቅፍ ገብቼ መቅደሱ
በኤፍራታ ሰምተን በዱር አገኘነው ቋንቋዬ መዝሙር ነው ያንተ እንደመሆኔ አለሁ እስከዛሬ አጥሮኝ በመንፈሱ
የተሰወረውን መና በልተነዋል በአሚናዳብ ደጃፍ በቅድመ ታቦቱ የሕይወቴን ሰልፎች አለፍኩ ከእርሱ ጋራ
ከተመረጡት ጋር ብፅሂት ብለናል ያ የክብርህ ኡደት ጠራኝ ማህሌቱ (፪) ተጽፏል በልቤ የሚካኤል ሥራ
====== _______
ከተፈጥሮ በላይ ፅንስን ያዘለለ የህይወት ትርጉሜ አንተ ነህ ደስታዬ በዙሪያዬ ተክሎ የእሳት ምሰሶውን
የእሳት ምሰሶ ባንቺ ተተከለ ስምህን ማገልገል ክብሬ ነው ስራዬ ጽድቅ እየመገበ አሳደገኝ ልጁን
የእግዚአብሔር ሀገሩ የእንጀራ ቤታችን ለታመነው ጌታ ምስክር የሆኑ የአምላኬን ምስጋና ዘውትር እያስጠናኝ
ምንኛ ድንቅ ነው ክብርሽ እናታችን ከብረው ተመለሱ ለበረከት ሆኑ (፪) እርሱ ነው ሚካኤል በመዝሙር የሞላኝ
ብፅይት እንላለን እኛም አደግድገን _______
ቅድስት ኤልሳቤጥን አብነት አድርገን ፊት ለፊት ተተክሎ ከታናሿ መንደር
መነሻዬ አንተ ነህ ጉልበቴና ክብሬ
======= ይሰማኝ ነበረ ቅኔው ሲደረደር
መድረሻዬም አንተ መደምደሚያ ቅጥሬ
ይወስደኛል ደጁ እየቀሰቀሰ ከፍጡራን ሁሉ አንቺ ስለከበርሽ አሳድጎሽ ሳለ መልአኩ መግቦ
ታላቁን በረከት በውስጤ አፈሰሰ ገብርኤል ተልኮ ደስታን አበሰረሽ ተሸልመሽ ሳለ በዝቶልሽ ተውቦ
እጅግ በትህትና ስላገለገልሽው
ሴኬምን እንዳላይ ክንፎቹን ጋረደ ምንኛ ድንቅ ነው ድንግል ያንቺ ብስራት እንደ ኪሩብ መልአክ ጌታን ተቀበልሽው
መራኝ ወደ ሕይወት መዳኔን ወደደ ጌታን ትወልጃለሽ የሚል ቃልን መስማት
የሞአብን ቋንቋ ከአፌ ላይ አጥፍቶ ይሁንልኝ ብለሽ ቃሉን የተቀበልሽ የባሪያውን ውርደት ተመልክቷልና
በጸጋው ቃል ቃኘኝ በበረከት ሞልቶ ድንግል ሆይ እናቴ እጅግ ልዩ'ኮ ነሽ የወለድሽው ንጉሥ ይድረሰው ምስጋና
ከልብ የወጣ እንጂ ከንቱ ሆኖ አይደለም
ንጽሕት ሙሽራ ጌታ ያደረብሽ ንጽሕት እንላለን እኛም ለዘላለም
ድንግል በእኛም ይድረስ ጸጋ በረከትሽ
120. እመአምላክ ሙሽራ ነሽ ማንም አልታደለ ከፍጡር እንደርሷ
እኛንም ይጎብኘን ቅዱሱ መንፈሷ

እመአምላክ ሙሽራ ነሽ/2/


ለቃል ማደሪያ ለመሆን የመጣሽ 121. እኅቴ ሙሽራዬ

12 ዓመት ቤተ መቅደስ የኖርሽ እኅቴ ሙሽራዬ ሰሎሞን ያለሽ /2/ 122. አንደበቴም ያውጣ
የመመረጥ ጸጋ ከጌታ አገኘሽ እኔም ልበልሽ እናቴ እመአምላክ ግቢ ከቤቴ
አምላካዊ ምሥጢር እጹብ ድንቅ ዜና እኔም ልበልሽ እናቴ ማርያም ግቢ ከቤቴ አንደበቴም ያውጣ የምስጋና ቅኔ
ከሰማይ መጣልሽ አቋርጦ ደመና የአምላኬን ማዳን አይቻለሁ በዐይኔ
ሁሉም ሰው ለራሱ ወንበር ሲዘረጋ በገባኦን ሰማይ ፀሐይን ያቆመ
በ 6 ኛው ወር ተልኮ ገብርኤል የክብርን ሽልማት ለራሱ ሲያስጠጋ ዛሬም ጎብኝቶኛል እየደጋገመ
ቤተ መቅደስ መጣ ሊያበስራት ለድንግል ድንግል እንደ ባሪያ ውሃ ተሸክመሽ
በልዩ ሰላምታ ሰላም ለኪ ያለሽ ጌታን በትህትና ታገለግያለሽ ወጥመድ ተሰበረ እኔም አመለጥኩኝ
የክርስቶስ እናት ድንግል ደስ ይበልሽ ከኃጢአት ፍላፃ ከሞት አተረፈኝ
ነይ በደመና (4) የአናብስቱን አፍ በኃይሉ የዘጋ
መላእክት በሰማይ ያመሰግኑሻል እመቤታችን ርኅርኅተ ሕሊና የዳንኤል አምላክ ይኖራል ከእኛ ጋር
ክብር ለአምላክ እናት ይድረስሽ ይሉሻል
በማህፀንሽ ሲያድር የሠራዊት ጌታ ወርቀዘቦ ለብሰው በቤቱ ከሞሉት በዳዊት ምስጋና በያሬድ ዝማሬ
ለመሆን ተመረጥሽ የአምላክ ቅዱስ ቦታ በሐር እና በእንቁ ከተንቆጠቆጡት ከቅዱሳን ጋራ ልዘምር አብሬ
በሰው ፊት ያማሩ ብዙ ሆነው ሳለ እርሱን ሳመሰግን ሜልኮል ብትስቅብኝ
የፈጣሪ እናት መሆንሽን ተረድቶ ጌታ ግን ወደደሽ እናቴ ነሽ አለ ለጌታዬ ክብር እዘምራለሁኝ
ሰላም ላንቺ ይሁን አለሽ እጅ ነስቶ
አስፈሪው ነበልባል እሳቱ ቢነድም 124. ኑ በእግዚአብሔር 125. ሰአሊ ለነ ቅድስት
ለጣዖት እንድሰግድ ነገሥታት ቢያውጁም
ሁሉ ቢተወኝም ቢጠላኝም ዓለም
ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን{፪} ሰአሊ ለነ ቅድስት እንልሻለን(×2)
ፅናት ይሆነኛል ጌታ መድሀኔዓለም
ለታላቁ ክብር ለዚህ ያበቃን እንደ ኤፍሬም እንደ አባታችን
ከሞት ወደ ህይወት ላሸጋገረን ለምኝልን እመቤታችን(×2)

የሰማዩን መንግስት እርስቱን ለሰጠን ተስፋቸው ነሽና ለፍጥረት አለም


123. ወደ ማደሪያው ገብቼ
ከጨለማው አውጡቶ ብርሃን ያሳየን እየተመኩብሽ እስከ ዘለአለም
ለዚህ ድንቅ ውለታ ምስጋና ያንሰዋል ሐጢያታቸው ተደምስሶላቸው
ወደ ማደሪያው ገብቼ ልስገድ ለእግዚአብሔር
በእርሱ ደስ ይበለን ክብር ይገባዋል ባንቺ ፀሎት ዳነች ሕይወታቸው(×2)
ምስጋናን እናቅርብ ስለስሙ ክብር
=====
ከአለት የፈለቀ ውሃ ጠጥተናል ስምሽ ስልጡን ነው በእግዚአብሔር መንበር
አድርጎልኛልና አመስግነዋልሁ
ሰማያዊ መና አምላክ መግቦናል ቃልኪዳን ገባልሽ አለሙን ሊምር
በአፀደ መቅደሱ እሰግድለታለሁ
ፍቅር የበዛ ነው ምን ልክፈል ጌታ በአንቺ ፀሎት ይተማመናሉ
ከፊቱም ለመቆም ወድቄ እነሳለሁ /2/
ስምህን ላመስግነው ከጥዋት እስከ ማታ ጠዋት ማታ ቅድስት ሆይ ይላሉ(×2)
=====
በመከራዬ ቀን ሄኖኛል መከታ በቃዲስ በረሃ ምንም በሌለበት ዓለም ስትዋጋን በምኞት ስለት
ቤቱ ተገኝቼ በፍፁም ደስታ በኤርትራ ባሕር ወጀብ የበዛበት ነፍሳችን ስትዝል ሲከብዳት ሐጢያት
የከንፈሬን ፍሬ ልሰዋ በልታ/2/ ለእርሱ መንገድ ዓለው ከቶ ምንተስኖት ጨልሞብን ግራ ሲገባን
ልባቹ አይፍራ በፍጹም እመኑት ብርሀናችን ነይ እናታችን(×2)
አስር አውታር ባለው በበገና አሀ =====
በመላይቱ ፊት ለማቅረብ ምስጋና በባርነት ሳለን በድቅድቅ ዓለም የልባችን ሀዘን እጅጉን ከብዶናል
የአፌንም ነገር ሰምተኸኛልና/2/ ብርሃንን አገኘን በድንግል ማርያም ሐጢያታችን በዝቶ መቆም ተስኖናል
ያጣነው ሰላም ዛሬ አገኘን እንደ ኤልሳቤጥ እንደዘመድሽ
ለስሙ ልንበርከክ ለእርሱ እደሚገባ እጅግ ደስ ይበለን በእመቤታችን ደስ አሰኝን ይሰማ ድምፅሽ(×2)
ስለቴን ልፍፅም ላቅርብለት መባ =====
ውደ አደባባዩ ለምስጋና ልግባ/2/ የሃናና የእያቄብ የእምነታቸው ፍሬ
በእግዚአብሔር ፍቃድ ተወለደች ዛሬ
126. ኪዳነ ምሕረት እመቤት
አሽበሽባለሁ ድምፄን አሰምቼ የእያቄብ ስለቱ የሃና እምነት
በቤተ መቅደሱ ለሊት ተገኝቼ ለምኝልን ለኛም ኪዳነምህረት ኪዳነ ምሕረት እመቤት እመቤት/×፪/
እንደ ካህናቱ እጆቼን ዘርግቼ/2/ ነይልን ነይልን ካለንበት/×፪/

ከሰማያት በላይ ካለው ከማደሪያሽ/፪/


ዝማሬ ከሞላው ከዘለዓለም ቤትሽ ብርሃን እጅግ ናፍቆኝ ከሰው ተገልዬ የሂወቴ ዋስትና """"
የምድር ፍጥረታት ማርያም ማርያም ሲሉሽ/፪/ የብርሃን ጌታ ወደ እኔ መጣና -----
የቃል እናት እመቤቴ ነይ በሠረገላሽ/፪/ ዓይኔን አበራልኝ በእጁ ዳሰሰና የምመናን ውበት ማርያም
............................ ዘውድ አክሊላቸው " " " "
ከጸጥታው ወደብ ከፍቅር አውድማ/፪/ ለብዙ ዘመናት አልጋ ላይ ተኝቼ ድንግል አንቺ እኮነሽ " " " "
ከሰላሙ መንደር ከእውነት ከተማ የሚረዳኝ አጣሁ ጠሉኝ ዘመዶቼ የመንገድ ስንቃቸው " " " "
ሰአሊለነ ቅድስት ውዳሴሽ ሲሰማ/፪/ የእኔ ጌታ አምላኬ ወደእኔ መጣና ምስክር ነኝ ላንቺ """"
ከሚካኤል ከገብርኤል ጋር ነይልን ከራማ/፪/ አልጋህን ተሸከም አለኝ ፈወሰና እንደነብያቱ """"
............ ስጦታ መሆንሽን """"
አሥራ ሁለት ዓመት ደም እየፈሰሰኝ
ዘርፋፋው ቀሚስሽ ይውረድ ከሰማያት/፪/ ላዳም ልጆች ሁሉ """"
ምራቅ እየተፉ ሁሉም ሲያንቋሽሹኝ
እንባችን ይታበስ በአንቺ አማላጅነት -----
የጌታዬ ልብሱን ጫፉን ብዳስሰው
የጽዮን ዝማሬ ተሞላች ነፍሳችን/፪/ ሞገስና ፀጋ ማርያም
ኃይል ከእርሱ ወጣ ደሜን ቀጥ አረገው
ንዒ ንዒ ንዒ እንበል እንደ አባቶቻችን/፪/ በጌታፊት ያለሽ """"
........... ከሰይጣን መሸሻ """"
ሰካራም ዘማዊ ወንበዴ ነበርኩኝ
ፍጥረታት ሊድኑ በአማላጅነትሽ/፪/ ዋስ ጠበቃቸው ነሽ " " " "
ያመፀኞች መሪ ደምን ያፈሰስኩኝ
የዘለዓለም ኪዳን አማኑኤል ሰጠሽ
ዛሬ ግን ታሪኬን ጌታ ቀይሮታል እንዴት ነበርያኔ """"
ትውልድ ይህን አምኖ ብጽእት ይልሻል/፪/ ጌታን ስት ወልጂ """"
ለኃያሉ ጌታ ምስጋና ይገባል
እናቴ መመኪያዬ ምርኩዜ ሆነሻል/፪/ የረኞቹ ደስታ """"
........ የመላእክት ዝማሬ " " " "
128. ማርያም እንወድሻለን
የልብን ሲያዋዩሽ ሰምተሽ ዝም አትይም/፪/
ችግረኛን አይቶ ልብሽ አይጨክንም 129. በጎ መአዛ
ማርያም እንወድሻለን
ከዓይን ጥቅሻ ፈጥነሽ ትደርሺለታለሽ/፪/
ስለወለድሽ የሕይወት ምግብን
ከሃዘን ከመከራ ታሳርፊዋለሽ/፪/
ማርያም እንወድሻለን በጎ መአዛ ሽቶዬ ነሽ
----- በሰው ሁሉ ፊት ዘመርኩልሽ
127. የወደደኝ ጌታ ድክመቴን አትዪ ማርያም ባንቺ ጣፈጠ አልጫነቴ
በሀጥያት መውደቄን " " " " እጠራሻለሁ ነይ እመቤቴ
የወደደኝ ጌታ ምን አድርጌለት ነው ተስፋዬ አንቺውነሽ """"
ብዘምርለትም ያንስበታል ይኽው እስከለተ ሞቴ """" ምሳሌ የሌለሽ ነይ እመቤቴ
ከውድቀቴ አንስተህ ድካሜን ያገዝኸኝ ላልከዳሽ ምያለው """" ዘመዴነሽ " ""
ሰባራውን ድልድይ ገጥመህ ያሻገርከኝ ያን ክፉ ዘመን " ""
ከስርሽ ላልጠፋ """"
ያለፍኩብሽ " ""
ገፀ በረከቴ """"
በኢያሪኮ መንገድ ስለምን ቁጭ ብዬ በፍቅርሽ እሳት " ""
ልቤ ነደደ " "" 130. የፍቅር እናት ድንግል ሆይ እናቴ አምሳያም የለሺ
እናትነትሽን " "" ማርያም ድንግል እረዳቴ
ስለወደደ " "" የምትደርሺልኝ ነይ ስልሽ በጭንቀቴ
የፍቅር እናት የሰላም /2/
#### ታምርሽንም በዓይኔ አይቻለሁ
ይናፍቀኛል ስምሽ ሳልጠራው ስቀር ማርያም
የሰውስ ጉልበት ነይ እመቤቴ ጽዮን ሆይ ስልሽ ድንግል ሆይ እጠግባለሁ
ምን ይረባኛል " "" .........
በሂወቴ ውስጥ በኑሮዬ
የእግዚአብሔር ጥበቡ በአንቺ ተገለጠ
ሰረገላዬስ " "" ቅደሚ ከፊት ከሀኅላዬ
የአዳም ዘር በሙሉ ከሞት አመለጠ
መች ያድነኛል " "" ተደላደለ ልቤ
የመዳን ምክንያት ማርያም አንቺ ነሽ
ከተሠወረ " "" አንቺ አለሽና ካጠገቤ
ለፍጥረቱ ሁሉ መሰላል የሆንሽ
ክፉ መከራ " "" ነገን ባላውቅ እኔን ቢያስፈራኚ
እድናለሁኝ " "" ምኞቴም ይስመር ትልቅ ህልሜ
አንቺ ካለሺኝ በፍጹም አልወድቅም
ልለፍ ወደፊት ተቋቁሜ
አንችን ስጠራ " "" በፊትሺም እንድቆም ለምስጋና
የጌታዬ እናት ነሽ
#### ማርያም ልበልሽ በትህትና
ሀይልን ያረጋል ፀሎትሽ
ለስንፍናዬስ ነይ እመቤቴ .........
መቼ ልክ አለው " "" ትውልዱ በሙሉ ለምስጋና ይቁም
እንዴት ቀራለው ከመንገድ
ስለበደሌ " "" ባንቺ ስለሆነ የቀረለት መርገም
አደራ እናቴ አስቢኝ
አዳም ከነልጁ በሰማይ በምድር
እተክዛለሁ " "" ከሚያስጨንቀኝ ጠላት
ማርያም ማርያም ይበል ተአምርሽን ይናገር
ላነጋገሬ " "" ለሚያሳድደኝ አትስጪኝ
ጨለማው ከፊቴ ተገፈፈ
ማጣፈጫ ነሽ " "" ማርያም በምልጃሽ ልቤ አረፈ
ተሰምቻለሁ " "" ትላንትም ዛሬም አመስጋኝ ነኝ ከጎኔ ነይ ስልሺ እጽናናለሁ
ድንግል ሆይ ስልሽ "" የለም ለነገየሚያስፈራኝ እሳት ገደሉን ሁሉንም አልፈዋለሁ
#### ሜዳይሆናል ተራራ
ልጅሽ ስላለ ከኔ ጋራ
የመንገዴ ሥንቅ ነይ እመቤቴ 132. ባለውለታዬ
የራቤ መርሻ " ""
ለታመመ ሰው " "" 131. የያሬድ ውብ ዜማ
ባለውለታዬ (2)ከአመድ ያነሳኸኝ
ነሽ መፈወሻ " "" ከትቢያ ተጥዬ ተመስገን ጌታዬ
የተማፀነ " "" የያሬድ ዉብ ዜማ ድንግል እመቤቴ ስጦታዬ ነሺ/2/
=====
በስምሽ አምኖ " "" በምን አንደበቴ እንዴትስ ባለ ቃል ማርያም ልበልሽ/2/
በሩን ቢዘጋብኝ ሰምኦን ጨክኖ
ማን አፍሮ ያውቃል " "" ዝቅ አድርጎ ቢያየኝ ከአይሁድ ጋር ሆኖ
ፊትሽ ለምኖ " "" ምድርና ሰማዩ ተአምርሺን ይንገሩ እንድቀርብ ወደርሱ አዘዘ ጌታዬ
ፍጥረታት በሙሉ ስለ አንቺ ይመስክሩ እግሩን አጥበዋለው ወድቄ በእንባዬ(2)
ተነግሮ የማያልቅ ድንቅ ነው ስራሽ
=====
የቀራጭ አለቃ ቢሆንም ስራዬ ዳሰሽ ፈወስሽኝ በረታው ልጅሽ መሃሪው መድሃኒዓለም ይቅር ባይ እንዳንተ የለም
እንድወርድ ከዛፉ አዘዘ ጌታዬ የሴም ምሳሌ ነውሬን ሸፋኝ
ማይረጌን መሸከም እስኪያቅተኝ ድረስ ክሴን አጠፍሽው ስራሽ አፅናናኝ በሃጢአት ድንኳኖች ይብቃ መቀመጤ
ቤቴ ተባረከ በኢየሱስ ክርስቶስ(2) የቀናውን መንፈስ አድሰው በውስጤ
===== የምህረት አይኖችህ ይዩኝ በይቅርታ
134. አድርገኽልኛልና ስለ ድንግል ማርያም እስራቴን ፍታ /2/
ድንጋይ የጨበጡ ፈራጆች ከበውኝ
ነውሬን ዘርዝረው ጌታ ፊት አቆሙኝ ___
ፈረደችባቸው ሀጥያትም ቀእነርሱ አድርገህልኛልና በቸርነትህ አመሰግንሃለሁ እልል ቸል በማለቴ የደምህን ዋጋ
ለዓለም/2/አማኑኤል እገዛልሃለሁ መድኃኔዓለም ተመልሼ ገባሁ ከጥፋት መንጋጋ
በሰላም ሒድ ብሎ ምሮኛል ንጉሱ(2)
ሰላሜ ደፍርሶ ተቅበዝባዥ ሆኛለሁ
=====
ስለ እናትህ ብለህ ማረኝ እልሃለሁ
የማምነውን አምላክ አውቀዋለሁ እኔ ቀኑ ጨልሞብኝ ዙሪያው ገደል ሆኖ
ስለ ድንግል ማርያም ማረኝ እልሃለሁ
ለሰራልኝ ስራ በእድሜ በዘመኔ ይችግር አረንቋ ፊቴ ተደቅኖ
___
ፍቅሩን ተሸክሞል የልቤ ትከሻ እረዳት ያጣሁኝ በመሰለኝ ጊዜ
በከንቱ መሻቴ ሥጋ ነፍሴን ቀብሮ
ልለየው አልችልም እስከመጨረሻ(2) ፈፅሞ አራክልኝ የልቤን ትካዘዜ አቅም አጥቻለሁ አጥንቴ ተሰብሮ
=====
133. ውለታሽ ጠርቶኝ ከበረዶ ይልቅ ነጭ እንድታደርገኝ
አምላኬ ጉልበቴ ኃይሌ መመኪያዬ ስለ ድንግል ማርያም ከሃጢአቴ አጠበኝ
ጠላት ማሳፈሪያ የእምነት ጋሻዬ ስለ ድንግል ማርያም ምሬሃለሁ በለኝ
ውለታሽ ጠርቶኝ ከፊትሽ ቆምኩኝ ___
እንደማትተወኝ አሁን አውቄአለሁ
ድንግል ለክብርሽ ተንበረከኩኝ ከንፈሮቼን ከፍተህ ልቁም ለምስጋና
ካለኝ ነገር ሁሉ ባንተ ታምኛለሁ
ወደር የሌለው ማርኮኛል ፍቅርሽ አንተን የጋረደኝ ጣሪያ ይነሳና
=====
እናቴ ማርያም አምሳያም የለሽ አልብሰኝ ፅድቅህን ይቅር መራቆቴ
ጥቂቷን አብዝተህ ለምትመግብ ጌታ
የማያስርብ ነው የማያስጠማ ስለ ድንግል ማርያም መልሰኝ ከቤቴ /2/
የምመልስልህ በላገኝ ስጦታ
ፍቅርሽ ሚለበስ የብርሀን ሸማ
በቀንም በለሊት ሁሌ የሚያበራ
አልከበደኝም ያለም መከራ
መንክር ለባህሪ እፁብ ያንተ ሥራ 136. ድንግል ፈጣሪዋን ወለደችው
አንቺ ስላለሽ ከልጅሽ ጋራ...
=====
ትርጉም አኝትዋል ኑሮዬ ዛሬ
አምላክ ሆይ ምስጋና ላንተ ይገባሃል ድንግል ፈጣሪዋን ወለደችው
መውጫ መግቢያዬ ተከፍትዋል በሬ በመጠቅለያም ጠቀቀለለችው
ለምስኪኗ ጎጆ በረከት ሰጥተሃል
ፅዋዬ ሞልቶ ተትረፈረፈ የለምና ስፍራ ለንግዶች ማረፊአ
ድሃ ነኝ አልልም ሐብቴ አንተ ነህና
ባዛኙ ልቤ ባንቺ አረፈ... ግርግም አስተኛችው በከብቶች ማደርያ /2/
ማሰሮዬ ሞልቷል ላይጎል እንደገና
የግብፅ ስደት እንባሽ አጠበኝ #
ምልጃሽ እረድቶኝ ከሳቱ ዳንኩኝ ጨነቃት ጠበባት የዳዊት ከተማ
አላቀረቅር አልደፋ አገቴን 135. ምሬሃለው በለኝ
የጌታ መወለድ ታምሩ ሲሰማ
ማርያምን ይዤ ድንግል እናቴን... ወረደ መልአኩ ምስራች ሊያወራ
ጌታን ባቀፉት መልካም እጆችሽ ምሬሃለሁ በለኝ ስለ ድንግል ማርያም/2/ የህፃኑ ክብር በምድር አበራ
ይህ ሚስጢር ግሩም ነው ከቶ የማይነገር ሊያበስርሽ የመጣው በታላቅ ደስታ ያለኝን ሰብስቤ ባኖረው በፊትህ
ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር /2/ ከሞገስሽ ብዛት (2) ሲታጠቅ ሲፈታ ዋጋ አይሆንም ጌታ ስለቸርነትህ
# አቅርቦልሽ ነበር የክብር ሰላምታ ..............
ሰብአ ሰገል መጡ ከሩቅ ምስራቅ ሀገር ... ይበዛል ይሰፋል የእግዚአብሔር ምስጋና
ወርቅ እጣን ከርቤዉን ለርሱ ለመገበር የምሥራቹን ቃል ምስጢር ተሸክሞ አይቆምም በዘመን ማዕበል ነውና
በእናቱም እቅፍ አገኙት ህፃኑን ገብርኤል ተላከ ሊያረጋጋት ደግሞ እንኳን ድንጋይ ቀርቶ ጣራው ቢናድብኝ
ላለም ተናገሩ ንጉስ መወለዱን እርጋታ ተሞልታ(2)ነገሩን መርምራ የከንፈሬን ፍሬ ማንም አይወስድብኝ
ይህ ሚስጢር ግሩም ነው ከቶ የማይነገር ...............
የመልአኩን ብሥራት ሰማችው በተራ
ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር /2/
... የጳውሎስ የሲላስ መከራ ቢፀና
# አልተውም ቅኔውን የአምላኬን ምስጋና
ይደሰታል እንጂ መንፈሴ በአምላኬ
የይሁዳ ምድር ምስጋና ተመላ ሊያስጥለኝ አይችልም እስር ሰንሰለቴ
በምስጋና ሳድር ዘወትር ተንበርክኬ
ንጉስ መቷልና ከናዝሬት ገሊላ
ሃሳቤ ለቅፅበት(2)ሌላ መች ያስባል አለብኝ ውለታ የሰማይ አባቴ
ታምሩን ትናገር ቤተልሄም ታዉራ
ለእኔ ልጅን መውለድ እንዴት ይቻለኛል ...............
ዝማሬ ሲወጣ ከርስቱ ቆጠራ
... የተደረገለት ብዙ የተቀበለ
ይህ ሚስጢር ግሩም ነው ከቶ የማይነገር
ከአንቺ የሚወለደው ልዑል ነው ክቡር ይኖራል በፍቅሩ እየተቃጠለ
ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር /2/
የተመስገነ በሰማይ በምድር ክብሬን ሁሉ ትቼ ልዘምርልህ
#
ምስጢሩ ኃያል ነው (2) ይረቃል ይሰፋል ይህ ነው ችሎታዬ ላንተ ምሰጥህ
የማይታይ ታየ ተዳሰሰ አንደ ሰዉ
በጠባቡ ደረት አዳምን መሰለዉ ከአንቺ በቀር ይኼን ማን ይሸከመዋል
ገረማት ጥበቡ ታናሹአን ሙሽራ ... 139. ለነፍሴ ነፍሷ ነሽ
ተዋህዳልና ቃል ከ ስጋ ጋራ እጹብ ነው ድንቅ ነው አንቺን የፈጠረ
ይህ ሚስጢር ግሩም ነው ከቶ የማይነገር አንቺን በመውደዱ ሰውን አከበረ ለነፍሴ ነፍሷነሽ ለመንገዴ ፋና
ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር /2 ዓለም ይባረካል (2) በማሕፀንሽ ፍሬ አንዳልጠፋ አምናለሁ የአንቺ ልጅ ነኝና(2×)
ክብርሽን አልዘልቅም ዘርዝሬ ዘርዝሬ
137. ሰላም እለኪ እያለ የጻድቃን እናቶች እጅግ ብዙ ናቸው
138. ዘምር ዘምር አለኝ ከብሉይ ከሐዲስ ብንዘረዝራቸው
ሰላም እለኪ እያለ(2) አንቺ ግን አንዲት ነሽ የለሽም ጭማሪ
ሐርና ወርቁን ስታስማማ ዘምር ዘምር አለኝ ልቤ ተነሳሳ(2) ትኖሪያለሽ እንጂ ትውልድን ስታስምሪ
የገብርኤል ድምፅ ተሰማ የአምላኬን ቸርነት እንዴት ብየ ልርሳ ....
ተሰማ የመልአኩ ድምፅ ተሰማ ያደረገልኝን እንዴት ብየ ልርሳ ያንችን ስም ተማጽኖ ያንቺን ስም ቀድሶ
ተሰማ የገብርኤል ድምጽ ተሰማ .............. አንቺን አመስግኖ አንቺን አወድሶ
የሚቃጠለው ስም በፊትህ ምንድን ነው የተጠቀመ እንጂ በረከት አግኝቶ
ውሃ ስትቀጂ ክንፉን እያማታ ሰማይና ምድር ሁሉም ገንዘብህ ነው አልታየም እስካሁን የተጎዳ ከቶ
... ባንቺ ተገናኙ ገባሪና ግብር የእርሱ ስለሆንኩኝ ሠላምን ሰጥቶኛል
ጎርጎሬዎስና ሊቁ ዮሐንስ ይህን ባሰብኩ ቁጥር ልቤ ይመሰጣል
አትናቴዎስና ሊቁ ባስሊዮስ ከዚህ በላይ ፍቅርስ እንዴት ይገለጣል በድንቅ አጠራርህ በፍቅር የጠራኽኝ
አባ ኤፍሬምና አባ ጊዮርጊስ .......... ከአጋንንት እሥራት ነፃ ያወጣኽኝ
ተጠቅመዋል ባንቺ በስጋም በነፍስ እንዴት ቢመርጥሽ ነው እንዴት ቢያከብርሽ አልፋና ኦሜጋ ዘላለም የምትኖር
... ትናንት እና ዛሬን ያገናኘብሽ ኤልሻዳይ የሆንከው አማኑኤል ተመስገን
አባትህን ጠይቅ ስለሚለን ቃሉ ምልዐትና ወሰን ግዝፈትና ርቀት
ብንጠይቃቸው ቅዱሳኑን ሁሉ ባንቺ ተዋሐዱ ፈጣሪና ፍጥረት የዕዳ ደብዳቤዬን ጌታዬ ቀደደው
ስለአንቺ ነገሩን ክብር ታምራትሽን ይህን ባሰብኩ ቁጥር ልቤ ይመሰጣል የማዳኑን ሥራ በአይኔ አይቻለው
ለሰው ዘር በሙሉ አማላጅ መሆንሽን ከዚህ በላይ ፍቅርስ እንዴት ይገለጣል ቸርነቱ አያልቅም ድንቅ የሆነ ጌታ
... ....... ስሙን እናመስግን እንዘምር በእልልታ
ገብርኤል ከሰማይ ኤልሳቤጥ ከምድር ምስጢር ሊመረምር ይወጣል ኀሊና
በአንድ መሰከሩ ስለድንግል ክብር ያልፋል ይሻገራል ከሰማይ ደመና 142. ዝናው በዓለም የተወራ
ሰዓሊለነ ብሎ ተማጽኖ ባንቺ ስም ነገር ግን አይችልም ምንም ቢገሠግሥ
የተጠቀመ እንጂ የተጐዳ ይለም ከ መሰወሪያው ቀኝ ከልጅሽም ሊደርስ
ዝናው በዓለም የተወራ
ስለዚህ አቅቶት ደክሞት ይመለሳል
ክብሩ በምድር የተፈራ
140. ሰባቱ መንጦላይት መልክዐ ውዳሴሽን በአድናቆት ያደርሳል
ምን ይሳነዋል ከቶ ለእርሱ (2)
እልል በሉለት በቤተመቅደሱ
ሰባቱ መንጦላይት ወዴት ተጋረዱ 141. ሰዎች ደስ ይበለን ---
ሰባቱ መብራቶች ወዴት ተሰናዱ ካህናቶቹ ጽድቅ የለበሱ
ታናሽ ሙሽራ ነሽ የአሥራ አምስት ዓመት ሰዎች ደስ ይበለን በአምላካችን በደብረ ፂዮን በራ መቅደሱ
በአንቺ ላይ ሲፈጸም እንግዳ ሥርዓት ከኃጢአት ባርነት ነፃ ላወጣን ወደእርሱ መጥቶ ሁሉ ተፈወሰ
........ ተነሱ እናመስግን ውለታው ብዙ ነው ስሙን የያዘ ቀንቶት ተመለሰ(2)
አንዴ እየታጠቀ አንዴም እየፈታ ምን ይከፈለዋል ተመስገን ብቻ ነው ---
ገብርኤል ሲያበስርሽ በፍጹም ሰላምታ መንጦላዕቱን በእሳት የሠራ
ይኩነኒ ብለሽ ስትቀበይው በኃጢአት በሽታ ወድቄ ሳለሁኝ የአርያም ፀሐይ ለዓለም አበራ
መለኮት እንዴት ነው የተዋሐደው መድሃኒት ክርስቶስ ከውድቀቴ አነሳኝ ቸሩ አምላካችን ስንለው ሰምቶ
ይህን ባሰብኩ ቁጥር ልቤ ይመሰጣል ስጦታው ብዙ ነው ለኔ የሰጠኝ ይታደገናል እጁን ዘርግቶ(2)
ከዚህ በላይ ፍቅርስ እንዴት ይገለጣል ተመስገን ብቻ ነው አምላክ ላንተ ያለኝ ---
....... ለሚቃወሙት ክንዱን ገለጠ
ሁሉን የሚወስን ባንቺ ተወሰነ እንደ በርጤምዮስ እውር የነበርኩኝ እኛን ለማዳን ሞትን መረጠ
ከሦስቱ አካል አንዱ ቃልም ሥጋ ሆነ ዛሬ ግን በአምላኬ ድህነት አገኘሁኝ ከደሀ ሰው ጋር ትሁት ይሆናል
ስፋት እና ጥበት ሰማይ እና ምድር ህጉም ለመንገዴ ብርሐን ሆኖኛል
ኃይለኞቹንም ያንበረክካል(2) ___ ቃልኪዳኑ ግሩም = አምላከ አብርሃም
--- ብርሃን ይብራ በዙሪያዬ ምህረቱ የበዛ = መድሃኔዓለም
እግዚአብሔር ማነው ብለው ቢያሙት ይገፈፍልኝ ጨለማዬ እርሥት ጉልታችን = አምላከ አብርሃም
እነ ፈርዖን ቢያቃልሉት እግሮቼን ጠብቅ ከክፋት የህይወታችን ቤዛ = መድሃኔዓለም
እረኛው ሙሴ ከኮሬብ ወጥቶ ረበህ በላየ በምህረት ሳይፀየፍ ጌታ ያደፈ ኃጥያቴን
አደቀቃቸው ክንዱን አንስቶ(2) ከማጥ ውሥጥ አወጣኝ ታደጋት ህይወቴን
144. ይለመነናል
143. በታምራትህ ተደመመ ልቤ 145. ላመስግንህ የኔ ጌታ
ይለመነናል አምላክ አብርሃም
በታምራትህ ተደመመ ልቤ ይታደገናል መድሐኒ አለም ላመስግንህ የኔ ጌታ ላመስግንህ
አየሁ ባይኖቼ ተፈጽሞ አሳቤ ለፍጥረት ሁሉ እጁን የዘረጋ ልቀኝልህ የኔ ጌታ ልቀኝልህ
የጌታ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ቸር እረኛ ነው አልፋና ኦሜጋ ህይወቴ ነው ዝማሬ ትሩፋቴ
ምህረትን ይዘህ ናና ከልዑል የሰጠኸኝ እንዳከብርህ አንተ አባቴ/2/
___ አብርሃም ይሳቅን ያቆብን አስበህ አዝ.........
ያለልክ ቢነድ ነበልባሉ የማልክላቸውን ቃልኪዳን አስታውስህ ከኔ ሆነ የምሰጥህ ባይኖረኝም
እሳት አልነካን ሰናፊሉ ደካማ ለሆነው ሥጋ ሰልጥኖብን ከሰጠኸኝ ያንተን መስጠት አይከብደኝም
ያመነዉ ጌታ አንተን ልኮ አትመልስ ጌታ የምህረት አይንህን ጥበቤ ነህ የምስጋና መሰረቴ
ዳግም አቆመን ለአምልኮ ከሰማየ ሰማይ ይድረስ ጩኸታችን ዝማሬዬን ያፈሰስከው በህይወቴ
___ እንዘን እናልቅስ ስለ በደላችን አንደበቴ የቃኘኸው ለምስጋና
በተቀደሰዉ በመቅደስህ ባይመለከተን = አምላከ አብርሃም
የምስራች ቃል ስታደርስ
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/
በምህረት አይኖቹ = መድሃኔዓለም አዝ........
በሰማይ ዜማ ስትቀኝ
ባይዘረጋልን = አምላከ አብርሃም ባዶ እኮነኝ የኔ ጌታ ምን ልቅዳልህ
ተፈስሒ ስትል ሰማሁኝ
___ የፍቅር እጆቹ = መድሃኔዓለም በእጄ ላይ አንዳች የለም የምሰጥህ
የንባዬ ጅረት የለም ዛሬ ሕዝበ እስራኤል ሁሉ ለአምላክ ዘምሩ ላንተ ክብር የሚመጥን ህይወት የለኝ
ለቅሶየ ቀርቷል ማቀርቀሬ አድኖናል እና በሚያስደንቅ ፍቅሩ ዝማሬዬን በቸርነት ተቀበለኝ
ስለቴ ሰምሯል ልመናዬ ====== አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይፍሰስ ለክብር ምስጋናዬ ምንም እንኳን ክህደት ቅስፈት ቢበረታ ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/
___ ሥለ አብርሃም ብለህ አልተውከኝም ጌታ አዝ.........
ገፍተዉ ቢጥሉኝ ከጉድጓዱ በቅዱሳን ያለ ቃል ኪዳን ሲፀና ከምድር ላይ ከአፋርህ ስትፈጥረኝ
ጌታ ቅርብ ነዉ ፍትህ ፍርዱ ቀሥተ ደመናህን አይተነዋል እና ከምስጋና የተለየ ምን ስራ አለኝ
ቅዱስ ገብርኤልን ላከልኝ የእሥራኤል አምላክ የማታንቀላፋ ቀንና ሌት በመቅደስህ እቆማለው
እዘምራለዉ ላዳነኝ በፍቅርህ ታደገን በሞት ሳንጠፋ አምላኬ ሆይ ሳወድስህ እኖራለው
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና በደሙ ጉልበት ሀይል የለበስነው ጽርሐ ሥላሴ ነሽ ማኅደረ መለኮት፤
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/ ሁልጊዜ አንጠግብሽም እንላለን ብጽእት።
አዝ........ አገልግሎቱ አይሁን የታይታ
እዝራ ስጠኝ የከበረ መሰንቆህን በፍቅር ይሁን እንዲከብር ጌታ 148. ሥላሴ ትትረመም
ዳዊት ስጠኝ የሚፈውስ በገናህን መገለጣችን ገና ይሰፋል
መዝሙር ቅኔ ተምሬለው ካባቴቼ በአባታችን ቃል ልባችን ያርፋል ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር።(×4)
ዘምራለው ባንተ ፍቅር ተነክቼ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና ይገባል ምስጋና ይገባል ውዳሴ፣
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና/2/ ሁሉን ለፈጠረ ለቅድስት ሥላሴ፣
ከዘመናት በፊት ቀድሞ የነበረ፣
146. አንድ ነን በኢየሱስ ፍጥረትን በሙሉ ለክብሩ ፈጠረ።

ልበል ሃሌ ሉያ ኪሩቤልን ልምሰል፣


አንድ ነን በኢየሱስ አንድ ነን በአባታችን 147. እናታችን ጽዮን በእግረ ምስጋና ያሬድን ልከተል፣
በፍቅር በመዋደድ ይገለጥ እምነታችን
ላቅርብ ምስጋናውን ዘምስለ ሱራፌል፣
እናታችን ጽዮን ይድረስሽ ምስጋና፤
ውዳሴ ምስጋና ነውና ለልዑል።
አንድነታችን መለያችን ነው መጠጊያ ማረፊያ ጥላችን ነሽና።
ያስተሳሰረን የጌታ ደም ነው
በስም ሦስት ሲሆን እንዲሁም በአካል፣
ጭፍን ጥላቻን እናስወግድ ከገነት ብንወጣ ማረፊያ ሆንሽን፤
በግብርም ሦስት ነው ያለመቀላቀል፣
በፍጹም ሃሳብ እንዋደድ የምሕረት ደመና ውኃ ሰጠሽን፤
ፍጥረትን በመፍጠር በአምላክነት፣
በከንቱ በሽንገላ የሕይወት እንጀራ አመጣሽልን፤
በአስራትም በአደራም ለአንቺ ተሰጠን። በባሕሪይ እና ደግሞም በመንግሥት፣
አናርፍም በሐሰት ጥላ
አዝ አንድ አምላክ ነው እንጂ አይባልም ሦስት
ፍቅር ነው መዝሙራችን
የኤልሳቤጥ አጽናኝ የጭንቅ ቀን ደራሽ፤
እውነት ነው ወንጌላችን በኪሩቤል ጀርባ ዙፋኑን ዘርግቶ፣
የኃጢአታችን ብዛት ዳገት ሳይሆንብሽ፤
ምሥራችን ደስታን ይዘሽልን መጣሽ፤ ክብሩን ጌትነቱን ከፍጥረት ለይቶ፣
ፍቅር አይዋሽም ደግሞም አይቀናም ማርያም ስንልሽ ደረስሽልን ፈጥነሽ። ይኖራል ዘለዓለም በመንግሥቱ ጸንቶ።(2)
ፍቅር የሌለው እግዚአብሔር የለው አዝ
አምላኩን ወዶ ሌላ አዋርዶ ውለታሽ ብዙ ነው ከልብ የማይጠፋ፤ ይመስክር ዮርዳኖስ ይናገር ታቦር፣
ይሄ ሐሰት ነው እውነት የራቀው ስምሽ መጽናኛ ነው አዝኖ ለተከፋ፤ የአምላክን ጌትነት የሥላሴን ክብር፣
በእንተ ማርያም ብሎ ለለመነ፤ ይኸው በዮርዳኖስ ወልድ ተገለጠ፣
እርስ በርሳችን ካለን ሕብረት የሰማይ የምድርም ማንም አልጨከነ። መንፈስ ቅዱስ ታየ አብም ቃሉን ሰጠ።
ምን አቅም አለው በእኛ ጠላት አዝ
በትራችን አንች ነሽ የምትደግፊን፤
ከማይጠፋ ዘር ነው የተወለድነው
ባሕረ እሳትን የምታሳልፊን፤
149. የታመንክ የነፍስ ወዳጅ በጎነትህ ቸርነትህ (×2) በስቃይ መከራ ቀርቷል መከፋቴ
እረድቶናል ክቡር ስምህ (×2) የብዙሀን እናት ገብታለች ከቤቴ
የታመንክ የነፍስ ወዳጅ ====
የምሕረት አማላጅ በማይዝሉ ጽኑ ክንዶችህ ምስቅልቅሉ ወጥቶ የደፈረሰብኝ
አንተ ነህ ገብርኤል ተደገፍን በቸርነትህ ተስተካክሎልኛል በድንግል ጠርቶልኝ
የምትቆም በቅድመ እግዚአብሔር የፍቅር አባት ላመኑህ ጥላ እንባዬን ፀሎቴን ጩኸቴንም ሰምታ
ክርስቶስ ነህ የእኛ ከለላ ፈጥና ጎበኘችኝ በረድኤት መጥታ
ነበልባሉን ውሃ አረከው =====
ሰንሰለቱን በጣጠስከው ፍጹም ቆመን በንጹሕ ደምህ በድንግዝግዝ ማየት ቀርቶልኛል ለእኔ
የነደደው እሳት ጠፍቷል ተፈውሠን በቅዱስ ቃልህ በፍቅር እጆቿ ተዳሶልኝ አይኔ
ከእኛ ጋራ ገብርኤል ቆሟል መዛል ድካም ከቶ አይነካንም ሀዘኔን በእንባዬ ብነግራት ብሶቴን
መላእክቱን በሰማይ ...............ገብርኤል ሃይላችን ነው ሁሌም ያንተ ሥም ይኸው በበረከት ጎበኘችው ቤቴን
እንዳረጋጋክ............................ " =====
የአምላክን ሰው መሆን............... " ያጣው ሲጮህ ፊትህ ተደፍቶ ቀን ከሌት ሳቃስት በከበደኝ ሸክም
ለድንግል ነገርክ....................... " ሢያማክርህ ሚስጥሩን ገልጦ አገዘችኝ ድንግል ደክሜ ሳልሰጥም
አባት ለልጁ እንደሚራራ እጇ ስለሳበኝ ወጣሁኝ ከጉድባው
የአናብስቱን አፍ ዘጋኸው አወጣህው ከሙታን ሥፍራ ለክብሯ ልዘምር እጆቼን አነሳው
ወህኒውን አናወጽከው
በሕይወት መንገድ የምትመራ ምስክር ነን ለዓለም ሁሉ
ለእግዚአብሔር ሕዝብ የምትራራ
ፀሎት ይዞ የሚወጣ
ሥላዳነን በሕያው ቃሉ 152. ስለማይነገር ስጦታው
ለውለታው ምላሽ ባይኖርም
ምሕረት ይዞ የሚመጣ
ከምሥጋና ከቶ አንቦዝንም ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን
ዘወትር የሚያይ የአምላኩን ፊት
ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት ቸል ያላለን አምላክ ስንጓዝ ማዕበሉን አቋርጠን
በመዓልት እና በሌሊት 151. ይኸው እዘምራለሁ ለእመቤቴ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን
የሚያድነን ከእሳት ------------------------
ዙሪያችንን የሚሰፍር ይኸው እዘምራለሁ ለእመቤቴ የሕይወት እስትንፋስ ዘራብን ህያው እንድንሆን
የሚያማልድ ከእግዚአብሔር የፍቅሯ በረከት ገብቶ ቤቴ ይህን ያደረገ አምላካችን እግዚአብሔር ይመስገን
ስለጎበኘችው ጎስቋላው ህይወቴን ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን
150. የሰማይም የምድርም ጌታ አመሰግናለሁ ድንግል እመቤቴን ……
==== ነፋስን ገስጾ ማዕበል አቁሞ የሚያሻግር
የሰማይም የምድርም ጌታ ስላበሰችልኝ እምባዬን ከፊቴ የዓለም ፈተና ቢበዛ እርሱ መጠጊያችን
በዝቶልናል እጅግ ስጦታ ይኸው እዘምራለሁ ለድንግል እናቴ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን
…… " " " ና ድረስልኝ ሳልልህ
ዳግም እንዳንሞት በሞቱ ሞትን የረታልን " " " እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን 154. ለኔ ያደረገው ሚካኤል ብዙ ነው
የምንመካበት ትንሳኤን ሰላምን ለሰጠን " " " አሳምረው ፍፃሜዬን
ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን ==== ለኔ ያደረገው ሚካኤል ብዙ ነው (2)
…… ውድቅ አረገው የጠላቴ ክፉ እቅድ ከእግዚአብሔር ተልኮ ድንቅን ነገር አደረገልኝ
ከሲኦል እስራት ተፈተን ነጻ የወጣንበት አራመደኝ በከፍታዬ መንገድ አፅናኝና ረዳት ሚካኤል ሆነኝ(2)
መስቀሉን ለሰጠን ለአምላካችን እንዘምር በእውነት ሊያስቀረኝ አልቻለም ሊጎትተኝ ባላጋራ ========
ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን ተጥሎ ስላለ በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ ታናሽ ብላቴና ስምህን የማይረሳ
ደግፈኝ ሚካኤል ስወድቅ እንድነሳ
153. ጠብቆ አሳድጎ ከልጅነቴ ሚካኤል እሳታዊ ነው ነበልባል ስምህን በልቤ ፅላት እፅፋለሁ
" " " ጠላቴ ፊትህ ይቀልጣል በክንፎችህ ጥላ ዛሬም ድረስ አለሁ
ጠብቆ አሳድጎ ከልጅነቴ " " " ለኔ አይኔ ነው መከታዬ ==========
አባት እየሆነኝ ሚካኤል አባቴ " " " የዘለዓለም ጠባቂዬ ውለታህ እንዳይጠፋ ሁሌም ከሀሳቤ
ይለይብኛል ሚካኤል ይለይብኛል(2) ==== ሚካኤል ሳልልኝ ፍቅርህን ከልቤ
በክንፉ ሸፍኖ በቤቱ አሳድጎኛል (2) እንዳይከፋኝ እንዳልደፋ አንገቴን አንተ የዋህ መልአክ የርግብ አምሳል
እንዳላለቅስ እንዳለፈስ እንባዬን የብርሃን አክሊል ነህ ሚካኤል ኃያል
አያምርብኝ ብዘነጋው ታሪኬን እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል ===========
ሚካኤል ነው ያስጌጠልኝ ህይወቴን ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል ለኔ ያለህን ፍቅር በዓይኔ አይቻለሁ
አረሳብኝ እርሱ አትርሳብኝ ያልኩትን ውለታህን ሳስብ እጅግ አደንቃለሁ
ለካስ ሰምቶኝ ኖሯል የልጅነት ጸሎቴን ሚካኤል ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ በነፍስም በስጋም ነህ መታመኛዬ
" " " ና ድረስልኝ ሳልልህ የምትጠብቀኝ መከታ ጋሻዬ
ሚካኤል ያን ሁሉ ዘመን የታገሰኝ " " " እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን ===========
" " " ፍሬ ጠብቆ ያልቆረጠኝ " " " አሳምረው ፍፃሜዬን ስወጣ ስገባ ከልሎ ከእንቅፋት
" " " የከፍታዬ መሰላል ሚካኤል ጠበቀኝ ከሚገጥመኝ ጥፋት
" " " መነሻዬ ሆነሀል ደግ ነው ሚካኤል ፍቅሩ በዝቶልኛል
==== በዘመኔ ሁሉ እርሱ ይረዳኛል
እንዳይከፋኝ እንዳልደፋ አንገቴን
እንዳላለቅስ እንዳለፈስ እንባዬን 155. በድንኳኔ
እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል
ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል በድንኳኔ እልልታ ሙሉ ነው
በድንኳኔ ዝማሬ ሙሉ ነው
ሚካኤል ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ በማንነቴ ላይ እግዚአብሔር ታላቅ ነው
ምራኝ መንገዱን እንዳይመሽ ልድረስ ከአባቴ
ፍላፃውን የጠላቴ ቁጣ ቃል ተጽፎባታል የመዳኛ ፊደል እንዴት ይገፋል ጎዳናው ካላንተ ርዳታ
መከተልኝ ወደ እኔ እየመጣ ጥበብ የሚሞላ ጨለማን የሚሰቅል ጥሜን ቁረጠው በበትርህ ጭንጫውን ምታ (2)
በራራልኝ በእሱ በወዳጀ ለቃል ስጋ መሆን ምክንያት ስለሆነች
ሰላም ሰፍኖል በጓዳ በደጀ ቀርባችሁ ተማሩ ማርያም ፊደል ነች ተጠመጠመ ጠላቴ በእሳት ሠንሰለት
____ *አ.ዝ* የጌታ መልአክ ሚካኤል በሰይፍ ወድቆበት
የመንገዴን ጥርጊው አቅንቶ አዲሱ ቃል ኪዳን ከላይ የተጻፈው የለም ከቦታው ስመለስ አጥቼዋለሁ
የሰለለ ጉልበቴ አፅንቶ በገሊላ ናዝሬት ገብርኤል ያበሰረው የሚረዳኝን ተሹሞ ዐይቼዋለሁ (2)
ከፊት ለፊት በድል ቀድሞልኛል በማርያም እቅፍ ላይ ታገኙታላችሁ
በምስጋና ከኃላው ስቦኛል የሚስጢር መዝገቡን አንብቡ ገልጣችሁ ከመቃብሩ ድንጋዩን አንከባለሃል
__ *አ.ዝ* ስለረዳኸው ዳንኤል እጅግ ወዶሃል
ስላልተወኝ አንዳች አጣህ ብሎ ያዘለችው ወንጌል ቃሉ ይፈውሳል ይነዋወጻል ባሕሩ አንተ ስትመጣ
ሙሉ ሰው ነኝ የለኝም ጎዶሎ አምኖ ላነበበው ነፍስ ያለመልማል እግዚአብሔር ይንገሥ ዲያብሎስ መድረሻ ይጣ (2)
በከፍታ ብኖር በዝቅታ በጅርባዋ ያለው እግዚአብሔር ነውና
ደስተኛ ነኝ ሁል ጊዜ በጌታ አቅርቡ ለማርያም ውዳሴ ምስጋና አለኝ ትዝታ በቤትህ ከልጅነቴ
__ *አ.ዝ* ስትሳሳልኝ እያየው ጸንቷል ጉልበቴ
ማማረርን ማጉረምረም ትቻለው ብዙዎች ተማሩ ስሟን እየጠሩ ልዘምር እንጂ ላመስግን ታላቁን ጌታ
አንደበቴን ቅኔ ሞልቻለው በአባታቸው መንግስት እንደ ፀሐይ በሩ አንተን የሰጠኝ ጠባቂ በቀን በማታ (2)
ቢፈራረቅ ብርሃን ጨለማ ክብር ልዕልናዋን ገብርኤል ነግሮናል
ከቶ አልውርድም ከምስጋና ማማ ካወደሷት ጋራ ለክብሯ ቁመናል
158. ንቋዬ ነሽ ድንግል
____ *አ.ዝ*
ማማረርን ማጉረምረም ትቻለው ብዙዎች ተማሩ ስሟን እየጠሩ
ቋንቋዬ ነሽ ድንግል መግባቢያ
አንደበቴን ቅኔ ሞልቻለው በአባታቸው መንግስት እንደ ፀሐይ በሩ
ቢፈራረቅ ብርሃን ጨለማ ክብር ልዕልናዋን ገብርኤል ነግሮናል መልስ የማገኝብሽ ከጌታዬ(2)
ከቶ አልውርድም ከምስጋና ማማ ካወደሷት ጋራ ለክብሯ ቁመናል በአንቺ ቀርቤአለሁ ከአምላኬ ፊት
ቤቴ ሞልቶልኛል በበረከት(2)

156. ወደ ቀድሞ ነገር 157. ቅዱስ ሚካኤል ወዳጅ ነህ ለሁሉ በምን ስራዬ ነው በፊቱ የቆምኩኝ
መቼ በቅቼ ነው ስሙን የጠራሁኝ
ወደ ቀድሞው ነገር እንመለስ ቅዱስ ሚካኤል ወዳጅ ነህ ለሁሉ አስታራቂ እናት አንቺን ስለሰጠኝ
የአምላክን እናት እናወድስ ዛሬም ቆመሀል በኪዳንህ ላሉ ስለ ቃልኪዳንሽ አቤት ልጄ አለኝ(2)
ከፍቅሯ ርቃችሁ የምትኖሩ(2) =====
ማርያም ፊደል ናት ኑ ተማሩ(2) ክንፍህን ዘርጋ ሚካኤል ቅደም ከፊቴ ቅድስና ሕይወት ከኔ ተሰውሮ
በውሸት በሐሜት አንደበቴ ታጥሮ ሆነሻል ስንቃቸው አንባ መጠጊያቸው ......
በእመ አምላክ ምልጃ አዲስ ሰው ሆኛለሁ በእንተ ማርያም ብሎ የጠራሽ ለምኖ እመኑ በእርሱ ሞገድ የማይሰብረው
እንደ መላእክቱ ይኸው እዘምራለሁ(2) ያጣ የለምና ይድረስሽ ምስጋና እመኑ በእርሱ ፅኑ መርከብ አለን
======= እመኑ በእርሱ አንፈራም አንሰጋም
ስለ እመ አምላክ ብሎ ያፈረ የለም ምክኒያት አለ ለኛ ተሰጥተሻል ለኛ እመኑ በእርሱ ከእርሱ ጋር እያለን
በአንቺ ያልከበረ ሰው አይገኝም ሁሌም በልባችን አለሽ እናታችን እመኑ በእርሱ ጠላት ተሸንፏል
እንደ ባለ ማዕረግ እኔም ሰው መባሌ የምትሆኚ ተስፋ አዝኖ ለተከፋ እመኑ በእርሱ ሰይጣን አፍሯል ዛሬ
አንቺን አግኝቼ ነው ድንግል መሰላሌ(2) ቀርቦ ለለመነሽ አጽናኝ እናት ነሽ እመኑ በእርሱ ወይኒው ይነዋወፅ
======== እመኑ በእርሱ በታላቅ ዝማሬ
ሰላም ለኪ ብዬ ስጀምር ጸሎቴን 160. እመኑ በእርሱ ድንቅ ያረጋል ጌታ ......
ሐሴት ይሞላዋል መላ ሰውነቴን እመኑ በእርሱ ባዶ ነው አይሰራም
እንደ ቅዱስ ኤፍሬም በምስጋናሽ ልጽና እመኑ በእርሱ የጠላት ፉከራ
እመኑ በእርሱ ድንቅ ያረጋል ጌታ
በእጆችሽ ያለው አምላኬ ነውና (2) እመኑ በእርሱ የማይተወን ጌታ
በረድ አዝንቦ ጠላት እየመታ
እመኑ በእርሱ አለ ከእኛ ጋራ
ውቅያኖስ ጥልቁን ፈጥኖ እያተነነ
159. ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር እመኑ በእርሱ እጅግ አትረፍርፎ
ነገር ለወጠ ሁሉ በእርሱ ሆነ
እመኑ በእርሱ ፀጋ ከበዛልን
እመኑ በእርሱ በሞት ጀርባ ቆመን
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር እመኑ በእርሱ ታራራው ነደደ
እመኑ በእርሱ ገና እንዘምራለን
ወገበዋቲሃኒ ሐመልማለ ወርቅ እመኑ በእርሱ ሸለቆው ታወከ
አንቲ ምሥራቀ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ አማን በአማን(2) እመኑ በእርሱ ዝግባው ተሰባብሮ
ኢይኃልቅ ኪዳነኪ ወላዲተ ቃል እመኑ በእርሱ አለቱ ደቀቀ 161. በፍቅር ተስቦ
እመኑ በእርሱ የአህዛብ ጣኦታት
ዘመርን በትኀትና ይገባሻልና እመኑ በእርሱ በፊቱ እረገፉ በፍቅር ተስቦ ወረደ ለኛ ሲል
ሆነሻል ከለላ የጽድቃችን ጥላ እመኑ በእርሱ በስሙ የታመኑ የፍቅሩን ፍፃሜ ገለፀ በመስቀል
ማርያም ፊደላችን ጽድቁን ማንበቢያችን እመኑ በእርሱ ወጀቡን ቀዘፉ ለኛ ያላረገዉ ከቶ ምን አለና
የሁሉ መማሪያ የአምላክ ማደሪያ ...... አፋችን ዝም አይበል እናቅርብ ምስጋና
እመኑ በእርሱ የማይነጋ ሌሊት ------
ጌታሽን ወልደሻል አዝለሽ ተሰደሻል እመኑ በእርሱ ማያልፍ ቀን የለም ደስ ይበለን......... ሰማያትን ቀዶ
ፍቅርሽ ገደብ የለው ከቶ እንዳንቺ ማነው እመኑ በእርሱ ሁሉ ይቻለዋል ደስ ይበለን......... ታላቁ አባታችን
የእግዚአብሔር ከተማ የተመላሽ ግርማ እመኑ በእርሱ ጌታ መድኃኔዓለም ደስ ይበለን......... የዘመናት ንጉስ
ስምሽ ይጣፍጣል ከፍጥረት ይልቃል እመኑ በእርሱ ፍቅር ነው ዘላለም ደስ ይበለን......... እየሱስ ጌታችን
እመኑ በእርሱ ደግ አባት ለልጁ ደስ ይበለን......... የኤፍራታዉ ህፃን
በዱር በገደሉ የኖሩ በቃሉ እመኑ በእርሱ ሁሌ ተዘርግታ ደስ ይበለን......... በዳዊት ከተማ
እመኑ በእርሱ ትኖራለች እጁ
ደስ ይበለን......... ተወልዶ ማደሩን 162. ፃድቁ ሐብተ-ማርያም " " ፃድቁ አባታችን
ደስ ይበለን......... ምስራች ተሰማ አቡነ ሐብተ ማርያም
------ ጻድቁ ሐብተ-ማርያም ......
እንዳንተ ያለ......... በሀጥያት ዉስጥ ወድቀን መተናል እኛ ልጆችህ ፃድቁ ከሱራፌል ጋራ
እንዳንተ ያለ......... ስኖር ተጎሳቁለን አድነን አውጣን ከፈተና " " ለማቅረብ ምስጋና
እንዳንተ ያለ......... አምላክ የኔ ጌታ አልብሰን የብርሀንን ፋና " " ወርቅን ተጎናጽፈክ
እንዳንተ ያለ......... ከሞት ዉስጥ አዳንከን .......... " " ሀብተ ንፅሕና
እንዳንተ ያለ......... ዝናዉን አዉረዉ ፃድቁ ሰባት አክሊላትን " " ሚስጥር ተካፈልክ
እንዳንተ ያለ......... ለአህዛብ ሁሉ " " በራሱ የደፋ " " ከፅረ አርያም
እንዳንተ ያለ......... እንደ እግዚአብሔር ያለ " " በጾም በፀሎቱ " "ፃድቁ አባታችን
እንዳንተ ያለ......... ማንም የለም በሉ " " ሰይጣንን ያጠፋ አቡነ ሐብተማርያም
--- --- " " ፅድቅን የታጠቀ .........
ደስ ይበለን......... ወረደ ወምድር " " የእግዚአብሔር አገልጋይ ፃድቁ ባለመቶ ፍሬ
ደስ ይበለን......... ሰላሙን ሊሰጠን " " ፃድቁ አባታችን " " ሀብተማርያም
ደስ ይበለን......... ሰላም ለናንተ ይሁን ፃድቁ የኢትዮጵያ ሲሳይ " " ቤታችንን ሙላው
ደስ ይበለን......... ብሎ ሰበከልን ......... " " ፍቅርና ሰላም
ደስ ይበለን......... በመሰስቀል ተሰቅሎ ፃድቁ ብርሃንን ለብሶ " " በደብረ ሊባኖስ
ደስ ይበለን......... እኛን የተቤዘን " " የእሣት መስቀልይዞ " " ለኛ የፀለየው
ደስ ይበለን......... ከሲኦል እስራት " " በጾም ፀሎት ሰይፍን " " የተዋሕዶ ብርሀን
ደስ ይበለን......... በፍቅሩ የ ፈታን " " ንፅህናውን መዞ አቡነ ሐብተማርያም ነው
--- --- " " በደብረ ሊባኖስ
ሃሌ ሉያ......... ምስጋና በሰማይ " " ለኛ የፀለየው
ሃሌ ሉያ......... ምስጋና በምድር " " የተዋሕዶ ብርሀን
ሃሌ ሉያ......... ሁሉን ቻይ ለሆነዉ አቡነ ሐብተማርያም ነው
ሃሌ ሉያ......... ለቸሩ እግዚአብሔር ..........
ሃሌ ሉያ......... ሃሌ ሉያ ለርሱ " " የዮስትና ፀጋ
ሃሌ ሉያ......... ለነፍሳችን ጌታ " " የፍሬ ብሩክ
ሃሌ ሉያ......... ዝማሬን አናቅርብ " " ለኛ ለልጆችክ
ሃሌ ሉያ......... ከጠዋት እስከ ማታ " " መመኪያ የሆንክ
" " በምልጃህ አድለን 163. ጸናፅሉ
" " ፍቅርና ሰላምን
ጸናፅሉ ከነመቋሚያው (2) ልደርድር በገና "ደግፊኝ እላለሁ……………………..ልምጣ ከደጅሽ
የያሬድ ነው(2) ለአንቺ ይሁን ቅኔ
ከነመቋሚያው(2) ድንግል ሶልያና "ልምጣ ከደጅሽ ልምጣ ከደጅሽ
ጥበብ አስፈትኖ "ጺሆን እመቤቴ አክሱም ላይ ያለሽ/2/
ከቀስተ ደመናው ጸናጽሉ መቋሚያው የብር(2)
ከሰማይ አዕዋፍ ዝቋላ ደብር(2) "ካህናት ከበው …………………ልምጣ ከደጅሽ
ተምሮ ምስጋና መቋሚያው የብር(2) "ዝማሬው ይፈሳል…………… ልምጣ ከደጅሽ
ቅዱስ አለ ያሬድ እንደ ሀሮኖ ካህን "የጣኑ ማአዛ………………………ልምጣ ከደጅሽ
እንደ መላዕክቱ የፀጉር አወራረድ "መንፈስን ያድሳል ………………ልምጣ ከደጅሽ
ልቡ ሚዳስሰው በግርማ ጸሎቱ "የኢትዮጵያ ልጆች…………………ልምጣ ከደጅሽ
የፀጋው እሳቱ ጠላትን የሚያርቅ "ይሠባሠባሉ………………………ልምጣ ከደጅሽ
ጸናፅሉ ከነመቋሚያውየያሬድ ምልጃህ አይለየን "በክብር በሞገስ…………………ልምጣ ከደጅሽ
ነው ገብረ መንፈስ ቅዱስ "ጺሆን ሆይ ይላሉ ………………ልምጣ ከደጅሽ
ከነመቋሚያው(2) ዝቋላ መጥቼ
በቅላጼው ውበት በእጆችህ ልዳሰስ " ልምጣ ከደጅሽ ልምጣ ከደጅሽ
ንጉሥ ተደመመ "የጻድቃኔ ማርያም ለኔስ ልዩ ነሽ/2/
ዝማሬን ሲያነሳ 164. ልምጣ ከደጅሽ ልምጣ ከደጅሽ
ውሃውን አቆመ "ጸበልሽ ፈዋሽ ነው...........ልምጣ ከደጅሽ
ዙሪያ አምባ እንሄ "ታምርሽ ይደንቃል...........ልምጣ ከደጅሽ
ከአረጋዊው ጋራ ልምጣ ከደጅሽ ልምጣ ከደጅሽ "ለኔ ያደረግሽው.............ልምጣ ከደጅሽ
አለ ቅዱስ "የግሸኗ እመቤት አለኝ ምነግርሽ "ተነግሮ መቼ ያልቃል........ልምጣ ከደጅሽ
ቅኔን እየመራያሬድ "ልምጣ ከደጅሽ ልምጣ ከደጅሽ "ምልጃሽ ሲደግፈኝ...........ልምጣ ከደጅሽ
"የግሸኗ እመቤት አለኝ ምነግርሽ/2/ "ጉልበቴ በረታ..........ልምጣ ከደጅሽ
ጸናጽሉ መቋሚያው የብር(2) "የጻድቃኔ ማርያም.........ልምጣ ከደጅሽ
ግሼን ደብር(2) "የውስጤን ቋጠሮ.............ልምጣ ከደጅሽ "ላንሳሽ በእልልታ..........ልምጣ ከደጅሽ
መቋሚያው የብር (2) "ልንገርሽ ምስጥሬን……………ልምጣ ከደጅሽ
ግሼን ለዋዜማ "አንቺ ትረጃለሽ………………..…ልምጣ ከደጅሽ
አክሱም ለክብርሽ "ቋንቋ ንግግሬን………………….ልምጣ ከደጅሽ
አምንሃውን ይዤ "እንባየን አፍስሼ…………………ልምጣ ከደጅሽ 165. እመቤቴ የነገርኩሽን አደራሽን
ልምጣ ከደጅሽ "አናግርሻለሁ………………………ልምጣ ከደጅሽ
ጸናጽሉን ልያዝ "የግሸኗ እመቤት…………………..ልምጣ ከደጅሽ
እመቤቴ የነገርኩሽን አደራሽን/2/ 166. ነዓ ነዓ ሚካኤል ነዓ ነዓ እንዳበራኽለት ሩፋኤል ነዓ
ያምላክ እናት የነገርኩሽን አደራሽን/2/ የጦቢትን አይን ሩፋኤል ነዓ
የኛንም ልቦና ሩፋኤል ነዓ
ነዓ ነዓ ሚካኤል ነዓ ነዓ
" ዘንድሮ አልቀርም..........አደራሽን ፈጥነህ አብራልን ሩፋኤል ነዓ
ነዓ ነዓ ሚካኤል ና ወደኛ
"ግሸን እመጣለው..........አደራሽን ነዓ ነዓ ራጉኤል ነዓ ነዓ
ምህረት ከአምላክህ ለምንልን ለኛ
"ደጅሽን እስምና............አደራሽን ነዓ ነዓ ራጉኤል ና ወደኛ
ምህረት ከአምላክህ ለምንልን ለኛ
"አናግርሻለው..............አደራሽን የባህራንን ፅልመት ሚካኤል ነዓ
ብርሃናዊው መልአክ ራጉኤል ነዓ
"ጉልበቴን ቢፈትን.........አደራሽን የሞቱን ደብዳቤ ሚካኤል ነዓ
ስልጣነ ግሩም ራጉኤል ነዓ
"ያምባሰል ዳገት..........አደራሽን አንተ ስትለውጠው ሚካኤል ነዓ
የአገር ጠባቂ ራጉኤል ነዓ
"አልቀርም በፍጹም.......አደራሽን ተመሰጠ ልቤ ሚካኤል ነዓ
መልአከ ሰላም ራጉኤል ነዓ
"አለብኝ ስለት...........አደራሽን ሚካኤል መሪ ነኽ ሚካኤል ነዓ
ተስፋዬ ደብዝዞ ራጉኤል ነዓ
ሊቀ መላእክት ሚካኤል ነዓ
ጨለማ ሲውጠኝ ራጉኤል ነዓ
"ጉልበቴ ሲደክም........አደራሽን በምልጃህ ጠብቀን ሚካኤል ነዓ
በረድኤት ከበህ ራጉኤል ነዓ
አፅናን በእምነት ሚካኤል ነዓ
"አቅም ሲከዳኝ............አደራሽን ብርሀንን ስጠኝ ራጉኤል ነዓ
"እመቤቴ ስልሽ...........አደራሽን
ነዓ ነዓ ገብርኤል ነዓ ነዓ
"ፈጥነሽ ነይልኝ...........አደራሽን ነዓ ነዓ ዑራኤል ነዓ ነዓ
ነዓ ነዓ ገብርኤል ና ወደኛ
"እኔማ ምን አለኝ.........አደራሽን ነዓ ነዓ ዑራኤል ና ወደኛ
ምህረት ከአምላክህ ለምንልን ለኛ
"ባዶ ናት ሂወቴ...........አደራሽን ምህረት ከአምላክህ ለምንልን ለኛ
ከሳት ውስጥ ተጥለው ገብርኤል ነዓ
"ምልጃሽ ይደግፈኝ......አደራሽን ሰውነቴ ደክሞ ዑራኤል ነዓ
ሀይሉ ከበዛበት ገብርኤል ነዓ
"አደራ እመቤቴ..........አደራሽን በደዌ ሲመታ ዑራኤል ነዓ
ተስፋችን ፅኑ ነው ገብርኤል ነዓ
ነብሴን ሲያንገላታ ዑራኤል ነዓ
ከላይ ከሰማያት ገብርኤል ነዓ
"አለም እንዳትጥለኝ........አደራሽን የሀጥያት በሽታ ዑራኤል ነዓ
ከኛ መሃል ቆሟል ገብርኤል ነዓ
ታምሩን በማሰብ ዑራኤል ነዓ
"እናቴ አደራ.............አደራሽን የነበልባሉን ሃይል ገብርኤል ነዓ
ፀናው ተማፅኜ ዑራኤል ነዓ
"ከቤትሽ አልጥፋ.........አደራሽን በመስቀል ገስጿል ገብርኤል ነዓ
ዛሬም ዘምራለው ዑራኤል ነዓ
"ልኑር ካንቺ ጋራ...........አደራሽን
በፀበሉ ድኜ ዑራኤል ነዓ
"መራራው ሂወቴ..........አደራሽን ነዓ ነዓ ሩፋኤል ነዓ ነዓ
"ባንቺ ይጣፍጣል.........አደራሽን ነዓ ነዓ ሩፋኤል ና ወደኛ
"ማርያም ማርያም ስልሽ....አደራሽን ምህረት ከአምላክህ ለምንልን ለኛ 167. ንሴብሆ ለሥላሴ
"ታሪክ ይለወጣል..........አደራሽን ፈታሄ ማህፀን ሩፋኤል ነዓ
በጭንቄ ደራሽ ሩፋኤል ነዓ ንሴብሆ ለሥላሴ/2/
ገድልህ የሚያስገርም ሩፋኤል ነዓ ክበር ተመስገን አምላከ ሙሴ/2/
ከደዌ ፈዋሽ ሩፋኤል ነዓ የእኛ አማላጅ እናታችን/2/
ነይ ነይ ወደኛ እመቤታችን " ከእኔ አትለዪኝ በንፁህ ደሙ
ፈጥነሽ ተገኚ መሃከላችን ----- በንፁህ ደሙ ያዳነን
ና ወደኛ ሚካኤል/2/ ለምኚ ሐዘንሽ ሐዘኔ ከወደቅንበት ያነሳን
መልዓከ ምክሩ ለልዑል " ለኔ ይሁን ድንግል ብዙ ነው የእርሱ ውለታ
ከእግራችን ይውደቅ ሳጥናኤል " የተንከራተትሽው እንዘምራለን ለጌታ
ና ወደኛ ገብርኤል/2/ " በሃገረ እስራኤል አዝ
ከእሳቱ አውጣን ከነበልባል " ትዕግስትሽን ሳየው ቀና ብለናል በክብር
በክንፍህ ጥላ እንከለል አንገቱን ደፍቶ በፍቅር
" ልቤ ይመሰጣል
ንሴብሆ ለሥላሴ/2/ ስለ እኛ ብዙ ሆኖልን
" የሐዘን እንባ ጎርፍ
የብርሀን አክሊል ደፋን
" ዓይኔን ይላዋል
ክበር ተመስገን አምላከ ሙሴ/2/ (የአለም መድሀኒት ጌታ ነው
-----
ና ወደኛ ዑራኤል/2/ ጠላታችንን ያሰረው)x ፪
ለምኚ በቀራንዮ አንባ
እንደ ቅዱስ እዝራ ሱቱኤል አዝ
" በዚያ የፍቅር ቦታ
ጥበብን ስጠን ማስተዋል እርቃኑን ሆኖ ሸለመን
ና ወደኛ በፈረስ/2/ " በእግረ መስቀሉ ስር
እየደከመ አቆመን
የልዳው ፀሐይ ጊዮርጊስ " ከክርስቶስ ጌታ እርሱ በመስቀል ሲሞት
ገድልህን ሰምተን እንፈወስ " ለእኛ ተሰጥተሸል እኛ ተፃፍን በሕይወት
ና ወደኛ ተክለሃይማኖት/2/ " እናት እንድትሆኚ
ይጠብቀን ያንተ ጸሎት " ልጆችሽ ነንና እስከ ሺህ ትውልድ ይምራል
ፀንተን እንድንቆም በሃይማኖት " ምልጃሽ አይለየን ፍቅር ነውና ይራራል
168. ለምኚ ድንግል ለምኚ ----- አይዝልም የእርሱ ትከሻ
ለምኚ አንደበቴን ጌታ መጨረሻ ነው መድረሻ
" በምስጋና ሙላው
ለምኚ ድንግል ለምኚ /2/
" ደስ ይበልሽ ብዬ በደም ያጌጠ ልብስ አለው
ለኃጥአን /3/ አኮ ለጻድቃን
" እኔም ላመስግናት ከአማልክት ማንም አይመስለው
-----
" አንደበቴን ጌታ ትውልዱ ማዳኑን ይስማ
ለምኚ ታላቅ ስጦታዬ
" በምስጋና ሙላው ነግሷል በፅዮን ከተማ
" አዛኝ ሩህሩህ ነሽ
" ተፈስዬ ብዬ
" የጌታዬ እናት
" ጸጋን የተሞላሽ
" እኔም ላመስግናት 170. ሞገድ ሲመታኝ
" የአምላክ ማደሪያ
" ለምነሽ አስምሪኝ 169. በንጹሕ ደሙ ያዳነን ሞገድ ሲመታኝ ማእበሉ
ማን ያድነዋል ሁሉም ሲሉ
" አማናዊት ጽዮን
በሰላም አለፍኩ በፀጥታ
ሁሉ ተችሎ ባንተ ጌታ (፪) እግዚአብሔር ለኔ መድኃኒቴ የሚጣፍጥ ስምሽ መድኅኒት ለሁሉ
ፍቅርህ ማረከኝ በህይወቴ በዘመኔ ተወዳጁ ልጅሽ ፀጋውን ያብዛልኝ
በአንተ ቁስል ተፈወስኩኝ ____ እድሜዬ እስኪፈፀም ለክብርሽ እንድቀኝ
ጌታ በፍቅርህ ተማረኩኝ ተገዝቻለው በወርቅ ደምህ =====================
ሞቴን ሽረኸው በአንተ ሞት አለምን ትቼ ላገለግልህ ነፍሴ እንዳትጎዳ እንዳትቀር ባክና
ይኄው አቆምከኝ በህይወት(፪) ሞትህ ህይወቴ ለኔ ሆኖኛል ብርታት ሆኖልኛል የስምሽ ሰላምታ
ባንተ መከራ ሸክሜ ርቋል እኖራለሁ ገና ንኢ ንኢ ስልሽ
ደጅ ስጠናህ ስማፀንህ በክብር ቆሜ እዘምራለሁ ክብሬ ነሽ ጌጤ ነሽ ከአፌ ማልነጥልሽ
መቼ ጨከነ ጌታ ልብህ እንደ አቅሜ አገንሃለሁ ===================
እንደቀራጩ አጎነበስኩ ____ ሲነጋም ጠራሁሽ ሲመሽም ጠራሁሽ
ምህረት ፀጋህን ከእጅህ ለበስኩ(፪) ምድርና ሰማይ እልል ይበሉ ስዕልሽ ፊት ቆሜ ሰዓሊለነ አልኩሽ
ምስጋና ላንተ ይድረስ እያሉ አሜን የምልብሽ መነጋገሪያዬ
ዘወትር እልል ብል ብዘምር መሳይ የለህም ለቅድስና የአማኑኤል እናት አንቺ ነሽ ቋንቋዬ
ስለገባኝ ነው ያንተ ፍቅር አቀርባለሁኝ ላንተ ምስጋና ===================
ጌታ ብጠራው ስምህን ጣቴ በገናን ይደረድራል መች በስጋ ጥበብ ሰው ላንቺ ይቀኛል
ለውጠኸው ነው ታሪኬን(፪) በቀን በሌሊት ያመሰግናል ከአምላክ ከአልተላከ ከፊትሽ ይቆማል
____ አንቺን ማወደሴ አንቺን ማመስገኔ
አይኖቼ አያዩም ካንተ በቀር ክብርህን አይተው ጠላቶች ፈሩ በልቡ ያሰበሽ ፈቅዶ ነው ስላሴ
የምትወደድ የምትፈቀር በጌትነትህ ወድቀው ተገዙ ====================
ዘመድ ወገኔ ሆነከኛል እንዲህ ነህ አምላክ እንዲህ ነህ ጌታ ብዙ ተቀብዬ ጥቂት አልዘምርም
እኔን የሚችል የት ይገኛል(፪) ሁሉን በፍቅር የምትረታ ለእናትነት ፍቅርሽ ከቶ ዝም አልልም
በአንተ ተመካን በፈጣሪያችን እኔን በእደ ፍቅርሽ የምትባርኪ
አዳኝ በሆንከው በንጉሳችነን ኦ ምልዕተ ፀጋ ድንግል ሰላም እለኪ
===================
72. እናቴ እመቤቴ የማትጠፊው ከአፌ እናቴ እመቤቴ የማጠፊው ካፌ
በረከቴ አንቺ ነሽ የመስቀል ስር ትርፌ
አምላኬ ሸልሞኝ ለዘላለም ያዝኩሽ
ጌታን የማይብሽ ብሌኔ አደረኩሽ
እናቴ እመቤቴ የማጠፊው ከአፌ
በረከቴ አንቺ ነሽ የመስቀል ስር ትርፌ
71. ፍቅርህ ማረከኝ አምላኬ ሸልሞኝ ለዘላለም ያዝኩሽ 73. ኢትዮጵያ ሰላምሽ ይብዛ
ጌታን የማይብሽ ብሌኔ አደረኩሽ
====================== ኢትዮጵያ ሰላምሽ ይብዛ
ፍቅርህ ማረከኝ በህይወቴ በዘመኔ /2/
በልቤ ላይ ይፍሰስ የፍቅርሽ ፀዳሉ ተጠለይ በእግዚአብሔር ታዛ
ከሚራራልን ፍቅር ከሆነው
ዘላቂ ሰላም ከእግዚአብሔር ነው
ይህን እወቂ ይህን ተረጂ 74. በንጹህ ደሙ ያዳነን
በልብሽ ጉልበት ለርሱ ስገጂ
❖❖❖ በንፁህ ደሙ ያዳነን
በሠይፍ ያልቃሉ ሠይፍ የሚያነሱ ከወደቅንበት ያነሳን/2/ 175. ገለቴፈማዳ
የሚራራልን ሲፈርድ ንጉሱ ብዙ ነው የእርሱ ውለታ
በቀል የርሡ ነው አይደለም ያንቺ እንዘማራለን ለጌታ/2/
በጸጋው ታጥረሽ በጸሎት በርቺ ገለቴ ፋማዳ(dha) ሀማ በራ በራቲ (፪)
.......
❖❖❖ ሀማ በራ በራቲ ሞቲዳ(dha) አቲ(፬)
ቀና ብለናል በክብር
ይህ ውጣ ውረድ ይህጉስቁልናው አንገቱን ደፍቶ በፍቅር
በእግዚአብሔር ነው መከራ ማብቂያው ሁንዳ ዱራ አካጂርቱ ለፋፍ ሰሚን ሀዱባቱ
ስለኛ ብዙ ሆኖልን
ሰላም ይሁን ሲል ይሆናል ሰላም ሁንዲ ደርቤስኒ ጅራታ ያዋቃ ኮ ሲፍ ገለታ
የብረሃን አክሊል ደፋልን
ያሳየሽውን ፍቅር አይረሳም በራን ሂን ዳንጋኦ ኦልፊኒፍ አንጎንኬ
❖❖❖ ኢሊሌን ሲፋርሳ ዳባዴ(dhe) ፉላኬ
የዓለም መድሃኒት ጌታ ነው
ማራት ኢትዮጵያን ማራት ሀገሬን ጠላታችንን ያሰረው/2/
በየሔድኩበት መጠሪያ ስሜን ዋሪ ከሌስ ሞቲ ቱራን ደርባኒሩ ሀራንጅራን
.......
ይብቃት ሌሊቱ ይውጣላት ፀሃይ ቤክቶኒ ፊ ኦጌሶኒ ሊቂንፈመኒ ዶአኒ
እርቃኑን ሆኖ ሸለመን
አሁን ይዘርጋ እጅህ ከሰማይ ዳሎኒ dhe ደሎታን በሪዮ ዳርቦ በራ
እየደከመ አቆመን
❖❖❖ አቲ ኒ ጅራታ ሞቲ በራ በራ
እሱ በመስቀል ሲሞት
እንድትፈራርስ ጠላት ሸምቋል
እኛ ተጻፍን በህይወት
ብርቱዉን ጉልበት ከአፈር ደባልቋል ኤርገሞኒ ሰሚራቲ ኒፋርፋቱ መቃ ኬቲፍ
.......
ይህን ግፍ አስብ ዘንበል በልላት ኢልማን ነማ ጂልቤፈና ሲዋቄሱ ሲፍ ቢታሙፍ
እሰከ ሺህ ትውልድ ይምራል
ካንተ በስተቀር መሔጃ የላት ዱሬሳ ህዮም ሲቴ ቤላዓ አቆፍሲታ
ፍቅር ነው እና ይራራል
አዱኛ ከነራ ኤኙ ሲን ቂጣታ
አይዝልም የእርሱ ትከሻ
መጨረሻ ነው መድረሻ
ምስጉን ነህ አንተ እስከ ዘለዓለም(፪)
.......
እስከዘለዓለም ንጉስ ነኸ አንተ
በደም ያጌጠ ልብስ አለው
እስከዘለዓለም መድኃኒአለም(አማኑኤል)
ከአማልክት ማንም አይመስለው
ትውልዱ ማዳኑን ይስማ
ነግሷል ከጽዮን ከተማ

You might also like