Professional Documents
Culture Documents
Proclamation For Disclosure and Registration Assets
Proclamation For Disclosure and Registration Assets
¥WÅ CONTENTS
የሀብት ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ አዋጅ …… ገጽ 5¹þ2)07 Disclosure and Registration of Assets Proclamation …Page 5217
ሀብት ማሳወቅና ማስመዝገብ ሙስናና ብልሹ WHEREAS, the disclosure and registration of
አሠራርን ለመከላከልና መልካም አስተዳደርን assets is of paramount importance in the prevention
ለማስፈን ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ፤ of corruption and impropriety and helps to enhance
good governance;
የመንግሥት የሥራ ሃላፊነትና የግል ጥቅም
WHEREAS, it is necessary to put in place a
ሳይቀላቀሉ በየራሳቸው መንገድ የሚመሩበትን
transparent system that would help the conduct of
ግልጽ ሥርዓት መዘርጋት ሊፈጠር የሚችለውን
public affairs and private interest go separate without
የጥቅም ግጭት ለማስወገድ እንደሚረዳ intervening into one another’s territory so as to avoid
በመታመኑ፤ possible conflict of interest;
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ- NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55
ሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ $5 (1) መሠረት sub article (1) of the Constitution of the Federal
የሚከተለው ታውጇል፡፡ Democratic Republic of Ethiopia it is hereby proclaimed as
follows:
PART ONE
ክፍል አንድ
GENERAL
ጠቅላላ
1. Short Title
1. አጭር ርዕስ
2. ትርጓሜ 2. Definitions
In this Proclamation, unless the context
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው requires otherwise:
ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
0/ “የመንግሥት ልማት ድርጅት” ማለት 10/ “public enterprise” means any public
የመንግሥት የባለቤትነት ድርሻ በሙሉ enterprise or a share company in which the
ወይም በከፊል ያለበት ማንኛውም total or part of the holdings is owned by
የመንግሥት የልማት ድርጅት ወይም government.
የአክሲዮን ኩባንያ ነው፤
11/ “person” means a natural or juridical person;
01/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤
12/ any expression in the masculine gender
02/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸ includes the feminine.
አነጋገር ሴትንም ይጨምራል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት 2/ The appointee, elected person or public
ሀብቱን የሚያስመዘግብ ተሿሚ፣ servant who registers his assets pursuant to
ተመራጭ ወይም የመንግሥት ሠራተኛ sub-article (1) of this Article shall fill the
የራሱንና የቤተሰቡን ሀብትና የገቢ particulars of his assets and sources of
ምንጮች ለየብቻ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀ income and those of his family in separate
ቅጽ ላይ በመሙላት ትክክለኛነቱን forms designed for such purposes and
በፊርማው ያረጋግጣል፡፡ authenticate the same by his signature.
gA 5¹þ2)!1 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 08 ሚያዝያ 4 qqN 2ሺ 2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 18 12th April, 2010 …. page 5221
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት 3/ Each ethics liaison unit shall send the
ውክለና የተሰጠው እያንዳንዱ የሥነ- document of registration of assets submitted
to it in accordance with sub-article (2) of
ምግባር መከታተያ ክፍል በዚህ አዋጅ
Article 4 of this Proclamation to the
አንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት
Commission within 30 days from the date of
የቀረበለትን የሃብት ማስመዝገቢያ ሰነድ registration.
ምዝገባው በተደረገ በ" ቀናት ውስጥ
ለኮሚሽኑ ያስተላልፋል፡፡
4/ The Commission shall be the custodian of
4/ ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ መሠረት የተከና- documents of registration of assets under this
ወኑ የሀብት ምዝገባ ሰነዶች ጠባቂ ሆኖ Article, and shall issue certificates of
ያገለግላል፡፡ ሃብታቸውን ላስመዘገቡ registration to the appointees, elected persons
ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና የመንግሥት and public servants whose assets have been
ሠራተኞች የምዝገባ ማረጋገጫ ምስክር registered.
ወረቀት ይሰጣል፡፡
gA 5¹þ2)!2 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 08 ሚያዝያ 4 qqN 2ሺ 2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 18 12th April, 2010 …. page 5222
2/ ማንኛውም አዲስ ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 2/ Any newly appointed, elected or employed
የመንግሥት ሠራተኛ ሀብቱን የሚያሳውቀ- person shall disclose and register the his
ውና የሚያስመዘግበው ከተሾመበት፣ ከተመ - assets within 45 days following his
ረጠበት ወይም ከተቀጠረበት ቀን ጀምሮ በ#5 appointment, election or employment.
ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ወይም 3/ Any appointee, elected person or public
/2/ መሠረት ሀብቱን ያስመዘገበ servant who has registered his assets in
ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም accordance with sub-article (1) or (2) of this
የመንግሥት ሠራተኛ ከዚያ በኋላ Article shall disclose and reregister the same
ሀብቱን የሚያሳውቀውና የሚያስመዘግ every two years within 30 days from the end
በው በየሁለት ዓመቱ ሆኖ የበጀት ዓመቱ of the budget year.
በተጠናቀቀ በ" ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም የመንግሥት Any appointee, elected person or a public servant
ሠራተኛ በጡረታ ሲገለል ወይም በማንኛውም who has retired or terminated his service on any
ምክንያት አገልግሎቱን ሲያቋርጥ ሀብቱን በ" ground shall disclose his assets to the
ቀናት ውስጥ ለኮሚሽኑ ወይም ለሚመለከተው Commission or the concerned ethics liaison unit
የሥነ-ምግባር መከታ ተያ ክፍል እንዲሁም within 30 days from the date of his retirement or
ከሁለት ዓመት በኋላ ለመጨረሻ ጊዜ ለኮሚሽኑ termination of service and finally to the
ማሳወቅ አለበት፡፡ commission after two years.
1/ ኮሚሽኑ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ 1/ The Commission shall undertake a verification
/2/ መሠረት በተሿሚ፣ በተመራጭ ወይም process on the information submitted by an
በመንግሥት ሠራተኛ በተሞላ መረጃ appointee, an elected person or a public
ያልተሟላ፣ ትክክል ያልሆነ ወይም የሀሰት servant in accordance with sub-article (2) of
መረጃ የያዘ መሆኑን ለመጠርጠር በቂ Article 4 of this Proclamation where it has
ምክንያት ሲኖረው ወይም ሀብቱ በትክክል sufficient ground to suspect the submission
አልተመዘገበም የሚል ጥቆማ ሲቀርብ ወይም of incomplete, inaccurate or false information
በተፈጸመ ወንጀል ምክንያት ምርመራ or where information is received on the
ሲጀመር የምዝገባውን ትክክለኛነት የማጣራት inaccuracy of the registration or a criminal
ተግባር ያከናውናል፡፡ investigation is underway.
2/ ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2/ The Commission may, in the course of
መሠረት የማጣራት ተግባር ሲያከና verification process under sub-article (1) of
ውን፡- this Article:
በዚህ አዋጅ መሠረት ያልተመዘገበ ማናቸ Any asset of an appointee, an elected person or a
ውም የተሿሚ፣ የተመራጭ ወይም የመን public servant not registered in accordance with
ግሥት ሠራተኛ ሀብት ተቃራኒ ማስረጃ this Proclamation shall, in the absence of proof to
ካልቀረበ በስተቀር ለወንጀል ሕግ አንቀጽ the contrary, be considered as an unexplained
4)09/2/ ድንጋጌ አፈጻጸም ሲባል ምንጩ property for the purpose of applying the
እንዳልታወቀ ንብረት ይቆጠራል፡፡ provisions of Article 419(2) of the Criminal
Code.
ክፍል ሶስት
PART THREE
የጥቅም ግጭትን ስለማሳወቅና ስለማስወገድ
DISCLOSURE AND AVOIDANCE OF CONFLICT
OF INTEREST
04. መ ር ህ
14. Principle
ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም Any appointee, elected person or a public servant
የመንግሥት ሠራተኛ የያዘውን መንግሥታዊ shall use the public office to which he is entrusted
የሃላፊነት ቦታ የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ to protecting the public interest alone. On no
ብቻ ማዋል አለበት፡፡ በማንኛውም ምክንያት account shall he secure personal gain from the
ቢሆን በሥራው አጋጣሚ ያገኘውንና ሕዝብ information brought to his knowledge as a result
እንዲያውቀው ያለተደረገን መረጃ ለግል of his assumption of public office and not made
ጥቅሙ ማዋል የለበትም፡፡ public.
gA 5¹þ2)!5 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 08 ሚያዝያ 4 qqN 2ሺ 2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 18 12th April, 2010 …. page 5225
05. ስጦታ፣ መስተንግዶና የጉዞ ግብዣ 15. Gift, Hospitality and Sponsored Travel
06. የጥቅም ግጭትን ለማስወገድ መወሰድ 16. Measures to be Taken to Avoid Conflict of
ስላለበት እርምጃ Interest
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ 2/ A higher official who has received a
መሠረት የጥቅም ግጭት ሊከሰት መቻሉ disclosure under sub-article (1) of this
የተገለጸለት የበላይ ኃላፊ እንደሁኔታው Article may instruct the appointee, elected
ተሿሚው፣ ተመራጩ ወይም የመንግ person or public servant to continue
ሥት ሠራተኛው ጉዳዩን ማየቱን አንዲ handling the case or may delegate another
ቀጥል መመሪያ ሊሰጠው ወይም ሌላ ሰው person instead, as the case may be.
ተተክቶ እንዲያየው ሊያደርግ ይችላል፡፡
gA 5¹þ2)!6 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 08 ሚያዝያ 4 qqN 2ሺ 2 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 18 12th April, 2010 …. page 5226
07. የጥቅም ግጭት መከሰቱን ተከትሎ 17. Measures to be Taken Following the Event of
ስለሚወሰድ እርምጃ Conflict of Interest
ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም Any appointee, elected person or public servant
የመንግሥት ሠራተኛ በመንግሥት የሥራ shall, following any event of conflict between
his official duty and his own or his close
ሃላፊነቱና በራሱ ወይም በቅርብ ዘመዱ የግል
relative’s private interest, publicly admit his
ጥቅም መካከል ግጭት መከሰቱን ተከትሎ
fault and ask for apology or resign from office,
በራሱ ተነሳሽነት ወይም በበላይ ኃላፊው
on his own initiative or when required by his
ሲጠየቅ ጥፋተኛ መሆኑን በይፋ አምኖ superior to do so.
ይቅርታ የመጠየቅ ወይም ራሱን ከኃላፊነት
የማግለል ግዴታ አለበት፡፡
08. ከሥራ መልቀቅ በኋላ ስለሚኖር ክልከላ 18. Post Employment Limitation
09. የጥቅም ግጭትን የማሳወቅ ግዴታን 19. Failure to Disclose Conflict of Interest
ስላለመወጣት
An appropriate administrative sanction shall, in
accordance with the relevant code of ethics, be
ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም
taken against any appointee, elected person or
የመንግሥት ሠራተኛ የጥቅም ግጭት
public servant who fails to disclose any conflict
መኖሩን በዚህ አዋጅ መሠረት የማሳወቅ of interest in accordance with this
ግዴታውን ካልተወጣ አግባብ ባለው የሥነ- Proclamation.
ምግባር ደንብ መሠረት ተገቢው
አስተዳደራዊ እርምጃ ይወሰድበታል፡፡
4/ በዚህ አንቀጽ መሠረት በቀረበ ጥቆማ 4/ If the information obtained through whistle-
የተገኘው መረጃ በወንጀል ህግ አንቀጽ blowing leads to the confiscation of assets
4)09/2/ የሀብት መወረስ ውሳኔ under Article 419(2) of the Criminal Code,
ለማሰጠት ካስቻለ የተወረሰው ሀብት the whistle-blower shall be entitled to 25%
ከሚያስገኘው ገቢ ውስጥ !5 በመቶ of the proceeds of the confiscated asset.
ለጠቋሚው ይከፈላል፡፡
21. Assuring Compliance
!1. የአዋጁን ተፈጻሚነት ስለማረጋገጥ
Any public office or public enterprise shall, to
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም
ensure compliance with this Proclamation:
የመንግሥት የልማት ድርጅት የዚህ አዋጅ
ድንጋጌዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን ለማረጋገጥ፡-
1/ facilitate the timely registration of assets of
1/ ተሿሚዎች፣ ተመራጮችና የመንግሥት
ሠራተኞች ሀብታቸውን በወቅቱ እንዲያስ
appointees, elected persons and public
መዘግቡ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤ servants;
3/ ማንኛውም ተሿሚ፣ ተመራጭ ወይም 3/ Any appointee, elected person or public servant
የመንግሥት ሠራተኛ የጥቅም ግጭት who, either without disclosing the existence of
conflict of interest or acting upon being
መኖሩን ሳያሣውቅም ሆነ በዚህ አዋጅ authorized in accordance with sub-article (2) of
አንቀጽ 06 ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት Article 16 of this Proclamation, uses his official
ተፈቅዶለት ሲሠራ የመንግሥት duty to promote his own or his close relative’s
ኃላፊነቱን ተጠቅሞ የራሱን ወይም private interest shall be punishable in
የቅርብ ዘመዱን የግል ጥቅም ያራመደ accordance with the relevant provisions of the
Criminal Code.
እንደሆነ አግባብ ባለው የወንጀል ህግ
ድንጋጌ መሠረት ይቀጣል፡፡
4/ Any person who maliciously submits
4/ ማንኛውም ሰው በክፉ ልቦና በመነሳሳት unfounded whistle-blowing pursuant to
ምንም ዓይነት መሠረት የሌለው ጥቆማ Article 20 of this Proclamation shall be
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ! መሠረት ካቀረበ punished with imprisonment not exceeding
እስከ ሦስት ዓመት ሊደርስ በሚችል three years or with a fine not exceeding
እሥራት ወይም እስከ ብር 2ሺ በሚደርስ Birr 2,000 or both.
መቀጮ ወይም በሁለቱም ይቀጣል፡፡
!4. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 24. Power to Issue Regulations and Directives
ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter into force up on
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ the date of publication in the Federal Negarit
Gazeta.
አዲስ አበባ ሚያዝያ 4 ቀን 2ሺ2 ዓ.ም
Done at Addis Ababa, this 12th day of April , 2010
GR¥ wLdgþ×RgþS
GIRMA WOLDEGIORGIS
yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE
PRESIDENT OF THE FEDERAL
¶pBlþK PÊzþÄNT
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA