You are on page 1of 57

ashamlaws.wordpress.

com

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B


nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ


፳፩ ›mT q$_R ፪ 21th Year No 2
?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T
hêúጥቅምት ፲ ቀን ፪ሺ፯M Hawassa October 20/2014
ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ
Regulation No 119/2014
ደንብ ቁጥር ፻፲፱/ ፪¹!፯
የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations, Nationalities and people’s
Regional State the Housing Development and
የቤቶች ልማትና አስተዳደር ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ Administration System Regulation

በክልሉ የቤት አቅርቦትን በማሻሻል፣ የመኖሪያ ቤት Whereas, it has been necessary to provide
እጥረትና ተያያዥ ችግሮችን በመቅረፍ እና እያደገ fortified sustainable household and organizational
የመጣውን የቤት ፍላጎት በበቂ ሁኔታ ለማስተናገድ service through improving house supply, alleviating
የሚያስችል የአሰራር ስርዓት በመፍጠር ዘላቂነት ያለው household scarcity and related problems and
የመኖሪያና የመስሪያ ቤት አገልግሎት ተጠናክሮ creating working system that enable to cope-up
እንዲቀርብ ማድረግ በማስፈለጉ፤
with the increasing house demand in the region;

የቤት ልማት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው የጎላ Whereas, it has been necessary to applicable
በመሆኑ በዜጎች መካከል ፍትሃዊ የሆነ የሀብት ክፍፍል fair resource distribution among citizens since social
እንዲኖር ማድረግ በማስፈለጉ፤ and economic importance of the housing
development is very important;
‹‹

Whereas, it has become very clear that the


‹ የቤት ልማት ለስራ ዕድል ፈጠራ፣ ለኮንስትራክሽን
housing development has a great role in the
ኢንዱስትሪ ዕድገት፣ ለአማራጭ ግንባታ ቴክኖሎጂ innovation of employment opportunity, growth of
ሽግግር እና ለከተሞች መልሶ ማልማትና መሻሻል construction industry, transformation of alternative
construction technology, and rehabilitation and
የሚኖረው ሚና ጉልህ በመሆኑ፤
improvement of cities;

Whereas it has become necessary that there shall be


በህብረተሰብ ተሳትፎ፣ በግለሰብ ፍላጎትና ቁጠባ ላይ
the housing development on the basis of the society
የተመሰረተ እንዲሁም ከአረንጓዴ ልማትና ከአካባቢ participation, private demands and saving as well as
ጥበቃ ጋር የተሳሰረ የቤት ልማት እንዲኖር ማድረግ with the integration of the green development and
በማስፈለጉ፤
environment protection;
1
ashamlaws.wordpress.com

የቤት አቅርቦት ፖሊሲና ስትራቴጂን ለማስፈጸም Whereas it has become necessary to have the
legal framework that help to implement the housing
የሚያግዝ የህግ ማ˜ቀፍ እንዲኖር ማድረግ supply policy and strategy;
በማስፈለጉ፤

የቤት ልማት፣ ማስተላለፍና አስተዳደር ስርዓት Whereas it has become necessary that the housing
development transformation and administration
ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን ማድረግ
system to be transparent and accountable;
በማስፈለጉ፤

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል Now therefore, southern nations, nationalities and
መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት የአስፈጻሚ peoples regional state administrative council has
issued this regulation in accordance with article 45
አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን
sub article 1 of the proclamation No 133/2011 that
በወጣው አዋጅ ቁጥር ፻፴፫ /፪ሺ፫ አንቀጽ ፵፭ ንዑስ issued to re-determine the power and duty of
አንቀጽ ፩ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን ደንብ executive body;
አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL

፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና This regulation may be cited as “The

ሕዝቦች ክልል መንግስት የቤቶች ልማትና southern Nations Nationalities Regional State
Housing Development and Administration
አስተዳደር ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ
procedure decision regulation No 119/2014”
ቁጥር ፻፲፱/፪¹!፯” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ 2. Definition

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው In this proclamation, unless the context otherwise
ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
requires:-

፩. “ክ
ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣
1. “Region” means Southern, Nation,
ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
ነው፡፡ Nationalities and People’s Regional State
ashamlaws.wordpress.com

፪. “ቢሮ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና 2. “Bureau” Means the southern nation,

ህዝቦች ክልል መንግሥት የንግድ ኢንዱስትሪና nationalities and peoples regional state trade

ከተማ ልማት ቢሮ ነው፤ industry and urban development bureau;

፫. “ኢ
ኢንተርፕራይዝ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፤ 3. “Enterprise“means the Southern Nation,
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት Nationalities and Peoples Regional State
የቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ነው፤ Housing Development Enterprise;

4. “Minster Office” Means E.P.R.D.F Urban


፬. “ሚኒስቴር መስሪያ ቤት” ማለት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
Development, Housing and Construction
ከተማ ልማት፣ ቤቶች እና ኮንስትራክሽን
Minster;
ሚኒስቴር ነው፤
5. “Institutions” Means institutions that cause
፭. “ተቋማት” ማለት ለሠራተኞቻቸው የፋይናንስ
to construct residential house to their
ድጋፍ በማድረግ የመኖሪያ ቤት አሰሪ
employees by providing financial support
ተቋማት ናቸው፤
፮. “የመሠረተ ልማት አቅራቢዎች” ማለት የቤት 6. “Infrastructure Suppliers” Institutions that

ግንባታ በሚከናወንባቸው አካባቢዎች የውሃ፣ supply infrastructures like water, electric

የመብራት፣ የመንገድ እና የመሳሰሉትን መሰረተ light, road and the likes around housing

ልማቶች የሚያቀርቡ ተቋማት ናቸው፤ construction areas;


7. “Residential House Cooperative
፯. "የመኖሪያ ቤት ኅብረት ስራ ማህበራት" ማለት
Associations ” Means according to the
በኅብረት ስራ ማህበራት መርሆዎች መሰረት
principles of cooperative association, a house
በስራ ቦታ፣ በመኖሪያ አካባቢ እና በውጪ
seeker association who live in work place,
የሚኖሩ ዲያስፖራዎች የቤት ፈላጊዎች
residential area, and Diaspora who live
ማህበር ማለት ነው፡፡
abroad;

፰. «የመንግሥትና የግል ሽርክና» ማለት በክልሉ 8. “Government and private joint venture
”Means the definition vested in the Regional
መንግስት የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ
Government procurement and property
ቁጥር ፻፵፮/፪ሺ፬ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ፳፰
administration proclamation No 146/2011
ላይ የተሰጠው ትርጉም ነው፡፡
article 2 sub article 28
፱. "በመንግስት አስተባባሪነት" ማለት በቤት
9. “With Government Co-ordination” Means
ፈላጊዎቸ ፍላጎትና ቁጠባ እና መንግስት
housing development program carried out at
ቦንድ በመግዛት በሚቀርብ ፋይናንስ በተለያየ different economic levels with financial supply
የምጣኔ ደረጃ የሚካሄድ የቤት ልማት from house seekers interest and saving and

ፕሮግራም ማለት ነው፡፡ 3 acquisition of bond by government;


ashamlaws.wordpress.com

፲. “ሪል ስቴት አልሚ” ማለት መኖሪያ ቤቶችን 10. “Real–estate Developer” Means legally
በመገንባት ለሽያጭ ወይም ለኪራይ licensed private investor who participates in

አገልግሎት በማቅረብ የንግድ ስራ ላይ residential house construction business by


providing either for sale or rental service.
የተሰማራ እና ሕጋዊ የሥራ ፈቃድ ያለው
የግል ባለሀብት ነው፡፡

፲፩. “ነባር የመንግስት ቤቶች” ማለት በአዋጅ ቁጥር 11. “Old Goverment Houses” Means houses that

፵፯/፷፯ የተወረሱ፤ በቀደሞው የኪራይ are nationalized by proclamation No 47/ 75,


houses built by former house rent
ቤቶች አስተዳደር ድርጅት፣ በክልል
administration enterprise, regional governments,
መንግስት፣ በከተማ አስተዳደር፣በማዘጋጃ
city administration house built by municipalities
ቤቶች የተገነቡ እና መንግስታዊ ባልሆኑ
and nongovernmental organization and
ድርጅቶች ተገንብተው ለመንግስት የተላለፉ
transferred thereof to the government
ቤቶች ናቸው፤

፲፪. “ባንክ” ማለት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12. “Bank” Means the commercial bank of
ነው፡፡
Ethiopia

፫. የፆታ አገላለፅ 5. Gender Expression


In this regulation, anything expressed in
በዚህ ደንብ ውስጥ ማንኛውም በወንድ ፆታ
masculine include the feminine.
የተገለፀው ሴትንም ይጨምራል።

፬. የደንቡ የተፈጻሚነት ወሰን


4. Scope of implementation of the
ይህ ደንብ በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና proclamation
ህዝቦች ክልል መንግሥት በከተሞች እና በቀጣይ
This proclamation may be implemented on housing
ወደ ከተማነት በሚያድጉ የገጠር ማዕከላት development and management works carried out in
በሚከናወኑ የቤት ልማትና አስተዳደር ስራዎች Southern Nation, Nationalities and Peoples Regional
ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ State towns and rural centers that to urbanize.
ashamlaws.wordpress.com

ክፍል ሁለት PART TWO

ስለቤት ልማት አቅርቦት Regarding housing development supply

፭ . መር ሆ ች 5. Principles
በየትኛውም የክልሉ አካባቢዎች የሚከናወን Housing development carried out anywhere

የቤት ልማት፡- in the region shall

፩. ድህነትን የሚቀርፍና ሰፊ የሥራ ዕድልን 1. Alivate poverty and create vast job opportunity

የሚፈጥር፣

፪. ውስን የሆነውን የከተማ መሬት በአግባቡና 2. Enable to use the limited urban land effectively
በቁጠባ ለመጠቀም የሚያስችል፣ and savely

፫. የፋይናንስ ምንጩ በዋናነት በግለሰቦች 3. Based or finance source mainly from individuals
ፍላጎትና ቁጠባ ላይ የሚመሠረት፣ interest and saving
፬. አቅምን ያገናዘበ፣ ደረጃውን የጠበቀና የቤት 4. Capable , standardized and encourage house
ግንባታን የሚያበረታታ፣ construction
፭. የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትን፣ 5. Encourage residential house cooperative
የማህበረሰብ ልማት ተሳትፎንና ተቋማትን association, social development participation and
institutions;
የሚያበረታታ፣
፮. ልማታዊ ባለሃብትን በሰፊው የሚያሳትፍና 6. Encourage and allow the wide participation of
የሚያበረታታ፣ empowered private investors;
፯. ፍትሃዊነትና ግልጽነትን የሚያረጋግጥ፣ 7. Ensure impartiality and transparency;
፰. የህብረተሰብ ትስስርን፣ የሠፈሮችን እርጅናና 8. Eradicate high population tie and residence
መተፋፈግን የሚያስወግድ፣ oldness and suffocation;
፱. የአካባቢ ጥበቃን የሚያረጋግጥ፣ 9. Ensure environmental protection
፲. ሕገ-ወጥ ግንባታን የሚቀንስና በሂደትም 10. Reduce illegal construction and halt it through time;

የሚገታ፣
11. Encourage fast urbanization
፲፩. ፈጣን የከተማነት ዕድገትን የሚያበረታታ፣
፲፪. የአካል ጉዳተኞችን፣ የሴቶችና የመንግስት 12. Ensure accessibility for disabled
persons, women and civil servants
ሠራተኞችን ተጠቃሚነትና ተደራሽነት
ያረጋገጠ፣ መሆን ይኖርበታል፡፡

5
ashamlaws.wordpress.com

፮. የቤት ልማት አቅርቦት አማራጮች


6. Housing development supply
በክልሉ የሚከናወኑ የቤት ልማት
alternatives housing development in the
አማራጮች፡-
region shall be carried out by
፩. በመንግስት አስተባባሪነት፣
1. Government co-ordination;
፪. በግሉ ሴክተር፣
2. Private sector;
፫. በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት፣
3. Residential house cooperative associations;
፬. በመንግሥትና በግል ባለሃብት ሽርክና፣ እና 4. Government and private joint venture;
፭. በተቋማት ፍላጐትና ፋይናንስ፣ የሚከናወኑ
5. Institutions interest and finance.
ይሆናሉ፡፡

፯. በመንግስት አስተባባሪነት የሚከናወን የቤት 7. Housing construction by carried by


ግን ባ ታ government coordination
፩. ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣው ፕሮግራም 1. The details to be decided by the program and

እና መመሪያ የሚወሰን ሆኖ በመንግስት directives issued by the bureau, housing

አስተባባሪነት የሚከናወን የቤት ግንባታ construction carried out by government


coordination being cost and land effective;
ወጪና መሬት ቆጣቢ ሆኖ፡-

ሀ) አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች የቤት ባለቤት a. Housing construction for low income earners
የሚያደርግ የቤት ግንባታ በክልሉ መንግሥት shall be implemented with proportional

በሚደረግ ተመጣጣኝ ድጋፍና ድጐማ support and subsidy from regional


government as well as 10% of the cost of
እንዲሁም ተጠቃሚው የቤቱን አስር በመቶ
the house from user and 90% loan to be
የዋጋ ድርሻ በመቆጠብ እና ቀሪውን ዘጠና
granted from bank
ከመቶ ከባንክ በብድር እንዲያገኝ በማድረግ
የሚፈጸም፣
ለ) የተሻለ እና መካከለኛ ቋሚ ገቢ ያላቸውን b. Housing construction for better and medium
የህብረተሰብ ክፍሎች የቤት ባለቤት income earners shall be implemented with
saving 20% of the cost amount of the house
የሚያደርግ ግንባታ በማከናወን ተጠቃሚው
and the rest 80% to be provided from bank
የቤቱን ሀያ በመቶ የዋጋ ድርሻ በመቆጠብ እና
loan.
ቀሪውን ሰማንያ በመቶ ከባንክ ብድር
እንዲቀርብ በማድረግ የሚፈጸም፣
ashamlaws.wordpress.com

ሐ) በመካከለኛና ከፍተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ c. For middle and high living standard the
ዜጎችን ፍላጎትና የቁጠባ አቅምን መሠረት construction shall be implemented with bank
በማድረግ በሚሰጥ የባንክ ብድር ላይ loan grant based on the interest and saving
የተመሠረተ ግንባታ ሲሆን ተጠቃሚው capacity of citizens ; the user saves 40% of the

የቤቱን አርባ በመቶ የዋጋ ድርሻ በመቆጠብ cost of the house and the rest 60% loan to be

እና ቀሪውን ስልሳ በመቶ ከባንክ በብድር granted from bank

እንዲያገኝ በማድረግ የሚፈጸም፣


መ) አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና በመንግስት በሚወሰነው d. Whereas it is found necessary it shall be
መሰረት ሌሎች ለመኖሪያ አገልግሎት implemented by constructing other houses that
የሚውሉ ቤቶችን በመገንባት የሚፈጸም፣ serve residence according to the decision by the
government

፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት 2. According to sub articles 1 of this article the
saving meter of house construction by
በመንግስት አስተባባሪነት የሚከናወን የቤት
government co-ordination can be improved
ግንባታ ቁጠባ ምጣኔ ከነባራዊ ሁኔታ ጋር
in future through process considering the
እየታየ ወደፊት በሂደት ሊሻሻል ይችላል፡፡
existing situations.

፫. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት 3. According to sub article 1 of this article

ቤቶቹ በሚገነቡበት አካባቢ የሚገኙ ነባር expenses for pulling out the existing
infrastructures which are found around the
መሠረተ ልማቶች ማስነሻ ወጪዎች እና
housing cities and; expenses for starching
እስከ ግንባታው መዳረሻ ድረስ ያለው
infrastructure up to the end of the construction
የመሠረተ ልማት ዝርጋታ ወጪ በከተማ
shall be covered by city administrations and
አስተዳደሮችና በመሠረተ ልማት አቅራቢ
infrastructure supply institutions .
ተቋማት የሚሸፈን ይሆናል፡፡
8. Housing construction carried out by
፰. በግሉ ሴክተር የሚከናወን የቤት ግንባታ private sector
፩. ሌሎች አግባብነት ያላቸው ሕጎች 1. Notwithstanding others appropriate laws, housing
እንደተጠበቁ ሆነው በግል ሴክተር development carried out by private sector shall be
የሚከናወን የቤት ልማት፡- implemented

7
ashamlaws.wordpress.com

ሀ) ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ መሠረት a. By the real estate developer to provide


የሚወሰን ሆኖ የሪል ስቴት አልሚዎች houses for uses at sell or rent ,however;
ቤቶችን በመገንባት በሽያጭ ወይም that, it shall be decided by directive to be
በኪራይ ለተጠቃሚዎች እንዲያቀርቡ issued by the bureau.
በማድረግ፤
ለ). ለግል መኖሪያነት ወይም በመካከለኛና b. By constructing houses based on the
አነስተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የህብረተሰብ permitted plan through buying by tender or
ክፍሎች የኪራይ አገልግሎት ለመስጠት in the former existed land to provide for

መሬት በጨረታ ገዝተው ወይም ቀደም private resident or rent service for societal

ሲል በነበራቸው ይዞታ ላይ በፕላን department who have medium and law


income.
በተፈቀደላቸው መሠረት ቤቶችን
በመገንባት፣ የሚፈጸም ይሆናል፡፡
፪. የሪል ስቴት አልሚዎች መሠረተ ልማቶች 2. The real estate developer shall share the expense

ባልተሟሉባቸው አካባቢዎች ለመሠረተ that is necessary to fulfill infrastructure in the

ልማት ማሟያ የሚስፈልገውን ወጪ place where infrastructure is not fulfilled and its
expense shall be calculated from the lease value.
የሚጋሩ ሲሆን ወጪው ከሊዝ ዋጋው
Its detail shall be covered in the directive to be
የሚታሰብ ይሆናል፡፡ ዝርዝሩም ቢሮው
issued by the bureau.
በሚያወጣው መመሪያ የሚሸፈን ይሆናል፡፡

፱. በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት 9. Housing construction carried out by


የሚከናወን የቤት ግንባታ residential house co-operative association
፩. ዳግም ምዝገባ ያደረጉ ነባር እና አዲስ 1. Re- registered and new residential house co-
የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት operative associations shall be organized based

በዚህ ደንብና ይህንን ደንብ ለማስፈጸም on this regulation and the directive issued to
implement this regulation
በሚወጣው መመሪያ መሰረት ይደራጃሉ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት 2. The government provides land in lease law by
ለሚደራጁ የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ grouping system for residential house co-

ማህበራት መንግሥት በሊዝ ሕግ መሠረት operative associations organized according to

በምደባ ስልት መሬት ያቀርባል፡፡ sub article 1 of this article.


ashamlaws.wordpress.com

፫. ኤጀንሲው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር 3. In collaboration with concerned bodies, the


በመተባበር ለመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ agency provides standard building design

ማህበራት ስታንዳርድ የህንፃ ዲዛይን alternatives

አማራጮችን ያቀርባል፤
፬. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሠረት 4. If the residential house co-operative
associations disfavored the alternative building
የቀረቡ የዲዛይን አማራጮችን ማህበራቱ
design provided by article 3, they can present
ለመጠቀም የማይፈልጉ ከሆነ የራሳቸውን their own building designs and approved
thereof.
የግንባታ ዲዛይን አሰርተው ማቅረብና
ማስጸደቅ ይችላሉ፡፡

፭. በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት 5. Housing construction carried out by residential

የሚከናወን የቤት ግንባታ በኢንተርኘራይዙ house co-operative associations shall be


constructed either by the enterprise or any
ወይም በመረጡት የኮንስትራክሽን ሥራ
contractor chosen by the association.
ተቋራጮች አማካኝነት የሚገነባ ይሆናል፡፡

6. Residential house co-operative association’s


፮. የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት
construction cost and related expenses shall
የቤት ግንባታና ተያያዥ ወጪዎች be covered totally with pre- collected saving
የሚሸፈኑት ሙሉ በሙሉ ከማህበሩ from members of the associations
አባላት ከሚሰበሰብ ቅድመ ቁጠባ ይሆናል፡፡

7. The area, size, width, type, design and,


፯. በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ለሚገነቡ
construction cost of the house and the number of
ቤቶች የሚፈቀደው የቦታ መጠን፣ የቤት
members of residential house co-operative
ስፋት፣ የቤት ዓይነት፣ የቤት ዲዛይን፣ association may differ according to standard of
የግንባታ ወጪ እና የአባላት ብዛት the towns. The details shall be decided by the
እንደየከተሞቹ ደረጃ የሚለያይ ሆኖ ዝርዝሩ directives issued by the bureau.
ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰን
ይሆናል፡፡

9
ashamlaws.wordpress.com

፲. መንግሥትና በግል ባለሃብት ሽርክና የሚከናወን 10. Housing development carried out by
የመኖሪያ ቤት ልማት government and private investors joint
v e nt ur e
፩. በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ ሽርክና 1. When residential house construction shall be carried

የመኖሪያ ቤት ግንባታ የሚካሄድ ሲሆን out by government and private investor joint

መንግስት የለማ መሬት ያቀርባል፡፡ venture, the government provides conducive land

፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው 2. The proclamation under sub article 1 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ በቤት ግንባታ ላይ article as expected as it is, the private investor,
ከመንግሥት ጋር በሽርክና የሚሰራው የግል who works in joint venture with government
ባለሃብት በዕውቀቱ፣ በፈጠራ ችሎታው፣ participate with his knowledge , creativity talent,

በቴክኖሎጂና በገንዘብ አቅርቦት ይሳተፋል፡፡ technology and finical supply .

፫. ባለሃብቶች ከመንግሥት ጋር በሽርክና በቤት 3. The government creates favorable conditions for
ግንባታ ላይ እንዲሳተፉ የምዝገባ፣ የግንባታ registration, construction license award and land
ፈቃድ አሰጣጥና የለማ መሬት አቅርቦት supply to be fast and accountable and make
ቀልጣፋና ተጠያቂነት ያለበት እንዲሆን investors participate in housing construction in joint

መንግሥት የተመቻቸ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ venture with government.

፬. በመንግሥትና በግል ባለሃብት ሽርክና 4. Detailed issues of housing construction carried out
by government and private investor joint venture
ስለሚከናወን የመኖሪያ ቤት ግንባታ ዝርዝር
shall be decided according to the directive issued by
ጉዳዩች ቢሮው ከፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት
the bureau dealing with finance and economy
ቢሮ ጋር በመመካከር በሚያወጡት መመሪያ
development bureau.
መሠረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡

፲፩. በተቋማት ፍላጐትና ፋይናንስ የሚገነባ 11. . Housing construction by institution’s


የቤት ልማት interest and finance
፩. የተለያዩ ተቋማት ከሠራተኞቻቸው ጋር
1. Different institution shall carry out residential
በሚያደርጉት ስምምነት መሰረት
house development for their employee covering
የግንባታውን ሙሉ ወጪ በመሸፈን
the total cost of the construction according to the
ለሠራተኞቻቸው ለመኖሪያ አገልግሎት deal with their employees
የሚውል የቤት ልማት ማካሄድ ይችላሉ፡፡
ashamlaws.wordpress.com

፪. ተቋማት የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ያላቸውን 2. Institutions organize employees, who have


ሠራተኞች በሚያገኙት የገቢ መጠን the interest of residential house, based on their

መሰረት በማድረግ በሚመርጡት የቤት earning and the house type they prefer.

ዓይነት በመለየት በማህበር ያደራጃሉ፡፡


፫. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት 3. According to the sub article 2 of this article, the

ተቋማት ለሠራተኞቻቸው ለሚያስገነቡት government shall provide land to be used for


residential house construction by institutions for
የመኖሪያ ቤት መንግሥት በሊዝ ሕግ
their employees based on lease law distribution;
መሠረት በምደባ ስልት መሬት ያቀርባል፡፡

፬. ኤጀንሲው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር 4. The agency with the coordination of concerned


በመተባበር ተቋማት ለሠራተኞቻቸው bodies shall provide alternative standard building
ለሚያስገነቡት የመኖሪያ ቤት ስታንዳርድ design for the residential house of the employees

የህንፃ ዲዛይን አማራጮችን ያቀርባል፤ to be constructed by the institutions;

፭. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፬ መሠረት 5. If the institutions disfavored the alternative
የቀረቡ የዲዛይን አማራጮችን ተቋማቱ building design provided by article 4, they can
present their own building designs and approved
ለመጠቀም የማይፈልጉ ከሆነ የራሳቸውን thereof.
የግንባታ ዲዛይን አሰርተው ማቅረብና
ማስጸደቅ ይችላሉ፡፡
6. The housing construction to be carried out by the
፮. በተቋማት ፍላጐትና ፋይናንስ የሚከናወን institution interest and finance shall be
የቤት ግንባታ በኢንተርኘራይዙ ወይም constructed by the enterprise or contractors to be
በመረጡት የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች chosen by them;

አማካኝነት የሚገነባ ይሆናል፡፡


7. The space size, housing length, housing width,
housing design, construction cost and number of
፯. በተቋማት ፍላጐትና ፋይናንስ ለሚከናወን
members to be permitted for the housing
የቤት ግንባታ የሚፈቀደው የቦታ
construction to be carried out by the institution
መጠን፣ የቤት ስፋት፣ የቤት ዓይነት፣ የቤት
interest and finance shall be vary according to
ዲዛይን፣ የግንባታ ወጪ እና የአባላት ብዛት
the town standard and details shall be decided
እንደየከተሞቹ ደረጃ የሚለያይ ሆኖ ዝርዝሩ
by directive to be issued.
በሚወጣው መመሪያ የሚወሰን ይሆናል፡፡

11
ashamlaws.wordpress.com

፲፪. በህዝብ ተሳትፎ የቤት ልማትን ዘላቂነት 12.Insuring sustain ability of housing
ስ ለ ማ ረጋ ገ ጥ development by public participation

፩. ከሁለት ሺህ ህዝብ በታች በሚኖሩባቸው እና


1. Make the people to construct house with their
ወደ ከተማነት በሚቀየሩ የገጠር ልማት
own common effort and extension service
ማዕከላት ሕዝቡ በጋራ በጉልበቱ
support in areas where residents are less than
የኤክስቴንሽን አገልግሎት እየተሰጠው ቤት
two thousands and rural development centers
መገንባት እንዲችል ይደረጋል፡፡ that shall be transforming in to urbanization.

፪. የሕዝብ ብዛታቸው ከሁለት ሺህ እስከ አስር


2. Enable the residents to construct house by
ሺህ በሆኑ ከተሞች ነዋሪዎች በራስ አገዝ
their own effort and knowledge in addition to
የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት
their financial participation in self help
እየተደራጁ በገንዘብ ከሚያደርጉት ተሳትፎ
residential house cooperative association in
በተጨማሪ በጉልበታቸውና በዕውቀታቸው towns where the population numbers shall be
ቤት መገንባት እንዲችሉ ይደረጋል፡፡ from two thousands up to ten thousands

፫. ከአስር ሺህ ህዝብ በላይ በሚኖርባቸው


3. The housing development beneficiaries
ከተሞች የቤት ልማት ተጠቃሚዎች
participation shall be only by accumulated
ተሳትፎ በቁጠባ በተጠራቀመ ገንዘብ ብቻ saving cash in towns where residents are more
ይሆናል፡፡ than ten thousands
፬. በከተማ ማስፋፊያ አካባቢ በሚገኙ ይዞታዎች
4. Various rural affair committees and urban house
ላይ ሕገ ወጥ ግንባታ እና ተያያዥ
development committees shall be organized
ጉዳዩችን የሚከላከል እንዲሁም የጋራ ሕንፃ
that protects illegal construction and related
አጠቃቀም ደንብ ተግባራዊነት የሚከታተሉ issues in areas found around urban extension as
ልዩ ልዩ የገጠር ጉዳዮች ኮሚቴዎችና well as follow up the implementation of
የከተማ ቤት ልማት ኮሚቴዎች ደራጃሉ፡፡ common building usage directive details shall
ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ be decided on directive issued by the bureau.
ይወሰናል፡፡
ashamlaws.wordpress.com

፲፫. ስለ ማበረታቻ
13.Incentive

፩. በቤት ልማት አቅርቦት አማራጮች 1. Collaborative work shall be done with


መሠረት ለግንባታ የሚቀርቡ ግብአቶች the concerned organs for the
ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ እንዲፈጸሙ implementation of the inputs of building
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት materials in cost effective way according

ይሰራል፡፡ to the housing development supply


alternatives.

፪. ከፍተኛ የሕዝብ ዕድገት በተመዘገበባቸው 2. Priority shall be given for organs that
ከተሞች የከተማ ዕድገትና የቤት ልማቱ construct common upstairs building by
ሂደት እንዲፋጠን የከተማ ቦታን በቁጠባ wing urban safely to a accelerate the
በመጠቀም የጋራ ሕንፃ ወደ ላይ process of urban growth and housing
ለሚገነቡ አካላት ቅድሚያ እንዲያገኙ development in towns where high
ይደረጋል፡፡ population growth is registered

ክ ፍ ል ሶስ ት
PART THREE
ስለቤት ማስተላለፍ እና አስተዳደር
Transfer of house and administration
፲፬. ስለ ቤት ማስተላለፍ
14.Transfer of house
፩. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፯ ንዑስ አንቀጽ ፩፣ ፪
እና ፫ መሠረት የሚከናወኑ የቤት 1. According to the sub article 1,2 and 3 of article
ልማት ፕሮግራሞች ለተጠቃሚዎች of this regulation the housing development
የሚተላለፉት በዕጣ ይሆናል፡፡ በዕጣው
programs shall be transferred to users by lottery
አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ተሳታፊ የሚሆኑት
በዚህ ደንብ እና ደንቡን ለማስፈጸም system participants of the lottery draw
በሚወጣው መመሪያ የተዘረዘሩትን procedure I shall be those who only fulfill the
መስፈርቶች አሟልተው ሲገኙ ብቻ ነው፡፡ details criteria’s of this regulation and directive
issued to implement this regulation.
፪. በመንግስት አስተባባሪነት የሚከናወኑ የቤት
ግንባታዎች ለተጠቃሚዎች ሲተላለፉ 2. The transformation of the housing construction

የአካል ጉዳተኞችን፣ የሴቶችንና የመንግስት that have carried out by the coordination of the
government shall ensure the accessibility and
ሠራተኞችን ተጠቃሚነትና ተደራሽነት
usability of disabled ,women and
ያረጋገጠ መሆን አለበት፡፡
13
governmental employees
ashamlaws.wordpress.com

፫. ነባር የመንግስት መኖሪያ ቤቶች 3. Existed government residential houses shall be


ለተጠቃሚዎች በኪራይ የሚተላለፉት transferred to users by registration special order
በምዝገባ ቅደም ተከተል ሲሆን የንግድ ቤቶች but business houses shall be transferred in bid.
በጨረታ ይተላለፋሉ፡፡

፬. መንግስት በሚያስተባብራቸው የቤት ልማት 4. Business houses that are constructed by


ፕሮግራሞች የሚገነቡ የንግድ ቤቶች government coordination of housing
ለተጠቃሚዎች የሚተላለፉት በጨረታ development program shall be transferred in

ነው፡፡ bid.

፭. በኢንቨስትመንት ምክንያት የሚነሱ፣ የገቢ 5. The town may prepare another houses in its
አቅማቸው አነስተኛ የሆነና የጋራ መኖሪያ capacity for the lessee who shall be taking of
ቤቶችን መግዛት ለማይችሉ ተከራዮች by investment case, have low income and
ከተሞች እንደየአቅማቸው ምትክ ቤት incapable of buying condominium
ሊያዘጋጁ ይችላሉ፡፡
፮. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው 6. Notwithstanding the provision the sub article

ቢኖርም አካባቢን ለማሻሻል በሚደረግ ጥረት (1) of this article residents who have been
evacuated in the activities to improve the
የሚፈናቀሉ ነዋሪዎች ማኅበራዊ ትስስራቸው
village shall be given priority to the
እንዳይናጋና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴያቸው
condominium construction to be built by
እንዳይስተጓጎል አቅማቸው ከፈቀደ በነበሩበት
governmental coronation in their living villages
አካባቢ በመንግሥት አስተባባሪነት ከሚገነቡት
based on their capacity and use it when they
የጋራ መኖሪያ ሕንፃዎች ውስጥ የሚገኙ
fulfill the necessary per payment not to
ቤቶችን ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እና instable their social relationship and not to
የሚያስፈለገውን ቅድመ ክፍያ አሟልተው interrupt their economic activities .
ሲገኙ እንዲጠቀሙ ይደረጋል፡፡
፯. በዚህ አንቀጽ የተገለጹትን ድንጋጌዎች 7. The bureau may issue detail directive that help

ለማስፈጸም ቢሮው ዝርዝር መመሪያ to implement the provisions stated in this article

ያወጣል፡፡
ashamlaws.wordpress.com

፲፭. ስለ ቤት አስተዳደር 15.Administration of house


፩. ኤጂንሲው በሚያስተዳድራቸው ቤቶች ላይ
1. Take legal and administrative measures on
በገቡት ውል መሠረት ግዴታቸውን the lessees of the house that are to be
በማይወጡ ተከራዩች እና ውል ሳይኖራቸው administered by the agency when they shall
የመንግስት ቤት በያዙት ላይ ሕጋዊ not fulfill their duties based on the contract
እና አስተዳደራዊ እርምጃ ይወሰዳል፡፡

2. Collect, organize and update the existed and


፪. የነባር እና አዲስ የመንግስት ቤቶች
new government houses information every
መረጃዎች በየጊዜው መሰብሰብ፣
time
መደራጀት፣ወቅታዊ መደረግ ይኖርባቸዋል፡፡
፫. በመንግስት ቤቶች እና በቤቱ ይዞታዎች ላይ 3. It shall be prohibited to undertake illegal
construction at the governmental house and
ሕግ ወጥ ግንባታዎችን ማካሄድ
territorial of the house.
የተከለከለ ነው፡፡

4. Any lessee of the governmental houses


፬. የመንግስት ቤቶችን የተከራየ ማንኛውም ሰው
shall not change or exchange the shape and
የቤቱን ቅርጽና ይዘት መለወጥ ወይም
form of the house
መቀየር አይችልም፡፡
5. The bureau may issue detail directives that
፭.የመንግስት ቤቶችን ለማስተዳደር
help to administer the government houses.
የሚያስፈልጉ ዝርዝር መመሪያዎችን ቢሮው
ያወጣል፡፡
6. Administrative problems that has occurred at
፮. በመንግስት አስተባባሪነት እና በሌሎች የቤት
the houses to be constructed by coordination
ልማት ፕሮግራሞች የሚገነቡ ቤቶች
of the government and others housing
ዙሪያ የሚከሰቱ አስተዳደራዊ ችግሮች development programs shall be solved by the
በጥናት እየተለዩ በኤጀንሲው መፈታት agency through selecting of study.
ይኖርባቸዋል፡፡ 16.Nationalize town house according to
፲፮. በአዋጅ ቁጥር ፵፯/፷፯ መሠረት ስለተወረሱ proclamation 47/75
የከተማ ቤቶች

፩. ማናቸውም በአዋጅ ፵፯/፷፯ የተወረሱ 1. It shall administer any nationalize house by the
proclamation 47/75 in accordance with
ቤቶችን አግባብነት ባላቸው ሕጎች
appropriate laws
መሰረት ያስተዳድራል፡፡

15
ashamlaws.wordpress.com

፪. ማናቸውም ከአዋጅ ውጪ የተወሰዱና 2. It shall administer any houses that were taken
የተወረሱ ቤቶችን አግባብነት ባላቸው and nationalize out of the proclamation in
ሕጎች መሰረት ያስተዳድራል፡፡ accordance with appropriate laws

PART FOUR
ክ ፍ ል አራ ት
Power and duties of executive and concerned
በቤት ልማት አቅርቦት የሚሳተፉ አስፈጻሚ አካላት
organs that participate in housing development
እና ባለድርሻ አካላት ተግባርና ኃላፊነት
su p p l y

፲፯. የቢሮው ተግባርና ኃላፊነት 17. Power and Duties of the Bureau
1. Make follow up and support the housing
፩. በክልሉ መንግስት የጸደቀው የቤት ልማት
development policy and strategy approved
ፖሊሲና ስትራቴጂ በተገቢው ሁኔታ
by the regional government to be
እንዲፈጸም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
implemented in effective manner, solve
በአፈጻጸም የሚከሰቱ ችግሮችን ይፈታል፤ problems to be caused by implementation
2. Follow up preparation where as
፪. በፌዴራል ደረጃ የተዘጋጁ የህግ ማዕቀፎችን implementation of details implementation

መነሻ በማድረግ ዝርዝር የአፈጻጸም directive , standards and time tables


conceding with the existing situation of the
መመሪያዎች፣ ስታንዳርዶችና መርሀ-ግብሮች
region based on the initiation of legal
ከክልሉ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማጣጣም
frame work prepared at federal level;
መዘጋጀታቸውን እንዲሁም ተግባራዊ
መሆናቸውን ይከታተላል፣ 3. Follow up, evaluate ,give feedback on the

፫. የቤት ልማትና አስተዳደር ዘርፉን አፈጻጸም implementation of the housing


development sector based this make the
ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ መልስ
policy and strategies to be revised
ይሰጣል፣ በዚሁ መሰረት ፖሊሲውንና
ስትራቴጂዎች እንዲከለሱ ያደርጋል፣

፬. የቤት ልማት ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ተቀርጾ 4. Make follow up the housing development

ተግባራዊ እንዲሆን ክትትል ያደርጋል፤ extension program to be adapted and


implemented;
ashamlaws.wordpress.com

፭. የኤጀንሲውን ዓመታዊ የሥራ ዕቅድ፣ ረቂቅ


5. Present annual work plan, draft budget and
በጀትና ወቅታዊ ሪፖርት ከአስተያየት ጋር
recent report including suggestion to the
ለክልል መንግስት ያቀርባል፤ regional government ;
፮.በኤጀንሲው የሚቀርቡ የአደረጃጀት፣
6. Investigate and approve the organizing,
የአሰራር፣ የአቅም ግንባታ መርሀ-ግብሮችና working, capacity building programs and
ጥናቶችን ይመረምራል፣ ያጸድቃል፤ research to be provided by the agency;

፯. ለተለያዩ የቤት ልማት አማራጮች 7. In collaboration with regional finance


የሚያስፈልጉ የፋይናንስ አማራጮች በጥናት economy development bureau present the

ተለይተው ሲቀርቡ ከክልሉ ፋይናንስና finance alternative used for different

ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር housing development alternative when it is


present through selecting research to the
ለክልል መንግስት እያቀረበ
regional government ;follw up its
ያስወስናል፣ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፣
implementation;

፰. ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በመተባበር 8. In collaboration with minister office, facilitate


ለክልሉ ቤቶች ግንባታ የሚውሉ ጥቅል condition for commutative purchase used for
ግዢዎች እንዲፈፀሙ ሁኔታዎችን the regional houses construction.

ያመቻቻል፣

፲፰. የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ሥልጣንና 18.Power a nd duties of housing


ተ ግባ ር development administration agency
፩. በክልሉ የቤት ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂ 1. Lead ,coordinate, support , follow up and
ትኩረት ተሰጥቷቸው የተለያዩ supervise houses development program that
የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ሊያደርጉ given due attention by regional house
የሚችሉ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን development policy and strategy that enable
ይመራል፣ ያስተባብራል፣ ይደግፋል፣ to benefit various community parts;
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤

፪. የመኖሪያ ቤት ልማት ፕሮግራሞችን ተፈጻሚ 2. Prepare different frame work that enable to

ለማድረግ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የአሰራር implement programs of living house

ማዕቀፎችን ያዘጋጀል፣ ሲጸድቁም ተግባራዊ development ; put the same into practice up
on approval
ያደርጋል፤

17
ashamlaws.wordpress.com

፫. ቁጠባ ላይ የተመሰረተ የቤት ልማት 3. Coordinate community participation , asset


እንዲስፋፋ የኤክስቴንሽን ኤጀንቶችን collection and rehabilitation works by
ቀጥሮ የህብረተሰብ ተሳትፎና ንቅናቄ፣ recruiting extension agents to expand
የሀብት ማሰባሰብና የመልሶ ማልማት housing development on the basis of saving;
ስራዎችን ያስተባብራል፤

፬. በቤት ልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ወቅት 4. Carry out in collaboration with concerned
ለትግበራ የሚያስፈልጉ የመሬትና body in order to provide complete land and

የግንባታ ቁሳቁሶች ተሟልተው እንዲቀርቡ construction materials which necessary

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ during implementation of housing


development projects ; make the necessary
ይሠራል፣ ተገቢው የዲዛይን ሥራ
support and follow up to the completion of
መጠናቀቁንና ግንባታውን የሚፈጽሙ የሥራ
design work and let contractors commence
ተቋራጮች በወቅቱ ሥራውን እንዲጀምሩ
the construction;
አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤

፭. የሚተላለፉለትን የቤት ልማት ፕሮግራሞች 5. Put in to practice the directives issued by

አስመልክቶ በፌዴራል፣ በክልል federal , regional government and bureau


concerning the transformation of house
መንግስትና በቢሮው ተዘጋጅተው የሚወጡ
development programs ;follow up there of;
የአሰራር መመሪያዎችን ያስተገብራል፣
ይከታተላል፤

፮. በቤት ልማት ፕሮግራም ዙሪያ ለአስፈጻሚና 6. Carry out awareness creation activities on
ፈጻሚ አካላት፣ ለባለድርሻና ተባባሪ housing development program to executive
አካላት፣ ለተቋማት፣ ለቤት ፈላጊዎች እና and ;practicing body ,stake holders and
በአጠቃለይ ለህብረተሰብ ክፍሎች cooperative body, institution ,house

በየጊዜው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን demanders and the community in general;

ይሰራል፤

፯. በቤት ልማት ዘርፍ ለተሰማሩ 7. Give capacity building training and support
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪዎች የአቅም to construction industries that deployed on
ግንባታ ስልጠናና ድጋፍ ይሰጣል፤ housing development sector;
ashamlaws.wordpress.com

፰. የቤት ልማቱን ውጤታማ ለማድረግ 8. Work in integrations and understanding with


ከመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት ጋር institution that provide infrastructure in order to
make housing development effective;
ተቀናጅቶና ተናቦ ይሠራል፤

፱. በየፕሮግራሙ የሚከናወኑ የቤቶች ግንባታ 9. Follow up housing building process and quality
ሂደትና የጥራትደረጃ ከሚመለከታቸው standards on each programs in collaboration
አካላት ጋር በመሆን ይከታተላል፣ with concerned body ;ensure the transfer to
ሲጠናቀቁም ለተጠቃሚዎች መተላለፋቸውን beneficiary up on completion;
ያረጋግጣል፤

፲. ለኪራይ አገልግሎት የሚውሉ የመንግስት 10. Administer, renew and maintain government

ቤቶችን ያስተዳድራል፣ እድሳትና ጥገና houses which stay for rent services ; issue price
index through studying price of house rent along
ያከናውናል፣ ከክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን ጋር
with regional revenue authority;
በመሆን የቤት ኪራይ ዋጋ ጥናት በማካሄድ
ተመን እንዲወጣ ያደርጋል፤

፲፩. በከተሞች የቤት ፍላጎት የዳሰሳ ጥናት 11. Make an impact assessment on towns house

ያደርጋል፣ ፍላጎትን መሰረት ያደረገ demands , make registration based on interest;


facilitate the necessary condition to commence
ምዝገባ ያከናውናል፣ ቅድመ ሁኔታዎች
housing construction up on the fulfillment of the
ተሟልተው ሲገኙ የቤት ግንባታ
preconditions;
እንዲጀመር አስፈላጊውን ሁኔታ
ያመቻቻል፤

፲፪. ለቤት ልማት የሚያስፈልጉ ወጪ ቆጣቢ 12. Expand cost effective manufacturing technology
የግንባታ ቁሳቁስ ማምረቻ and best practices which applicable for housing
ቴክኖሎጂዎችንና የተሻሉ ተሞክሮዎችን development through identifying and formulating;

በመለየትና በመቀመር ያስፋፋል፤

፲፫. በግል አልሚዎችና በማህበራት ለሚገነቡ 13. Make technical and professional support for
ቤቶች የቴክኒክና የሙያ ድጋፍ houses to construct by association and private

ያደርጋል፤ developer;

፲፬. ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ መሰረት በቤት 14. Work in share with private investors on housing

ልማት ላይ ከግል ባለሃብቶች ጋር development in accordance with the directive to


be issued by the bureau;
በሽርክና ይሰራል፤

19
ashamlaws.wordpress.com

፲፭. በመንግስት የሚተዳደሩ ቤቶችን ለማደስ፣ 15. Facilitate the necessary financial supply to
ለመጠገንና መልሶ ለማልማት renew, maintain and rehabilitate the houses

የሚያስፈልግ የፋይናንስ አቅርቦት which administered by state , and coordinate

ያመቻቻል፣ ያስተባብራል፤ the same;

፲፮. በጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች 16. The agency, and marketing and cooperative
ጥቅማቸውንና ፍላጎታቸውን በጋራ bureau have the responsibilities of organizing
እንዲያስጠብቁ ኤጀንሲውና የግብይትና and patronizing the people who live around
ህብረት ስራ ቢሮ የማደራጀትና condominium in order to protect their interest

የመደገፍ ሃላፊነት ይኖራቸዋል፡፡ and benefits;

፲፯. ከሚመለከታቸው መንግስታዊና መንግስታዊ 17. Carry out in integration with concerned
ካልሆኑ አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል፤ governmental and nongovernmental organs;

፲፰. ዘመናዊ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና 18. Perform capacity building activities to lay down
የካይዘን ሥርዓት እንዲዘረጋ የአቅም modern construction management and kaizen
ግንባታ ስራዎችን ያከናውናል፤ system;

፲፱. በህግ መሰረት ውሎችን ይዋዋላል፣ 19. Get in to contract ,own property, sue be and be
የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ በስሙ sued;
ይከሳል፣ ይከሰሳል፤
20. Perform other activities to achieve the objective.
፳.ዓላማውን ለማሳካት የሚረዱ ሌሎች
ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፲፱. የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ ተግባርና 19.Power and Duties of Marketing and


ኃላፊነት Cooperative Bureau

፩. አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ 1. Organize new residential house cooperative


ማህበራትን በማደራጀት እውቅና ይሰጣል፡፡ association and give recognition

፪. ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትን 2. Re organize the existed residential house


አደረጃጀታቸውን በመፈተሽ በአዲስ cooperative association by evaluating their
መልክ ያደራጃል፡፡ organizational structure
ashamlaws.wordpress.com

፫. በጋራ መኖሪያ ቤት አከባቢ የሚኖሩ ዜጎች 3. Housing development administrative agency


ጥቅማቸውንና ፍላጎታቸውን በጋራ and marketing and cooperative bureau have

እንዲያስጠብቁ የቤቶች ልማት አስተዳደር the duty to organizing and supporting


citizens who live around common building
ኤጀንሲና የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ
areas to sustain their common necessities
የማደራጀትና የመደገፍ ሃላፊነት
and interests,
ይኖራቸዋል፡፡

፳. የዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን ተግባርና 20. Power and duties of Design and
ኃላፊነት constructioncontrolling authority

፩. የቤት ግንባታ ግብዓቶችን የጥራት 1. Approve the housing construction


ደረጃ በመፈተሽ ያረጋግጣል፡፡ inputs quality standard through test
፪. የግንባታ ጥራት ደረጃን ይቆጣጠራል፡፡ 2. Control the standard quality of

፫. አማራጭ ወጪ ቆጣቢ ስታንዳርድ construction

ዲዛይኖችን ያዘጋጃል፣ ያፀድቃል፡፡ 3. Prepare and approve suitable cost


effective standard designs,

፳፩. የዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ድርጅት 21. Power and duties of design and
ተግባርና ኃላፊነት construction controlling enterprise
የህንጻ ጥናት፣ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ስራዎችን
Consult building research, design and
ያማክራል፡፡
construction controlling activities

፳፪. የቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ 22. Power and duties of housing


ተግባርና ኃላፊነት development enterprise
፩. በመንግስት የሚከናወኑ የቤት ልማት 1. Carry out governmental housing
ግንባታዎችን ያከናውናል፣ development construction
፪. ዘመናዊ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና 2. Put into practice modern construction
የካይዘን ሥርዓት ተግባራዊ ያደርጋል፣ management and kaisan procedure
፫. በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትና 3. Construct house that to be build by
ተቋማት ለሰራተኞቻቸው የሚያስገነቧቸውን residential house cooperative association
ቤቶች በውል በሚሰጠው ዲዛይንና ጥራት and institutions for their employees based
ደረጃ ይገነባል፣ on the given design and standards in
agreement
21
ashamlaws.wordpress.com

፬. የግንባታ ዕቃዎችን በፍጥነትና ያለብክነት 4. Lay down logistic administration procedure


ለማጓጓዝና ለማስተዳደር የሚያስችል that enable the transportation and
የሎጂስትክስ አስተዳደር ስርዓት administration of construction materials to
ይዘረጋል፣ be faster and waste less

፭. በውል ለሚያስገነባቸው ቤቶች የግንባታ 5. Work in collaboration with concerned


ግብዓቶችን ጥቅል ግዢ ከቀረጥ ነጻ bodies on the implementation to tax free
ለመፈጸም ከሚመለከታቸው አካላትጋር commutative purchase of construction
በጋራ ይሠራል፡፡ materials for the construction of houses to
be built in agreement

፳፫. የመሠረተ ልማት አቅራቢዎች ተግባርና


23. Power and duties of infrastructure
ኃላፊነት
ከክልሉ መንግስት ወይም ከቢሮው ጋር suppliers
Provide infrastructure by signing a
በቅንጅት ሊያሰራ የሚችል የመግባቢያ ሰነድ
memorandum of understanding and prepare
በመፈራረም እና የጋራ ዕቅድ በማዘጋጀት
common plan that enable to work in
የመሠረተ ልማት አውታሮችን ያቀርባሉ፡፡
collaboration with the regional government or
bureau.
፳፬. የባንክ ተግባርና ኃላፊነት
፩. ከክልሉ መንግስት ጋር በሚደረገው 24. Power and duties of bank
ስምምነት መሰረት ለቤት ልማት 1. Based on the agreement with the regional

ፕሮግራም የሚውል ፋይናንስ government provide finance to be


implemented for housing development
ያቀርባል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
program and follow up its implementation
፪. ህብረተሰቡ ለቤት ልማት አገልግሎት
2. Draw working procedure that the society
የሚውል ገንዘብ እንዲቆጥብ የአሰራር
to save money for housing development
ስርዓት ይዘረጋል፡፡
፫. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፯ ንዑስ አንቀጽ ፩ 3. Register beneficiaries of housing
መሠረት የሚካሄድ የቤት ልማት development program to be carried out
ፕሮግራምተጠቃሚዎችን ይመዘግባል፣ according to sub article 1 of article 7 of this
ቁጠባ እንዲጀምሩ ያደርጋል፣ regulation ;make them to start saving ;enable

ግዴታቸውን ያሟሉ ተመዝጋቢዎች those registers who fulfill their duties to use
the house
የቤቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡
ashamlaws.wordpress.com

፳፭. ስለ ቅንጅታዊ አሠራር


25. Organized working
በቤት ልማት አቅርቦት ሂደት የሚሳተፉ
Notwithstanding the power and duties of the
አስፈጻሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት
executive and concerned bodies that to be
ኃላፊነትና ተግባር እንደተጠበቀ ሆኖ
participated in the process of housing
ሚናቸውን በአግባቡ ለመወጣት
development supply ,draw organized working
እንዲያስችላቸው የተቀናጀ አሠራር ይዘረጋሉ፡፡ that enable to a chive their role effectively,

ክፍል አምስት PART FIVE


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች Miscellaneous provisions
፳፮. የተከለከሉ ተግባራት
26. Prohibitive Practice
፩. ማንኛውም የመኖሪያ ቤት ፈላጊ ካሉት 1. Any residential house seeker shall not be
የቤት ልማት አማራጮች መካከል ከአንድ registered more than once for the existing
housing development alternatives
ጊዜ በላይ መመዝገብ አይችልም፡፡

፪. ባለትዳሮች በየትኛውም የቤት ልማት 2. It is prohibited for couples to be registered


ፕሮግራም ላይ በባል ወይም በሚስት ስም more than once in the name of husband or
ከአንድ ጊዜ በላይ መመዝገብ ክልክል ነው፡፡ wife in any housing development program

፫. በክልሉ የህብረት ስራ ማህበር መቋቋሚያ 3. Notwithstanding the cited article 19/1 of the
አዋጅ ቁጥር ፻፲፩/፺፱ አንቀጽ ፲፱/፩ regional cooperative work association
establishment proclamation No 111/99 any
የተጠቀሰው ቢኖርም ለዚህ ደንብ ዓላማ
person whose age is under 18 shall not be
ሲባል ማንኛውም ዕድሜው ከ፲፰ ዓመት
organized and registered on his own or on
በታች የሆነ በራሱም ሆነ በሞግዚቱ
behalf of his guardian for the sake of this
አማካኝነት በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ
regulation objective
ማህበር ሊደራጅና ሊመዘገብ አይችልም፡፡
.

23
ashamlaws.wordpress.com

፬. ማንኛውም ሰው በከተማው በራሱ ወይም 4. Any person who have residential house or
በትዳር አጋሩ ስም የመኖሪያ ቤት ወይም residential house construction land or who
used to be have residential house or residential
የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ያለው
house construction land and transferred to the
ወይም የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ
third party in this 10 years hither(after) as a
ቤት መሥሪያ ቦታ ኖሮት ከአስር አመት
gift or sale or who was beneficiary of housing
ወዲህ ለሶስተኛ ወገን በሽያጭና በስጦታ
development construction program before
ያስተላለፈ ወይም ከዚህ ቀደም በቤት
shall not be registered in his awn name or
ልማት ፕሮግራም ግንባታ ተጠቃሚ የሆነ marriage colleague in the city.
ሰው በቤት ልማት ፕሮግራሞች ላይ
መመዝገብ አይችልም፡፡
5. Any person shall not be registered in the
፭. ማንኛውም ሰው ከአንድ በላይ በውጭ
housing development program more than once
የሚኖር ኢትዮጵዊያንና ትውልደ
on behalf of Ethiopians and Ethiopians by
ኢትዮጵያዊያን ወክሎ በቤቶች ፕሮግራም
birth who like in a broad.
ሊመዘገብ አይችልም፡፡
፮. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ፫ እና ፬ 6. It shall be prohibited to practice the prohibitive
የተከለከሉትን ተግባራት መፈጸም practice of sub article 3 and 4 of article 15 in
የለበትም፡፡ this regulation

፯. ሌሎች ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ 7. If shall be prohibited to practice other


የተከለከሉ ተግባራትን መፈጸም የተከለከለ prohibitive practice in the directive to be issued
ነው፡፡ by the bureau.

፳፯. አስተዳደራዊ ቅጣት


27.Administrative penalty
፩. ማንኛውም ሰው በየትኛውም የቤት ልማት
a. Any person who has registered more than
ፕሮግራም ከአንድ ጊዜ በላይ የተመዘገበ
one in any of housing development program
እንደሆነ ከሁሉም ፕሮግራሞች ይሰረዛል፡፡
shall be cancelled from all programs.
፪. ማንኛውም ሰው በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፬
b. Any person who practice at least one of the
የተከለከሉተን ተግባራትን አንዱን እንኳን
prohibitive practice of article 24 of this
ፈጽሞ ቢገኝ ግለሰቡም ሆነ ማህበሩ፣
regulation shall be accountable either the
ተቋማት በተናጠል እና በጋራ ተጠያቂ
individual or association, institutions
ይሆናሉ፡፡ separately and commonly.
ashamlaws.wordpress.com

፫. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፮ c. lessee who have practiced the prohibitive
መሰረት የተከለከሉትን ተግባራት የፈጸመ practices, in accordance with the sub article
ተከራይ ያለምንም ቅድም ሁኔታ ቤቱን (6) of article 24 of this regulation, shall leave

ይለቃል፡፡ the house without any precondition

፳፰. የወንጀልና የፍትሐብሔር ሀላፊነት


28. Crime and civil code responsibility

በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፭ መሠረት የሚወሰደው Notwithstanding the administrative penalty to be


አስተዳደራዊ ቅጣት እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ taken according to article 25 of this regulation, it
ደንብና ደንቡን ለማስፈጸም በሚወጡት shall be liable by appropriate criminal and civil
መመሪያዎች ላይ የተከለከሉ ተግባራትን laws to practice the prohibitive practice stated in
መፈጸም አግባብ ባለው የወንጀል እና this regulation and directives to be issued to

የፍትሐብሔር ሕግ ተጠያቂ ያደርጋል፡፡ implement the regulation

፳፱. የመተባበር ግዴታ 29. Duty to Cooperate


ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም Any person has an obligation to cooperate in
የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡ order to implement this regulation

፴. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች 30. Inapplicable Laws


ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብና Any regulation and directive or practice that
መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ ደንብ contravenes the matters entered in this regulation

የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት shall not be applicable.

አይኖረውም፡፡

፴፩. መመሪያ የማውጣት ስልጣን


31.Power to Issue Directive
The bureau may issue directive that help to
ቢሮው ይህንን ደንብ ለማስፈጸም የሚረዳ
implement this regulation.
መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

25
ashamlaws.wordpress.com

፴፪. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ 32.Effective Date


ይህ ደንብ ከፀደቀበት ከዛሬ ጥቅምት ፲ ቀን This regulation shall come into force as of
፪ሺ፯ ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ October 20th 2014.

Done at Hawassa , this 20th day of October,2014


ሀዋሣ ጥቅምት ፲ቀን ፪ሺ፯
Dese Daleke
ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል Southern Nations, Nationalities and People’s
መንግስት ርዕሰ መስተዳድር Regional State, Chief-Executive
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com

በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልል መንግስት

የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ

በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ

ቤት ህብረት ስራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም

ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ ቁጥር 9/2007

የካቲት 2007 ዓ.ም

ሀዋሣ፣

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
ተ.ቁ ርዕስ ገጽ
መግቢያ -------------------------------------------------------------------------------------------------------- 1
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1 አአጭር ርዕስ -------------------------------------------------------------------------------------------------------- 2
2 ትርጓሜ ------------------------------------------------------------------------------------------------------------- 2
3 የጾታ አገላለጽ------------------------------------------------------------------------------------------------------- 4
4 የተፈጻሚነት ወሰን------------------------------------------------------------------------------------------------ 4
ክፍል ሁለት
የመመሪያው ዓላማዎችና መርሆዎች
5 የመመሪያው ዓላማ------------------------------------------------------------------------------------------------ 4
6 መርሆዎች --------------------------------------------------------------------------------------------------------- 6
ክፍል ሶስት
የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የአባልነት ምዝገባ መስፈርቶች፣ የምዝገባ አፈፃፀም እና አደረጃጀት
7 አጠቃላይ የአባልነት ምዝገባ መስፈርቶች--------------------------------------------------------------------------- 7
8 ተጨማሪ የምዝገባ መስፈርቶች------------------------------------------------------------------------------------------- 8
9 አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የምዝገባ አፈጻጸም---------------------------------------------------- 9
10 ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትን ስለማጠናከር---------------------------------------------------------- 10
11 የከተሞች ደረጃና የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላት ቁጥር ---------------------------------------------- 11
12 የአደረጃጀት ሂደት----------------------------------------------------------------------------------------------------------- 12

ክፍል አራት
የሚገነቡ ቤቶች ዓይነት፣ ስፋትና የቤቶች ዋጋ
13 የቤቶች ዓይነት፣ስፋት እና ዋጋ ------------------------------------------------------------------------ 12

ክፍል አምስት
ተግባርና ኃላፊነቶች

14 የአባላት ተግባርና ኃላፊነት------------------------------------------------------------------------------------------------ 14


15 የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ተግባርና ኃላፊነት--------------------------------------------------------------- 15
16 የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት---------------------------------------------------------- 15
17 የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት------------------------------------------------------------------------ 16
18 የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ተግባርና ኃላፊነት--------------------------------------------------------------- 17
19 የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ ተግባርና ኃላፊነት----------------------------------------- 18
19 በኮንስትራክሽን ዘረፍ የተደራጁ የጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት ተግባርና ኃላፊነት------------------------------- 18
20 የዲዛይን ግንባታና ቁጥጥር ባለስልጣን ተግባርና ኃላፊነት------------------------------------------------------------ 19
21 የዞን ከተማ ልማት መምሪያዎች ተግባርና ኃላፊነት------------------------------------------------------------ 19
22 የከተሞች ተግባርና ኃላፊነት --------------------------------------------------------------------------------------- 20
23 የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት------------------------------------------------------------ 20
24 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተግባርና ኃላፊነት------------------------------------------------------------------------------ 20
25 ስለ ቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ አደረጃጀትና ቅንጅታዊ አሰራር------------------------------------------------ 21

ክፍል ስድስት
ልዩ ልዩ ጉዳዮች

26 የቅድሚያ ተጠቃሚነት አወሳሰን------------------------------------------------------------------------------------------ 23


27 የሂሳብ እንቅስቃሴና የገንዘብ ዝውውር ሁኔታ-------------------------------------------------------------------------- 24
28 የግንባታ ክትትል------------------------------------------------------------------------------------------------------------ 24
29 የመኖሪያ ቤት ርክክብ------------------------------------------------------------------------------------------------------ 24
30 ክልከላ------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------- 25
31 ቅሬታ አቀራረብና አፈታት------------------------------------------------------------------------------------------------- 26
32 ቅጣት---------------------------------------------------------------------------------------------------------------------- 26
33 የመተባበር ግዴታ----------------------------------------------------------------------------------------------------------- 26
34 ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው መመሪያዎች------------------------------------------------------------------------------- 26
35 መመሪያውን የማሻሻል ስልጣን-------------------------------------------------------------------------------------- 26
36 መመሪያው የሚጸናበት ጊዜ------------------------------------------------------------------------------------------------ 27
አባሪ፡- በመኖሪያ ወይም በስራ አካባቢ ለሚደራጁ የመ/ቤ/ህ/ስ/ማህበራት የአባልነት ማመልከቻ ቅጽ

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

መግቢያ

በአገር አቀፍ እና በክልል ደረጃ የተዘጋጁ የከተማ ልማትና የቤት አቅርቦት ፖሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች በከተሞች ጎልቶ በሚታየው የቤት እጥረትና የሠፈሮች እርጅና በአነስተኛ
የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ግንባር ቀደም ተጠቂ መሆናቸውን
የሚያስቀመጥ ሲሆን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኘውን የህብረተሰብ ክፍል ማዕከል ያደረገ
ወጪ ቆጣቢ የሆኑ፣ ደረጃቸውን የጠበቁና መሠረታዊ አገልግሎቶች የተሟሉላቸው ቤቶች
በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርቡበት ስልት መቀየስ ተገቢ መሆኑን የሚያመላክቱ በመሆኑ፣
የቤት ልማት ዘርፉ የመጠለያ ችግርን ከመቅረፍ ባሻገር በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ
የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቀጣይነት የሚያድግ ገቢና የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ
ለማድረግ በዋጋ ተደራሽ፣ የግንባታ ዲዛይኑ ተለዋዋጭና የከተሞችን ደረጃና ውበት ግምት
ውስጥ ያስገባ አማራጭ ማቅረብ አስፈላጊነቱ በመታመኑ፣

በከተሞች በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት ሰራተኞች


በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት የተደራጁና በአዲስ መልክ የሚደራጁ
አንቀሳቃሾች እንዲሁም ከመከላከያ ሠራዊት በክብር የሚሰናበቱ ዜጎች ከሚያገኙት ገቢ
በመቆጠብ በቤት ልማቱ በማሳትፍ የቁጠባ ባህል ለማጎልበት፣

የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትና አባሎቻቸው የመኖሪያ ቤት ባለቤት እንዲሆኑ


ለማድርግ የአደረጃጀት፣ የአሠራር እና የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት በመዘርጋት የማህበር
አባላት ሊያሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ተገንዝበው ጉልበታቸውን፣
እውቀታቸውንና ገንዘባቸውን አስተባብረው በጋራ እንዲሰሩ ለመደገፍ የዜጎችን ፍትሐዊ
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ፣

በክልሉ መንግስት በተዘጋጀው የፖሊሲና ስትራቴጂ ሰነድ እና ይሄንኑ ወደ መሬት


ለማውረድ በፀደቀው ደንብ ቁጥር 119/2007 አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ "መ" ላይ " አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ የክልሉ መንግስት ሌሎች የቤት ልማት አማራጮችን ማቅረብ ይችላል" የሚል
ድንጋጌ የተቀመጠ በመሆኑ መንግስት ከሚያስተባብራቸው የቤት ልማት አማራጮች፣
በአገር ውስጥና በውጭ አገር በማህበር እየተደራጁ የሚቀርቡ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ
ከወጡ ሁለት መመሪያዎች (መመሪያ ቁጥር 07/2007 እና 08/2008) እንዲሁም ከሌሎች

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 1

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

አማራጮች በተጨማሪ በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ግንዛቤ


ውስጥ ያስገባ አማራጭ እንዲቀርብ ተድርጓል፡፡

በመሆኑም የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የክልል አስፈጻሚ


አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ 133/2003 ዓ.ም እና የቤቶች ልማትና
አስተዳደር ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር 119/2007 ዓ.ም አንቀጽ 31 መሰረት
ይህ መመሪያ ወጥቷል፡፡

ክፍል አንድ
ጠቅላላ
፩ አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ "በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት በአነስተኛ የገቢ


ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዝ ልማት አንቀሳቃሾች እና ከመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባቾች
በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት በመመዝገብና በማደራጀት በቤት ልማት ፕሮግራም
ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ ቁጥር 9/2007” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

፪ ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጥ ካልሆነ በስተቀር ለዚህ መመሪያ ሲባል፡-
1) "አዋጅ" ማለት የህብረት ስራ ማህበራትን በክልሉ ለማቋቋም የወጣውን አዋጅ
ቁጥር 111/1999 ዓ/ም ነው፡፡
2) "ማህበር" ማለት የመኖሪያ ቤት ችግር ያለባቸው ሰዎች በመኖሪያ አካባቢና
በመስሪያ ቦታ ደረጃ በፈቃደኝነት በጋራ ተሰባስበው የሚያቋቁሙት እና
በህብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ ቁጥር 111/1999 ዓ/ም መሠረት የተደራጀና
የተመዘገበ የመኖሪያ ቤት የህብረት ሥራ ማህበር ነው፡፡
3) "ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር" ማለት ይህ መመሪያ ጸድቆ
ተፈጻሚ ከመሆኑ በፊት በክልሉ በሚገኙ ከተሞች ተደራጅቶ፣ ህጋዊ ሰውነት
/ሰርተፊኬት/ ያገኘ ሆኖ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ቦታ ያልተረከበ ህብረት ስራ
ማህበር ነው፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 2

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

4) "አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር" ማለት ይህ መመሪያ ጸድቆ


ተፈጻሚ መሆን ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በአዲስ መልክ የሚቋቋም የመኖሪያ
ቤት ህብረት ስራ ማህበር ማለት ነው፡፡
5) "ዝግ ሂሳብ" ማለት የመኖሪያ ቤት ለመስራት በህብረት ስራ ማህበር
ለመደራጀት የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብ የግንባታውን ወጪ 20 በመቶ
ሲደራጅ እና 30 በመቶ መሬት ተዘጋጅቶ የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት
በማህበሩ ስም ማስቀመጥ እንዲችል በባንክ ቤት የሚከፈትለት የማይንቀሳቀስ
የቁጠባ ሂሳብ ማለት ነው፡፡
6) "የከተሞች ደረጃ"- የከተሞች ደረጃ ትርጉም ከተሞች በከተሞች ፈርጅ
የሚኖራቸውን ደረጃ የሚይዝ ይሆናል፡፡
7) “ታውን ሀውስ” ማለት ጂ+0 የህንጻ ከፍታ ያለውና ራሱን የቻለ መጠነኛ ግቢ
እና መግቢያ ያለው ሆኖ ከጀርባና ከጎን ከሚገኙ የመኖሪያ ቤቶች ጋር
በግድግዳ የተያያዘ ቤት ማለት ነው፡፡
8) ’’አነስተኛ ገቢ ያለው’’ ማለት ማንኛውም በከተሞች ነዋሪ የሆነ፣ በራሱና
በሚያስተዳድረው ቤተሰብ የሚያገኘው ጠቅላላ የወር ገቢ መጠን ብር 2,000.00
ሁለት ሺ (ብር) እና ከዚያ በታች የሆነና ከሚኖርበት ከተማ /ቀበሌ/ ወረዳ
በሚያገኘው ገቢ መጠን የገቢ ግብር እየከፈለ ስለመሆኑ ቤት እንደሌለው
ማረጋገጫ የሚያቀርብ ቤት ፈላጊ ማለት ነው፡፡
9) ’’የመንግስት ሠራተኛ’’ ማለት በመንግስት መስሪያ ቤት ወይም በመንግስት
የልማት ድርጅት ወይም በትምህርት ተቋማት በቋሚነት ወይም በኮንትራት
ተቀጥሮ እየሰራ የሚገኝ ቤት የሌለው ማንኛውም ሠራተኛ ወይም መምህር
ማለት ሲሆን በክብር የሚሰናበቱ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ያካትታል፡፡
10) ’’የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት አንቀሳቃሾች’’ ማለት
በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት በአገልግሎት ወይም በኢንዱስትሪ
ዘርፍ ተደራጅተው ጠቅላላ ንብረታቸው ከ1.5 ሚሊዬን ብር ያልበለጠ
አንቀሳቃሾች ማለት ነው፡፡
11) “ቢሮ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት
የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ነው፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 3

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

12) “ኤጀንሲ” ማለት በክልል ውስጥ የሚገኙ የመንግስት ቤቶችን የሚያስተዳድር፣


አዳዲስ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን በበላይነት የሚያስተባብርና የሚመራ
የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ነው፡፡
13)"ባለስልጣን" ማለት በክልሉ የግንባታ ስራዎችን የሚከታተል፣ የህንጻ ዲዛይኖችን
የሚያዘጋጅና የሚያጸድቅ የዲዛይን ግንባታና ቁጥጥር ባለስልጣን ነው፡፡
14)"ተቋራጭ" ማለት የመኖሪያ ቤት ለመገንባት ሕጋዊ የሥራ ፈቃድ ያለው የግል
ድርጅት ወይም ተቋም ሲሆን በኮንስትራክሽን ዘርፍ ተደራጅተው የሚንቀሳቀሱ
የጥቃቅንና አነስትኛ ማህብራትን ያካትታል፡፡
15)"ባንክ" ማለት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማለት ነው፡፡
16) "አስተባባሪ ኮሚቴ" ማለት በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት ፕሮግራም
የሚሳተፉ አስፈጻሚና ባለድርሻ አካላትን የያዘ ሲሆን ሚናቸውን ተቀናጅተው
እየመሩ ስለመሆኑ ለማረጋገጥ በየደረጃው የሚቋቋም ኮሚቴ ነው፡፡
17) "ሰው" ማለት የተፈጥሮ ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
፫. የፆታ አገላለጽ

በዚህ መመሪያ ውስጥ በወንድ ፆታ የተደነገገው አገላለጽ የሴቷንም ፆታ ያካትታል፡፡

፬. የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ በክልሉ በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት ለመደራጀት ለሚፈልጉ


በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ለመንግስት ሰራተኞች፣
ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት አንቀሳቃሾች፣ ከመከላከያ ሠራዊት በክብር
የሚሰናበቱ ዜጎች እንዲሁም ከመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ምዝገባና አደረጃጀት
ጋር ግንኙነት ባለው ማንኛውም ሰው ወይም አካል ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት
የመመሪያው ዓላማዎችና መርሆዎች

፭ ዓላማዎች
ሀ) ጥቅል ዓላማ
በከተሞች በመኖሪያ ቤት ችግር ግንባር ቀደም ተጠቂ የሆኑ በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ
የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት ሠራተኞች፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 4

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

ኢንተርፕራይዝ ልማት አንቀሳቃሾች እና የመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባቾች የቤት


ልማት አቅጣጫን ተከትለው በቤት ልማት ዘርፍ እንዲሳተፉ በማድረግ ለኢኮኖሚያዊና
ማህበራዊ ልማት የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ለማሳደግ ነው፡፡
ለ) ዝርዝር ዓላማዎች

1) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ለመደራጀት የሚፈልጉ በአነስተኛ የገቢ


ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት ሠራተኞች፣ የጥቃቅንና
አነስተኛ ልማት ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾችና የመከላከያ ሠራዊት በክብር
ተሰናባቾች ሊያሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታ፣ ኃላፊነትና ግዴታቸውን
እንዲያውቁ በማድረግ ግልጽና ፍትሃዊ የሆነ የምዝገባና የአደረጃጀት ስርዓት
ለመዘርጋት፣
2) በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት
ሠራተኞች፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች እና
ከመከለክያ ሠራዊት በክብር ተሰናባቾች በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት
ተደራጅተው ገንዘባቸውን፣ ዕውቀታቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን
በማቀናጀት የመጠለያ ችግሮቻቸውን በጋራ ጥረት ሊፈቱ የሚችሉበትን
አማራጭ ለማዘጋጅት፣
3) ቀደም ሲል የህብረት ሥራ ማህበር አዋጅ ተከትለው ከወጡ የመኖሪያ ቤት
ህብረት ሥራ ማህበር መመሪያዎች ጋር ያለውን የቤቶች ዲዛይን፣
የተደራሽነትና የቁጠባ ስርዓቱን በሚመለከት ያለውን አንድነትና ልዩነት በግልፅ
ለማስቀመጥ፣
4) ከዚህ በፊት በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው፣ እውቅና
አግኝተው ገንዘብ ቆጥበው በመጠባበቅ ላይ የሚገኙና በአዲስ መልክ የሚደራጁ
የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትን የመኖሪያ ቤት ችግር በመፍታት
ተጠቃሚ ለማድረግ፣
5) የመንግስትን የፖሊሲ አቅጣጫ ተከትለው በቁጠባና በፍላጎት ላይ የተመሠረተ
ወጪ ቆጣቢ የመኖሪያ ቤቶችን ለመስራት በማህበራት ለሚደራጁ ነዋሪዎች
አስፈላጊውን የተቀናጀ ድጋፍና እገዛ የሚደረግበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 5

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

6) በልማቱ የሚሳተፉ ባለሚናዎች አደረጃጀት ተግባርና ኃላፊነት በግልፅ


በማመላከት የተቀናጀ ድጋፍ ለማድረግ ነው፡፡

፮ መርሆዎች
በአዋጅ ቁጥር 111/1999 የተቀመጡ የህብረት ሥራ ማህበር መርሆዎች እንደተጠበቁ
ሆነው፡

1) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የሚታቀፉ በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ


የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት ሠራተኞች፣ የጥቃቅንና አነስተኛ
ልማት ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾችና ከመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባቾች
የሚፈለግባቸውን ግዴታ እስካሟሉ ድረስ ያለምንም ልዩነት ከልማቱ እኩል
ተጠቃሚ ይሆናሉ፣

2) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የቦታ ተጠቃሚነት የሚወሰነው በዕጣ ሆኖ


በዕጣ አወጣጥ ወቅት መጀመሪያ የሚስተናገዱት ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት
ስራ ማህበራት ሲሆኑ ቀጥሎ በአመዘጋገብ ቅደም ተከተል መሠረት አዳዲስ
ማህበራት ይሆናሉ፡፡

3) የመኖሪያ ቤት ችግርን በቁጠባና በራስ አቅም ለመፍታት የሚደረግ የገንዘብና


የእውቀት አስተዋጽዖን የሚደግፍና የሚያበረታታ አቅጣጫ መከተል፣

4) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የሚደራጁ አባላት በህብረት ስራ ማህበሩ


ውሳኔ የመገዛት ግዴታ እና የመሳተፍ መብታቸው እንዲጠበቅ በማድረግ
ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብን እንድጎለብት ለማድረግ፣

5) በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የመንግስት


ሠራተኞች፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾችና
ከመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባቾች የኑሮ ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት
ከሌሎች የማህበራት ቤት ልማት አማራጮች የቤቶች ግንባታ ዋጋና የአከፋፈል
ስርዓት የተለየ በማድረግ፣ በየከተሞች የሚገነቡ ህንፃዎች ዲዛይን የከተሞችን
የዕድገት ደረጃና ገጽታ ግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ተለዋዋጭ በማድረግና

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 6

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

የቤቱን ስፋት በአንጻራዊነት ከሌሎች አማራጮች በዋጋ አነስተኛ በማድረግ


የሚፈጸም፣

6) የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት የቤት ልማት ፕሮግራም ላይ የተለያዩ


ባለድርሻ አካላትና የህብረተሰብ ተሳትፎን በማረጋገጥ ይፈፀማል፡፡

ክፍል ሶስት

የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የአባልነት ምዝገባ መስፈርቶች፣ የምዝገባ


አፍፃፀም የአደረጃጀት ሁኔታ

፯ አጠቃላይ የአባልነት ምዝገባ መስፈርቶች


የአባልነት ምዝገባ መስፈርቶች በህብረት ስራ ማህበራት አዋጅ ቁጥር 111/1999 ዓ/ም
የተመለከተ ቢሆንም ለዚህ መመሪያ አፈጻጸም ሲባል፡-
1) ዕድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ በህግና በፍርድ ያልተከለከለ ኢትዮጵያዊ፣
2) በሚደራጅበት ወይም በሚኖርበት ከተማ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ነዋሪ የሆነ፣
በመንግስት ተቋማት ወይም በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሠራተኛ ከሆነ
ደግሞ በሚኖርበት ከተማ በሚገኙ ተቋማት ውስጥ በቋሚነት ወይም በኮንትራት
ተቀጥሮ እየሰራ የሚገኝ ወይም ከመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባች የሆነ፣
3) በምዝገባ ወቅት በስራ፣ በትምህርት፣ በህክምና እና በሌላ አሳማኝ ምክንያት
ከከተማው ውጭ ከሆነ ተጨባጭ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
4) ማንኛውም በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኝ የህብረተሰብ ክፍል፣ የመንግስት
ሠራተኛ እና በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ የተደራጀ ስለመሆኑ ማስረጃ
ማቅረብ የሚችል፣
5) የህብረት ስራ ማህበር አባልነት መመዝገቢያ ክፍያ መክፈል የሚችል፣
6) የቤቱን ግንባታ ወጪ 20 በመቶ ሲደራጅ 30 በመቶውን የመሬት ዝግጅቱ
ተጠናቆ የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት በማህበሩ አካውንት በዝግ ሂሳብ
ማስቀመጥ የሚችል ሆኖ ቀሪውን 50 በመቶ የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ
በወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ 2 (ሀ) መሰረት
ለአነስተኛ ግንባታ ማጠናቀቂያ በተሰጠው 24 ወራት የጊዜ ገደብ ውስጥ
ግንባታውን ማጠናቀቅ የሚችል፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 7

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

7) የቦታውን የወቅቱን የሊዝ መነሻ ዋጋ በተቀመጠው የክፍያ ውል መሠረት


መክፈል የሚችል፣
8) የህብረት ስራ ማህበሩን ዓላማና መርሆዎች የሚያከብርና የማህበሩን መተዳደሪያ
ደንብ የሚቀበል፣
9) ከዚህ በፊት በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛው ስም የመኖሪያ ቤትም ሆነ የመኖሪያ
ቤት መስሪያ ቦታ የሌለው ወይም ኖሮት በፍርድ ቤት ውሳኔ ወይም በእዳ እገዳ
ወይም ከ10 ዓመት ወዲህ ለሶስተኛ ወገን ያላስተላለፈ፣
10) በመንግስት በተዘረጉት በማናቸውም የቤት ልማት ፕሮግራሞች በራሱም ሆነ
በትዳር ጓደኛው ስም ተጠቃሚ ያልሆነ ወይም ለመጠቀም ያልተመዘገበ ወይም
ተመዝግቦም ከሆነ ምዝገባውን ለመሠረዝ ወይም ለመተው ግዴታ መግባት
የሚችል፡፡

፰ ተጨማሪ የምዝገባ መስፈርቶች


በዚህ መመሪያ አንቀፅ 7 ሥር የተዘረዘሩት አጠቃላይ መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነው
ማንኛውም የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባል የሆነ ተመዝጋቢ፡-

1) ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ፕሮግራም ውስጥ ተጠቃሚ ለመሆን


ሀ. በክልሉ በሚገኙ ከተሞች ከዚህ በፊት በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር
አባልነት ስሙ ተመዝግቦ የሚገኝና የህብረት ስራ ማህበሩ ነባር አባል ስለመሆኑ
በየደረጃ ባለው የግብይትና ህብረት ስራ መ/ቤት በዳግም ምዝገባ መረጋገጥ
አለበት፣
ለ. ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ከዚህ በፊት በህብረት ስራ ማህበሩ
ስም ያስቀመጡት ተቀማጭ ሂሳብ ካለ በአዲሱ የግንባታ ወጪ ስሌት መሰረት
ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
ሐ. በነባር ማህበር የተፈጠረ መብት ወይም ግዴታ በዚህ መመሪያ በተሸፈኑ ጉዳዮች
ጋር እንዲጣጣም ፈቃደኛ መሆን አለበት፣
2) በአዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ለመደራጀት የሚያበቁ መስፈርቶች
በህብረት ስራ ማቋቋሚያ አዋጅ 111/99 አንቀጽ 19 መሰረት የአደረጃጀት
መስፈርት እንደተጠበቀ ሆኖ ለዚህ መመሪያ ዓላማ ሲባል፡-

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 8

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

ሀ) በመኖሪያ አካባቢ የሚደራጁ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላትን


በተመለከተ
በመኖሪያ አካባቢ የሚተዋወቁ፣ ተመሳሳይ የቤት ዓይነት ፍላጎትና አቅም
ያላቸው ሆነው በጋራ ለመስራት የተስማሙ፣ ፈቃደኛ መሆናቸውን
ለማረጋገጥ አስፈላጊ ቅጻቅጾችን በመሙላት ለአደራጁ አካል ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፣
በመኖሪያ አካባቢ የሚሰባሰቡ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላት
የስም ዝርዝራቸውን ይዘው ወደ ግብይትና ህብረት ስራ ጽ/ቤት
ከመቅረባቸው በፊት በሚኖሩበት ከተማ ውስጥ ነዋሪ ስለመሆናቸው
ከቀበሌ አስተዳደር ማረጋገጫ ማቅርብ ይጠበቅባቸዋል፣
የቀበሌ አስተዳደሮች ነዋሪዎቹ ከዚህ በፊት የመኖሪያ ቤት የሌላቸው
መሆኑን ለማረጋገጥ በየደረጃው የሚገኙ የሕዝብ አደራጀቶችን ለማጣራት
ሥራ መጠቀም አለባቸው፡፡

ለ) በስራ አካባቢ የሚደራጁ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላትን


በተመለከተ
በስራ ቦታቸው የሚተዋወቁ፣ ተመሳሳይ የቤት ዓይነት ፍላጎትና አቅም
ያላቸው ሆነው በፈቃደኝነት በጋራ ለመስራት የተስማሙ፣ ፈቃደኛ
መሆናቸውን ለማረጋገጥ አስፈላጊ ቅጻቅጾችን በመሙላት ለአደራጁ አካል
ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
በመስሪያ ቤቶች የሚደረግ ምዝገባን በተመለከተ እያንዳንዱ መስሪያ ቤት
ተመዝጋቢዎች ቤት የሌላቸው ስለመሆኑ ከየቀበሌያቸው የሚያቀርቡትን
ማስረጃ እያጣራና እያረጋገጠ በሸኚ ደብዳቤ ለአደራጁ አካል ማስትላለፍ
ይጠበቅበታል፡፡
፱ አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የምዝገባ አፈጻጸም
1) አዲስ የሚቋቋሙ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ለምዝገባ ሲቀርቡ በስራ
አካባቢ ወይም በመኖሪያ አካባቢ የሚተዋወቁና በፈቃደኝነት በጋራ ለመስራት
የተሰባሰቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ግዴታ ይፈርማሉ፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 9

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

2) አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላት የቤት ግንባታ ወጪያቸውን


በራሳቸው አቅም መቶ በመቶ ለመሸፈን ሲስማሙ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ሆኖም
የህብረት ስራ ማህበር አባላቱ በሚደራጁበት ወቅት የሚመርጡትን ቤት ዋጋ 20
በመቶ፣ የመሬት ዝግጅቱ ተጠናቆ የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት 30
በመቶውንና ቀሪውን 50 በመቶ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ
ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ 2 (ሀ) መሰረት ለአነስተኛ ግንባታ
ማጠናቀቂያ በተሰጠው 24 ወራት የጊዜ ገደብ ውስጥ በማሟላት ግንባታውን
ማጠናቀቅ አለባቸው፣

3) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ቤት ግንባታ የሚከናወነው ከቤቶች ልማትና


አስተዳደር ኤጀንሲ/ ጽ/ቤት ጋር በሚገቡት ውለታ መሰረት በጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዝ ልማት በኮንስትራክሽን ዘርፍ በተደራጁ ማህበራት ወይም
ማህበራቱ በሚመረጡት የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ወይም በሚመርጡት ሌላ
ገንቢ አካል ማስገንባት ይችላሉ፡፡

4) የማህበራት ተቀማጭ ገንዘብ በአባላት ስም በማህበሩ አካውንት በኢትዮጵያ ንግድ


ባንክ በዝግ ሂሳብ የሚቀመጥ ሆኖ ንግድ ባንክ ባልተዳረሰባቸው ቦታዎች በኦሞ
ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የሚቀመጥ ይሆናል፡፡

5) የማህበራት ተቀማጭ ገንዘብ የመጀመሪያ ዙር ሥራው ለማስጀመር 50%


በግብይትና በሕብረት ሥራ ቢሮ ሲገለፅ የሚለቀቅ ሲሆን፤ ቀሪው 50% ደግሞ
ግንባታው የደረሰበት ደረጃ በቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ፣ በዲዛይንና ግንባታ
ባለሥልጣን እና በግብይትና ኀብረት ሥራ ቢሮ ሲረጋገጥ ክፍያው የሚለቀቅ
ይሆናል፡፡

፲ ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ዳግም ምዝገባ አፍፃፀም


1) አንድ ቀደም ሲል የተደራጀና ሰርተፊኬት የተሰጠው ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት
ስራ ማህበር በዚህ መመሪያ አንቀጽ 7 እና 8 የተዘረዘሩትን መስፈርቶች
እስካሟላ ድረስ ነባርነቱን በዳግም ምዝገባ በማረጋገጥ እንደገና እውቅና
ይሰጠዋል፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 10

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

2) አንድ ቀደም ሲል የተደራጀና ሰርተፊኬት የተሰጠው ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት


ስራ ማህበር 20 በመቶ የግንባታ ወጪ ዳግም ሲመዘገብ፣ 30 በመቶ፣ መሬት
ተዘጋጅቶ የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት 30 በመቶ እና ቀሪውን 50 በመቶ
የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ በወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 ዓ.ም አንቀጽ 23
ንዑስ አንቀጽ 2(ሀ) መሰረት ለአነስተኛ ግንባታ ማጠናቀቂያ በተሰጠው 24 ወራት
የጊዜ ገደብ ውስጥ በማሟላት ግንባታውን ማጠናቀቅ ይኖርበታል፡፡

3) አንድ የእውቅና ሠርተፊኬት የያዘ ነባር ማህብር በስሩ የተደራጁ የማህበር አባላት
ቁጥር አንቀጵ 11 ላይ በተቀመጠው መሠረት ማስተካከል አለበት፡፡ የአባላቱ
ቁጥር ከተጠቀሰው በላይ ሆኖ ሲገኝ ወደ ሁለት ወይም ሦስት ወይም ከዚያ በላይ
በሆኑ ማህበራት መልሶ ማደራጀት ይቻላል፡፡ የማህበር አባላት ቁጥር ከተጠቀሰው
ቁጥር የሚያንስ ከሆነ ከሌላ ነባር ማህበር ጋር ማጣመር የሚቻል ሲሆን
የተጣመረው ቁጥር የሚያንስ ከሆነ አደራጁ አካል በምዝገባ ቅደም ተከተል
መሠረት ከአዲስ አባላት ሊያሟላ ይችላል፡፡

4) የነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ቤቶች ግንባታ የሚከናወነው ከቤቶች


ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ/ ጽ/ቤት ጋር በሚገቡት ውለታ መሰረት በጥቃቅንና
አነስተኛ የኮንስትራክሽን ማህበር ወይም ራሳቸው በመረጡት የኮንስትራክሽን ስራ
ተቋራጭ ወይም በሚመርጡት ማንኛውም ሌላ አማራጭ ሊሆን ይችላል፡፡

5) የማህበራት ተቀማጭ ገንዘብ በማህበሩ አካውንት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዝግ


አካውንት የሚቀመጥ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ንግድ ባንክ ባልተዳረሰባቸው
አካባቢዎች በኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የሚቀመጥ ይሆናል፡፡

፲፩ የከተሞች ደረጃና የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላት ቁጥር


አንድ ነባርም ሆነ አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ዳግም ሲመዘገብም ሆነ
አዲስ ሲደራጅ የአባላት ብዛት፡-
1) በመሪ የከተማ አስተዳደር ከ12 ያላነሱ ከ16 የማይበልጥ፣
2) በከፍተኛ፣ በመካከለኛ፣ በታዳጊ ከተማ አስተዳደር ከተሞች፣ በማዘጋጃ ቤትና
ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት ከተሞች ከ10 ያላነሱ ከ14 የማይበልጥ መሆን አለበት፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 11

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

3) ማዘጋጃ ቤት ባልተቋቋመባቸውና ከ2ሺ ሕዝብ በታች በሚኖሩባቸው የገጠር


ማዕከላት የማህበር አባላት ብዛት እንደከተማው የሚወሰን ሆኖ በቤት ልማቱ
ተሳታፊ መሆን ይችላሉ፡፡
4) ሁሉም የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የአባላት ብዛት ጎደሎ ቁጥር
መሆን የለበትም፡፡
፲፪ የአደረጃጀት ሂደት
1) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበሩና አባላቱ ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት
ከቤት ፍላጎት ምዝገባ ጋር ከተያያዙ ቅጻቅጾች በተጨማሪ በአዋጅ ቁጥር
111/1999 አንቀጽ 14 የተዘረዘሩትን በሙሉ (የመተዳደሪያ ደንብ፣ የአባላት ስም
ዝርዝር አድራሻና ፊርማ፣ የመመስረቻ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ ወዘተ…፣ የስራ
አመራር አመራረጥና በተለያዩ ቦታዎች ማህበሩን ወክለው ጉዳይ የሚያስፈጽሙ
አካላት ውክልና ጭምር የያዘ ሰነድ) ለአደራጁ አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
2) አደራጁ አካል የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበሩ ለቅድመ ምዝገባ
የሚያስፈልጉ መስፈርቶች አሟልቶ ለኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አካባቢ ቅርንጫፍ
ወይም ባንክ በሌለባቸው አካባቢዎች በኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በህብረት ስራ ማህበሩ ስም ዝግ ሂሳብ እንዲከፈት የትብብር ደብዳቤ ይጽፋል፣
3) የተደራጀው የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የቤቱን ግንባታ ዋጋ 20 በመቶ
በማህበሩ አባላት ስም በዝግ አካውንት ገቢ ማድረጉ ሲረጋገጥ በአደራጁ አካል
ህጋዊ ሰውነት ይሰጠዋል፣
4) አደራጁ መ/ቤት ማህበሩ ያቀረባቸውን የምዝገባና የባንክ ሂሳብ ሰነዶች በማያያዝ
ለከተማው የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ጽ/ቤት ያስተላልፋል፣
5) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ጸ/ቤት የተላለፈለትን መረጃ መነሻ
በማድረግ በቤት አይነትና ዲዛይን በመለየት የሚያስፈልገውን የመሬት መጠን
በመወሰን የመሬት ዝግጅት እንዲደረግ ለከተማው መሬት ልማት ማኔጅመንት
የሥራ ሂደት ጥያቄ ያቀርባል፣
6) ህጋዊ ሰውነት ያገኘው ማህበር ቀሪውን 30 በመቶ የመሬት ዝግጅቱ ተጠናቆ
የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት በማህበሩ ሂሳብ ገቢ ማድረግ አለበት፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 12

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

ክፍል አራት
፲፫ የሚገነቡ ቤቶች ዓይነት፣ ስፋት እና የቤቶች ዋጋ
1) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የሚገነቡ መኖሪያ ቤቶች በመሪና
በከፍተኛ ከተሞች ታውን ሀውስ ሆነው (G+0) ወይም በ(G+1) በሁለት አማራጭ
የተዘጋጁ ናቸው፡፡ አንደኛው አማራጭ ምድር ቤቱና ፎቁ የአንድ ተጠቃሚ
ሲሆን ሁለተኛው አማራጭ ምድር ቤቱ የአንድ ቤተሰብ ፎቁ ደግሞ የሌላ
ተጠቃሚ ነው፡፡ በመካከለኛና ከዚያ ደረጃ በታች በሚገኙ ከተሞች የሚገነቡ
ቤቶች (G+0) ይሆናሉ፡፡ በአጠቃላይ የቤቶች አይነትና ስፋት የየከተሞችን
ዕድገትና ገጽታ ታሳቢ ያደረገ፣ የነዋሪውን የገቢ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባ ሆኖ
በሚከተለው የመኝታ ክፍል ብዛት እና የቤት ስፋት ይለያያል፡፡
ሀ) በመሪ ከተማ
G+1 ሆኖ ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 55 ካ.ሜ
ባለ 1 መኝታ የቤቱ ስፋት 45 ካ.ሜ. እና
ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 55 ካ.ሜ. ይሆናል፡፡
ለ) በከፍተኛ ከተሞች
G+1 ሆኖ ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 55 ካ.ሜ
ባለ 1 መኝታ የቤቱ ስፋት 50 ካ.ሜ. እና
ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 60 ካ.ሜ. ይሆናል፡፡
ሐ) በመካከለኛ ከተማ አስተዳደር ከተሞች
ባለ 1 መኝታ የቤቱ ስፋት 55 ካ.ሜ. እና
ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 65 ካ.ሜ. ይሆናል፡፡
መ) በታዳጊ ከተማ አስተዳደር ከተሞች
ባለ 1 መኝታ የቤቱ ስፋት 60 ካ.ሜ. እና
ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 70 ካ.ሜ. ይሆናል፡፡
ሠ) በማዘጋጃ ቤትና በታዳጊ ማዘጋጃ ቤት ከተሞች
ባለ 1 መኝታ የቤቱ ስፋት 65 ካ.ሜ. እና
ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 75 ካ.ሜ. ይሆናል፡፡
ረ) ማዘጋጃ ቤት ባልተቋቋመባቸው የገጠር ማዕከላት
ባለ 1 መኝታ የቤቱ ስፋት 70 ካ.ሜ.፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 13

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

ባለ 2 መኝታ የቤቱ ስፋት 80 ካ.ሜ. እና


ባለ 3 መኝታ የቤቱ ስፋት 90 ካ.ሜ. ይሆናል፡፡
2) የቤቶቹ ስታንዳርድ እንደከተሞች ደረጃ የሚለያይ ሆኖ ዲዛይን፣ የግንባታ ዋጋ፣ ለግንባታ
የሚያስፈልግ የቤትና ጠቅላላ የግቢ ስፋት ባለስልጣኑና ኤጀንሲው በጋራ የሚያዘጋጁት
በመነሻነት እየተወሰደ በቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ የሚወሰን ይሆናል፡፡ በሂደትም
የሚሻሻል ይሆናል፡፡
3) በከተሞች የሚገነቡ ቤቶች የግንባታ ቁሳቁስ እንደከተሞች ደረጃ በአስተባባሪ ኮሚቴ
የሚወሰን ሲሆን የከተሞችን የዕድገት ደረጃና ገጽታ በማይጎዳ መልኩ እንዲሁም ወጪ
ሊቀንሱ በሚችሉ የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም የሚፈጸም ይሆናል፡፡
4) በክልላዊ ፖሊሲና ስትራቴጂ ሰነድ ውስጥ ለተዘረዘሩ ለሁሉም የቤት ልማት አማራጮች
ተዘጋጅቶ ከሚቀርበው አጠቃላይ የመሬት መጠን ቢያንስ 30 በመቶው በዚህ መመሪያ
ለታቀፉ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲውል ይደረጋል፡፡ ሆኖም ግን መጠኑ እንደከተሞች
ተጨባጭ ሁኔታ ሊሻሻል ይችላል፡፡
5) በመሀል ከተማ ተዘጋጅተው ለግንባታ የሚቀርቡ መሬቶች የከተሞች መተፋፈግን
የማያስከትሉና ከከተማ ማደስ ኘሮግራም ጋር በማይቃረን መልኩ ሊፈጸሙ ይገባል፡፡
6) ማህበራት በዚህ መመሪያ አንቀጽ ፲፫ ከተቀመጠው የቤት እና አጠቃላይ የግቢ ስፋት
ጋር በማይቃረን ሁኔታ የመረጡትን የግንባታ ዲዛይን እያቀረቡ በማጸደቅ ተግባራዊ
ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡

ክፍል አምስት

ተግባርና ኃላፊነቶች

፲፬ የአባላት ተግባርና ኃላፊነት


1) ማንኛውም በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የሚደራጅ በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ
ላይ የሚገኝ የህብረተሰብ ክፍል፣ የመንግስት ሠራተኛ የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዝ ልማት አንቀሳቃሽ እና ከመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባች
የሆነ ሰው ለመደራጀትና ለመመዝገብ ሲቀርብ በዚህ መመሪያ የተቀመጡትን
መስፈርቶች በማሟላት በግንባር እየቀረበ ወይም በህጋዊ ተወካዩ አማካኝነት
ትክክለኛ መረጃ በመስጠት መመዝገብ ይኖርበታል፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 14

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

2) ከዚህ መመሪያ ውጭ ከምዝገባ ከአደረጃጀትና ከቤት ማስተላለፍ ጋር በተያያዘ


በአባላት ለሚፈጸሙ ማናቸውም ህገወጥ ተግባራ ማህበሩና የማህበሩ አባላት
በተናጠልና በጋራ ኃላፊነት ይወስዳሉ፣
3) ማንኛውም የህብረት ስራ ማህበር አባል በአደረጃጀትና በአመዘጋገብ ሂደት
የተከሰቱና ከዚህ መመሪያ ውጭ የሚፈጸሙ ማናቸውም ህገወጥ ድርጊቶች
ለአደራጁ አካል የመጠቆም ግዴታ አለበት፣
4) ማንኛውም የህብረት ስራ ማህበር አባል ለመረጠው ቤት ዓይነት የሚያስፈልገውን
ሂሳብ በአንቀጽ 7(6) በተቀመጠው መሠረት በህብረት ስራ ማህበሩ የባንክ
አካውንት ገቢ የማድረግ ኃላፊነት አለበት፣
5) ማንኛውም የህብረት ስራ ማህበር አባል ለህዳሴ ግድብ ቦንድ ግዢ ያዋጣው ገንዘብ
ለቅድመ ክፍያ የሚያዝ ሆኖ ሲገኝ በሚያቀርበው መረጃና በኢትዮጲያ ንግድ
ባንክ በተዘረጋው የአሠራር ስርዓት መሠረት ሊያሲዝ ይችላል፡፡
6) የህብረት ስራ ማህበር አባላት የቤቶችን የግንባታ ሂደት በቅርበት በመከታተልና
በመቆጣጠር በዕውቀት፣ በጉልበት፣ ወዘተ… መደገፍ ይጠበቅባቸዋል፣

፲፭ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበሩ ተግባርና ኃላፊነት


1) ማንኛውም የማህበር አባል በህጋዊም ሆነ ህጋዊ ባልሆኑ ሁኔታዎች በከተማ ውስጥ
የመኖሪያ ቤትና ቤት የሌላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፣
2) ተመሳሳይ ፍላጎትና አቅም ያላቸው አመልካቾች በመኖሪያ ወይም በስራ አካባቢ
የሚተዋወቁ ስለመሆናቸው በማረጋገጥ ይመዘግባል፣
3) የህብረት ስራ ማህበሩን የመመስረቻ ቃለ-ጉባኤ፣ መተዳደሪያ ደንብና ሌሎች
አስፈላጊ ሰነዶች አዘጋጅቶ ያቀርባል፣
4) አባላትን በመወከል ከምዝገባ ጀምሮ ያሉትን የዝግ ቁጠባ ሂሳብ ፣ የመሬት፣
የግብዓትና የተለያዩ የአቅርቦት ጥያቄዎችን ያቀርባል፣ ያስፈጽማል፣
5) የቤቶቹ ግንባታ በተቀመጠው ስታንዳርድና ውል መሰረት እየተፈጸመ ስለመሆኑ
ይከታተላል፣
6) የቤቶች ግንባታ በውሉ መሠረት መጠናቀቃቸውን እያረጋገጠ በመተዳደሪያ
ደንቡ መሠረት አባላት እንዲረከቡ ያመቻቻል፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 15

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

፲፮ የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ተግባርና ሃላፊነት

1) ፕሮግራሙ እንዲተገበርና በቀጣይም በከተሞች እንዲስፋፋ በበላይነት ይመራል፡፡


2) በክልሉ መንግስት የጸደቀው የቤት ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂ በተገቢው ሁኔታ
እንዲፈጸም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ በአፈጻጸም የሚከሰቱ ችግሮችን
እንዲጠኑ በማድረግ ይፈታል፤
3) በፌዴራል ደረጃ የተዘጋጁ የህግ ማዕቀፎችን መነሻ በማድረግ ዝርዝር የአፈጻጸም
መመሪያዎች፣ ስታንዳርዶችና መርሀ-ግብሮች ከክልሉ ነባራዊ ሁኔታ ጋር
በማጣጣም መዘጋጀታቸውን እንዲሁም ተግባራዊ መሆናቸውን ይከታተላል፣
4) የቤት ልማትና አስተዳደር ዘርፉን አፈጻጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ
መልስ ይሰጣል፣ በዚሁ መሰረት ፖሊሲውንና ስትራቴጂዎች እንዲከለሱ
ያደርጋል፣
5) የቤት ልማት ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ተቀርጾ ተግባራዊ እንዲሆን ክትትል
ያደርጋል፤
6) በፕሮግራሙ ለሚገነቡ ቤቶች/ ህንፃዎች የሚውል ዲዛይን በዲዛይንና ግንባታ
ባለስልጣን እንዲዘጋጅና እንዲተገበር ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
7) በየደረጃው ከሚገኙ የቤቶች ልማትና አስተዳደር መዋቅሮች፣ ከመሰረተ ልማት
አቅራቢ ተቋማትና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሰራር
እንዲጠናከር ተገቢውን አመራር ይሰጣል፡፡
፲፯ የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት
1) ስለመኖሪያ ቤቶች ህብረት ስራ ማህበራት አደረጃጀት፣ ይዘትና አስፈላጊነት
እንዲሁም ስለአመዘጋገብ ስርዓቱ ለህብረተሰቡ በቂ መረጃ ይሰጣል፡፡
2) የአባልነት ምዝገባ፣ የመስራች ቃለ-ጉባኤ፣ ፎርሞችና ሌሎች አስፈላጊ
ቅጻቅጾችና ደጋፊ ሰነዶች ያዘጋጃል፣ በአሞላሉ ዙሪያ ለተጠቃሚዎች ተገቢውን
ማብራሪያና ድጋፍ ይሰጣል፡፡
3) ማንኛውም የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ለምዝገባ ብቁ እስከሆነና
የምዝገባ መስፈርቱን አሟልቶ በአካል ወይም በህጋዊ ተወካዩ አማካኝነት
እስከቀረበ ድረስ በመመዝገብና በማረጋገጥ ህጋዊ እውቅና እንዲያገኝ
ያደርጋል፣ ማረጋገጫም ይሰጣል፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 16

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

4) በማህበሩና በአባላት የተሞሉ ቅፆችና ሰነዶች በአግባቡ አደራጅቶ ይይዛል፣


5) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ቅድመ ሁኔታውን አሟልተው ሲቀርቡ
የተለያዩ የትብብርና ድጋፍ ደብዳቤዎች ለሚመለከታቸው አካላት ይጽፋል፣
6) ከዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከቤቶች ልማትና አስተዳደር
ኤጀንሲ ግንባታው የደረሰበት ደረጃ ሲረጋገጥ ክፍያ እንዲፈጸም ለባንክ
ያስተላፋል፣
7) የማህበር አባላት ከተደራጁ በኋላ በተለያዩ ምክንያቶች ለመልቀቅ ሲፈልጉ
መስፈርቱን በሚያሟላ በሌላ ማህበር አባል ሊተካ ይችላል፡፡ ሆኖም ግን
የተተካው አባል ይህንን ፕሮግራም ጨምሮ በማናቸውም ሌሎች የቤት ልማት
አማራጮች ተጠቃሚ አለመሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፣
8) አንድ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር በተለያዩ ምክንያቶች የመፍረስ
ዕድል የሚያጋጥመው ከሆነ በማህበሩ ስም የተመዘገበ ዕዳ ወይም ዕገዳ
አለመኖሩን በማረጋገጥ በዝግ ሂሳብ የተቀመጠው ገንዘብ እንዲመለስ
ያደርጋል፡፡
9) በዳግም ምዝገባና በአዲስ መልክ በየማህበሩ የተመዘገቡትን ተጠቃሚዎች ስም
ዝርዝር ለሕዝብ በግልፅ የማስታወቂያ ሠሌዳ ይፋ ያደረጋል፣ ማስታወቂያውን
መነሻ በማድረግ ከህብረተሰቡ የሚነሱ ቅሬታዎች ካሉ በማጣራት ይፈታል፣
፲፰ የኤጀንሲው ተግባርና ኃላፊነት
1) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትን የቤት ግንባታ ለመደገፍ የሚያስችሉ
መመሪያዎች፣ ማንዋሎችና ስታንዳርድ ዲዛይኖች ያዘጋጃል፣ የአሰራር ስርዓት
ይዘረጋል፣ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን ያስተባብራል፣ ግንባታዎች የደረሰበትን
ደረጃ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ አፈጻጸማቸውን ይገመግማል ግብረ መልስ
ይሰጣል፣
2) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተውና በአደራጅ አካል ዕውቅና
ተሰጥቷቸው ከሚቀርቡ ህብረት ስራ ማህበራት ጋር ስለ ቤቱ ግንባታ፣ ፋይናንስና
ርክክብ ጉዳይ ውል ይዋዋላል፣
3) የብቃት ሰርተፊኬት ያላቸውን የስራ ተቋራጮች፣ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተደራጁ
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾችና እና ሌሎች አግባብ ያላቸው

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 17

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

አካላት እንዲሳተፉ በማድረግ ግንባታው በተቀመጠው ስታንዳርድና ውል መሰረት


እንዲፈጸም ይከታተላል፣
4) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ቤት ግንባታ ለሚሳተፉ አካላት፣ የአቅም
ግንባታና የክህሎት ማሻሻያ ስልጠና ይሰጣል፣
5) ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተውና ትስስር ፈጥረው አስፈላጊው የመሬት፣ የመሰረተ
ልማትና የግብዓት አቅርቦት ወዘተ… እንዲሟላ ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ
ያደርጋል፣
6) ለማህበራት የተገነቡ ቤቶቸ በዲዛይኑ መሰረት የጥራት ደረጃቸው ተጠብቆ
ስለመገንባታቸው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እያረጋገጠ ርክክብ እንዲፈጸም
ያደርጋል፡፡
7) ከቤት ርክክብ በኋላ በጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች ጥቅማቸውንና
ፍላጎታቸውን በጋራ እንዲያስጠብቁ በጋራ ህንጻ ነዋሪዎች ማህበር እንዲደራጁና
ቤቱን ራሳቸው እንዲያስተዳድሩ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
8) ከሁለት ሺ ሕዝብ በታች በሚኖርባቸውና ወደ ከተማነት በሚቀየሩ የገጠር
ማዕከላት ሕዝቡ የኤክስቴንሽን አገልግሎት እየተሰጠው በጉልበቱ እየተሳተፈ ቤት
መገንባት እንዲችል አስፈላጊውን ድጋፍ ያመቻቻል፡፡

፲፱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ ተግባርና ኃላፊነት


1) በግንባታ ስራ ጥሩ የስራ አፈጻጸም ያላቸውን ማህበራትን እየመለመለ ለቤቶች
ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ/ጽ/ቤት ያስተላልፋል፣
2) በፕሮግራሙ ለመሳተፍ የጠየቁ አንቀሳቃሾች የጥቃቅን ኢንተርፕራይዝ አባል
መሆናቸውን ማረጋገጫ እንዲሰጥ ከአደራጁ አካል ሲጠየቅ መረጃ ይሰጣል፣
3) በግንባታ ስራ ለሚሳተፉ ማህበራት አስፍላጊውን የክህሎች ክፍተት ስልጠና
ይሰጣል፣
፳ በኮንስትራክሽና ዘርፍ የተደራጁ የጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት ወይም የግል
ተቋራጮች ተግባርና ኃላፊነት
1) ከቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ/ጽ/ቤት ጋር ስለ ቤቱ ግንባታ፣ ፋይናንስና
ርክክብ ሁኔታ በተዘረጋው ስርዓት መሠረት ውል ይዋዋላል፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 18

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

2) ግንባታውን ለመጀመር የሚያስችለውን ፋይናንስ እና ቀሪ ገንዘብ በሚቀርብ


የግንባታ አፈጻጸም ደረጃ እየታየ እንዲልቀቅ ለሚመለከታቸው አካላት
እንዲያረጋግጡ አስፈላጊውን መረጃ በመስጠት ይተባበራል፣
3) የቤቶችን ግንባታ በተቀመጠው ስታንዳርድና ውል መሰረት ያከናውናል፣
4) ውል የተገባው የግንባታ ሂደት ሲጠናቀቅ በውሉ መሰረት ቤቶችን ያስረክባል፣
5) በተገባው ውለታ መሠረት ያልተፈጸመ ሆኖ ሲገኝ በሌሎች የግንባታ ሥራዎች ላይ
ላለመሠማራት ግዴታ ይገባል፡፡
፳፩ የባለስልጣኑ ተግባርና ኃላፊነት
1) ለማህበራት የሚገነቡ የመኖሪያ ቤቶቸን ግንባታ ሂደት ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣
2) ለመኖሪያ ቤት ግንባታ የሚውሉ የተልያዩ ዲዛይኖችን ያዘጋጃል፣ በማህበራት
ምርጫ ተዘጋጅተው የሚቀርቡ ዲዛይኖች በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት
ስልምሆኑ መርምሮ ያፀድቃል፣
3) የግንባታ ግብዓቶችን ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፣ አጠቃላይ የግንባታ
ወጪን ያዘጋጃል፣ አማራጭ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ተግባራዊ እንዲደረጉ የቴክኒክ
ድጋፍ ያድረጋል፣

፳፪ የዞን ከተማ ልማት መምሪያዎች ተግባርና ኃላፊነት


1) ፕሮግራሙ በዞኑ እንዲተገበርና በቀጣይ በከተሞች እንዲስፋፋ በበላይነት
ይመራል፡፡
2) በክልሉ መንግስት የጸደቀው የቤት ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂ በተገቢው ሁኔታ
እንዲፈጸም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ በአፈጻጸም የሚከሰቱ ችግሮችን ይፈታል፤
3) በዞኑ የቤት ልማትና አስተዳደር ዘርፉን አፈጻጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
ግብረ መልስ ይሰጣል፣
4) ለማህበራት ቤት ልማት ፕሮግራም የሚውል የለማ መሬት እንዲዘጋጅ
አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
5) በክልል ደረጃ የተዘጋጀውን የቅንጅታዊ አሠራር ማኑዋል መነሻ በማድረግ
የአሠራር ማኑዋሎች ያዘጋጃል፣ ለከተሞች ያስተላልፋል፣ ተግባራት በማኑዋሉ
መሠረት እየተፈጸሙ ስለመሆናቸው ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ መልስ

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 19

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

ይሰጣል፡፡ ዝርዝር እንቅስቃሴውን በሚመለከት ለክልልና ለዞን የሚመለከታቸው


አካላት መረጃ ያስተላፋል፡፡
6) የቤት ልማት ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ተግባራዊ እንዲሆን ክትትል ያደርጋል፣
7) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ሥራ ከመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማትና
ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እንዲሠራ አስፈላጊውን ክትልና ድጋፍ
ያደርጋል፣
፳፫ የከተሞች ተግባርና ኃላፊነት
1) የከተማ አስተዳደሮች፣ የማዘጋጃ ቤት ከተሞችና የገጠር ማዕከላት በተመለከተ
የወረዳ ከተማ ልማት ጽ/ቤት የቤት ልማት ፕሮግራሙን በባለቤትነት
ይመራሉ፣ያስፈጽማሉ፣
2) ከተሞች የልማት ተነሺዎች ቦታ የካሳ ክፍያ ወጪ ይሸፍናሉ፣
3) ለማህበራት የቤት ልማት ፕሮግራም የሚውል የለማ መሬት ያዘጋጃሉ፣
4) የማህበራት የቤት ልማት ፕሮግራም በተገቢው ሁኔታ በከተማው ተግባራዊ
እየተደረገ ስለመሆኑ ያረጋግጣሉ፣
፳፬ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት
1) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው 20 በመቶ ቅድመ ክፍያ
ለፈጸሙ ህብረት ስራ ማህበራት በቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ/ጽ/ቤት
በሚቀርብ ጥያቄ መነሻነት በሊዝ መነሻ ዋጋ በምደባ የሚቀርብ መሬት ያዘጋጃል፣
የመሬት ዝግጅት ተጠናቆ 30 በመቶ ክፍያ ሲፈጸም የግንባታ ፈቃድ ይሰጣል፣
የቤቱን መስሪያ መሬት ከነማረጋገጫ ፕላንና ሰነድ ጋር ለቤቶች ልማትና
አስተዳደር ኤጀንሲ/ ጽ/ቤት ያስተላፋል፣
2) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባላት የቤት የምዝገባ መረጃ ህጋዊነት
ከቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ/ ጽ/ቤት ጋር ያጣራል፣
3) መሬት ተዘጋጅቶ የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት ማንኛውም የማህበር አባል
ከዚህ በፊት በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛው ስም የመኖሪያ ቤትም ሆነ የመኖሪያ
ቤት መስሪያ ቦታ የሌለው ወይም ኖሮት በፍርድ ቤት ውሳኔ ወይም በእዳ እገዳ
ወይም ከ10 ዓመት ወዲህ ለሶስተኛ ወገን ያላስተላለፈ መሆኑን ያረጋግጣል፣
4) የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 ዓ.ም አንቀጽ 23
ንዑስ አንቀጽ 2(ሀ) መሰረት ለአነስተኛ ግንባታ ማጠናቀቂያ በተሰጠው 24 ወራት

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 20

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

የጊዜ ገደብ ውስጥ ቤቶቹ ተገንብተው መጠናቀቃቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣


አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እርምጃ ይወስዳል፣
5) ከመሰረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት ጋር በመተባበር ለግንባታው የሚያስፈልግ
መሰረተ ልማት እንዲሟላ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
፳፭ የንግድ ባንክ ተግባርና ኃላፊነት
1) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው በአደራጅ አካሉ አማካኝነት ዝግ
ቁጠባ ሂሳብ እንዲከፈት ወይም እንዲለቀቅ ሲጠየቅ ይከፍታል ወይም ይለቃል፣
2) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ግንባታውን ከሚያካሂደው አካል ጋር ባላቸው
ውል መሰረት ገንዘብ እንዲንቀሳቀስ ሲጠየቅ በህብረት ስራ ማህበሩ መተዳደሪያ
ደንብ መሰረት እንዲንቀሳቀስ ይፈቅዳል ወይም ገንዘብ ያስተላልፋል፣
3) በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው በልዩ ልዩ ምክንያቶች
እንዲፈርሱ ሲደረግ በዝግ ሂሳብ የተቀመጠው ሂሳብ እንዲመለስ ሲጠየቅ ወይም
የአባላት መተካካት ሲኖር በአደራጁ አካልና በህብረት ስራ ማህበሩ በሚቀርብ ጥያቄ
መሠረት በዝግ የተያዘውን ሂሳብ እንዲመለስ ያደርጋል፣
4) በእያንዳንዱ አባል ስም ለሚቀመጠው ገንዘብ ዓመታዊ ወለድ እያሰላ ይከፍላል፡፡

፳፮ ስለ የቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ አደረጃጀት እና ቅንጅታዊ አሰራር


1) የቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ ስለማደራጀት
የቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ በየደረጃው በሚገኙ መዋቅሮች የሚደራጁ ይሆናል፡፡
ሀ) የአስተባባሪ ኮሚቴ አባላትን በተመለከተ
የቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት የሚሆኑት በዚሁ ክፍል የተዘረዘሩት
አስፈጻሚና ባለድርሻ አካላት ሲሆኑ እንደአስፈላጊነቱ ሌሎች አካላትን በአባልነት
ሊያቅፍ ይችላል፡፡ በዚህም መሰረት፡-
ሀ-1) የክልል አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት
የቢሮ ኃላፊ፡- ሰብሳቢ፣
የኤጀንሲው ዳይሬክተር፡- ፀሐፊ፣
የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ ኃላፊ፡- አባል፣
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት ስራ አስኪያጅ- አባል
የዲዛይን ግንባታና ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊ፡- አባል፣
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽ/ቤት ኃላፊ፡- አባል እና

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 21

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዋሳ ዲስትሪክት ማናጀር፡- አባል፣


የክልሉ የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ማናጀር፡- አባል

ሀ-2) የዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት


የከተማ ልማት መምሪያ ኃላፊ፡- ሰብሳቢ፣
የቤቶች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፡- ፀሐፊ፣
የዞን አስተዳዳር ተወካይ፡- አባል፣
የንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ ኃላፊ፡- አባል
የግብይትና ህብረት ስራ መምሪያ ኃላፊ፡- አባል፣
የዲዛይን ግንባታና ቁጥጥር ዋና የስራ ሂደት ባለቤት፡- አባል፣
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ፡- አባል እና፣
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአከባቢው ማዕከል ኃላፊ፡- አባል
የዞኑ ማዕከል የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ማናጀር አባል

ሀ-3) የከተማ አስተዳደር አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት


የከተማ ከንቲባ፡- ሰብሳቢ፣
የቤቶች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፡- ፀሐፊ፣
የዋና ማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ፡- አባል፣
የግብይትና ህብረት ስራ ጽ/ቤት፡- አባል፣
የህንጻ ሹም፡- አባል፣
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ፡- አባል፣
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የከተማው ማዕከል ኃላፊ፡- አባል፣ እና
የንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ/ጽ/ቤት ኃላፊ፡- አባል
የከተማው የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ማናጀር አባል

ሀ-4) የወረዳ አስተዳደር አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት


የወረዳው አስተዳዳሪ፡- ሰብሳቢ፣
የቤቶች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፡- ፀሐፊ፣
የማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ፡- አባል፣
የግብይትና ህብረት ስራ ጽ/ቤት፡- አባል፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 22

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

የህንጻ ሹም፡- አባል፣


የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ፡- አባል፣
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአካባቢ ቅርንጫፍ ኃላፊ፡- አባል፣ እና
የንግድና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ኃላፊ፡- አባል
ናቸው፡፡
የወረዳው ማዕከል ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ማናጀል አባል
2) በእያንዳንዱ የአስተዳደር እርከን የአስተባባሪ ኮሚቴ አባል ሆነው የሚሰየሙ የተቋም
የሥራ ኃላፊዎች በዚህ ንዑስ አንቀጽ 1 የተዘረዘሩት ቢሆንም በአነስተኛ የገቢ ደረጃ
የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ወርሃዊ ገቢ ግመታና የግብር አከፋፈል ሁኔታ
ለማጣራት የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም አጀንዳ በሚኖር ጊዜ
ከመሠረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት (የውሃ፣ የመንገድ፣ የኤሌክትሪክና የሌሎች
ተቋማት) የሥራ ኃላፊዎች የኮሚቴው አባል እንዲሆኑ በማድረግ በየጊዜው
የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን ይፈታሉ፡፡ ዝርዝሩ የክልል አስተባባሪ ኮሚቴ ባዘጋጀው
ሞዴል ማኑዋል መነሻነት እንደከተሞች ተጨባጭ ሁኔታ በየደረጃው በሚዘጋጅ
ቅንጅታዊ የአሠራርና የግንኙነት ማኑዋል በግልጽ እንዲመላከት ይደረጋል፡፡
3) ቅንጅታዊ አሰራርን በሚመለከት
ሀ) የቤቶች ልማት አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት ተግባርና ሃላፊነት በክፍል አምስት ላይ
በዝርዝር ተቀምጧል፡፡

ለ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካባቢ ቅርንጫ በሌለባቸው የማዘጋጃ ቤት ከተሞች የኦሞ

ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎች የአስተባባሪ ኮሚቴ አባል


ይሆናሉ፡፡

3) የአስተባባሪ ኮሚቴ ሪፖርቲንግ ስርዓት በሚመለከት ከወረዳ ጀምሮ እስከ ክልል ድረስ
ባሉት እርከኖች መደበኛ የስብሰባ ጊዜ፣ የሪፖርት አቀራረብና የመረጃ ልውውጥ ሁኔታ
በማኑዋሉ በግልጽ ተቀምጦ ተፈጻሚ መሆን አለበት፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 23

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

ክፍል ስድስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፳፯ የቅድሚያ ተጠቃሚነት አወሳሰን
1) ነባር የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት በዚህ መመሪያ መሰረት መስፈርቱን
አሟልተው ዳግም ሲመዘገቡ በቦታ ምደባና በግንባታ ሂደት ድጋፍ ቅድሚያ
የሚሰጣቸው ይሆናል፣
2) የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የአገልግሎት ቅድሚያ የሚወሰነው
በሚቀርበው መሬት መጠን ልክ በዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት የሚፈጸም ሲሆን ነባር
ህብረት ስራ ማህበራት በዕጣ አወጣጡ ቅደሚያ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
3) አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተው ቅድመ ክፍያ ያጠናቀቁና እውቅና ያገኙ
ማህበራት ቁጥር ለግንባታ ከተዘጋጀው መሬት በላይ ከሆነ የቦታ አሰጣጡ
የማህበራት ተወካዮች በተገኙበት በዕጣ እንዲወሰን ይደረጋል፡፡
4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሰረት በዕጣ መሬት የደረሳቸው ማህበራት
መሬቱ በተለያዩ የከተማው አካባቢዎች የሚገኝ ከሆነ ምርጫቸው በዕጣ የሚወሰን
ይሆናል፡፡
5) በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቅደም ተከተል ጥያቄ ሲነሳ በማህበሩ
የተደራጁ የአካል ጉዳተኞች እና የሴቶች ብዛት እየታየ ቅድሚያ ተጠቃሚ
እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
6) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ 1 እስከ 4 የተዘረዘሩ ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆኖ
መስፈርቱን አሟልተው የተደራጁ ነባርም ሆኑ አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ
ማህበራት ተጠቃሚነት የሚወሰነው ህጋዊ ሰውነት /ሰርተፊኬት/ ካገኙበት ቀንና
ዓመተ ምህረት ጀምሮ ባለው ቅደም ተከተል ይሆናል፡፡

፳፰ የሂሳብ እንቅስቃሴና የገንዘብ ዝውውር ሁኔታ


የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የሂሳብ እንቅስቃሴ ሁኔታ በማህበሩ መተዳደሪያ
ደንቡና በማህበር አባላት ስም በዝግ ሂሳብ የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን የሚወሰን
ሲሆን ይህንን በሚመለከት የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ/ ጽ/ቤት በማህበሩ አመራር
አካላት ወይም በተወካዮች አማካኝነት አንዲንቀሳቀስ ሲፈቅድና ለባንክ በደብዳቤ
ሲያረጋጥ የሚፈጸም ይሆናል፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 24

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

፳፱ የግንባታ ክትትል
1) ቤቶቹ 50 በመቶ ተገንብተው እስከሚጠናቀቁ ድረስ ያለውን የግንባታ ሂደት፣
የጥራት ቁጥጥር እና የክፍያ አፈጻጸም የዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን፣
የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ፣ የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ እና
ከማህበራቱ የሚመረጡ ተወካዮች የመከታተል ኃላፊነት አለባቸው፡፡
2) ቀሪውን 50 በመቶ ግንባታ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት መዋቅር የከተማ ቦታን
በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 ዓ.ም አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ
2(ሀ) መሰረት ለአነስተኛ ግንባታ ማጠናቀቂያ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ቤቶቹ
ተገንብተው መጠናቀቃቸውን የመከታተል ኃላፊነት አለበት፡፡
፴ የመኖሪያ ቤት ርክክብ
1) በማህበር የተደራጁ አባላት የመኖሪያ ቤት ርክክብን በተመለከተ ማህበሩ
ግንባታውን ከሚያከናውነው አካል ጋር በገቡት ስምምነት መሰረት የሚፈጸም ሲሆን
ለእያንዳንዱ የማህበር አባል የቤት ርክክብ የሚፈጸመው በማህበሩ መተዳደሪያ
ደንብ መሠረት ይሆናል፡፡
2) በማህበራት የሚገነቡ መኖሪያ ቤቶች ርክክብ የሚፈጸመው ግንባታውን ባካሄደው
ተቋም እና ስራውን በውል በሰጠው ማህበር መካከል ሆኖ የዲዛይንና ግንባታ
ቁጥጥር ባለስልጣን፣ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ እና የግብይትና ህብረት
ስራ ቢሮ የማረካከብ ሚና ይኖራቸዋል፡፡
፴፩ ክልከላ
1) አንድ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባል ካሉት የቤት ልማት ፕሮግራሞች
ውስጥ ከአንድ ጊዜ በላይ መመዝገብ አይችልም፤ በየትኛውም ፕሮግራም ከአንድ
ጊዜ በላይ ከተመዘገበ ከሁሉም ፕሮግራሞች እንዲሰረዝ ይደረጋል፡፡
2) ባለትዳሮች የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበርን ጨምሮ በየትኛውም የቤት ልማት
ፕሮግራም ላይ በባል ወይም በሚስት ስም ከአንድ ጊዜ በላይ መመዝገብ
አይችሉም፤
3) በአዋጅ ቁጥር 111/99 አንቀጽ 19/1 የተጠቀሰው ቢኖርም ለዚህ ዓላማ ሲባል
ማንኛውም ዕድሜው ከ18 ዓመት በታች የሆነ በራሱም ሆነ በሞግዚቱ አማካኝነት
በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ሊደራጅና ሊመዘገብ አይችልም፣

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 25

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

4) በከተማው በራሱ ወይም በትዳር አጋሩ ስም በህጋዊም ሆነ ሕጋዊ ባልሆነ ሁኔታ


የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ያለው ወይም ከዚህ ቀደም
በቤት ልማት ፕሮግራም ግንባታ ተጠቃሚ የሆነ ሰው በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ
ማህበር መደራጀትና በቤት ፈላጊዎች ምዝገባ ላይ መመዝገብ አይችልም፡፡
5) ከላይ ከተከለከሉ ተግባራት በአንዱ እንኳን የተሳተፈ አባል ሲገኝ ግለሰቡም ሆነ
ማህበሩ በተናጠል እና በጋራ በህብረት ስራ ማህበራት ህጎች መሰረት ተጠያቂ
ይሆናሉ፡፡ አግባብ ባለወ የፍትሐብሄር ወይም የወንጀል ህግ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
6) ማንኛውም በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኝ የህብረተሰብ ክፍል በራሱና
በሚያስተዳድረው ቤተሰብ የሚያገኘው ጠቅላላ የወር ገቢ መጠኑ ብር 2,000.00
እና ከዚያ በታች መሆኑን ማስረጃ እንዲያቀርብ በሚጠየቅበት ወቅት የሚቀርበው
መረጃ ሀሰተኛ ሆኖ ሲገኝ ከማህበሩ የሚሰረዝ ሲሆን በሌሎች ማናቸውም የቤት
ልማት አማራጮች እንዳይሳተፍ ይደረጋል፣ አግባብ ባለው የፍትሐብሄር ወይም
የወንጀል ህግ ተጠያቂ ይሆናል፡፡

፴፪ ስለቅሬታ አቀራረብና አፈታት

1) በየደረጃው የሚገኘው የግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ/ ጽ/ቤት በሚሰጣቸው የምዝገባና


የማደራጀት አገልግሎቶች ቅሬታ ያደረበት ማንኛውም ተመዝጋቢ እንዳልመዘገብ
ተከልክያለሁ ወይም ከምዝገባ ያለአግባብ ተሰርዣለሁ ካለ ቅሬታውን በጽሁፍ
ለአደራጁ መ/ቤት የበላይ ኃላፊ በማቅረብ ባለው የቅሬታ አቀራረብ ስርዓት መሰረት
ይስተናገዳል፡፡
2) በየትኛውም ማህበር አለአግባብ የማህበር አባል ሆኖ የተመዘገበን ሰው በሚመለከት
ለአደራጁ አካል ጥቆማ ማቅረብ ይችላል፡፡ አደራጁ መ/ቤት የቀረበውን ቅሬታ
አጣርቶ ተገቢውን እርምጃ በመውሰድ ለቅሬታ አቅራቢው ማሳወቅ ይጠበቅበታል፡፡
3) እያንዳንዱ ከተማ በዚህ የቤት ልማት አማራጭ የሚሳተፉ የማህበር አባላት በዳግም
ምዝገባ ለመለየት፣ አባላቱ ስለሚያገኙት ወርሃዊ ገቢና የግብር አከፋፈል ሁኔታ
ለማጣራት፣ በአባሉና በትዳር አጋሩ ስም በከተማው ውስጥ በሕጋዊም ሆነ በህገ-ወጥ
መንገድ የተያዘ ቦታና ቤት የሌለው መሆኑን ለማረጋገጥ በየደረጃው የተቋቋሙ
የህዝብ አደረጃጀቶች እና ሌሎች ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ በዚህም መሠረት

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 26

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

የማጣራቱን ሥራ ውጤታማ ለማድረግ የከተማውን ተጨባጭ ሁኔታ ግምት ውስጥ


ያስገባ ዝርዝር የአሰራር ስልት በመዘርጋት ተግባራዊ ሊያደርግ ይችላል፡፡

፴፫ ስለቅጣት
ማንኛውም ተመዝጋቢ በዚህ መመሪያ የተዘረዘሩትን አንቀፆች በመተላለፍ የተመዘገበ፣
ለመመዝገብ የሞከረ ወይም ሀሰተኛ መረጃ ያቀረበ፣ የምዝገባውን ሂደት ያወከ እንደሆነ
አግባብ ባለው የፍትሐብሄር ወይም የወንጀል ህግ ተጠያቂ ይሆናል፡፡

፴፬ የመተባበር ግዴታ
ማንኛውም ሰው ይህን መመሪያ ከማስፈጸም አኳያ የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡

፴፭ ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው መመሪያዎች


ከዚህ መመሪያ ጋር የሚቃረን ማንኛውም መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ
መመሪያ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

፴፮ መመሪያውን የማሻሻል ስልጣን


ይህንን መመሪያ ማሻሻል ሲያስፈልግ የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ
ሊያሻሽለው ይችላል፡፡

፴፯ መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ
ይህ መመሪያ ከጸደቀበት ከየካቲት 27 ቀን 2007 ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡

መለሠ ዓለሙ
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ ም/ርዕሰ መስተዳድርና
የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 27

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

አባሪ አንድ ፡- በመኖሪያ ወይም በስራ አካባቢ የሚደራጁ የመኖሪያ ቤት የህብረት ስራ

ማህበራት ለመደራጀት የአባልነት ማመልከቻ ቅጽ

1. የህብረት ስራ ማህበሩ መጠሪያ --------------------------------------------------------------- ፎቶ


የመኖሪያ ቤት ኃ/የተ/የህ/ስ/ ማህበር
2. የአመልካች ሁኔታ፣
2.1 ስም --------------------------- የአባት ስም ---------------------- የአያት ስም ----------------------

ፆታ -------- ዕድሜ------------ የትውልድ ቦታ-------------------- ዜግነት --------------------------

2.2 የአመልካች እናት ስም ------------------------- የእናት አባት ስም --------------------------------


የእናት አያት ስም-------------------------------
2.3 የትዳር ሁኔታ ( ይደረግ)

ያገባ/ች  ያላገባ/ች  በፍቺ የተለየ/ች  በሞት የተለየ/ች 

2.4 ያገባ/ች ከሆነ የትዳር ጓደኛ ስም ከነአያት ---------------------------------------------------------


2.5 የአመልካች መኖሪያ አድራሻ ፡-

 ክልል---------------------------- ዞን------------------- ከተማ-------------------------


 ክ/ከተማ-------------------------------- ልዩ ወረዳ/ወረዳ ----------------------------
 ቀበሌ -------------------------------------- የቤት ቁጥር ----------------------------
 የቤት ስልክ ቁጥር-------------------- የሞባይል ስልክ ቁጥር ------------------------------
 የቀበሌ (የመ/ቤት) መታወቂያ (የፓስፖርት) ቁጥር-----------------------------------------

3. የስራና የገቢ ሁኔታ

3.1 የስራ ሁኔታ፡- ( ይደረግ)

የመንግሥት ተቀጣሪ  መንግስታዊ ያልሆነ (የግል ተቀጣሪ)  በግል ስራ 


3.2 የስራ አድራሻ

የመ/ቤቱ ስም ------------------------------------ የሚገኝበት ክልል------------ ዞን----------------


ከተማ ---------------- ወረዳ ---------------- ስልክ ቁጥር ------------------ ፖ.ሣ.ቁ.---------------

3.3 የአመልካች የወር ገቢ መጠን በብር -----------------------------------------------------


4 የሚፈልጉት የቤት አይነትና የክፍል ብዛት፡- ( ይደረግ)

ታውን ሀውስ፡- ባለ 1መኝታ  ባለ 2 መኝታ  ባለ 3 መኝታ (ማዘጋጃ ቤት ባልተቋቋመባቸው የገጠር ማዕከላት) 


5 በህብረት ስራ ማህበር የተደራጁበት ሁኔታ፡- ( ይደረግ)

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 28

www.nitropdf.com
ashamlaws.wordpress.com
ashamlaws.wordpress.com
በአነስተኛ የገቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የቤት ልማት ፕሮግራም ለማሳተፍ የወጣ መመሪያ

በመኖሪያ አካባቢ  በመስሪያ ቤት  በሌላ ተመሳሳይ ፍላጎት 

6 የሚኖርበት/ የምትኖርበት ቤት ሁኔታ ፡-


በመንግስት ኪራይ ቤት በደባልነት ከቤተሰብ ጋር/ በጥገኝነት በግለሰብ ቤት ኪራይ  ሌላ 
7 እኔ ስሜ ከላይ የተገለጸው አመልካች
7.1 ቀደም ሲል በመንግስት በተዘረጉት በማናቸውም የቤት ልማት ፕሮግራሞች ያልተመዘገብኩና
ተጠቃሚ ያልሆንኩኝ መሆኔን፣
7.2 በከተማው ውስጥ በራሴ ወይም በትዳር ጓደኛዬ ስም የተመዘገበ የመኖሪያ ቤት ወይም የቤት
መስሪያ ቦታ የሌለኝ መሆኑን፣ ከአሰር ዓመት ወዲህ የነበረኝን ቤት/ ቦታ በሽያጭ ወይም በስጦታ
ለሶስተኛ ወገን ያላስተላለፍኩ መሆኔን፣
7.3 ለምዝገባ ብቁ የሚያደርገኝ የቤቱን ግንባታ ዋጋ 20 በመቶ በምዝገባ ወቅት፣ 30 በመቶ ለማህበሩ
የመሬት ዝግጅት ተጠናቆ የግንባታ ፈቃድ ከመሰጠቱ በፊት በዝግ ተንቀሳቃሽ ሂሳብ የማስቀምጥ
እንዲሁም ቀሪውን 50 በመቶ በሂደት በመቆጠብ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ
ቁጥር 721/2004 ዓ.ም አንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ 2(ሀ) መሰረት ለአነስተኛ ግንባታ ማጠናቀቂያ
በተሰጠው 24 ወራት የጊዜ ገደብ ውስጥ የማጠናቅቀ መሆኔን፣
7.4 በከተማው ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ነዋሪ የሆንኩ ወይም በመንግስት ሥራ በቋሚነት ወይም
በኮንትራት ተቀጥሬ በማገልገል ላይ ያለሁ ወይም ከመከላከያ ሠራዊት በክብር ተሰናባች የሆንኩ፣
7.5 በከተማው መሀል ሆነ በማስፋፊያ አካባቢ በሕገ ወጥ መንገድ ቤት ወይም ቦታ የሌለኝ መሆኔን፣
7.6 በምረከበው ቤት በጋራ ህንፃ ህግ መሠረት ለመተዳደር ፈቃደኛ መሆኔን፣
7.7 እኔም ሆንኩ የትዳር ጓደኛዬ የምንኖረው በመንግስት ቤት ከሆነ ቤቱን ለሚያስተዳድረው አካል
የማህበሩን ቤት በተረከብኩ በ 30 ቀን ውስጥ ለማስረከብ ፈቃደኛ መሆኔን፣
7.8 በዚህ ማመልከቻ ቅጽ የሞላሁትና የሰጠሁት ማረጋገጫ ሀሰተኛ ሆኖ ቢገኝ የምዝገባው ውል
የሚፈርስ መሆኑንና ቤቱን ለሚመለከተው አካል ለማስረክብ ወይም በከፍተኛ የሊዝ ዋጋ ታስቦ
ከነቅጣቱ ለመክፈል ፈቃደኛ መሆኔን፣
7.9 ወደ ፊት የሚጠየቁ መረጃዎችን ለምሳሌ የጣት አሻራና ሌሎች መረጃዎችን ለመስጠት ፈቃደኛ
መሆኔን እንዲሁም
7.10 በተ.ቁ 1 ላይ በተገለጸው የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ስም ከሌሎች የማህበሩ አባላት ጋር
በፈቃደኝነት ለመደራጀትና የመኖሪያ ቤት ለመስራት የሚያስፈልገውን ቅድመ ሁኔታና
መስፈርቶች በአዋጁና በመመሪያው መሰረት ያሟላሁ በመሆኑ ህብረት ስራ ማህበሩ በአባልነት
እንዲቀበለኝና ከላይ የሞላሁት መረጃ ሀሰት ሆኖ ቢገኝ በህጉ መሠረት ተጠያቂ እንደምሆን
በመስማማት ይህን ቅጽ የሞላሁ መሆኑን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

የህ/ስ/ማ አባሉ ሙሉ ስም------------------------------------


ፊርማ --------------------------------
ቀን ---------------------------------
ማሳሰቢያ፡- ይህ ቅጽ በእያንዳንዱ የህ/ስ/ማህበሩ አባል ወይም ወኪል አማካኝነት ተሞልቶ የሚቀርብ ነው፡፡

የካቲት 2007 ዓ/ም ሀዋሣ Page 29

www.nitropdf.com

You might also like