You are on page 1of 20

ስግደት

ክርስትና በአንደበት ብቻ አይኖርም፡፡ በመምሰል አይገፋም፡፡ ማኅተብ በማሰር ብቻ አይገለጽም፡፡ ብዙ በማገልገል ብቻ


አይጸናም፡፡ በጾም ጸሎት ብቻ አይገደብም፡፡ ቤተክርስቲያን በመሳለም ብቻ አይወሰንም፡፡ አድባራት በመጎብኘት ብቻ
አይገደብም፡፡ የክርስትና መሠረት ይህ ቅዱስ ቃለ-ትእዛዝ ነው፡፡
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕ. 22)
37፤ ኢየሱስም እንዲህ አለው። ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።
38፤ ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ታላቂቱና የቀደመቺው ትእዛዝ ይህቺ ናት፡፡ ፍጥረታት ሁሉ ከዚህች ትእዛዝ ይነሣሉ፡፡ የሰው ልጆች የመጀመሪያ ትልቂቱ
ትእዛዝ ይህች ናት፡፡ ለጌታ አምላክህን በፍጹም ልብሀ፥ በፍጹም ነፍስህም፥ በፍጹም አሳብህም ውደድ፡፡
መውደድን ከምን አስነሥቶ ጠቆመ? ከልብ፡፡ መውደድ ከልብ ይጀምራል፡፡ ዘወትር በሄድንበትና በቆምንበት ሁሉ፣ በሆነልንና
በማይሆንልንም ልክ፣ ከውስጣችን አምላክን ማፍቀር ከልብ መውደድ ነው፡፡ ይህ የልብ መውደድ ወደ ነፍስ ይሄዳል፡፡ 'እኔ'
እንተውና 'እርሱ' እንላለን፡፡ 'ከእርሱም ለእርሱ' እንላለን፡፡ እስከ ጥልቅም መስዋትነት እናፈቅረዋለን፡፡ በመጨረሻው በፍጹም
አሳብህ ይላል፡፡ አሳብ ታዲያ በሕሊናችን ጓዳ ተጸንሶ ወደ ውጪ የሚወለድ ግልጽ ውጤት እንጂ ተጨንግፎ የሚቀር ብቻ
መሆን አይገባውም፡፡ መገለጥ ይገባዋል፡፡ መታየት ይገባዋል፡፡ መተግበር ይገባዋል፡፡
እነሆም ከልባችን አስጀምረን፤ በነፍሳችን አኑረን በአሳባችን የምንይዘው ፍቅር የሚታየው በምግባራችን ብቻና ብቻ ነው፡፡
የሚጨበጠው ሲተገበር ነው፡፡ የሚኖረውም ሲተገበር ነው፡፡ እውነታነቱም የሚታየው በማድረግ ሲገለጥ ነው፡፡ ማውራትማ
ሁሉ አንደበት ያለው ይችላል፡፡ "እወዳለሁ" ማለትማ ቀላል ነው፡፡ መናገርማ ያልወደደም እኮ ይችላል፡፡ ከልቡና ከነፍሱ
ንቁ ለይስሙላ ከወደደው እንኪያስ ከተግባር ውጪ በምን ይለያል?
የወደደ፤ 1

ስግደት አንዱ ታላቅ የፍቅራችን መግለጫ፣ የመገዛታችን መታያ፣ የአክብሮታችን ውጤት፣ የተፈጥሮአችን ዓላማ፣ የጸጋችን
መነሻ፣ የሞገሳችን ምንጭ፣ የኃይላችን መገኛ፣ ዲያቢሎስን ማሸነፊያ፣ በጠቅላላው እንደ እስትንፋስ መኖሪያ ነው፡፡

እናስተውል!!!
ዲያቢሎስና የሰው ልጆች የምንለይበት ትልቁ ድንበር ስግደት ነው፡፡ ክፉ ኃይላት ከሰማይ የተባረሩት አንገዛም ብለው ነው፡፡
አንሰግድም ብለው ነው፡፡ አንወድቅም ብለው ነው፡፡
ታዲያም የሰው ልጅ በወደቀው የጨለማው ሠራዊት ምትክ ክብሩን ለመውረስና ምሥጋናውን ለማድረስ ሲፈጠር ይኽንን
ተከትሎ ነው፡፡ አንወድቅም ባሉት ሠራዊት ፋንታ እንወድቃለን የሚሉን፣ አንገዛም ባሉት ሠራዊት ፋንታ እንገዛለን የሚሉን፣
አንሰግድም ባሉት እብሪተኞች ምትክ የሚሰግዱ የሰው ልጆችን እግዚአብሔር አምላክ ፈጠረ።
እንኪያስ ስግደት ከክፉው መለያ ነው፡፡ የክርስትና ማንነት ነው፡፡ አምላክ አለኝ የምንልበት ነው ስግደት ኃይል ማምጫ ነው፡፡
ስግደት ክፉውን መቁረጫ ነው፡፡ ስግደት የጸጋ ምንጭ ነው፡፡ ስግደት መከላከያ ጋሻ ነው፡፡ ስግደት የሥልጣን መገኛ ነው፡፡
ስግደት የጸሎት ማሰሪያ ነው፡፡ ስግደት የቅዳሴ ማጽደቂያ ነው፡፡ ስግደት የሃይማኖት መታያ ነው፡፡ ስግደት የእምነት
መጨመሪያ ነው፡፡ ስግደት ሰውነትን ለፍቅር ማስገዢያ ነው፡፡ ስግደት ሕይወት ነው፡፡
ስግደት አንድ
የአምልኮት ስግደት
† ለአጋእዝተ ዓለም ሥላሴ የሚሰገድ
† አምልኮን የሚገልጽ
† መቼውንም የማይቋረጥ ስግደት ነው፡፡
1) የአምልኮት ስግደት
(ማስታወሻ 3X ማለት 3 ጊዜ በሉት እንደማለት ነው፡፡ ለምሳሌ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ 1..ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ 2..ቅዱስ ቅዱስ
ቅዱስ 3)

እሰግድ ለአብ ቅዱስ አዶናይ ፣


እሰግድ ለወልድ ቅዱስ ኤልሻዳይ ፣
እሰግድ ለመንፈስ ቅዱስ ቅዱስ ያሕዌ ፣

ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ ፣

ስብሐት ለአብ ቅዱስ አማኑኤል ፣

ስብሐት ለወልድ ል
ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ ኮ ቅዱስ ኢያኤል ፣
ት ቅዱስ ታዳኤል ፣
ምስጋና ለኵሉ አብ  ቅዱስ አብኖዲ ፣

ምስጋና ለኵሉ ወልድ

ምስጋና ለኵሉ መንፈስ ቅዱስ እስከዚች ግዜ ላደረሠን

ት በመለኮቱ ኃይል ለጠበቀን
ሃሌሉያ ለአብ
ሃሌሉያ ለወልድ ፍፁም ፍቅሩን ለሰጠን
ሃሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ቸርነቱን ላበዛልን
ንቁ 2
በብርሃኑ መንገድ ለመራን
እሰግድ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ (3X)
ኃጢአታችንን ለታገሠልን
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ (3X) በሥጋወ ደሙን ለባረከን
ንቁ
ለድንግል ማርያም ልጅ
ቅዱሰ እግዚአብሔር ፣ ለልዑል እግዚአብሔር
ቅዱስ ኃያል ፣
ቅዱስ ሕያው ፣ “ በማለዳ አምልኮም ምስጋናም ክብርም ይግባው
ንቁ “ ስብሐት ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ፤ ዛሬም
ቅዱስ ጸባኦት ፣ ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን፡፡
2) የአምልኮት ስግደት

ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ወደኔ ና 3X ለወልድ እሰግዳለሁ 3X መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ ነው 3X



አማኑኤል ሆይ ወደኔ ና 3X ለመንፈስ ቅዱስ እሰግዳለሁ 3X አ

መድኅኒተዓለም ሆይ ወደኔ ና 3X አብ ፀሐይ ነው 3X

አብ ቅዱስ ነው 3X ኮ ወልድ ፀሐይ ነው 3X

ለአብ እሰግዳለሁ 3X ወልድ ቅዱስ ነው 3X መንፈስ ቅዱስ ፀሐይ ነው 3X




ወልድ መለኮታዊ ብርሃን ነው 3X ሃሌሉያ ለወልድ 3X
አብ ፍቅር ነው 3X መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ብርሃን ነው ሃሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
ወልድ ፍቅር ነው 3X 3X
በረከቱን ለሰጠን
መንፈስ ቅዱስ ፍቅር ነው 3X ኃይሉን ላበዛልን
አብ የሃይማኖት መሠረት ነው 3X
በዚህ ሰዓት ላቆመን
ወልድ የሃይማኖት መሠረት ነው 3X
አብ እሳት ነው 3X በቸርነቱ መንገድ ለመራን
መንፈስ ቅዱስ የሃይማኖት መሠረት
ወልድ እሳት ነው 3X በዚህ ሰዓት በጸጋ ለጠበቀን
ነው 3X
መንፈስ ቅዱስ እሳት ነው 3X በብርሃኑ ኃይል ለመራኸን

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይልካሉ 3X ላንተ ክብር ምስጋና ይግባህ


አብ ብርሃን ነው 3X
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስለጥናሉ ቅዱስ እግዚአብሔር
ወልድ ብርሃን ነው 3X 3X ቅዱስ ኃያል
መንፈስ ቅዱስ ብርሃን ነው 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ምስክር
ቅዱስ ሕያው
ይሆናሉ 3X
ቅዱስ ኤልሻዳይ
አብ ጉንድ ወይን ነው 3X
ቅዱስ አዶናይ “ በማለዳ
ወልድ ጉንድ ወይን ነው 3X አንዱ አብ ቅዱስ ነው 3X ንቁ “
ቅዱስ ያሕዌ
ንቁ
መንፈስ ቅዱስ ጉንድ ወይን ነው 3X አንዱ ወልድ ቅዱስ ነው 3X 3
ቅዱስ ጸባኦት
አንዱ መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ ነው
3X ቅዱስ ኢየሱስ
አብ መለኮታዊ ቀስት ነው 3X
ቅዱስ ክርስቶስ
ወልድ መለኮታዊ ቀስት ነው 3X
ምስጋና ይሁን ለአብ 3X ቅዱስ አማኑኤል
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ቀስት ነው
ምስጋና ይሁን ለወልድ 3X የድንግል ማርያም ልጅ
3X
ምስጋና ይሁን ለመንፈስ ቅዱስ 3X አምልኮና ክብር ምስጋና ይግባው፡፡
አብ መለኮታዊ ብርሃን ነው 3X ሃሌሉያ ለአብ 3X

የአምልኮት ስግደት

3) የአምልኮት ስግደት

አብ ሆይ ወደኔ ና 3X እሰግድ ለወልድ 3X


ወልድ ሆይ ወደኔ ና 3X እሰግድ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
መንፈስ ቅዱስ ሆይ ወደኔ ና 3X
የ አብ ጥበብ ነው 3X
እሰግድ ለአብ 3X አ ወልድ ጥበብ ነው 3X





መንፈስ ቅዱስ ጥበብ ነው 3X ለወልድም ምስጋና ይገባል 3X
ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል 3X
አብ ፍፁም እውነት ነው 3X ስብሐት ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
ወልድ ፍፁም እውነት ነው 3X ሃሌሉያ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
መንፈስ ቅዱስ ፍፁም እውነት ነው 3X
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይወደሳሉ
አብ ጎሕ ነው 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያነጻሉ
ወልድ ጎሕ ነው 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያፀራሉ
መንፈስ ቅዱስ ጎሕ 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸናሉ
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስጨክናሉ
አብ የጽድቅ አክሊል ነው 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጋርዳሉ
ወልድ የጽደቅ አክሊል ነው 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለብሳሉ
መንፈስ ቅዱስ የጽድቅ አክሊል ነው 3X አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሰውን ይስባሉ
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ባለሟል ያደርጋሉ
አብ የሃይማኖት ጋሻ ነው 3X
ወልድ የሃይማኖት ጋሻ ነው 3X እግዚአብሔር አብ ቅዱስ ነው 3X
መንፈስ ቅዱስ የሃይማኖት ጋሻ ነው 3X እግዚአብሔር ወልድ ቅዱስ ነው 3X
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ ነው 3X
አብ ሐሊብ ነው 3X
ወልድ ሐሊብ ነው 3X ሥሉስ ቅዱስ 3X
መንፈስ ቅዱስ ሐሊብ ነው 3X ቅዱስ እግዚአብሔር
ቅዱስ ኃያል
ቅዱስ ሕያው
አብ ዘላለማዊ ነው 3X
ቅዱስ ጸባኦት
ወልድ ዘላለማዊ ነው 3X
ቅዱስ አዶናይ
መንፈስ ቅዱስ ዘላለማዊ ነው 3X
ንቁ ቅዱስ ኤልሻዳይ 4
ቅዱስ ኢየሱሰ “ በማለዳ
አብ መለኮታዊ እሳት ነው 3X ቅዱስ ክርስቶስ
ወልድ መለኮታዊ እሳት ነው 3X ንቁ “
ቅዱስ አማኑኤል
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ እሳት ነው 3X ይህንን ኀብስት ላበላን
ይህንንም ጽዋ ላጠጣን 
አብ መለኮታዊ ጦር ነው 3X ምግባችንንና ልብሳችንንም ላዘጋጀልን
ወልድ መለኮታዊ ጦር ነው 3X በደላችንን ለተወልን
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ጦር ነው 3X ክቡር ደሙን ቅዱስ ሥጋውን ለሠጠን
እስከዚችም ሰዓት ላደረሰን
አብ መለኮታዊ ፋና ነው 3X በፍቅሩ ለጠበቀን
ወልድ መለኮታዊ ፋና ነው 3X ምሕረቱን ላበዛልን
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ፋና ነው 3X ብርሃኑን ላበራልን
ለድንግል ማርያም ልጅ
ለአብ ምስጋና ይገባል 3X ውዳሴና መገዛት አንድ አምላክ ለሚሆን ለአብ ለወልድ
ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን፡፡
4) የአምልኮት ስግደት

ጌታ አዶናይ ሆይ ወደኔ ና 3X እሰግድ ለአሐዱ ወልድ 3X


ጌታ አልሻዳይ ሆይ ወደኔ ና 3X የ እሰግድ ለአሐዱ መንፈስ ቅዱስ 3X
ጌታ ጸባኦት ሆይ ወደኔ ና 3X አ
ም አብ መለኮታዊ ጸሐይ ነው 3X
እሰግድ ለአሐዱ አብ 3X ል ወልድ መለኮታዊ ጸሐይ ነው 3X






መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ጸሐይ ነው 3X
ንጹሕ ምስጋና ለአብ 3X
አብ መለኮታዊ መብረቅ ነው 3X ንጹሕ ምስጋና ለወልድ 3X
ወልድ መለኮታዊ መብረቅ ነው 3X ንጹሕ ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ 3X
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ መብረቅ ነው 3X
ንስብሖ ለአብ 3X
አብ መለኮታዊ ሰይፍ ነው 3X ንስብሖ ለወልድ 3X
ወልድ መለኮታዊ ሰይፍ ነው 3X ንስብሖ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ሰይፍ ነው 3X
ኪያከ ንዌድስ እግዚኦ 3X
አብ የብርሃን ጸዳል ነው 3X ኪያከ ንሴብሕ እግዚኦ 3X
ወልድ የብርሃን ጸዳል ነው 3X ኪያከ ሃሌሉያ እግዚኦ 3X
መንፈስ ቅዱስ የብርሃን ጸዳል ነው.3X
ስብሐት ለእግዚአብሔር አብ 3X
አብ ንጉሥ ነው 3X ስብሐት ለእግዚአብሔር ወልድ 3X
ወልድ ንጉሥ ነው 3X ስብሐት ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ 3X
መንፈስ ቅዱስ ንጉሥ ነው 3X
እግዚአብሔር አብኖዲ
አብ የኃይል መንፈስ ነው 3X እግዚአብሔር ኢያኤል
ወልድ የኃይል መንፈስ ነው 3X እግዚአብሔር ማስያስ
እግዚአብሔር ታዳኤል
ንቁ ቅዱስ የኃይል መንፈስ ነው 3X
መንፈስ
እግዚአብሔር ትስቡጣ 5
እግዚአብሔር ታኦስ
አብ ከሃሊ ነው 3X
ወልድ ከሃሊ ነው 3X ትዕግስቱን ላበዛልን
መንፈስ ቅዱስ ከሃሊ ነው 3X በዚህ ሰአት ለጠበቀን
ምሕረቱን ለሰጠን “ በማለዳ
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመረምራሉ 3X በረከቱን ለቸረን ንቁ “
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይፈርዳሉ 3X ከጠላት ለጋረደን
ሞገሱን ላለበሰን
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጠብቃሉ 3X
በደላችንን ለታገሰን
ሰላሙን ለሰጠን
በአብ እታመናለሁ 3X ነፍሱን ለሰዋልን
በወልድ እጠበቃለሁ 3X ለድንግል ማርያም ልጅ
በመንፈስ ቅዱስ እጸናለሁ 3X ክብርና ምስጋና አንድ አምላክ ለሚሆን ለአብ ለወልድ
ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን፡፡
5) የአምልኮት ስግደት

በአብ ሰም አመልካለሁ 3X ለአብ እሰግዳለሁ 3X


በወልድ ስም እታመናለሁ 3X ለወልድ እሰግዳለሁ 3X
በመንፈስ ቅዱስ ስም እባረካለሁ 3X ለመንፈስ ቅዱስ እሰግዳለሁ 3X






ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ እሰግዳለሁ 3X አብ መለኮታዊ ወርቅ ነው 3X
ወልድ መለኮታዊ ወርቅ ነው 3X
አብ አልፋና ኦሜጋ ነው 3X መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ወርቅ ነው 3X
ወልድ አልፋና ኦሜጋ ነው 3X
መንፈስ ቅዱስ አልፋና ኦሜጋ ነው 3X አብ መለኮታዊ ጦር ነው 3X
ወልድ መለኮታዊ ጦር ነው 3X
አብ የባሕርይ አምላክ ነው 3X መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ጦር ነው 3X
ወልድ የባሕርይ አምላክ ነው 3X
መንፈስ ቅዱስ የባሕርይ አምላክ ነው 3X ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ይገባል 3X
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይገባል 3X
አብ ነድ ነው 3X ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ መገዛት ይገባል 3X
ወልድ ነድ ነው 3X
መንፈስ ቅዱስ ነድ ነው 3X ለጌታዬ ለሥላሴ ምስጋና ይገባል 3X
ለንጉሤ ለሥላሴ ምስጋና ይገባል 3X
አብ ፍሕም ነው 3X ለአምላኬ ለሥላሴ ምስጋና ይገባል 3X
ወልድ ፍሕም ነው 3X ለአለቃዬ ለሥላሴ ምስጋና ይገባል 3X
መንፈስ ቅዱስ ፍሕም ነው 3X
በረከቱን ለሰጠን፣
አብ ነበልባል ነው 3X ኃይሉን ላበዛልን፣
ወልድ ነበልባል ነው 3X በዚህ ሰአት ላቆመን፣
በቸርነቱ መንገድ ለመራን፣
ንቁ ቅዱስ ነበልባል ነው 3X
መንፈስ
በዚህ ሰእት በጸጋ ለጠበቀን፣ 6
በብርሀኑ ሐይል ለመራኸን፣
የተመሰገነ አብ ልዑል ነው 3X ላንተ ክብር ምስጋና ይግባህ፣
የተመሰገነ ወልድ ልዑል ነው 3X ቅዱስ እግዚአብሔር፣
የተመሰገነ መንፈስ ቅዱስ ልዑል ነው 3X ቅዱስ ኃያል፣
ቅዱስ ሕያው፣
የተመሰገነ አብ ታላቅ ነው 3X ቅዱስ ኤልሻዳይ፣ “ በማለዳ
ቅዱስ አዶናይ፣ ንቁ “
የተመሰገነ ወልድ ታላቅ ነው 3X
ቅዱስ ያሕዌ፣
የተመሰገነ መንፈስ ቅዱስ ታላቅ ነው 3X ቅዱስ ጸባኦት፣
ቅዱስ ኢየሱስ፣
የተመሰገነ አብ ክቡር ነው 3X ቅዱስ ክርስቶስ
የተመሰገነ ወልድ ክቡር ነው 3X ቅዱስ አማኑኤል፣
የተመሰገነ መንፈስ ቅዱስ ክቡር ነው 3X የድንግል ማርያም ልጅ፣
ክብር ጌትነትና ምስጋና ላንተ ይገባል

6) የአምልኮት ስግደት

ሥላሴ ሆይ ወደኔ ና 3X አምላክ ሆይ ወደኔ ና 3X


እግዚአብሔር ሆይ ወደኔ ና 3X የ





እሰግዳለሁ ለአብ 3X የመለኮት ነበልባል ነህ አንተ ነበልባል ነህ 3X
እሰግዳለሁ ለወልድ 3X
እሰግዳለሁ ለመንፈስ ቅዱስ 3X ምስጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
ሃሌሉያ  ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
ፍቅር ነህ አዎ ፍቅር ነህ 3X ስብሐት ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ 3X
ቅዱስ ነህ አዎ ቅዱስ ነህ 3X
ብርሃን ነህ አዎ ብርሃን ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አዶናይ
ኃያል ነህ አዎ ኃያል ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ኤልሻዳይ
መሐሪ ነህ አዎ መሐሪ ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ያሕዌ
ንጉሥ ነህ አዎ ንጉሥ ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ጸባኦት

ከሃሊ ነህ አዎ ከሃሊ ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ኢየሱስ

የማለዳ ጎሕ ነህ አዎ የማለዳ ጎሕ ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ክርስቶስ

ሐሊብ ነህ አዎ ሐሊብ ነህ 3X ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ መድሃኒተ ዓለም

እረኛችን ነህ አዎ እረኛችን ነህ 3X ይህንን ኀብስት ላበላን


ይህንንም ጽዋ ላጠጣን 
ንቁ ግንድ ነህ አዎ የወይን ግንድ ነህ 3X
የወይን 7
የሕይወት ውኃ ነህ አዎ የሕይወት ውኃ ነህ 3X ምግባችንንና ልብሳችንንም ላዘጋጀልን

ሰማያዊ እንጀራ ነህ አዎ ሰማያዊ እንጀራ ነህ 3X ኃጥኢታችንንም ሁሉ ለታገሠልን

የእውነት መንገድ ነህ አዎ የእውነት መንገድ ነህ 3X ክቡር ደሙን ቅዱስ ሥጋውን ለሠጠን


እስከዚችም ሰዓት ላደረሰን
በጸጋው ለጠበቀን
የመለኮት እሳት ነህ አንተ እሳት ነህ 3X
ቸርነቱን ላበዛልን “ በማለዳ
የመለኮት ጋሻ ነህ አንተ ጋሻ ነህ 3X ንቁ “
ፍጹም ፍቅሩን ለሠጠን
የመለኮት ፀሐይ ነህ አንተ ፀሐይ ነህ 3X
ለድንግል ማርያም ልጅ
የመለኮት ሰይፍ ነህ አንተ ሰይፍ ነህ 3X
አምልኮና ክብርና ምስጋና መገዛት ይሁን ለአብ ለወልድ
የመለኮት ፋና ነህ አንተ ፋና ነህ 3X ለመንፈስ ቅዱስ ዛሬም ዘወትርም አሜን!
ስግደት ሁለት
የንስሐ ስግደት
 የንስሐ ስግደት ለሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሰገዳል፡፡
" እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።"
(ወደ ዕብራውያን 4፥14)
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፊተኛው የሃይማኖት ሐዋሪያ፤ ኃይለኛው ሊቀ ካህናት ነውና የክህነት ማህረግ አለው፡፡ የካህናት ሁሉ
ሊቅ ነው፡፡ እነሆም ንስሐ'ን ይቀበላል፡፡ የንስሐ ስግደት በሁለቱ ሰንበታት፤ በግዝት በዓላትና በበዓለ 50 ወቅቶች ላይ
አይሰገድም፡፡

✔ ለሊቀ ካህናት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የምንሰግደው

✔ በደልን የምናዘዝበትና

✔ ማረን የምንልበት ስግደት ነው፡፡

✔ በተለይ በጾም ጸሎት ጊዜያት በብርታት ከእንባ ጋር ይሰገዳል

1) የንስሐ ስግደት

እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ 3X በእንተ ቅዱሳን መሐረነ ክርስቶስ


እግዚኦ መሐረነ አማኑኤል 3X
እግዚኦ መሐረነ ጌታ ሆይ 3X ይቅርታን ስጠኝ ቅዱስ ሆይ
ይቅርታን ስጠኝ አምላክ ሆይ
ኪርያላይሶን ጸባኦት ይቅርታን ስጠኝ አባት ሆይ
ኪርያላሶን አዶናይ
ንቁ የንስሐ 8
ኪርያላይሶን ያሕዌ ስለ ድንግል ማርያም ብለክ ይቅር በለኝ
ስግደት
ስለ ቅዱስ ሚካኤል ብለክ ይቅር በለኝ
ኪርያላይሶን ኤልሻዳይ ስለ ቅዱስ ገብርኤል ብለክ ይቅር በለኝ
ኪርያላይሶን ኢየሱስ ክርስቶስ
ኪርያላይሶን አማኑኤል ወንጌልህን ስለበሰበኩ ሐዋሪያትህ ብለክ ተለመነኝ
መከራን ስለታገሱ ሰማዕታትህ ብለክ ተለመነኝ
በእንተ እግዝእትነ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ 3X በክብርህም ስለከበሩ ጻድቃን ብለክ ተለመነኝ
በእንተ እግዝእትነ ማርያም መሐረነ አማኑኤል 3X
በእንተ እግዝእትነ ማርያም መሐረነ ጌታ ሆይ 3X ኦ አምላክ
ኦ ክርስቶስ
በእንተ ኪሩቤል መሐረነ ክርስቶስ ያድኅነነ ከመአቱ ይሰውረነ በምሕረቱ
በእንተ ሱራፌል መሐረነ ክርስቶስ በእንተ ማርያም ወላዲቱ
በእንተ መላእክት መሐረነ ክርስቶስ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ

2) የንስሐ ስግደት

ቅዱስ ሥሉስ እግዚአብሔር ተሣሃለነ  3X እግዚኦ መሐከነ 3X


እግዚኦ መሐረነ 3X እግዚኦ ተሣሃለነ 3X
ተዘከረነ በውስትከ መንግሥትከ 3X 3 የንስሐ ስግደት

ኦ መሐረነ ክርስቶስ 3X ✞ የንስሐ ስግደት ✞


ኦ መሐረነ አማኑኤል 3X
ኦ መሐረነ ጌታ ሆይ 3X እግዚኦ አምላክ 3X
የንስሐ እግዚኦ ክርስቶስ 3X
ኦ ተሣሃለነ ኢየሱስ 3X ስግደት
ኦ ተሣሃለነ መድኀኔዓለም 3X እግዚኦ ማረን ክርስቶስ 3X
ኦ ተሣሃለነ ኤልሻዳይ 3X እግዚኦ ራራልን ክርስቶስ 3X
እግዚኦ ተዘከረን ክርስቶስ 3X
በእንተ ድንግል ማርያም መሐረነ ክርስቶስ 3X
በእንተ ወላዲተ አምላክ መሐከነ ክርስቶስ 3X ስለድንግል ማርያም ማረን ክርስቶስ 3X
በእንተ ኪዳነ ምሕረት ተሣሃለነ ክርስቶስ 3X ስለቅዱስ ሚካኤል ማረን ክርስቶስ 3X
ስለቅዱስ ገብርኤል ማረን ክርስቶስ 3X
በእንተ ሚካኤል መሐረነ ክርስቶስ
በእንተ ገብርኤል መሐረነ ክርስቶስ ኪርያላይሶን ኢየሱስ 3X
በእንተ ኪሩቤል መሐረነ ክርስቶስ
ኪርያላይሶን አማኑኤል 3X
በእንተ ሱራፌል መሐረነ ክርስቶስ
በእንተ ተክለሃይማኖት መሐረነ ክርስቶስ ኪርያላይሶን መድሃኒተ ዓለም 3X
በእንተ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መሐረነ ክርስቶስ
በእንተ ሰማእታት መሐረነ ክርስቶስ ክርስቶስ ናይን
በእንተ አብኖዲ ናይን
ንቁ ሐዋሪያት መሐረነ ክርስቶስ 9
በእንተ ነብያት መሐረነ ክርስቶስ ትስቡጣ ናይን
ታኦስ ናይን
በእንተ ውልደትህ መሐከነ ክርስቶስ ማስያስ ናይን
በእንተ ጥምቀትህ መሐከነ ክርስቶስ ጌታ ሆይ ናይን
በእንተ ስቅለትህ መሐከነ ክርስቶስ መድኃኒዓለም ናይን
በእንተ ዕርገትህ መሐከነ ክርስቶስ ኢያኤል ናይን
ታዳኤል ናይን
ጸባኦት ናይን “ ንቁ ”
በእንተ መስቀሉ ተሣሃለነ ክርስቶስ
ኤልሻዳይ ናይን
በእንተ ጽላቱ ተሣሃለነ ክርስቶስ
አዶናይ ናይን
በእንተ ሥጋወ ደሙ ተሣሃለነ ክርስቶስ
ያሕዌ ናይን
ኪርያላይሶን 12X
ተሣሃለነ እግዚኦ አምላክ 3X
እግዚኦ አምላክ 3X
ተዘከረነ በውስትከ መንግሥትከ 3X
እግዚኦ ክርስቶስ 3X
አድኅንነ ከመአቱ በእንተ ማርያም ወላዲቱ 3X
ስማሃነ አምላክነ ወመዳኒነ 3X
3) የንስሐ ስግደት

ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ማረን 3X


ሊቀ ካህናት ሆይ ራራልን 3X
የቆርንቶሱ መንኩሴ ሆይ ተዘከረን 3X

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይን 3X


ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይን 3X

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይን 3X ን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይን 3X ስ

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይን 3X

ኪርላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይን 3X ግ
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይን 3X ደ

ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ጸባኦት ናይን 3X
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አዶናይ ናይን 3X
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኤልሻዳይ ናይን 3X
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ያሕዌ ናይን 3X
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢያኤል ናይን 3X
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታዳኤል ናይን 3X
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን መድሃኒተ ዓለም ናይን 3X
ንቁ 10
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን 41X

እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ 12X


በእንተ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ 12X
በእንተ መላእክት መሐረነ ክርስቶስ 3X
በእንተ ቅዱሳን መሐረነ ክርስቶስ 3X
በእንተ ነብያት መሐረነ ክርስቶስ 3X
በእንተ ሐዋሪያት መሐረነ ክርስቶስ 3X
በእንተ መስቀሉ መሐረነ ክርስቶስ 3X
“ በማለዳ
ንቁ “
ስማአነ አምላክነ ወመዳኒነ 3X
ተዘከረነ በውስትከ መንግሥትከ 3X
ስግደት ሦስት
የጸጋ ስግደት
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን “ብፅዕት” የምንለው በአንደበት ብቻ አይደለም፡፡ እርሱንማ ያልተቀበላትስ ይለው
የለም ወይ? በተግባር እንሰገዳለን፡፡ ለጸጋዋ እንሰግዳለን፡፡ የሰው ልጆች ሁሉ ስለሚመኩበት እናትነቷ እንበረከካለን፡፡ በማንም
ያልሆነና የማይሆን የሀሳብም የሥጋም ንጽህነቷን እንመረኮዝበት ኃይል እንሰግዳለን፡፡ ከፈጣሪ በታች ከፍጡራንም በላይ እያሉ
በአፍ ብቻ አውርቶ መቀመጥ መወደድን አይገልጽም፡፡ ይልቁኑ እንደከበረች ቅድሰት ኤልሳቤት “የጌታዬ እናት እመብርሃን
ሆይ፥ እንግዲያውስ የሰላምታሽን ድምጽ በሰማሁ ጊዜ እነሆ ጤናዬ፣ ሰላሜ፣ በረከቴ፣ ሞገሴ፣ እውቀቴ፣ ቤቴና ቤተሰቤም ሁሉ
በደስታ ዘለለ” ስንል በስግደት እናመሰግናታለን፡፡

1. የጸጋ ስግደት

ጸጋን የሞላብሽ ሆይ ..ደስ ይበልሽ


ጌታ ካንቺ ጋር ነውና ..ደስ ይበልሽ

ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽና ..ደስ ይበልሽ ጸ

የማኅጸንሽም ፍሬ የተባረከ ነውና ..ደስታ ይገባሻል

የመድሃኒታችን እናቱ ላንቺ ..ደስታ ይገባሻል

በሰላምታ ደምፅሽ ተደስተናልና ..ደስታ ይገባሻል ደ

ንግሥት ..የንጉሥ እናት
እመቤት ..የእግዚአብሔር እናት
ክብርት ..የአምላክ እናት

ንቁ ..የብርሃን እናት
መቅረዝ 11
ንጽሕት ጥጃ ..የነጭ በሬ እናት
ልዕልት ..በአርያም የሚኖር የልዑል እናት

ውድስት ..የምስጉን እናት


ምዕዝት ..የሽቱ እናት
የወርቅ ሣፅን ..የዕንቁ ባሕርይ መገኛ

ምስጋና ይገባሻል ..የእግዚአብሔር እናቱ ሆነሻልና


መደነቅ ይገባሻል ..ዓለምን የያዘውን ወልደሻልና
ብፅዕነት ይገባሻል ..ለፀሐይ መውጫ ነሽና

መመስገን ይገባሻል ..ምሥራቅ ሆነሻልና


መደነቅ ይገባሻል ..መመኪያ ሆነሻልና
ብፅዕና ይገባሻል ..ለሃይማኖት መሠረት ሆነሻልና
2. የጸጋ ስግደት
የጸጋ ስግደት ለእግዝትነ ቅድስት ድንግል ማርያም

ድንግል ማርያም ሆይ ወደኔ ነይ 3X


ወላዲተ አምላክ ሆይ ወደኔ ነይ 3X
ማሕደረ መለኮት ሆይ ወደኔ ነይ 3X

እሰግድ ለእመ አምላክ 3X



ንሴብሖ ለእመ አምላክ 3X ጸ

ስብሐት ለእመ አምላክ 3X

ምስጋና ለእመ አምላክ 3X ግ

ውዳሴ ለእመ አምላክ 3X ት

ቅድስት ነሽ አዎ ቅድስት ነሽ 3X
ብጽዕት ነሽ አዎ ብጽዕት ነሽ 3X
ንግሥት ነሽ አዎ ንግሥት ነሽ 3X
እመቤት ነሽ አዎ እመቤት ነሽ 3X
ንጽሒት ነሽ አዎ ንጽሒት ነሽ 3X
ንቁ 12
ብርክት ነሽ አዎ ብርክት ነሽ 3X
ፍጽምት ነሽ አዎ ፍጽምት ነሽ 3X

የሰላም እናቱ ነሽና ደስ ይበልሽ 3X


የፍቅር እናቱ ነሽና ደስ ይበልሽ 3X
የምሕረት እናቱ ነሽና ደስ ይበልሽ 3X
የብርሃን እናቱ ነሽና ደስ ይበልሽ 3X
“ በማለዳ
የበረከት እናቱ ነሽና ደስ ይበልሽ 3X ንቁ “
የትሕትና እናቱ ነሽና ደስ ይበልሽ 3X
ክብርና ምስጋና ውዳሴም ይሁን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም

3. የጸጋ ስግደት

የጸጋ ስግደት ለኪዳነ ምሕረት


ኪዳነ ምሕረት የሃይማኖት ምስክር 3X ደስ ይበልሽ ሙዳይ ሽቱ ሆይ 3X

ኪዳነ ምሕረት የቅቡጻን ተስፋ 3X ደስ ይበልሽ የመድኃኒት ቀንድ ሆይ 3X




ኪዳነ ምሕረት የረድኤት ደንጊያ 3X ደስ ይበልሽ የብርሃን ድንኳን ሆይ 3X

ስ ደስ ይበልሽ ንጽሕት መጋረጃ ሆይ 3X

ወላዲተ አምላክ ነባቢት ገነት 3X ደ ደስ ይበልሽ ቤተልሄማዊት መሶብ ሆይ 3X

ወላዲተ አምላክ የሕግ ታቦት 3X ደስ ይበልሽ የወርቅ መርከብ ሆይ 3X

ወላዲተ አምላክ የወይን ሃረግ 3X ደስ ይበልሽ ሁለተኛ ሰማይ ሆይ 3X

ደስ ይበልሽ የምሕረት ደመና ሆይ 3X

ድንግል ማርያም የመለኮት ማኅደር ደስ ይበልሽ የክብር ምንጭ ሆይ 3X

ድንግል ማርያም የመልአክት እህት ደስ ይበልሽ ዕጸ ጳጦሰ ሆይ 3X


ድንግል ማርያም የመሃይማን እናት
ንቁ ማርያም የነቢያት ጌጽ
ድንግል 13
የአዳም ተስፋ ምስጋና ላንቺ
ድንግል ማርያም የሐዋሪያት አክሊል የያዕቆብ መሰላል ምስጋና ላንቺ
ድንግል ማርያም የሰማዕታት ሽልማት የዳዊት መሰንቆ ምስጋና ላንቺ
ድንግል ማርያም የደናግል መመኪያ “ በማለዳ
የአሮን በትር ምስጋና ላንቺ ንቁ “
ድንግል ማርያም የካህናተ ሰማይ እጣን የአሚናዳብ ሠረገላ ምስጋና ላንቺ
ድንግል ማርያም የቅዱሳን ልዕልና የጌዴዎን ብዝት ግምጃ ምስጋና ላንቺ

የሕዝቅኤል ደጃፍ ምስጋና ላንቺ


ደስ ይበልሽ ንግሥት ሆይ 3X የቀርሜሎስ መሠዊያ ምስጋና ላንቺ

ደስ ይበልሽ ሙሽራ ሆይ 3X

ስግደት አራት
የቅዱሳን ስግደት

እግዚአብሔር ለመረጣቸው ቅዱሳንና ቅዱስ ነገራቱ ሁሉ ክብራችንን በስግደት እንገልጣለን፡፡


ለቅዱሳን ስትሰግዱ፤ በመዝሙር 22(23) ባርካችሁ፥ በአባታችን ሆይ ትቀድሱትና ስግደቱን ታቀረባላችሁ፡፡
በመቀጠል፥ መዝሙር 90(91) ትጸልዩና፤ የምንሰግድለትን ቅዱስ ሆይ ተከተለኝ ብለን፤ መልክአ የቅዱሱን ስናነብ፥
ያስጨነቀን ነገር ሁሉ በቅዱሱ መንፈሰ ሰላም ይተካል፡፡

(እዚህ ላይ ያልተካተቱ ሌሎች ቅዱሳንን በተመሳሳይ መልኩ ስግደትን ልትቃርቡላቸው ያስፈልጋል)

የክብር ስግደት ለቅዱስ ሚካኤል


ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ወደኔ ና 3X
የመልአክት አለቃ ሆይ ወደኔ ና 3X

መልአከ ኃይል ሆይ ወደኔ ና 3X ክ

እሰግድ ለሚካኤል 3X ር
ምስጋና ይሁን ለሚካኤል 3X ስ
ስብሐት ይሁን ለሚካኤል 3X ግ

ክብር ይሁን ለሚካኤል 3X ት
ውዳሴ ይገባል ለሚካኤል 3X
ንቁ 14
አለቃ ሚካኤል የሠራዊት አለቃ
አለቃ ሚካኤል የምሕረት መልአክ
አለቃ ሚካኤል የሰላም መልአክ
አለቃ ሚካኤል ጠባቂ መልአክ
አለቃ ሚካኤል ትጉህ መልአክ
አለቃ ሚካኤል ሩኅሩኅ መልአክ
አለቃ ሚካኤል ተራዳኢ መልአክ
አለቃ ሚካኤል ለጋስ መልአክ
አለቃ ሚካኤል ፈጥኖ ደራሽ “ በማለዳ
አለቃ ሚካኤል ልዩ መልዕክተኛ ንቁ “
አለቃ ሚካኤል ጽኑ ረዳት
ኦ ሊቀ መልአክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ክብርና ምስጋና ይሁን ላንተ ዛሬም ዘወትር ለዘላለም

         ለቅዱስ ገብርኤል የክብር ስግደት

ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ወደኔ ና 3X

ሊቀ መልአኩ ሆይ ወደኔ ና 3X
መልአከ መጋቤ ሐዲስ ሆይ ወደኔ ና 3X


እሰገድ ለገብርኤል 3X ክ

ምስጋና ይሁን ለገብርኤል 3X ር

ስብሐት ይሁን ለገብርኤል 3X ግ

ውዳሴ ይገባሌ ለገብርኤል 3X ት

አብሳሪው ገብርኤል፥ የአብ መልእክተኛ

አብሳሪው ገብርኤል፥ የወልድ ባለሟል

አብሳሪው ገብርኤል፥ የመንፈስ ቅዱስ አገልጋይ

አብሳሪው ገብርኤል፥ አብሳሪ ድንግል

አብሳሪው ገብርኤል፥ የካህናተ ሰማይ ጎደኛ


ንቁ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የሚካኤል ወዳጅ 15

አብሳሪው ገብርኤል፥ የመኃይማንን ከለላ

አብሳሪው ገብርኤል፥ አጽናኝ መልአክ

አብሳሪው ገብርኤል፥ አማላጅ ተራዳኢ

አብሳሪው ገብርኤል፥ እሳተ ነበልባል

ኦ የራማው ንጉሥ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ፥ ክብርና ምስጋና ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለመ ዓለም አሜን

“ በማለዳ
ንቁ “

ለቅዱስ ሩፋኤል የክብር ስግደት

ቅዱስ ሩፋኤል ሆይ ወደኔ ና 3X

የእሳት አበባ ሩፋኤል ሆይ ወደኔ ና 3X




ሊቃነ መልአክት ሩፋኤል ሆይ ወደኔ ና 3X






በጌታ ፊት ምስጋናህ የከበረ ስብሐት እላለሁ 3X

በሦስቱ ነገድ ፊት የተሾምክ ስብሐት እላለሁ 3X

ከአለቆቹ መካከል ለተገኘህ ስብሐት እላለሁ 3X

እሰግድ ለሩፋኤል 3X

ምስጋና ለሩፋኤል 3X

ውዳሴ ለሩፋኤል 3X

ሐኪሙ ሩፋኤል ፈታሒ ማኅጸን

ሐኪሙ ሩፋኤል ፈውሰ ሐኪም

ሐኪሙ ሩፋኤል እሳተ ነበልባል

ሐኪሙ ሩፋኤል መልአከ ሐዋሪያ


ንቁ ሩፋኤል የክርስቶስ ባለሟል 16
ሐኪሙ

ሐኪሙ ሩፋኤል የወላዲተ አምላክ ወዳጅ

ሐኪሙ ሩፋኤል የመሃይማን ጠባቂ

ኦ እሳተ ነበልባል ቅዱስ ሩፋኤል ክብርና ምስጋና ይሁንልህ ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለሙ አሜን

“ በማለዳ
ንቁ “

የቅዱስ ጊዮርጊስ የክብር ስግደት

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ ወደኔ ና 3X

ሊቀ ሰማእቱ ሆይ ወደኔ ና 3X የ

የጽናት አክሊሉ ሆይ ወደኔ ና 3X ብ





እሰግድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ 3X

ንዌዴስ ለቅዱስ ጊዮርጊስ 3X

ምስጋና ለቅዱስ ጊዮርጊስ 3X

ስብሐት ለቅዱስ ጊዮርጊስ 3X

ንሴብሖ ለቅዱስ ጊዮርጊስ 3X

ቅዱስ ጊዮርጊስ ኃይሉ ሰማዕት

ቅዱስ ጊዮርጊስ ዕንቑ ባህርይ

ቅዱስ ጊዮርጊስ የጽናት ምሳሌ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ፍጡነ ረድኤት

ቅዱስ ጊዮርጊስ የተጋድሎ አርአያ


ንቁ ጊዮርጊስ የደካሞች መከታ
ቅዱስ 17

ቅዱስ ጊዮርጊስ የጥበብ አዳራሽ

ቅዱስ ጊዮርጊስ የክርስቶስ ወታደር

ቅዱስ ጊዮርጊስ የሃይማኖት አርበኛ

ሊቀ ሰማእት ቅዱስ ጊዮርጊስ፥ ክብርና ምስጋና ውዳሴም ይደረስህ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን

“ በማለዳ
ንቁ “
  የአቡነ ተክለሃይማኖት የክብር ስግደት

አቡነ ተክለሃይማኖት ሆይ ወደኔ ና 3X


ቅዱስ አባት ሆይ ወደኔ ና 3X

ጻድቅ ካህን ሆይ ወደኔ ና 3X ክ






እሰገድ ለአቡነ ተክለሃይማኖት 3X
ተክለ አብ ሆይ ላንተ እሰግዳለሁ 3X
ተክለ ወልድ ሆይ ላንተ እሰግዳለሁ 3X
ተክለ መንፈስ ሆይ ላንተ እሰግዳለሁ 3X

ስብሐት ለአቡነ ተክለሃይማኖት 3X


ንሴብሖ ለአቡነ ተክለሃይማኖት 3X
ምስጋና ይሁን ለአቡነ ተክለሃይማኖት 3X
ክብር ይሁን ለአቡነ ተክለሃይማኖት 3X
ውዳሴ ይገባል ለአቡነ ተክለሃይማኖት 3X

ፃድቁ ተክለሃይማኖት የሃይማኖት አባት


ፃድቁ ተክለሃይማኖት የእምነት መስታወት
ፃድቁ ተክለሃይማኖት የጽድቅ እውነት
ንቁ 18
ፃድቁ ተክለሃይማኖት የሥላሴ ካህን
ፃድቁ ተክለሃይማኖት ኢትዮጵያዊ ሐዋሪያ
ፃድቁ ተክለሃይማኖት ሰማያዊ አርበኛ
ፃድቁ ተክለሃይማኖት ምሥራቃዊ ኮከብ
ፃድቁ ተክለሃይማኖት ብሩህ ጸዳል
ፃድቁ ፃድቁ ተክለሃይማኖት የዋህ ርግብ “ በማለዳ
ንቁ “
ፃድቁ ተክለሃይማኖት ብርቱ እረኛ
ስብሐት ምስጋና እና ክብር ለአቡነ ተክለሃይማኖት ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለም አሜን
  የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የክብር ስግደት

አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሆይ ወደኔ ና 3X


ቅዱስ አባት ሆይ ወደኔ ና 3X

የጻድቃን አለቃ ሆይ ወደኔ ና 3X ክ






እሰግድ ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 3X
ንሴብሖ ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 3X
ምስጋና ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 3X
ስብሐት ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 3X
ውዳሴ ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 3X
ክብር ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 3X

አቡነ ገብረ ሕይወት የሃይማኖት መብራት


አቡነ ገብረ ሕይወት የንሒሳ ኮከብ
አቡነ ገብረ ሕይወት የተጋድሎ ግርማ
አቡነ ገብረ ሕይወት የመለኮት ስጦታ
አቡነ ገብረ ሕይወት የድንግል ወዳጅ
አቡነ ገብረ ሕይወት የኢትዮጵያ ጋሻ
አቡነ ገብረ ሕይወት የመሃይማን ዋስትና
አቡነ
ንቁ ገብረ ሕይወት የአራዊት ባለሥልጣን 19
አቡነ ገብረ ሕይወት የጵራቅሊጦስ ባለሟል
ስብሐት ምስጋና እና ክብር ለአቡነ ተክለሃይማኖት ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለም አሜን

“ በማለዳ
ንቁ “

ጠቅለል ያለ የአምልኮት፣ የንስሐ፣ የጸጋና የቅዱሳን ስግደት

ሁሉንም ሦስት ሦስት ግዜ በማለት በደንብ መስገድ መልካም ነው፡፡

ለአብ እንሰግዳለን ለእግዚአብሔር ኃያል እንሰግዳለን


“ በማለዳ
ለወልድም እንሰግዳለን ለእግዚአብሔር ሕያው እንሰግዳለን
ንቁ “
ለመንፈስ ቅዱስም እንሰግዳለን ለእግዚአብሔር አዶናይ እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ቅዱስ እንሰግዳለን ለእግዚአብሔር ጸባኦት እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ኤልሻዳይ እንሰግዳለን ለቅዱስ ሩፋኤል እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ያሕዌ እንሰግዳለን ለቅዱስ ዑራኤል እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር አማኑኤል እንሰግዳለን ለቅዱስ ራጉኤል እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር እብኖዲ እንሰግዳለን ለቅዱስ ፋኑዔል እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ታኦስ እንሰግዳለን ለቅዱስ አፍኒን እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ማስያስ እንሰግዳለን ለቅዱስ ሳቁኤል እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ትስቡጣ እንሰግዳለን ለቅዱስ ራሙኤል እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ታዳኤል እንሰግዳለን ለዘጠና ዘጠኙ ነገደ መላእክት እንሰግዳለን
ለእግዚአብሔር ኢያኤል እንሰግዳለን ለሀያ አራቱ ካህናተ ሰማይ እንሰግዳለን
ስግደት
ለኢየሱስ ክርስቶስ እንሰግዳለን ለአስራ አምስቱ ነብያት እንሰግዳለን
ለአስራ ሁለቱ ሐዋርያት እንሰግዳለን
እግዚኦ መሐረነ ብለን እንሰግዳለን ለቅዱስ መስቀሉ እንሰግዳለን
እግዚኦ መሐከነ ብለን እንሰግዳለን ለሰባ ሁለቱ አርደት እንሰግዳለን
እግዚኦ ተሣሃለነ ብለን እንሰግዳለን ለቅድስት ቤተክርስቲያን እንሰግዳለን
በእንተ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ ለቅዱስ ጽላቱም እንሰግዳለን
በእንተ ቅዱሳን መሐረነ ክርስቶስ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እንሰግዳለን
በእንተ ሰማእታት መሐረነ ክርስቶስ ለቀዳሚ ሰማእት ቅዱስ እስጢፋኖስ እንሰግዳለን
በእንተ ፃድቃን መሐረነ ክርስቶስ ለቅድስት አርሴማ እንሰግዳለን
ስማአነ አምላክነ ወመዳኒነ ለቅዱስ ቂርቆስና እናቱ እየሉጣ እንሰግዳለን
ተዘከርነ በውስትከ መንግሥትከ ለሠለስቱ ደቂቅ እንሰግዳለን
ለቅዱስ መርቆሪዎስ እንሰግዳለን
እመቤታችን ድንግል ሆይ እንሰግድልሻለን ለቅዱሳን ሰማእታት ሁሉ እንሰግዳለን
ንቁ አምላክ ሆይ እንሰግድልሻለን
ወላዲተ ለፃድቁ አባታችን አቡነተክለሃይማኖት እሰግዳለን 20
የብዙሃን እናት ሆይ እንሰግድልሻለን ለፃድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ እንሰግዳለን
ጸጋ የሞላብሽ ሆይ እናገንሻለን ለፃድቁ አቡነ ሀብተ ማርያም ለአማላጅነቱ አብረን እንሰግዳለን
ጌታ ካንቺ ጋር ነውና እናወድስሻለን ለፃድቁ አቡነ አረጋዊ እንሰግዳለን
ትውልድ ነንና ብጽዕት እንልሻለን ለፃድቁ አቡነ እስትፋሰ ክርስቶስ እንሰግዳለን
ለፃድቁ አቡነ ከሳቴ ብርሃን እንሰግዳለን
ለፃድቋ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እንሰግዳለን ን
ለቅዱስ ሚካኤል እንሰግዳለን ቁ
ለቅዱስ ገብርኤል እንሰግዳለን ለቅዱስ ፃድቃን ሁሉ እንሰግዳለን

You might also like