Professional Documents
Culture Documents
Pastoral Theology Ass
Pastoral Theology Ass
ክፍል፦…………………………………………………………………..IVC1 : እና ፡ IVC2
Contents
መቅድም፦ ...................................................................................................................................................... 1
መግቢያ፦ ...................................................................................................................................................... 3
፩. በኦርቶዶክስ ፡ ተዋህዶ ፤ የወንጌል ፡ አገልግሎት ፡ ተልዕኮ፦ ................................................................ 5
፩.፩. ኦርቶዶክሳዊ ፡ የክህነት ፡ አገልግሎት ፡ በሆስፒታሎች፦ ............................................................. 7
፩.፪. ዶክተር (የሕክምና ፡ ባለሙያ) ፡ የሆኑ ፡ ኦርቶዶክሳዊ ፡ ካህናት ፡ ሚና ፡ እና ፡ ሃላፊነት ፡
በሆስፒታሎች፦ .......................................................................................................................................... 8
፩.፫. የኦርቶዶክሳዊ ፡ ዶክተር (የሕክምና ፡ ባለሙያ) ፡ ተልዕኮ ፡ በሆስፒታሎች፦ ................................. 9
፩.፬. በሕክምና ፡ ሙያ ፡ የተሠማሩ ፡ ኦርቶዶክሳዊ ፡ ካህናት ፡ ሊአደርጋቸው ፡ የሚገቡ ፡ ነገሮች፦ 11
ማጠቃለያ፦ .................................................................................................................................................. 12
ማጣቀሻ ፡ መጻሕፍት፦ ................................................................................................................................ 13
2
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
መቅድም፦
በዚህ ፡ ፈተና ፡ በበዛበት ፡ ዓለም ፡ የኦርቶዶክሳውያን ፡ አገለጋዮች ፡ ማለትም (ሊቀ ፡
ጳጳስት ፣ ኤጲስቆጶሳት ፡ ካህናት ፡ እና ፡ ዲያቆናት ፡ እንዲሁም ፡ ምዕመናን ፡ ወምዕመናት) ፡
ዓለም ፡ በዘረጋቻቸው ፡ የተለያዩ ፡ የሕዝብ ፡ መገልገያ ፡ ቦታዎች፦ ማለትም ፡ በእሥርቤቶች ፤
በመንግሥት ፡ የፖለቲካ ፡ ሥልጣን ፡ ውስጥ ፣ በፍርድቤቶች ፣ በሕብረተሰቡ ፡ የንሮ ፡ ዘይቤ
፡ ውስጥ ፣ በንግድ ፡ ድርጅቶች ፣ በሆስፒታሎች ፣ በቤተሰብ ፡ መካከል ፡ ወዘተ ፡ በሀገር ፡
ውስጥም ፡ ሆነ ፡ በውጩ ፡ ዓለም ፡ የሚኖሩ ፡ አገልጋዮች ፡ በወንጌል ፡ አገልግሎት ፡ ማከላዊነት
፡ የአገልግሎት ፡ ተልዕኳቸው ፡ ምን ፡ መምሰል (መሆን) ፡ አለበት ፡ የሚለውን ፡ ተኩረት ፡
በመስጠት ፡ ወቅቱ ፡ በሚፈልገው ፡ ልክ ፡ ለማስቀመጥ ፡ ዘመኑን ፡ በዋጀ ፡ መልኩ ፡
የአገልጋዮችን ፡ ሐዋርያዊ ፡ ተልዕኮ ፡ በመለየት ፡ ግንዛቤ ፡ መፍጠርና ፡ ማስጨበጥ ፡ አስፈላጊ
፡ ነው ፡፡ ስለሆነም ፡ አንድ ፡ የቤተክርስቲያን ፡ አገለጋይ ፡ በተሰማራበት ፡ የሥራ ፡ ዘርፍ ፡
ሁሉ ፡ በወንጌል ፡ አገልግሎት ፡ ሐዋርያዊ ፡ ተልዕኮ ፡ በመያዝ ፡ የቤተክርስቲያኗን ፡ ተልዕኮና
፡ ዓላማ ፡ በወንጌል ፡ ማወጅና ፡ መተርጎም ፡ እንዳለበት ፡ በየዕለቱ ፡ ኦርቶዶክሳዊት ፡
ቤተክርስቲያናችን ፡ ታሳስባለች ፡፡
2
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
መግቢያ፦
በኦርቶዶክሳዊት ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያን ፡ ውስጥ ፡ የአገልጋዮች ፡ ሐዋርያዊ ፡ ተልዕኮ ፡
በተለያዩ ፡ ነጥቦች ፡ ሊጠቃለል ፡ ወይም ፡ ሊተነተን ፡ ይችላል ። እንደሚሠማሩበት ፡ ቦታ ፡
ጊዜ ፣ ወቅትና ፡ አገልግሎት ፡ የተለያዩ ፡ ቅርጾች ፣ ዕቅዶች ፣ ይዘቶችና ፡ ዓላማዎች ፡
ሊኖራቸው ፡ ይችላል ፡፡ ማለትም፦ ወንጌልን ፡ መስበክ ፣ ቤተ ፡ እምነት ፡ ማስፋት ፣
ምሥጢራትን ፡ መፈጸም ፣ እምነትን ፡ አንድነትን ፡ እና ፡ ሥርዓተ ፡ ቤተ ፡ ክርስቲያንን ፡
መጠበቅ ፣ ለሥነ ፡ ምግባር ፣ ለቅድስናና ፡ ለሁለንተናዊ ፡ አገልግሎት ፡ በመትጋት ፡ ምሳሌ ፡
መሆን ፣ መንጋዎቹን ፡ መጠበቅና ፡ በመንጋዎቹ ፡ መካከል ፡ ያለውን ፡ ክፍተት ፡ በማጥበብ ፡
መድፈን ፡ የአማናዊቷ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ተዋህዶ ፡ ቤተክርስቲያን ፡ አገልጋዮች ፡ የወንጌል ፡
አገልግሎት ፡ ተልዕኮ ፡ መሠረት ፡ ነው ፡፡
4
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
5
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
8
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
ወንጌልን መስበክ፦
9
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
ምሥጢራትን ፡ መፈጸም፦
ማጠቃለያ፦
የምሥራቅ ፡ ኦርቶዶክሳውያን ፡ አገለጋዮች ፡ ከሌለው ፡ ዓለም ፡ አገልጋዮች ፡ የሚለዩት
፡ በዋናነት ፡ የወንጌል ፡ አገልግሎት ፡ ማዕከላቸው ፡ የመድኃኒታችን ፡ የኢየሱስ ፡ ከረስቶስ ፡
ፍፁም ፡ አምላክ ፡ ፍፁም ፡ ሰው ፡ መሆን ፡ በድንግል ፡ ማርያም ፡ የሚለው ፡ ነው ፡፡ ይህ ፡
ደግሞ ፡ የመሥራች ፡ መለካም ፡ ዜና ፡ ለዓለም ፡ ሁሉ ፡ ማወጅ ፡ ነው ፡፡ ወንጌል ፡ ማለት ፡
እግዚአብሔር ፡ ወልድ ፡ ሰው ፡ የሆነበት ፣ ወደ ፡ እግዚአብሔር ፡ ኅብረት ፡ ይመልሰው ፡
ዘንድ ፡ የወደቀውን ፡ የሰው ፡ ልጅ ፡ ሰብእና ፡ ገንዘብ ፡ ያደረገበት ፣ ኃጢአትን ፡ ድል ፡
የነሣበትና ፡ ሞትን ፡ ያጠፋበት ፡ መልካም ፡ ዜና ፡ ነው ። ይህ ፡ መልካም ፡ ዜና ፡ በማናቸውም
፡ የቤተ ፡ ክርስቲያን ፡ ሕይወት ፡ ሰጪ ፡ አገልግሎቶች ፤ ማለትም ፡ ወንጌልን ፡ በመስበክ ፣
ምሥጢራትን ፡ በመፈፀም ፣ በአምልኮትዋ ፣ በጾምና ፡ በጸሎት ፡ በመሳሰሉት ፡ እውን ፡ የሆናል
። ካህናት ፡ ይህን ፡ መልካም ፡ ዜና ፡ ማለትም ፡ የክርስቶስን ፡ ሕይወት ፣ ሞትና ፡ ትንሣኤ ፡
ለዓለም ፡ ሕዝብ ፡ ሁሉ ፡ ሊሰብኩ ፡ ይገባል ። ስለሆነም ፡ አንድ ፡ የቤተክርስቲያን ፡ አገለጋይ
፡ በተሰማራበት ፡ የሥራ ፡ ዘርፍ ፡ ሁሉ ፡ በወንጌል ፡ አገልግሎት ፡ ሐዋርያዊ ፡ ተልዕኮ ፡
በመያዝ ፡ የቤተክርስቲያኗን ፡ ተልዕኮና ፡ ዓላማ ፡ በወንጌል ፡ ማወጅና ፡ መተርጎም ፡ ይገበዋል
፡፡ በሆስፒታሎች ፡ ውስጥ ፡ የኦርቶዶክስ ፡ ክህነት ፡ አገልግሎት ፡ ሚናው ፡ ከፍተኛ ፡ ነው ፡፡
የሕሙማን ፡ እና ፡ የአስታማሚዎች ፡ ቁጥር ፡ እየጨመረ ፡ በሄደ ፡ ቁጥር ፡ መንፈሳዊና ፡
ሥጋዊ ፡ የሕክምና ፡ እንክብካቤ ፡ ፍላጎት ፡ ይጨምራል ፡፡ ዶክተሮችም ፡ የሆኑት ፡ የኦርቶዶክስ
፡ ካህናት ፡ ይህንን ፡ እንክብካቤ ፡ ለመስጠት ፡ ልዩ ፡ ብቃት ፡ ያላቸው ፡ ናቸው ፡ እና ፡
ለታመሙ ፡ እና ፡ ለሚሰቃዩ ፡ ሰዎች ፡ ፈውስ ፡ ትልቅ ፡ ሚና ፡ ይጫወታሉ ፡፡ በተለይም ፡
ደግሞ ፡ በዚህ ፡ ዓለም ፡ ድካም ፡ በመቃተት ፡ ለአሉት ፡ ሁላ ፡ የሕይዎት ፡ ተስፋን ፡ መስጠት
፡ የካህናት ፡ ቀዳሚ ፡ ተልዕኳቸው ፡ ነው ፡፡ በአጠቃላይ ፡ በመንፈሳዊ ፡ አገልግሎት ፡ ውስጥ
፡ ያለ ፡ አገልጋይ ፡ የመንፈሳዊ ፡ አገልግሎት ፡ ተልዕኮና ፡ መመሪያዎቹን ፡ ሁል ፡ ጊዜ ፡
ማስተዋልና ፡ የአገልግሎቱም ፡ መመሪያ ፡ በማድረግ ፡ የመንፈሳዊ ፡ አገልግሎት ፡ ባለቤት ፡
እግዚአብሔር ፣ ዓላማው ፡ መንፈሳዊ ፣ የአገልግሎቱም ፡ መሪ ፡ መንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ መሆኑን
፣ በመረዳት ፡ የአገልግሎቱ ፡ መስክ ፡ ለሰው ፡ ሕይወት ፡ እረፍት ፡ ማስገኘት ፡ መሆኑን ፡
በማስተዋል ፡ ማወቅ ፡ ይገባል ፡፡ አነሳስቶ ፡ የአስጀመረን ፣ አስጀምሮ ፡ የአስፈፀመን ፡ የአእምሮ
፡ ባለቤት ፡ ልዑል ፡ እግዚአብሔር ፡ የተመስገን ፡ የሁን ፡ አሜን ፡፡
12
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ
በስመ ፡ አብ ፡ ወወልድ ፡ ወመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ፩ዱ ፡ አምላክ ፡ አሜን ፡፡
ማጣቀሻ ፡ መጻሕፍት፦
፩. አስተምህሮ ፡ ዘተዋህዶ ፣ ታህሳስ ፣ 7 ፣ 2019 ፡ G.C. : ”መንፈሳዊ ፡ አገልግሎት ፡
ተልዕኮና ፡ መመሪያዎቹ“
፪. መጽሐፍ ፡ ቅዱስ ፡ የብሉይ ፡ እና ፡ የሐዲስ ፡ ኪዳን ፡ መጻሕፍት ፡ በርሃንና ፡ ሰላም ፡
ቀዳማዊ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ ማተሚያ ፡ ቤት ፡ ፲፱፶፫ ፡ ዓ . ም ፡፡
፫. ፍትሐ ፡ ነገሥት ፡ ንባቡና ፡ ትርጓሜው ፡ በ፲፱፻፺ ዓ.ም ፡ በትንሣኤ ፡ የመጻሕፍት ፡
ማተሚያ ፡ ድርጅት ፡ አዲስ ፡ አበባ ::
፬. ዶ/ር ፡ ብራድሊ ፡ ናሲፍ ፣ጥር 3, 2013 ፣ “ኦርቶዶክሳዊ ፡ ሕይወት” ፡
፭. ዶ/ር ፡ ብራድሊ ፡ ናሲፍ ፣ጥር 3, 2013 “የኦርቶዶክሳውያን ፡ ጳጳሳት ፡ ሐዋርያዊ ፡
ልዕኮ” ፡ ትርጉም ፡ በሊቀ ፡ ኅሩያን ፡ ቀሲስ ፡ መልአኩ ፡፡
13
ትምህርተ ፡ ኖሎት ፡፡ ገጽ