You are on page 1of 77

ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ

የመፅሐፍ ቅዱስ ትምህርት መምሪያ

የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ነሀሴ 2012

ካልጋሪ፣ ካናዳ
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ማውጫ

ማውጫ............................................................................................................................2

የኮርሱ አጭር መግለጫ.................................................................................................5

የኮርሱ ዓላማ.....................................................................................................................5

ከተማሪዎች የሚጠበቀው..............................................................................................6

የኮርስ ስራ....................................................................................................................6

መግቢያ........................................................................................................................7

ምዕራፍ አንድ: የብሉይ ኪዳን መግቢያ......................................................................8

1.1. የብሉይ ኪዳን ቀኖና.............................................................................................8

1.2. የብሉይ ኪዳን ጂኦግራፊ.......................................................................................9

1.3. የብሉይ ኪዳን ታሪክ ቅኝት................................................................................11

1.4. የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ዝርዝር.................................................................15

1.4.1. አይሁድ አከፋፈል......................................................................................15

1.4.2. የክርስቲያኖች አከፋፈል.........................................................................17

ምዕራፍ ሁለት፡ የሕግ መጽሐፍት..........................................................................19

2.1. ኦሪት ዘፍጥረት.............................................................................................19

2.2. ኦሪት ዘጸአት.....................................................................................................21

2.3. ኦሪት ዘሌዋውያን..............................................................................................22

2.4. ኦሪት ዘኁልቁ...............................................................................................24

2.5. ኦሪት ዘዳግም....................................................................................................25

ምዕራፍ ሶስት፡ የብሉይ ኪዳን የታሪክ መጽሐፍት...................................................28

3.1. መጽሐፈ ኢያሱ...........................................................................................28

3.2. መጽሐፈ መሣፍንት......................................................................................29

3.3. መጽሐፈ ሩት...............................................................................................31

3.4. 1 ኛ እና 2 ኛ ሳሙኤል................................................................................32

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

3̋.5. 1 ኛ እና 2 ኛ ነገስት.........................................................................................33

3.6. 1 ኛ እና የ 2 ኛ ዜና መዋዕል........................................................................35

3.7. መጽሐፈ ዕዝራ............................................................................................36

3.8. መጽሐፈ ነህምያ...............................................................................................36

3.9. መጽሐፈ አስቴር..........................................................................................37

ምዕራፍ አራት፡ የብሉይ ኪዳን የቅኔና የጥበብ መጽሐፍት.......................................39

4.1. መጽሐፈ ኢዮብ................................................................................................39

4.2. መዝሙረ ዳዊት................................................................................................40

4.3. መጽሐፈ ምሳሌ................................................................................................41

4.4. መጽሐፈ መክብብ.............................................................................................42

4.4. የመኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን...........................................................................43

ምዕራፍ አምስት፡ የነብያት መጽሐፍት...................................................................45

5.1. ትንቢተ ኢሳይያስ..............................................................................................46

5.2. ትንቢተ ኤርምያስና ሰቆቃው ኤርምያስ.............................................................48

5.3. ትንቢተ ሕዝቅኤል........................................................................................50

5.4. ትንቢተ ዳንኤል.................................................................................................52

5.5. ትንቢተ ሆሴዕ...................................................................................................54

5.6. ትንቢተ አሞጽ..................................................................................................55

5.7. ትንቢተ ሚክያስ................................................................................................56

5.8. ትንቢተ ኢዩኤል................................................................................................58

5.9. ትንቢተ አብድዩ.................................................................................................59

5.10. ትንቢተ ዮናስ.................................................................................................60

5.11. ትንቢተ ናሆም...........................................................................................61

5.12. ትንቢተ ዕንባቆም............................................................................................62

5.13. ትንቢተ ሶፎንያስ.......................................................................................63

5.14. ትንቢተ ሐጌ..............................................................................................64

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

5.15. ትንቢተ ዘካርያስ.............................................................................................66

5.16. ትንቢተ ሚልክያስ...........................................................................................67

ዋቢ መጽሐፍት..........................................................................................................70

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

የኮርሱ አጭር መግለጫ

የብሉይ ኪዳን መጽሐፎችን በአሰሳ መልክ ስናጠና እያንዳንዱን ክፍል በጥልቀት ዘልቀን
አንመለከትም፤ ይልቁን መሰረታዊ የሆኑትን ነገሮችን በአምስት ክፍሎች ከፍለን እናያለን።
በመጀመሪያው ክፍል የብሉይ ኪዳን ቀኖና እና የብሉይ ኪዳን ታሪካዊ ዳራዎችን የምንመለከት
ሲሆን በሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሕግ መጽሐፍቶች አንድ በአንድ እንመለከታለን፡፡

በመቀጠልም በክፍል ሶስት እና አራት የብሉይ ኪዳን የታሪክ እና የቅኔ መጽሀፍቶች


ለአገልግሎታችን እና ለግል ሕይወታችን አስፈላጊ የሆኑ ሐሳቦችን በማንሳት የምናጠና
ይሆናል፡፡ በመጨረሻም የነቢያቶችን አገልግሎት እና ሕይወት ደግሞም የአገልግሎቱን
አሰፈላጊነት በክፍል አምስት እንቃኛለን፡፡

የኮርሱ ዓላማ

ተማሪዎች ይህንን ኮርስ ሲያጠናቅቁ የሚከተሉትን ግንዛቤዎችን እንዲጨብጡ


ይጠበቃል፡፡

▪ እግዚአብሔር ካሉት ፍጥረቶች ሁሉ ለሰው ልጆች ከፍተኛ ቦታ ያለው መሆኑን


ይገነዘባሉ፡፡
▪ ፍጥረት የእግዚአብሔር ድንቅ ስራ መሆኑን ይገልጻሉ፡፡
▪ የዕብራዊያን አባቶች በመዋጀት ስራ ላይ ያላቸውን አስፈላጊነት ይገነዘባሉ፡፡
▪ የሌዋዊያን መሥዋዕት፣ ንጽህናና የክህነት አገልግሎት ምን እንደሆነ በመገንዘብ ከአሁኑ
ዘመን አምልኮ ጋር ያዛምዳሉ፡፡
▪ የማደሪያው ድንኳን ምን እንደሆነና አስፈላጊነቱን መግለጽ ይችላሉ፡፡
▪ እግዚአብሔር ኪዳኑን የሚያከብር መሆኑን ይገነዘባሉ፡፡
▪ እግዚአብሔር ከታሪክ ሁሉ በስተጃርባ ያለ መሆኑን ይረዳሉ፡፡
▪ እግዚአብሔር ሐሳቡን ወደ ሕዝቡ ለማድረስ በተለያየ ጊዜ ሰዎችን ከተለያየ ቦታ ያስነሳ
መሆኑን ይገነዘባሉ፡፡
▪ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍቶች ለአዲስ ኪዳን መጽሐፍቶች መሰረት መሆናቸውን
ይረዳሉ።

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ከተማሪዎች የሚጠበቀው

ኮሌጁ ባስቀመጠው (በዘረጋው) የመማሪያ ጊዜያቶች ተማሪዎች ሁል ጊዜ በሰዓቱ መገኘት


አለባቸው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ተማሪዎች የመማር ማስተማር ሥነ-ሥርዓትን፣ በፈተና እና
በሚሠሩት የግልም ሆነ የቡድን ሥራዎች (Assignment) የትምህርትን እና ክርስቲያናዊ ሥነ-
ምግባርን ማክበር እና መጠበቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በክፍል ፈተናም ሆነ በየትኛውም ሥራ
(Assignment) የሰዎችን መቅዳት (መኮረጅ) (Plagiarism) ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ይህን
ተግባር ፈጽሞ የተገኘ ተማሪ ውጤቱ የሚሠረዝ ይሆናል፡፡

የኮርስ ስራ

1. የክፍል ተሳትፎ እና “Attendance” 10%

2. የመጀመሪያ ፈተና 30%

3. ሁለተኛ ፈተና 30%

4. የወረቀት ስራ 30%

ጠቅላላ = 100%

ማስታወሻ፡-

1. የውጤት አያያዙ በኮሌጁ ውጤት አያያዝ መሠረት ይሆናል፡፡

2. ተማሪዎች የጽሑፍ ሥራቸውን በኮሌጁ የአፃፃፍ ዘዴ (format) በመከተል መፃፍ


ይጠበቅባቸዋል፡፡

3. ተማሪዎች የጽሑፍ ሥራቸውን በተባለው ቀን ማስረከብ እና በ “presentation”


ቀን መገኘት አለባቸው፡፡

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

መግቢያ


እ እ
ዋና


ታ ፣

ባጭሩ 39 ን የብሉይ ኪዳን መጽሐፍቶችን ማጥናት ለግል ሕይወታችንም ሆነ


ለአገልግሎታችን እጅግ አሰተዋጾያው ያላቸው በመሆኑ ተማሪዎች በክፍል ውስጥ የሚሰጠውን
ማብራሪያ በአጽንኦት እንዲከታተሉ እና በግላቸውም ጊዜ በመውስድ ከአጋ tf መጽሐፍቶች
ጋሪ በማገናዘብ ቢያጠኑ የበለጠ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡

7
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ምዕራፍ አንድ: የብሉይ ኪዳን መግቢያ

1.1. የብሉይ ኪዳን ቀኖና

ከመጽሐፍ
ቅዱስ ጋር በተገናኘ፣ አንድ ጽሁፍ (መጽሐፍ) የመጽሐፍ ቅዱስ አካል ስለመሆኑ ስናወራ
የምንጠቀመው ቃል ነው። ለምሳሌ፦ መጽሐፈ አስቴር ቀኖናዊ ነው ብንል፣ መጽሐፈ አስቴር
የመጽሐፍ ቅዱስ አካል ነው ማለታችን ነው። ወይም፣ መጽሐፈ ሔኖክ ቀኖናዊ አይደለም ስንል፣
መጽሐፈ ሔኖክ የመጽሐፍ ቅዱስ አካል አይደለም ማለታችን ነው። በሌላ አነጋገር፣ መጽሐፈ
ሔኖክ ባለው ታ ፣ ው እንደ መጽሐፈ አስቴር
(እንደ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፎች) እንዳልሆነ

አልፎ አልፎ
ካሉ ጋር
በተገናኘ

በተጨማሪም የኦርቶዶክስ እና የካቶሊክ አማኞች እንደ ብሉይ ኪዳን አካል አድርገው


የሚቀበሉዋቸው በርካታ መጽሀፍት አሉ። ለምሳሌ፦ መጽሀፈ ሄኖክ፣ መጸሀፈ ሲራክ፣ ጦቢት
ወዘተ። ሆኖም ግን እስራኤላውያን (አይሁዳውያን) የ
በመሆናቸው

እኛ አማኞች 39 ኙ የብሉይ ኪዳን መፃህፍት ስልጣን ያለው የእግዚአብሔር ቃል


(የመጽሐፍ ቅዱስ አካል) መሆናቸውን ለማወቅ እና ሌሎቹ ከላይ የተጠቀሱ መፅሐፎች
የእግዚአብሔር ቃል እንዳይደሉ ለማወቅ ጥቅም ላይ የዋሉት መመዘኛ መስፈርቶች (
የሚከተሉት ናቸው፦

· የመጽሐፎቹ የእግዚአብሔርን መገለጦች እና ቀጥተኛ ራዕዮች መያዝ (ጸሀፊው


በመጽሐፉ እግዚአብሔር እንደተናገረ ማመልከቱ ወይም በእግዚአብሔር ስም መጻፉ
(መናገሩ)፤ ምሳሌ፦ ዘጸ 20፡1፣ ኢያ 1፡1፣ ኢሳ 2:1)

8
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

· የመጽሐፎቹ ፀሀፊዎች ማንነት፣ የሚታወቁ እውነተኛ ነቢያት (ዘዳ 18:20- 22)


ወይም የሚታወቁ መሪዎች መሆናቸው፣ ወይም ከእነርሱ ጋር ቅርበት ያላቸው
ሰዎች መሆናቸው
· ታ
አስቀድሞ ከተገለጠው እውነት ታ ታ
መሆናቸው
· የጌታ ኢየሱስ ምስክርነት እና መጠቀም (ሉቃ 24:24-2 እና ቁ.44)
· የሐዋሪያቱ እና የጥነታዊት ቤተክርስቲያን ምስክርነት እና ጥቅም ላይ ማዋል
(2 ጢሞ 3፡15-16)

እነዚህ 39 ኙ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ጌታ ኢየሱስ ራሱ የመሰከረላቸው ደግሞም


እርሱ እና ሐዋሪያቱ የተጠቀሙባቸው በመሆናቸው፣ ታ ጌ
ና ሐዋሪያቱ ይጠቀሙበት ታ ታ
ም የብሉይ ኪዳን እንዳለ (ሳይቀይሩት) እ

አስተላልፈውልናል:: እ
እ እ

1.2. የብሉይ ኪዳን ጂኦግራፊ


የሆነበት ምክንያት

ታኙ

ወይም የተቆራኙ ስለሆኑ ነው። ስለሆነም እ ታ


ን ነው።

እ ታ


እናያለን
እ እ

9
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ


ተጽፎአል

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ


ተደርገዋል

እ የነበረችውንም

በ ብ

ታ ኛ

ይ ታ


ይፈጽማል

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ


1.3. የብሉይ ኪዳን ታሪክ ቅኝት


እ ታ

ታ እ
ታ እ ታ
ታ ታ




ታ ታ
ታ እ

I. ታ እ ታ
II. እ
III.


እ ታ

ሀ ታ እ ታ እ

እ ታ
ታ እ
ታ ታ

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

1
ለካርታ ጥናት፣ የአማርኛ አዲሱን መደበኛ ትርጉም (ከማጥኛ ጽሁፍ ጋር)፥ NIV Study Bible እና
ESV Study Bible ጀርባ ተመልከት።

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ታ እ

እ እ ታ
እ እ

እ እ

እ ታ እ

እ እ እ እ


ታ ታ
ታ እ እ ታ
እ ክ

ለ. እ ታ




እ ታ እ
እ እ

ሐ.


ታ እ

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

እ ብ

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሐ.1. እ





ሐ.2.



እ እ
እ ፤

ሐ.2.1. እ

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

2
እጥረቱ ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ በመሆን እና ለእስራኤል አረፍት በማምጣት እንጂ ከአመታት መቆጠር
አንጻር አይደለም።

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

እ ታ


እ እ

እ ታ

እ እ

ሐ.2.2.

እ ፣
ታ እ
እ ።


እ እ

ሐ.3. እ ታ

ታ ታ እ

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ


እ ታ

እ እ እ እ ህዝቡ
እ እ ታ

1.4. የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ዝርዝር

የሚለው ስያሜ

እ የነበራቸውን የኪዳን

እ እ
ታ እ
እ ታ እ ታ

1.4.1. አይሁድ አከፋፈል


xYhùÄWÃN kKRSTÂ bðT BlùY kþÄNN sþ«qœbT ynb„ HZïC
ÂcW””mA¼FtÜNM kKRStEÃñC btly mLkù b‰úcW mNgD bmkÍfL
ë•cW nbR”” kzþH b¬C ÃlW ZRZR KFFL yxYhùÄWÃNN yxkÍfL TWðT
y¸ÃmlKT nW””

h. è‰H (yÞG ወይም ኦሪት mA¼FèC)

bzþH KFL WS_ y¸mdbùT xMStÜ yœs¤ yå¶T mA¼FT sþçnù


ZRZ‰cWM”- 1. å¶T zF_rT
2. å¶T z™xT
3. å¶T zl¤DWÃN
4. å¶T zhùLqÜ
5. å¶T zÄGM ÂcW””

1
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

l. ynbþÃT mA¼FèC

bzþH KFL WS_ y¸mdbùT mA¦FT kœs¤ bº§ ytnsù nbþÃT


SM ytsyœ mA¦FT ÂcW”” nbþÃT tBlW y¸«„TM mA¦FT yqdœT
nbþÃTÂ yºl®C nbþÃT bmÆL bxYhùÄWÃN zND bhùlT tkFlW ñrDL””
ZRZ‰cWM XNd¸ktlW nW””

1. qÄ¥Y nbþÃèC
1.1 mA¼f xþÃsù
1.2 mA¼f mNFNT
1.3 mA¼f Nœx¤L 1¾ XÂ

1.4 mA¼f ngST 1¾ XÂ 2¾

2. ºl®C nbþÃèC
2.1 TNbþt xþúYÃS 2.9 TNbþt ¸ክÃS
2.2 TNbþt x¤RMÃS 2.10 TNbþt ÂçM
2.3 TNbþt HZQx¤L 2.11 TNbþt :NÆöM
2.4 TNbþt çs¤: 2.12 TNbþt îæNÃS
2.5 TNbþt xþ†x¤L 2.13 TNbþt ¼g¤
2.6 TNbþt xäA 2.14 TNbþt zµRÃS
2.7 TNbþt xBD† 2.15 TNbþt ¸LክÃS
2.8 TNbþt ×ÂS

¼. kþ¬ïC
bzþH KFL WS_ tmDbW y¸gßùT mA¦FT kþn-_bÆDE YzT çcW sþçnù
xBL®cÜ mA¼FT bD‰¥Â bon-G_M ytÉû AhùæC ÂcW”” xYhùÄWÃN
XnßþHNM mA¦FT b3 KFL kFlW xSqM«DcW nbR”” ZRZ‰cW”-

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

yQn¤(on-G_M) _QLlÖC y¬¶K mA¼FT

mA¼FT

mZœr ÄDET m`Ly m`LY zslÖäN TNbþt ÄNx¤L

mA¼f Múl¤ mA¼f „T :Z‰Â nHMÃ

mA¼f xþ×B söÝW x¤RMÃS mA¼f z¤Â


mD:L

(1¾ XÂ 2¾)
mA¼f mKBB

mA¼f xSt½R

1.4.2. የክርስቲያኖች አከፋፈል


YH xkÍfL msrtÜN ÃgßW kXB‰YS_ wd G¶K kttr¯mW kBlùY
kþÄN mI¼F nW”” bzþH zmN Ãlù KRStEÃñCM YHNnù ymA¦FtÜN xkÍfL
XNqƧlN””” ymA¼FtÜ xmÄdB bmA¦FtÜ §Y tN™ÆRö b¸gßW yon-I¼ùF
xYnT ytdrg YmS§L”” KFFlùM

ynbþÃT mA¼FT

yÞG mA¼FT yTrµ mA¼FT yQn¤ (yon-G_M)


mA¼FT

zF_rT xþÃsù xþ×B xþúÃS çs¤:

z™xT መ úFNT mZœ ረ ዳዊት x¤RMÃS xþ†x¤L

zl¤DWÃN „T Múl¤ söÝW x¤RMÃS xäA

z^ùLqÜ úœx¤L 1¾Â 2¾ mKBB ÄNx¤L xBD†

zÄGM ngoT 1¾Â 2¾ m`Ly m`LY ÞZQx¤L ×ÂS

z¤Â1¾Â 2¾ ¸KÃS

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

:Z‰ ÂçM

nHMÃ XNÆöM

xSt½R ሶፎንያስ

¼g¤

zµRÃS

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ምዕራፍ ሁለት፡ የሕግ መጽሐፍት

የህግ መጽሐፍት ፔንታቱክ በመባል የሚታወቁ ሲሆን፣ የተለያዩ ታ ኑ ሥነ


- መለኮታዊ ጉዳዮችን ይዳስሳሉ። እነዚህም፡-
የሥነ-ፍጥረት አመጣጥና የሰው በኃጢዓት መውደቅ
እ ት እግዚአብሔር ያ


ው ውን
እ ሔ ዳ እ
የተፈተኑበት ህይወት

ዋና ክ መንገድ
የሚከተለውን ይመስላል:-

ቆጠራ
ናቸው፡፡

2.1. ኦሪት ዘፍጥረት

የመጽሐፉ የመጀመሪያው ቁጥር ላይ ያለው ቃል “በመጀመሪያ” እንደሚያሳየን፣ የዘፍጥረት


መጽሐፍ የመጀመሪያ ጉዳዮችን የሚመለከት መጽሐፍ ነው።

ሀ.

የፍጥረት ጅማሬ፣ ውድቀት፣ የእግዚአብሔርን የማዳን


ተስፋ እና የእስራኤልን ጅማሬ ማሳየት ነው። ታ

እ እ ይገልጽበታል። በዚህም

ሀሳቦን የሚከተሉትን ያሳያል፦

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

እ ያለው

ለ. እ

ሐ. እ

ለ.

፣ ፣ ኃ ፣ ፣


ሁኔታ
እ ካ


ዘፍ ፤ ታል

መ. ከፋፈል
I ታ

II
III.
IV
V ታ ታይ ታ



VI ታ

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

2.2. ኦሪት ዘጸአት

ዘፀዓት የሚለው ስርወ ቃል መውጣት ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን በመጽሐፍ ቅዱስ
ውስጥ የሚያስታውሰን አንድ ትልቅ ታሪካዊ ክስተት አለ፡፡ ይኸውም የእስራኤል ህዝብ ከግብጽ
ባርነት ነጻ የወጣበት ሂደት ነው፡፡ የዘፍጥረት መጽሐፍ ሀሳቡን የሚያጠቃልለው የያዕቆብ ቤተሰብ
ወደ ግብጽ መግባቱን በማውሳት ሲሆን የዘፀአት መጽሐፍ ከዚያው በመቀጠል የያዕቆብ ቤተሰብ
በምን ዓይነት ሁኔታ በግብጽ ይኖሩ እንደነበር ይነግረናል፡፡
የዘፀአት መጽሐፍ በራሱ ብቻውን የሚቆም መጽሐፍ አይደለም ምክንያቱም ታሪኩ
አስቀድሞ በዘፍጥረት መጽሐፍ ጋር የተያያዘ ስለሆነና በቀጣይነትም ከሌሎቹ ቀጣይ መጽሐፍት
ጋር ተያያዥነት ያለውን ታሪክ የሚያወሳ ስለሆነ ነው፡፡
እንግዲህ በዘፀአት መጽሐፍ ውስጥ ልናያቸው የሚገቡ ቁልፍ ሀሳቦች አሉ፡፡ እነርሱም፡
-
ሀ. እግዚአብሔር በአማልክቶች (በጣኦታት) ላይ ያለውን የበላይነት ፣
ለ. የእስራኤል ህዝብ ከግብፅ ባርነት ነፃ መውጣትና የእግዚአብሔር የማዳን ስራ
የሚስረዳ መሆኑ፣
ሐ. የሙሴ ህግ የእስራኤላውያን የሃይማኖትና የማኅበራዊ ህይወት መገለጫ መሆኑ፣ መ.
የመገናኛው ድንኳን የእግዚአብሔርን መገኘት አመላካች መሆኑ፣

ሀ. አላማ - የኪዳኑን ግንኙነት ለመጠበቅና ህዝቡን በእግዚአብሔር ሀሳብ ለመቅረጽ የህግ


አስፈላጊነት ምን ያህል እንደሆነ ለማሳየት ነው ፡፡

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
ልናስተውለዉ የሚገባው ነገር የዘፀአት መጽሐፍ መሰረታዊ እዉነቶችን ያካተተ ሲሆን
በአሁኑ ዘመን ላለነው አማኞችም መሰረታዊ የሆነ ስነ መለኮታዊ ጠቃሜታ ያላቸው ቁምነገሮችን
ይዞ እናገኛለን፡፡ እነዚህም የሚከተሉት ናቸው፡-
I. የእግዚአብሔር ስም ያህዌ (Yahwh) መሆኑ
II. እግዚአብሔር ቅዱስ መሆኑ
III. እግዚአብሔር የኪዳን አምላክ መሆኑ
IV. የእግዚአብሔር ለሕዝቡ ታማኝ መሆኑ
V. የእግዚአብሔርን ሕዝብ ለመምራት ስርዓት /ሕግ/ እንደሚያስፈልግ
VI. እግዚአብሔር ሕዝቡን ለጠላት አሳልፎ እንደማይስጥ

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. እስራኤል በግብጽ (1፡1 - 12፡36)
II. ወደ ሲና ተራራ ጉዞ (12፡37 - 19፡2)
III. በሲና ተራራ የእስራኤላውያን ህይወት (19፡3 - 21፡36)
IV. የኪዳን መጽደቅና የመገናኛው ድንኳን (22፡48)

2.3. ኦሪት ዘሌዋውያን

የዘሌዋውያን መጽሐፍ ስያሜ የተሰጠው ከያዕቆብ ልጆች ውስጥ የተመረጡት የሌዊ


ዝርያዎችን አገልግሎት የሚያወሳ በመሆኑ ነው:: ከያዕቆብ ልጆች ውስጥ ሌዋውያን ለመገናኛው
ድንኳን ለአገልግሎት ተመርጠው ለዚህ ሥራ የሚቆሙ ናቸው:: ከሌዊ ወገን የሆኑት አሮንና
ልጆቹ (ካህናት የሚል ስያሜ ያላቸው ሲሆን) ዋነኛው ተግራቸው ለክህነት ሥራ የተመረጡና
የተሾሙ ናቸው፡፡ በዘፀአት መጽሐፍ አሮንና ልጆቹ በመገናኛው ድንኳን (በዋናነት መሰዊያው እና
የመገናኛው ድንኳን የውስጥ ክፍሎች ውስጥ) እግዚአብሔርን ለማገልገል ተመርጠዋል (ዘፀ 28፡
1)፡፡3

ሀ. ዓላማ
የመጽሐፉ ማዕከላዊ መልዕክት ስለ ቅድስና (መለየት) ነው፡፡ በመጽሐፉ ውስጥ በተደጋጋሚ
የተገለጸው ሐረግ እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለህዝቡ የተናገረው፣ “እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም
ቅዱሳን ሁኑ” የሚለው ነው፡፡ (ዘሌ 11፡44-45፣ 19፡2፣20፡26) የዘሌዋውያን መጽሐፍ
ከዘፀአት መጽሐፍ ምዕራፍ 24-40 ጀምሮ ያለው ታሪክ ተከታይ ሀሳብ ነው፡፡ የዘፀአት መጽሐፍ
ሀሳብን የሚያጠቃልለው የመገናኛው ድንኳን ሥራ መጠናቀቁንና እግዚአብሔር በድንኳኑ ውስጥ
ማደሩን በመናገር ሲሆን የዘሌዋውያን መጽሐፍ ግን እግዚአብሔር ሙሴን ጠርቶ በመገናኛው
ድንኳን ህዝቡ እግዚአብሔርን እንዴት እንደሚያመልኩ መለኮታዊ መመሪያን መቀበላቸውን ነው፡፡
የዘፀአት መጽሐፍ የሚያወሳው ስለመገናኛው ድንኳን አሰራር ሲሆን የዘሌዋውያን መጽሐፍ ግን
በድንኳኑ ውስጥ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ጋር ስለሚኖራቸው አምልኮ ግንኙነት እንዴት መሆን
እንዳለበት ነው፡፡

3
አስተውሎት፦ ሌዋውያን እና ካህናት ሁሉም የሌዊ ልጆች ሲሆኑ፥ ካህናት ግን የአሮን (የሙሴ ወንድም)
ልጆች ናቸው። በመገናኛው ድንኳን ካህናት የሚሰሩትን ስራ ሌዋውያን እንዲሰሩ አይፈቀድም።

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
ዋናዎቹ ጭብጦች ስለቅድስና ህዝቡ ከእግዚአብሔር ጋር ባለው ግንኑነት ሲሆኑ
እነዚህንም በሦስት ክፍሎች ከፍለን ልንመለከት እንችላለን ፡፡
1. ወደ እግዚአብሔር ስለመቅረብ (መስዋዕት)
2. ከእግዚአብሔር ምህረትን ስለመቀበል የክህነት አገልግሎት
3. ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት ስለማድረግ (ቅድስና) ናቸው ፡፡
ከዚህ ቀጥለን ለእስራኤላውያን ከእግዚአብሔር ጋር ስለሚኖራቸው ኅብረት ሊያቀርቡ
የሚገቧቸውን አምስት መስዋዕቶች እንደሚከተለው እንመለከታን፡፡
1 ኛ. የሚቃጠል መስዋዕት /ዘሌ 1፡1-17/ -መሰጠትን የሚያሳይ ነው ፡፡
2 ኛ. የእህል መስዋዕት /ዘሌ 2፡1-16/ -እግዚአብርን ማመስገንና መውደድን
ለመግለጥ
3 ኛ. የኅብረት መስዋእት/ዘሌ 3፡1-17/- እግዚአብርን ለማመስገንና ከእርሱ ጋር
ኅብረት ማድረግን ያመለክታል፡፡
4 ኛ. የኃጢአት መስዋዕት(ዘሌ 4፡1-35) -ያለማወቅ የተሰራ በደል በሚኖርበት
ጊዜ የሚቀርብ የመስዋዕት ዓይነት ነው፡፡
5 ኛ. የበደል መስዋዕት /ዘሌ 5፡1-19/- ካሳን የሚጠይቅ ኃጢዓት በሚሰራበት ጊዜ
የሚቀርብ የመስዋዕት ዓይነት ነው፡፡

በአጠቃላይ የመሥዋዕቶቹ ዓላማ ምንን ያሳያሉ ብለን ስንመለከት፡-


1. የእግዚአብሔር ቅድስናን ለህዝቡ ለማሳየትና ኃጢዓትን በሞት እንደሚቀጣ
ለመግለጽ
2. የሰዎችን ኃጢዓተኝነት ለማሳየት
3. የኃጢዓት ይቅርታ የሚገኘው በምትክ ሞት መሆኑን ለማስገንዘብ
4. ሰው ህይወቱን በንጽህና የመጠበቅ ኃላፊነት እንዳለበት ለማሳየት
5. የእግዚአብሔርን ምህረትና ጸጋ ለማሳየት ነው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
በመጽሐፉ ውስጥ ሰው ሊከተለው የሚያዳግት በርካታ የተወሳሰቡ ህግጋትና
መመሪያዎች ተዘርዝረዋል፡፡
I. አምስቱ ዋና ዋና መስዋዕቶች (ከምዕራፍ 1-7)
II. የክህነት ሹመትና የአገልግሎት ጅማሬያው (ከምዕራፍ 8-10)
III. ስለ መንጻት የተሰጡ መመሪያዎች (ከምዕራፍ 11-15)

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

IV. ስለ ማስተሰሪያ ቀን (ምዕራፍ 16)


V. የቅድስና ተግባራት (ከምዕራፍ 17 - 27)

2.4. ኦሪት ዘኁልቁ

የዘኁልቁ መጽሐፍ አራተኛው የህግ መጽሐፍ ሲሆን የእስራኤላውያንን ታሪክ ከባርነት


ወጥተው ኪዳን ከገቡ በኋላ ወደ ተስፋይቱም ምድር የሚያደርጉትን ጉዞ የሚያሳይ ነው ፡፡ ዘኁልቁ
የሚለው የመጽሐፍ ርዕስ በመጽሐፉ መጀመሪያ ላይ ሙሴ ህዝቡን የቆጠረበትን ሂደት የሚያሳይ
ነው፡፡ ይህንንም ሀሳብ የምናገኘው በምዕራፍ 1 እና 26 ላይ ላይ ያለውን የወንድ እስራኤላውያንና
ቆጠራ፣ እና በምዕራፍ 3 ላይ ያለውን የሌዋውያን ወንዶችና የበኩር ልጆች ቆጠራ መሰረት
በማድረግ ነው ፡፡

ሀ. አላማ
እግዚአብሔር በብዙ አስቸጋሪ ሁኔታዎችና ነገሮች፣ ደግሞም በእስራኤል አለመታመን
ውስጥ በሀይሉ፣ በምህረቱ እና በቸርነቱ ህዝቡን በደህና በምድረበዳ እንደመራ ማሳየት ነው።

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የዘኁልቁ መጽሐፍ መልዕክት በዋናነት የሚያተኩረው የእስራኤል ህዝብ ማጉረምረምና
አመጽ በጨመረ ቁጥር እግዚአብሔር ቸርነትና ታማኝነት ማሳየቱን ነው፡፡ እግዚአብሔር በበለጠ
ራሱን በመግለጥ ባህርይውን በማሳየት ለህዝቡ እንዲያውቀው ማድረጉን ነው ፡፡ ምንም እንኳን
ህዝቡ የማይታዘዘው ቢሆንም ለእነርሱ ያሳያቸው ትዕግስት ይህ ነው የማይባል ነበር፡
፡ እግዚአብሔር ቀናተኛና ቅዱስ አምላክ ስለሆነ ህዝቡ ትዕዛዛቱን በመጣስ በተላለፉ ጊዜ ተገቢውን
ፍርድ ይሰጣቸው ነበር፡፡ የህዝቡን ዕምነት ለመፈተንም በህይወታቸው አስቸጋሪ ነገሮች ውስጥ
እንዲገቡ አድርጓቸዋል፤ ታማኝ አለመሆናቸውም ተገልጦአል፡፡ የእስራኤላውያን በኪዳኑ ታማኞች
አለመሆናቸው ለሚመጣው ትውልድ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ቀጥሎ ባሉ ትውልዶች ዘንድ
በተደጋጋሚ ተወስቶአል።
በዘኁልቁ መጽሐፍ ላይ እግዚአብሔርን የማገልገል ነገር በአብዛኛው በውጫዊ ነገር ላይ
የሚታይ ነው፡፡ በዘሌዋውያን መጽሐፍ ላይ ህዝቡ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ እግዚአብሔርን
ሊያመልኩ የሚገባቸውን ሥርዓት የሚያሳይ ሲሆን ህዝቡም በሲና ተራራ በአንድ ስፍራ ላይ ሆነው
ነው፡፡ የዘኁልቁ መጽሐፍ ግን ህዝቡ በምድረ በዳ በጉዞ ላይ ሆነውና በውጊያ ላይ እየተሳተፉ
የሚኖሩትን ኑሮ የሚያሳይ ክፍል ነው፡፡
በጠቅላላው መጽሀፉ፦
ሀ. የእግዚአብሔርን ቅድስና

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. የሰዎችን ኃጢአተኝነት
ሐ. ለእግዚአብሔር የመታዘዝን አስፈላጊነት እና
መ. እግዚአብሔር ለኪዳኑ ታማኝ መሆኑን ይገልጣል።

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
መጽሐፉን በግርድፉ በሦስት ዋና ዋና ከፍሎች ከፋፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
I. በሲና ተራራ ለመጓዝ ያደረጉትን ዝግጅት (1፡1 - 10)
II. ከሲና እስከ ቃዴስ ምድረ በዳ (11፡1 - 20፡21)
III. ከቃዴስ ምድረበዳ እስከ ሞዓብ ሜዳ (20፡22-36) በሌላ
መልኩ መጽሐፉን ዘርዘር አድርገን በምዕራፎች ስናየው
I. ለጉዞ የተደረገ ዝግጅት (ከምዕራፍ 1-10)
II. ወደ ከነአን ድንበር ጉዞ (ምዕራፍ 11-12)
III. አለማመንና መቅበዝበዝ (ምዕራፍ 13-19)
IV. ወደ ሞአብ ሜዳ የተደረገ ጉዞ (ምዕራፍ 20-21)
V. እስራኤል በሞዓብ ሜዳ (ምዕራፍ 22-26)

2.5. ኦሪት ዘዳግም

የዘዳግም መጽሐፍ በአብዛኛው በሙሉ ማለት ይቻላል የሙሴን ንግግር የያዘ መጽሐፍ
ነው፡፡ እስራኤላውያን በሞአብ ሜዳ በዮርዳኖስ በስተምስራቅ በሰፈሩበት ጊዜ ሙሴ ወደ ከነዓን
አለመግባቱን እግዚአብሔር ከነገረው በኋላ በህይወቱ ዘመን ፍጻሜ ላይ ሆኖ ለሁለተኛ ትውልድ
የተናገረው ቃል ነው፡፡ በ 17 ኛው ምዕራፍ ላይ እግዚአብሔር ወደ ተስፋይቱ ምድር ከገቡ
በኋላ በመድሪቷ ስለሚነግሰው ንጉስ በሰጣቸው መመሪያ ላይ ንጉሱ የዚህን ህግ መጽሐፍ ለራሱ
በመጽሐፍ ይጻፍ የሚለውን ሀሳብ በመውሰድ “የስፕቱዋጀንት” ትርጉም ማለትም (ብሉይ ኪዳንን
ከዕብራይስጥ ወደ ግሪክ የተተረጎመ መጽሐፍ ማለት ነው) “ዲትሮኒየም” በማለት ይገልጸዋል፡፡
ትርጓሜውም በድጋሜ የተሰጠ ህግ ማለት ነው ፡፡
በድጋሜ በተሰጠው ህግ ሁለተኛው ትውልድ በከነዓን ምድር እግዚአብሔር ከህዝቡ
ምን እንደሚፈልግ የሚያስገነዘብ ነው፡፡ የዘኁልቁ መጽሐፍ ላይ ገና ዮርዳኖስን ከመሻገራቸው
በፊት የአሞራውያንን ነገስታት አ tt ንፈው ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ያለውን ምደር ለጋድ
ለሮቤልና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ መከፈላቸውን ይናገራል፡፡ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ከመሻገራቸውና
የተስፋይቱን ምድር ከመውረሳቸው አስቀድሞ ባለፉት 40 ዓመታት ውስጥ ህዝብን ሲመራ
በቆየበት ጊዜያት የተመለከተውን የህዝቡን ባህርይና የእግዚአብሔርን ኪዳን በማስመልከት

2
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለህዝቡ የተናገረበት መጽሐፍ ነው፡፡ ሙሴ የሚናገረው ህዝብ በግብጽ ለወጣው ትውልድ ሳይሆን
በምድረ በዳ ጉዞ ወቅት ለተወለደው አዲስ ትውልድ ነው ፡፡
ሙሴ በዋናነት የሚያሳስባቸው ነገር የእግዚአብሔርን ህግ እንዲጠብቁ ነበር ፡፡ ሀ.
እግዚአብሔር ለእነርሱ የሠራውን ሥራ ነገራቸው
ለ. እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር የገባውን ኪዳን አሳያቸው
ሐ. ለኪዳኑ ታማኝ መሆን እንዳለባቸው አበረታታቸው

ሀ. ዓላማ
የዘዳግም መጽሐፍ ዋና ዓላማ የእግዚአብሔርን ኪዳን በሚገባ ማስታወስ ነው ፡፡ ከግብጽ
የወጣው የቀደመው ትውልድ በምድረ በዳ ባለማመኑ ስለጠፋ ልጆቻቸው ወደ ከነዓን
ከመግባታቸው በፊት ሙሴ በኪዳን ውስጥ መኖር ማለት ምን እንደሆነ ያስረዳበት መጽሐፍ ነው፡፡
ሙሴ የኪዳኑን ምንነት በማብራራት የገለጸበትና ህዝቡ ኪዳናቸውን በማደስ ከእግዚአብሔር ጋር
ኅብረት እንዲያደርጉ ለማሳሰብ ነው ፡፡

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
ሙሴ ከዚህ በኋላ ህዝቡን የማይመራቸው መሆኑንና ተስፋን የገባላቸው እግዚአብሔር ግን
ምድሪቱን የሚያወርሳቸው መሆኑን ነገራቸው፡፡ ሙሴ ለህዝቡ ምድሪቱን በእርግጥ የሚወርሱ
መሆናቸውን ካረጋገጠላቸው በኋላ ኢያሱ ብርቱ የእስራኤል መሪ እንዲሆን ያበረታታዋል፡፡
ሙሴ ለካህናቱና ለመሪዎች የተጻፈውን ህግ በመስጠት እንዴት መምራት እንዳለባቸውና
ለህዝቡ ህጉን በማንበብና በማስተማር እግዚአብሔርን በመፍራት እንዲኖሩ ይመክራቸዋል፡፡
የእስራኤል ካህናትና መሪዎች በሙሴ አማካይነት በእግዚአብሔር ፊት በታማኝነት እንዲያገለግሉ
እንደተነገራቸው በአዲስ ኪዳን ደቀመዛሙርት የጌታን መንፈስ በመጠበቅ እንዲቆዩና በታማኝነት
እርሱን እንዲገለግሉ መመሪያን ተቀብለዋል፡፡ የሙሴ ታላቅነት የተገለጠው ወደ ተስፋቱ ምድር
ይገባ ዘንድ ለከለከለው ለእግዘአበሔር በነበረው ትልቅ ክብር ነበር፡፡ ሙሴ የመጨረሻውን
መዝሙር የጻፈው ምናልባት ህዝቡ ፊታቸውን ከእግዘአብሔር ዘወር አድርገው ጣኦታትን ያመለኩ
እንደሆነ ይሄ መዝመር ምሥክር ይሆንባቸው ዘንድ ነው ፡፡ (ዘዳ 31፡19-23)
የሙሴ መዝሙር ቃል ተጻፈው በ 32 ኛው ምዕራፍ ላይ እግዚአብሔር ሙሴ ወደ ፈስጋ
ተራራ ሄዶ የሚሞት መሆኑን የገለጸውም በዚሁ ምዕራፍ ላይ ነው፡፡ ሙሴ መዝሙሩን ጽፎ
ከጨረሰ በኋላ ቃሉን ሁሉ በልባቸው እንዲጠበቁና ለልጆቻቸው ህጉን ይታዘዙ ዘንድ
እንዲያስተምሩ ነገራቸው እግዚአብሔር ሙሴን ወደ ተራራ ወጥቶ የተስፋይቱን ምድር

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

እንዲመለከታት ይነግረዋል ፡፡ ሙሴም በመጨረሻም ለእያንዳንዱ የእስራኤል ነገድ ያለውን ጥልቅ


ፍቅር በመዝሙሩ ይገልፃል፡፡ ሙሴም በረከቱን የጨረሰው እግዚአብሔር የተለየና ማንም
ሊተካው የማይችል መሆኑን በመግለጽ ነው ፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የሙሴ መጀመሪያ ንግግር (1፡5 - 4፡43)
II. የሙሴ ሁለተኛ ንግግር (4፡44 - 26፡19)
III. የሙሴ ሦስተኛ ንግግር (27፡1 - 29፡21)
IV. የሙሴ አራተኛ ንግግር (29፡22 - 30፡20)
V. የሙሴ የመጨረሻ ቃል (31 - 34)

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ምዕራፍ ሶስት፡ የብሉይ ኪዳን የታሪክ መጽሐፍት

የብሉይ ኪዳን የታሪክ መጽሐፍት የሚባሉት ከመጽሐፈ ኢያሱ እሰከ መጽሐፈ አስቴር
ያሉት መጽሐፎች ናቸው። የእስራኤል ሕዝብ በከነዓን እና ከከነዓን ውጭ ያሳለፈውን ታሪክ
የሚዘግብ በተለያየ ጊዜ የተከሰተና የተፃፈ የታሪክ መጽሐፍት ሰብስብ ነው፡፡ ከአርባ ዓመታት
ጦርነት እና ጉዞ በኃላ በከነዓን ከኖሩ ጀምሮ እሰከ ባቢሎን ምርኮ ያለውን ዘመን የሚያጠቃልል ነው፡፡

3.1. መጽሐፈ ኢያሱ

የኢያሱ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባው ቃል ኪዳን መሰረት (ዘፍ 12፡1-


3፣ 15፡18-21) ህዝቡን ከግብጽ ነፃ ማውጣትን እና ለትውልዳቸው ርስት መሆን የሚችል
መሬት ማውረስን፣ እነርሱም ተባርከው ለሌሎችም በረከት የሚሆኑበት ቦታ መስጠትን በውስጡ
ይዟል፡፡ እንደ እግዚአብሔር እቅድ በኢያሱ አመራር ሥር በመደራጀት ያቺን የተስፋ ምድር
ተዋግተው እንዲያ tt ንፉ ህዝቡን አንድ የማድረግ ስራ ያሳያል፡፡

ሀ. ዓላማ
የእስራኤልን የተስፋይቱን ምድር (ከነዓንን) መውረስ እና መከፋፈል በመተረክ
የእግዚአብሔርን ታላቅነት እና ታማኝነት መግለጥ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የዘዳግም መጽሐፍ በመጽሐፈ ኢያሱ ላይ ስነመለኮታዊ ተጽዕኖ ፈጥሯል፡፡ በኢያሱ መጽሐፍ
ውስጥ የሚከተሉት ዋና ዋና የስነመለኮት ጭብጦ ናቸው፡-
▪ እግዚአብሔር ተዋጊ አምላክ መሆኑ
▪ የእግዚአብሔር ዓላማ እርሱን የሚጠሉትን ከምድረ ገጽ ማጥፋት መሆኑ
(ዘዳ 7፡10)፡፡
o ለእነዚህ የአህዛብ ነገስታት ቀድሞ የሠላም መልዕክት የሚላክላቸው
መሆኑ (ዘዳ 20፡10)፡፡
o ለተላከላቸው የሠላም መልዕክት ምላሻቸው ሠላም ካልሆነ
የሚጠብቃቸው ዕድል ከምድረ ገጽ መጥፋት መሆኑ (ዘዳ 20፡ 12-
13)፡፡

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

o ከምድረ ገጽ ይጠፉ ዘንድ ምክንያት የሆነው ደግሞ አፀያፊ


የሆነውን የባዕድ አምልኮ ልምምዳቸውን ወደ እግዚአብሐር ህዝብ
እንዳያጋቡ ነው (ዘዳ 20፡17-18)፡፡
▪ እግዚአብሔር የኪዳን አምላክ መሆኑ
o ለዚህም ማስረጃነት የሚከተሉትን ክፍሎች መመልከት ይቻላል፡
፡ ይሔውም፡- ኢያ 9፡22-27፣ኢያ 10፡26-27፤ ኢያ 7፡25፤ ኢያ
23፡14-16፤ኢያ 24፡19-20፤ ወዘተ ክፍሎችን መመልከት ይቻላል፡፡
▪ እግዚአብሔርን ማምለክ
o ኢያሱ እግዚአብሔርን ሰለ ማምለክ እንደሚናገር ከመጽሐፉ
መረዳት ይቻላል፡፡ ለምሳሌ፡- በኢያሱ 24፡14-24
▪ በተስፋ የተሰጠው ዕረፍት
o ያቺ የተስፋይቱ ምድር ከነዓን እኛ በመንፈሳዊው መዳን ያገኘናትን
አዲስቷን ኢየሩሳሌም ምሳሌ ነች፡፡
o የዕምነት ኃይል እና ምሳሌነት
o በኢያሪኮ ዘመቻ ውስጥ የእስራኤልና የረዓብ ዕምነት ለዚህ ትልቅ
ምሳሌዎች ናቸው፡፡

ሐ. መጽሐፉ አከፋፍል
I. የከነዓን መያዝ (ምዕ 1-5፡12)
II. በጦርነት ድል (ምዕ 5፡13-12፡24)
III. የርስት ክፍፍል (ምዕ 13-21)

3.2. መጽሐፈ መሣፍንት

የኢያሱ መሞት በኢያሱ መጽሐፍ እና በመጽሐፈ መሳፍንት መካከል ትልቅ አንድነት


ፈጥሮ ይገኛል (ኢያ 24፡29-31፣ መሳ 2፡8-10)፡፡ የመሳፍንት መጽሐፍ በኢያሱ ሞት እና
በእስራኤል የመጀመሪያ ንጉስ መካከል የተዘረጋ ነው፡፡ የመሳፍንት መጽሐፍ ታሪክ ወደ 400
ዓመታት ገደማ ይረዝማል፡፡ ይህ ደግሞ ከክርስቶስ ልደት በፊት ወደ 1000 ዓመት ሲሆን ይህም
ወደ ዳዊት ዘመነ መንግስት ይቀርባል፡፡ መሳፍንት ከተለያዩ የእስራኤል ነገዶች

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

የተውጣጡ የጦር መሪዎች ሲሆኑ ድርሻቸው ደግሞ ነገዳቸውንም ሆነ እስራኤልን ከጠላት ጥቃት
መታደግ ነበር፡፡
መጽሐፉ በተለያዬ መልኩ በሁለት አካላት መካከል የሚደረግ ግንኙነት ይመስላል፡፡
ይህም በእግዚአብሔር እና በእስራኤል ህዝብ መካከል የሚደረግ ግንኙነት ሲሆን እግዚአብሔር
የፍቅር አምላክ ስለሆነ ለእስራኤል የገባውን ቃል ኪዳን አላጠፈም፡፡ ነገር ግን ሰው እንዲታዘዘው
የሚሻው ቅዱስ እግዚአብሔር እንዴት ኃጢአትንና ክፋትን ይታገሳል? መሳፍንት የማይታዘዙ ክፉ
ህዝቦች ታሪክ እና በእግዚአብሔር ላይ ክፋትን በማድረግ በጠላቶቻቸው ሥር የወደቁትን
እስራኤላዊያንን ነፃ ያወጡ ናቸው፡፡ በዚህ ታሪክ ውስጥ እግዚአብሔር ታጋሽና ርህሩህ መሆኑን
እንማራለን፡፡
በመሳ 2፡6-3፡6 ውስጥ ያለው ሀሳብ የመጽሐፉ ዋና ማዕከል ሲሆን በእግዚአብሔር እና
በእስራኤል ህዝብ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ንግግር ያመለክታል፡፡ በህይወታቸው ውስጥ አምስት
የሚሆኑ የህይወት ውጣ ውረዶች በመከታተል ይፈራረቅባቸው ነበር፡፡ እነርሱ ከእግዚአብሔር
በራቁ ጊዜ የሁሉም ሰው ህይወት ከመስፍኑም ጭምር በትልቅ ችግር ውስጥ ይወድቅ ነበር፡፡
የመስፍኑ የመታዘዝ ህይወት ውጣ ውረድ ውስጥ በገባ ቁጥር የህይዝቡም ህይወት እንዲሁ አብሮ
ይዋዥቅ ነበር፡፡ እነዚህም ተፈራራቂና ምስቅልቅል የህይወት ውጣ ውረዶች የሚከተሉት ናቸው፡፡
እነዚህም፡-
1. አለመታዘዝ፡- የእስራኤል ህዝብ ትዕዛዛቱን ቸል ማለት በእግዚአብሔር ፊት ክፉ
ነገር ሲያደርጉና በህይወትና በአካሔዳቸው በእግዚአብሔር ላይ የሚያምፁበትን ጊዜ
ያመለክታል (2፡11፣ 3፡7፣12፣ 4፡1፣ 6፡1፣ 10፡6፣ 13፡1)፡፡
2. ቅጣት፡- ይህ በእግዚአብሔር ላይ በሚያምጹበትና በማይታዘዙበት ጊዜ ያንን ተከትሎ
የሚመጣ የእግዚአብሔር የቅጣት ጊዜ፡፡ በዚህ ጊዜ ካለመታዘዛቸው የተነሳ
እግዚአብሔር ለምርኮ አሳልፎ ይሰጣቸው ነበር፡፡ ለዚህም እግዚአብሔር የአህዛብ
መንግስታትን ይጠቀም ነበር /2፡14፣ 3፡8፣ 4፡2፣ 10፡9/፡፡ የኃጢአታቸውን ዓይነት
ደግሞ በመሳ 2፡10-3፡5 ውስጥ እናገኛለን፡፡
3. ንሥሃ፡- የእስራኤል ህዝብ በአህዛብ መንግስታት አገዛዝ ስር በሚወድቅበትና መከራ
ሲበዛባቸው ወደ እግዚአብሔር በንሥሃ ይጮኹ ነበር /3፡9፣ 15፣ 6፡6-7፣ 10፡ 10/፡፡
4. ነፃ መውጣት፡- እግዚአብሔርም የንሥሃ ጩኸታቸውን በመስማት ነፃ ሊያወጣቸው
የሚችል መስፍን ያስነሳላቸውና ነፃ ይወጡ ነበር /2፡16፣ 3፡9፣ 15፣ 10፡1፣ 12/
፡፡

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

5. ዕረፍት፡- እግዚአብሔር ነፃ ባወጣቸው ጊዜ ወደ እረፍትና መረጋጋት ይመለሱ ነበር (3፡


10-11፣ 8፡28-32፣ 10፡2-5፣ 12፡9-15)፡፡ ነገር ግን አሁንም ተመልሰው ወደ
መጀመሪያው ያለመታዘዝ ህይወት ይወድቃሉ፡፡ በዚህ መልኩ እነዚህ አምስት ዓይነት
የህይወት ውጣ ውረዶች በየደረጃውና በየተራ ተመላልሶ ይፈራረቅባቸው ነበር፡፡

ሀ. አላማ
የመሳፍንት መጽሀፍ፣ ሀጢያት የእግዚአብሔርን ፍርድ እና ቅጣት በህዝቡ ላይ
እንደሚያመጣ እና እግዚአብሔር መሀሪ እና ታዳጊ አምላክ መሆኑን ያመለክታል።

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ እግዚአብሔር መሐሪ እና አጀንዳውን የማይቀር መሆኑን፣ እስራኤላውያን
እርሱን በድለው ንስሐ ሲገቡ እርሱ በተደጋጋሚ በምህረቱ ሲቀበላቸው
እናያለን፡፡
▪ እግዚአብሔራው አገዛዝ የእረፍት መንገድ መሆኑን- እስራኤላውያን
ከእግዚአብሔር አገዛዝ ላይ አምጸው የራሳቸውን መንገድ በፈለጉ ጊዜ
ትልቅ ዋጋ እንዳሰከፈላቸው እንመለከታልን፡፡
▪ የእግዚአብሔር ለጸጋው ስጦታ የማይጸጸት መሆኑን

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. ቸልተኝነት የሚያሰከትለው አደጋ (ምዕ 1-2፡6)
II. ጭቆና እና ነጻነት (ምዕ 3፡7-16፡33)
III. ኃይማኖታዊ እና ሞራላው ብልሹነት (ምዕ 17-21)

3.3. መጽሐፈ ሩት

የሩት መጽሐፍ በመሳፍንት እና በ 1 ኛ ሳሙኤል መጽሐፍት መካከል ይገኛል፡፡ በመሳፍንት


ውስጥ እንደተመለከትነው የሩት መጽሐፍ ሊመጣ ላለው የነገስታት የአገዛዝ ዘመን ያዘጋጀናል፡፡
የሩት ታሪክ የተፈፀመው በመሳፍንት ዘመን ነው (ሩት 1፡1)። የሩት መጽሐፍ የሚያበቃው
ኦቤድ የተባለ ልጅ ለሩትና ለቦኤዝ እንደተወለደ ነው፡፡ ኦቤድ የይሁዳ ልጅ (የትዕማር ልጅ)
ፋሬስ ትውልድ የሆነው የእሴይ አባት ነው። እሴይ ደግሞ የዳዊት አባት (ሩት 4፡17፣ 22)፡፡

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሀ. አላማ
እግዚአብሔር በእስራኤል ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ታዳጊ ንጉስ እንደሚያስነሳ ማሳየት።

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ ቤዛነት (የእግዚአብሄር ታዳጊን ማስነሳት)
▪ የእግዚአብሄር ሉዓላዊነት (በሉዓላዊነቱ ፈቃዱን መፈጸም እንደሚችል)
▪ እግዚአብሄርን እና ወዳጅን አለመካድ (ታማኝነት)
o እግዚአብሄርን የሚፈራ በማንኛውም መንገድ በማንኛውም መንገድ ወዳጁን
የማይክድ ሰው ለብዙዎች በረከት እንደሚሆን እናያለን፡፡
▪ እግዚአብሔር በሉዓላው አገዛዙ ከባዶነት ወደ ሙላት ሰዎችን የሚያመጣ አምላክ መሆኑን
ያመለክተናል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የኑኃሚን እና ቤተሰቦቿ ወደ ሞዓብ መሄድ (ምዕ 1-5)፡፡
II. የኑኃሚን እና ሩት ወደ ቤተልሄም መመለስ (ምዕ 1፡6-2፤23)፡፡
III. የቦኤዝ እና የሩት የጠለቀ ትውውቅ (ምዕ 3፡1-18)፡፡
IV. የቦኤዝ እና የሩት ጋብቻ (4፡1-22)፡፡

3.4. 1 ኛ እና 2 ኛ ሳሙኤል

ሁለቱም የሳሙኤል መጽሐፍት የሚያወሩት ስለ ሶስት ሰዎች ነው፡፡ እነርሱም ሳሙኤል


ሳኦል እና ዳዊት ናቸው፡፡ ይህ መጽሐፍ ከእግዚአብሔር ንጉሳዊ አስተዳደር ይልቅ ወደ ሥጋ
ለባሽ ንጉሳዊ አስተዳደር ስለ መ tt ጋገር የሚያወራ ታሪክ ነው፡፡ በእግዚአብሔር ሲተዳደሩ
በነበረበት ጊዜ እግዚአብሔር በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ሰዎችን ለመሪነት አስነስቶ ነበር፡፡ ከነዚህም
መካከል ሙሴ፣ ኢያሱ እና የተለያዩ መሳፍንቶች ይገኙበታል፡፡ አሁን ግን አመራር በቤተሰብ
የሚተላላፍ ቋሚ ስልጣን ሆኗል፡፡
ሁለቱም የሳሙኤል መጽሐፍት ከኢያሱ ጀምሮ እስከ ነገስታት ያሉት በሙሉ በዘዳግም
ውስጥ ያሉ የሙሴ ህጎች ወደ ሥራ የተቀየሩባቸው ናቸው፡፡

ሀ. ዓላማ
ምንም እነኳን እስራኤል ሰው መር የሆነ የንጉሳዊ አስተዳደር ብትፈልግም፣ እውነተኛው
ንጉስዋ እግዚአብሔር እንደሆነ ማሳየት።

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ በእግዚአብሄር አገዛዝ ፋንታ ሰዋዊ ንጉሥን ማንገስ ለዘመናት
የሚያሰከፍለው ዋጋ
▪ የትናላንትና መልካም ድርግቶቻችን ለነገው መቆማችን ዋስት መሆን
እንደማይችሉ፡፡ ለምሳሌ፡- ኤሊ እና ልጆቹን መመልከት በቂ ነው፡፡
▪ አለመታዘዝ መጨረሻው ኪሳራ እና ከጌታ መለየትን እንደሚያስከትል
ያሰተምራሉ፡፡ለምሳሌ፡- ሳኦልን እና መመልከት በቂ ነው፡፡
▪ ሰው ምንም ያህል የገዘፈ ኃጢያት ቢሰራ በእውነተኛ ንስሐ ወደ
እግዚአብሄር በመመለስ ምህረት ማግኘት እንደሚችል ያሳዩናል፡፡ ለምሳሌ፡
- ንጉስ ዳዊት
ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል (1 ኛ ሳሙኤል)
I. የኤሊ ፍጻሜ እና የሳሙኤል አነሳስ (ም 1-7)፡፡
II. የሳኦል መንግሰት በሳሙኤል መርነት መመስረቱ (ም 8፡1-12)፡፡
III. የሳኦል አሳዛኝ ውድቀት (ም 13፡1-15፡35)፡፡
IV. የዳዊት የንግሰና ጅማሬ እና የሳኦል የውድቀት ፍጻሜ (1 ሳሙ 16፡1-
2 ሳሙ 5፡5)፡፡

መ. የመጽሐፉ አከፋፈል (2 ኛ ሳሙኤል)


I. የዳዊት መንግስት እና ክብር (2 ኛ ሳሙ 5፡6-9፡12)፡፡
II. የዳዊት በኃጥአት መውደቅና የአገዛዝ ድክመት (2 ኛ ሳሙ 10፡ 1-20፡
26)፡፡
III. የዳዊት መንግስት ፍጻሜ (2 ሳሙ 21-24)፡፡

3̋.5. 1 ኛ እና 2 ኛ ነገስት

ሁለቱ የነገሥት መጽሐፍት በንጉሣዊ አስተዳደር እየተገዙ ስላሉት እስራኤላውያን


ይተርካሉ፡፡ የመጀመሪያው የነገሥት መጽሐፍ የሚጀምረው ከዳዊት ዘመን ወደ ሰለሞን ዘመን
በመሻገር ነው (1 ነገ 1፡1-2፡12)፡፡ የሰለሞን ዘመን መንግስት የሠላም ዘመን እና ዳዊት ሊሠራው
ተነሣስቶ ሁሉን አዘጋጅቶለት የነበረው ቤተመቅደስ የተሠራበት ዘመን ነበር፡፡ ከ 1 ኛ ነገሥት
ምዕራፍ 12 እስከ 2 ኛ ነገስት ምዕራፍ 17 ድረስ ያለው ከሰለሞን ዘመን በኋላ በሁለት
ስለተከፈለው የሰለሞን መንግስት ይናገራል፡፡

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሁለቱ መንሥታትም የሰሜኑ “እስራኤል”ና የደቡብ “ይሁዳ” በመባል ነበር ለሁለት


የተከፈሉት፡፡ የሰሜኑ መንግሥት ከ.ክ.ል.በ 722 በአሶር መንግሥት ተማርኮ ከምድረ ገጽ ጠፋ፡፡
የደቡቡ መንግሥት ደግሞ ለጥቂት ዘመን ከኖረ በኋላ ከ.ክ.ል.በ 586 ዓ.ዓ በባቢሎት መንግሥት
በመማረክ ፈርሷል፡፡ ለሁለቱም መንግሥታት መውደቅና መማረክ ዋናው ምክንያት
ለእግዚአብሔር አለመታዘዛቸው ነበር፡፡ በ 2 ነገ 25፡27-30 ውስጥ ንጉሡ ዮአኪን በባቢሎን
ምድር በምርኮ እያለ ከወህኒ ተለቅቆ ከንጉሡ ማዕድ እንዲመገብ ሲፈቀድለት ለወደፊት አንድ
ቀጭን የተስፋ ምልክት ታይቷል፡፡ ታሪኩን የተመለከትን እንደሆነ በንጉሣዊ አመራር መግዛት
እያከተመ መሔዱን ከዚህ ሁኔታ እንመለከታለን፡፡ እንደናታን ኢዩ፣ ሚኪያስ፣ ኢሣያስና ሌሎች
አገልግሎታቸው በስፋት የሚታወቀው ኤልያስና ኤልሣዕ ያሉ ሰዎች ታሪክ በዚህ መጽሐፍ
ውስጥ ይገኛል (1 ነገ 17- 2 ነገ 6፡13)።

በመጀመሪያ ነገሥት ምዕራፍ 12 ውስጥ የእስራኤል መንግሥት ለሁለት ከተከፈለ በኋላ


ከሰሜኑ መንግሥት የተነሱት ነገሥታት ክፋታቸው በመጀመሪያው ንጉሥ በኢዮርብዓም ክፋት
ይለካ ነበር (1 ነገ 15፡26፣34፣16፡2፣19፣26፣31)። የደቡብ ነገሥታት ግን እግዚአብሔር
ለዳዊት የገባው ኪዳን ይቀጥል ዘንድ በጥንቃቄ ከዳዊት ጋር እንዲያያዙ ተደርገዋል (2 ሳሙ 7፡12-
16)፡፡

ሀ. ዓላማ
በሰለሞን ሀጥያት ምክንያት እንዴት የመንግስት መከፈል እንደመጣ እና በሂደትም እንዴት
እስራኤል እና ይሁዳ ሁለቱም በሀጠአታቸው ምክንያት በእግዚአብሔር ፍርድ ስር እንደወደቁ
ማሳየት።

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ ሰለ እግዚአብሔር ማንነት እና ባሕርይ፦
o እግዚአብሄር በአንድ ጊዜ ሁሉም ቦታ የሚገኝ መሆኑን
o እግዚአብሄር መንፈስ መሆኑን
o እግዚአብሄር የታሪክ ሁሉ ባለበት መሆኑን
o እግዚአብሔር እውነተኛ ዳኛ እና ቅን ፈራጅ መሆኑን
▪ የእግዚአብሔር ሕዝብ የአምልኮአቸው መካከለኛ ወይም ማዕከል
እግዚአብሔር መሆኑን
▪ እግዚአብሄር ሕዝቡን የሚታደግ መሆኑን፡፡
▪ የነቢያት አገልግሎት በእግዚአብሔር ምሪት መሆን እንዳለበት፡፡

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል (1 ኛ ነገስት)


I. አንድነቱን የጠበቀ ግዛት /1 ኛ ነገ 1፡1-11፡43/፡፡
II. የእስራኤል በሁለት መከፈል /1 ነገ 12፡1-22፡53/፡፡

መ. የመጽሐፉ አከፋፈል (2 ኛ ነገስት)


I. የግዛት መከፋፈል ቀጣይነት /2 ኛ ነገ 1፡1-17፡41/፡፡
II. የይሁዳ መንግሰት /2 ኛ ነገ 18፡1- 25፡30/፡፡

3.6. 1 ኛ እና የ 2 ኛ ዜና መዋዕል

ዜና መዋዕል የሚለው ሐረግ በግርድፉ ትርጉሙ የዘመን ሐተታ ወይም የጊዜ ዘገባ ማለትን
ያመለክታል፡፡ የዜና መዋዕል መጽሐፍትን ዕዝራ እንደጻፈ ይገመታል፡፡ መጽሐፍቶቹም ከታሪክ
መጽሐፍቶች ጋሪ አንድ ዓይነት አቀራረብ ስላላቸው ከታሪክ መጻፍት መካከል የሚመደብ ይሆናል፡፡
ይህ መጽሐፍ በሌሎች መጽሐፍት ውስጥ የሚታዩትን የይሁዳንና የእራኤልን ታሪኮች ጠቅለል
አድርጎ በመዘገብ አስቀምጧል፡፡

ሀ. ዓላማ
ከምርኮ የተመለሱ ቅሬታዎችን እንደ እግዚአብሔር ህዝብ እንዲኖሩ ማበረታታት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ መንግስታትን የሚሾም እና የሚሽር እግዚአብሔር መሆኑን ያሳያል፡፡
▪ በእግዚአብሔር መታመን እና መደገፍ በዘመናት የማይሻር ዋስትና መሆኑን
ያመለክታል፡፡
▪ ማንኛውም መልካም ሆነ ክፉ ስራ በእግዚአብሔር ፊት የሚዳኙ መሆኑን
ያሳያል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል (1 ኛ ዜና መዋዕል)


I. yTWLD XÂ yzR hrG zgÆ (1 ኛዜና 1፡1 - 10፡14)
II. yÄDET ÞYwT (1z¤Â 11:1 - 29:30)

መ. የመጽሐፉ አከፋፈል (2 ኛ ዜና መዋዕል))


I. የሰለሞን አገዛዝ (2 ኛ ዜና 1-9)፡፡
II. የይሁዳ ነግስታት ተከታታይ አገዛዞች (2 ኛ ዜና 10-36)

3
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

3.7. መጽሐፈ ዕዝራ

y:Z‰ mA¼F kÆbþlÖN mLS ytÚf SçN kÆbþlÖN MR÷ tnStW wd XS


‰x¤L MDR XSkgbùbT gþz¤ ÃlWN y¸tRK nW”” :Z‰ ÞZbù bMR÷
bnb„bT gþz¤ yXGZxB¼¤R ÞGUT b¥St¥R kFt¾ ¸Â ytÅwt sW nbR””

ሀ. ዓላማ
ከምርኮ የተመለሱት ህዝብ እግዚአብሔርን ፈጽመው እንዲከተሉ፣ እንዲያመልኩት
ለማዘዝ እና ለማበረታታት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ እግዚአብሄርን መፍራትን መለማድ
▪ ከእግዚአብሄር ጋሪ ለመኖር መልካም ስነ-ምግባር አሰፈላጊ መሆኑን
▪ ንስሐ እና ጸሎት ወደ እግዚአብሔር የሚቀርበበት ትክክለኛ መንገድ
መሆኑን ያስተምራል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. በዘሩባበል መሪነት የመጀመሪያው ዙር ተመላሽ (1፡1-2፡70)
II. የቤተ መምደስ ግንባታ (3፡1-6፡15)
III. የቤተ መቅደስ ስራ መጠናቄቅ እና የፋሲካ በዓል (6፡16-22)
IV. በዕዝራ መሪነት ወደ ከነዓን መግባት (7፡1-8፡36)
V. የሕይወት ተሐድሶ (9፡1-10፡44)

3.8. መጽሐፈ ነህምያ

የነህምያ መጽሐፍ ጸሐፊ ራሱ ነህምያ እንደሆነ ይታመናል፡፡ በነህምያ 2፡17 እና 6፡3 ላይ


ያሉ ሓሳቦች የመጽሐፉ ቁልፍ መልዕክቶች ናቸው ተብለው ይወሰዳሉ፡፡ ነህምያ የኢየሩሳሌምን
ቅጥር መስራት እና መጠገን ዋና ተግባሩ አድርጎት እንደነበር ከአጠቃላይ የመጽሀፉ መልዕክት
መገንዘብ ይቻላል፡፡

ሀ. ዓላማ
የኢየሩሳሌም ቅጥር እንዲታደስ እና ከምርኮ የተመለሰው ህዝብ ለእግዚአብሔር ኪዳን
ያለውን ኪዳን እንዲያፀና ነህምያ እንዴት ታማኝነት መንፈሳዊ መሪ ሆኖ እንዳገለገለ ማሳየት

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ እውነተኛ መሪ ለሚያገለግለው ሕዝብ ትክክለኛ ሽክም ያለው መሆኑን
ያሳየናል፡፡
▪ መንፈሳዊ መሪ ከራሱ ክብር ይልቅ ለእግዚአብሔር ክብር የሚጠነቀቅ መሆን
እንዳለበት ነህምያ ያስተምረናል፡፡
▪ መሪ በዙሪያው ካለው የፈተና ውስብስብነት ባሻገር ከሁሉ በላይ የሆነውን
ጌታን በመመልክት ተስፋ ሳይቆርጥ ተልዕኮውን መቀጠል እና መፈጸም
እንዳለበት ያሳየናል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የቅጥሩ እድሳት (1፡1-7፡3)
II. የሕዝቡ ወደ የቦታቸው መሄድ (7፡ 15-13፡31)

3.9. መጽሐፈ አስቴር

ነህምያ ምዕራፍ 6-7 ያለው ክፍል እና የአስቴር መጽሐፍ በብዙ መልኩ የሚመሳሰሉ
ናቸው፡፡ እንደ ነህምያ እና ሌሎች የታሪክ መጽሐፍቶች፣ መጽሐፈ አስቴር በይዘቱ ታሪካዊ
ይዘት ያለው ሰለሆነ ከታሪክ መጽሐፍቶች መካከል እንዲመደብ ተደርጓል፡፡
የአስቴርን መጽሐፍ ከሌሎቹ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍት ልዩ የሚያደርገው
የእግዚአብሔር ስም በመጽሐፉ ውስጥ ባለመጠቀሱ ነው፡፡ ሆኖም ግን በመልዕክት ይዘቱ
የእግዚአብሔርን ማንነት እና ስራ ያሳያል፡፡

ሀ. ዓላማ
አስቴርን እና መርዶክዮስን በመጠቀም እግዚአብሔር እንዴት በፋርስ ሀያል መንግስት ስር
የነበሩ አይሁዳውያንን እና ከስደት ተመልሰው በአባቶቻቸው ምድር የነበሩትን ቅሬታዎች
እንዳዳናቸው ማሳየት።

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው እግዚአብሔር በራሱ መንገድ ከክፉዎች ስራ
እንደሚታደግ ያስተምረናል፡፡
▪ በቅንነት ከጌታ ጋር የሚሔድ በየትኛውም ስፍራ እና ዘመን እግዚአብሔር
እንደሚያስመልጠው ያስገነዝበናል፡፡

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ በመጨከን ከእግዚአብሔር ጋሪ የሚወግንን ሰው እግዚአብሄር አብሮት


እንደሚቆም ያሳያል፡፡
▪ የእግዚአብሔርን ስራ ስንሰራ እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ዋጋ የሚጠይቅ
ቢሆንም፣ መስዋዕትነት መክፍል እንዳለብን መጽሐፉ ያስተምረናል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የአስቴር ሞገስ እና ቦታ ማግኘት (1፡1-2፡20)
II. በአይሁድ ላይ ጥፋት መታወጁ (2፡21-4፡3)
III. በአስቴር ምክንያት አዋጅ መገልበጡ (4፡4-9፡19)
IV. የፉሪም በዓል አመጣጥ (9፡20-23)
V. የመርዶክዮስ መጨረሻ (10)

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ምዕራፍ አራት፡ የብሉይ ኪዳን የቅኔና የጥበብ መጽሐፍት

bzþH yÄsú _ÂT mGbþÃ §Y XNdtgl«W kmA¼F QÇúCN yBlùY


kþÄN KFL WS_ yMÂgßW ƒSt¾W ySn AhùF ›YnT yQn¤ (on G_¥DE)
xÉÉF xYnT nW”” bzþH KFL WS_ yM«ÂcW mA¼FT bzþhù yQn¤ xÉÉF
zYb¤ ytÉû መልዕክታቸውንም kþn-_bÆDE lL ÆlW mLK y¸ÃSt§Lû mA¼FT
ÂcW””

4.1. መጽሐፈ ኢዮብ

YH mA¼F xþ×B ytÆlN yxNDN sW ¬¶K yÃz mA¼F sþçN\ bmA¼û


WS_ YH ÉDQ sW ynbrW ytUDlÖ ÞYwT tgLÚ*L”” xþ×B YñR ynbrW
ዖA bMTÆL MDR sþçN ¼BtÜ XJG ybLÂ mLµM yb¤tsB ÞYwT ynbrW
XNdnbr tgLÚ*L”” mA¼û lþÃúyN y¸fLgW gùÄY YH ÉDQ sW ÃlfbTN ymk
‰ AÂTÂ ynbrWN xmlµkT nW”” bThM bxuR gþz¤ WS_ YH sW ygÆbT ymk
‰ ÞYwT bb¤tsbù b¼BtÜ ¥lQ/mWdM/ jMé b‰sù «¤NnT §Y ymThWN
CGR ÃúyÂL”” kzþÃM bmq«L rJœN ymA¼ûN KFL xþ×B kÙd®cÜ UR
ÃdrgWN KRKR µúyN bº§ wd mA¼û m=rš xþ×B kXGzþxB¼¤R UR ÃdrgWN
KRKR እና መልካም የሆነ ፍጻሜውን b¥úyT ëÂQÝL””

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር ሉዓላዊ አምላክ እንደሆነ ማሳየት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
bDnCnT mA¼û WS_
mk‰ mA¼û ymk‰N

ሀጢአት ላይሆን እንደሚችል


X እ
▪ መከራ ሁል ጊዜ የሀጢያት ውጤት አይደለም
▪ እግዚአብሔር ሁሉን ያደርግ ዘንድ ቻይ ነው
▪ እግዚአብሔር ሉዓላዊ አምላክ ነው
▪ የእግዚአብሔር እንጂ የሰው መረዳት ፍጹም አይደለም

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ እግዚአብሔር “ለምን?” የሚለው የህይወት ጥያቄን አንዳንድ ጊዜ ላይመልስ


ይችላል
▪ በከራ ቢሆን፣ ጥያቄ ባይመለስ፣ በግራ መጋባት ውስጥም በሆን እግዚአብሔር
ሊፈራ፣ ሊመለክ እና ሊታመን የሚገባው አምላክ ነው

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. መግቢያ (1-2)
II. የኢዮብ እና የጓደኞቹ ክርክር (3-31)
III. የኤሊሁ ንግግር (32-37)
IV. የእግዚአብሔር ንግግር (381-42፡6)
V. የኢዮብ ተሀድሶ (42፡7-17)

4.2. መዝሙረ ዳዊት

የመዝሙረ ዳዊት yXB‰YS«ù mA¼F R:S yMoUÂ mZœR wYM በክር


yœzþÝ mN¶Ã y¸zmR yxML÷ mZœR y¸L TRgùM xlW”” በመዝሙረ ዳዊት ውስጥ
የሚገኙት አብዛኞቹ መዝሙሮች የተጻፉት በንጉስ ዳዊት ሲሆን ጥቂቶቹ ደግሞ በሌሎች ሰዎች
ተጽፈዋል (ምሳሌ፦ የአሳፍ መዝሙር (መዝ 72))።

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር ታላቅ እና መልካም አምላክ ስለሆነ፣ እንደ አምላክነቱ እንዴት እንደሚመለክ
እና እንደሚመሰገን ማሳየት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
kzþH b¬C yqrbùT `úïC bmA¼û WS_ SF‰ ts_acW xBL¾WN KFL
kÃzù `úïC መካከል Yg¾lù””
▪ lXGzþxB¼¤R yqrb MoU (8# 19”1-6# 29#33 . . .)
▪ yXGzþxB¼¤RN hùlùN g¢EnT y¸gL™ù WÄs¤ãC (47#93# 96. . .)
▪ SlA×N ytzm„ mZœéC (46# 48# 76#. . .)
▪ bmk‰ WS_ ytzm„ mZœéC (3#4#12# 60. . .)
▪ bXGzþxB¼¤R Slm¬mN ytzm„ mZœéC (11#16# 125# 129. . .)
▪ yTMHRT y_bB mZœéC (1# 19# 34#37. . .)
▪ yXGzþxB¼¤RN FRD y¸gL«ù mZœéC (50# 81# 82. . .)

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
መጽሐፉ በአምስት ክፍሎች የሚከፈል ሲሆን እነዚህም የሚከተሉት ናቸው።
I. መጽሐፍ አንድ (1-41)
II. መጽሐፍ ሁለት (42-72)
III. መጽሐፍ ሶስት (73-89)
IV. መጽሐፍ አራት (90-106)
V. መጽሐፍ አምስት (107-150)

4.3. መጽሐፈ ምሳሌ

mA¼û XJG Bzù yçnù y_bB TMHRèCN yÃz sþçN X


” bÆH§DE y_bB ݧT ytqnÆbr ymNfúDE ¥Hb‰DE ÞYwT
mm¶ÃãC” y¸s_ mA¼F xDR¯¬L”” bmA¼û WS_ ytµttÜT TMHRèC
hùlùM xND xYnT mL:KT y¸ÃSt§Lû úYçnù ›Yn¬cW ybL ysWN LJ
mWThT mGÆT hùlù lþöTh«R b¸CL mLkù ysWN hùlNt y¸ÄSsùÂ
MKéC tµtWb¬L””
ymA¼û mGbþà yçnW ymjm¶ÃW qÜ_R# yXS‰x¤L NgùS yÄDET LJ
yslÖäN Múl¤ãC y¸L R:S አለው። በእዚህ መጽሀፍ መደምደሚያ ላይ ያሉት ሁለት
ምዕራፎች ላይ ያሉ ምሳሌዎች የሁለት ሰዎች (የአጉር እና የልሙኤል) ቃሎች
እንደሚጠቀስባቸው ልብ ማለት ያስፈልጋል።

ሀ. ዓላማ
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት እንደሆነ እና ሰነፎች ጥብብን እና ተግሳጽን
እንደሚንቁ ማሳየት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
bmA¼û WS_ y¸N™ÆrqÜT `úïC XJG Bzù kmçÂcW ytnú w_
bçn hùn¤¬ mL:K¬cWN ¥Sqm_ ÃScG‰L”” ngR GN XÃNÄNÇ mA¼F
b«MÃnúWN
`úB btÚfbT hùn¤¬ l¥_ÂT YrÄ zND bmA¼û WS_ ytN™ÆrqÜTN ytlÆ
`úïC kzþH b¬C tzRZrW qRbDL””

▪ ytf_é H¯CN kon-MGÆR mRçãC UR b¥nÉ{R yqrbù


TMHRèC (25”23#26”20#27”17)

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ LíCN _bB y¥St¥R


xSf§gþnT (13”24# 22”15#
29”15#17)

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ SNFÂÂ SµR k_bB UR ያ§cW tÝRñ


(6”6#13”4# 20”4# 24”33-34# 20”1#21”17#23”29-30)
▪ mLµM Ùd¾N ymMr_ xSf§gþnT
(13”20# 24”1-2# 28”7)
▪ lTÄR ¬¥C mçN y¸ÃmThW brkT
(5”18-19# 18”22#19”14)
▪ yMÂSbWÂ የምንናገረው ያለንን የጥበብ ልክ ስለማሳየቱ
(11”12-13# 16”23# 21”23)

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የምሳሌ መጽሐፍ መግቢያ (1)
II. የሰለሞን ምሳሌዎች (2-29)
III. የጠቢባን ምሳሌዎች (30-31)

4.4. መጽሐፈ መክብብ

yzþH mA¼F yXB‰YS_ R:sù TRgùM bmA¼û WS_ bL† L†


ï¬ XNdtgl«W# ሰባኪው ¥lT nW /1”1#12#7”27# 12”8-10/”” mA¼û
WS_ ytN™ÆrqWM ¼úB bzþH ›lM nùé §Y y¸¬Y ms§cTN tSÍ mqÜr_N
XNÄþhù yhùlùNM ngR tdUU¸nT TRgùM xLÆnT y¸ÃúY yFLSF ሀሳብን የያዘ
mA¼F nW””

ሀ. ዓላማ
ያለ እግዚአብሔር ሁሉ ነገር ከንቱ እንደሆነ ማስገንዘብ እና ለእግዚአብሔር እና ለትዕዛዙ
ተገቢውን ስፍራ መስጠት እንደሚገባ ለመናገር

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
`úïcÜN y¸ÃSt§LFbT xq‰rbù lÞYwT y¸s«W ytly TRgùM
mA¼ûN ytly ÃdRgDL”” bmA¼û WS_ y¸UŒ y¸mSlù `úïCN
ÃStÂgd bþçNM lþÃSt§LF y¸fLgWN mL:KT GN b«‰ xq‰rB ያስረዳል””

ytUŒ k¸mSlùT `úïcÜ bkðL lmmLkT ÃHL፣ _bB _QM


yl¤lW kNtÜ ngR XNdçn bþÂgRM _bBN yXGzþxB¼¤R oõ¬ XNdçn
ÃMÂL/2”15#16#26/ bmB§TÂ bm«ThT y¸gßWN dS¬ XNd Bc¾ yÞYwT
ydS¬ MNu bþö_rWM

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

¥LqSÂ ¥zNNM lþdrG XNd¸gÆ yÞYwT zYb¤ YmlktDL/2”24#7”2/፤


mäT XNd¸šL bþÂgRM mñRM XNdtšl mLµM ngR qRÆ*L/4”2# 9”4/።

▪ ሁሉ ከንቱ ነው፤
▪ ጥበብ ደስታና የስራ ክንዋኔ በራሳቸው ዘላቂ የሆነ እርካታ አይሰጡም፤
▪ እያንዳንዱ ቀን የእግዚአብሔር ስጦታ ነው፣ በአግባቡ ለእርሱ
ልንኖርበት ያስፈልጋል፤
▪ የሰዎች ሁሉ መጨረሻ ሞት ነው፣ ከዚያም በእግዚአብሔር ለፍርድ
ይቀርባሉ፤
▪ የሰው ህይወት አላማ ወይም ትርጉም እግዚአብሔርን መፍራት
ትዕዛዙንም መጠበቅ ነው።

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. TRgùM xLÆW ysW LíC y_rT ÞYwT (1”1-6”12)
II. TRgùM xLÆW ÞYwT WS_ lþñR Sl¸gÆW x••R MKR
(7”1-12”7)
III. ysÆkþW ÞYwT ymL:KT ¥«Ýlà (12”8-14)

4.4. የመኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን

ymA¼û R:S XNd¸«qÜmW YH mA¼F yÃzW on IhùF m`LY/mZœR/


ሲሆን YHM mZœR bmA¼F QÇS btlmdW y¥DnqEÃ መንገድ ytsym nW””
QDSt QÇúN ¥lT XJG bThM ytqds፣ ykNtÜ kNtÜ ማለት ደግሞ XJG bThM kNtÜ
¥lT XNd çn hùlù፣ yzþHM mZœR oû XJG ykbr TLQ mZœR ን
mçnùN mrÄT XNC§lN”” ymA¼û mKfÒM y¸gL™W YHNnù nW
(kmZœR hùlù y¸bL_ yslÖäN mZœR (1”1))””

ሀ. ዓላማ
ጾታዊ ፍቅር ወይም ጋብቻ እግዚአብሔር ለወንድ እና ለሴት የሰጠው ስጦታ መሆኑን
ማናገር

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ ዖታዊ ፍቅር እና ወሲብ በራሳቸው ክፉ ነገሮች አይደሉም፤ ይልቁንም
እግዚአብሔር በመጀመሪያ ያሰበውን ልክ እንኳን ባይሆን (በጋብቻ አውድ) እጅግ
ውብ እና መልካም ነገሮች ናቸው፤
▪ የጾታዊ ፍቅርን በጋብቻ አውድ በሁለቱም ተፋቃሪዎች ዘንድ በግልጽነት መግለጽ
እና በቃላት መደናነቅ
▪ እውነተኛ ፍቅር ጊዜን ይጠብቃል፣
▪ እውነተኛ (የጾታዊ) ፍቅር የልብ ሀዘን ወይም ፈተና ይገጥመዋል

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. መግቢያ (1፡1)
II. ሴቷ ለአፍቃሪዋ ያላት ናፍቆት (1፡2-2፡7)
III. የወንዱ አፍቃሪዋ መምጣት (2፡8-3፡5)
IV. የሴቷ አፍቃሪዋን የማጣት ፍርሀት (3፡6-5፡8)
V. የሁለቱ ተፋቃሪዎች ዳግም መገናኘት እና ውህደት (5፡9-8፡14)

4
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ምዕራፍ አምስት፡ የነብያት መጽሐፍት

የእሥራኤል ነብያቶች በአጠቃላይ በሁለት አብይ ክፍል ይከፈላሉ። እነዚህ ሁለት ክፍሎች
ደግሞ የየራሳቸው ንዑስ ክፍሎች ይኖሯቸዋል፡፡ የእሥራኤል ነብያቶች ሁለት ክፍሎችም፡-
▪ መጽሐፍት ያላቸው ነብያትና
▪ መጽሐፍት የሌላቸው ነቢያት ናቸው::

መጽሐፍት ያሏቸው ነብያትም ሆኑ መጽሐፍት የሌሏቸው ነቢያት ባገለገሉበት ዘመን ሁሉ


እውነተኛና ሐሰተኛ አገልጋዮች ታይተዋል። የሐሰተኛና እውነተኛ ነቢያት መለኪያዎች መካከል
የሚከተሉትን መመልከት ተገቢ ነው።
▪ የትንቢቱ ማዕከል ማን እንደሆነ መመርመር
▪ ትንቢቱ ተፈጽሟልን ወይም ተፈጻሚነትን አግኝቷልን ብሎ መጠየቅ
▪ ትንቢቱ በሚያስገኘውን ውጤት መለየት
▪ የነብዩ የራሱ ህይወትስ ምን ይመስላል?

መጽሐፍት ያላቸው የእሥራኤል ነቢያት በቁጥር 16 ናቸው (ነብዩ ኤርሚያስ ሁለት


የጻፈ ሲሆን፣ መጽሀፎቹ ግን 17 ናቸው)፡፡ የብሉይ ኪዳን ቅዱሳት መጽሐፍት በወንጌላውያን
አማኞች አከፋፈል መሰረት ስንከፍል ከኦሪት (ፔንታቱክ)፣ ከብሉይ ኪዳን የታሪክ መጽሐፍትና
ከብሉይ ኪዳን የቅኔና የጥበብ መጽሐፍት በመቀጠል በአራተኛው ክፍል ይገኛሉ፡፡

እነዚህ መጽሀፍት ያሉዋቸው ነብያት በሰሜኑም በደቡቡም የእስራኤል ክፍል ያገለገሉ


ሲሆን ዋና ነቢያት (Major Prophets) እና ደቂቅ ነቢያት (Minor Prophets)። ይህ አከፋፈል
ነቢያቱ ያላቸውን ወይም የተሰጣቸውን ደረጃ አያመለክትም፤ ይልቁንም፣ የጻፉትን ጽሁፍ ስፋት
እንጂ። ዋና የነቢያት የሚባሉት፦ ኢሳይያስ፣ ኤርሚያስ፣ ህዝቅኤል እና ዳንኤል የጻፉአቸው
መጽሀፍት (በቂጥር አምስት) ሲሆኑ የተቀሩት አስራ ሁለቱ መጽሐፍት ደቂቅ ነቢያት ይባላሉ።

የሁሉም ነቢያቶች መልዕክት ትኩረት ሰዎችን ወደ እግዚአብሔር በመመለስ የቃል ኪዳን


ተሀድሶን እንዲያካሂዱ ማድረግ እንጂ አዲስን ትምህርት ማስተማር አልነበረም፡፡ አድማጮቻቸውን
ወደ ህጉ (የሙሴ ህግ) ወደሚናገረው ህይወት (ወደ ህጉ ህይወት) መመለሳቸውን በመናፈቅ ያገለገሉ
የህጉ ሰባኪዎች (አስተማሪዎች) ነበሩ፡፡ በዚህም ከባቢሎን ምርኮ በፊት፣ በምርኮ ወቅት እና
ከምርኮው በኃላ በነበሩት ጊዜያት አገልግለዋል።

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

5.1. ትንቢተ ኢሳይያስ

ኢሳይያስ ከይሁዳ ነቢያት መካከል በጣም ስመጥር ወይም ዝነኛ በመሆን ቀዳሚነቱን ከሚይዙት
መካከል ሊጠቀስ የሚችል ነው፡፡ አሳይያስ አባቱ አሞጽ የሚባል ሰው ነው፡፡ ይህ አሞጽ ነቢዩ አሞጽ
አይደለም፡፡ የአሜስያስ ወንድም አሞጽ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አሳይያስ ባለትዳር ነበር፡፡ ነቢይትን
(ኢሳ. 8፡3) አግብቶ ሁለት ልጆችን ወልዷል፡፡ የልጆቹም ስም መሐርሻላልሐባሽ (ምርኮ ፈጠነ ብዝበዛ
ቸኮለ) (ኢሳ. 8፡1-4) እና ሹር ያሹብ (ቅሬታዎች ይመለሳሉ) (ኢሳ. 7፡3) በመባል ይታወቃሉ፡፡
ኢሳይያስ ሁሉ በመልዕክቱ ብቻ ሳይሆን በቤተሰቡ ህይወት ጭምር የእግዚአብሔር መልዕክት
መገለጫ በመሆን አገልግሏል፡፡ የኢሳይያስ የስም ትርጉም ‹‹ያህዌ ደህንነት ነው›› ወይም
‹‹ያህዌ ያድናል›› ማለት ነው።

ኢሳይያስ በአገልግሎት ዘመኑ ደፋር፣ ታማኝ፣ የማያወላውል፣ ለአለማዊነትና ለጥርጣሬ


ምንም ቦታ የሌለው የእግዚአብሔር አገልጋይ ነበር፡፡ መልዕክቱን ለነገስታት፣ ለካህናት፣ ለነቢያት
በልዩ ልዩ ኃላፊነት ላይ ላሉ ሰዎችና አጠቃላይ ለይሁዳ ህዝቦችና ለእስራኤል ህዝቦችም ጭምር
ለእግዚአብሔር ታማኝ በመሆን አስተላልፏል፡፡ ይህ ለእግዚአብሔር ታማኝ የመሆን አቋሙ
ከፍተኛ ዋጋ ሳያስከፍለው አልቀረም፡፡ የአይሁድ ትውፊት እንደሚናገረውም የእግዚአብሔር
ነቢያትን ተቃዋሚ እና አሳዳጅ በነበረው በንጉስ ምናሴ ዘመን በመጋዝ በመሰንጠቅ ህይወቱን
ሰውቷል፡፡ ይህም በዕብ. 11፡37 ላይ የተገለጠው ሊሆን ይችላል፡፡

ሀ. ዓላማ
ፍርድ፣ ተሀድሶ እና ድነትን እግዚአብሐር እንደሚያደርግ ማመልከት።

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
መፅሐፉ ያህዌ ህዝቡን ያድናል የሚል አብይ ትኩረት ያለው መጽሐፍ ነው፡፡ ከትንቢት
መጽሐፍት መካከል በረጅምነቱ ዋነኛ ተጠቃሽ መፅሐፍ ሲሆን በአዲስ ኪዳን ፀሐፊዎችም
ለ 21 ጊዜ ያህል በመጠቀስ ከነቢያት መጽሐፍት ቅድሚያውን ይዟል፡፡ እነዚህ እውነታዎችና
አይሁዳውያን በታሪካቸው የሚሰጡት ስፍራ ከብሉይ ኪዳን መጽሐፍት መካከል ልዩ ትኩረት
እንዲሰጠው አድርጎታል፡፡

መፅሐፉ በሁለት አብይ ክፍሎቹ ውስጥ ያህዌ ህዝቡን የሚያድን መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን
ሁለቱም አብይ ክፍሎች ሁለት የተለያዩ የታሪክ ክስተቶችን ማዕከል ያደረጉ ናቸው፡፡ ምዕ. 1-
39 የይሁዳን ኃጢአት በግልፅ በማሳየት በኃጢአት ከጸኑ ቅጣት(ፍርድ) መምጣቱ አይቀሬ መሆኑን
ያሳያል፡፡ በዚህ የሚመጣውን ቅጣት (ፍርድ) በሚናገርበት ክፍል ውስጥ

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ግን የሚመጣውን ተስፋ ጭምር ያመላክታል (ይጠቁማል)፡፡ ከ 4 ዐ-66 ባለው ክፍል (ቅጣቱ በመጣበት
ዘመን ውስጥ እንዳለ ያህል በመልዕክቱ ውስጥ ራሱን አስገብቶ) በቅጣቱ (በአምላካዊው ፍርድ)
መምጣት በታላቅ መከራ ውስጥ ላሉ ህዝቦች የመጽናናትና የደህንነት ተስፋ መልዕክትን
ያስተላልፋል፡፡ የሚያጽናናቸው በሁለት መንገድ ነው፡፡

አንደኛ እግዚአብሔር የማረኳቸውንና ያሰቃዩአቸውን ባቢሎናውያንን የሚያ tt ንፍና ነፃ


የሚያወጣቸው ቂሮስ የሚባል አገልጋይ የቀባ መሆኑን በመናገር መጽናናትን ለህዝቡ ሰብኳል::
ንጉስ ቂሮስ ፋርስ ሰራዊት መሪ ሲሆን ባቢሎናውያንን በ 539 ዓ.ቅ.ክ በማ tt ነፍ የይሁዳ ህዝቦች
ወደ ምድራቸው እንዲመለሱ የእግዚአብሔርን ቤተመቅደስ እንዲገነቡና እግዚአብሔርን
እንዲያመልኩ ብሔራዊ ተሃድሶም እንዲያካሂዱ መፍቀዱ የዚህ ትንቢት ፍጻሜ ነው፡፡ ሁለተኛው
የመጽናናት ምክንያት (የደህንነት ተስፋ) ግን በሚመጣው አገልጋይ በኩል የሚገለጠው
የእግዚአብሐር ማዳን ነው፡፡ ይህ አገልጋይ የእግዚአብሔርን ፈቃድ በመፈፀም ስለህዝቡ መከራ
የሚቀበልና በእግዚአብሔር መንፈስ በማገልገል እግዚአብሔር ብቻ ገዢ የሆነበት አዲስ ዘላለማዊ
የደህንነትና የእረፍት ዘመን የሚያመጣ አገልጋይ ነው፡፡

የመፅሐፉ የመልዕክት ትኩረቶች እንደሚከተለው በአጭሩ ቀርበዋል፦


▪ ከቅዱሱ አምላክ ጋር ሰላም ለመፍጠርና ከእርሱ ጋር ለመኖር ንስሃ ግቡ
ከኃጢአታችሁ ተመለሱ (ኢሳ. 1፡1-20፣ ኢሳ. 6)
▪ እግዚአብሔር ኃጢአትን እና ንስሃ የማይገቡ ኃጢአተኞችን ይቀጣል
(ኢሳ.1፡18-31፣ ኢሳ.2፡11-17፣ ኢሳ.48፡1-22)።
▪ እግዚአብሔር ቅሬታዎችን የሚቤዥ (የሚያድን) አምላክ ነው
(ኢሳ.4፡1-6፣ ኢሳ.12፡1-6፣ ኢሳ. 44፡1-28፣ ኢሳ.52)።
▪ እግዚአብሔር ሁሉን የሚገዛ ልዑል ነው (ኢሳ.13፡23፣63)።
▪ ከዳዊት ዘር የሚመጣው ንጉሳዊ መሲህ የእግዘአብሔርን የጽድቅ
መንግስት ይመሰርታል፤ ለእስራኤልና ለፍጥረተ አለሙ ሁሉ የዕረፍት
እና የሰላም ዘመን ይመጣል (ኢሳ.2፡1-4፣ ኢሳ.9፡1-7፣ ኢሳ.11፡1-
16፣ ኢሳ.12)።
▪ የእግዚአብሔርን ሃሳብ የሚፈጽመው መከራን የሚቀበለው አገልጋይ ነው
(ኢሳ.42፡1-6፣ ኢሳ.49፡1-9፡ ኢሳ.50፡4-9፣ ኢሳ.52፡13-53)።
▪ የተሃድሶና ዘላለማዊ ደህንነት ዘመን ይመጣል (ኢሳ.40-66)፤ እንዲሁም
▪ መሲሁ የሚገዛው ዘላለማዊ መንግስት ይመሰረታል (ኢሳ.40-66)።

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. ኢሳይያስ የኖረበትን (የአሶር መንግስት ሃያል የነበረበትን) ዘመን
ትኩረት ያደረገ መልዕክት (ምዕ.1-35)
1. የመፅሐፍ መግቢያና የነቢዩ ጥሪ (ምዕ. 1-6)
2. መታመኛችሁን ምረጡ (ምዕ.7-12)
3. እግዚአብሔር በህዝቦች ሁሉ ላይ የበላይ ገዢ ነው (ምዕ.13-23)
4. የሚመጣው ቅጣት (ጥፋት) እና የእግዚአብሔር ማዳን (ምዕ.24-35)
II. ታሪካዊ ሽግግር - ከአሶር ወደ ባቢሎን (ምዕ.36-39)
1. የሰናክሬም ወረራ (ምዕ.36-37)
2. የሕዝቅያስ የመልካሙ ንጉስ ህመምና ፈውስ (ምዕ.38)
3. የሕዝቅያስ ስህተት እና እውነተኛው የይሁዳ ችግር አሶር ሳይሆን
ባቢሎን ነው (ምዕ.39)
III. የሚመጣውን ዘመን (የባቢሎን ምርኮ፣ ድህረ ምርኮ እና ዘላለምን) ማዕከል
ያደረገው የኢሳይያስ መልዕክት (ምዕ. 40-66)
1. ተጽናኑ እግዚአብሔር ህዝቡን ያድናል (ምዕ.40-48)
2. የሚመጣው አዳኝ-የእግዚአብሔር አገልጋይ (ምዕ.49-54)
3. የሚገለጠው ዘላለማዊ የእግዚአብሔር ገዢነትና ክብር (ምዕ.55-66)

5.2. ትንቢተ ኤርምያስና ሰቆቃው ኤርምያስ

ነብዩ ኤርምያስ የተወለደው ከኢየሩሳሌም አምስት ኪሎ ሜትር ያህል ርቃ በምትገኘው


በአናቶት ይኖሩ ከነበሩ ሌዋዊ ካህናት ቤተሰቦች ነበር፡፡ አባቱ ኬልቅያስ የተባለ ካህን ነው፡፡ ቤተሰቦቹ
የአሮንን ዘር ሀረግ የተከተለ የክህነት አገልግሎት የነበራቸው ሲሆን ኤርምያስም ለነቢይነት
እስከተጠራበት ጊዜ ድረስ በክህነት አገልግሎት መስመር ውስጥ ነበር ያደገው፡፡ የተወለደው ንጉስ
ኢዮስያስ በተወለደበት ዘመን አካባቢ በ 650 ዓ.ቅ.ክ ገደማ ሲሆን ንጉስ ኢዮስያስ ከነገሰበት ዘመን
ጥቂት ዘግየት ብሎ በ 627 (626) ዓ.ቅ.ክ ወደ ነብይነት አገልግሎት የገባ መሆኑን የግለ ታሪኩ
ዘገባ ያስረዳል፡፡

ኤርምያስ ባገለገለበት ዘመን ናሆም፣ ሶፎንያስ፣ ዕንባቆም፣ ዳንኤልና ሕዝቅኤል በተለያየ


ሁኔታ (ጊዜ) አገልግሎት ላይ ነበሩ፡፡ የኤርምያስ ዘመን ይሁዳ ብቻ ሳይሆን በወቅቱ ዓለም አቀፍ
ሀገራት ዘንድ ከፍተኛ የፖለቲካና የጦርነት እንቅስቃሴ የነበረበት ወቅት ነው፡፡ በዚህን ጊዜ ባቢሎን
ወደ አለም ኃያልነት እየመጣች የነበረበት ዘመን ነበር፡፡

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሀ. ዓላማ
የሀጢአት ፍርድ፣ ተሀድሶ እና አዲስ ኪዳን በእግዚአብሔር እንደሚፈም ማወጅ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
ነቢዩ ኤርምያስ በዘመኑ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ለነበሩ ህዝቦችና መሪዎቻቸው እንዲመለሱ፣
ንስሃ እንዲገቡና እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ፣ የሚወዳቸው አባታቸው ሲቀጣቸውም
እንደትሁት ልጅ እሺ ብለው እንዲቀጡ ይሰብክ ነብር፤ በክፋታቸውን ቢፀኑ እና ተግሳፁን እሺ
ብለው ባይቀበሉ፣ ወደ ባቢሎን እንዲማረኩ አስጠንቅቆአቸዋል። የአገሩ ሰዎች ግን
በተቃራኒው፣ በተለያየ ሁኔታ ለመልዕክቱ ልቦናቸውን አለመክፈታቸው ሳያንስ፣ ከዚያ አልፈው
በብዙ ያሰቃዩት ነበር። እርሱ ግን በእንደዚህ አይነት ታላቅ መከራ ውስጥ እያለፈ ለእግዚአብሔር
መልዕክት ታማኝ በመሆን ያገለገለ ሲሆን የሕዝቡና የምድሪቱ ጥፋት እየታየውም ያለማቋረጥ
ያለቅስ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት አልቃሻው ነብይ የሚል ስም በምሁራን ተሰጥቶታል፡፡

ኤርምያስ በሰቆቃ የተሞላ ህይወትና የተሰበረ ልብ ነበረው፡፡ የሰቆቃው ምንጭ የራሱ ግላዊ
ህይወት ሳይሆን በአገልገሎቱ ምክንያት የህዝቡ እምቢተኛ እና ንስሃ የማይገባ መሆን ነበር፡፡
የኢየሩሳሌምን መፍረስና የቤተመቅደሱን መቃጠል፣ የህዝቡን ታላቅ መከራና ምርኮ እንዲሁም
የተገረዙ ህዝቦች ባልተገረዙ ሲ tt ነፉ፣ አምላክ የለሽ ህዝብ የያህዌን ህዝብ ሲያ tt ንፍና ታላቅ
መከራ ሊመጣ እንደሆነ ተረድቶ የመመለስ ጥሪ ሲያቀርብ ህዝቡና መሪዎቹ ፈጽሞ ሊረዱት
አለመቻላቸውና እንዲያውም ተቃዋሚዎቹ መሆናቸው ለነብዩ ታላቅ የልብ ስብራት ነበር፡፡ ሚስት
እንዳያገባ በእግዚአብሔር ተከልክሎ ነበር (ኤር. 16፡1-4)፡፡ ለኤርሚያስ የነበረው ብቸኛ የቅርብ
ረዳትም ጸሐፊው ባሮክ ብቻ ነበር፡፡ መጽሐፉን የፃፈው በባሮክ ረዳትነት ራሱ ኤርምያስ ሲሆን
ያገለገለው ከ 626-686 ዓ.ቅ.ክ ባለው ጊዜ ነው፡፡ የኢየሩሳሌምን መፍረስና የቤተመቅደሱን መቃጠል
እንዲሁም የይሁዳን ህዝቦች መማረክ በአይኑ አይቷል፡፡ ይህንን ታላቅ መከራ ባየ ጊዜም ታላቅ
ለቅሶ አልቅሷል፡፡

ሰቆቃወ ኤርምያስ በመባል የሚታወቀው መጽሐፍ ይህንን ታላቅ መከራ ባየ ጊዜ ያቀረበው


የኤርምያስ ሰቆቃ(ለቅሶ) ነው፡፡ ኤርምያስ ወደ ባቢሎን አልተወሰደም፡፡ በይሁዳ ምድር ከቀሩት
ጥቂት ሰዎች ጋር አብሮ ይኖር ነበር፡፡ሆኖም እነዚህ ሰዎች ባቢሎናውያን ተመልሰው መጥተው
እንዳይወስዷቸው በመስጋት ወደ ግብጽ ምድር ለመኮብለል ያቀረቡትን ሃሳብ የሚቃወም መልዕክት
ባመጣ ጊኬ አስገድደው ወደ ግብፅ ከእነርሱ ጋር ወስደውታል፡፡ የአይሁድ ትውፊት እንደሚናገረውም
በግብፅ ምድር በድንጋይ ወግረው ገድለውታል።

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ኤርምያስ በዘመኑ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ህይወት የነበረው በሳል መንፈሳዊ ሰው ነበር፡፡


በአስቸጋሪ ዘመን ውስጥ እግዚአብሔርን በብርታትና በጽናት አገልግሏል፡፡ ጥልቅ ስሜታዊነት፣
ርህራሄ፣ ታማኝነት፣ እውነተኛነት(ሐቀኛነት)፣ ቆራጥነትና ድፍረት የሞላበት ለእውነት የመኖርና
የመሞት ምሳሌ ነው፡፡ በዕብ. 11፡37 ‹‹በድንጋይ ተወግረው ሞቱ›› ተብሎ የተጠቀሰው ቃል
በተመሳሳይ መንገድ ከተገደሉት ሌሎች የእግዚአብሔር አገልጋዮች ጋር ኤርምያስንም
የሚመለከት ሊሆን ይችላል፡፡

መፅሐፉ ከአሳይያስ መጽሐፍ ቀጥሎ የሚጠቀስ የብሉይ ኪዳን ዘመንን የእስራኤል


ህዝቦችን ታሪክና ሁኔታ ጠራካራና ስሜትን ገዢ በሆነ መንገድ የሚያቀርብ መጽሐፍ ነው፡፡
መጽሐፉ ኤርምያስ በተለያየ ጊዜ ያስተላለፋቸው መልዕክቶች ስብስብ ነው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል (ትንቢተ ኤርምያስ)


I. የነብዩ ጥሪ (ከምዕ.1፡1-19)
II. ስለይሁዳና ኢየሩሳሌም የተነገረ ትንቢት (ከምዕ.2 - ምዕ.35)
III. የነብዩ ስደትና መከራ (ከምዕ.36 - ምዕ.38)
IV. በኢየሩሳሌም የሚመጣው መቅሰፍትና ውድቀት (ምዕ.39 - ምዕ.45)
V. በአህዛብ መንግስታት ላይ የሚመጣ ፍርድ (ከምዕ.46 - ምዕ.51)
VI. ታሪካዊ ማብራሪያዎች (ምዕ.52)

መ. የመጽሐፉ አከፋፈል (ሰቆቃወ ኤርምያስ)


I. የኢየሩሳሌም ውድቀት (ምዕ.1)
II. የእግዚአብሔር ቁጣ (ምዕ.2)
III. አሁንም ተስፋ አለ (ምዕ.3)
IV. ንፅፅር - የአሁኑና የአለፈው ህይወት (ምዕ.4)
V. ምህረትን ከእግዚአብሔር እጠብቃለሁ (ምዕ.5)

5.3. ትንቢተ ሕዝቅኤል

ሕዝቅኤል የተወለደው ከካህናት ቤተሰብ ነው፡፡ አባቱ ቡዝ የሚባል ካህን ሲሆን


ምናልባትም የሳዶቅ ዘር ሳይሆን አይቀርም፡፡ ሕዝቅኤል ያደገው በክህነታዊው ስርዓትና ባህል
መሰረት ነው፡፡ የተወለደውም በ 623 ዓ.ቅ.ክ ገደማ ነው፡፡ ይህ ዘመን መልካሙ ንጉስ ኢዮስያስ
የተሃድሶ እንቅስቃሴ እያካሄደ ያለበት ዘመን ነበር፡፡ ካህኑ ቡዝና ቤተሰቦቹ እግዚአብሔርን
በእውነትና በቅንነት የሚያገለግሉ እውነተኛ ኃይማኖተኞች እና የንጉስ ኢዮስያስ የቅርብ

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

አጋዦች እንደነበሩ ይገመታል፡፡ ኤርምያስም በዚህ ዘመን በይሁዳ ምድር አገልግሎት ላይ ነበር፡፡

ህዝቅኤል በወጣትነቱ ዘመን በ 605 ዓ.ቅ.ክ ዳንኤልና ሌሎች የልዑላን ቤተሰቦች


ተማርከው ሲወሰዱ አይቷል፡፡ እነዚህ አጠቃላይ ሁኔታዎች በሕዝቅኤል ሕይወት ላይ፣ አስተሳሰብ
ላይ፣ የኃላፊነት ስሜት ላይ እንዲሁም መንፈሳዊና ሞራላዊ አቋሙ ላይ ትርጉም ያለው ተጽዕኖ
አሳድሯል ብሎ ማሰብ ተገቢ ነው፡፡

ሀ. ዓላማ

በሐጢአት ምክንያት ፍርድ እንደሚመጣ መሳወቅ፣ በኃላ የሚኖረውን ተሀድሶ ማብሰር፣


እንዲሁም እግዚአብሔር የህዝቡን ማንነት እንደሚለውጥ በመናገር ማጽናናት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የትንቢተ ሕዝቅኤል መጽሐፍ በሁለት አብይ ክፍል ተከፍሎ የሚታይ ሲሆን የመጀመሪያው
ክፍል ከምዕራፍ 1 - ምዕራፍ 24 ያለው ክፍል ኢየሩሳሌም ከመፍረሷና የአይሁዳውያን አጠቃላይ
ምርኮ ከመከናወኑ ከ 586 ዓ.ቅ.ክ በፊት ያስተላለፈው መልዕክት ነው፡፡ በዚህ ወቅት ገና ተማርከው
ያልመጡት አይሁዳውያንም ሆኑ ወደ ባቢሎን ተማርከው የተወሰዱት አይሁዳውያን ኢየሩሳሌም
አትፈርስም፣ ቤተ-መቅደሱ አይቃጠልም ህዝቧም ሙሉ በሙሉ አይማረክም እንዲያውም ተማርከው
የተወሰዱት ምርኮኞችም በአጭር ጊዜ ከባቢሎን ወደ ምድራቸው ይመለሳሉ ብለው ያስቡ ነበር፡፡
ይህንን ሃሳብ የሚደግፉ ህልም አላሚዎች፣ ራዕይ አየን የሚሉ ሰዎችና እግዚአብሔር ተናገረን
የሚሉ ሐሰተኛ ነቢያት ድጋፍ ሰጥተውት በከፍተኛ ሁኔታ አራግበውታል፡፡

ለዚህ ወቅታዊ ሁኔታ ኤርምያስ በይሁዳ ምድር ለነበሩት ሰዎችና ለምርኮኞቹም ደብዳቤ
በመላክ የቀሩትም ገና ይማረካሉ እንጂ የተማረኩት በቅርብ አይመለሱም የእግዚአብሔርን ሃሳብ
ስሙ፣ ለእግዚአብሔር ሃሳብም ታዘዙ ምርኮው ገና ሰባ ዓመት ይቆያል ብሎ ሲተነብይ፤ ሕዝቅኤል
ደግሞ በምርኮ ምድር ለነበሩት ምርኮኞች በይሁዳ ምድር ያሉት ወደ እኛ ይመጣሉ እንጂ እኛ
በቅርቡ ተመልሰን ወደ ኢየሩሳሌም አንሄድም ስለዚህ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ ሐሰተኛ ነቢያትን
አትከተሉ ምርኮው ገና ይቆያል በማይታዘዙት ላይ ደግሞ የእግዚአብሔር ቁጣ ይወጣል ብሎ
ይተነብይ ነበር፡፡ የመጀመሪያዎቹ 24 ምዕራፎች የመልዕክት ትኩረት ይህ ነበር፡፡

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

የትንቢተ ሕዝቅኤል ሁለተኛ ክፍል ከምዕራፍ 25-48 ያለው ክፍል ደግሞ በ 586 ዓ.ቅ.ክ
ኢየሩሳሌም ከፈረሰች፣ ይሁዳ ከወደቀችና ህዝቧም ወደ ባቢሎን ተማርኮ ከመጣ በኋላ በደረሰበት
ታላቅ መከራ የተሰበረውንና ተስፋ የቆረጠውን ህዝብ ለማጽናናት፣ ለማበረታታት፣ ለመደገፍ
ተስፋቸውን ለማሳየት የተነገረ የማጽናኛ ትንቢት ነው፡፡ ይህ ማጽናኛ ትንቢት የሚመጣውን አዲስ
የእግዚአብሔር የክብር መገኘት የማዳን ተስፋ በማሳየት የተሰጠ ነው፡፡ የሕዝቅኤል ትንቢት
በምልክቶች በራዕዮች፣ በተምሳሌታዊ ድርጊቶችና በሚስጥራዊ የተለዩ የነብዩ ግላዊና መንፈሳዊ
ልምምዶች የተሞላ ራዕያዊ ባህሪ ያለው መጽሐፍ ሲሆን መጽሐፉን ለመረዳት ስለነዚህ ጉዳዮች በቂ
ግንዛቤ የማግኘቱን ሥራ አስቀድሞ መስራትን ይጠይቃል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. በይሁዳ ላይ የተነገረ የፍርድ መልዕክት (ከምዕ. 1- 24)
II. በአህዛብ (በዓለም) መንግስታት ላይ የተነገረ ፍርድ (ከምዕ. 25-32)
III. የማጽናናት ትንቢት (የሚመጣው የእስራኤል ተሃድሶና ደህንነት ዘመን) (ከምዕ.
33-48)

5.4. ትንቢተ ዳንኤል

ዳንኤል በ 605 ዓ.ቅ.ክ ወደ ባቢሎን ከተወሰዱ የልዑላን ቤተሰቦች አንዱ ነበር፡፡ ስለ


ዘር ሐረጉ በግልጥ የተፃፈ ነገር ባይኖርም ከይሁዳ ነገድ ከዳዊት ዘር የተገኘ መሆኑ ግን
አያጠራጥርም ምክንያቱም በይሁዳ (በደቡቡ) መንግስት ዘንድ እስከ ምርኮ ዘመን ድረስ የገዙት ሁሉም
ነገስታት የዳዊት ዘር በመሆናቸው፤ የዚህ የልዑላን ቤተሰብ አባል የሆነ ማንም ሰው የዳዊት ዘር
እንደሆነ ማሰብ ትክክለኛነትን ያሳያል፡፡

የዳንኤል ህይወት ለእግዚአብሔር የተሰጠ መሆኑና ስለሚያደርገው እያንዳንዱ ነገር


ጠንቃቃ የሆነና ከወጣትነቱ ጀምሮ በህይወት ጉዞው ውስጥ መታየቱ ያሳደጉት ወላጆቹ
ለእግዚአብሔር ታማኝ የነበሩና እግዚአብሔርን እንዲያውቅ፣ እግዚአብሔርን እንዲፈራ፣
እግዚአብሔርን እንዲወድድ፣ በእግዚአብሔር ህግጋት መሠረት እንዲኖርና ለዚህ የህይወት ክቡርነት
አቋም ኖሮት ዋጋ እንዲከፍል ያዘጋጁት መሆኑን ያሳያል፡፡ ዳንኤል በምርኮ ምድር ከመጀመሪያው
ምርኮ እስከ ምርኮው ዘመን ማብቂያ ድረስ የኖረ በሚያከናውነው ነገር ሁሉ ነቀፋ የሌለበት፣
የተመሰከረለት፣ የተከበረና ታማኝ የሆነ የፀሎት ሰው ዝነኛ ባለስልጣን እና በዘመኑ ተወዳዳሪ
የሌለው ምሁር ነበር፡፡

በመጽሐፉ ውስጥ እንደተገለፀው ዳንኤል በምርኮ ምድር ሲኖር ሶስት አብይና ታላላቅ
የአምላካዊ ተልዕኮ ኃላፊነቶችን በውጤታማነት አከናውኗል፡፡

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ እግዚአብሔር ክብሩንና ታላቅነቱን በባዕድ ምድር ውስጥ የገለጠበት


የእግዚአብሔር መሣሪያ በመሆን አገልግሏል፡፡ እግዚአብሔር ከአማልክት በላይ
ነው ተብሎ ታወጀ (ዳን. 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6 ምዕራፎች)፡፡
▪ የይሁዳን ምርኮኞች በተመለከተ፡- እግዚአብሔር ከይሁዳ የመጡ ምርኮኞች
የተመቸና የተሻለ የኑሮ ሁኔታ እንዲገጥማቸው ዳንኤልን የተጠቀመበት እና
ሁኔታዎችን ያመቻቸው ዳንኤል የመጀመሪያዎቹ ምርኮኞች አባል ሆኖ
በመማረኩ ነበር፡፡
▪ እግዚአብሔር ስለወደፊቱ ዘመናት ያለውን ሃሳብና መገለጥ በመጽሐፍ መልክ
ማዘጋጀትና ለሚቀጥለው ትውልድ ማስተላለፍ፡፡ ከዚህ አንፃር የዳንኤል ስራ
እስከዛሬ ድረስ ላለውም ትውልድ፣ አምላካዊውን ፕሮግራም ማሳወቁ
እግዚአብሔር በዳንኤል በኩል ከሰራቸው ሥራዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡

ሀ. ዓላማ
በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በእግዚአብሔር መታመን መጽናትና አደራረጉን ማየትን መግለጽ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የዳንኤል የትንቢት መጽሐፍ ራዕያዊ የሚባል ባህርይ ካላቸው መጽሀፍት ይመደባል።
መጽሀፉ በራዕዮች፣ በሕልሞች በተምሳሌታዊ መግለጫዎች የእግዚአብሔር መንግስት
የዲያብሎስን መንግስትና ያስከተለውን ቀውስ ሁሉ አስወግዶ ከፍ ብሎ ለዘላለም ሁሉን
እንደሚገዛ (የክፋት በፅድቅ መ tt ነፍን) ያሳያል።

ከብሉይ ኪዳን ቅዱሳት መጽሐፍት መካከል ኢሳይያስ፣ ዳንኤል፣ ህዝቅኤልና ዘካሪያስ


በተወሰነ መልኩ ራዕያዊ ናቸው፡፡ ይህም ከአዲስ ኪዳኑ የዮሐንስ ራዕይ መጽሐፍ ጋር
ያመሳስላቸዋል፡፡ ትንቢተ ዳንኤል አስቀድሞ እንደገለጠው ሁለት አበይት ክፍሎች ያሉት ሲሆን
በስድስት እኩል ምዕራፎች የተከፈለ ነው፡፡ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ምዕራፎች ታሪካዊ ዘገባዎች
ናቸው፡፡ ቀጣዮቹ ስድስት ምዕራፎች ደግሞ አራቱን ተከታታይ የዳንኤል ራዕዮች የያዙ ናቸው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. ታሪካዊ ዘገባ ምዕ 1-6
ሀ. በምርኮ ውስጥ ታማኝነትን መምረጥ 1፡1-21

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. የናቡከደናፆር ህልምና ፍችው 2፡1-49


ሐ. ታማኝነት እስከ እቶኑ እሳት 3፡1-30
መ. ትዕቢተኛው ንጉስና ትህትናን የተማረበት ቅጣት 4፡1-37
ሠ. ተመዘንክ ቀልለህም ተገኘህ 5፡1-31
ረ. ታማኝነት እስከ አንበሶች ጉድጓድ 6፡1-22
II. የወደፊት ትንቢት (የዳንኤል ራዕዮች) ምዕ 7-12
ሀ.የአራቱ አውሬዎች ራዕይ 7፡1-28
ለ. የአውራ በጉና የአውራ ፍየሉ ራዕይ 8፡1-27
ሐ. የሰባቱ ሳምንታት ራዕይ 9፡1-27 መ.
የዳንኤል ግርማዊ ጐብኝ 10፡1-21 ሠ.
ተቃዋሚው ንጉስ 11፡1-45
ረ. ታላቁ መከራ 12፡1-13

5.5. ትንቢተ ሆሴዕ

ስለነቢዩ ብዙም የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ሆሴዕ አሞጽ ባገለገለበት ዘመን በሰሜን እስራኤል
ያገለገለ ሲሆን በዚሁ ዘመን በደቡብ ይሁዳ ምድር ደግሞ ኢሳያስና ሚኪያስ አገልግሎት ላይ
ነበሩ፡፡ የተወለደውና ያደገው በሰሜኑ መንግስት ግዛት በእስራኤል ውስጥ ነበር፤ አባቱ የብኤሪ
የተባለ ሰው ነበር። ጎሜር የምትባል ሴት አግብቶ ነበር፡፡ በመጽሐፉ እንደተገለፀው ጋለሞታ እንዲያገባ
እግዚአብሔር ስላዘዘው ጋለሞታዋን ጎሜርን አግብቷታል። ከጎሜርም ሶስት ልጆችን አፍርቷል፡፡
እነርሱም ኢይዝራኤል፣ ሎሩሃማ እና ሎአሚ በመባል ይጠሩ ነበር፡፡ የነቢዩ የቃል መልዕክቱ ብቻ
ሳይሆን ግላዊና ቤተሰባዊ ህይወቱም ጭምር ለእስራኤላውያን እግዚአብሔር የሚናገርባቸው
መንገዶች ነበሩ (ሆሴዕ 11-3)፡፡

ሀ. ዓላማ
የእስራኤልን መንፈሳዊ ግልሙትና መግለጥ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ቃል ኪዳን ገብቷል እስራኤል ግን ያለማቋረጥ በቃል
ኪዳን አፍራሽነት የህይወት ጉዞ ውስጥ መገኘትዋ (ሆሴዕ 2፡2-13፣ 4፡ 1-2፡ 5-
10)

5
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ እግዚአብሔር ቃል ኪዳን አፍራሽ ኑሮ በመኖር ላይ ያለችውን እስራኤልን አሁንም


በጥልቅ ፍቅር መውደድ እና መፈለጉ (ሆሴዕ 2፡2-9፣ 3፡1-3፣ 11፡1- 4፣ 14፡1-
9)
▪ ቃልኪዳን አፍራሿ እስራኤል ንስሃ ካልገባች ቅጣት እንደሚጠብቃት (ሆሴዕ 1፡ 10-
11፣ 2፡14-23፣ 3፡4-5፣ 6፡1-3፣ 14፡1-9)

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የቃል ኪዳን አፍራሽነት (የከዳተኝነት) ንጽጽር:- ጎሜርና እስራኤል (ም. 1-3)
II. ታማኝ ላልሆነችው ቃል ኪዳን አፍራሿ እስራኤል የተላለፈው የፍድ ቅጣት
የወደፊት ተሀድሶ (ም. 4-14)
ሀ. በእስራኤል ላይ የቀረበ ክስ 4፡1-7፡16
ለ. በእስራኤል ላይ የሚመጣው ቅጣት 8፡1-10፡15
ሐ. የእስራኤል የወደፊት ተሀድሶ 11፡1-14፡9

5.6. ትንቢተ አሞጽ

አሞጽ ከይሁዳ ምድር ተነስቶ ወደ እሥራኤል በመሄድ ለሰሜኑ መንግስትና ለህዝቡ


የእግዚአብሔርን መልዕክት እንዲያደርስ በእግዚአብሔር የተጠራ ነብይ ነበር፡፡ አስቀድሞ በእርሻና
ከብቶች በማርባት ይኖር እንደነበር ታሪኩ ያስረዳል፡፡ ከብት ጠባቂና ወርካ ለቃሚ እንደነበር እርሱ
ራሱ መናገሩ በአሞጽ 1፡1 ና 7፡12-15 ላይ ተጽፏል፡፡

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር በሰዎች መካከል ስላለ ኢ-ፍትሀዊነት ግድ እንደሚለው ለመገለጥ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
እንደ ሆሴዕ ሁሉ የአሞጽ መጽሐፍ ስለ ሰሜኑ የእሥራኤል መንግስት ሰፊ መረጃ የሚሰጥ
መጽሐፍ ነው፡፡ በዳግማዊ ኢዮርብዓም ዘመን እሥራኤል ታላቅ የኢኮኖሚ፣ የፓለቲካ እና የጦር
ሀይል ስኬት ላይ ነበረች፡፡ መጽሐፉ እንደሚናገረው ይህ ስኬት በታላቅ የሞራልና የኃይማኖት
ብልሹነት ዝገት የተሞላ ነበር፡፡ የጣኦት አምልኮ፣ ጉቦኝነት፣ ፍትህ አልባነት፣ ርኩሰት፣ ቅምጥልነት፣
ድሆችን፣ መበለቶችንና ድሀ አደጐችን ማስጨነቅና መጨቆን፣ ብዝበዛ ባጠቃላይ የሀብታሞች
የበለጠ እየበለፀጉ መሄድና የድሆች የበለጠ ድሃ እየሆኑ መሄድ የዘመኑ ግልጽ ገጽታዎች ነበሩ፡፡ በዚህ
ሁኔታ ውስጥ ያሉትን ህዝቦችና መንግስታቸውን ያሉበትን ከፍተኛ የህይወትና የሞራል ጉስቁልና
በማሳየት ከግብጽ ምድር ከባርነት ቤት ነፃ ወዳወጣቸው

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

አምላክ እንዲመለሱና እርሱን እንዲፈልጉ በሰጣቸው ህግ መሰረት ተገቢ ህይወት እንዲመሩ


በማሳሰብ የእግዚአብሐርን መልዕክት አስተላለፈ፤ ካልተመለሱ ግን የሚጠብቃቸው የፍርድ ቀን
ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቀጠረ መሆኑን አሳወቀ፡፡ በአጭሩ የመልዕክቱ ትኩረቶች፡-

▪ ወደ እውነተኛው አምላክ ተመለሱና እርሱን ብቻ አምልኩ (አሞጽ 3፡ 2-


3 ና 14, 4፡4-8, 5፡4-6)
▪ እውነተኛ ኃይማኖትን ተከተሉ በእውነተኛ ኃይማኖትም ኑሩ፡- እውነተኛ
ኃይማኖት ለድሆች ትክክለኛ ፍርድ መስጠት፣ ችግረኛውን መርዳት፣
ለመበለቲቱና ለደሃ አደጉ መሟገት፣ ትክክለኛ ፍርድን (ፍትህን)፣ ጽድቅን፣
ምህረትን ፍቅርንና ሰላምን ለሰው ሁሉ ማድረግ እና በትክክለኛው
ሞራላዊ ኃላፊነት በቅድስና በመኖር ቅዱሱን አምላክ ማክበር ወ.ዘ.ተ ነው
(አሞጽ 3፡9-10, 5፡7-15, 6፡1-7, 12-13, 8፡4- 8)።
▪ እግዚአብሔር የአሀዛብ ሁሉ የበላይ ገዢ (ልዑል) ነው፡፡ ሰዎችን ሁሉ
ይቀጣል፡፡ ሁሉን የሚያካትት የደህንነት ዕቅድም አለው፡፡ ስለ ኃጠአት
እሥራኤልንና ይሁዳን ብቻ ሳይሆን ሌሎችን አገሮችና አህዛብ ሁሉ
ይቀጣል፡ ስለሌሎች ህዝቦችም ያስባል (አሞጽ 1, 2, 9፡11-12)፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. በህዝቦች ላይ የሚመጣ ፍርድ (ምዕራፍ 1-2)
II. የእሥራኤል ኃጢአትና የሚመጣው ቅጣት (ምዕራፍ 3-6)
III. ስለሚመጣው ፍርድ አሞጽ ያያቸው አምስቱ ራዕዮች (ምዕራፍ 7-9፡ 11)

IV. የሚመጣው ደህንነት መሲሃዊ ተስፋ (ምዕ 9፡11-15)

5.7. ትንቢተ ሚክያስ

ሚክያስ የተወለደውና ያደገው ሞረሼት በመባል ከምታውቀው ከሞረሼትጌት ከተማ ነው፡፡


በመጽሐፉም የተጠቀሰው ‹‹ሞሬታዊው ሚክያስ›› ተብሎ ነው፡፡ ይህች ከተማ ከኢየሩሳሌም
በስተደቡብ 4 ዐ ኪሎ ሜትር ያህል ርቃ የምትገኝ ከተማ ናት፡፡ ከአሞጽ የትውልድ ስፍራና
መኖሪያ የ 27 ኪሎ ሜትር ርቀት የነበራት ሲሆን በተመሳሳይ ዘመን ያገለገሉት አሞጽና ሚክያስ
የኖሩትም በጣም ተቀራራቢ በሆነ አካባቢ ነበር፡፡ ሆኖም ሚክያስ በዘመኑ እንዳገለገለው ኢሳይያስ
የደቡብ ነብይ ሲሆን አሞጽ ደግሞ የእስራኤል (የሰሜን) ነቢይ

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ነበር፡፡ ሆሴዕም ያገለገለው በዚሁ ዘመን መሆኑን እዚሀ ላይ ማስታወስ ተገቢ ነው፡፡ የሚክያስ ከተማ
ሞረሼት ጌት አለም አቀፍ ጎዳና የሚያልፍባት ከተማ ነበረች፡፡ ነገስታት፣ ነጋዴዎች እና በልዩ
ልዩ ምክንያት ከቦታ ወደ ቦታ የሚዘዋወሩ ሰዎች በዚህች ከተማ አቋረጠው ያልፉ ነበር፡፡ ሚክያስ
በዚህች ከተማ ነዋሪ መሆኑ በወቅቱ የነበረውን የአለም ሁኔታ መረዳት የሚችልበት ምቹ ዕድል
ፈጥሮለታል ማለት ይቻላል፡፡ አንዳንድ ምሁራን ሚክያስን የመሲሁ ነቢይ ብለው ይጠሩታል
ለዚህም ምክንያቱ በምዕ.5፡2 ላይ መሲሁ የሚወለድበትን ቦታ መጥቀሱ እና በማቴ.2፡2-6 የህግ
መምህራን የእሱን መጽሐፍ ተጠቅመው ከምስራቅ ለመጡ ጠቢባን መሲሁ የተወለደበትን ትክክለኛ
ቦታ መናገራቸው ነው፡፡

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር ከህዝቡ የሚፈልገው ፍትሕ፣ ምህረት እና ከእርሱ ጋር በትህትና መጓዝን
እንደሆነ ለመግለጽ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የትንቢተ ሚክያስ መጽሐፍ በሶስት ክፍል ተዋቅሮ የተፃፈ መጽሐፍ ነው፡፡ ሦስቱም አብይ
ክፍሎች የሚጀምሩት ‹‹ስሙኝ›› በሚለው ቃል ነው (ምዕ.1፡2 ፣ 3፡1 እና 6፡1) ፡፡ መጽሐፉ
ምናልባትም ነብዩ በሦስት የተለያየ ጊዜ ያስተላለፋቸው መልዕክቶች ስብስብ ሊሆን ይችላል፡፡
ድምዳሜ ላይ መድረስ አስቸጋሪ ቢሆንም፡፡ የነቢዩ ሚክያስ መጽሐፍ መልዕክት በዘመኑ ታዋቂ
መልዕክት ነበር፤ ኤርሚያስ የሚክያስን ትንቢት መጥቀሱ ይህንን ይመሰክራል (ኤር. 26፡15-19) ፡፡
እንግዲህ የሚክያስ መጽሐፍ የመልዕክት ትኩረቶች የሚከተሉት ናቸው፦

▪ እግዚአብሔር ሰማርያንና ኢየሩሳሌምን ይቀጣል (ምዕ.1፡3-9)፡፡


▪ የይሁዳ መሪዎች የልዑላን ቤተሰብ፣ ካህናትና ነቢያቶች እግዚአብሔርን
በአግባቡ ባለማገልገላቸው ይቀጣሉ (ምዕ. 3፡5-12 ፣ 7፡3)
▪ ድሆችን የሚበዘብዙ፣ ግፍ የሚፈጽሙ፣ ፍትህን የሚያዛቡ ወይም በማህበራዊ
ኃጢአት የተዘፈቁ ሁሉ ይቀጣሉ፤ እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል (ምዕ.2፡
1-3፡4 ፣ 6፡10-11)
▪ በቤተሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገር ደረጃ የሚታየው ተስፋ አስቆራጭ ቀውስ
በዚህ መልክ አይቀጥልም (ምዕ. 7፡1-8)
▪ እግዚአብሔር የሚፈልገው እውነተኛ አምልኮና ኃይማኖት፡- ፍርድን
ማድረግ፣ ምህረትን መውደድ፣ ከእግዚአብሔር ጋር በትህትና መሄድ ነው
(ምዕ. 6፡6-12) እና

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ የሚመጣው መሲህ የመጀመሪያውና ሁለተኛው ምፅአት (ምዕ. 4፡1-8


፣ 9፡2-8፣ 7፡7-20) ናቸው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. በይሁዳና በእስራኤል (በኢየሩሳሌምና በሰማርያ) ላይ የሚመጣው
ቅጣት (ምዕ.1 ና 2)
II. የሚመጣው መሲሃዊ መንግስት የእግዚአብሔር ህዝቦች ተስፋ (ምዕ. 3 እና
4)
III. እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ያቀረበው ክስ (ምዕ. 6፡1-7 እናምዕ. 7)
IV. የእግዚአብሔር ድል አድራጊነትና የእስራኤል ተሃድሶ (መጎብኘት) (ምዕ. 7፡8-
20)

5.8. ትንቢተ ኢዩኤል

ኢዩኤል አባቱ ባቱኤል የተባለ ሰው ሲሆን በያህዌ ጠንካራ እምነት ከነበራቸውና የጣዖት
አምልኮን አጥብቀው ይቃወሙ ከነበሩ ሰዎች መካከል አንዱ ሳይሆን አይቀርም፡፡ የልጁን ስም
ኢዩኤል ‹‹ያህዌ አምላክ ነው›› ብሎ የተየመውም ለዚህ ይመስላል፡፡ ስለተወለደበትና ስላደገበት
ቦታ ምንም የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ በየትኛው ዘመን እንደኖረም በመፀሐፉ
ውስጥ ፈፅሞ አልተጠቀሰም፡፡ የነገስታትንም ሆነ የኃይማኖት መሪዎችን ስም እንዲሁም የጣዖት
አምልኮ አራማጆችን ስም አልጠቀሰም፡፡ ይህም መሆኑ ያገለገለበትን ዘመን ለማወቅ የሚደረገውን
ጥናት አስቸጋሪ አድርጎታል፡፡ ኢዩኤል በጣም ጥሩ በሆነ ሁኔታ ትምህርት የተማረ መሆኑን
በመጽሐፉ ውስጥ የሚታየው ልዩ የስነ-ፅሑፍ ችሎታው ምስክር ነው፡፡ የኖረው ታላቅ የአንበጣ
መንጋ በተለያየ ደረጃ ይሁዳን ባጠቃበት ዘመን ነው፡፡ ይህንን የአንበጣ መንጋ ወረራ መሠረት
አድርጎም በምድሪቱ ላይ የሚመጣውን የወደፊት ቅጣት በመተንበይ ብሔራዊ ንስሐ እንዲደረግ
ጥሪ ያቀርባል፡፡

ሀ. ዓላማ
ሀጢአትን ለመቅጣት የጌታ ቀን እንደሚመጣ ለመግለጥ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
አስቀድሞ እንደተገለጠው የኢዩኤል ትንቢት መፅሐፍ በሚመጣው ፍርድ ላይ ትኩረት
ያደረገ መፅሐፍ ነው፡፡ የሚመጣውን ፍርድ ‹‹የእግዚአብሔር ቀን›› ብሎ የገለጠው ሲሆን ይህ

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ቀን የይሁዳ ኃጢአት የሚቀጣበትና ከዚያም በኋላ ደህንነት(ቤዛነት) የሚመጣበትን ዘመን


የተመለከተ ነው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የሚመጣው ፍርድ ምልክት (ተምሳሌት) የሆነው የአንበጣ ወረራ (ምዕ.1)
II. የጌታ ቀን (ምዕ.2)
III. በህዝቦች ላይ የሚመጣው ፍርድ (ምዕ.3)
IV. የሚመጣው በረከት (ምዕ.3፡17-21)

5.9. ትንቢተ አብድዩ

አብድዩ ስለማንነታቸው ምንም አይነት ማብራሪያ ሳይሰጡ በቀጥታ ወደ መልዕክታቸው


ከገቡ ነቢያት ውስጥ አንደኛው ነው፡፡ ይህም የነቢዩን ማንነትና ያገለገለበትን ዘመንና ታሪካዊ ሁኔታ
ለመረዳት የሚደረገውን ጥናት አስቸጋሪና ምሁራንም የተለያየ አቋም ያንፀባረቁበት እንዲሆን
አድርጎታል፡፡

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር ኤዶምን እንደሚቀጣ ለመግለጥ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የአብድዩ መጽሐፍ ኢየሩሳሌም በጠላቶቿ በፈራረሰችና የይሁዳ ሰዎች በታላቅ መከራ
ውስጥ በነበሩበት ጊዜ ኤዶማውያን በይሁዳ መከራ በመደሰታቸው እና የይሁዳ ሰዎችን
በማሰቃየታቸው በዔሳው ዘሮች በኤዶማውያን ላይ እግዚአብሔር የሚፈርድ መሆኑንና የያዕቆብን
ልጆች ግን የሚቤዥ መሆኑን መናገር ላይ ትኩረት የሚያደርግ አጭር መጽሐፍ ነው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የኤዶምያስ ውድቀት (ቁጥር 1-9)
II. የኤዶምያስ ውድቀት ምክንያት (ቁጥር 10-14)
IV. የጌታ ቀን - በህዝቦች ላይ የሚመጣ ፍርድ እና በይሁዳ የሚመሰረተው የቤዛነታዊው
የእግዚአብሔር መንግስት ተስፋ (ቁጥር 15-21)

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

5.10. ትንቢተ ዮናስ

ነቢዩ ዮናስ የተወለደው ጋትሄፈር ተብላ በምትጠራ ከናዝሬት ከተማ ትንሽ ራቅ ብላ


በምትገኝ የእስራኤል መንደር ውስጥ ነበር፡፡ ዮናስ ያገለገለው በዳግማዊ ኢዮርብዓም ዘመን
ከ 792-753 ዓ.ቅ.ክ ባለው ዘመን ውስጥ እንደነበር አስቀድሞ ከተዳሰሰው ታሪካዊ ዳራ መረዳት
ይቻላል፡፡ መጽሐፉ የተፃፈውም በዚሁ በዳግማዊ ኢዮርብዓም ዘመን ነበር፡፡ መጽሐፉ ስለተፃፈበት
ዘመን የሚናገረው ምንም ዓይነት ጠቋሚ ሃሳብ የለም፡፡ መጽሐፉን ማን እንደፃፈውም መጽሐፉ
ግልጽ በሆነ መንገድ የሚናገረው ሀሳብ የለውም፡፡ በዘመኑ እስራኤል በታላቅ ወርቃማ
ኢኮኖሚያዊና ፓለቲካዊ ስኬት ላይ ነበረች፡፡ እስራኤል በዙሪያዋ ያሉ ጠላቶቿንም ድል በማድረግ
ግዛቷን አስፋፍታለች፡፡

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር ለአይሁድ ብቻ ሳይሆን ለአህዛብም ደህንነት ግድ እንደሚለው ማስተማር

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
▪ እግዚአብሔር ለእሥራኤል ብቻ ሳይሆን ለአህዛብም ጭምር (ለሰዎች ሁሉ)
የሚያስብ እና ግድ የሚለው አምላክ ነው፡፡ ይህንን እውነታ ነቢዩን ወደ ለሎች
ህዝቦች በመላክና በስልሳ ስድስቱ ቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ ይህ መጽሐፍ
እንዲካተት በማድረግ አሳይቷል፡፡ ይህ እውነታ በነብዩ እንኳን ተቀባይነት
ባይኖረው የመለኮትን እውነተኛነትና ለሌሎች ግድ የሚለው እንደሆነ ሰዎች
ሁሉ ይረዱ ዘንድ የተከናወነ የእግዚአብሔር ዓላማና ኘሮግራም ማሳያ ነው፡፡
▪ ሌሎችን ህዝቦች ለመቀበል ያልተዘጋጀውንና በጠባብነትና በዘረኝነት ስሜት
የተዋጠውን የእስራኤል ህዝቦች ጠባብነት መገሰጽ የመጽሐፉ ትኩረት ነው።
በታሪኩ ውስጥ ዮናስ በግድ ይህንን ትምህርት የተማረ መሆኑ ተገልጧል። ነገር
ግን ይህ ታሪክ በዮናስ ብቻ ተወስኖ መቅረት የሌለበት ነው፡፡ ስለዚህ በመጽሐፍ
መልክ ተዘጋጅቶ የአይሁድ ቅዱሳት መጽሐፍት አካል ሆኖ መቀጠሉ የዮናስ
አይነት የሌሎችን ከጥፋት ማምለጥ የማይቀበል ልብ እና ተግባር ያላቸውን
እስራኤላውያን ለመግሰጽ የተፃፈ መጽሐፍ በመሆኑ ነው።
▪ የዮናስ በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሦስት ቀንና ሌሊት መቆየቱ ለክርስቶስ ሶስት
ቀን በምድር ውስጥ መቆየትና ከሞት መነሳት አምሳያ (ጥላ) ነው።

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

▪ ከግል ፍላጐትና ምርጫ እንዲሁም ዝንባሌ በላይ ለእግዚአብሔር መታዘዝና


ፈቃዱን መፈፀም አስፈላጊ ነው፡፡ ስለዚህ የእግዚአብሔር አገልጋይ ራስ
ወዳድና ግላዊ ስሜቱን የሚከተ ልመሆን ፈጽሞ የለበትም ይልቁንም እንደ
እግዚአብሔር ፈቃድ በማገልገል በውጤቱ የሚደሰት መሆን ይገባዋል፡፡
▪ እግዚአብሔር አገልጋዮችን የሚገስጽ፣ የሚያስተካክልና የሚያስተምር ወደ
ሃሳቡም የሚመልስ አምላክ ነው፡፡
▪ በመከራ ውስጥ ከመከራ ባሻገር ማየት (የነብዩ ምሳሌነት- በቅኔ ውስጥ
የተንፀባረቀ)
▪ እግዜአብሔር ልዑል ነው፡፡ እግዚአብሔር በሰው ሁሉ ላይ እና በፍጥረታት ሁሉ
ላየ የበላይ ገዢ እና ተቆጣጣሪ ነው፡፡
▪ የእግዚአብሔር ማዳን ለሰው ሁሉ የተዘጋጀና በንስሃ ለሚቀበሉት ሁሉ የሚሰጥ
ነው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የዮናስ አምላካዊ ትዕዛዝ እና የነብዩ ሽሽት (1፡-1-17)
II. የዮናስ ፀሎት (2፡1-10)
III. የዮናስ መታዘዝ እና የነነዌ ህዝቦች አስገራሚ ንስሃ (3፡1-10)
V. የዮናስ ማጉረምረምና የእግዚአብሔር ትምህርት ቤት (4፡1-11)

5.11. ትንቢተ ናሆም

ናሆም ኤልቆሽ በምትባል መንደር ተወልዶ ያደገ ሲሆን ይህች መንደር የት እንደምትገኝ
በእርግጠኝነት ለመናገር ያስቸግራል፡፡ የዚህ ምክንያቱ በዚህ ስም የሚጠሩ ቢያንስ አራት ስፍራዎች
መኖራቸው ነው፡፡ ናሆም እንደ አብድዩ እና ዮናስ የመልዕክቱ ትኩረት እስራኤል ወይም ይሁዳ
ሳይሆኑ ከዚህ ውጭ የሆነ ህዝብ ነው፡፡ ከዮናስ በኋላ አንድ መቶ አመት ዘግይቶ የተነሳው
ናሆም ያስተላለፈው መልዕክት በአሦር መንግስት (በነነዌ) ላይ የታወጀ ትንቢት ነው፡፡
መጽሐፉን የፃፈው ራሱ ናሆም ነው፡፡

ሀ. ዓላማ
እግዚአብሔር ነነዌን እንደሚቀጣ መግለጥ

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
መፅሐፉ በድል መዝሙር ይጀምርና እግዚአብሔርን በማመስገን ክፋትን የሚቀጣ በእርሱ
የሚተማመኑትን ደግሞ መልካምነቱን የሚያበዛላቸው መሆኑን ይናገራል፡፡ በጣም ጠንካራ የሆኑ
ቃላትን በመጠቀም የነነዌን ውድቀት በስዕላዊ ቋንቋ ይተነብያል፡፡ የወንዞቹም መዝጊያዎች ተከፈቱ
(2፡6) በሚለው ንግግሩ የነነዌን ቅጥር መፍረስና በታላቅ ደም መፍሰስ መጥለቅለቅ ያሳያል፡፡ ስዕላዊ ቋንቋ
መጠቀሙን በመቀጠል የነነዌን መፍረስ ምክንያቶች ያሳውቃል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የእግዚአብሔር ክቡርነት መዝሙር (ምዕ. 1)
II. የነነዌ ፍርሰት ገለጣ (ምዕ. 2)
III. የነነዌ ፍርሰት ምክንያቶች (ምዕ. 3)

5.12. ትንቢተ ዕንባቆም

ዕንባቆም ስለራሱ ማንነት የሰጠው ምንም አይነት መረጃ የለም፡፡ በሌሎች የታሪክ
ዘገባዎች ውስጥም ስሙ ተጠቅሶ አይገኝም፡፡ በመዝሙሩ ውስጥ ከተንፀባረቀው ሃሳብ በመነሳት
ሌዋዊ ካህን እንደሆነ መገመት ይቻላል፡፡ ዕንባቆም እውነተኛ የእግዚአብሔር ሰው ነበር
የእግዚአብሔር ጽድቅ በእርሱ ዘመን እንዲታወቅም ከፍተኛ ቅናት ነበረው፡፡ ለእግዚአብሔር
ፈቃድና አላማም ራሱን የሰጠ የእግዚአብሔር ሰው ነበር፡፡ ምናልባትም ከኤርምያስ ጋር
በተመሳሳይ ዘመን ያገለገለ ሰው እንደነበርና ከኤርምያስ ጋር ግላዊ ግንኙነት እንደነበረው ማሰብ
ይቻላል፡፡

ዕንባቆም መልካሙ የኢዮስያስ ዘመን ካለፈ በኋላ በይሁዳ ምድር ባያቸው ለውጦች
ደስተኛ አልነበረም፡፡ ይሁዳ ወደ ጣኦት አምልኮ እንድትመለስ ቀጣዮቹ ነገስታት (ኢዮአቄም
እና ሴዴቅያስን የመሳሰሉ ነገስታት) የመሪነቱን ድርሻ ወስደዋል፣ ክፋት በከፍተኛ ሁኔታ አድጓል፣
ድሆች ይገፋሉ፣ ፍትህ ይጣሳል፣ ባለስልጣናት በጉቦ በእጅ መንሻና በመማለጃ ይንቀሳቀሳሉ፣
እግዚአብሔርን መፍራት ጠፍቷል፣ ጽድቅ ተንቋል ኃጢአት ግን እጅግ እያበበ ነው፡፡ ይህንን ሁኔታ
የተመለከተው እንባቆም የእግዚአብሔር ጽድቅ እንዲገለጥ ይፈልጋል እግዚአብሔርንም
ይጠይቃል፡፡ ነገር ግን የተሰጠው መልስ ራሱ ሌላ ጥያቄ የሚያስነሳ ነው፡፡ ሆኖም ጥያቄው
ባይመለስም እንኳን በእግዚአብሔር መታመንና በእምነት መኖር የእርሱ ምርጫ ነው፡፡

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሀ. ዓላማ
የእግዚአብሔር የጽድቅ ፍርድ ለአእምሮአችን የማይገባ (ስሜት የማይሰጥ) ቢሆንም
እንኳ እርሱን መታመን እና ማምለክ እንደሚገባ ለማስረዳት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የዕንባቆም መጽሐፍ የተዋቀረው ከሌሎች የትንቢት መጽሐፍት በተለየ መልኩ ነው፡፡
ሌሎች የትንቢት መጽሐፍት በተለየ መንገድ ነቢያት ከእግዚአብሔር የተቀበሉትን መልዕክት
ሲያስተላለፉ የዕንባቆም መጽሐፍ ግን ነብዩ በውስጡ ላሉት የራሱ ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት
ያደረገውን ውስጣዊ ትግልና ከመለኮት ጋር ያካሄደውን ጥያቄና መልስ የሚያሳይ መጽሐፍ ነው፡፡
መጽሐፉም የተዋቀረው በጥያቄና መልስ ስርዓት ሲሆን በመጨረሻም ጥልቅ የሆኑ ሀሳቦችን በያዘ
የምስጋና መዝሙር መጽሐፉ ይጠናቀቃል፡፡ የምስጋና መዝሙሩ ነብዩ ጥያቄዎቹ ሁሉ
ስለተመለሱለት የተዘመረ ሳይሆን ዋናው የሰው ህይወት ትርጉምና መሠረት ለጥያቄዎቹ ሁሉ
መልስ ማግኘቱ ሳይሆን በእግዚአብሔር ላይ በመታመን መኖሩ መሆኑን ነቢዩ መረዳቱ ነው፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. በዕንባቆምና በእግዚአብሔር መካከል የተካሄደ ሙግት (ምዕ. 1-2)
II. የዕንባቆም የእምነት ፀሎት (ምዕ. 3)

5.13. ትንቢተ ሶፎንያስ

ሶፎንያስ ከነገስታት ዘር የተጠራ ነቢይ ነበር፡፡ ንጉስ ሕዝቅያስ ቅድመ አያቱ መሆኑን
የአባቱን ቤት እስከ አራተኛው ትውልድ (እስከ ንጉስ ሕዝቅያስ) ድረስ በመቁጠር አሳይቷል (ሶፎ.
1፡1)፡፡ የነገስታት ቤተሰብ መሆኑ ከሌሎች ነቢያት በተለየ የነገስታት አማካሪ የመሆን መብት
እንዲኖረው በር ከፍቶለት ሊሆን ይችላል፡፡ ምናልባትም በንጉስ ኢዮስያስ ዘመን በተካሄደው
በደቡብ ሕዝቦች (የህይወት፣ የሞራል፣ የአምልኮ ወ.ዘ.ተ) አጠቃላይ ተሃድሶ የመነሻነት ሂደት
ውስጥ በንጉስ ኢዮስያስ ላይ በጎ ተጽዕኖ ሳያሳድር አይቀርም፡፡

በኢየሩሳሌም ያደገው ሶፎንያስ መጽሐፉን የፃፈው ራሱ ሲሆን (ሶፎ. 1፡1) ያገለገለውና


መጽሐፉን የፃፈው ከ 630-609 ዓ.ቅ.ክ እንደሆነ ይገመታል፡፡ የነቢዩን የአገልግሎትና የህይወት ታሪክ
አውድ ከ 2 ኛ ነገ. ምዕ.22 እና 23 እንዲሁም ከ 2 ዜና ምዕ. 30-35 ማንበብ መልዕክቱን ለመረዳት
ጠቃሚ ነው፡፡

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሀ. ዓላማ
በይሁዳ እና በሌሎች ህዝቦች ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ (የጌታ ቀን) እየመጣ መሆኑን
ለመግለጥ እና የሚሰሙ ሁሉ በንስሃ ተመልሰው ማዳኑን እንዲያዩ ለማሳሰብ

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የሶፎንያስ መጽሐፍ ማስጠንቀቂያና ተስፋን በማቅረብ ይጀምራል፡፡ ማስጠንቀቂያው
‹‹የጌታ ቀን›› በሚለው የተለመደ የነቢያት መግለጫ የቀረበ ሲሆን ይህም የሚመጣውን የማይቀር
ምርኮና ታላቁን መከራ የሚያመለክት ነው፡፡ ቀጣዩ የመጽሐፉ አብይ ትኩረት የሚመጣው ተስፋ ላይ
ነው፡፡ ይህም የሚመጣ ተስፋ ለኢየሩሳሌም (ለፅዮን) ታላቅ የደህንነት ዘመን የሚያመጣ መሆኑን
የሚያውጅ ነው፡፡ ለእስራኤል እንዲሁም ለኢየሩሳሌም በሚመጣው የደህንነት ቀን እግዚአብሔር
ታዳጊዋ ይሆናል (ምዕ. 3፡13-20)፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የሚመጣው የጌታ ቀን (የፍርድ ቀን) (ምዕ. 1-2)
II. የሚመጣው የደህንነት ቀን (ምዕ. 3)

5.14. ትንቢተ ሐጌ

ነብዩ ሐጌ ስለራሱ ማንነት የሰጠው ምንም ዝርዝር ማብራሪያ የለም፡፡ ሐጌ ስለራሱ


ማንነትና ታሪክ ምንም ዝርዝር መረጃ አለመስጠቱ በመልዕክቱ ተቀባዮች ወይም በመጀመሪያዎቹ
የመጽሐፍ አንባቢዎች ዘንድ የታወቀ ስለነበረ ነው፡፡ መልዕክቱን ስላቀረበባቸው ቀናት የሰጣቸው
ማስረጃዎች ይህንን እውነታ ግልጽ የሚያደርጉ ናቸው፡፡ መልዕክቱን ስላቀረበባቸው ቀናት ግልጽና
አሻሚ ያልሆነ መረጃ የሰጠው ሐጌ የታወቀ ባይሆን ኖሮ “ነብዩ ሐጌ" (ሐጌ 1፡1) ብሎ ራሱን
በመጥራት በዝምታ አያልፍም ነበር፡፡ ነብዩ የተወለደው በእስራኤል ዘንድ ይከበሩ ከነበሩ የታወቁ
ታላላቅ በአላት አንዱ በዓል በሚከበርበት ዕለት ሳይሆን አይቀርም፡፡ ስሙንና የስሙን ትርጓሜ
መረዳት ስለ ተወለደበት ዕለት የሚሰጠውን ሐሳብ ግልጽ የሚደርግ ይሆናል፡፡

“ሐጌ” የሚለው ስያሜ “ሐግ” ከሚል የዕብራይስጥ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጓሜውም


“Feast” ወይም “Festival” ግብዣ የሚደረግበት ክብረ በዓል ወይም በዓል ማለት ነው፡፡ ነብዩ
ሐጌ የቤተመቅደሱን መልሶ መገንባትና የእሥራኤላውያንን መጐብኘት በናፍቆትና በትጋት
ይጠባበቁ ከነበሩ ጥልቅ tt ክም ያላቸው አይሁዳውያን መካከል እንደነበረ መልዕክቶቹ ያስረዳሉ፡፡ ይህን
ጥልቅ tt ክም ነቢዩ መልዕክቱን ሲያስተላልፍ በመልዕክቱ ውስጥ

6
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

አንፀባርቆታል፡፡ እግዚአብሔርም ለዚህ ነብይ መልዕክቱን በመስጠት ከታላቁ ምርኮ የተመለሱት


ህዝቦች የቤተመቅደሱን ግንባታ ሥራ እንዲቀጥሉ ለማነሳሳት በነብዩ ሐጌ በኩል ታላቅ ሥራ
ሠርቷል፡፡

ሀ. ዓላማ
ከምርኮ የተመለሰው የይሁዳ ህዝብ የቤተ መቅደሱን ስራ ከቆመበት እንዲቀጥል እና
እንዲያጠናቅቅ ለማበረታታት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
ነብዩ ሐጌ በመልዕክቱ ውስጥ እንዳሳወቀው የፈረሰውን ቤተመቅደስ እንደገና መስራት
በጣም አስፈላጊ ነበር፡፡ ቤተመቅደሱ እስካልተጠናቀቀ ድረስ የይሁዳ ህዝቦች በእግዚአብሔር
የመጐብኘታቸው ተስፋ ሙላት ገና አይሞላም፡፡ እግዚአብሔርም በመላው አለም ከህዝቡ ጋር
የሚገናኝበትና የሚመለክበት ቤተመቅደስ አይኖረውም፡፡ ቤተመቅደሱ የፈረሰውና ፈርሶ ለሰባ
ዓመት የቆየው በህዝቡ ኃጢአት ምክንያት ነበር፡፡ አሁን የፈረሰው መቅደስ ግንባታ ተጀምሮ
መቋረጡ ግን የእስራኤልን መጐብኘት ተስፋ ፍፃሜ በመጠበቅና እግዚአብሔርን በመታዘዝ
ወደ ተስፋይቱ ምድር የተመለሱት የይሁዳ ህዝቦች እንደገና ወደ አለመታዘዝ ህይወት (ኑሮ)
መግባታቸውን የሚያሳይ ስለሆነ፣ ሁኔታው መቅደሱ ፈርሶ ከቆየበት ዘመን ይልቅ የከፋ ሁኔታ
ነበር፡፡ በእግዚአብሔር አይንም ታላቅ ሃጢአት (ውድቀት) ነበር፡፡ ስለዚህ ከምርኮ የተመለሱት
ህዝቦች መሪዎቻቸውን በመከተል ንስሃ ሊገቡና እግዚአብሔርን ወደ መታዘዝ በመመለስ
የተቋረጠውን ቤተመቅደስ ሥራ ሊያጠናቅቁ ይገባል፡፡ የዚያን ጊዜ ብቻ እግዚአብሔር ህዝቡን
በሙላት ለመባረክ ወደ ህዝቡ ይመለሳል፡፡ ህዝቡንም በታላቅ ክብር ይጐበኛቸዋል፡፡

ነብዩ ሐጌ ይህንን እውነታ በማሳየት ከምርኮ የመለሱት የአይሁድ ቅሬታ መቅደሱን


ገንብተው እንዲያጠናቅቁ የሚቀሰቅሰውን ይህም ለእግዚአብሔር መታዘዝ መሆኑን በአጽንኦት
የሚያሳየውን የእግዚአብሔርን መልዕክት ወደ ህዝቡ አመጣ፡፡ ይህን መታዘዝ ህዝቡ ለእግዚአብሔር
ሲያመጣ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን የሚጐበኝበትና የአለም ህዝቦች ሁሉ እግዚአብሔርን
የሚያመልኩበት ማዕከል የሚያደርግበት ቀን ይመጣል (ሐጌ 1፡9, ሐጌ 2፡7- 9)፡፡ ሌሎች
ህዝቦችም እግዚአብሔርን ማገልገልና ማክበር ይማራሉ፡፡

ከምርኮ የተመለሱት ህዝቦች ከተመለሱ በኋላ በታላቅ መከራ ውስጥ የሚገቡበትም ምክንያት
ለዚህ ክቡር የእግዚአብሔር ዓላማ ባለመታዘዛቸው ነው፡፡ (ሐጌ 1፡6፣ 2፡16-17)፡፡ ወደመታዘዝ
ተመልሰው ቤተመቅደሱን የመገንባት ሥራ ከጀመሩ ግን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ

7
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

እግዚአብሔር ይባርካቸዋል (ሐጌ 1፡6, 2፡16-19)፤ ይህንን አምላካዊ ዓላማ በመረዳት ለዚህ ሥራ
በእግዚአብሔር የተመረጠው ዘሩባቤልና ሌሎች የህዝቡ መሪዎች የተጠሩለትን ተልዕኮ ባስቸኳይ
ለመፈጸም ህዝቡን ሊመሩ ይገባል፡፡ እግዚአብሔርም ዘሩባቤልን እንደማህተም ቀለበት ያደርገዋል
(ሐጌ 2፡23) ህዝቡንም በታላቅ ባርኮት ይባርካል (ሐጌ 2፡19)፡፡ በፍፃሜው ዘመንም እግዚአብሔር
በአለሙ ላይ ሁሉ በሉዓላዊነቱ ከፍ ብሎ ይነግሳል (ሐጌ 2፡21-22)፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. የመቅደሱ ግንባታ መቋረጥና ያስከተለው መከራ 1፡1-15
II. የዚህኛው መቅደስ ክብር ይበልጣል 2፡1-9
III. መታዘዝን የሚከተል በረከት 2፡10-19
IV. እግዚአብሔር በዓለሙ ሁሉ ላይ ከፍ ብሎ ይገዛል 2፡20-23

5.15. ትንቢተ ዘካርያስ

ነብዩ ዘካሪያስ የአዶ ልጅ የበራክዩ ልጅ ብሎ ራሱን ማስተዋወቁና (ዘካ 1፡1) በዕዝራ 5፡1፣
6፡14 እና በነህምያ 12፡16 በግልጽ በካህናት ዝርዝር ውስጥ ተመዝግቦ መገኘቱ ነብዩ ከክህነት
አገልግሎት ለነቢይነት የተጠራ መሆኑን ያስረዳል፡፡ ዘካሪያስ ከባቢሎን ምርኮ ተመላሽ የነበሩ ካህናት
ቤተሰብ አባል ነበር፡፡ ነብዩ ለቤተመቅደሱ ቅርበት ያለው የመቅደሱን ጉዳይ በዝርዝር የሚያውቅ ብቻ
ሳይሆን ለቤተመቅደሱና ከመቅደሱ ጋር ለተገናኙ ጉዳዮች ግላዊ ፍላጐት ያለው መሆኑን
የሚያሳዩ መረጃዎች በመጽሐፉ ውስጥ በሰፊው መታየታቸው ከካህናት ቤተሰብ የገኘ የክህነት
አገልግሎት ውስጥ በመሳተፍ ላይ የሚገኝ ሰለነበር ነው (ዘካሪያስ 1፡16, ምዕራፍ 3 እና 4, 6፡
9-15, 8፡9 እና 20-23, 14፡16-21)፡፡

ነብዩ ዘካሪያስ ታላላቅ ራዕዮችን እግዚአብሔር ያሳየው የነበረ ነብይ ነው፡፡ በመጽሐፍ
ውስጥ ስምንት ራዕዮች ተመዝግበው ይገኛሉ፡፡ በራዕዮቹ ውስጥ አንድ መልዓክ ነብዩን በመምራትና
አስፈላጊም ሲሆን ራዕዮቹን በማብራራት በቋሚነት ይታያል፡፡ ይህ ሁኔታ ነብዩ ጥልቅ
መንፈሳዊነትና እግዚአብሔርን የመስማት ዝግጁነት የነበረው መሆኑን ግልጽ የሚያደርግ ነው፡፡

7
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ሀ. ዓላማ
ፈርሶ የነበረው ቤተ መቅደስ ሲጠናቀቅ የሚኖረውን የወደፊት ፋይዳ (መሲሁ
የሚመጣበት እንደሆነ) በማስገንዘብ፣ ህዝቡ የቤተ መቅደሱን ስራ እንዲጨርስ እና በውጤቱም
የእግዚአብሔርን ጉብኝት እንዲያይ ማበረታታት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
የትንቢተ ዘካሪያስ መጽሐፍ ሁለት አብይ ትኩረቶች ያሉት መጽሐፍ ነው፡፡ የመጀመሪያው
የመጽሐፍ ትኩረት ከምዕራፍ 1 እስከ ምዕራፍ 8 ያለው ክፍል ዋና ትኩረት የሆነው ዘካሪያስ
ባገለገለበት ዘመን የነበረው ወቅታዊው ከምርኮ የተመለሱት የአይሁድ ህዝቦች መጐብኘት ነው፡፡
ሁለተኛው የመጽሐፍ ትኩረት ደግሞ ከምዕራፍ 9 እስከ ምዕራፍ 14 ባለው ክፍል ውስጥ በግልጽ
የተንፀባረቀው ራዕያዊና ነገረ ፍፃሜያዊ ሃሳብ ነው፤ ይሔውም የክርስቶስ የመጀመሪያው እና
የሁለተኛው መምጣት (ምጽአት) ሲሆን ክርስቶስ በመምጣቱ ደግሞ የሚሆነውን ነገር
ተንብዮአል።

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል

I. የመቅደሱ ግንባታ ሊጠናቀቅ ይገባል (1፡1-8፡23)


ሀ. ንስሃ ግቡ (1፡1-6)
ለ. ስምንቱ ራዕዮች (1፡7-6፡15)
ሐ. ጾምና የቅርብ ሩቁ ዘመን (7፡1-8፡23)
II. የሚመጣው ዘመን (9፡1-14፡21)
ሀ. የዓለም መንግስታት መ tt ነፍና የእስራኤል ደህንነት (9፡1-
14፡21)
ለ. የመሲሃዊው መንግስት ድልነሽነት (13፡7-14፡21)

5.16. ትንቢተ ሚልክያስ

ነብዩ ማልኪያስ ስለራሱ ማንነት የሰጠው ምንም አይነት መረጃ የለም፡፡ የአባቱን ስም
ወይም ይኖርበት ወይም ያገለግልበት የበረውን ቦታም በቀጥታ አልተናገረም፡፡ አስገራሚው ነገር
በሌላ የብሉይ ኪዳን ቅዱሳት መጽሐፍት ክፍል ውስጥም ስሙ አልተጠቀሰም፡፡ ስለዚህ ስለነብዩ
ማንነት መናገር አስቸጋሪ ነው፡፡ የስሙ ትርጉም “መልዕክተኛዬ” ማለት ነው፡፡

7
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

የነብዩ መልዕክት ነህምያ ከምርኮ ተመላሽ በሆኑ አይሁዳውያን መካከል የተመለከተውንና


ለማስተካከል ከፍተኛ ጥረት ያደረገበትን ተመሳሳይ መንፈሳዊ፣ ሞራላዊ፣ ማህበራዊና ኃይማኖታዊ
ቀውስ የሚያሳየውን ጥፋት የሚቃወምና ለአጠቃላይ ተሃድሶ ህዝቡን የሚጠራ ነው፡፡ ህዝቡ
የእግዚአብሐርን ፍቅርና ጥበቃ መረዳት ያልቻለና የሚጠራጠር ነበር (1፡1-5)፡፡ አገልጋዮቹ
የቀውሱ መሪዎች ነበሩ፡፡ ህዝቡም እነርሱን በመከተል ተቃውሶ የነበረ ሲሆን ለእግዚአብሔርና
እግዚአብሔር ለሚመለክበት የህይወትና የአምልኮ ሂደት ግዴለሽና ደንታ የሌለው ነበር (1፡6-2፡9፣
2፡10-16፣ 2፡17-3፡5፣ 3፡13-15 እንዲሁም ነህ 10፡28-31)።

የጋብቻ ችግሮች - ለቃልኪዳን ሚስት ታማኝ አለመሆንና ድብልቅ ጋብቻ ጉልህ ችግሮች ነበሩ
(ሚል 2፡10-12፣ ነህ 13፡13-27)፡፡ አስራትን መክፈልም ሆነ ባጠቃላይ እግዚአብሔርን ማገልገል
ከንቱዎች እንደሆኑ ብዙዎች ያመኑበትና ይህንን እየተለማመዱ የነበረበት ዘመን ነበር (ሚል 3፡
8-9፣ 14)፡፡ በአጠቃላይ ህዝቡ አስራትን ከመስረቅ ባሻገር የራሱን ህይወት ኑሮና አገልግሎት
ከአምላኩ የሰረቀና የእግዚአብሔርን ህግ በመተው ለራሱ ፍላጐት አርነት የወጣ መረን ህዝብ ሆኖ
ነበር (ሚል 3፡7)፡፡ ስለዚህ ነብዩ ሚልኪያስ እንደ አገረ ገዢው ነህምያ ቀውስ ውስጥ የነበሩትን
አይሁዳውያንን ወደ እግዚአብሔርና ወደ ስርዓቱ በመመለስ በቅርብ የሚፈፀመውን መጐብኘታቸውን
እንዲጠባበቁ፣ የእግዚብሔር አገልጋዮች እንዲሆኑና እግዚአብሔር የዓለሙን ሁሉ ክፋት ሲቀጣ ለእነሱ
ታላቅ በረከትና ጉብኝት እንዲሆንላቸው (የጽድቅ ፀሃይ እንዲወጣላቸው) ይጠራቸዋል (ሚል 3፡
16-18 እና 4፡1-6)፡፡

ሀ. ዓላማ
ቅሬታው ህዝብ በሙሉ ልባቸው እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ ለማሳሰብ እና ህዝቡን
ለሚመጣው ጌታ ለማዘጋጀት

ለ. ዋና ዋና ጭብጦች
ምንም እንኳን ካህናቱና ህዝቡ ክፉ የሆነ የኃጢአት ልምምድ ውስጥ ቢሆኑም
እግዚአብሔር ግን ህዝቡንና አገልጋዮቹን ይወድዳቸዋል፡፡ ድብልቅ ጋብቻ፣ ታማኝነትን ማጉደል፣
ነውረኛ መስዋዕትን ማቅረብ፣ የእግዚአብሔርን ስርዓት መርሳትና መቃወም በህዝቡ መካከል
ተንሰራፍቶ ነበር። እንዲሁም ራስን በመስጠትና አስራትን በመስጠት ለእግዚብሐር የመገኘት
ህይወት ከንቱ እንደሆነ በመስበክ ህዝቡ ቀውስ ነበር። ቢሆንም በዚህ ሁሉ ቀውስ ውስጥ የሆነውን
ህዝብ እግዚአብሔር ግን ይወዳቸዋል፤ እርሱ አምላካቸውና አባታቸው ነው፤ በእውነት
የሚያመልኩትና የሚያከብሩት ልጆች ባይሆኑም እግዚአብሔር ይጎበኛቸው ዘንድ ይወዳል ደግሞም
ይችላል። ህዝቡ ግን እግዚአብሔር የሚጎበኛቸውና የሚረዳቸው መሆኑን ይጠራጠሩ ነበር።

7
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

በአጠቃላይ ህዝቡ ለእግዚአብሔር መምጣት ወይም ጉብኝት ዝግጁነት የሌላቸው ነበሩ። ነብዩ
ህዝቡን ብቻ ሳይሆን ምድርን ይጐበኛል በሚል ትንቢታዊ ቃል በማምጣት ህዝቡ መዘጋጀት
እንደሚጠበቅባቸው ተናግሯል፡፡ ዝግጅቱም በአግባቡ እንዲከወን ለጉብኝቱ መንገድ ጠራጊ የሆነ
መልዕክተኛውን ከጉብኝቱ በፊት ይልካል፡፡ ይህ መልዕክተኛም ህዝቡን ለንሰሀ ያዘጋጃል፡፡ ከዚህ በኋላ
የሚከናወነው የእግዚአብሔር ጉብኝት ለተዘጋጁ እና እግዚአብሔርንና ስርዓቱን ለሚያከብሩ
የተስፋው ሙላት ሲሆን፣ ለመዘጋጀት እምቢ ላሉ ትዕቢተኞች ግን ታላቅና የሚያስፈራ
የእግዚአብሔር ቀን ነው፡፡ መጽሐፉ በመልዕክቱ መጨረሻ መሲሃዊውን ታላቅ ጉብኝትና ከዚያ
በኋላ ያለውን ፍርድ በማቅረብ የሚመጣውን ዘመን በዝግጁነት የመጠባበቅን አስፈላጊነት በጽንኦት
አሳይቷል፡፡

ሐ. የመጽሐፉ አከፋፈል
I. እወዳችኋለሁ! በምን ወደድከን? (1:1-5)
II. ክብሬና መፈራቴ ወዴት አለ? ያቃለልንህ በምንድን ነው? (1፡6-2፡9)
III. መስዋዕታችንን የማይቀበለን ለምንድን ነው? (2፡10-16)
IV. እግዚአብሔርን አታክታችኋል! ያታከትነው በምንድን ነው? (2፡17-3፡5)
V. ወደ እኔ ተመለሱ! የምንመለሰው በምንድን ነው? (3፡6-12)
VI. ቃላችሁ የድፍረት ሆኗል! ቃላችን በአንተ ላይ ድፍረት የሆነው በምንድን ነው?
(3፡13-15)
VI. እግዚአብሔርን ለሚፈሩ ሰዎች ተስፋ አለ በክፍዎች ላይ ግን ፍርድ ይመጣል
(የመሲሃዊው ማዳን መምጣትና የእግዚአብሔር የፍርድ ቀን) (3፡ 16-4፡6)

7
ቪዥን የስነ መለኮት ኮሌጅ የብሉይ ኪዳን አሰሳ

ዋቢ መጽሐፍት

Greve, Fred J., Old Testament Survery. ICI University Press: Irving texas,
1975.

New bible Dictionary, I.H. Marshal etal. (ed.) Intervarsity press: Downers
Grove, Ill, 1996.

Raymonl, Dillard B., Temper Long man III, An Introduction to the Old
Testament. Zondervan publishing house, Grand Rapids, Michigan,
1994.

Richards, Lawrence O., Bible Teachers Commentary. Victory: England, 2004.

Schultz, Samuel J., The Old Testament speaks. Happer and Row: Sanfrncisco,
1990.

Tokunboh, Adeyemo, Africa Bible Comentary. Worldalive Publishing: Kenya,


2006.

Walvoord, John F, koy B. zock, The Bible Knowledge commentary, Chariot


Victor Publishing: USA, 1973.

ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ መጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ሰመዝገበ ቃላት፣ ሐዲስ፡ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፣
እዲስ አበባ።

ቲም ፊሎስ፣ የብሉይ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ (2 ኛ መጸሐፍ). ኤስ አይ አም ማተሚያ፤


አዲስ አበባ፤ 1995።

መጸሐፍ ቅዱስ (ምሉዕ ሕይወት)፣ በኢንተርናሽናል መጸሐፍ ቅዱስ ማህበር የታተመ፣


2001።

ቻላቸው መከረ፣ የብሉይ ኪዳን አሰሳ፤ ኢትዮጵያ ሙሉወንጌል ሥነ-መለኮት ኮሌጅ፤ አዲስ አበባ፤
2005፡፡

You might also like