Professional Documents
Culture Documents
Alemgena Bible School
Alemgena Bible School
የእስልምና ታሪካዊ ዳራ
1. ከእስልምና በፊት የአረቢያ ሁኔታ፡-
ሀ. የፖለቲካ ሁኔታ
- አረቦች የተከፋፈሉ ነበሩ
ሆነው ተደነገጉ፡፡
• በአይሁድ የስርየት ቀን የነበረው
• በመዲና የተገለጡት የቁርዓን ሱራዎች
ፆም ወደ ረመዳን ወር ተቀየረ፡፡
ይዘታቸው ከሥነ-መለኮት ይልቅ ማሕበራዊ፤
• እስልምና የአብርሃም እምነት ነው
ፖለቲካዊና ሕገ ነክ ጉዳዮችን የሚያንፀባርቁ
መባል ተጀመረ፡፡ ሆኑ፡፡
• የአዛን ጥሪ ደወልን ተክቶ ማገልገል • ሰላት በቀን ሦስት ጊዜ የነበረው አምስት ጊዜ
ጀመረ፡፡ ተደረገ፡፡
3. ከመሐመድ በኃላ የተነሱ ሙስሊም መሪዎች
644 ዓ.ም)
• አቡ በክር ቀድመው እስልምናን
• ኡመር ከመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች አንዱ እና
ከተቀበሉ ሰዎች አንዱ ሲሆን፤ የነብዩ የመሐመድ ሦስተኛ ሚስት የሐፍሳ አባት ነው፡፡
ኡስማን ከመካ ገዥዎች (ኡማያድ) ቤተሰብ የተገኘ አሊ የመሐመድ የአጎት ልጅና የልጃቸዉ
ሲሆን፤ ከመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ውስጥ አንዱ /ፋጡማ/ ባል ነዉ፡፡
ነው፡፡
ከቀደምት የእስልምና እምነት ተከታዮች
በሥልጣን ዘመኑም ቁልፍ በሆኑ የሥልጣን
አንዱ ሲሆን በሕይወት እያሉ የጸሎት /ስላት/
እርከኖች ላይ ዘመዶቹን አስቀምጦ ስለነበር ይህ
ሥርዓት እንዲመራ ኃላፊነት ተሰጥቶት ነበር
ዓይነት አሠራር የቀድሞዎቹን ካሊፋቶች ፈለግ
ነገር ግን በኡስማን መገደል እጁ እንዳለበትም
ያልተከተለ በመሆኑ ከተለያየ አቅጣጫ ተቃውሞ
አስነስቶበታል፡ ይጠረጠራል፡፡
ቁርዓን ማሰባሰብ ፤ አዘርባጃን፤ የኤራንን የተወሰነ የማስተዳደር ብቃቱ ደካማ ስለነበር በእርሱ
• በኡማያድ ስርወ መንግስት /ካሊፌት/ እስልምና በምዕራብ በኩል ሰሜን አፍሪካን አልፎ
እስከ ፈረንሳይና ስፔን ደርሷል፡፡
በዚህ ዘመን የተገነቡ ሁለት ማዕከላት
ስር ወደቀ፡፡
• በአባሲድ ስርወ መንግሥት ዘመን ብዙ ነገሥታት የተፈራረቁ ሲሆን
ነበር፡፡
በቱርኮች እጅ ወደቀ፡፡
ቱርኮች ከማዕከላዊ እስያ ፈልሰው የመጡ አረብ ያልሆኑ ህዝቦች ናቸው፡፡ ብዙዎቹ
እነርሱም፡-
ሀ) መንፈሳዊ ለውጦች
ሠ) የቁጥር እድገት
የቤተክርስቲያን ምላሽ
መሳተፍ
3. ተማሪዎችን ማሰልጠን
ማቆራኘት
መገንባት
ክፍል ሁለት
የእስልምና ስነ-መለኮት
1. የእስልምና መጻህፍት
ቁርአን
- የነቢያት መጽሐፍት የተላኩበት አላማዎች፡- 1) ለጸድቃን ሽልማት
መጽሐፍ ነው፡፡
- የሀዲስ ዋና አላማ ሙስሊሞች የነቢዩን ፈለግና ትምህርት እንዲከተሉ
ማድረግ ነው፡፡
- ስድስት የሀዲስ መጽሐፍ ስብስቦች ያሉ ሲሆን በስድስት የተለያዩ ሙስሊም
ምሁራን ተሰብስበው የተጻፉ ናቸው፡፡
- የሀዲስ መጻህፍት የተጻፉት ከነብዩ እረፍት 200 አመታት በኃላ ነው፡፡
- መጻህፍቱ ሲሰበሰቡ አባባሎቹ የነብዩ መሐመድ መሆናቸው ለማረጋገጥ
2. ስድስቱ የእስልምና የእምነት አቐሞች
ሀ) ስለ አላህ አንድነት ማመን
አላህ በአካልና በመለኮት አንድ እንደሆነ ማመን ያስፈልጋል፡፤
ቁርአን የስላሴን አስተምህሮ ይቃወማል (ሱራ 4፡171፤ 5፡73፤
17፡11)
የአላህ ባህርያት፡- ትልቅነት፤ የሩቅና የቅርብ አምላክ መሆኑ፤
ህይወት ነው፤ ሁሉን ያውቃል፤ ሁሉን ቻይ ነው፤ የወደደውን
ያደርጋል፤ ሁሉን ይሰማል፤ ሁሉን ያያል፤ ይናገራል፤ ይወዳል፤ ወዘተ…
አላህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት
እነርሱም፡-
1. ተውራት
2. ዘቡር
3. ኢንጂል
4. ቁርአን/ፉርቃን
ሐ) በመላዕክት ማመን
መላዕክት በሁለት የከፈላሉ፡-
1. ቅዱሳን መላዕክት፡-
- የተፈጠሩት ከብርሃን ሲሆን አላህን ቀንና ሌሊት የሚያገለግሉ ናቸው
- ዋና ዋና መላዕክት ጅብሪል፤ ሚካኤል፤ ኢስራፊል፤ አዝራኢል፤
ሙንከርና ናኪር፤ በቀኝና በግራ ትከሻ ተቀምጠው የሰውን መልካምና ክፉ
ስራ የሚመዘግቡ መላዕክት፤ እና ገሀነምን የሚጠብቁ መላዕክት ናቸው፡፡
2. የወደቁ መላዕክት፡
- ጅኒዎች፡- ጭስ ከሌለው እሳት ከአዳም መፈጠር 2000 አመታት
በፊት የተፈጠሩ ናቸው፡፡
- በየብስ፤በውኃ አካላትና በአየር ላይ ይኖራሉ
- ጥሩና መጥፎ ጅኒዎች በመባል በሁለት ይከፈላሉ
- አንዳንዶችም ሙስሊሞች ናቸው
ሰይጣን፡- ኢብለስ ወይም ተቃዋሚ ተብሎ ተጠርቶአል
- የተፈጠረው ከእሳት ነው (ሱራ 7፡12)፤
- ለአዳም ለመስገድ ፈቃደኛ ባለመሆኑ በትዕቢቱ ምክንያት
ወድቓል፤
መ) በመልዕክተኞች/ነብያት ማመን
የተሰጣቸው ናቸው
ተጠቅሰዋል፡፡
ቁርአን ስለ አል-መሲህ ኢሳ ምን ይላል?
አል-መሲህ ኢሳ ከመልዕክተኞች ውስጥ አንዱ ነው
ሀ) በቀብር ውስጥ
ለ) በማቆያ ስፍራ
ሐ) በመጨረሻው ቀን
የመጨረሻ ቀን ምልክቶች፡- እምነት መቀነስ፤ አለማዊነት መብዛት፤
የጎግና ማጎግ መነሳት፤ መሐዲ መነሳት፤ የክርስቶስ ዳግም ምጽአት
ረ) መጀመሪያ በተወሰነ እጣ ፈንታ ማመን
አላህ መልካምንና ክፉውን በመጀመሪያ ወስኖአል
የሰው ዕጣ ፈንታ ቀድሞ ተወስኖአል
አላህ ለወደደው ምህረት ያደርጋል ያልወደደውን ይቀጣል
3. ሐይማኖታዊ ተግባራት በእስልምና
ሀ) ሸሐዳ
የእስልምና የእምነት መግለጫ ሲሆን ማንኛውም ሙስሊም
የአላህን አንድነትና የመሐመድ ነብይነት መመስከር አለበት፡፡
አንድ ሰው ወደ እስልምና መቀየሩ የሚገልጸው ሸሀዳ በማለት
ነው፡፡
መንግስተ ሰማያት መግቢያ ቁለፍ ነው
1. ደህንነት (ነጃት)
2. ስኬት (ፈውዝ)
3. ብልጽግና (ፈላህ)
4. ደስታ (ሰአዳ)
ደህንነት
ለ) መልካም ስራ የሰሩ
ሀነፊይ፡- የተመሰረተው በአቡ ሃኒፋ ሲሆን ግማሽ ያህሉን የሱኒ ሙስሊም ይይዛሉ፡፡
ኢጅማን ይቃወማሉ፡፤
ጭማሪን የቃወማል፡፡
ሀ) ውስጣዊ እንቅፋቶች
- የጥላቻና የዘለፋ አቀራረብ
- ፍርሀት
- ዝማሬውቻችን፤
- አለባበሳችን፤
- ንግግራችን፤
- አመለካከታችን
ሐ) ቐንቐቸውን ማወቅና መናገር
- ቐንቐቸው ስንናገር ለእነሱ ያለንን ክብር ማሳያ ሊሆን ይችላል
ማክበር)
- ሻይ እየጠጣችሁ
- ስለነብያት
- ስለ ቅዱሳት መጻሕፍት
- ስለ ሐጢአት
- ስለፍርድ ቀን
ሰ) አውዳዊ አገልግሎት ማገልገል (1ኛ ቆሮ 9፡19-23)
- መልዕክቱን አውዳዊ ማድረግ
- ስነ-መለኮታዊ አስተምህሮችን
አላማውም፡- 2ኛ ጢሞ 3፡16
ቁርአን ምስክርነት ይሰጣል፡-