You are on page 1of 72

ጦቢያ

ይህች ሌብ ወሇዴ ታሪክ

ከአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ

዗ብሔረ ዗ጌ

ይህች መጽሏፍ
በመጀመሪያ 1900 ዓ.ም. በሮማ ከተማ ታተመ።

Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss


መጀመሪያ በ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. ዴሬዲዋ ታተመ።

እንዯገና በ፲፱፻፶፰፣ በ፲፱፻፷፣ በ፲፱፻፷፩፣ በ፲፱፻፷፬ ዓ.ም.

እንዯገና በ፻፼ ዓ.ም. ታተመ።

እንዯገና በ፪፻፻፮ ታተመ

2
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
መግሇጫ

የጽሐፍ ቅርስ የህዜቡን ትምህርታዊ ርምጃ እጅግ ሇማፋጠን ስሇሚገፋፋው የዓሇም


ህዜቦች አብዜተው ሲሠሩበት ይታያሌ የጽሐፍ ቅርሶች መጀመሪያ ከተጻፉበት ቋንቋ ወዯ ሌዩ
ሌዩ ሌሳኖች እየተመሇሱ አገሌግልታቸው በብዘ አህጉር ሊይ ውጤቱን ማሳየት ይዞሌ።

የጽሁፍ ቅርሶችን ሰብስቦ ማባዚትና በስራ ሊይ ማዋሌ ዚሬ የተወጠነ አዱስ ነገር


አይዯሇም ስሇዙህ በአተራረካቸው በአገሊሇጻቸውና በአስተያየታቸው ም዗ናቸው ሇስራ
የሚጠቅሙንን ጥንታዊያን መጻሕፍት ሇአገሌግልት እንዯሚስማሙን አቃንተን እናባዚና ከስራ
ሊይ እናውሊቸዋሇን። በተነገረው መሰረት ከቆዩን መጻህፍት ውስጥ ጦቢያን አስቀዴመን
በማቃናት አ዗ጋጅተናታሌ።

ጦቢያ በመጠኑ የተ዗ጋጀችበት መሌክ፡-

ሀ - በዙች መጽሏፍ ውስጥ በአሁኑ ዗መን ዯብ዗ዜ ብሇው የሚታዩ አንዲንዴ ቃሊት ዯራሲዋ
በአ዗ጋጁት ጊዛ የነበረውን ስሜት እንዲይቀንሱ በማሇት ሇንባብ እንዱስማሙ ተስተካክሇው
እንዲለ ተጽፈዋሌ።

ሇ - መጽሏፊቱ በአገሊሇጽ ዴርብርብ ቃሊትን ስሇምታበዚ ያረፍተ ነገሮቹ እጥረት ሇአሳብ ቦይነት
እንዱመች በማሇት መሰረቱን አሌሇቀቀም።

ሏ - መጽሏፊቱን የማቃናቱ ተግባር የተፈጸመው በፊዯሊት በሏረጎችና በአረፍተ ነገሮች አሰካክ


ስምምነት ሊይ ነው። ነገር ግን የቆየውን የአጻጻፍ ስሌት ሊሇማፍረስ እርማቱ መጠነኛ ነው።

መ - ጦቢያ ከዯራሲዋ የተ዗ጋጀችበት መሌክ በቀጥታ በመሃይምን አነጋገር ሆኖ አሌፎ አሌፎ


የምሁራን አገሊሇጽና አንዲንዴ የአገር ቤት ጥንታውያን ቃሊት በመጠኑ ይዚሇች። ስሇዙህ የሌዩ
ሌዩ ጠቅሊይ ግዚትና አውራጆች ተማሪዎች ያሇመምህር ርዲታ አንብበው ይጠቀሙባት ዗ንዴ
በየሏረጋቸውና በየአረፍተ ነገራቸው ውስጥ የያዘትን ፍቺ በቀሊለ የሚሰጡ ቃሊት መግሇጮች
ተዯርገውሊቸው በመጠኑ ተ዗ጋጅተዋሌ ቃሊቱም ከመጽሏፉ በስተመጨረሻ ይገኛለ።

ሌብ ወሇዴ ታሪክ

ዯግ አዴራጊ አበዯረ፤ ክፉ አዴራጊ ተገዯረ።


3
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሇጋሥ ቢሇግሥ አበዯረ እንጂ አሌሰጠም።

ኦሪት ተሽራ ወንጌሌ መሰበክ በተጀመረ ዗መን አረመኔው ከፍ ሲሌ ክርስቲያኑ ዜቅ ይሌ ነበር።


በዙሁ ዗መን አረማውያን በብዚታቸውና በጉሌበታቸው እየተመኩ ክርስቲያኑን እያዯጋዯጉ
ከዴንበር እየተሻገሩ አገሩን ያጠቁት ይ዗ርፉት ያቃጥለትና ይመዯምደት ነበር።

ክርስቲያን የተባሇውን ሁለ የገዯለትን ገዴሇው የማረኩትን እንዯባሪያ ይሸጡት ወይም


ከቤታቸው ጥኑ ጥኑ ሥራ ያሠሩት ነበር። የክርስቲያኑም ወገን የዙያን ጊዛ ምንም በቁጥር
ካረመኔው ቢያንስ ሃይማኖቱ እንዱከበር አገሩ እንዲይፈር ከዴንበሩ ሊይ ጠንክሮ ሲዋጋ ይኖር
ነበር። ዴለ ግን አንዴ ጊዛ ሇክርስቲያኑ አንዴ ጊዛም ሊረመኔው ሲሆን ይኖር ነበር። ነገር ግን
ከነዙህም ከነዙያም ወገን ከቶ ዕርቅ የሚፈሌግ አንዴም ሰው አሌነበረም ብቻ በየጊዛውና በየወሩ
በያመቱ ሲዋጉ ሲፋተኑ ሲተራረደ ሲተሊሇቁ ይኖሩ ነበር።

እንዯዙሁ ሁለ አንዴ ጊዛ አረመኔው አንዯሌማዴ የክርስቲያኑን አገር ሉ዗ርፍ ሉገፍ


ሰውንም ሉገዴሌ፣ ሉሰሌብ፣ ሉማርክ፣ ሉሸጥ መጣ በተባሇ ጊዛ የክርስቲያኑ ንጉሥ ተፋጥኖ
ጦሩን ባዋጁ አስከትቶ ባራት ዯጃዜማቾች እግር አሳዜዝ “ሂዴ ተዋጋ” ብል ሰዯዯ። ይኸውም
ጦር ገሥግሦ ሂድ አረመኔው ከዴንበሩ እንዲይ዗ሌ አዴርጎ ጠንክሮ ተዋጋ። ነገር ግን ያረመኔው
ጦር ተዙያ ከክርስቲያኑ አሥር እጥፍ ይሆን ነበረና ክርስቲያኑ ዴሌ ሆነ። ከነዙያ ከሄደት
ካራቱ ዯጃዜማቾች ሦስቱ ከውጊያው ሊይ ሞቱ። አንዯኛው ግን ተያ዗። ሰዉም ሁለ ከዙያው
ሊይ እንዯጉዴ እየተሳመጠ፣ እየተናነቀና እየተራኮተ ሞተ፤ አሇቀ። የቀረውም ጥቂት ሰው
ተማረከ። አንዴ እንኳ ሇ዗ር ወዲገሩ ሸሽቶ ያመሇጠ ሰው አሌተገኘም።

አረመኔው ግን ከዴለ በኋሊ እንዯፎከረው ገብቶ አገሩን ሁለ ዗ርፎ አጥፍቶ ከብቱንና


ምርኮውን ይዝ ወዯ አገሩ ተመሇሰ።

ይኸ ወሬ በያገሩ ተ዗ራና ሁለም በየ዗መደ መሞትና መማረክ ይሊቀስ ፊቱን ይነጭ


ጠጉሩን ይቆረጥ ጀመር። የክርስቲያኑ ንጉሥም የጦሩን ማሇቅ የሦስቱንም ዯጃዜማቾች መሞት
ያራተኛውንም ዯጃዜማች መታሰር ያገሩንም መ዗ረፍና መጥፋት በሰማ ወዱያው በሏ዗ንና
በዴንጋጤ ታሞ ከጥቂት ቀን በኋሊ አሇቀኑ ተቀሠፈ፣ ሞተ። የክርስቲያኑም አገር ባንዴ ጊዛ
ንጉሥ አጣ ገዢ ጠፋበት አገሩም ምዴረ በዲ ሆነ።

4
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ያ ተማርኮ የቀረው ዯጃዜማችም አረመኔው ወዲገሩ እንዯተመሇሰ በማረከው እጅ ተሸጠ።
ማራኪው ሰው ግን ሲማርከውም ሲሸጠውም ትሌቅ ሰው መሆኑን ሳያውቅ እንዱያው
እንዯማንም ሰው ነው የሸጠው።

ያንኑ መከረኛ ዯጃዜማች የገዚ አረመኔ ግን ቁመቱን ዚሊው አምሮ ባየው ጊዛ “ማሇፊያ
ብርቱ ባሪያ አገኘሁ” ሲሌ ዯስ አሇውና ብርቱ ብርቱ ሥራ እያ዗዗ እንዯ ሇጓሚ ሣር ያሳጭዯው፡
እንዯቋሚ እንጨት ያስፈሌጠው እንዯጎረድማን ዴንኳን ያስጭነው ተራዲም ያሸክመው ጀመር።
እርሱ ግን ያሌሇመዯው ነገር ነውና ከዙህ ሁለ ስራ አንዴ የሚሆንሇት ነገር አጣ። ሣር ሌጨዴ
ቢሌ የሇሰሇሰው የጨዋ ሌጅ እጁ እንዯሽንኩርት ተሊጠ። ብርጭቆ ብርላ ይጨብጥበት በነበረው
ጣቱ ምሳር ቢጨብጥበት ጉብር አወጣ፤ ይህም ሆነ ያም ሆነ ያው የጥንት ዯጃዜማች
/የነበረው/ የዚሬው ባሪያ አዱሱ ጌታው እንዲይቆጣው ምናሌባትም ባሌተወሇዯ አንጀቱ
እንዲይገርፈው እየተገጠጠ ሥራውን “አሌሁህ አሌሁህ” ይሌ ጀመር። ነገር ግን ያኮረሰው እጁ
ጭራሹን ተሞሸሇቀ። ተራዲ የሚሸከምበት ጫንቃውና አጉርቦ የነበረው ሁለ ተገሸሇጠና
የማይሆንሇት ሆነ። ጌታው ግን ሇሥራው የሇገመ መስልት ይቆጣውና ሇመግረፍ ያንገራግረው
ጀመር። ይኸው አዱስ ገብ ባሪያ ግን “እንግዱህ የምታዯርገውን አዴርግ እንጂ ተችልኝ
የምሠራሌህ ነገር አሊገኝም” አሇና ጫንቃውንም እጁንም አሳየው።

ያም አረመኔ ጌታው ባየው ጊዛ እውነትም መሥራት እንዲይሆንሇት አየና “የጨዋ ሌጅ


ይሆን?” ብል ጠረጠረ። ከዙህም የተነሣ የማረከውን ሰው “የሸጥኽሌኝ ባሪያ ስትማርከው ምን
ሇብሶ አገኘኸው?” ብል ጠየቀ። ያም ሰው “ብዘ ጌጥ ነበረው፤ ገፍፌ ብሸጠው ብዘ ወርቅ
አወጣሌኝ” አሇና ነገረው። ይህን አዱስ ወሬ በሰማ ጊዛ ያ የገዚው አረመኔ ዯስ አሇው።
ዯጃዜማቹም /አዱሱ ባሪያም/ ትሌቅ ሰው መሆኑን፣ ያ የገዚው አረመኔ ዏወቀና መቼም ሥራው
ካሌጠቀመኝ ብል ገን዗ብ ያተርፍበት ዗ንዴ ፈሇገ።

ከዙህ በኋሊ ጠራና “አንተ ካፊር እኔ ተማረከህ ሰው ብዘ ገን዗ብ አፍስሼ ገዚሁህ፣ አሁን
የፈቀዯኝን ብሠራህ ይቻሇኛሌ፤ ነገር ግን ታሳዜነኛሇህ። አሁንም ወዯ ዗መድችህ ሊክና እሌፍ
ወቄት ወርቅ አስመጥተህ ስጠኝና አገርህ እንዴትሄዴ እሇቅሃሇሁ” ብል ነገረው። ያ ዯጃዜማች
ግን እንኳን አገሩ ጠፍቶ ንጉሡ ሙቶ ከብቱ ተ዗ርፎ በሬው ሊሙ ተነዴቶ ይቅርና ይኽም
ባይሆን ታገሩ በጌትነቱ ሳሇ ሇጀግና መስጠት፣ ሇዴኃ መርጠብ፣ ሇተራበ ማብሊት፣ ሇታረ዗

5
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ማሌበስ እንጂ ገን዗ቡን ወዯ ኋሊ ማዴረግ ሇነገ ማሇት አያውቅም ነበርና “የምከፍሇውም የሇኝ፣
ዴኃ ነኝ፣ እንዯ ወዯዴህ አዴርገኝ” ብል መሇሰሇት።

የዙሁ ዯጃዜማች ልላዎች ሁለ አብረውት ሲዋጉ ከዙያው ከፊቱ አሌቀዋሌ፤ ንጉሡም


ሙቷሌ፤ አንዴ ዯጋፊ አንዴ ተስፋ ታገሩ አሌነበረም። ብቻ ተቤቱ ሚስቱና መንታ የተወሇደ
አንዴ ወንዴን አንዴ ሴት ሌጆች ነበሩት። እነዙሁ ሌጆች በዙያን ጊዛ አስራ ስዴስት ዓመት
ሆኗቸው ነበር። ታሇባበሳቸው በቀር ወንደም ገና ጢም አሊቀነቀነም ነበርና ምንም የሚሇያዩበት
ነገር አሌነበረም።

ሇሌጆቹና ሇሚስቱ ፊት እርሱን ሞተ ብሇው አረዴዋቸው፤ እርሱ ግን ምርኮኛ


ነው የነበር፤ ኋሊም ታንደ ወዲንደ ሲሌ ይኸው አባታቸው ተሸጦ ኖሮ፣ ያው የገዚው አረመኔ
“እሌፍ ወቄት ወርቅ አምጣና ሌሌቀቅህ አሇው” ሲባሌ ወሬው ዯረሰሊቸው። ምንም ባሇመሞቱ
ዯስ ቢሊቸው ወዱህም እንዯባሪያ በመሸጡ ወዱህም ሰጥተው የሚያስሇቅቁበት ገን዗ብ
በማጣታቸው እንዯገና ይሊቀሱ ጀመር። ንጉሡ ሙቶ አገር ጠፍቶ እነርሱ ሇራሳቸው ዯኽይተው
ከወዳት ገን዗ብ ይገኝ! ምን ሰጥተው ያዴኑት! እንዱያው መሊቀስ እንዱያው መጨነቅ ብቻ
ሆነባቸው። ሌጅዮው ዋሕዴ “ሌሂዴና ባባቴ ፈንታ እኔው ባሪያ ሌሁንና አባቴ አገሩ እንዱመሇስ
ሊዴርግ” ቢሌ እናቲቱ ያው አረመኔ ሁሇቱንም ይዝ ያስቀርብኛሌ ብሊ ፈርታ አሌሇቀው አሇች።
በመጨረሻው ግን እናቲቱና እነዙያ መንቶች፤ ዋሕዴና ጦቢያ፣ አውጥተው አውርዯው፣ ወንደ
ሌጅዋ ዋሕዴ ሇጌታ አዴሮ ዯመወዘን እያመጣ ሉያጠራቅም፣ ሴቲቱ ጦቢያ ግን እንጨት
ሇቅማ ውኃ ቀዴታ የሚበለትን እያሰናዲች ሌታቀርብ ቤተ ሰቡ ሇልላው ሇገረደ የሚሰጡት
ገን዗ብ የሇምና ሉያሰናብቷቸው አሰቡና ተማከሩ።

በእውነቱ የሞያ ተፈትል ልላነት ተቀጥሮ ዯመወዜ ተቀብል እሌፍ ወቄት


ወርቅ ሇማጠራቀም ተረት ነው። ነገር ግን ምን ያዴርጉ የቀራቸው ነገር ይኽ ብቻ ነው ላሊ
የሚቻሊቸው ነገር አሌነበረም። ከዙህ ወዱያ እናቲቱ ቶል ቶል ትፈትሌ ጀመር። ዋሕዴም
እየዝረ የሚያዴርሇት ጌታ ይፈሌግ ጀመር። ጦቢያም እያንጎራጎረች እንጨቷን ትሇቅም ጀመር።
ምግባቸውም ቅጠሌ ብቻ ሆነ። የምግባቸው ነገር በጦቢያ በኩሌ ተከተተ። እርስዋ አለማውን
አህሌ ገቡን ማገጡን ትሰበስባሇች። ኦሞጩም አይቀር እንዱህ እንዱህ ያሇውን ሥራ ሥሩን
ቅጠሊ ቅጠለን እያጠራቀመች እያበሰሇች አቅርባ፣ አንዴነት ተጠራቅመው ሌጆቹ አባታቸውን

6
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እናቲቱም ባሎን እያሰቡና እየተከዘ መበሊሊት ሆነ። በማግሥቱም ሁለም እየሥራቸው
ይሠማራለ።

አንዴ ቀን ወንደ ሌጅ ዋሕዴ ገና ሥራን ሇማግኘት ሲጠይቅና ሲያጠያይቅ ታንዴ ትሌቅ


ከተማ ዯረሰ። ከዙያ ከተማ ዲር ተመስክ ሊይ መዯብሩን መትቶ ወገኑን አሠማርቶ የሠፈረ
ነጋዳ አየና አስቀዴሞ ወሬውን ከእርሱ ሇማግኘት ቀረበ፤ ቀጥልም ያ መዯብር የምን ነጋዳ
እንዯሆነና ወዳትስ ሂያጅ እንዯሆነ ወገን ጠባቂውን ጠየቀ። እረኛውም “ሠፈሩ ያንዴ ትሌቅ
ነጋዳ ነው፤ ይኸው ነጋዳ የሚነግዴባቸው ወረቶች ዜባዴ፣ የዜኆን ጥርስና ቡና ናቸው። አሁን
የሚሄዯው ወዯ ምስር ነው” አሇና አወራሇት። ዋሕዴም “እግዙአብሔር ይስጥህ” አሇና ሲያቆም፤
“ጫኝ ልላ ቢያገኝ ያስገባ ይሆን” አሇና ጠየቀው። ከብት ጠባቂውም ቶል ብል “እንዱህ ታሌህስ
ተጎረድማኖቹ መካከሌ ንዲዴ በሽታ ገብቶ ታመውበት የሚነሣበቱ ጊዛ ዗ግይቶበት ተጨንቋሌ።
እንዲይነሣ ጫኝ አጣ፤ አሁን ቢቸግረው “እጥፍ ዯመወዜ እሰጣሇሁና ጎረድማን ፈሌጉሌኝ” እያሇ
ይፈሌጋሌ፣ ያስፈሌጋሌ። ከብቱም እንዯምታየው እሌቅ የሇውም” አሇና ነገረው። በዙህ ጊዛ ዯስ
አሇውና ቸኩል ዯኅና ዋሌ እንኳ አሊሇውም፤ ወዯመዯብሩ ይሮጥ ጀመር። ከሠፈሩ እንዯዯረሰ
ዋናውን ዴንኳን በትሌቅነቱ ዏወቀና ቀርቦ አጋፋሪውን “ጫኝ እሆን ብዬ መጥቻሇሁና ሇጌታው
ንገርሌኝ” አሇው።

አጋፋሪው ግን ያሇባበሱንም ያሇሳሇሱንም ያነጋገሩንም ነገር አየና የማይመስሇው ሆነ፤


ነገር ግን ሇሁለም ነገር አጋፋሪ ነው፤ አሌነግርም ይሌ ዗ንዴ አይቻሇውምና የጌታውንም ጫኝ
ማጣት ያውቅ ስሇነበር በግደ ገብቶ ሇጌታው “ጫኝ እሆናሇሁ የሚሌ አንዴ ዯኅና ጎበዜ
መጥቷሌ” ብል ነገረው። ባሇቤቱም ዯህና ጎበዜ መጥቷሌን በሰማ ጊዛ አጋፋሪውን ተቆጣና፤
“ዯህና ጎበዜ መጥቷሌ የምትሇኝ የታመመ ጎበዜ ስፈሌግ አይተኸኝ ኑሯሌን? የታመመማ
ተቤቴስ ተርፎኝ የሇም፣ እንዯምታየው” አሇና አፈፍ ብል ቸኩል አጋፋሪው ግን “ኧረ ዯኅና
ጎበዜ ማሇቴ ሇጭነት የተገባ ሰውም አይመስሌም ማሇቴ ነበር” ብል ሉናገር ሲሌ ባሇቤቱ ጊዛ
ሳይሰጠው ርምጃውን ቀጠሇ። አጋፋሪውም ኧረን ባፉ እንዲንጠሇጠሇ ከኋሊ ከኋሊው ተከተሇ።
ባሇቤቱ ግን ተዴንኳኑ ዯጃፍ እንዯ ዯረሰ ወዱያና ወዱህ ቢያይ ተዙያ ማሇፊያ ገና ወጣት ሌጅ፣
ተዋሕዴ በቀር ላሊ ሇጎረድማንነት የተገባ ሰው ከዯጁ አጣ። ቀጥልም ወዯ በረኛው ዝሮ
“ሇጫኝነት የመጣው ሰው ወዳት ነው?” አሇና ጠየቀ። ገና በረኛው ሳይመሌስ ዋሕዴ እጅ ነሣና
“ጌታዬ እኔ ነኝ፤ ይፈቅደ እንዯሆን እርስዎን ሇመከተሌና ሇርስዎ ጎረድማን ሇመሆን

7
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
መጥቻሇሁና ይፍቀደሌኝ” አሇ። ባሇቤቱ ግን ዋሕዴን ተግር እስከ ጥፍሩ ከራሱ እስከ ጠጉሩ
አመሳቅል አየውና ዯንቆት “እንዳታ! ጎረድማን እንዱህ ኑሮ! ጫኝ እንዱህ ነው እንጂ!
ምንኛውን” እያሇ ይጉተመተም ገባ። ዋሕዴም ነገሩን እንዯናቀበትና እንዲሌተቀበሇው ባየ ጊዛ
“ጌታው ከወፍራም አባያ የቀና ኮሳሳ በሬ አብሌጦ ያርሳሌ። እንዯዙሁም ሇጋነቴን አይተው
ካሌናቁኝ ጭነት አይቸግረኝ” አሇው።

ሀብታሙ ነጋዳ ግን እንዱህ ያሇ ቃሌ ከዙህ ሕፃን ከዋሕዴ ሲወጣ በሰማ ጊዛ ውቃቢው


ወዯዯውና “ምነው እንዲንተ ያሇ የዯኅና ሰው ሌጅ ተማዕረጉ ወጥቶ ጫኝነት ይመኛሌ? ንግግርህ
ያማረ፣ አሇባበስህ የተዋበ ሥራህ የጌታ ውቃቢህም ሁሇንተናህም የጌታ፣ እንዳት የገን዗ብ
ስስት አዴሮብህ ይህን ዓይነት ተግባር ትመርጣሇህ?” ብል ጠየቀው። ዋሕዴ ግን ዜም ብል
ሰምቶ ሲጨርስ “ጌታዬ ኧረ የገን዗ብ ስስት አዴሮብኝ አይዯሌ፣ የኔን መከራና፣ የኔን አይቶ
ማጣት ሰምተው ቢሆን ኖሮ ባሌፈረደብኝም ነበር፤” አሇ። ባሇቤቱም አንሥቶ “እስቲ ዋሕዴን
ንገረኝ፣ ሰው ያሊዩን አይቶ ይፈርዲሌ እንጂ የውስጡን ያውቅ ዗ንዴ አይቻሇውም፤ ስሇዙህ
እኔም ሳሊውቅ አጥፍቼ ይሆናሌና ንገረኝ” አሇው። ቀጥልም ያው ሀብታም “እስኪ ሇሁለም
ነገር በቅልዬን ጫንሌኝና ወዯ ውጭ እንሂዴ” አሇው። ዋሕዴም ባንዴ አፍታ በቅልውን
ጫነሇትና ሁሇቱም አብረው ወጡ። ከዴንኳኑ ጥቂት እንዯራቁ ባሇቤቱ “በሌ እስቲ የተከፋህበትን
ነገር አጫውተኝ” ሲሌ ፈቀዯሇት።

ዋሕዴም ግራ ክንደን ባሇቤቱ ከተቀመጠባት በቅል ከዯኀራዩ ሊይ ጣሌ አዴርጎ በግሩ


እየተከተሇ ጌትዮው እያሰገረ “የዯኅና ሰው ዗ር ያለኝም እውነትዎን ነው፤ የዯጃዜማች ሌጅ ነኝ፤
በማዕረግና በጌትነት እኖር ነበር። ነገር ግን እርስዎም እንዯሚያውቁት አረመኔ አገራችንን
ሇማጥፋት መጣ በተባሇ ጊዛ ንጉሣችን ባዋጅ አስከትቶ ባራት ዯጃዜማቾች አግር አሳዜዝ ‘ተዋጋ’
ብል ጦሩን ሰዯዯ። ከነዙያ ካራት ዯጃዜማቾች አንደ የእኔ አባት ነበረ። አረመኔዎቹና
ክርስቲያኖቹ በተዋጉ ጊዛ እግዙአብሔር ሳይሌ ጊዛ ዴለ ያረመኔዎች ሆነ። ከሰዉም የሞተው
ሞተ የተማረከውም ተማርኮ ተሸጠ። ካራቱ ዯጃዜማቾችም ሶስቱ ከጦርነቱ ሊይ ሞቱ። የእኔ
አባት ግን ተማርኮ እንዯባሪያ ተሸጠ፤ አሁን ግን ያ የገዚው አረመኔ ገና ጌታ ሳይሆን አይቀርም
ብል ቀሇሙን አይቶ ጠርጥሮ ‘እሌፍ ወቄት ወርቅ አምጣና ሌሌቀቅህ’ አሇው የሚሌ ወሬ
ዯረሰሌን። ይህን ወሬ በሰማን ጊዛ በናቴም በእኅቴም በኔም እጅግ የመረረ ሏ዗ን ዯረሰብን።
አምጣ ያሇውን ገን዗ብ ሰዯን እንዲናስሇቅቀው ይህን ያህሌ ወርቅ ከጃችን የሇም። ዯግሞም

8
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አባቴ፤ ጥንቱንም ቢሆን መስጠት መሇገሥ ያውቅ ነበር እንጂ ገን዗ብ መቆጠብ አያውቅም
ነበርና ገን዗ብ ከወዳት እናግኝ? አሁን ንጉሡ ሰጥቶ እንዲያስፈታው እንዯሚያውቁት በሏ዗ን
ሞተ። አገር ጠፍቶ ሰዉ አሌቆ ከብቱ ተነዴቶ ክምሩ ተቃጥል ገን዗ብ ከወዳት ይገኝ?

አሁን ቅጡ ቢጠፋን እህቴ ቅጠሌ እያበሰሇች እንበሊሇን። እናቴ የሙያ እየፈተሇች እኔ


ልላነት ገብቼ ገን዗ብ አጠራቅመን ተቀን ብዚት አባቴን ሇማስሇቀቅ ተስፋ አዴርገን ይኸው
እንዯሚያዩኝ ሇጌታ አዲር መጣሁ። እኔንስ ዯስ ይሇኝ የነበር እኔው ባባቴ ሥፍራ ተተክቼ
እኔው ባሪያ ሆኜ አባቴ ወዯ አገሩ እንዱመሇስ ማዴረግ ነበር። አባቴ እጅግ አሣምሮ በመንከባከብ
ተጨንቆ አሳዯገኝ። እኔም በዙህ ጊዛ ስሇእርሱ ባሪያ ሆኜ ወረታውን ብከፍሌ ዯስታዬ ነበር።
ነገር ግን እናቴ “ባባትህ መከራ ሳሇቅስ አንተ ዯግሞ ሂዯህ ታባትህ ጋር ባሪያ ሆነህ ትቀርና
በመከራ ሊይ መከራ ይጨምርብኛሌ” ብሊ እንዲሌሄዴ ከሇከሇችኝ፤ በቄስም አስገ዗ተችኝ። አሁንም
ይኽውሌዎ ጌታዬ ከዙህ ያዯረሰኝ የሰው ልላነት ያሰኘኝ ይኸ ነው ነገሩ፤ አይፍረደብኝ” ሲሌ
ነገሩን ጨረሰ።

ሀብታሙ ነጋዳም እያ዗ነ የዋሕዴን ታሪክ አስተውል አዲመጠና ሲጨርስ “እኔ ጉዲይ
አሇብኝና ወዯ ዴንኳኔ እመሇሳሇሁ፤ አንተም ወዯ ቤትህ ተመሇስ፣ እግዙአብሔር ይሁንህ”
አሇና፣ ነጋዳ መቼም ሇምናሌባት ገን዗ብ ከእጁ አይሇይምና ይዝት የነበረውን ገን዗ብ እስከ
ከረጢቱ ተጁ ጣሇሇት። ሳይሇያዩ በፊት ግን ያው ሀብታም ዋሕዴን “ያባትህ ስም ማነው?
የገዚውስ አረመኔ ስም ማን ይባሊሌ? ያሇበት አገርስ ወዳት ነው?” ብል ጠየቀ። ዋሕዴም ያንን
ከረጢት ወርቅ እንዯሞሊበት፣ በእጁ እንዯያ዗ ዯስ ብልት ከንፈሩም እየተንቀጠቀጠ አንዯበቱም
እየተርበተበተ ያባቱን ስም እስከቦታውና እስከ ምሌክቱ ነገረውና፣ ሁሇቱም ተሇያይተው
እየሰፈራቸው ሄደ።

ዋሕዴ ግን ያሊሰበውን ሲሳይ ዴንገት በማግኘቱ እጅግ ዯስ አሇውና እንኳን የዙያን


የሇጋስ ስምና አገር ሇመጠየቅ “እግዙአብሔር ይስጥህ” ሇማሇት አሊዯረሰውም፤ እንዱያው ወዯ
ቤቱ ከነፈ።

ነገር ግን ከዙያ ሇጋሥ ሰው ፊት የተቀበሇውን ሇማየትና ሇመቁጠር አፍሮ አሊየውም


ነበርና ወዱያው እንዯተሇያዩ አንዴ የሚሸሸግበት ቁጥቋጦ መሳይ ባየ ጊዛ ዋሕዴ የከረጢቱን
ወርቅ ቶል ከሸማው ሊይ ዗ረገፈና ቢቆጥር ፵ ወቄት አገኘበት። በዙህ ጊዛ ይሌቁንም በዯስታው

9
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሊይ ዯስታ ተጨመረሇትና እየፈነዯቀ ሲሮጥ ከቤቱ ገባና ሇናቱና ሇእኅቱ ወርቁን ሆጭ
አዯረገሊቸው፤ ነገሩንም ነገራቸው።

እናቱም እኅቱም ነገሩን ሰምተው የነጋዳውን ዯግነትና የተሸጠውን ሰዋቸውንም መሇቀቅ


ባሰቡ ጊዛ በዯስታም ይሁን በሀ዗ን በንባ ይታነቁ ጀመር። ሀብታሙ ነጋዳ ጥንቱንም ዋሕዴን
“በቅልዬን ጫንሌኝና ተከተሇኝ ማሇቱ ዴንገት የሚረጥቡት ሰው እንዯሆነ ሇመርጠብ ምክንያት
እንዱሆነው፤ ሇተቀባዩም ሳያገሇግሌ አሇሰበብ መቀበለ ውርዯት እንዲይሆንበት ብል ነበር።
ሁለም ይኸው የተገኘው ገን዗ብ ያ አረመኔ ሇመሌቀቂያ አምጣ ታሇው ወርቅ አይዯርስምና
በጎዯሇው ሇመሙሊት እናቲቱም ጦቢያም ዋሕዴም እንዯፊተኛው እያሳባቸው ገቡ። ሁለም
እየተግበራቸው ይውለና ማታ ማታ ያን ቅጠሊቅጠሊቸውን ሇመብሊት ይሰበሰባለ።

አንዴ ቀን ግን ማታ ምዴር፣ ጦቢያ ቅጠለን አብስሊ ሰባብቃ ከምንቸቱ ወዯ ቆሬው


዗ርግፋ እንዯሌማዲቸው ሶስቱም ቀርበው ሲበሊለ የዙያን ነጋዳ ነገር እያዯነቁ ወዱያውም “ይኸ
ገን዗ብ መቼ ተጠራቅሞሌን፤ መቼ ገን዗ቡን ሰዴዯን መቼ ተፈትቶ ካባታችን ጋር ዓይን ሊይን
እንተያይ ይሆን! ገና ነውና ነገሩ!›› እያለ እየናፈቁ በየጊዛው ምግባቸውን እያቋረጡ ሲነጋገሩ፤
ከየት መጣ ሳይባሌ የተገዯበውን መዜጊያ ገፋ አዴርጎ ገብቶ አንዴ ሰው ተፊታቸው ቀጥ አሇ።
ሦስቱም ዯነገጡና ቀና ብሇው ቢያዩ፣ ያው የሚመኙት ተሽጦ የነበረው ሰዋቸው ሆነ፣ ነገር ግን
ሕሌም መሰሊቸው እንጂ በውናቸው የሚያዩት አሌመሰሊቸውም። እርሱም እንዯገና ሚስቱንም
ሌጆቹንም አንዴነት ባየ ጊዛ በናፍቆትና በነዙያው ፍቅር ስስት ፈ዗዗ና እንባ እያነቀው መናገር
ተሳነው። እነርሱም መብረክረክ እንዱያው መፋ዗ዜ እንጂ ሇጊዛው ሇመነሣትም ሇመነጋገርም
አሌሆነሊቸውም። ቆይተው ቆይተው ግን ሕሌምነቱ ቀርቶ በውነት እርሱ አባታቸው መሆኑን
ዏወቁና ነፍስ ገዜተው ሚስቱም ሌጆቹም አንዴነት ተነሥተው እየተሊቀሱ ይረባረቡበት ጀመር።
ተነዙያው ተሦስቱ ተወገቡም የተጠመጠመ፣ ታንገቱም የተንጠሇጠሇ፣ ጉሌበቱንም ያቀፈ አሇ።
የዙያን ጊዛ ሊያቸው ሰው፣ እንኳን ሇተወሇዲቸው ሊሌተዚመዲቸው ሇጠሊታቸውም ቢሆን
ያሳዜኑና ያስሇቅሱ ነበር። አባትዮውም በዙህ ጊዛ ቃለን እንባ እያቋረጠው በተራ በየራሳቸው
አቅፎ እየያ዗፤ ”እንዳት ናችሁ? እንዯምን ናችሁ?” ይሊቸው ጀመር። ቀጥልም ፊቱን ወዯ
ሦስቱም አዴርጎ እንባውን በመሀረሙ እየጠራረገ ያን ያህሌ ወርቅ ከወዳት አገኛችሁ እና
ሰዲችሁ ሇባርነት ከተሸጥሁበት አስሇቀቃችሁኝ? እኔ እንኳ ገን዗ብ ማጠራቀም አሊውቅም ነበር፤
ከወዳት አገኛችሁት?” ሲሌ ጠየቃቸው። እነእርሱ ግን ሇገናው ገን዗ቡን ቢሆንሊቸውም

10
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አጠራቅመው ሰዯው ሇማስሇቀቅ እንጂ ከዙያ በፊት አሇመሰዯዲቸውን ዏውቀው ነገሩ
ረቀቀባቸውና የሚመሌሱት ቃሌ አጡ። ብቻ እርስ በርሳቸው ይተያዩ ጀመር። በዙሁ መካከሌ
አንዴ ቃሌ የሚመሌስሇት ባጣ ጊዛ አባትዮው ወዯ ዋሕዴ ዝረና “አንተ ትሆን ሌጄ? ከወዳት
አገኘኸው?” አሇና ጠየቀው። በዙህ ጊዛ ዋሕዴ ምን ይመሌስ? እርሱ እንዲሌሰዯዯ ያውቃሌ።
በኋሊ ግን ገና አባትዮው ዓይን ዓይኑን እየተመሇከተ መሌስ ሲጠብቅ ሇዋሕዴ የዙያ የሇጋሥ
ሰው ነገር ትዜ አሇውና፣ “አሁንስ ገን዗ብ የሰዯዯውንና አንተን ያስሇቀቀህን ሰው ዏወቅሁት።
አባዬ እኔ አሌምሰሌህ።” አሇና፣ የዙያን የሇጋሥ ነጋዳ ነገር፣ ሇእርሱም ገን዗ብ መስጠቱን
ኋሊም ያባቱንና የገዚውን ያረመኔ ስም፣ ያሇበትንም ያገሩን ስም መጠየቁን ተረከሇት።

አባትዬውም ነገሩን ሁለ በሰማ ጊዛ እጅግ ዯነቀውና ከሊይም ክርስቶስን ከታችም ያንን


ሇጋሥ ያመሰግንና ይመርቅ ጀመር። ከዙህ ቀጥልም ይኸው የጥንት ዯጃዜማች ዋሕዴን “ሌጄ
ያ ሇጋሥ እኔን ሳያውቅ ሳይጠይቅ ሳይዚመዯኝ ያን ያህሌ ገን዗ቡን አውጥቶ ሇገዚኝ አረመኔ
ከፍል አስሇቅቆ ወዲገሬ ስመሇስ እንዲሌዯክም ጮላውን ፈረስ አዴርጎ፤ እንዲሌራብ ስንቁን
ጨምሮ ሰድ ይኸው ሊገሬ፣ ሇወንዛ፣ ሇቤቴ፣ ሇሚስቴና ሇሌጆቼ አበቃኝ፤ ዯስታዬንና ዓሇሜን
አሳየኝ። ስሇዙህ እኔም አሁን ምንም ትሌቅ ወረታ ባሌመሌስሇት ባይሆን እንኳ ካሇበት ዴረስ
ሄጄ “እግዙአብሔር ይስጥህ” እንዴሇው፣ ምናሌባት ወዯ ንግደ አሌሄዯ እንዯሆነ እባክህ
ወዲሇበት ውሰዯኝ” ሲሌ ሇመነው።

ዋሕዴ ግን ተመሌኩ በቀር የዙያን ሀብታም ነጋዳ እንኳን ስሙን አገሩንም ሇይቶ
አሊወቀም፤ አሌጠየቀም ነበርና ተጨነቀ። “እንግዱህ ያን ዯግ ሰው፣ ያን መሳይ ሇጋስ ሰው፣
ያባቴን ታዲጊ፣ የእናቴን፣ የእኅቴንና የኔን እንባ አዴራቂ ወዳቱን መሌሼ /የትኛውን አቅጣጫ
ይዤ/ ብሄዴ አገኘዋሇሁ? እርሱን ሇማግኘት ምን ባዯርግ ይሻሇኛሌ?” እያሇ ተጨነቀ።
በመጨረሻ “እርሱን ታሊገኘሁና ያባቴን በዯኅና መግባት የኛን ዯስታ የኛን ዓሇም ታሌነገርሁት
እግሬ እስቲነቃ፣ እስትሞትም ቢሆን ዓሇሙን እየዝርሁ እፈሌገዋሇሁ እንጂ ተቤቴ
አሌቀመጥም” ብል ሲያቆም ዋሕዴ ስንቁን ቋጥሮ ዗ንጉን ይዝ በማግስቱ ከ዗መድቹ ተሊቅሶ
ተሰነባበተና ሇመፈሇግ ተነሳ።

ዋሕዴ ከቤቱ እንዯተነሣ መንገደን አወዚወ዗ው፣ ያን ሀብታም ነጋዳ ታንዴ ትሌቅ


ከተማ ዲር ሰፍሮ ነበርና ያገኘው ወዯዙያው ከተማ አቀና። ከዙያም በዯረሰ ጊዛ ተከተማው
ሳይገባ፣ በፊት ዓይኑን ያቀና፣ የዙያ ነጋዳ መዯብር ወዯ ነበረበት መስክ ነው። የመዯብሩን
11
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሥፍራ እያየና ያን ዯግ አዴራጊ ሰው እያሰበ ዋሇሇና ተብረከረከ። እንባውም ባይኑ
ተንቸረፈፈበትና ተቆመበት ሊይ ቁጭ አሇ። ከዙያው አሇቃቀሰና ሲነሳ ያን አሮጌ መዯብር
አጉዴኖ እያየ አንገቱን እየጣመነው እግሩንም እንቅፋት እያከሰሇው፣ ሁለንም ቁም ነገር ሳይሌ
ፊቱን ወዯዙያ አሮጌ ሰፈር እንዲዝረ ተከተማው ገባ። ነገር ግን ከተማ ገብቶ ምን ያዴርግ?
የዙያን ሰው ስም አያውቅ፣ እገላ ብል አይጠይቅ። ቤቱን አያውቅ፣ ወዯቤቱ አይሄዴ። ምን
ያዴርግ? ዴሮ አሳቡ ሁለ ተሌከሰከሰበት። እንዱያው እንዯሞኝ፣ እንዯንክ፤ ታውራ መንገዴ
መካከሌ ቆመና የሚሄዴበትን ሳያውቅ ይዋሌሌ ጀመር። የቤት ሌጅ ነው፤ መከራ ከጥቂት ጊዛ
በቀር አይቶት አያውቅ። በዙህ ጊዛ ውኃ ጥም ታከሇበት፤ ራብም ይመተሌገው ጀመር። ቶል
ቶልም ያንቧቅስ፤ ዓይኑም እንባ ይቋጥር ጀመር። ይኸ ሁለ ሲሆን ዋሕዴ ባዯረገው ነገር
አይጠጠትበትም ነበር። ያን ዯግ ሰው ከመፈሇግ፣ ዕዴሜውንም ሌክ ቢሆን እንዲይገበዜ አንዴ
ጊዛ በሌቡ ቆርጦ ፎክሮ ተነስቷሌ።

ራቡና ጥሙ ሲበረታበት ጊዛ ዋሕዴ ምንጭ ፈሌጎ ከዙያ ምንጭ አጠገብ በመቁነን


ተስንቁ በሊና ከምንጩ አጎንብሶ ጠጥቶ “ተመስገን ጌታዬ” ብል ፍሇጋውን ሇመቀጠሌ ተነሳ።
ከዙያ ወዱያ ያን ነጋዳ ሇማግኘት ዋሕዴ በያዯባባዩም፣ በየገበያውም በየጎዲናውም
በየዯጀሰሊሙም በየቤቱም በየበሩም በየመጋቢያውም በየቤተክርስቲያኑም እየገባ እየዝረ ቢፈሌግ
አጣው፤ የማይሆንሇት ሆነ። ዋሕዴ ተስፋውን ቆረጠ። ከዙያ ከተማ መፈሇግ ተጀመረ አስራ
አምስት ቀኑ ሆነ። ይህን አስራ አምስት ቀን ሙለ ዋሕዴ ቀን ቀኑን ሲፈሌግ እየዋሇ ማታ
ማታውን ጅብ እንዲይበሊው ከየቤተክርስቲያኑ ዚኒጋባ ነበር ያሚያዴር። ያ ሀብታም ነጋዳ ከዙያ
ከተማ አሇመኖሩን በእርግጥ ተረዲና፣ “እንግዱህ ወዳት ሄጄ ሌፈሌገው” ሲሌ አሳብ ገባው።
አስቦ አስቦ የተሻሇ ነገር ያገኘው ወዯ የነጋዳው መዯብር፣ ወዯ የነጋዳው ጉዝ እየሄዯና እየዝረ
መፈሇግ ብቻ ሆነ። የዋሕዴ አሳብ በዙህ ቆመ።

ይኽን በመከረ በማግስቱ ዋሕዴ ከዙያ ከተማ ወጣና በየትም ሳይሌ አንደን መንገዴ ይዝ
መዯብር ፍሇጋ ይጓዜ ጀመር። ይሄዴ ይሄዴና ከጉብታ ሊይ ወጥቶ ባገሩ ዘሪያ ወይ መዯብር
ወይም ነጋዳ ጉዝ ሇማየት ይመሇከታሌ። ሰውም ተመንገዴ ሲገጥመው መዯብርና ነጋዳ ብቻ
ነው የሚጠይቅ። “ነጋዳ በዙህ አሇፈ፣ ከዙህ ሠፈረ” ያለት እንዯሆነ ወዯዙያው ሲሮጥ እየሄዯ
ከነጋዳው መካከሌ ያን ዯግ አዴራጊ ነጋዳ ይፈሌጋሌ። መሌኩን ካሊየው በቀር ስሙን
አያውቅምና የሚፈሌገውን ሰው ተነጋዳዎቹ አንደን “እገላ ወዳት ነው? ወዳትስ ዯረሰ?” ብል

12
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
መጠየቅ አይሆንሇትም ነበር። ከዙያ መዯብር ሲያጣው ወዯ ላሊው መዯብር ሲሄዴ ሲሄዴ፣
ተመሸበት ሲያዴር፤ ዋሕዴ ሆየ አንዴ ቀን ሲጓዜ ውል መንዯር ተላሇበት ከምዴረ በዲ ዯረሰ።
ከዙያው ምዴረ በዲ መካከሌ በሩቅ ትሌቅ የነጋዳ ሠፈር አየ። ነጋዳ መሆኑንም በመዯብሩ
ሇየው። ዋሕዴ ያንን መዯብር ባየ ጊዛ አዯባበሩም መጠኑም ያን ሃብታም ባየ ጊዛ ያየውን
መዯብር መሰሇውና ሇጊዛው ዯስ አሇው። ተዙያ ሠፈር ሇመዴረስ አስቦ ይባክንና ይሮጥ ጀመር።
ወንዚወንዜ የበዚበት ሜዲ ነበረና ቢሇው ቢሇው ርቀቱ ያው ነው። መዯብሩ በመጫኛ አስሮ
ወዯኋሊ እንዯጎተቱት ሁለ ወዯ ኋሊ የሚርቅ እንጂ የሚቀርብ አሌመስሌ አሇው። መንገደ
ቢሄዯው ቢሄዯው አሌገፋህ አሇው። ጊዛው ግን ተማሸ፤ ፀሀዪቱም ተቆሇቆሇች፤ ዋሕዴ ግን
ከመዯብሩ ሳይዯርስ በፊት ምዴር መሸበት። በማኸሌ ቤት ጀንበር ጠሇቀችና ዴንግዜግዜ አሇ።
ቀጥልም ጨሇመና ሊይን ነሣ። በወፎች ጫጫታ ሥፍራ የፌንጣው ዴምጥና በያረንቋው፣
በየረግረጉ ያሇው ጉርጥና ጓጉንቸር ዋካታ ተተካበት። ይሌቁንም በዙሁ መካከሌ ባንዴ ወገን
ተኩሊው ባንዴ ወገን ቀበሮው ሲጯጯሁ ሳሇ ባንዴ ወገን ዯግሞ ጅቡ እሙኝ ይሌ፣ ነምሩ
ይጓጉር አንበሳው ይገሰሌ ጀመር። ይኸ ሁለ ሲሆን ዋሕዴ ብቻውን ከምዴረ በዲው መካከሌ
ሆኖ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ይጓዚሌ። ወዯ ምሽቱ አቅራቢያ የወፎች ጫጫታ እንዯ ባሌንጀራ
ሆኖት ነበር። ኋሊ ግን ያራዊት ዴምጥ በቀኝና በግራ ከበበው፤ ስሇዙህ ተጨነቀ። ከዙያው
እንዲያነጋ ቤት የሇ፣ ተምን ይጠጋና ይዯር? ተሜዲው ሊይ እንዲያዴር አራዊት ሉናጠቁት ሆነ።
ዋሕዴ በዙህ ጊዛ ምን ያዴርግ? ከዙያው ተኝቶ አውሬ ቢበሊውስ፣ ቢሆንሇት በቁሙ እየተከሊከሇ
መጓዘን መረጠና “ምንም ቢሆን ታየሁት መዯብር ሳሌዯርስ አሊዴርም” ብል ሲሄዴ ሲሄዴ
ጨሇማው እያዯረ ባሰ። ጥቅጥቅ ያሇ ጨሇማ ሆነበትና መንገደም ጠፋው፣ ሌቡም መባባት
ጀመረ። በቀኝም በግራም በፊትም በኋሊም ቢያይ ሁለም ጅብ፣ ሁለም ነምር፣ ሁለም አንበሳ
ሆኑበት። “ከአሁን አሁን ጅቡ ሳሊየው መጥቶ ጎኔን ይ዗በትረኛሌ፤ ነምሩም ዗ል ያንቀኛሌ
ወይም አንበሳው ይሰብረኛሌ ወይኔ ሆዬ! ዚሬ ታንደ ባመሌጥ መቼም ታንደ አሊመሌጥ” እያሇ
ነፍሱን ብንን ብንን ማዴረግ ብቻ ሆነ ሥራው። ምን ያዴርግ፣ ዋሕዴ ፍርደ ነው፤ ዯግሞም
ገና ጮርቃ ሌጅ ነው። ዋሕዴ ይኸ ሁለ ሲሆን ያንን መዯብር ያየበትን አንጣር ይዝ ቀስ በቀስ
እያሇ መጓዘን አሌተወም። አንዴ ጊዛ ግን በጨሇማው አሻግሮ አንዴ ቁጥቋጦ አየና አራት
እግር ያሇው የውነተኛው አንበሳ መሰሇውና ነፍስና ስጋው ተሇያየበት። ጉሌበቱ እየተብረከረከ
ትክ ብል ሲያየው ጊዛ ያው በፍርሀት የተፈጠረ አንበሳ የሚንቀሳቀስ፣ ዗ልም ሉይ዗ው ሌበሌን
ሌተው የሚሌ መሰሇው፤ በዙህን ጊዛ ዋሕዴ ብሌኅት ያገኘ መስልት፣ ሇዙያ አንበሳ ብዘ ሰው

13
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የመጣበት እንዱመስሇው ብል ዴምጡን ባስራ አምስት አይነት እያረገ፤ አንዴ ጊዛ ቀጭን፣
አንዴ ጊዛ ጎርናና እያዯረገ አንዲንዴ መንጋ ሰው እየጮኸ “ክበብ፣ አያምሌጥህ አይዝህ፣ በዙያ
እሇፍ” እያሇ ዴምጡን አንደን በአንደ ሊይ እያነባበረ ይጯጯህ ገባ። ዋሕዴ ግን ብቻውን አንዴ
ፍጥሩን ነበር። ከጨሇማው ጋር እየተዯባሇቀ ይሳከር ተነበረው ተገዚ ጥሊው በቀር የዙያን ጊዛ
ምንም ባሌንጀራ አብሮት አሌነበረም። ያ በከንቱ የታማ ቁጥቋጦ ምንም ባሌንጀራ በአንበሳ ስም
ቢጠራ፣ ነፍስ የሇውምና አሌሸሽሇት ሲሌ ጊዛ ዋሕዴ መንገዴ ሰብሮ ይሄዴ ጀመር። ዘሮ ባየው
ጊዛ ግን ያው በገዚ ፍርሀቱ የፈጠረው የቁጥቋጦ አንበሳ የሚከተሇው መሰሇው። ዋሕዴ ሆዬ
ጉሌበቱም በፍርሀት እየተብረከረከበት መሄዴ ተሣነው። ከዚፍ ሊይ ወጥቶም እንዲያመሌጥ ከዙያ
ምዴረ በዲ እንዲጋጣሚ ሁለ እንኳን ትሌቅ ዚፍ የምጣዴ መሰቅሰቂያ የሚሆን እንጨትም
አሌነበረም።

ተዙህማ ወዱያ ዋሕዴ ተጨነቀ፣ ፍርሀቱም እያዯረ ነገሠበት፣ የሚያየውም ጥቁር ነገር
ሁለ አውሬ ብቻ መሰሇው።፡ ከፍና ዜቅ እያሇ በዲባቱ እያየ መንገደን እየሇወጠ ሲሄዴ በግራው
አንዴ ትንሽ ዋሻ መሳይ ዯርሶ ገች አሇበትና የዋሕዴ መብረክረክ ባሰ በዴንጋጤ ቀጭን ሊብ
መጣና በገሊውም በፊቱም ተሰራጨበት። “ታንደ አንበሳ ባመሌጥ ከሁሇተኛው ዯግሜ ዯረስሁ።
አሁንስ ቁርጥ ነው አሊመሌጥም” እያሇ ዋሕዴ ይጨነቅ ጀመር። ቁሞ እንዯ ቄጠማ እያረገረገ
ዴምጡን እንዯፊተኛው በያይነቱ ከፍና ዜቅ እያዯረገ በውኃ ጥማት የከረረው ጉሮሮው
እስቲነቃና እስቲሰነጠቅ ዴረስ “ክበብ፣ አያምሌጥህ” እያሇ ይጮህ ጀመር። ነገር ግን ሲያየው
ጊዛ ምንም አይሸሽሇትም። የናቀው መሰሇውና እንዯገና አጥብቆ ተንጠራርቶ ሲጮህ ጊዛ ያው
ነው። ኋሊ ግን ዴምጡም ሰሇሇበት ጉሮሮውም የባሰውን ተ዗ጋበት። ከዙያ ታስራ አምስት
ዓይነት ዴምጡ አንደንም ዓይነት ሇመጮህ ቸገረው። ያው የውሸት አንበሳም ንቆት ዜም ያሇው
መሰሇው። ዋሕዴ ከዙህ በኋሊ መጠርጠር ጀመረ። “ዴንገት ላሊ ነፍስ የላሇው ጥቁር ነገር
ይሆናሌ” ማሇት ጀመረ። ቀጥልም በውሌ ሇማስተዋሌ በጉሌበቱ ተንበረከከና ትክ ብል “ከአሁን
አሁን ይንቀሳቀስ ይሆን” እያሇ ሲመሇከት፣ እንዯገናም “ጥቂት ጥቂት የሚንቀሳቀስ ይሆን” እያሇ
ሲመሇከት ጥቂት ጥቂት የሚንቀሳቀስ መሰሇው። ዓይኑን ሳያጥፍ አተኩሮ እንዯገና ባስተዋሇ
ጊዛ፣ ይሌቁንም ከመንቀሳቀሱ ወዯ እርሱ መራመዴ የጀመረ መሰሇው። አተኩሮ ከማየቱ የተነሳ
በዓይኑ እንባ ሞሊበት። ዋሕዴ ግን ጊዛ ያጠፋሁ መስልት እንባውን መጥመቅ ትቶ ባየ ጊዛ፣
ይሌቁንም ያው እንባው እያዯናገረው የዙያን አውሬ ርምጃ ወዯ እርሱ የተፋጠነ አስመሰሇው፤
በመጨረሻ ግን ዋሕዴ ዓይኑን ከዙያው አውሬ ሊይ እንዯተከሇ ባባና ተተንበረከከበት ጠጠር
14
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አፍሶ ወዯፊቱ ብትን አዯረገ። ሇመከራ አጋዥ አይታጣምና ዋሕዴ ሊዯረገው ሁለ ነገር ምስክር
ሆና ተሸሽጋ ስታይ የነበረች አንዴ ዴርጭት “ተተሸሸግሁበት ተገሇጥሁ” ብሊም እንዯሆነ
አይታወቅ ሳር ቅጠለን በክንፏ አስሸብራ ተነስታ በረረች። ዋሕዴም ያው አውሬ ዯርሶ አነቀኝ
መስልት ትንፋሹን አቋርጦ እንዯሞተ ታሇበት ተን዗ራጋና መንቀሳቀሱም ቀረ። ቆይቶ ቆይቶ
ግን “ነፍሴ አሇች ወይስ ሙቻሇሁ” ብል አሰበ። ቀጥልም በአውሬው መነከሱንና አሇመነከሱን
ሇማወቅና ሇመረዲት በጆሮው ቢያንቋቋም ምንም አሌሰማህ አሇው። ዓይኑን ግን አውሬ
ሲነክሰው ጨክኖ ማየቱን ቢፈራ ጨፍኖት ነበርና ሲፈራ ሲቸገር ገርበብ አዴርጎ ቢያይ ተፊቱ
እንኳን አንበሳ ምንም ጥንቸሌ አሌነበረም። ዋሕዴ ከዙያ ወዱያ ነፍስ አጋባና ጫን ተንፍሶ
ተነሳ። አሻግሮ ባየ ጊዛ ያ አውሬ ጥንት ተነበረበቱ አይንቀሳቀስ፣ ምን አይሌ፣ ዜም ብል
አየው። ዋሕዴ ከዙያ ወዱህ ትሌቅ አሳብ ገባውና “ወይስ ምንም አውሬ አሌመጣም ኑሯሌ፣
ወይስ አውሬም አይዯሌ ኑሯሌ? ይሁንና ሲመጣ ባይኔ አይቼዋሇሁ፤ ወይስ ነካክሶ ጥልኝ ሄዯ”
እያሇ ገሊውን ቢዲስስ አሌተነካም። “ምንም ይሆን በገዚ ፍርሃቴ ባብቼ ኑሯሌ መውዯቄ፣ እንኳን
ሰው አሊየኝ፣ በገዚ ፍርሃቱ ወንዴ ሌጅ ሆኖ እንዳት ይወዴቃሌ” እያሇ እየተዯመመ እንዯገና
ጉዝውን ያ዗።

ዋሕዴ እንዯገና በረታ፣ ከዙያ መዯብር ሳይነጋ በፊት ሇመዴረስ ተመኘ። ጊዛው ግን
ተዋርዶሌ፤ ተመንፈቀ ላሉት ዜቅ ብሎሌ። ዋሕዴ እንዯ ባሌንጀራ አዴርጎ ሲወዲቸው የነበሩት
እነስዴስቱም ጠፉ። ጨሇማውም እጅግ በረታ ። ነገር ግን አንዴ ጊዛ ተመንገደ ሲወጣ አንዴ
ጊዛም ጥቃሽ ሲያገኝ፣ ሲሄዴ ሲሄዴ የመዯብሩ እሳት ይታየው ጀመርና ዯስ ብልት እየተበራታ
ሲጓዜ ታንዴ ወንዜ ቁሌቁሇት ዯረሰ። ጥቂት ዜቅ እንዲሇ የሠፈሩም እሳት ሊይኑ በሸጡ ጀርባ
ተሠወረው። ጨረቃ የሇ የንጋት ኮከብ እንኳን ገና አሌወጣች ምንም ላቱ ቢዋገዴ ጨሇማው
ይሌቁን ባሰ እንጂ አሌተሻሇም። በዙያው ሊይ ዯግሞ የግራው የቀኙ ወንዚወንዘ ገረገንብ ጥሊ
ታከሇበትና ጨሇማው ዓይን ቢወጉ አይታይ ሆነ። ዋሕዴ በዙህ ጊዛ ቁሌቁሇቱን ተዲፋ።
መንገደ ግን ጠፋው፤ ምን ይሁን? ሳሌዯርስ አሌቀርም ብሎሌና ከፎከረበት የነጋዳ ሠፈር
ሇመዴረስ በዙያ ጥቅጥቅ ዴንጉር ጨሇማ ቁሌቁሇቱን በእጅና በእግሩ እየተተማተመ በቅምጡ
ሲንኳተት በንብርኩም ሲዴህ አንዲንዴ ጊዛም አሌሆንሇት ሲሌ ፊቱን ወዯመጣበት አዘሮ
እግሩን ወዯሚሄዴበት አስረዜሞ ማጭዴ እረስቶ እንዯመጣ ሇጓሚ በጁ ሣር ቅጠለን
እየጨበጠና እየሟጠጠ እየጓጠጠም እሾም አይቀረው እንዯ ሏር ጎፍሊ እየጨባበጠ በዯረቱ
ሲሳብ ሲጋፍና ሲጎተት ተወራጁ ወንዜ ዯረሰ።
15
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ያ ወራጅ ውኃ ሇዋሕዴ ጥሩም ይሁን ዴፍርስ አሌታወቀውም። ገና በጥማት ሌሳኑ
ታስሮ ነበርና ተጎንብሶ እንዯ ገሌዲ ጠጅና እንዯ ገፈታማ ጠሊ ሇስም ያህሌ ተሊይ ያሰፈፈውን
አረንጓዳና ስሌባቦት እፍ እፍ እያሇ በትንፋሹ ገፈፈና የተቻሇውን ያህሌ አንስቶ ጥማቱ
እንዲሇፈ፣ “ተመስገን ጌታዬ” አሇና ተሹሌ ዯንጊያ ሊይ ቁጭ ብል የመሻገሪያውን መሌካ ያይ
ጀመር። ቢመሇከት ሁለም ጥሌቅ መሰሇው። ቋሚ ይሁን ጠሉቅ ውኃው አሌታወቅ አሇው።
መሻገሪያውም በሊይ ይሁን በታች አሌታወቅህ አሇው። ዜም ብል እንዲይገባ ዋሕዴ የዋና ነገር
አያውቅም ነበረና ፈራ። ይሌቁንም ያ ወንዜ ፏፏቴ አሌነበረውም “ዜም ያሇ ወራጅ ውኃ ሙለ
ነው” ሲለት ሰምቶ ነበርና ፈራ “ምን ሊዴርግ” እያሇ ገና በሌቡ ሲያመናምን እንዲጋጣሚ
እንዯእርሱ ውኃ ጥም የተባሰች በቅል ከመዯብር ችካሎን ነቅሊ አምሌጣ ዯረሰች። ዋሕዴ
“አውሬን ይሆን” ብል ሲዯናገጥ አፍንጫዋንና ከንፈሯን ስታማታ በቅልነቷን አውቆ ሲረጋጋ፣
ያችው በቅል ገስግሳ ከውኃው እስተንቢያዋ ገብታ ተነክራ ተዙያ ውኃ ትግፍሇት ጀመር። በዙህ
ጊዛ ዋሕዴ በዙያች በቅል ምክንያት የውኃውን ግሌብነትና ቁምነት አውቆ አስረገጠና “ቶል
በቅልዪቱ ጠጥታ የጠገበች እንዯሆነ አትያ዗ኝም ታመሌጠኛሇ” ሲሌ ወዯ በቅልዪቱ አንጣር
አዴርጎ ውኃውን በ዗ንጉ እየሇካ ተሻገረና ተማድው ዯረሰ። የዙያን ጊዛ በቅልዪቱ አንዴ አፍታ
ተዙያው ውኃ ግፋሇት አንገቷን አቅንታ ጆሮዋን እያርገበገበች ሇሁሇተኛው ገና “ሌበሌን
ሌተው፣ ይብቃኝ አይብቃኝ” ስትሌ ዋሕዴ ቶል ብል “እንቺ፣ እንቺ” እያሇ እያባባሇ ቀረበና
ያዚት። እርሷም ገራም ነበረች። ትራገጥ መስልት አስቀዴሞ በእጁ ይዲስሳት ጀመር። በቅልዪቱ
ግን መዴከሙን አውቃ “ይረፍብኝ” ብሊ ያ዗ነች መስሊ ዜም አሇችው። መገረሟን አስረገጠና
ዋሕዴ ወዯ ትሌቅ ዯንጊያ ስቦ አቀረበና ተቀመጠባት። ቀጥልም ወዯ መጣችበትም ወገን
አቃንቶ “እንግዱህ ወዯ ሠፈርሽ ውሰጅኝ” አሇና አሳቡን እርስዋ ሊይ ጣሇው። በቅልዪቱም
ዋሕዴ የሚሇው ነገር እንዯገባት ሁለ የመዯብሩን መንገዴ ይዚ ሳትነቀንቅ ይዚው ትጓዜ ጀመር።
ብቻ አንዲንዴ ጊዛ ሇምሇም ሣር ባየች ጊዛ ቆማ ትነቻቸፍና እርሷ በጠዲት ጊዛ እንዯገና
ተባሌንጀሮቿ ሇመዯባሇቅ መንገደን ትይዚሇች። ዋሕዴ ግን ቀስ አዴርጎ እንዲይወዴቅ ብቻ
ጋማዋን ተመጨበጥ በቀር አሌኯሇኯሊትም፤ “ሂጂ መጭ” አሊሊትም፤ እንዱያው እርስዋ
እንዲሇች ተዋት። ስሇምን እርሷ በፈቃዶ ነውና የተያ዗ችሇት መጭ እያሇ በግሩ መጎሳሰም
ወረታዋን ማጥፋት መሰሇው። “አሁንስ ቢሆን የማን እንግዲ በተቀባይ ቤት ገብቶ ያዜዚሌ?”
እያሇ ያስብ ነበር ። ያች የዋሕዴ በቅል ግን ተሁለም ሳትዯርስ እያ዗ገመች ስትወስዯውና
ከሠፈሩ ሉዯርሱ ጥቂት ሲቀራቸው ያችኑ በቅል ሲፈሌጉ የነበሩ ጎረዲማኖች ደካ ሰምተው

16
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሲሮጡ ዯረሱ። በዙህ ጊዛ ዋሕዴ አሇመገን዗ቡ በሰው በቅል መቀመጡን ያውቃሌና ፈርቶ
ተበቅልዪቱ ወረዯና ሇመሸሸግ አሰበ። ነገር ግን ጎረድማኖቹ በቅልዪቱን ከበው በመጫኛ ሲይዘ
እርሱም በዙያው ተገኘና ተያ዗። እንዲያመሌጥ እግሩ በጣሙን ተሳስሮ ነበርና ቸገረው።
ጎርድማኖቹ ግን ተበቅልዪቱ አጠገብ ባገኙት ጊዛ፣ እርሷን ከችካሌ አውሌቆ ሰርቆ ሉሄዴ ሳሇ
የዯረስንበት መስሎቸው “አንተ ላባ የታባትህ” እያለ በቆመጣቸው ይቸበችቡት፣ ፍዲውን
ያሳዩትና ይሰዴቡት ጀመር። ዋሕዴ ግን “እባካችሁ እንዴ ጊዛ ስሙኝ፣ ላባም አይዯሇሁ” እያሇ
ቢጮህ ቢቀባጥር ማን ይስማው፤ ምሊሹ “አንተ ላባ፣ አንተ ቀጣፊ፣ ስትሰርቅ ዯርሰንብህ
ላባም አይዯሇሁ ትሌ ጀመር” ብቻ ሆነ። ከዙህ ወዱያማ እየገፋፉ ወዯ መዯብሩ አዯረሱና
ገሚሶቹ በቅልዪቱን በካስማ ሲያስሩ፣ ገሚሶቹ ዋሕዴን ገሇበጡና አሰሩ። ያን የመሰሇ ቀንበጥ
ሇጋ ሌጅ የፊጥኝ ተገሌብጦ ምን ይቻሌ? መተንፈስም አቃተው። ትንፋሹም ባጭር ባጭሩ
ሆነ፣ ቅትት ቅትት የሚሌ ሆነበት። የዙያን ጊዛ ሊየው ሰው ዋሕዴ እጅግ ያስሇቅስ ነበር።
የፊጥኝ ባሎሇበት ነገር ተገሌብጦ እንዯሚታረዴ ፍየሌ እጅና እግሩን ተኮዴኩድ ተጋዴሞ
በቅልች አንዲንዴ እግራቸውን ብቻ በገመዴ ታስረው ጥሬ ተ዗ርግፎሊቸው ሲበለ ዋሕዴ
ተተጋዯመበት እንዯ ሆነ አየና “ምነው ባይሆን እንኳ እንዯናንተ እግሬን ብቻ ባሰሩና እንዯናንተ
ትንፋሼን በሙለ በተነፈስሁ” እያሇ በበቅልቹ ሳይቀር ይቀና ጀመር። መተንፈስ ግን
የማይሆንሇት ሆኖ ሉፈነዲ ዯረሰ። ያን የንጋት ኮከብ የመሰሇ ዓይኑን እያንከባሇሇ ዘሪያውን ሰው
ቢፈቅዴ ማን ይገሊግሇው? ማን ያማሌዯው? ማን ጥቂት እንኳ ገመደን ያሊሊሇት? በከንቱ
ነው። መከራው ሥቃዩ ተገዴሊቸው ሲነበብ እንዯሚሰማው እንዯ ሰማእታት ሥቃይ ሆነ እንጂ
ተዙያም አያንስ፤ ያ ወዯሌ ወዯሌ ነጋዳ ሁለ በክርንም በጡጫም በርግጫም ሲተካክዜበት
እንዲይነጋ የሇምና ሇዋሕዴ ነጋሇት። ሲነጋ ተኝቶ የነበር ነጋዳ ሁለ እየተነሳ እየመጣ ያን
በከንቱ የታማ ላባ እንዯ ቀረመት ፍሪዲ በዘሪያው ከቦ ሲያይ ፀሏይ ብሌጭ አሇችና ላሉቱን
ሁለ በእሾና በጋሬጣ የቆሰሇውን ገሊውን በዯም የተበከሇ ጋቢው፤ ቁሌቁሇቱን ሲወጣ ሲወርዴ
የተገጣጠበውን ጉሌበቱን፤ ዯረቱን፣ ጀርባውን አዩና እርግጥ በላባነቱ አቆሙት። “ተላሊም
ሥፍራ እንዯዙሁ ሲሰርቅ ተገኝቶ ገርፈው ሇቀውታሌ” አለ። እነዙያው ሰዎች እኩለም “አስረን
ተኝው ጋር እናጉ዗ው” አለ። ዋሕዴ ግን ዓይኑን መክፈት እስኪሳነው ዴረስ ዯክሞ መተንፈስ
አቅቶታሌ። እንኳን ቁሞ ከእነእርሱ ጋር ይጓዜ እውነትም በቅቶታሌ፤ በዙያን ጊዛ ገሚሱ ነጋዳ
“ሇአገሩ ሹም እናስረክብረው ወይ አስረን ተበቅል ጋር እንንዲው” እያለ ሲከራከሩ፣ እኩላቶቹ
በእግራቸው እየጎሰሙ “ማን ትባሊሇህ፤ ከወዳት መጣህ” እያለ ቢጠይቁት እንኳን መመሇስ

17
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ይሆንሇት፤ ያን ያህሌ ሲረግጡትም ስቅቅ አይሇውም ሆነ። እንዯበዴን ወዱህና ወዱያም
ሲያገሊብጡትና ሲያንከባሌለት እንዯሬሳ ሆነ። በዙህ ጊዛ አብዚኞቹ፣ “ተዉ እንፍታና
እንተወው፣ የሞተ እንዯሆነ ሰበቡ በእኛ ይሆናሌ” አለ። ወዱህም ረፈዯባቸውና ከብት ማዋዚት
ጀመሩ። ወዱያውም ጫጫኑና ሇሹም ማስተሊሇፉ ስሇረፈዯ አሊዯርሳቸው ብል ዋሕዴን ተፍተው
ተዙያው እንዯተጋዯመ ትተውት ተጓዘ። ከመዯብሩ ሊይ አጋሰስ ታረከሰው ሳርና ከእርሱ በቀር
ምንም አሌቀረም።

ከዙያው ሊይ ያው ያሌታዯሇ ዋሕዴ፣ አሇስንቅ፣ አሇውኃ፣ አሇ዗መዴና አሇዯጋፊ ወዴቆ


ቀረ። ላሉቱን ሁለ ውርጭና አመዲይ አዴሮበት በዙያው ሥፍራ ዯረቅ ፀሏይ ተተክቶ ሌብ
ሌቡን፣ ግንባር ግንባሩን ያከስሇው ጀመር። ተነስቶ ወዯ ጥሊ እንዲይጠጋ በምን ጉሌበቱ፣ በምን
ዏቅሙ። ቀን ተላት መንገዴ መትቶታሌ፤ ቀጥልም የጎረድማኖቹ እርግጫ፣ ጥፊ፣ ጡጫ፣
መንድ፣ ጎመዴና ግፊ ሰሌቆ አዯንዜዝታሌ፤ ከዙያም በሊይ የእስራቱ መከራ ተጨምሮበታሌ።
እህሌ ተቀመሰ ሁሇት ቀኑ ነው፤ ከዙያ ሁለ በኋሊ እንዯምን መንቀሳቀስ ይቻሇው! እንዱያው
ዜም ብል ፀሏይ እያቀረናው ውኃ ጥማት እያከረረው በሞቱ ቆርጦ ተ዗ረረ። ክርስቶስ አትሙት
ያሇው ሰው መቼም አሇቀኑ አይሞትምና እንዲጋጣሚ ሁለ አንዱት ኩበት ሇቃሚ ባሌቴት
ተሩቅ ተጋዴሞ አየችው። ተመጀመሪያው ነጋዳ ተመዯብር የረሳው እቃ መሰሊት። እያዯረች
ስትቀርብ፣ ስትቀርብ የሰው አካሌ መሰሊት። በጥፍሯ ቁማ ስታስተውሌ በሩቅ የተጋዯመ ሬሳ
መሰሊትና መቅረቡን ፈራች። ወዯኋሊም እንዲትመሇስ እርግጡን ነገር ሳታይ መሄዴዋን ጠሊች።
በዙህ ጊዛ ስትፈራ ስትቸር ቀስ እያሇች እያጠቀሰች ትቀርብ ጀመር። ምንም አተኩራ ብታይ
ሲንቀሳቀስ አሊየችውም ነበርና ሬሳ ነው ብሊ ጠረጠረች። ከዙህ ወዱያ ግን ያዯረ የዋሇ ሬሳ
እንዯሆነ ፈርታ አፍንጫዋንና አፍዋን በጨርቋ አፍና ይዚ በጣም እየቀረበች “ምን ሰው ነህ?
ምን የሆንህ ሰው ነህ?” እያሇች ብትጠራው አይናገር አይጋገር፤ ዜም ብል አየችው። እርሷ ግን
ዴንገት የማውቀው ሰው ሙቶ እንዯሆነ ብሊ ሇማወቅ ቀረበችና ብታይ የዋሕዴ ዓይን ጥቂት
ገርበብ ብል ነበርና “አይዝሽ ገና ነፍሴ አሌወጣችምና ቀርበሽ ብስቴን እይሌኝ፣ ቢቻሌሽ
አግዢኝ” የሚሌ መስል ታያትና ጥቂት መንቀሳቀሱን ባየች ጊዛ ቀስ ብሊ “ምን ሆነሃሌ
ወንዴሜ” ስትሌ ጠየቀችው። እንዲሌመሇሰሊት ባየች ጊዛ ዯረቷን እየዯቃቃችና እያሇቀሰች
ስትሮጥ ሄዯችና ተቤቷ ባንዴ እጅዋ ወተት ባንደ እጅዋ ውኃ ይዚ ያች ዯግ ባሌቴት ዯረሰች።
የወተቱን ቋጫ አኖረችና ባንዴ እጅዋ አንገቱን ቀና አዴርጋ ከዯረቷ ሊይ አስጠግታ “ጉሮሮህን
እስቲ አርጥበው ሌጄ” አሇችና ውኃውን ተከንፈሩ ሇገተችሇት። ዋሕዴም በዙያ ውኃ ከንፈሩን
18
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እንዯ መነካከር እዯረገ እንጂ ሇጊዛው መሳብ አሌሆነሇትም። የተሰነጣጠቀው ከንፈሩ
እንዯራሰሇት አይታ የቋጫውን ወተት ሇገተችሇት። ወተቱን አንዴ ሁሇት ጊዛ ጉርጉጭ
እንዲዯረገ ዓይኑን መግሇጥና እንዯሌቡ መተንፈስ ጀመረ። ያች ዯግ ሴት ነፍሱ እንዯገባሇት
ዏወቀችና ሇኩበት መሌቀሚያ ያመጣችውን እንቅብ ዯፍታ አንተራሰችው። ራቅ ብሊ ከፍታሇ
ዱብ ሊይ ወጥታ በቅርብ ጠምድ ሲያርስ የነበረውን ባሎን ጠርታ “ወዱህ ና፤ የምታግ዗ኝ ስራ
አሇ” አሇችው። ባሎም ጥማደን አቁሞ ሲሮጥ ዯረሰና “ነገሩ ምንዴር ነው?” ብል
እስቲጠይቃትም አሊቆየችውም ብቻ “እባክህ ይህን ጎበዜ ተጋግ዗ን ተቤታችን እንውሰዯውና
እናስታመው” አሇችው። እነርሱም እየተጋገዘ ወስዯው ተገዚ አሌጋቸው አስተኙና እንዯናትና
እንዲባት ያማረውን ሁለ ሳያሳጡ እነርሱ ከመሬት እየተኙ አስታመው አዲኑት። ዋሕዴም
የነዙህን ባሌና ሚስት ዯግነትና የጎረድማኖቹን ጨካኝነት እያመዚ዗ነ “ከዙህ ዓሇም ስንት ክፉ፣
ስንትስ በጎ ሰው አሇበት” እያሇ ሇብቻው ተዯመመና “እግዙአብሔር ካሣችሁን አያስቀርባችሁ፣
ተምስጋና በቀር እኔ የማዯርግሊችሁ ነገር የሇኝም፤ አሁንም ይኸው ጉሌበቴ በናንተ ቸርነት
ጠነከረሌኝ፣ እንግዱህ ሌሂዴ” አሊቸው። እነእርሱም ስንቁን ሰንቀው መንገደን አሳይተው
ሸኝተው ሲጨርሱ “ተዚሬ በፊት ያገኘህን መከራ አትርሳ፣ ሰው ክፉ ነው፤ ከእንግዱህ ወዱህ
ተጠንቀቅ፣ ብቻህን አትሂዴ። ሇኛ በቁሙ በወርደ፣ አንዴ ሌጅ ብቻ ነበረን። ይኸንኑ ሌጃችንን
አንዴ ብቻውን ተመንገዴ አግኝተውት፣ እስሊሞች ነጋዳዎች አፍነው ይ዗ው ሸጡት፤ እኛም
ይኸው ዯጋፊ፣፣ጧሪ፣ ወራሽ፣ ቆራሽ አጥተን ቀረን። አንተም ገና ያሌባሇቅህ ሌጅ በሰው እጅ
እንዲትወዴቅና እንዲትሸጥ ተጠንቀቅ” ብሇው መክረውት ተሰነባበቱ። ዋሕዴም ከዙያው ሊይ
ሲሰነባበቱ የሁሇቱንም ስም፣ የተሸጠውን ሌጃቸውንም ስም፣ ያገራቸውንም ስም አስተውል
ጠይቆ አጥንቶ ይጓዜ ጀመር። እጅግ እየራቀ ሄዯ። ዋሕዴ የሚሄዴበትን ስፍራና የሚሄዴበትን
አገር ቆሊማ ይሁን ዯጋ አያውቅም ነበር። ብቻ የነጋዳ ወሬ እየጠየቀ “በዙህ አሇፈ፣ ከዙህ
ሠፈረ” ሲለት ያን ያለትን መንገዴ ይዝ ይጓዜ ነበር። እንዱህ እንዱህ ሲሌ ሳያውቀው
የክርስቲያኑን ዴንበር ዗ል የሚፈሌገውን ያን ሀብታም ነጋዳ ሳያገኝ ታረመኔው አገር ገባ።
ሰውን አስቀዴሞ ባየ ጊዛ ቋንቋውም ሌብሱም ስራቱም ምኑም ተሇየበት። ዋሕዴ መጨነቅ
ጀመረ። ወዯ ኋሊውም እንዲይመሇስ እንዳት ብል። እግሩ እንዯመራው ነበርና የሚጓ዗ው
የመጣበትን ስፍራ ቢያይም አገር ምዴሩ ዝረበት ። የፀሏዩ መግቢያና መውጫ አንዴ ሆነበት።
በእዙህ ቅጡ ጠፍቶበት ሲጨነቅ ምዴር መሸበትና “በቁሜ አውሬ ከሚበሊኝ ባይን ሰው
እንዲዯረገ ያዴርገኝ” አሇና ተመንገደ ዲር ታሇው ተማንሊቸውም ቤት ሄዯና፣ “እባካችሁ

19
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አሳዴሩኝ” ብል ሇመነ። ዋሕዴ የተናገረው ነገር አሌገባቸውም። ነገር ግን በመሊ አሳዴሩኝ
ማሇቱን ዏወቁና ዯስ ብሎቸው በግራና በቀኝ ሆነው ከሩቅ ዗መቻ እንዯተመሇሰ ዗መዲቸው እጁን
ይ዗ው እየዯጋገፉ ከቤቱ አስገቡት። ምግቡንም አሳመሩና ከስቶ እንዲያዴርና ዋጋ
እንዲያፋርስባቸው አበለት፣ አጠጡት። ዋሕዴ በዯግነት የእግዙአብሔርን እንግዲ ሇማክበርና
ሇማስተናገዴ ያዯረጉት መስልት ይመርቃቸው ጀመር። እነርሱ ግን ወዱያው በሌቶ እንዯጨረሰ
ያን በጨሇማ ሲሄዴ ያዯረ ዕሇት የተሊሊጠውንና ከነጋዳ መዯብር የተዯበቀውን ሰውነቱን ቆስል
ሽሮ ባዩ ጊዛ ዘሪያውን ከበው እየዲሰሱ ያስተውለት ጀመር። ዴሮ እነርሱ “ዋጋ ያወርዴብናሌ
አያወርዴብንም” እያለ ሇነገው ገበያ ማሰናዲታቸው ኑሯሌ። ዋሕዴ ግን ይኸን ሁለ አሊወቀ
በቅን ሌቦናው የዲነውን ቁስለን ዴፍጥጥ ዴፍጥጥ እያዯረጉ፣ እየተመሇከቱ ሲነጋገሩ ሲያያቸው
ጊዛ ያ዗ኑሇት እየመሰሇው “አሁንስ ዴኛሇሁ፣ አያመኝም” ይሊቸዋሌ። እነርሱ ግን የሚሇውን
አይሰሙ፣ አያውቁ ዜም ብሇው የነገውን ገበያቸውን “ምን ያህሌ ብሇን እንሽጠው” እያለ
ያሰናዲለ። አስተኝተው እንዲይሾሌክና እንዲይጠፋባቸው ሲጠብቁ አሳዯሩና እጅግ ማሌዯው
ተነስተው ገንፎ አገንፍተው፤ ከሚጣፍጥ እንቅሌፋ ዋሕዴን ቀሰቀሱና ያበለት ጀመር። በሌቶ
እንዯጠገበ ወዱያው ሁሇንተናውን በቅሌጥም ያሻሹት ገቡ። ዋሕዴ ግን ምንም ቢሆን የጌታ ሌጅ
ነበርና ባይን እንኳ በሰንዯሌ ንጥር የጣፈጠ ቅቤ ነው እንጂ፤ ሰው እንዲሮጌ መጫኛና እንዯገረረ
ጀንዱ በቅሌጥምና በሞራ ሲጨማሇቅ አይቶ አያወቅም ነበር። ስሇዙህ “አይሆንም አታስነኩኝ”
እያሇ ተናገረ። እነእርሱም ምንም ቋንቋውን ባያውቁ ባኳኋኑና ባተያዩ መጠየፉንና
አሇመውዯደን አውቀውበታሌ። ነገር ግን አወዚዜተውና ሆደን በገንፎ ነርተው ሇገዢ ሳያሳዩት
ብዘ ገን዗ብ እንዱያስነችፋቸው ያውቃለና እያዯናቆሩ፣ ምንም ቢሌ በዙያ በሚገማ ስብ
ሁሇንተናውን በካከለት። ዋሕዴ ግን እንዯማይተዉት ባወቀ ጊዛ ተረታና ዜም አሊቸው።
ዯግሞም ጣመኑ እንዱሇቀውና ያ የተገጣጠበው በውሌ እንዱዴን ብሇው ሇሱ ዯግ ውሇታ
መዋሊቸው መስልታሌ። ‹‹ወይ ግሩም! ወይ ግሩም!›› እንዳት የእግዙአብሔር እንግዲ
የተወዯዯበት አገር ነው” እያሇ አገር ይመርቃሌ። ወይ አሇመተዋወቅ!!

እነዙሁ ያሳዯሩት ሰዎች ወዯ ዯረቅ ረፋደ ሲሆን ዋሕዴን ባይን ጥቅሻ “ተነስ
ተከተሇን” አለትና ታጥቀው ወጡ። እሱም እንዯ መሌካም ሽርሽር “እሺ” ብል በመካከሊቸው
አዴርገውት ሲሄደ ሲሄደ ካንዴ ትሌቅ መንዯር ዯረሱ። ያ መንዯር በትሌቅ እርዴ እንዯ አንዴ
ምሽግ ተከሌሎሌ (ታጥሯሌ)። በዙያ እርዴ ውስጥ ትሌቅ የዯንጊያ ቅጥር ተክቦበታሌ። በዙያም
እዴሞ ሊይ የአጋምና የግራር እሾህ ሰው እንዲይ዗ሇው ተመስጎበታሌ። ከዙያ መካከሌ ትሌሌቅ
20
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሰቀሊ ቤትና ሁሇት ትሌሌቅ ቤተ ንጉሥ አዲራሽ ተገጥግጦበታሌ። የዙያ ቅጥር በር ሁሇት ብቻ
ነው። ከሁሇቱ በር አንደ ጠባብ ነው። አንዯኛው በፈረስ ተዚንቶ ሇመግባት የተመቸ ነው።

ከዙያው ካውራው በር አንዴ ጥብሌያኮስን የመሰሇ ሻንቅሊ ዯረቱ በክንዴ የሚሠፈር


የመሰሇ፣ ቁመቱ ዏምዴ የመሰሇ፣ ዓይኑ እንሶስሊ የሞቀ የመሰሇ፣ አፍንጫው መርግ
የተንከባሇሇበት የመሰሇ፣ የመዲብና የቆርቆሮ አንባሩን፣ የዜሆን መዲፍ በመሰሇ ክንደ ሊይ
ዯርዴሮ፣ ባራት ማእ዗ን የተሳሇ ጉድውን የመስከረምን ዗ተር ደባ በመሰሇ፣ በራቁት ሆደ ሊይ
አሸንጦ በቀኝ እጁ ጎመደን አጠንክሮ ይዝ ያሌተፈቀዯሇትን ሰው ሇመከሌከሌ ተገትሮ ነበር።
ዋሕዴ ይኸን አይቶ “ያገሩ ገዥ ያሇበት ይሆናሌ” እያሇ ሲያስብ፣ እነዙያ ይ዗ውት የመጡት
ሰዎች ሇባሇቤቱ ሌከው ኖሮ ግቡ ተባለ። በመካከሌ አዴርገውት ተቅጥሩ እንዯገቡ በዙያም
እንዯእርሱ ሇመሸጥ የመጡትን፣ የሚያሇቅሱም የሚተክዘም ሰዎች ነበሩባቸውና በሰዎች
እየተከበቡ እንዯእርሱ ሲገቡ ዋሕዴ አየ። ከዙህ ወዱያ ግን ሰውነቱ ጠረጠረበት። ያ ሁለ
መከብከቡ ሇቅንነት አሇመሆኑን ዏወቀው። ነገር ግን መጨረሻውን ሇማየት ዜም ብል ይከተሌ
ጀመር። መሆንማ ነገሩንስ ቢያውቅ ብቻውን ታረመኔ መካከሌ ሆኖ ምን ሉያዯረግ ይችሊሌ?
ባረመኔ እጅ ተይዝ ቋንቋቸውን እንኳ አያውቅ። እንዯ ፋሲካ በግ ባይኑ ዜም ብል መቀሊወጥ
ብቻ ሆነ። ያው ትሌቅ ቅጥር፣ ያው ሁለ ምሽግ፣ ያው ሁለ የአጋም እሾህ፣ ያ ሁለ
ጥንካሬ ያንዴ የትሌቅ የባሪያ ነጋዳ ቤት ኑሯሌ። ያ እየተያ዗ የሚመጣው ባሪያ እየ዗ሇሇ
በላትም ሆነ በቀን እንዲይጠፋና እንዲያመሌጥ ኖሯሌ የታጠረው።

ያ ዋናው የባሪያ ነጋዳ ታዲራሹ ወጣና ሇመሸጥ ከተሰበሰበው ሰው ዋሕዴም ታሇበት


መካከሌ ሆነና እየዝረ ያይ ዋጋውንም ይጠይቅ ጀመር። እንዱህ እንዱህ ሲሌ ተዋሕዴ ዯረሰ።
እንዯ መሌካም ወጌሻ እያገሊበጠ ክንደንም እግሩንም እንዯ ሌጅ ጥርስ እያነቃነቀ ያይ ጀመር።
ካመጡት ሰዎች ጋር የዋጋውን ነገር ጨርሶ ብር ቆጥሮ ሲሰጥና ሲቀባበለ ዋሕዴ እንዯ እማኝ
ሆኖ ሲያስተውሌ ዋሇና መሸጡንና ባሪያነቱን ዏወቀ። እነዙያ የእግዛር እንግዲ አክባሪዎችም
ወርቅና ብራቸውን በዋሕዴ ጫንቃ ያፈሩትን እያሆንጫሆጩ ወዯ ቤታቸው ተመሇሱ።
ዋሕዴም ከአዱሱ ጌታው ጋር ቀረ። አዱሱ ጌታው ግን እንዯ እውነቱ ሇዋሕዴ ክፉ ሰውም
አሌሆነበትም፤ ይሌቁንም በውቃቢውና በመሌኩ በጠባዩ በሇጋነቱም ወዯዯውና አሌነግዴበትም
ብል ተገዚ ሌጆቹ ጋር እንዯ ቤት ሌጅ እንዱቀመጥና ሥራ እንዲይሰራ ፈቀዯ።

21
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ዋሕዴም ምንም በሰው እጅ ቢሆን “዗መድቼንና ያን ዯግ አዴራጊዬን ነጋዳ ሳሊይ
እንዯምን ክርስቶስ ታረመኔ ቤት ያስቀረኝ” እያሇ ያስብ ነበር። ሲኖር ሲኖር ግን ከዙያው ቤት
ብዘ ክርስቲያኖች ተሽጠው ባሪያ ሁነው ያሇበቱን ጌታ እያገሇገለ ሲኖሩ በቋንቋቸው
ዏወቃቸውና ይቀርባቸው ጀመር። አዩኝ አሊዩኝ እያሇ እየፈራ የተሸጡበትን ጊዛና አገራቸውን
ስማቸውንም ጠይቆ አወቀ።

ተነዙያው መካከሌ እንዲጋጣሚ ሁለ የእነዙያን ነጋዳ ዯብዴቦ ጥልት ተሄዯበት ስፍራ


አንስተው ያዲኑትን ሰዎች ሌጅ እንዯ እርሱው መሸጡንና ስሙን ነግረውት ነበርና፤ እርሱ በገዚ
አንዯበቱ ስሙንም አገሩንም አሻሻጡንም ቢነግረው ዏወቀው። እጅግም ዯስ አሇው። ተዙህ በኋሊ
ዋሕዴም ተቤቱ ታሞ መዲኑን የናት አባቱንም ወሬ በእርሱ ነገር ዗ወትር መሊቀሳቸውን
ነገረው። ከዙያ ወዱያ ግን ሁሇቱ በፍቅር ተጠመደ፣ አንዴ አካሌ አንዴ አምሳሌ ሆኑ።
ምሥጢራቸውም ተስፋቸውም አንዴ ሆነ፣ ወዲገራቸውም ሇመግባት አርቀው እያሰቡ በተስፋ
ይኖሩ ጀመር።

ዋሕዴ ከቤቱ ከወጣ ዓመት ሆኖት ነበርና እናትና አባቱ፣ እኅቱም ወዳት እንዯሄዯ
ባሇማወቃቸው “ዯብዚው ጠፋ” ብሇው ገምተዋሌ። ስሇዙህ ሲሊቀሱ ባጁ ከረሙ። በኋሊ ግን
የዋሕዴ አባት “ሌጄ ጠፍቶ ሲቀር ዜም ብዬ ከሞቀ ቤቴ እቀመጣሇሁ፤ ሄጄ በየትም ብዬ
ሌፈሌገው እንጂ” አሇና ያ ዯግ ነጋዳ ከተሸጠበት ባርነት ባወጣው ጊዛ ሊገሩ መመሇሻ
የሰዯዯሇትን ፈረስ ጭኖ ስንቁንም ከዯኅራዩ ወዴል ተነሣ። ነገር ግን አንዴ የሚከተሇው ሰው
አሌነበረም። በጦርነቱ ከአሽከሮቹ እኩላቶቹ ተፊቱ እየተጣበሱ አሇቁ፣ እኩላቶቹም እንዯእርሱ
ተማርከው ተሸጠዋሌ። እርሱም አገሩን ቢመሇስ ሰዉ አሌቆ ንጉሡ ሙቶ ከብቱ ተነዴቶ መሬቱ
ጠፍ ሆኖ ቆይቶ በዴኅነት ሊይ ወዴቋሌ። ሴት ሌጁ ጦቢያ ብቻውን ሇመሄዴ እንዯተነሣ ባየች
ጊዛ በወጣበት ጠፍቶ እንዯ ወንዴሟ እንዯ ዋሕዴ እንዲይቀርባት ፈርታ ታሇቅስ ጀመር፤
ቀጥሊም “አባየዋ፣ አንተ በጌትነት የኖርህ እንዳት አሊንዴ ሰው ብቻህን ሇመሄዴ ይቻሌሃሌ?
ፈረስህንስ ማን ሣር አጭድ ያበሊሌሃሌ? ውኃ ማን በጊዛው ያጠጣሌሃሌ? አሁንም እባክህ
ሌከተሌህ ትተኸኝ አትሂዴ፣ ባይሆን እንኳ አፍህን አካፍትሃሇሁ፤ ፈረሱንም በሇኮው ይዤ
ተመስክ ሊይ አግጥሌሀሇሁ፤ ምንም ቢሆን ጥሇኸኝ አትሂዴ” እያሇች አሌቅሳ ነገረችው። እርሱ
ግን የእርሷን ጭንቀት፣ የእርሷን ጥበት ባየ ጊዛ እጅግ አ዗ነና እንዯእርስዋው እያሇቀሰ “ሌጄ
ሏሳብሽ የማይሳካ የማይወጠን ነው፤ አንቺ ሴት ሌጅ ገና ጮርቃ ነሽ፤ አንቺን ፀሏይና ብርዴ

22
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አግኝቶሽ፣ መንገዴ መትቶሽ፣ ውኃ ጥማትና ርኅብ ተጨምሮብሽ እንዳት ችሇሽ ከእኔ ጋር
አገር ሊገር መዝር ይሆንሌሻሌ? አይሆንም አትምጪ” አሇና ከሇከሊት። ጦቢያ ግን “አይሆንም
አሌቀርም” እያሇች እያሇቀሰች ሇመነችው። አባትዬው ግን ነገሩን አይቶ ጠንክሮ እንቢ በማሇት
“እንኳን ታግዢኝ ይሌቁንም ትዯክሚና ተመንገዴ ወንዴምሽን ዋሕዴን እንዲሌፈሌግ
ታዯክሚኛሇሽ” አሊት። ዯግሞም “ጦቢያ ገና አንቺ ሇጋ ቀምበጥ ሌጅ ነሽ ተከብክበሽ፣ በጌትነት
ጠጁ ተጉሮሮሽ፣ ብርላው ከጅሽ ሳይሇይ ያዯግሽ ነሽ። አሁን ጠጁ ቢቀር ውኃ አጥተሸ፣ ስጋጃና
ወሊንሳ በረገጥሽበት እግርሽ እሾህ አሜክሊ አቃቅማ የፀሏይ ረሞጫ ረግጠሽበት እንዳት
ትችይና ትመጫሇሽ? አሁንም ዏርፈሽ ተናትሽ ጋር ቅሪ” ብሎት ሉስማትና ሉነሳ በሆነ ጊዛ
ጦቢያ ይሌቁንም ክንደን ተጠማጥማ ይዚ እያሇቀሰች “አባዬ ሇእኔ አታስብ እንኳን ዴህነት
ጌትነት ይሇመዲሌ፤ ሁለንም ሌጅ ነኝና እሇምዲሇሁ፤ ዯግሞም ባሇጌ ጌታ ሲሆን አያውቅበትም
እንጂ፣ ሀብታም የጨዋ ሌጅ ቢያጣም ዴህነትና መከራም አይከፋበትም፤ ቶል ይሇምዯዋሌ።
እኔም ቶል ሇመሌመዴ አይሳነኝምና ውሰዯኝ ዯግሞም ሇእኔ ከዙህ ቀርቼ ባንተ በዯጉ አባቴና
በምወዯው ወንዴሜ አሳብ ተመጨነቅ ካንተ ጋር አገር ሊገር እየዝርሁ የሆንሁትን ብሆን
ይሻሇኛሌ” አሇችው። በዙህ ጊዛ አባትዮው “እኔስ እስኪ አንቺ እንዲሌሽው እሺ ብዬ ሌውሰዴሽ፤
ኧረ ሊንቺ ምን ይመስሌሻሌ? እናትሽን ሇብቻዋ ከአንዴ ቤት ዗ግተንባት ስንሄዴ? ይኸን ነገር
ብናዯርግ ሇሰውስ ምን ይመስሇዋሌ?” ብል በተናገረ ጊዛ እናቲቱ ቀጠሌ አዴርጋ “ሰዉም
ያሇውን ይበሌ፣ ሇእኔ አታስብ፤ ዯግሞም የምታስተዲዴረኝ አንዱት ባሌቴት መሳይ አሊጣም፤
ብቻ እኔ የምፈራው ሌጅቱ ካንተ ጋር መገሥገሥ ያሌተቻሊት እንዯሆነ ነው እንጂ፤ እርሷ
ተተቻሊት ነው ሇእኔ መታሰቡ፤ ሇእኔ የሚያሳስብ ነገር የሇም አታስብ።” አሇችና ወዯ ሌጅዋ
ዘራ “እውነት አሁን ሌጄ እርግጥ ጉሌበትሽን ትተማመኝዋሇሽን?” ስትሌ ጠየቀቻት። ጦቢያም
ቶል ብሊ “አዎን እናቴ አንቺ ተፈቀዴሽሌኝ፤ አንቺ ሇብቻሽ መሆን ታሌሠጋሽ መሄዴ
ይሆንሌኛሌ፤ አባቴን ብቻ እሺ እንዱሇኝ አግዢኝ” አሇቻት። ገና አባቷ “ይሁን አይሁን” ብል
ሳይመሌስሊት፤ ጦቢያ አሳቡን አቋረጠችና “አባቴ አንዴ ነገር ብቻ” አሇችና ሌትናገረው አፍራ
ሳትጨርሰው እንዯመዲዲት አሇች። በዙህ ጊዛ ማፈሯን አባቷ ዏወቀና “ምን ሆንሽ ሌጄ እስኪ
ንገሪኝ” አሇ። ጦቢያ አነሣችና “አባዬ ካንዴ ሁሇት ይሻሊሌ፤ የሰው ጠሊት አንበሳ እንኳ ሁሇት
ሰው ሲያይ ያከብራሌ፣ አይናካም። ነገር ግን ሁሇቱም ሰዎች ወንዴ ቢሆኑ ነው የሚፈሩ እንጂ
ጠሊት ሴትን ከቁም ነገር አይጥፋትም። ስሇዙህ አንተን ስከተሌ የሴት ሌብስ ቀርቶብኝ እንዯ
እንዯ ብሇብስ ይሻሌ ነበር” እያሇች የምትሇውን ሇመጨረስ አፈረችና አንገቷን ወዯ ምዴር

23
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አ዗ነበሇች። አባቷ አወቀባትና “እንዯ እንዯ የምትይው እንዯ ወንዴ ሌሌበስና ሌከተሌህ ማሇትሽ
ይሆን?” ሲሌ ጠየቃት። ጦቢያም አፍራ ይሌቁንም በሁሇት እጆቿ ፊቷን ጋርዲ ቃሎን አቅጥና
“ይሻሌ መስልኝ ነዋ አባቴ” አሇች። አባትዮውም እርሷ እርግጥ በመነሣቷ እንዯ ቆረጠች አየና
“እሺ ተወዯዴሽው ምን ይዯረጋሌ? ተሰናጂና ቶል እንነሳ” አሇ። ጦቢያ ዯስ አሊትና የሏር ነድ
የመሰሇ ሳደሊዋን እንዯ ወንዴ ተቆርጣ የወንዴ ሙለ ሌብስ ሇበሰችና እናቷን አይዝሽ ብሊ
አረጋግታ ሁለም ተሰነባብተው ተሇያዩ።

እንግዱህ አባትና ሌጁ እርስ በርሳቸው እየተዯጋገፉና እየተበረታቱ ሲሄደ ሲሄደ፣


ተመሸባቸው ሲያዴሩ፣ ሲጓዘ ሲጓዘ ተመሸባቸው ሲያዴሩ፣ ዋሕዴ ሲነሳ እሄዴበታሇሁ ብል
ካመሇከታቸው ከተማ ዯረሱ። ከዙያው እንዯ ዯረሱ ግን ማንን ይጠይቁ? ብቻ በያዯባባዩም
በየገበያውም እየዝሩ ቢፈሌጉ ዋሕዴ ወዳት ይገኝ እንዱያው ተረት ሆነባቸው። በኋሊ ግን
“ዋሕዴ ያንን ዯግ ሀብታም ነጋዳ ሇመፈሇግ ነውና የሄዯው ያገሩ ሁለ ነጋዳ ወዯሲናር
ከሚያሌፍበት በር እንቀመጥና የሚወጣ የሚወርዯውን ነጋዳ ሁለ እንመሌከት፤ ዋሕዴ ወይ
ያን ነጋዳ አግኝቶት አብሮ ከምስር ሲመሇስ እናየዋሇን” አለና ይኸን ተስፋ አዴርገው ወዯዙያ
ትሌቅ በር እየጠየቁ ሲሄደ መንገደ ጠሌፎ ወዲሊሰቡበት ወሰዲቸው። አንዴ አዲ መንገዴ ይዝ
ሲያሳስብ አርቆ ከወይና ዯጋው ወዯ ቆሊው ሲሌ ከማያውቁት አገር አግብቶ ዯነጎራቸው። “ከዙህ
በየት በወጣነ” እያለ ሲዲክሩ ሲዲክሩ ከአንዴ ሇም ዯጋ ዯረሱ፣ ያንም ዯጋ አሻግረው ሲያዩት
እጅግ አምሮ ሇምቶ ሌብ ያስፈነዴቅ ነበር። ጊዛው መኸር ነው። ባንዴ ወገን ክምሩ፣ ባንዴ
ወገን አጨዲው፣ ባንዴ ወገን እሸቱ፣ ባንዴ ወገን ዜርዜሩ፣ ባንዴ ወገን ቡቃያው፣ ባንዴ ወገን
የበሌጉ ዗ር እየሆነ አቀማመጡን ሲያዩት ሳይበለ የሚያጠግብ ይመስሌ ነበር። ጦቢያ ያንን
ሁለ ባየች ጊዛ እንዯገና ጠነከረች። አባቷም ዯስ እያሇው ጥንካሬዋን ባየ ጊዛ መቼም ገና
ከቤትዋ ስትነሳ ጦቢያ የሴት ሌብሷን አውሌቃ ጥሊ የወንዴ ሱሪ አጥሌቃ የወንዴ እጀጠባብና
ኩራቢዋን ሇብሳ፣ በዙያው ሊይ በባሕር ዏረብ የተ዗መ዗መ ማሇፊያ የዲንግላ በግ አጎዚ ዯርባ
አሸክፋ ነውና የወጣች “ምን ሌብስሽ ብቻ ሌጄ ጉሌበትሽም የወንድችን ሆነ እንጂ” እያሇ
ይተርትባታሌ። እንዯውነቱም ጦቢያ እጅግ በርትታ አንዴ ጊዛም ዯከመኝ አትሌ ነበር። ከዙያው
ቆሊ አፋፍ ብቅ ብሇው ተዯጋው መጀመሪያ ተቀምጠው የዯጋው አብራጃ በፊታቸው ሊይ ሽው
ሽው እያሇባቸው የዙያን አገር አዜመራ ሌማትና ማማር እያዩ ሲያዯንቁ ጀንበር
ተቆሇቆሇችባቸውና ወዯ መንዯር ተጠግተው ሇማዯር ተነስተው ሄደ። “ከመንዯር አርፈን አዴረን
ወዯ ስናርም ወዯ ምስርም ወዯ ባሕርም የሚሄደ ነጋዳ ሁለ የሚሰፍርበት ዋና አንዴ በር
24
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አሇና ከዙያ የሚያዯርሰንን መንገዴ በውሌ ስንጠይቅ አዴረን ተነግሁ ቀዯም ብሇን ተነስተን
እንጓዚሇን›› ነበር ሏሳባቸው። ምክራቸውንም በዙህ አቁመው ታንደ መንዯር ገቡና ከአንዯኛው
ቤት ቀርበው “እባካችሁ አሳዴሩን ፈረሳችንንም ወዯ ጋጥ አስጠጉሌን” ብሇው ሇመኑ። አንዴ
ስታሇቅስ የነበረች ሴት ፈጠን አሇችና እንባዋን ጥርግርግ እያዯረገች ብቅ አሇች። ወዱያውም
ተቻኩሊ “ተወዳት መጣችሁ? ምን ወሬ አሇ?” አሇችና ጠየቀች። እርሷም የቤቱ ባሇቤት
ኑራሇች። “የጦቢያ አባትም ምንም ወሬ አሌሰማን፣ የመጣንበትም በዙሁ በኩሌ ነው” አሇ በጁ
የመጡበትን እየጠነቆሇና እያሳየ። ያችው ባሇቤት እንዯገና እያሇቀሰች “ምን ከፋ ግቡና ዕረፉ
ፈረሱም ተኞቹ ጋር ሲበሊ ያዴራሌ እናንተም እኛ እንዯሆነ ሆናችሁ ታዴራሊችሁ፤ ዯግሞም
እኛው በቤታችን እስትናዜበት ዴረስ የእግዙአብሔር እንግዲ እንዯሌቡ ቢያዴርበት ይቻሇዋሌ፤
ተነገ ተሠሌስት ወዱያ ግን ማን ያውቃሌ? ወይ እስከኛውም አናዜዜበትም ይሆናሌ፤
የሚመጣው አረመኔ ወይ ያቃጥሇዋሌ ወይ እንዯሠራው ገብቶ ይ዗ጠርበታሌ። ወይ ቤቴ! ወይ
ንብረቴ ሆይ! ዯጊቱ ቤቴ እንዲሌበሊሁብሽ ዓሇም እንዲሊየሁብሽ ሁለ” አሇችና በመጨረሻ ጧ ብሊ
አሇቀሰች። በዙህ መካከሌ እንዯገና ሌብ ስታዯርግ ጊዛ እንግድች የምታሇቅስበትን ነገር
አሇማወቃቸውንና አክብረው ፈርተው ነገሩን እንዲሌጠየቋት ዏወቀችና። “ምን ይለኝ ይሆን
እኚህ እንግድች” አሇችና እንባዋን ባይበለባዋ እየጠራረገች “አይዞችሁ! ነገሩ ወዱህ ነው! እህሌ
ተቀመሳችሁ በኋሊ ታውቁታሊችሁ ዯግሞም ሇመሌካም ወሬ ነው እንጂ ሇክፉ ነገር ቸኩል
መንገር ዯግም አይዯሌ” ብሊ አረጋግታቸውና አፅናንታቸው ወዯ ስራዋ ተጋባች።

ጦቢያ ይኸ ሁለ ሲሆን ዯንግጣ አባቷን ውስጥ ሇውስጥ “ይኸን ቤት ሇቀን እንሂዴ”


ትሇው ነበር። በዙህ ጊዛ አንዴ ወንዴ ጥቂት ከነሱ ራቅ ብል ፈዜዝ አሳብ አዯንዜዝት አይናገር
ምን አይሌ አገጩን ተጉሌበቱ ጥል ተብርኩማ ሊይ ተቀምጦ በጨንገር መሳይ ምዴር
እየቆረቆረና እንዯጅግራ እየጫጫረ ትቢያውን እያስነሣ ይህ ሁለ ሲሆን እነዙያን እንግድች
አሊነጋገራቸውም ነበር። ኋሊ ግን አንዴ እንቅብ ትንፋሹን ሇቀቀና አንገቱን አቀና፤ ወዱያውም
ተነሥቶ ወዯ እንግድቹ ቀረበና “ወንዴሞቼ እስካሁን ዜም በማሇቴና ሰሊምታ ሳሌሰጣችሁ
በመቆየቴ አት዗ኑብኝ። አሳብ ገብቶብኝ ሌቤ ተሰቅል ነው” አሇና ቀጥልም “ወዳት ሇመሄዴ
ታስባሊችሁ? ተወዳትስ መጣችሁ?” ሲሌ ጠየቃቸው እነርሱም የመጡበትን ጉዲይና
የሚሄደበትን በነገሩት ጊዛ “አረመኔ ሲመጣ ወዯዙያው ወዯመጣችሁበት እንዯመሸሽ ሁለ
እንዳት እየገፋችሁ /ወዯፊት/ ወዲረመኔው ትሄዲሊችሁ? ዓይናችሁ እያየ ከእሳትና ከጉዴጓዴ
መውዯቅ አይሆንባችሁምን?” አሊቸው። አባትና ሌጁም ዯነገጡና “ኧረ ነገሩ ምንዴነው? እኛ እኮ
25
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ነገሩን አሊወቅነውም፤ እባክዎን ጌታው ነገሩን ይንገሩን” አለና ሇመኑት። “እንግዱያው ነገሩን
ታሊወቃችሁስ ይኸው አንዴ አመት ከመንፈቅ ሆነ፣ ያገራችን ሰው ታረመኔ ተዋግቶ ዴሌ
ተሆነ። አገሩም ጠፋ ንጉሣችንም በሀ዗ን ሞተ። ስሇዙህ አገራችን ንጉሥ ጠፋበት አውራም
አጣ። አንዴ አውራ አጣ። አንዴ አውራ ተጠፋ ወታዯር እንዯንብ ነው፤ አሊውራ አሇንጉሥ
አይቆምም። ይኸንን ወሬ በሰማ ጊዛ ያረመኔው ንጉሥ ሰውን አስከትቶ ምሳባሏውን በግመሌ
ጭኖ አገራችንን ሇመውረር ክርስቲያኑን ሁለ በእርሱ ሃይማኖት አስገብቶ ሉያስፈታ
ያሊመነውንም ሉፈጅ ይኸው ወዲገራችን ይገሰግሳሌ። ተነገ በስቲያ ተዙያ ሳይዯርስ አይቀርም
ይባሊሌ። ዯግሞም አዯጋ ሉጥሌ አይፈሌግም ተዋጊ ተከሊካይ አሇመኖሩን ዏውቆ “መቼም
የሚያመሌጠኝ የሇ፤ አገሩ ሁለ በጄ ነው” እያሇ እንዯገዚ ቤቱ ሉገባ ተዚንቶ ይጓዚሌ አለ” ብል
ይህን አጫወታቸው። ጦቢያም አባቷም ክስሌ ብሇው ዯንግጠው መነጋገር አቃታቸው።
ይሌቁንም አባትዬው የሌጁን የጦቢያን ነገር ሇእርሱ ብሊ መጥታ ካረመኔ እጅ መውዯቋን ባሰበ
ጊዛ እንባ እያነቀው ንግግሩን ተወው። ሇዙያው ሇቤቱ ባሇቤትም ከጦርነቱ መኖሩን ተማርኮ
መሸጡንና እንዯገና አገሩ መግባቱን ሇማጫወት ቢቃጣ እንባው እያቋረጠው የማይሆንሇት ሆነ።

ባሇቤቲቱ መጣችና ባሎ ተንግድች ጋራ እንዱገባ ሇራት ጠራችና ተያይ዗ው አንዴነት


ገቡ። ምግባቸውም እጅግ አሇመጠን አምሮ አሇሌክ አቁሌቋዩ እስቲሰበር ዴረስ እንጀራ ተጥል
አንፊሊው፣ ዜግኑ፣ እምሱ፣ ዓሳው፣ ድሮው፣ እርጎው፣ እየተነባበረ ተዯርዴሮ አሳሊፊዎችም
ተሰሌፈው ቆመው ፋናውም በየማዕ዗ኑ ተተክል፣ የሙሽራ ቤት መስል ተሰናዴቶ ይጠብቃቸው
ነበር። ቤተሰቡ ብዘ ነበር። ጠሊ ቤቱም፣ ስጋ ቤቱም፣ ወጥ ቤቱም፣ አስታጣቢውም፣ ፋና
ወጊውም ሁለም እየስራው እፍን እፍን ይሌ ነበር። ጦቢያና አባቷ ይኽን ሁለ ጌትነት ባዩ ጊዛ
ዯነቃቸውና ያች ስታሇቅስ የነበረችውና ወጥታ የተቀበሇቻቸው ሴት ያም ሲያነጋግራቸው
ያመሸው ሰው እውነት የዙያ ቤት ባሇቤቶች አሌመሰሎቸውም። ዯግሞም ፊት የማይንቀሳቀስ
የነበረው ቤተ ሰብ ሁለ በየሥራው ተሠማርቶ ኑሮ፣ የግብር ጊዛ ብቻ ከየት መጣ ሳይለት
በዙያም በዙያም ይትመከመክ ጀመር። ያገር ቤት ጎናዳ ተቤቱ ሲገቡ ነው እንጂ ከውጭ ሌብሱ
አሌባላ ነውና ማንም ይህንኑ ነው የሚመስሌ፤ እንዱሁም ሇእንግድቹ ተውጭ ሳይመስሎቸው
ከቤት ቢገቡ ነገሩ ሁለ ተሇዋወጠባቸውና ተዯናገራቸው። ባሇቤቶቹ ግን ተፊቱ ፍትፍቱ፤
ተፍትፍቱ ፊቱ እንዱለ ሁለ ተምግቡ ጠባያቸው አፈላነታቸው /ተጨዋችነታቸው/
ትህትናቸው ይበሌጥ ነበርና ጦቢያም አባቷም ተዚንተው በለ ጠጡ።

26
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ይሁንና ላሉቱን እንቅሌፍ እንዳት ብል ይውሰዲቸው ያረመኔው አመጣጥ እየታሰባት
“እንዳት እናዴርግ? ወዳቱንስ መሌሰን እንሽሽ?” እየተባባለ ምንም ቀኑን ሁለ ሲጓዘ ውሇው
ቢዯክሙ ይኽን ብቻ ሲያስቡ እንቅሌፍ ባይናቸው ሳይኩለ አዯሩና ጎሕ እንዯመቅዯዴ ሲሌ
ተነሡ። ፈረሳቸውን አስጫኑና እነዙያ ያዯሩባቸው ሰዎች እንጀራውን፣ ዲቦ ቆልውን ባገሌግሌ፤
ጠጁን በቀንዴ አዴርገው አሰናዴተው ሰጥተዋቸው ተውዱሊው ሊይ ወዯለና ባሇቤቶቹን
መራርቀው ሉጓዘ ተነሡ። ነገር ግን ወዳት መሌሰው ይሽሹ? ካውራው መንገዴ ሆነው “የቱን
መሌሰን እንሂዴ? ወዯኋሊችን ተመሌሰን ወዲንደ ቆሊ እንግባና እንሸሸግ” ሲለ ገና አንደን ነገር
ሳይቆርጡ በቀኝም በግራም በፊትም በኋሊም አገሩን ጢስ እንዯ ጉም ያሊብሰው ጀመር።
አረመኔው ያፋቀ ያፋቀውን ወንዴ ባፎቁ (በጎራዳ) እየጎመዯ ሴትና ሌጁን እየማረከ፤ ቤትና
ክምሩን እያቃጠሇ፤ ከብቱን ፈረስ በቅልውን እያጋፈፈ እየነዲ ዜርዜሩን እየቀጨ ሇወገኑ
እያበሊ፤ የቀረውንም በግሩ እየዲሸ፤ ቤተክርስቲያኑን እያቃጠሇ፤ ደሩን እየመዯመዯ፤ አታክሌቱን
እየቆረጠ እየ዗ነፈጠ፣ ሇጎጆው እያዯረገ መምጣቱ ኑሯሌ። ይኽን ምጣት ባየ ጊዛ የጦቢያ አባት
ሌጁን ጦቢያን እንቅ አዴርጎ ከዯረቱ አስጠጋ ያ዗ና “ሌጄ አካላ ወዲጄ! ሇእኔ ብሇሽ መጣሽና
ተመከራ ሊይ ወዯቅሽብኝ ካረመኔ እጅ ሌትገቢብኝ ሆነ፣ እንግዱህ ወዳት ሊዴርስሽ? እኔስ
ተማርኬ ብሸጥ እግዙአብሔር መሌሶ በታምሩ አወጣኝ። ዯግሞም የገዚኝ አረመኔ ገን዗ብ አይቶ
ሇቀቀኝ። አንችን ያገኘ ሰውማ ያንቺን መሌክ አይቶ እንዲንች ያሇ ወ዗ሊ በዙህ ዓሇም ታይቶ
አይታወቅ እንዯምን ይሇቅሌኛሌ? በቁመቱ ሙለ ወርቅና ብር፤ አሌማዜና ለሌ ቢሰጡም
አይሇቅሽ” እያሇ ያሇቅስ ጀመር። ጭንቀቱ ዯግሞ በሁሇት በኩሌ ሆነበት። ጦቢያ የሴት ሌብሷን
ጥሊ እንዯ ወንዴ ሇብሳ ነውና የተከተሇችው አረመኔው ወንዴ ወንደን አይምርም እንዯዯረሰ
በፈንዛ እያረዯ ይጥሇዋሌ ተብሎሌና፤ ሌብሷን አይቶ ወንዴ ነው ብል እንዲይገዴሌበት ፈራ።
ምንም በዙያን ጊዛ የሴት ሌብስ ባያገኝሊት የሴት ሌብስ እንዲያሇብሳት አረመኔ፣ ሴት አይቶ
እንዲይሇቅ የታወቀ ነውና ይዝ አገሩን እንዲይወስዴበትና ከዙያ አረመኔ አገር ሇ዗ሇዓሇም
እንዲትቀርበት ፈራ። አንደ ችግር ከአንደ እየባሰ ስሇታየው ያሇቅስ ጀመር። ጦቢያ ግን ምንም
የነገሩን መክበዴ ብታውቅ እርሷም እንዯርሱ እንዲባቷ ውኃ እየሆነችና እያሇቀሰች ታረጋጋው
ጀመር። “አባዬዋ፣ እግዙአብሔር ከዙህ ቀዯም ተአምር ሰርቶ አንተን ተባርነት አውጥቶ ዯስ
አሰኘን፤ እግዙአብሔር የማይጨርሰውን ነገር አይጀምርም። አሁንም እርሱ እንዯጀመረ
በታምሩና በምህረቱ ያዴነናሌ፤ ተክፉ ነገር ይሰውረናሌ፤ አሁንም አትባባ። አይዝህ! ክርስቶስ
አሊንዴ ጊዛ ተአምር አይሰራም ይመስሌሃሌን? እርሱ አይዯክም፣ አይሰሇች፣ አይረሳ፣ አያረጅ፣

27
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አይከሳ፣ አይወፍር፣ መቼም አንዴ ነውና ወረት የሇበት፣ ተወዯዯ አይጠሊ። አሁንም አይዝህ!
አሳባችንን ሇእርሱ እንተውሇት” አሇችና አረጋጋችው። በዙህ ጊዛ ግን ገና እነርሱ የሚሸሹበትን
ስፍራ ሳይመርጡና አንዴ ነገር ሳይቆርጡ በመካከሌ ቤት አገሩን የሚያቃጥሇው አረመኔ
መቃረቡ በጢሱ ይታወቅ ጀመር። ያዯሩበት መንዯር ሰው ያን ጢስ እያየ ተሸበረና መሸሽ
ጀመረ። ጎበዜ ጎበዘ አሮጌ አሮጌውን፣ ባሌቴት ባሌቴቱን፣ ሩጦ ሇማምሇጥ የማይቻሇውን ሰው
በጀርባው እያ዗ሇ መሮጥ የሚቻሇውን ሌጅ ሌጁን በፊቱ እያስቀዯመ እየገፋፋ እያስፈራራ፤ ሴት
ሴቱ ጨቅሊ ጨቅሊውን ሌጅ በዯረቱ ሊይ እየጣፈ በጀርባውም እያ዗ሇ፣ በጎንም ቢሆን
እያሟቀሇ፣ በርታ በርታ ያሇው ሽማግላ መሮጥ ያቃተውን ዯቦሌ ሌጅ በጫንቃው አሽኮኮ እያሇ
መቀዲዯም መሮጥ በየገዯለ በየደሩ በየጉሩ በየጢሻው መግባትና መሰማራት ሆነ። ጦቢያና
አባቷም ይኸን ባዩ ጊዛ “እንዱያው ቁሞ ተመያዜ እስቲዯርስብን ዴረስ ምንም ባናመሌጥ እንሽሽ
እንዯሰዉ እንምሰሌ” አለና የፈረሳቸውን ቅናት አጠባበቁና ሇመኮሌኮለ ጦቢያ አሌሇመዯችምና
አባትዮው ተኮርቻው ጦቢያ ተጎረዳው ወዱያ ሆኑና አስነስተው ሲጋሌቡ ሲገርፉ ሲኮሇኩለ
ከትሌቅ ሜዲ ሊይ ዯረሱ። ከዙያ ወረደና ጥቂት የፈረሳቸውን ሌጓም ሇቀው አስተነፈሱትና
እነርሱም ዏርፈው እንዯገና ኋሊ ኋሊቸውን እየዝሩ እያዩ ይጋሌቡ ጀመር። ፈረሱም እያሊበው
እንዯገና ጉሌበት ተሰማው። የጌቶቹን ብሶት የጌቶቹን ማፋጠን የጠሊታቸውን መዴረስ ያወቀ
መሰሇ። ሇራሱ ቀርቶ ሇእነርሱ ያሰበ መስል ሇ዗ብ አዴርገው “ዯንገሊሳ እንጋሌብህ” ቢለት ሌጓም
እየገፋ ይግሌ ጀመር። ሲለ ሲለ እየዝሩ ቢመሇከቱት ነገሩ እንዲሌሰሊ አዩት። ሂዯው ሂዯው
የሚዯርሱበትን አጡት እንኳን ላሊ የሚሸጡበት አገር ወሬሳ የማይመታው ቆሊ ይቅርና አንዴ
እንኳ ቁጥቋጦ ግንባራቸውን የሚተግኑበት ቅጠሌ ከዙያ ሜዲ አሌነበረም። ከዙያ እፍ ካሇ ሜዲ
መካከሌ አንዴ ብቻውን እንዯ ዏምዴ የቆመ ኮረብታ ነበረ። ተሊዩ ግን ከሻፎ ከሻፎ ዯንጊያ በቀር
ምንም ዚፍና ቅጠሌ አሌነበረበትም። እንኳን ሰው ሉዯርስበት ሣርና ቅጠሌ ሉበቅሌበት
የተጠየፈው ይመስሌ ነበር፤ ብቻ ከጫፉ በነጭ ኩስ የተጨማሇቀ አንዴ ብክን ያሇ ጎጆ
የተውተፈተፈበት አሮጌ ቅራት ነበር። ይህን ሊሞራው የማይነቀሌ እርስት ገዲሙ ኖሯሌ።
ይኽን ኮረብታ ጦቢያ ባየች ጊዛ ሊባቷ “አባዬ! ይኽ ወሬሳ የሚመታው ጦር መቼም ሁለም
በከብት ነው እንጂ በግር አይገሠግሥም። ከብት ያሇው ሰው ሜዲ ሜዲውን ይጋሌባሌ፤ መንዯር
መንዯሩን ይ዗ርፋሌ እንጂ ሰውና ከብት እህሌ፣ ወርቅና ብር ከላሇበት ኮረብታ ያሞራ ኩስ
ሉ዗ርፍ አይወጣም። ስሇዙህ እኛም ከዙያ ወጥተን መዓቱን ብናሳሌፈው ይሻሊሌ።” አሇችና
ነገረችው፤ አባቷም “እውነትሽ ነው ሌጄ ያሳዴግሽ ይኽም አሇና! እውነትሽ ነው፤ እንግዱያውስ

28
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ወዯዙያው እንጋሌብ” አሇና ወዯዙያው ገረፉ። ተኮረብታው ሥር እንዯዯረሱ የፈረሱ ነገር
ቸገራቸው። ሇገን዗ብነቱም አይዯሌ፤ እንዱያው ቤቴ ቤቴ ሲሌ እስቲያሌበው ተሸክሞ ከዙያ
አዴርሷቸው እንዯ ክፉ አዴራጊ ሇጅብ ጥሇውት ስሇመሄዲቸው ነው እንጂ። ታዱያ ይሁንና
ሇእርሱ ሲለ እነርሱ ተመከራና ተሞት ሉወዴቁ አይቻሌም። እያ዗ኑ ሌጋሙን ሇቀው
ወዯሜዲው ገረፉና “እንዯሻህ ሁን እንግዱህ የኛነትህ ቀረ፤ ባይሆን እንኳ ዯህና ጌታ ይ዗ዜሌህ”
እያለ አባትና ሌጁ አቀበቱን ተያያዘት። አቀበቱ ግን ሰው ረግጦት አያውቅምና ስርጥ መንገዴ
እንኳ አሌነበረበትም። እነርሱን በመሰሊቸው አቋራጭ ሲለ ሲለ ሙትት ብሇው ዯክመው
ተጫፉ ዯረሱ። ከዙያም አርፈው የሚንጠባጠብ ወዚቸውን በሌብሳቸው ጫፍ እየጠራረጉ
ዘሪያውን ያዩ ጀመር።

መቼም አራቱም ማእ዗ን ዓይን እስተዯረሰበት ዴረስ ከዙያ ኮረብታ ጫፍ ሆኖ ቁሌጭ


ብል ይታይ ነበርና ወሬሳ የሚመታው ጦር መታየት ጀመረ። አባትና ሌጁም “አቤት! አቤት!
አውጣነ! አውጣነ!” እያለ እግዛርን እየሇመኑ ሇፀሏዩ ጠዲሌ እጃቸውን ተግንባራቸው ሊይ ጣሌ
አዴርገው ሲመሇከቱ ሲመሇከቱ አንዲንዴ ጊዛም እየተነሡ ዓይናቸውን እስቲዯክማቸው ሲያዩ
ሲያዩ ወራሪው ተቃረበ። ከዙያ ተራራ ሥር የተውት ፈረስ ሣሩን እየነጫጨ ቀና እያሇ ሰው
ባይኑ ይፈቅዲሌ። ጌቶቹ ጭራሹን እንዯተውት አሊወቀም። ታሁን አሁን መጥተው ይወስደኝ
መስልታሌ። ጦቢያ እያየችው ታዜናሇች። ነገር ግን “ወረራው ሲዯርስ ያየው እንዯሆነ
መሸሸጋችንን ያስታውቅብን ይሆን” እያሇች ስታስብ ዴሮ የፊታውራሪው ጦር ያለበትን ኮረብታ
ዘሪያውን አሇበሰው። ያም ፈረሳቸው ከዙያው መካሌ ጠሇቀና ጠፋ። ያባትና ሌጁ ሌብ ጭራሹን
ይሸበር ዯረታቸው ደብ ደብ ይሌ ጀመር። መቀመጣቸውም ቀረና እንዲይታዩ ተጋዴመው
አንገታቸውን ብቻ እንዯ ኤሉ ብቅ ብቅ እያዯረጉ ሆነ የሚያዩ። እንዱያው ቢፈሩ ነው እንጂ
እነእርሱ ታለበት አንዴ ኮረምቱ ዜሆንም እሰከ ነጭ ጥርሱ ቁሞ እዩኝ ቢሌ ከሜዲው ሊሇ ሰው
ዜንብ ይመስሇው እንዯሆነ ነው እንጂ ምንም ከዜንብ ሌቆ አይታየውም ነበር። ጦቢያና አባቷ
ግን እንሰማሇን መስሎቸው ፈርተው ጉንፋናቸውን እንኳ በሌብሳቸው አፋቸውን ሇጉመው ነበር
የሚስለ። ያ የጥንት ዯጃዜማች፣ የጥንት ጀግና የጦቢያው አባት ይኽ ሁለ ፍርሀቱ ሇሌጁ
ሇጦቢያው ነው እንጂ፤ ሇራሱ ፈርቶ አሌነበረም። የሆነ ሆኖ ከሴት ጋር የዋሇ ሴት ነውና
የሌቡን መሥራት እንዯማይሆንሇት ዏውቆ ወይኔን ብቻ ይዝ ተቀመጠ። ሇዙያ ግንዴ ታመዴ
ሇሆነ ሠራዊት የሚመክት ታገሩ አንዴም ሰው አሌነበረም። ብቻ ወራሪው ዓይኑ የገመገመውን
ከብቱ የቻሇውን እጁ የመጠነውን ወርቅና ብር እየ዗ረፈ የቀረውን ቤቱንም እህለንም
29
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሇማይጠግብ፣ በሌቶም ምስጋና ሇላሇው እሳት መስጠት መሇገሥ ማሇፍ መሄዴ ብቻ ነው
የነበር።” አዬ ሇጋስነት! እንዱህ ነው መሇገስ! የጨካኝ አረመኔ ሌገሣ ሰው ያዲሙ ሌጅ ሁለ
በራብ ሲያሌቅ እህለን ሇእሳት ማብሊት ከተራበው ሰው ታፉ እየነጠቁ ሊሌተራበው እሳት
ማጉረስ የታ዗዗ውን ዴኃ እያስወጡ ወዯ ውርጭ እየገፉ ብርዴ ሇማይሰማው እሳት ቤቱን
አዲራሹን የሞቀውን እሌፍኝ መስጠት እጅግ የተዋበ ሌግሥና ነው፤” እያሇች ጦቢያ ታዜን
ጀመር።

ጦቢያና አባቷ ይኽን ሁለ ያያለ ያስተውሊለ። ጦሩ በእዙያ ባለበት ኮረብታ ጥግ እንዯ


ውኃ ሙሊት እየገጠመ ይዯርስና ከኮረብታው ሲዯርስ ተሁሇት እየተገመሰ ብቻ ያሌፋሌ። ያን
ኮረብታ ታሇፈም ወዱያ እንዯገና ይዋኃዴና ይሄዲሌ ይ዗ርፋሌ፣ ይገፋሌ፣ ይገዴሊሌ፣
ይማርካሌ። ያ ኮረብታ ግን እንዯ ትሌቅ ዯሴት ሆነና ተጎሌቶ አንዴ ሰውም አቅንቶ የሚያየው
አሌነበረም። በኮረብታው ጥግ ያ ሁለ ሰራዊት ሲሻገር ሲሻገር፣ ሲጓዜ ሲጓዜ፣ ቀኑን ሙለ
ዋሇና የሚሻገረው ሰው ጥቂት እየሆነ ሄዯ። ጦቢያ ታባቷ ጋ ስትማከር “እንግዱህ ጦሩ ተሻግሮ
ማሇቁ ነው መሰሇኝ። እግዙአብሔር ከዙህ መዓት ሠውሮ ከአዲነን ከዙህ አዴረን ስናበቃ ድሮ
ሲጮህ ተነስን ቁሌቁሇቱን ወርዯን ጦሩ ወዯመጣበት አቃንተን እንሂዴ መቼም ጦሩ ወዯፊት
እንጂ ወዯ ዗ረፈው አገር አይመሇስም። እውን አባባ” አሇች። ገና እንዱህ ብሊ እንዯጨረሰች
ተሩቅ ተሜዲ ጫፍ የሀምላን ዯመና የመሰሇ ነገር ተሜዲው ጫፍ ጠቁሮ መታየት ጀመረ።
አባትና ሌጁ ምን ይሆን ሲለ ቧሂት ያነሣችው የመሰሇ አቧራ ቀጥ እያሇ ይታያቸው ጀመር።
የፊት አጀብ በፈረሱ ኮቴ የሚያስነሳው ትቢያ ኑሯሌ ሲሌ ሲሌ ይታይ ጀመር። ከሁሇት
የተከፈሇ አጀብ ትሌቅ መስል ይሇይ ጀመር። ያን እያዩ አባትና ሌጁ እንዯገና አ዗ንና ዴንጋጤ
ገባባቸው ተስፋቸው እንዯገና ተባነነ። እንዯገና ወዯ አምሊክ ይማሇለ ይሳለ ጀመር። አጀቡ ግን
እያዯር ይቀርብ ጀመር። ነጋሪቱና ቀንዯ መሇኸቱ ከነፋሱ ጋር እየተሳከረ ይሰማቸው ጀመር።
በውሌ ወጀቡ በቀረበ ጊዛ የፈረሱ የበቅል መጣምር በነቻው የሰውም ጌጥ ከሇቻው ራስ ወርቁ
ወርቅ ኩፍታ አቁዲማ ቢተዋው አንፋሮው ወርቅ ሇምደ ጫሜው ጣፋው እንዱህ እንዱህ
ያሇው ጌጥ ከፀሏዩ ጋር እየተሳዯበ ሊይን ይገሇምጥ ጀመር። ከእዙያ ከሁሇት ከተከፈሇው አጀብ
መካከሌ ጥቂት ፈንጠር ብል ጥቂት ሰው ይታይ ጀመር። ንጉሡ ግራና ቀኝ ባሇወርቅ ዜምዜም
ባሇወርቅ ጉብጉብ አጫዋች ሀር ጥሊ ተይዝሇት ከእርሱ አካሌ ይሌቅ ወርቁ በከበዲት በቅል
ተቀምጦ ከጥቂት ባሇሟልቹ ጋር እየተጫወተ ይጓዜ ነበር። በዙህ መካከሌ ፀሏይ እንዯ
መቆሌቆሌ ብሊ ነበርና ያ እየተቸነነ ይመጣ የነበረ አጀብ እንዯተቆጡት ባንዴ ጊዛ ቀጥ አሇና
30
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ቆመ። ያ ይጎሰም የነበረ ነጋሪትና ይክሊሊ የነበረ መሇኸት የጉዝውን ዴምጥ ትቶ የሠፈሩን
ምሌክት ይመታ ጀመር። ቀጥልም ከፍ ታሇው ሥፍራ ንጣቱ ከበረድ የበሇጠ አንዴ አጅባር
ዴንኳን ፍንትው አሇና ተተከሇ። ከዙያ እየተከታተሇ ላሊውም ሁለ ይተከሌ ጀመር። ከነዙሁ
ዴንኳኖች መኽሌ አንዴ ተኮረብታ ዜቅ ታዲራሽ ከፍ ያሇ ግምጃ ዴንኳን ተተከሇ። ያው ዴንኳን
ባሇወርቅ ሻጉራ ባሇወርቅ ጉሌሊት ነበር። ከዙያ ጉሌሊት ሊይ ዯግሞ ከነፋስ ጋር የሚታገሌ
የወርቅና የብር ሻጉራ እየተጣሇቀ ተዯርጎበታሌ አንዴ ትሌቅ ሶበዴአት በሊዩ እስከ ቀስቱ
የተጠሇፈበት ሰንዯቅ ዓሊማ ፊጥ ብልበታሌ። ይህም የንጉሥ ዴንኳን መሆኑን ጦቢያና አባቷ
አወቁ። ያም ሶበዴአት ያረመኔው ማምሇኪያ ምሌክት መሆኑንም ዏወቁ።

ይኸ ዴንኳን በታየ ያ እንዯ ባህር የተጠሇሇ ጭሌጥ ያሇ ሜዲ ከመቅፅበተ አይን


ዴንኳን ፈሰሰበት። ሰዉም ፈረሱም በቅልውም የተጋፈፈውም ከብት ተገጠገጠበትና ልሚ እንኳ
ቢወረወር የሚወዴቅበት ምዴር የማይገኝ መስል ታየ። ባራቱም ማእ዗ን ያሇው ዓሇምና
ፍጥረት በአመ ይመጽእ ጊዛ በቀርነ መሇኸት ተጠርቶ የመጣ ይመስሌ ነበር እንጂ እውነት
ባንዴ ንጉሥ ቃሌ የሚያዴር ያንዴ አገር ጦር ያንዴ መንግስት ሰራዊት አይመስሌም ነበር።
ብዚቱ በሰው ሀይሌ እንኳን በጦር ተዋግቶ የሚቸነፍ መሆኑ ይቅርና በክርስቶስም መዓት ሙቶ
የሚያሌቅ ቢሞትም ምዴሩ ሇመቃብር የሚበቃው አይመስሌም ነበር። ይኽ ሁለ ሲሆን ጦቢያና
አባቷ ሁለንም እያዩ “እግዙአብሔርን ብቻ ሠውረነ አውጣነ” እያለ ሲሇምኑ እስተዙያ
እስታለበት ሥፍራ እንኳን ሇመውጣት አሻቅቦ ሇማየትም ያሰበ አሌነበረም። ሞት ቢ዗ገይ የቀረ
ይመስሊሌ እንዱለ ሁለ አባትና ሌጁ ወዯ ኮረብታው የሚወጣ ሰው ሳያዩ ጊዛ ሇጊዛው ተስፋ
አዯረጉ። በአሳባቸው በጤና እናዴራሇን ነገም ማሌድ ይጓዜሌናሌ ብሇው አስበው ነበር።

የነገስታቱ ሌማዴ ሰፈር ሲጀመር ከዴንኳናቸው ሳይገቡ በፊት ሠፈሩንም ሇማየት ቢሆን
በዘሪያውም ጠሊት መኖሩንና አሇመኖሩን ሇመሰሇሌም ቢሆን ወይም በማግስቱ የሚጓዘበትን
አገር የቅርቡን ባይን የሩቁን በመነጠር ሇማየት ከፍ ታሇ ሥፍራ መርጠው ይወጣለ። ስሇዙሁ
ነገር መሥፈር በተጀመረ ጊዛ ንጉሡ ከጥቂት ባሇሟልቹ ጋር ታጅቦ ተነጥል በፈረስ ጋሇበና
ጦቢያ ካባቷ ጋር ከተሸሸገችበት ኮረብታ ሥር ዯረሰ። ከዙያው ሲዯርስ ወረዯና መነጥሩን አሲዝ
አቀበቱን ተያያ዗ው። አሳቡ መቼም አገር ሇማየት ነው። ይኽን አይተው እነዙያ አባትና ሌጁ
ምን ያዴርጉ ከዙያ ሸሽተው ወዳት ይዴረሱ? እንዱያው ክው ብሇው ዯረቁ ፈ዗ዘ። የጦቢያ
እንባም በዴንጋጤ እንዯተቆጡት ሌጅ ቀጥ ብል ቆመ። ሁሇቱም እንግዱህ በሞታቸው ቆረጡ ።

31
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አባትዮውም ቀረበና ጦቢያን “ሌጄ እንግዱህ ተሇያየን፤ እንግዱህ የፈጠረሽ አምሊክ እንዯ
ምህረቱ ያዴርግሽ። ሇእኔ ስትይ ከዙህ መከራ ወዯቅሽ” አሇና ግንባሯንም፣ ጉንጯንም፣ ራሷንም
ሳሳመና ያሇቀሰውን እንባ ፈርቶ ሇጠሊት ሊሇመታየት አዯራረቀና የሚመጣባቸውን ነገር ይጠብቅ
ጀመር። ንጉሡም እስተባሇሟልቹ አቀበቱን ጨረሰና ከጫፉ ብቅ አሇ። ገና በሩቅ ከላልቹ ሰዎች
በፊት ንጉሡ ጦቢያን እስከ አባቷ አየና “ምናምን ከላሇበት ተራራ ከሻፎ ዯንጊያ መካከሌ ምን
ሰዎች ቆመዋሌ?” ብል እየዯነቀው “ብቻቸውን ከዙህ ምን ያዯርጋለ?” እያሇ ግፋን ወዯ እነርሱ
ሄዯ።

እርሱን የተከተለ ባሇሟልች ካጀብ እየዋለ ወዯ ወሬሳ መሄዴ አይሆንሊቸውምና የሰው


ዯም ሇማፍሰስ ሇግዲይ የዋመኑ ነበሩ። እነዙያን አባትና ሌጅ ቆመው ባዩ ጊዛ ዓይናቸውን
በርበሬ እያስመሰለ ፈንዛያቸውን እየነቀለ በሻማ ሉበጫጭቋቸው ሲቻኮለ ንጉሡ ተፋጥኖ፡
“አትንኳቸው” አሇና አስጣሊቸው። ቀጥልም “ተሁለ በፊት ያየኋቸው እኔ ነኝ፤ እኔ ስተዋቸው
እያያችሁ ስሇምን ቃጣችሁባቸው? ዯግሞ ሇነዙህ ሰዎች እንኳን የሚዋጉበት መሣሪያ
የሚመክቱበት ጋሻ የሊቸውም። መግዯሌ የሚገባው መሣሪያ ይዝ፣ እገዴሊሇሁ አንጂ አሌገዯሌም
እያሇ የሚከሊከሇውን ጠሊት ነው። መሣሪያ የላሇውን ሰው በመማረክ ፈንታ ቢገዴለት
ተግዲይም አይቆጠርም። እኔ እንኳ ገና መራየን ያሌወጣሁት የሚያፋጥጠኝ ጠሊት ታሊገኘኝ
እንዱህ ያሇውን ግዲይ ነው ብዬ አሌገዴሇውም እማርከዋሇሁ እንጂ አሌገዴሇውም አሁንም
እነኚህ ካፊሮች የኔ ምርኮኞች ናቸው፤ ተዋቸው! ሇካን ሰው ሁለ ጀግና ነኝ የሚሌ አሇመሳሪያ
ዜም ብል መማረክ ፈሌጎት የቆመውን ሁለ እየገዯሇ ነው! ሇእንግዱሁ ሥራት እናወጣሇን”
አሇና ቃለን ጨረሰ።

ይኽ ሁለ ሲሆን አባትና ሌጁ በሞት ቆርጠው ዜም ብሇው ቆመው ያያለ።


ክርክራቸውን የመዓት ይሁን የምህረት አሊወቁም። ጦቢያም ታባቷ ጀርባ ተጥፋ ዓይኗን ወዯ
መሬት ሰክካ ትንቀጠቀጣሇች። አባቷ ግን ጥንት አብሮት የኖረ ጀግንነት ጥልት አሌሄዯምና
አተያዩን የኮረምቱ አስመስል ያስተውሊሌ። የጦቢያን መንቀጥቀጥ ብቻ ሰውነቱን እያነቃነቀው
ሌቡ ተሰቅል እጁን ወዯኋሊ አዘሮ እሷን ያጠናናሌ። ንጉሡ የጦቢያን መንቀጥቀጥ ባየ ጊዛ
ምንም ዗ሩ ያረመኔ ቢሆን ጥቂት መራራት የማያውቅ ፍጥረት የሇምና አ዗ነ። ቀጥልም በጣም
ቀርቦ “እናንተ ካፊሮች ከዙህ ኮረብታ ሇብቻችሁ ምን ታዯርጉ መጣችሁ?” አሊቸው።
“እግዙአብሔር ከዙህ ጦር መዓት ቢያዴነን ብሇን መሸሻችን ነበረ” ብል አባትዬው መሇሰ።

32
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ከንጉሡ ጋር አንዴ ተራቢ ነበርና ይኽን ቃሌ በሰማ ጊዛ ሇንጉሡና ሇባሇሟልቹ “ካፊሮች
አምሊካችን ከሰማይ ነው ይሊለና ተኮረብታው መውጣታቸው ሇሰማዩ እንዱቀርቡና ቶል
አምሊካቸው ሌመናቸውን ሰምቶ ከእኛ እንዱያዴናቸው ብሇው ይሆናሌ፤” ብል ተናገረ።
ቀጥልም ፊቱን ወዯ ምርኮኞቹ አዘሮ “አሁን ታዱያ ምነው አምሊካችሁ መጥቶ ከእኛ እጅ
አያዴናችሁ?” እያሇ ይ዗ብትባቸውና ያሊግጥባቸው ጀመር። ይኸው ተራቢ ባሣቂነቱ ተወድ ቀርቦ
ነው እንጂ እንኳን ሇቤተ መንግሥት ሇተራበ ጅብም ያስጠይፍ ነበር።

አስቀዴሞ ባቱና አንገቱ የሽመሊይ አሞራ ይመስሌ ነበር። ጉንጭና ጉንጩም በመድሻ
የሆነኝ ብሇው ያጣጉት ይመስሌ ነበር። ሲሥቅማ ቢታይ ጭራሹንም መሌኩ ሁለ ይሇዋወጥና
የጭሊዲውን ዜንጀሮ መሌክ ያስመሰግናሌ። ውቃቢ የሇውም ሊህይ የሇውም ውርፍ ያሇ ውርፍ
ነበር። ነፍሱ መኖሯ በመንቀሳቀሱና በመነጋገሩ ነው እንጂ መታወቋ በቀረውስ ከሊሉበሊ ዋሻ
ከሚጠራቀመው ሬሳ አንደ ሥፍራ ታጥቶሇት ከውጭ የቀረ ይመስሌ ነበር።

የዙህን ጅማታም ተረብ በሰማ ጊዛ የጦቢያ አባት በክርስቲያን ሃይማኖት መሣሇቁ ነድት
“አንተ የምተሣሇቅበት የክርስቲያን አምሊክ መዓቱንና ምህረቱን ሇማውረዴ የተራራው ቅርበት
የሜዲው ርቀት ያየሩ ምጥቀት የውቅያኖሱ ጥሌቀት ያብራጃው ዯግነት የገሞራው ብርታት
የበረድው ቀዜቃዚነት የጨሇማው ጥቁረት የወጀቡ ግነት አያሰናክሇውም። ሁለ ሇእርሱ አንዴ
ነው። ይኽ ሁለ ባንዴ ቃሌ ይቆማሌ፤ ይሠራሌ ይፈርሣሌ እንዲሌነበር ይሆናሌ። ከእምኀበ
አሌቦም ይመጣሌ። በእርሱ ፊት ሁለም አንዴ ነው። ሇእርሱ ኃይሇኛው፣ ዯካማው፣ ዯፋሩ፣
ፈሪው፣ ዴኃው፣ ሀብታሙ፣ ገዢው፣ ተገዢው ሁለም አንዴ ነው። ሁለም በእርሱ ፊት
ኢምንት ነው። በእርሱ ፊት ትንሽና ትሌቅ የሇም። በዙህ ዓሇም ያመነውም ያሊመነውም ትክክሌ
ይኖራሌ። ይወሇዲሌ፣ ያዴጋሌ፣ ያረጃሌ፣ ይሞታሌ። በወዱያኛው ዓሇም ግን ሁለም
እንዯምግባሩ እንዯ ሀይማኖቱ ወይ ካሳውን ወይ ፍዲውን ይቀበሊሌ። አሁን እኔና ሌጄ
እስትንሞት ዴረስ አምሊካችንን ከሌብ እናምነዋሇን። ብንሞት፣ ብትገለንም አሁን ባበሳችን፣
በኃጢአታችን እንሞታሇን እንጂ ሇክርስቶስ ማዲን አቅቶት መስማት ተስኖት እንዲሌሆነ
እናውቃሇን” አሇና ተናገረ።

የተራቢ አንዲንዴ አጋዥ አይጠፋምና ከንጉሡ ባሇሟልች መካከሌ ተቀብሮ ከዴምጡ


በቀር ያሇበት የማይታወቅ ከነገሥታቱ ቤት ሌማዴ ነውና አንዴ ዴንክ ተቁመቱ አፍንጫው ሊቅ
ያሇ፣ ተመዲፉ ጆሮው ሰፋ ያሇ፣ ተግንባሩ ይሌቅ አገጩ ሇእንቅፋት የተመቸ፣ ከተረከዘ ቀዴሞ
33
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ቂጡን አቃቅማ የሚወጋው፣ ተመቆሙና ተመቀመጡ መሇዮው ያሌታወቀ፣ አብሮ ንጉሡን
ይከተሌ ነበር። ይኽ ዴንክ የጦቢያ አባት “በክርስቶስ ፊት ሁለም አንዴ ነው ሁለም ትክክሌ
ነው ሁለም ኢምንት ነው” ሲሌ በሰማ ጊዛ “ሁለም ኢምንት ተሆነ እኔ ምን ሌሆን ነው?
እንግዱያው የሇሁማ? ወይም ከዙህ ሞሊሊ ተራቢ ጋር ትክክሌ ነኛ! እንዯዙህ ካፊር ንግግርስ
ወይም ዚፍ አክሊሇሁ ወይም የሇሁም” አሇና እንኳን ላሊውን ፈርታ የምትንቀጠቀጠውን ጦቢያን
አሣቀ። ንጉሡ በዙህ ጊዛ የሰውን ሳቅ አቋረጠና መንፈስ ቅደስ እንዯመራው “አሊህ እንዲወቀ
አሇሙን ሁለ ፈጠረ፣ አሊህ እንዲወቀ ፍጥረቱን ሁለ እንዯ ሃይማኖቱ ያስረዲዋሌ። አሊህ
እንዲወቀ ሁለንም እየቋንቋው ይሰማዋሌ፣ እየምግባሩ ያጸዴቀዋሌ ይኮንነዋሌም። ሰው ግን
ከእርሱ ተገዚ ሃይማኖቱ በቀር የላሊው ሰው ሃይማኖት ምንም ረብ ያሇው አይመስሇውም።
አሁንም የሰው ሃይማኖት አታበጥሌ። አሊህ ብቻ ነው የውነተኛውን ሃይማኖት የሚያውቅ።
አሊህ ብቻ ነው ሁለን የሚገመግም ዯግሞስ የካፊር ሃይማኖት ይበሌጥ እንዯሆን ማን
ያውቃሌ” ብል ንግግሩን ጨረሰና እንዯ መተከዜ አሇ። አብረውት ያለት ሁለ በዙህ ባሌታሰበ
ንግግሩ እጅግ ተዯነቁ።

ይኽ ሁለ ሲዯረግ ጦቢያ ይለ አባቷ ይኽን ቃሌ የተናገረው ሰው፣ ማን እንዯሆነ


አሊወቁም እንኳንስ ንጉሡ መሆኑን ይጠረጥሩ አንዲንዴ ቱኪም አሌቆጠሩት ነበር። ዯግሞ ከዙያ
ካለት ሁለ እርሱ ሌጅ ነበር። የተከተለት ሁለ ተሸሌመው ሳሇ የእርሱ ሌብስ እንዯማንም
ነበር። ብቻ መሌካም መሌካም ቃሌ ሲወጣው ጊዛ “ምነው ንጉሡም እንዯዙህ ሌጅ ዯግ ሰው
በሆነሌን! እኒህ ማርከው ቢወስደን ይሻሇን ነበር” እያለ በሌባቸው ይመኙ ጀመር። ሊባትና ሌጁ
ንጉሡ እስከ ባሇሟልቹ ዴረስ ከዴንኳኑ ዏርፎ የተቀመጠ መስሎቸው ነበር እንጂ ከዙያው
ከተሸሸጉበት ዴረስ ሄድ ከፊታቸው ቆሞ ያነጋግራቸው ዗ንዴ በህሌምም በውንም አሊሰቡትም
ነበር። ነገር ግን እንዲጋጣሚ ሁለ ያው ሌጅ ዋናው ንጉሡ ነበር።

በዙህ መካከሌ ጊዛ ፀሏይ እንዯመቆሌቆሌ ማሇት ጀመረች። ንጉሡም “አገር ሳናይ መሸብን
መነጥር አምጡ” አሇና አራቱንም ማዕ዗ን ያይ ጀመር። ቀጥልም የሠራዊቱን አሠፋፈር አምሮ
ባየ ጊዛ ዯስ እያሇው ፍግግ ፍግግ ይሌ ጀመር። እውነትም አምሮ ነበር። የሰፈረበቱ ሜዲ ባይነ
ኅሉና ተሇክቶ የማያሌቅ ነበር። ከዙያ ታለበት ኮረብታ በቀር አባጣ ጎርባጣ መሬት እግር
የሚጠሌፍና የሚያዯናግር ሥር ሊይን የሚቆረቁር ጠጠር አሌነበረበትም፤ ብቻ ነፋስ እርም ብል
የተወው የረጋ ባሕር ይመሰሌ ነበር። የሰማዩና የምዴሩ ዲርቻ እንዯ ፍቅር ከንፈር ተሳስሞ

34
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እንዯመሶብና እንዯ ሙዲይ ከንፈር ሇከንፈር ተጋጥሞ ሇመሊቀቅ የቸገረውና እንዲይሊቀቅ መሏሊ
የገባበት ይመስሌ ነበር እንጂ ላሊም አይመስሌ ነበር። ብቻ የፀሏዩ ጠዲሌ ዲኛ ሆኖ ሰማዩን
ከዙህ አትሇፍ ምዴሩንም ከዙህ አትውጣ ብል በየገዚ ቀሇማቸው ወሰን ሰጥቶ ያካሇሊቸው
ይመስለ ነበር። ከዙሁ ሜዲ ሊይ የዙያ ሁለ ሠራዊት ዴንኳን ተረጥርጦበታሌ። ሰፈሩ ከታችም
የተጀመረበት ተሊይም የተጨረሰበት ተቀኝም የተዯፋበት ተግራም የተ዗ነበሇበት አይታወቅም
ነበር። ተሠፈሩ መካከሌ ቆሞ ሇሚያይ ሰው በተራዚሚ የእንግሉዜ መነጥር እንኳ ከፊትም
የፊታውራሪውን ከኋሊም የዯጀኑን ተቀኝም የቀኛዜማቹን ተግራም የግራዜማቹን ሠፈር ሇማየት
አይሆንሇትም ነበር። ጊዛው ዴንግዜግዜ እያሇ በሄዯ ጊዛ ይሌቁንም ያ ሁለ ዴንኳን ዯመና
ያሊሰናከሇውን የታኅሣሥን ኮከብ ይመስሌ ጀመር።

በዙህ ጊዛ ንጉሡ “መሸብን ወዯ ሠፈራችን እንሂዴ” አሇና ተነሳ። ነገር ግን ገና መንገደን


ሳይጀምር በፊት ወዯ ጦቢያውና ወዲባትዬው ዗ወር አሇና “እናንተ ካፊሮች አይዞችሁ ሳትፈሩ
ተከተለን። ተእኛ ጋር መኖር ብትወደ አሳምረን እናኖራችኋሇን፣ ታገራችሁም መቅረት
ብትወደ ተእኛ ጋር ሰንብታችሁ አገር አማን ሲሆን እንሇቃችኋሇን። አሁን ግን ብንሇቃችሁ
ሇግዲይና ሇምርኮ የሳሳ ወታዯር ነገሩን ሳያውቅ ከመንገዴ ያገኛችሁና ያጠፋችኋሌ” አሇና
መከራቸው።

የጦቢያ አባት ይኽን ቃሌ በሰማ ጊዛ በሌቡ “እንግዱህ ሌጄ ሌትተርፍሌኝ ነው መሰሇኝ”


ብል እጅግ ዯስ አሇው። ተዙያ ወዱያ ከዙያ ከነበሩበት ሰዎች ሁለ እርሱ ዋና መሆኑን
ጠረጠረ። ነገር ግን ገና ዋናው ንጉሡ እርሱ መሆኑን አሌጠረጠረም ነበር። ብቻ ያንደ የትሌቅ
ሹም ሌጅ ወይም ቢበዚ የንጉሡ ባሇሟሌ ይሆናሌ ብል ጠርጥሯሌ። ያም ሆነ ያም ሆነ
ሇእርሱው ሇንጉሡ “ጌታው እስታሁን ዴረስ እኔና ሌጄ ፈርተን ስንንቀጠቀጥ ነበር እርስዎም
አይተዋሌ። የእኔው መንቀጥቀጥ ግን ሇእኔው ሇራሴ መሞት ፈርቼ አይዯሇም ወንዴ መቼም
ሇመከራና ሇሞት ነውና የተፈጠረው። ነገር ግን የእኔው መፍራት የእኔው መንቀጥቀጥ ሇዙህ
ጮርቃ ሌጄ ነበር። አሁን ግን እርስዎ በገዚ ራስ እንዲንፈራና ምንም እንዲይዯርስብን ቃሌ
ሰጡን እንግዱህ እርግጥ መዲናችንን የምናውቀው እርስዎ እንዯ ዯግነትዎ እንዲወቁ አዴርገው
ሇንጉሡ ነግረው ያስማሩን እንዯሆነ ነው” ሲሌ ሌመናውን አቀረበ። ንጉሡ ይኽን ቃሌ በሰማ
ጊዛ ንጉሥነቱን እንዲይናገሩ አብረው ያለትን ሰዎች ባይኑ ገረመመና “እሺ ሇንጉሡ ነግሬ
አዴናችኋሇሁ” ብል አስከተሇና ሄዯ።

35
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ከዴንኳኑ በዯረሰ ጊዛ ሳይገባ አዚዡን በፊት አስጠርቶ “እነዙህ ካፊሮች ከዙህ እንዲይርቁ
አዴርገህ ዴንኳን ስጥና እንዲይርባቸውና እንዯይጠማቸው አዴርገህ አስቀምጥ” አሇና ገባ።
አዚዡም አሣምሮ አስመችቶ አሳዯራቸው። አባትና ሌጁ ሇጊዛው ነገሩ ቸገራቸው። ንጉሡ እርሱ
ነው እንዲይለ ወዱህም ገና ሌጅ ነው፤ ቢገፋ ቢገፋ የሀያ አመት እዴሜ ቢኖረው ነው።
ወዱህም ሌብሱ አሌባላ ነው። ውቃቢው ግን እጅግ ያማረ፣ ንግግሩ የጠዲና የጣፈጠ፣ አተያዩ
የተሰራና የተቀጣ፣ መሌኩም የወይን ዗ሇሊ የመሰሇ ዲማ ነበር። ምንም ያረመኔ ዗ር ምንም ገና
ጢም ያሊቀነቀነ ሌጅ ቢሆን ጥሊው የከበዯ ግርማው የተፈራ ነበር፤ ሌብሱ ብቻ ምንም ያማረና
የጠዲ ቢሆን የዙህ ሁለ ሠራዊት አሳዲሪ አያስመስሇውም ነበር።

መቼም ነገሥታቱ ትሌቅ ዓመት በዓሌ ካሌሆነና ትሌቅ እንግዲ ካሌመጣ በስተቀር
ሲያያዜ በመጣው ሌማዴ መሠረት ሇራሳቸው ማጌጥ ነውራቸው ነው። ብቻ የነገሥታት
ጌጣቸው ጀግና መሸሇም ቤታቸውን ፈረስ በቅሎቸውን ማስጌጥ፣ አገራቸውን ማሌማት፣ ፍርዴ
አሇማጓዯሌ፣ የበዯሊቸውን መማር፣ ሀብታምና ዴኃ አሇመሇየት፣ በገዚ ራሳቸው አሇመኩራት
ነው እንጂ፤ በወርቅ፣ በብር፣ ባሌማዜ፣ በዕንቁና በግምጃ እንዯሥእሌ ቢሇበጡ ክብርና ጌጥ
እንዲይሆናቸወ ያውቃለ። ከቤተ መንግሥት ዯግሞም ጌጣጌጥ ሊዜማሪ ወይ ሇዴንክ ወይ
ሇቅሬና ሇማን዗ራሽ ነው የሚሰጥ። ይኽውም እንዯ ጀግንነት ምሌክት ተቆጥሮ ይቀቡበታሌ።
ነገር ግን ነገሥታቱና የጨዋው ሌጅ ሁለ ጌጥም ባይኖረው እንዱያው በውቃቢው ይሇያሌ።
ዯግሞም ወርቀ዗ቦና ዯማስ ተሇበሰ አህያና መጋዣ ላጣውን ያሇ ጮላ ያምርበታሌ። በረጃጅም
ጥርሱ ታጌጠ እከካም ዜኆን በሇስሊሳ አንፋሮውና በትንንሽ ጥፍሮቹ የኮራ አንበሳ ያምራሌ።

ስሇዙህ ምንም ጌጥ ባይኖረው በንግግሩ በኳኋኑ በግንባሩ ጦቢያም አባቷም ንጉሡ እርሱ
መሆኑን ተረደት። አርቀው ሲያስቡ ንጉሡ ራሱ ሲያነጋግራቸው ማምሸቱ እየዯነቃቸው
የክርስቶስን ነገር ሲያዯንቁ ላቱን ሁለ አዯሩ።

በበነጋው ንጉሡ ጉዝ ሳይጀምር በፊት ከዴንኳኑ ብቅ ባሇ ጊዛ በሩቁ ጦቢያን ከአባቷ ጋር


ቁማ አየና ቀረብ ብል እንዯመሣቅ እያሇ “አይዞችሁ! እንግዱህ ምንም የሇባችሁ፣ ሇንጉሡ
ነግሬሊችኋሇሁ” አሊቸው። አባትና ሌጁም ዯስ አሊቸውና እጅ ነሱ። ንጉሡ እርሱ ራሱ
መሆኑንም ያሊወቁ መሰለ። ንጉሡ ወዱያው ዗ወር ዗ወር አሇና ሇነዙህ አባትና ሌጅ ዯኅና ዯኅና
ፈረስ መርጠህ ስጣቸውና ተጉዝው ወታዯር እንዲያንገሊታቸው ከእኔ ኋሊ ኋሊ ተዚንተው ይጓዘ
ብል አ዗዗።
36
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ጉዝውም ተነሣ። አባትና ሌጁም በማሇፊያ በማሇፊያ ጮላ ተቀምጠው ንጉሡን ሲከተለ
ዋለ፤ የመዲናቸውንም ነገር አስረገጡ፤ ተስፋቸውም እያዯር አዯገ። ዴሮ ሇራሳቸው ፈርተው
ትተውት የነበረውን የዋሕዴን ነገር በማሰሊሰሌ “ወዳት ዯርሶ ይሆን? ምን ሆኖ ይሆን?” ይለ
ጀመር። ወዯ ቀትሩ ሠፈር ተጀመረ። እንዯ ሌማደ ከፍ ታሇ ዱብ ሊይ የንጉሡ ዴንኳን ፊጥ
ባሇ ጊዛ ከመቅፅበተ ዓይን ዘሪያውን ሁለ ዴንኳን ብቻ ሆነ። ወራሪውም ተግራ ተቀኙ የገዯሇ
የማረከውን እየማረከ እያቅራራ እየ዗ፈነ እየተጅመሇመሇ፣ ሆ - ሆ - እያሇ የዯም ሸማውን
በፈረሱ አንገት እያሰረ ያመጣ ጀመር። ንጉሡ በዙህ ጊዛ ካዯባባዩ አፋፍ ሊይ ባሇ ወርቅ ወንበር
ሊይ ተቀምጦ ዘሪያውን ትሌሌቅ ሹማምንት ተቀምጠው በግራና በቀኝ ዏምዴ ዏምዴ የሚያካክሌ
ሰይፈ ጃግሬ ሻንቅሊ የዜኆን አንገት እንዯዜሃ የሚቆርጥ የመሰሇ ሰይፉን እየመሇጠ ቁሞ ነበር።
ከዙህ ቀዯም ሲሌ ባሇ ጫሜ፣ ባሇቢተዋ፣ ባሇአንበሳ፣ ባሇግስሊ ሽሌሜ ሁለ ተገርግሮ ቀኝ ቀኝ
እጁን ተመክደ ታውራሪሱ ሊይ ጣሌ እያዯረገ ቆሞ ነበር። ከዙህ ቀጥል ግራና ቀኝ በውቅ
የተመረጠ ዯንዯሳም ዯንዯሳም በገዚ ጡጫው ዜኆን ተመሬት የሚዯባሌቅ የመሳሰሇ አምስት ሺ
዗በኛ ተገጥግጦ ቆሟሌ። ከዙህ ሁለ ሰው አንዴ ትንፋሽ አይሰማም። ንጉሡ ሳይቀር ዜም ብል
ግዲይ ጣን ይጠብቃሌ። ያ ሁለ ሽሌሜ፣ ያ ሁለ ጀግና ዜምታ ታክልበት እንዯሳት የሚገሊምጥ
ስጋጃና ወሊንሳ በፊቱ ተሇጥሌጦበት፣ ግራና ቀኙ ኑግ ሌጥሌጥ የመሳሰሇ ሻንቅሊ የተሳሇ ሰይፍን
እየመ዗዗ ቆሞበት በመካከለ ከጠይምነቱ በቀር ቅደስ ሚካኤሌን የመሰሇ ወ዗ሊ ህፃን ንጉሥ
በረጅም ወርቅ ወንበር ተዯሊዴል ተቀምጦ ጦቢያና አባቷ ይህን ግርማ ይኽን ዜምታ ባዩ ጊዛ
አመ ይመጽእን እንጂ ላሊም አሌመሰሊቸውም ነበር። ሁለ እንዱህ አምሮ ተተሰናዲ በኋሊ ግዲይ
ጣይ ተጠራና በየተራው እየዯነፋና እየፎከረ ግዲይ ይጥሌ ጀመር። ንጉሡም ዯስ ዯስ እያሇውና
ጥርሱን ፍግግ ፍግግ እያዯረገ ይቀበሌ ጀመር። ጦቢያ ግን ይኽን ሁለ ዓሇም፣ ይኽን ሁለ
ዯስታ፣ ባየች ጊዛ የሰውን ማሇቅ፣ ያገሩን መጥፋት፣ የክርሰቲያኑን ዗ር መጠቃት፣ ያረመኔውን
዗ር መሌማት እያሰበች አንገቷን ወዯ አባቷ ጎን ሸሸግ አዴርጋ አዩኝ አሊዩኝ እያሇች
ታሇቅሳሇች። ንጉሡ በሩቁ ሏ዗ኗን ዏወቀባት። ያንደ መከራ ሊንደ ዯስታ መሆኑን አሰበና ወዱያ
ምንም ነገሩን ባያስታውቅ ግዲይ ጣዩን አቋርጦ ትቶ ወዯ ዴንኳኑ ገባ።

የንጉሡ ዴንኳኖች ዋኖቹ አምስት ነበሩ፤ የንጉሡ አባቱም እናቱም ሌጅ ሳሇ ስሇሞቱበት


እንዲባትና እንዯ እናት ሆኖ ያሳዯገው አጎቱ ነው። አጎቱ አንዴ ሌጅ ነበረችው። ሇንጉሡ እኅት
ይለ ወንዴም አሌነበረውምና ይህችን ያጎቱን ሌጅ እጅግ አዴርጎ ይወዲታሌ። እኅቴ ነው
የሚሊት፣ እርሷም እንዯ ወንዴሟ አያዋ ነው የምትሇው፤ ዕዴሜአቸውም ትክክሌ ነው።
37
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ከፍቅራቸው የተነሣ በየ዗መቻው ሁለ አብረው ይሄዲለ፤ አይሇያዩም። ስሇዙህ አንደ ማሇፊያ
ዴንኳን የእርሷ ነው። አራተኛው ዴንኳን ያጎትዬው ሲሆን አምስተኛው ዴንኳን የትሌሌቅ
እንግዲ መቀበያ ነው። እኒሁ አምስቱ ዴንኳኖች በሸማ አጥር ተከፋፍሇው ዯጃፍ ሇዯጃፍ
አይሇያዩም። ከነዙህ ዴንኳኖች ሸማ አጥር ቀጥል ሇጦቢያና ሊባቷ ትንሽ ማሇፊያ ዴንኳን
ተተክልሊቸው ሰው ሁለ ካፊር እያሇ እንዲያሊግጥባቸው ተብል ተቀምጠዋሌ። ከነዙህ ሁለ
ውጭ ግምጃ ቤቱ፣ ዕቃ ቤቱ፣ ጠጅ ቤቱ፣ ወጥ ቤቱ፣ እንጀራ ቤቱና ሥራ ቤቱ
ተሇቅሌቆበታሌ። ከሥራ ቤቱና ከንጉሡ ዴንኳኖች መካከሌ ትሌቅ የግምጃ አጥር ዘሪያውን
ተተክል ገና ከሩቅ እየተንቦገቦገ ዓይን ይጠነብራሌ። ከዙህ አጥር ውጭ አምስት ሺህ ዗በኛ
ተቁመቱ የረ዗መው ከዯረቱ የሰፋው ከዯንዯሱ ያፈረጠመው በውቅ ተመሌምል በብርና በወርቅ
መሣሪያ እየተሸሇመ ታጥሮበታሌ። ከዙህ ቀጥል ዯግሞ እሌፍ ፈረሰኛ ዗ብ ይጠብቃሌ። ሠፈሩ
ከዙህ ወዱያ ነው የሚጀመርበት።

ከግምጃው አጥር አጠገብ ጥቂት ተመሸ በኋሊ የሚዚወር ነፍስ አይገኝም ነበር። ጭር
ብል ወፍ ሇቅሞ የሚነሣበት ይመስሊሌ። ሰው አጥብቆ እንዲይነጋገር ዗በኛ ይከሇክሊሌ፣ ብቻ
የሰውን ቁጣ የማይፈራ፣ የንጉሡን ቃሌ የማይሰማ፣ የዴንኳኑ መርገፍ ከነፋስ ጋር ሲጋፋና
ሲጣሊ ያመሻሌ፤ ያነጋሌ።

በዙያ ዕሇት ማታ ግብር ሉገባ እፍን እፍን ሲሌ ጥቂት ቀዯም ብል ንጉሡ ጥቂት ሇመናፈስ
ከዴንኳኑ ወጣ፣ ጦቢያ ታባቷ ጉሌበት ግንባሯን ተክሊ እየተከ዗ች ከተመሩበት ዴንኳን ዯጃፍ
ተቀምጣ ነበር። ንጉሡ እንዲጋጣሚ ወዱያና ወዱህ እየዝረ ሲያይ አያት። ገና በቀን ግዲዩ
ሲጣሌ ስታሇቅስ አይቷት ነበርና እንዯዙያው ታሇቅስ መሰሇውና ሇማረጋጋት ቀረብ አሇ። አባትና
ሌጁ ንጉሡ መሆኑን ባዩ ጊዛ ዯነገጡና ተነሡ ንጉሡ ግን በጣም ቀረብ አሇና “ከንጉሡ
ባነጋግራችሁና መሌኩን ትወዲሊችሁ?” ብል ጠየቃቸው። መቼም የጨዋ ሌጅ ንግግር
አይጠፋውምና የጦቢያ አባት ቶል ብል “ጌታዬ ከእርስዎ ፊት በቀር የላሊ ንጉሥ ፊት ሌናይ
አንፈሌግም” አሇና መሇሰ። ንጉሡም እንዲወቁት ገባውና “እንግዱያውስ ከእኔ በስተቀር ላሊ ሰው
ካሌወዯዲችሁ እኔም አሌጥሊችሁም እመኑኝ” አሇና ወዯ ግብር ሄዯ። የእርሱ ንጉሥነት ሊባትና
ሌጁ ተተገሇጠሊቸው ዗ግይቷሌ ሇንጉሡ ግን የጦቢያ ሴትነት ይገሇጥሇት ዗ንዴ ገና ነበረ።

በማግሥቱ ከወሬሳ የዯከመው ሰው ከብቱም እንዱያርፍ ውል ሆነ። ንጉሡም


በማግሥቱ የሚያዯርገውን ሲያስብ ዋሇ። ተሁለም የሚታሰበው ትሊንትናውን ተቀምጦ ግዲይ
38
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሲቀበሌ ጦቢያ የሰውን እሌቂትና የአገሩን ጥፋት እያሰበች ያሇቀሰችበት ጉዲይ ነው። ከዙህም
ነገር የተነሣ ሰዉ በከንቱ እንዲያሌቅና አገሩ በከንቱ እንዲይጠፋ አዋጅ ሉነገር አሰበ።

ሀ - የአዋጁ አነጋገር እንዯሚከተሇው ነው።

በፊት አዋጅ ነጋሪው ካዯባባይ ወጥቶ ከፍ ታሇ ዯንጊያ ሊይ ቆሞ እንዱህ እያሇ ሦስት


ጊዛ ይጮሃሌ። “ስማ! ስማ! መሰማሚያ ይንሳህ የንጉሥን ጠሊት፣ የጌታችንን ጠሊት ያገራችንን
ጠሊት።”

ሇ - የአዋጁ ቃሌ

‹‹ክርስቲያን ሆይ! አንተ እንዯምታውቀው ከጥንት ታያት ከቅዴማያታችን ጀምረን


በሃይማኖታችን ሌዩነት የተነሳም ቢሆን ወይም በዴንበር መጋፋት የተነሳም ቢሆን እኛና
እናንተ ክርስቲያኖች እየተጣሊን ስንዋጋና ስንተሊሇቅ እስከ ዚሬ ኖርን። ይኽ ሁለ ጠባችን
ከሁሇቱም ወገን ንጉሦች እየቀረ ነው እንጂ ከሕዜቡ አይዯሇም። የሁሇቱም አገር ንጉሦች ሌብ
ሇሌብ ቢተዋወቁ ኖሮ እንዱህ አገር በከንቱ አይጠፋም ነበር፤ ዴኃውም አሇውሌ ሳያሌቅ እያገሩ
እየዴንበሩ እየሃይማኖቱ ተስማምቶ ይቀመጥ ነበር። ይኸው አሁን ካያት ከቅዴማያቴ በቆየኝ
በቀሌ መሠረት እስከዙህ ዴረስ መጥቼ አገር አሇውሌ አጠፋሁ፤ ዴኃውን በዯሌሁ፤ ሰዉንም
ፈጀሁ። ይኽ ሁለ ሲሆን አንዴ የእኔ ባይ አንዴ መካች ንጉሥ እንዯላሊችሁ አየሁ፤ ስሇዙህ
እስከ ዚሬ ዴረስ ባዯረግሁት ነገር ጠጠት አዯረብኝ። አሁንም ሇእንግዳሁ በቃ ብያሇሁና በደር
በገዯሌ ያሇህ ነፍስ የገዯሌህ፣ ቋንጃ የቆረጥህ፣ ምሬሃሇሁ ግባ። ከዙህ በፊት ባዯረክኸው
ኃጢአትህ አትከሠሥ አትወቀስ።

“ነጋዳም ነግዴ አራሽም እረስ፣ ቆፋሪም ቆፍር። ካህንም ቤተ ክርስቲያንህን አገሌግሌ።


ሁለም በየሃይማኖቱ ይቀመጥ፤ ያንደን ሃይማኖት አንደ አያዋርዴ፣ አያብጥሌሌ፤ የጥንቱ
ይብቃ። እኔ ክርስቲያን ባሌሆን ሁለንም እንዯየሃይማኖቱ አክብሬ አስከብረዋሇሁና አይዝህ እንዯ
ጥንትህ እንዯ ሌማዴህ እንዯሥራህ እዯር።

“ዴኃዬ ሆይ! አይዝህ መጣሁሌህ እንጂ አሌመጣሁብህም። እኔ ከዚሬ ጀምሬ ትሌቁን


አባቴ፣ ትንሹም ወንዴሜ ብዬ አክብሬ፣ ሕዜቤ ዛጋዬ ብዬ ፍርዴ ሳሊጓዴሌ እኖራሇሁ። አንተም
ከዚሬ ጀምረህ ንጉሣችን ብሇህ ዕወቀኝ። የሸሸህ ሁለ ተመሇስ። እየርስትህ እየቦታህ ግባ። ዴኃዬ

39
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሆይ! በ዗ረፍሁ በገፈፍሁህ ፈንታ ካሣ እንዱሆንህና አገርህ እንዱያቀጥሌ የሁሇት ዓመት
የግብር ገን዗ብና የዴግር አሥራት ምሬሃሇሁ።

“ዯግሞ ባሊሌጋ የሆንህ የንጉሥ ዗ርነት ያሇህ ራስ ዯጃዜማች፣ ቢትወዯዴ፣ ሹም ሽሌም


የነበርህ ሁለ ግባ፤ አገርህን ግዚትህን ጉሌትህን መርቄሌሃሇሁና ተመሌሰህ የአስተዲዯር
ሥራህን ቀጥሌ። ከዙህ አዋጅ በኋሊ ግን ከማዕረግህ አሌገባም ብሇህ አምጠህ አገሬን አውካሇሁ
ወይም መንግሥቴን እጋፋሇሁ ያሌህ እንዯሆነ ሇራስህ ዕወቅሇት፣ ተርስትህ፣ ተጉሌትህ
ተግዚትህ እንዯተነቀሌህ ዕወቀው፤ ተገባህም ወዱያ ያ ከንቱ ምኞትህን እያወራህ የሰው ሌብ
አሻክራሇሁ የምትሌ ሰው በጠሊትህ ምስክር ተከሠሥ።

“ወታዯርና ባሊገር ተከባብረህ ኑር፤ ወታዯር የሆንህ ዴኃ አትበዴሌ። አንተ ጎራዳ


ታጥቀህ ጋሻ አንግበህ ብታገሇግሇኝ፤ ባሊገርም ሞፈሩን ተሸክሞ ዴግሩን ጠርቦ የሚያገሇግሇኝ
እርሱ ነው። ሁለም አገሌግልቱ አንዴ ነው። ሁለም እየውሇታው አገሩን ንጉሡን ያገሌግሌ”
አሇና አስነገረ። ይኸ ቃሌ በተሰማ ጊዛ ሁለም አንዴነት “ይበጅ! ያዴርግ” ብል አጨበጨበ።

ከዙህ አዋጅ ወዱያ አገር መዜረፍ ሰው መግዯሌ ቀረ። ጉዝውም ከዙህ እሇት ጀምሮ
ቀረ፤ ከዙያው ከተሠፈረበት ሊይ ዋና ትሌቅ ከተማ ተቆረቆረ። አንዴ ሊይ ተመቀመጥ የተነሣ
በግዴም በውዴም ንጉሡ ጧትና ማታ ጦቢያን እስታባቷ ያያቸው ነበርና ከቀን ብዚት ውቃቢው
ጦቢያን እጅግ ወዯዲት። እርሷም ጉዝው ቀርቶ የቀን ፀሀይ የላት አመዲይ ሲቀርሊት ጊዛ በእንባ
የታረሰው መሌታሕትዋ እያማረ፣ በርኅብና በጥም የተጎዲው ገሊዋ እየተመሇሰ ሄዯ:: ምንም
እርሷ እያፈረች ሴትነቷ እንዲይታወቅባት ራቅ ብትሌ፤ ንጉሡ ይሌቁንም ያፈቅራትና ያቀርባት
ጀመር። አባትየው ግን ንጉሡ እያዯር ሲያቀርባት ባየ ጊዛ የሌጁ የጦቢያው ሴትነት
እንዲይገሇጥባት ተጨነቀ። “አይዝሽ እንዲይገሇጥብሽ አረማመዴሽንም አነጋገርሽንም እንዯ ወንዴ
አዴርጊ” እያሇ ይመክራት ነበር። ነገር ግን ሌብስዋ ፈፅሞ እንዯ ወንዴ ነበርና የሴትነቷን ነገር
ማንም አሌጠረጠረም። ብቻ እንኳን ንጉሡ ላሊው ያያት ሰው ሁለ በመሌኳ ይወዲት ጀመር።
እውነትም ጦቢያ እጅግ የተዋበች እጅግ የተዯነቀች፣ ሊያት ሁለ የምታነሆሌሌና የምታ዗ነጋ
ነበረች። ዓይንዋ አስቀዴሞ የብር አልል መስል ካጥቢያ ኮከብ ጋር የተፎካከሩ ነበር። በዙያ ሊይ
ዯግሞ ሽፋሽፍቷ እንዯበሌግ ሣር ተጨብጦ የሚታጨዴ ይመስሌ ነበር። አፍንጫዋ ቀጥ ያሇ፣
ከንፈሯ መፈንዲት የጀመረ የማሇዲ ጽጌ ረዲ ይመስሌ ነበር። እንዯወንዴ የተቆጠረችው ጠጉርዋ
እንዯ ሰኔ ቡቃያ ወይም እንዲዱስ መሬት ጤፍ እየጋሸበ የሏር ነድ መሰሇ። በፀሏይና በውርጭ
40
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የተጎሳቆሇውና የጠቆረው ፊቷ እያሸሇተ ሀጫ በረድ ተመሰሇው ጥርሷ ጋር ገና ከሩቅ እየጠቀሰ
ከተሸሸገችበት ሴትነቷን ያሳጣባት ጀመረ። አጠረች ረ዗መች፣ ወፈረች ቀጠነች፣ የማይለትን
ያካሊቷን ነገር መናገር በከንቱ ነው። እሞብርላ የመሰሇው አንገቷ እንዯዯከመው እያረፈ የወጣ
ነው። አሇአጥንት የተሰራው የእጇ ጣት እጀ ስራ ከበዚበት አመሌማል ጋር ይፎካከራሌ። እንዯ
ፈረስ ሇኮ ሳብ ረገብ ያሇው ዏጥንት የላሇበት ወገቧ ከንብ አውራ ጋር ይሇካካሌ። ባቷ፣ ተረከዞ
ይቆጡኛሌ ያሇ የተሠራ የተቀጣ ነው። ስትፈራ ስትቸር የምትገሌጠው ጥርስና ከናፍሯ ከዙያ
አተያይ ጋር ብርቱውን ያዜሊሌ፤ ሰነፉን ይገዴሊሌ። እንዱያው እግዙአብሔር ዯስ ያሇው እሇት
ተጨንቆና ተጠቦ ሠርቶ ነፍስ የ዗ራባት ትመስሊሇች እንጂ ጦቢያ እንዯ ሰው የተፈጠረች
አትመስሌም ነበር። በከንቱ ነው ጦቢያ ሥጋ ተመሌበሷ በስተቀር ዏመሎ ከነኪሩቤሌ የቅርብ
ዜምዴና የሚቆጣጠር ይመስሌ ነበር።

ይኽን ሁለ የእግዙአብሔር ስጦታ ባየ ጊዛ፣ ያ ሕፃን ንጉሥ፣ መሌከ መሌካምን


መሌአክ እንኳ ይወዯዋሌ እንዯሚለ ሁለ፣ እጅግ አዴርጎ ውቃቢው ወዯዲትና የእሌፍኝ
ባሇሟሌ ሉያዯርጋት ተመኘ። ነገር ግን ይኽን ሁለ ሲያስብ የጦቢያን ሴትነት አሌጠረጠረም
ነበር። ብቻ በንፁሕ ሌቡ ነው የሚወዴዲት። ዯግሞ ንጉሡና ይቺው ጦቢያ በዕዴሜ እኩያ
ሉሆኑ ጥቂት ነው የሚቀራቸው። ጦቢያ ወዯ አስራ ስምንቱ ዓመት ይሆናት ነበር። ንጉሡም
ወዯ ሃያው ዓመት ሆኖት ነበር። ይኽም የሁሇቱ አፍሊነት፤ የፍቅር ዴርብን የሚያበረክት ሆነ።

ንጉሡም “ሌበሌን ሌተው” ሲሌ ቆይቶ አባትና ሌጁን አስጠራና አስመጣቸው። እነዙሁ


አባትና ሌጁ “ምን ይሆን የተጠራንበት” እያለ እየተጨነቁ ከፊቱ እስኪዯርሱ ዴረስ ባንዴ ጊዛ
ሺህ የሚሆን መሊ ይጥለ ጀመር፤ ይሌቁንም የጦቢያ እግር ስንክሌክሌ እያሇባት አባትዋ
እንዯመከራት ሆና እንዯ ወንዴ መራመዴና እንዯ ወንዴ ራሷን አቅንታ መሄዴ ቸገራት። ነገርዋ
ሁለ ወዯ ሴትነቷ እያዯሊ እንቢ አሇ። ይሌቁንም የፈሩት “ከአሁን አሁን የሴትነቷ ነገር
ይታወቅባት ይሆን” እያለ ነበር። ንጉሡ ግን ይኽን አሌጠረጠረም፤ ወዱያው እንዯ ዯረሱ ሰዉን
አስከሇከሇና አይኑን ወዯ ጦቢያ መሌሶ “ኧረ በሌ አንተ ሌጅ፣ ከእኔ ጋር ብትኖርና ባሇሟሌ
ባዯርግህ፣ አብረኸኝ ብታዴግና ብሾምህ ብሸሌምህ ዯስ አይሌህምን?” ብል ጠየቀ። ጦቢያ ግን
አፍራም ይሁን ፈርታ ምሊሹን ሇአባቷ ተወች። ንጉሡ ገና እርስዋን እርስዋን እየተመሇከተ
ምሊሹን ሲጠብቅ አባቷ መናገር ጀመረ። ንጉሡም ወዯእርሱ ዝረና ያዲምጥ ጀመረ። በዙህ ጊዛ

41
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ጦቢያ ምንም አባቷ እሺ አንዲይሌ ብታውቅ ጊዛው ተመቻትና እየጠቀሰችና አንገቷን
እያነቃነቀች “አይሆንም በሌ” አሇችው።

አባቷ “ንጉሥ ሆይ እንዯእርሶ ታሇ ንጉሥ ጋር አብሮ መቀመጥ የእርስዎ ባሇሟሌና


የእርስዎ እዴግ መሆን እጅግ መታዯሌ ነው። ሇዙህ ሌጄ እንዱህ ያሇ ማዕረግ ስሊሰቡሇት እኔም
ሌጄም እናመሰግንዎታሌ፤ መንግሥትዎ ይስፉ ። ይኽ ዯጉ አእምሮ አይሇወጥብዎ ። ነገር ግን
የእኔ ሌጅ ጦቢያ የቤት ሌጅ ነውና በቤተ መንግሥት ኑሮ አያውቅበትምና አይሆንም፣
አይ዗ኑብኝ። ዯግሞ ጌታዬ ሆይ! ተኮረብታው ሊይ ተሸሽገን ባገኙን ዕሇት ብንወዴ ሌንቀመጥ
ባንወዴ አገር አማን ሲሆን ሇቀውን ሌንሄዴ ቃሌ ሰጥተውናሌና በዙያው በቃሌዎ ይሰደን ዗ንዴ
እሇምንዎታሇሁ። አገሩ ከእርስዎ አዋጅ ወዱህ አማን ሳይሆን አይቀርም” አሇና ንጉሡን
ማሇዯው። ንጉሡ ግን የተናገረው ቃሌ ሳይዋጣሇት ጊዛ አፈረ አ዗ነ ወዱያው “ቃላስ
አይናወጥም፤ ተፈሇጋችሁ ዯስ አሰኝቼ እሰዲችኋሇሁ፤ ብቻ እኔም አንዴ ነገር እንዯትነግሩኝ
አሇምናችኋሇሁ። ስሇምን ነው ከእኔ ጋር መኖር የጠሊችሁት? ወይስ በሃይማኖታችሁ ነገር
ነው? ምናሌባት በዙህ ምክንያት እንዯሆነ ሁለም እንዯሃይማኖቱ እንዱኖር እንዯሰማችሁት
አዋጅ ሰጥቻሇሁ ወይስ ላሊ የምትፈሩበት ነገር አሊችሁ? አትፍሩኝ የሌባችሁን ንገሩኝ”
አሊቸው። የጦቢያ አባት እንዱህ ያሇ ዯግ ቃሌ ከዙህ ህፃን ንጉሥ በሰማ ጊዛ ዴሮ ሌቡ ወሇሌ
አሇና ምስጢሩን ሁለ አውጥቶ ሉነግረው አሰበ። ቀጥልም “ንጉሥ ሆይ! ከቤቴ የቀረችው
ሚስቴ ብቻ ናት። እኔ ከዙህ ሌጄ ጋር ከቤቴ ተወጣሁ ብዘ ጊዛዬ ነው። አንደ ሌጄ አንዴ
ትሌቅ ውሇታ የዋሇሌን ሰው ያሇበትን ስፍራ ሇመፈሇግ ከቤቱ ከወጣ ይኸው ዓመት ሆነው።
እኛም ወሬውን ብንጠይቅና ብናስጠይቅ የዯረሰበቱን፣ ዯብዚውን አጣነው። አሁን የምናዯርገውን
ብናጣ አገር ሇአገር እየዝርን እርሱን ሇመፈሇግ ሁሇታችን ወጣን። በመፈሇግ ሊይ ሳሇን “የእርሶ
ሠራዊት አገር እያጠፋ መጣ፤ ዯረሰ” ሲለ በሰማን ጊዛ መጀመሪያ ወዯኋሊችን ሇመሸሽ አሰብን
ቀጥሇንም እንዲሊዯረሰን ብናይ ፈረስ ተማይመታው ኮረብታ መውጣት ይሻሇናሌ ብሇን ወጣን፤
ነገር ግን መቼም ያጋጣሚ ነገር አይታወቅምና ንጉሥ ራስዎ አገኙን። ከዙህ የዯረስንበት ጉዲይ
ይኽ ነው” አሇና ሲጨርስ የጦቢያን ሴትነት ገሌጦ ሉናገር ‹ይቺ› ብል ገና እንዯጀመረ ጦቢያ
አፍዋን በእጅዋ እየተመተመች እንዲይናገር ተቆጣችውና ንግግሩን ሇውጦ “ይህች ዓሇም
ሊሌታዯሊት ሰው ከንቱ ናት፤ እኛም ይኽው በሌጄ መጥፋት ማሌቀስ ከጀመርን አንዴ ዓመት
ሆነን። ስሇዙህ ይኽ ሌጄ ወዱህም ከእናቱ ተሇይቶ፣ ወዱህም የሚወዯው ወንዴሙ ጠፍቶበት
በሏ዗ን ሳሇ ከዙህ ቤተ መንግሥት ገና ዯስ ይሇኛሌ ብል ሇራሱ አዴሌቶ ይቀመጥ ዗ንዴ
42
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አይቻሇውም” አሇና ተናገረ። ጦቢያ ግን ሴትነቷን ገሌጦ እንዲይናገር መከሌከሎ አሕዚቦች ሴት
አይተው አይሇቁም ሲለ ሰምታሇችና ሇ዗ሇዓሇሙ ከዙያው ይዝ እንዲያስቀራት ፈርታ ነው፤
ባንዴ ወገንም፣ ሁለን ቢናገሩ ሆዴ ባድውን ይቀራሌ እንዯሚለት ምስጥሩን ሁለ ጨርሶ
እንዲይ዗ረግፍ ብሊ ነው አትናገር ያሇችው።

ንጉሡ የጦቢያን ወንዴም መጥፋት በሰማ ጊዛ “ምን ጊዛ ነው የጠፋው? ወዳቱንስ


መሌሶ ነው የሄዯው? ከጠፋስ ስንት አመት ይሆነዋሌ?” አሇና ጠየቀ። አባትየው “ከሄዯም አንዴ
አመቱ ነው። ሇመሄዴ ያሰበበት የምስርና የስናር ነጋዳ መሣፈሪያ ከሚባሇው አገር ሸ(ን)ሇቆ
ነው። እዴሜውም እንዯዙሁ እንዯ ጦቢያው ነው፤ ሁሇቱም ይኸው ወዯ አስራ ሰባቱና ወዯ
አስራ ስምንቱ ዓመታት ሉሆኗቸው ነው” አሇና ነገረው። ንጉሡ አነሣና “እንግዱያውማ መንቶች
ናቸዋ?›› ሲሌ ጠየቀ። ‹‹አዎን ታለስ በሁሇንተናቸው አንዴ አካሌ አንዴ አምሳሌ ናቸው፤
ከቶም እንኳን ሇባእደ ሇእኛም ሇወሊጆቹ ሇመሇየት አንዲንዴ ጊዛም ያስቸግሩን ነበር። ይሌቁንም
ገና ሌጆች ሳለ በመሌካቸው መሇየት እየቸገረን በስማቸው ወይም በጥቅሻ ነው እንጠራቸው
የነበር። ከፊታችን ሁሇቱም ሲኖሩ አንደን ታንደ አንሇያቸውም ነበር” አሇና ተረከሇት። ንጉሡ
እያ዗ነ ሰማና “ከጠፋ አንዴ አመት ከሆነው እርግጥ የእኛ ጦር አሊገኘውም፤ የእኔ ሰው ቢይ዗ው
ኖሮ ቶል አገኘው ነበር፤ ግን የእኔ ሠራዊት ከዙህ አገር ተገባ ጥቂት ቀኑ ነው፤ ምን ይሆናሌ
እኔ የምፈራሇት የባሪያ ነጋዳ ብቻውን አግኝቶት ይዝ እዲይሸጠው ብዬ ነው” አሇና ዜም ብል
ይተክዜ ገባ። ንግግሩንም ቀጠሌ አዯረገና፣ “ሇሁለም ነገር፣ ሌጁ በዙህ ዓሇም ካሇ በምዴር ሊይ
ቁሞ ከሄዯ እንዯምንም ፈሌጌ አይገቡ ገብቼም ቢሆን ሳሊገኘው አሌቀርም፤ አይዞችሁ! ብቻ ይኽ
ሁለ ነገር ብዘ ጊዛ ያስፈሌገዋሌና እስከዙያው ዴረስ እናንተው ከእኔ ጋር ተቀመጡ፤ ጦቢያ
እሌፍኝ ገቢ ከባሇሟልቹ ጋር ተቀማጭ ይሁን። አንተ አባትዬውም ከጨዋው ከመኳንንቱ ጋር
ከአዯባባይ አትሇይ፤ ከፊቴም ሇግብር አትሇይ” አሇና ፈቀዯ።

አባትና ሌጁ ሇዙህ ቃሌ ምን ብሇው ይመሌሱ? አይሆንም ማሇት የጠፋው ሌጅ ወዱያው


እንዯጠፋ ይቅር ማሇት ሆነባቸው፤ ሇራሳቸውም ንጉሡ ከጨከነ በመከራ ሊይ እንውዯቅ
እንዯማሇት ያሇ ነገር መሆኑን ተገን዗ቡና ተቸገሩ። የእዙህን ነገር ገና ባፋቸው ሲያንገራጩ
ንጉሡ ተነስቶ “ዜግ ብሊችሁ መክራችሁ ምሊሹን ንገሩኝ” አሇና ወዯ ይሊሊ ሄዯ። የጦቢያ አባት
ከዙያ ወዱያ “ሌጄ! ያንቺ ሴትነት እንዲይታወቅ ብዬ ብፈራ ነው እንጂ፤ ንጉሡ እንዲሇን ሆነን
ወንዴምሽ ቢገኝሌን እወዴ ነበር። እንዲሇን ካሌሆነ እንኳን ወንዴምሽ ሉገኝሌን ሇእኛውም

43
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ያስፈራናሌ፤ ምንስ ቢሆን የአረመኔ ንጉሥ መሆኑ ቀረ እንዳ?” አሇና ነገራት። ጦቢያም
‹‹አባቴ ምን አዴርጌ ከወንዴ መካከሌ ተቀምጬ፣ እንዯ ወንዴ ተራምጄ፣ እንዯ ወንዴ ተናግሬ
ይሆንሌኛሌ? ዯግሞስ ጊዛው የበዚብኝ እንዯሆነ ዯግሞ ገመናችን ይገሇጥና የባሰ ነገር የመጣብን
እንዯሆን አሳዚኝ ነገር አይዯርስብንምን? የቆጡን አወርዴ ብሊ የብብቷን ጣሇች እንዯሚለ ሁለ
ዋሕዴ እንዱገኝ ስንጥር እስከኛውም የሰው መሳቂያ እንዲንሆን ብዬ እሰጋሇሁ። ግና ቢሆን ምን
አዯርጋሇሁ፤ ወንዴሜ ከተገኘሌን እሺ፤ ከዙሁ ገብቼ እንዯባሇሟልቹ እቀመጣሇሁ። ብቻ
እግዙእትነ ማሪያም ገመናዬን ትሸሽግሌኝ” አሇችና ሇአባቷ ነገረችው። አባትዬውም “እንግዱህ
ከጨከንሽ ወዱያ አዯራሽ እንዲይታወቅብሽ ንግግርሽም ቀጥ ያሇ አረማመዴሽም ሁሇንተናሽም
እንዯ ወንድቹ ይሁን” አሇና መከራት። ንጉሡ ከይሊሊ እንዯተመሇሰ “ምን መከራችሁ?” ብል
ጠየቀ። እነርሱም “እሺ ንጉሥ እንዲለን እንሆናሇን” አለ።

ንጉሡ እንዲመኑት ባየ ጊዛ ዯስ አሇውና ወዱያው አባትና ሌጅ እንዲይሇያዩ አዴርጎ


የሚበቃቸውን ዴንኳን የሚጭኑትን ፈረስና በቅል፤ የሚያዜዘትን አሽከሩን፣ ባሪያውን፣
ሇጓሚውን፣ ጫኙን፣ ወጥ ቤቱን፣ የሚሇግሡትን ብሩን፣ ወርቁን፣ አዴርጎ በአንዴ ጊዛ
ንብረታቸውን አሟሌቶ ሰጠና ከእርሱ አጠገብ ከሸማው አጥር ውስጥ ዴንኳናቸው እንዱተከሌ
አዯረገ። ከዙህ ቀጥል ፊት እንዯተናገረው ጦቢያን እንዯ ባሇሟልቹ ሸሌሞ ወዯ እሌፍኝ አስገባ።
አባትዬውንም እንዯ መኳንንቱ አንቆጥቁጦ ሸሌሞ በጨዋ ሌጅ ሥፍራ አስቀመጠ።

ይኽን ባዯረገ በበነጋው “ከአንዴ ዓመት ወዱህ ወንዴ ባሪያ የገዚህ አንዴ የጠፋኝ ሰው
አሇና ሰብስበህ ወዯ እኔ አምጣ። ይኽን ቃሌ በሰማህ ጊዛ እሇቱን ይ዗ህ ወዯ እኔ ተነሣ። ያን
የምፈሌገውን ሰው ይ዗ህ የመጣህ ሰው ይ዗ህ የመጣህበትን ዋጋ አሥር እጣፍ አዴርጌ ሰጥቼ
ወዱያው ሸሌሜ እሰዴሃሇሁ” አሇና በያገሩ፣ በያዯባባዩ፣ በየሸንጎው፣ በየጣቢያው ሁለ አዋጁን
ሇቀቀ። ከዙህ አዋጅ ወዱያ የሚገዚው አገር እጅግ ሰፊ ስሇሆነ አንዴ አምስት ስዴስት ወራት
ያህሌ አንዴም ባሪያ ይዝ የመጣ ሰው አሌነበረም። ይኽን ሁለ ቀን ጦቢያና አባቷ ዜም ብሇው
ከንጉሡ ጋር ተቀመጡ፤ ከቀን ብዚት የተነሣ ንጉሡ ጦቢያን አጥብቆ ወዯዲት እንዯብርቅ ያያት
ጀመር። ከጥንት ባሇሟልቹ አንዴም እንዯእርሷ አዴርጎ የሚያቀርበው የሇውም ነበር። ዯግሞም
ተመሌኳ ጠባይዋ፤ ከንግግሯ ውበቷ እየተባበረ ጦቢያ የሰው ሌብ ታ዗ናጋ ነበር። እንኳን
ንጉሡ የንጉሡ አጎት እስተ ሌጁ ከንጉሡ እሌፍኝ አይሇዩምና እያይዋት እጅግ ወዯዶት፤
እጅግም አቀረቧት። ይሌቁንም ያች የንጉሥ አጎት ሌጅ ሥራዋ አይኗን ከጦቢያ ሊይ መሰካት

44
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ብቻ ሆነ። ወሬዋ ሁለ የጦቢያ ነገር ብቻ ሆነ። በዙህ ጊዛ ጦቢያን ያየችው የንጉሡ የአጎት
ሌጅ በጦቢያ ሌቧ እንዯተሰቀሇና ፍቅር እንዲዯረባት ዏወቀው። ከዙህም ወዱያ ሇአጎት ሌጅ
“የገናው ባሌሽ እንዯዙህ እንዯ ጦቢያው ቢያምር ትወጃሇሽ?” እያሇ ፍቅሯን ሇማወቅ ባሽሙር
ይጠይቃት ጀመር። እርሷም አብረው ታዯጉ ዗ንዴ እንዯ ወንዴሟ አዴርጋ ትወዯው ነበርና
ምሥጢር ታካፍሇው ነበር። ስሇዙህ ምሥጢር አዴረጋ አባቷ ካፊር ወዯዯች ብል እንዲይቆጣት
እርሱ እንዲይሰማ አዴርጋ በጦቢያ ፍቅር እንዲዯረባት ነገረችው። ከዙያ ወዱያማ እየጊዛው
እንዱህ ትሇው ገባች። “ከተወሇዴኩ እስከ ዚሬ ከአንተም ቤተ መንግሥት ቢሆን ከየትም ቢሆን
እንዯዙህ እንዯአዱሱ ባሇሟሌህ እንዯጦቢያ ያሇ ወ዗ሊ ከዙህ ቀረህ የማይለት አሊመሌ የተፈጠረ
ጎበዜ አይቼ አሊውቅም። እጅግ ሽንቅጥ ዓይናማ ነው። ምነው ካፊር ባሌሆነ!” እያሇች ትነግረው
ጀመር። ንጉሡም “እውነትሽ ነው እህቴ ባገራችን እንዯእርሱ ያሇ ሰው አይገኝም” ይሊታሌ።
ይህችው ያጎቱ ሌጅ ግን በመሸም በጠባም፣ በህሌሟም በውኗም፣ ከጦቢያ በቀር ላሊ የሚታያት
ነገር አጣች። በየጊዛው ከዙህ በቀር ሇንጉሡ ላሊ የማታጫውተው ሆነ። ይህን ሁለ ዯፍራ
የፍቅሯን ነገር ሇንጉሡ ማጫወቷ፣ ከጦቢያ ጋር እንዱያጋባት ተስፋ አዯርጋ ነው። ወይ
አሇማወቅ! ጦቢያ ግን ባትሇብስ ነው እንጂ እንዯእርሷው ሴት ነበረች።

ንጉሡ ግን ምንም የፍቅሯን ብርታት ቢያውቅ ባንዴ ወገን አጎቴ እሺ ብል ሌጁን


ሇክርስቲያን አይዴርም ሲሌ ባንዴ ወገን ዯግሞ ጦቢያ እሺ ብል ያረመኔ ወገን አያገባም ሲሌ
ፈራ። ከዙህ በቀር ጦቢያና ያጎቱ ሌጅ ቢጋቡ ዯስ ይሇው ነበር።

ጦቢያ ግን ይህን ሁለ ነገር አሊወቀች፤ ዜም ብሊ ቀን ቀኑን ከንጉሡ ፊት ትውሊሇች፤


ማታ ማታ ወዲባቷ ትሄዲሇች። አባቷም “ሌጄ እንዳት ውሊ ይሆን፤ ነገራችን ታውቆብን ይሆን”
እያሇ በጭንቀት ይውሌና ብቅ ስትሌሇት “ሌጄዋ እንዳት ዋሌሽ አገር ዯኅና” ይሊታሌ። ጦቢያም
“በእግዛር ቸርነት እስካሁን ምንም የሇብኝ፤ ንጉሡም የአጎቱም ሌጅ በፍቅር ዓይን ያዩኛሌ”
ስትሇው፤ በማሇዲም እንዯሌማዶ ተመሌሳ ስትሄዴ፤ አባቷም ሸኝቶ “የክርስቲያን አምሊክ
ይጠብቅሽ” እያሇ ሲሇቃት፤ ምንም ሽሌታ ነገር ሳያገኛቸው ብዘ ቀን ተቀመጡ። ከቀን ብዚት
አብሮ ከመዋሌ ዓይን ሊይን ከመሊመዴ የተነሳ ያች የንጉሡ ዗መዴ ጦቢያን ማነጋገርና አንዲንዴ
ቃሌ መወራወር ጀመረቻት። እርሷም፣ ያሇበት ይበንበት እንዱለ ሁለ፤ ሴትነቷን እያወቀች
ፈርታ ከወንዴ ጋር፣ ከንጉሡም ጋር ቢሆን በግዴ ታሌሆነባት በቀር ዯስ ብሎት አታነጋግርም
ነበር፤ ያች የንጉሡ ዗መዴ ስታነጋግራት ዯስ እያሊት እንዯሌቧ ትመሌስሊት ጀመር። ከዙህም

45
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የተነሳ ሇሰዉም ሇንጉሡም ይዯንቀው ነበር። የንጉሡ ዗መዴ ግን አብሶ “ፍቅሬ በከንቱ
አሌቀረም” ስትሌ ዯስ ይሊትና ተስፋዋም እያዯረ ይገንባት ጀመር። ከንጉሡም ከእርሷም እያዯር
የጦቢያ ባሇሟሌነት በገነነ ጊዛ ባሇሟሌ የተባሇ ሁለ ቅናትና ምቀኝነት አዯረበት። “እንዳት
በኋሊችን ዯርሶ አንዴ ካፊር ይብሇጠን!” ብቻ ሆነ የባሇሟሌ ሁለ ንግግር። በዙሁ ብቻ ጧትም
ማታም ተጉተምታሚውና ተጉረምራሚው በዚ። ነገሩም አሌቀረ። ሇንጉሡ አጎት ነገሩን
አሳቅሇው ነግረው ጦቢያ በመከራ ሊይ እንዴትወዴቅ ወይም ከእሌፍኝ እንዲትገባ ሇማዴረግ
አሰቡ።

ፊት እንዲሌሁት ሁለ ከዙያው ቤተ መንግሥት እንዯ ጥንግ የተንከበከበ አንገቱና ወገቡ


በሥፍራ የተጣለበት ዴንክ ነበርና ከእርሱ ጋር እንዱህ ብሇው መሰጠሩ። ንጉሡ ከምሳ በኋሊ
ጥቂት እንቅሌፍ ያሸሌብ ነበርና እንዯሌማደ እንቅሌፍ ሲያሸሌበው ያው ዴንክ ጦቢያን የንጉሥ
አጎት ሌጅ ትጠራሃሇች ብል ሉነግር፤ በዙህን ጊዛ ጦቢያ እሺ ብሊ ያች የንጉሡ አጎት ሌጅ
ካሇችበት ዴንኳን ስትገባ ሊባትዬውና ሇንጉሡ አጎት ሄድ ጦቢያ የሚለት ካፊር ከሌጅቱ ዴንኳን
አሇጊዛው ገብቶ ተቀምጧሌ፤ የሚያዯርገውን ነገር አናውቅም ብል ሉያሲዘ መከሩ።

በዙሁ ምክር ያ ዴንክ አንደን ቀን ንጉሡ እንዯተኛ አይቶ ተፋጠነና “የንጉሡ ዗መዴ
ቶል ና ትሌሃሇች” አሇና ሇጦቢያ ነገራት። ጦቢያም በቅንነት እሺ ብሊ ቶል ሄዯች ዯግሞም
ይህን ሁሊ ነገር አዘራ አሊየችም ነበር። ነገር ግን ገና ከተጠራችበት ዴንኳን ጥሌቅ እንዲሇች
ያው የንጉሡ አጎት ነገሩን ሰምቶ ዯረሰና ጦቢያ ተያ዗ች። ወዱያውም ባሇሟሌ የተባሇ ሁለ
ወሬውን በቶል ሇሁለ አዯረሰው። ዴሮ ያ ጦቢያ የሚባሌ አዱሱ ባሇሟሌ ሊቀንና የንጉሡን
዗መዴ ብቻዋን ካሇችበት ዯፈራት። ጭር ባሇበትም ጊዛ አይቶ አዯጋ ጣሇባት ተባሇ። ንጉሡም
ወዱያው ነገሩን ሰምቶ እውነት አሌመስሌህ አሇው። አጎቱ ግን እሳት ሇብሶ እሳት ጎርሶ ዯረሰና
“ይህ ካፊር ካሌተቀጣሌኝ እሞታሇሁ” አሇና፤ ሇንጉሡ ነገረ። ንጉሡም “ያን የመሰሇ እንዱያ
የረጋ ሌጅ ሲጠይቁት እንኳ ሇመመሇስ ያፍር የነበር፤ እንዳት ዯፍሮ እንዱህ ያሇ ነገር ሉሰራ
ይችሊሌ?” ሲሌ መሇሰ። አጎቱ ግን “እኔው በገዚ እጄ ዯርሼ ይዤዋሁና ካሌተቀጣሌኝ” አሇ።
ከዙህ በኋሊ ንጉሡ “ይህ ነገር ከሆነ እርግጡን ከእርሱ ከጦቢያ ጠይቄ አባቱንም እርሱንም
አንዴነት ተፊቴ አርቃሇሁ፤ መቅጣት ግን ገና ካገኘኋቸው ዕሇት ጀምሮ ምንም እንዲሊዯርጋቸው
ቃሌ ሰጥቻቸዋሇሁና አይሆንሌኝም” አሇ። ወዱያውም ጦቢያን ከተያ዗በት አስመጣና “ከቶ ነገሩ
ምንዴር ነው? በምን ነገር ነው ከእህቴ ዴንኳን አሇወትሮህ የገባኸው?” አሇና ጠየቃት።

46
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ጦቢያም ምንም በዙህ ነገር ሴት ናትና ሊሇፈውም ሇሚመጣውም ባትውሌበት በዙህ ምክንያት
የተሸሸገው ሴትነቷ እንዲይገሇጥባት ፈርታ ሁሇንተናዋ ይንቀጠቀጥ ጀመር። መሌኳም በፍርሀት
ተሇዋወጠ። ነገር ግን ከፊቷ ሊይ ከንጹሕነትና ከእውነተኝነት በቀር የሏሰተኝነትና የበዯሇኛነት
ምሌክት አይታይባትም ነበር። ይሁን እንጂ የምትመሌሰውን ነገር አጣች። “ተጠርቼ ነው
የሄዴሁ” እንዲትሌ ያጎቱን ሌጅ ማሳጣት መሰሊት። ጭራሹን ዜም ብሊ ሲያያት ጊዛ ንጉሡ
“ምነው ዜም ትሊሇህ? ነገሩን አትነግረኝም እንዳ? ጭምት ነህ፤ የተሠራህና የተቀጣህ ጭምት
ሌጅ ነህ ብዬ ሇብዘ ቁም ነገር ስመኝህ እንዱህ ታዯርግ?” ብል ሲናገር አባቷ ዯረሰና “ንጉሥ
ሆይ! የእኔ ሌጅ እንዱህ ያሇ የእረኝነት ሥራ አያዯርግምና የሰው ነገር አይስሙ፤ እኔን ይመኑ”
አሇና ተናገረ። አጎትዮው በዙህ ተናዯዯና “እኔ በገዚ እጄ ዯረስሁበት ስሌ እኔን ማሳበለ ነው
እኮ?” አሇ። ይህ ሁለ ሲሆን ጦቢያ አንገቷን ሰብራ ምዴር ምዴሩን ስታይ የነበረችው ቀና
አሇችና እንዱህ አሇች “ንጉሥ ሆይ! ጥንቱንም የቤተ መንግሥት ነገር ባሇማወቄ ስፈራ እኔን
ዴኃውን ያሌተገባሁትን እርስዎ መርጠው ከፊትዎ እንዲሌሇይና ከእሌፍኝዎ እንዲሻዬ እንዴገባ
ፈቀደሌኝ። አሁን ግን እውነት ከመሰሌዎ ማጥፋቴን ካወቁ ይቅጡኝ። ነገር ግን ታወቁኝ ጀምሬ
አስካሁን ግብሬ በጀም፣ አሌበጀም ያው ነው፤ ቢመስሌዎ ይተዉኝ ባይመስሌዎ ይቅጡኝ፤ ብቻ
በእኔ ኃጢአት አባቴን አይጥለብኝ፤ በሰጡነ ቃሌ ወንዴሜንም ፈሌገው ያስገኙሌኝና ሇአባቴ
ያስረክቡሌኝ። በእኔ ኃጢአት ወንዴሜ እንዯጠፋ አይቅር” አሇች። ንጉሡም “ይኸስ ይሁን ምነው
ነገሩን ከእህቴ ዴንኳን የገባህበትን አትነግረኝም?” አሇና አስጨንቆ ያዚት፤ እርሷ ግን ሰው
ሊሇማሳጣት ብሊ ጠቅጥቃ ዜም አሇች ንጉሡም ተቸገረ። ሆነም ሉሌ ቸገረው፤ ካንዯበቷ
የሚወጣው ነገር ሁለ የእውነት እንጂ አንዴ የሏሰት ቃሌ እንዯላሇበት ይታወቅ ነበር።
አሌሆነም እንዲይሌ ጦቢያ ሁለንም ጠንክራ ይዚ አሌናገር አሇች። በኋሊ ግን ነገሩ እንዯጠነከረ
አይቶ የጦቢያ አባት ሌቡ ተሸበረ። ተስፋውንም ቆረጠ። በዙህ ነገር የጠፋውም ሌጅ ሳይገኝ
እንዯሚቀር ጦቢያም ባሌዋሇችበት ነገር እንዯ ምትቀጣና እርሱም ራሱ ተሁሇቱም ሌጆቹ
አንደንም አጥቶ በሏ዗ንና በኃፍረት እንዯቤተ ክርስቲያን ውሻ ውቃቢውን ተገፍፎና ተባርሮ
እንዯ ሚሄዴ ዏወቀና ፈራ። ቀጥል ገና ይህ ሁለ ነገር ሳይዯርስበት በፊት ምሥጢሩን ሇንጉሡ
ሇማውጣት አሰበና “ሰዉ ሁለ ይከሌከሌሌኝ” አሇ። ሰዉ ሁለ እንዯወጣ አይቶ “ንጉሥ ሆይ!
ሰው ባሌዋሇበት ይሞት ዗ንዴ ዚሬ ብቻም አሌተጀመረ፤ እርስዎም ምንም ብሌኅ ምንም መሏሪ
ንጉሥ ቢሆኑ እንዯ ሁለ ሥጋ ሇብሰዋሌና በሰው ሌብ ገብተው እውነቱንና ሏሰቱን ይሇዩ ዗ንዴ
አይቻሇዎም። ሰው የነገረዎትን እንዯሚያምኑ የታወቀ ነው። አሁንም ነገሩን ሁለ ገሌጬ

47
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እነግርዎ ዗ንዴ ምሥጢሩ ከእኛ እንዲይወጣ ቃሌዎን ይስጡኝ” አሇ። ንጉሡም እሺ ብል ቃሌ
ሰጠው። ከዙህ ወዱያ የጦቢያ አባት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ምሥጢሩን ሁለ ሇነገ
ሳይሌ የጦቢያንም ሴትነት ገሌጦ ነገረው።

ንጉሡ ይህን በሰማ ጊዛ እጅግ አ዗ነ፤ እጅግም ነገሩ ዯነቀው። የጦቢያ ነገር
ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው አሳ዗ነው። ወዱህም በወንዴ ተመስሊ መከራዋን እያየች
ወንዴሟን አገር ሊገር መፈሇጓ፤ ወዱህም እነዙያ ባሇሟልቹ በምቀኝነት ባሎሇችበት ነገር
አሻኩረው ሉያስቀጧት እንዯነበር ስታውቀው አሇማሳጣቷ ገረመው። ይኸው ንጉሥ ነገሩ ምንም
ቢያሳዜነው ባንዴ ወገን እጅግ በጦቢያ ሴትነት ዯስ አሇው። ፍቅሩ ጥንት በውቃቢ ብቻ
ሴትነቷን ሳያውቅ ነበር። አሁን ግን ያው ፍቅሩ ወዯ እውነተኛው ፍቅር ተሇወጠና ተስፋው
ላሊ ሆነ። ዴሮ በእርሷ ፍቅር ሌቡ ተሸወጠና ዯረቱን ይገምሰው ጀመር። ፍቅር እንዯ ቀጭን
ብርዴ በሁሇንተናው ገባበትና ያንከፈክፈው ጀመር። ነገር ግን አባትና ሌጁ እንዲያውቁበት
ተጠንቅቆ ይናገር ነበር። እነዙያን ቅናተኞች ባሇሟልቹን ሇመቅጣት ይወዴዴ ነበር። ነገር ግን
ምሥጢራቸው እንዲይወጣ ተነጋግረዋሌና የማይሆን ሆነ። ኋሊ ግን ንጉሡ አሰበ አሰበና ሇሰው
ይምሰሌ ሇቅጣት አስመስል ጦቢያ ዕሇቱን የባሇሟሌነቷን ሌብስ ሇውጣ እንዯ ጥንቷ ሇብሳ
ከእሌፍኝ ሌትወጣና ካባቷ ጋር በዴንኳን ርቃ ሌትሠፍር ወዯዯ። ሊባትና ሌጁ ይኽን አሳብ
ነገረና በምሥጢር አዴርጎ ብዘ ወርቅ ብዘ ከብት ሰጠና ዴንኳኑን ቤተሰቡን ጨምሮ “ሂደ
በሩቁ ስፍራ ተቀመጡ” አሇና ስፍራውን አሳይቶ ጦቢያ ከዴንኳን እንዲትወጣና ሰው
እንዲያያት፤ አባትዬው ግን ከአዯባባይ ተቀን አንዴ ጊዛ ብቻ እንዱወጣ አዴርጎ መካከረና
ሰዯዲቸው። የሚሰፍሩበት ስፍራ ግን ከንጉሡ ዴንኳን ፊት ሇፊት ነበር። ንጉሡ ባይሆን እንኳ
በመነጠር ጧትና ማታ ጦቢያን ማየት ተስፋ መሰሇው። ስሇዙህ ሇማየት ወዯ ሚመቸው ስፍራ
ሰዯዲቸው። የንጉሡ አጎትና እኒያ ባሇሟልቹ ጦቢያ የባሇሟሇነት ሌብሷን ትታ ከእሌፍኝ ወጥታ
ስትሄዴ ጊዛ የቅጣት መስሎቸው ዯስ አሊቸው። ያች የንጉሡ ዗መዴ ግን የጦቢያን ከእሌፍኝ
መባረር በሰማች ጊዛ ዯንግጣ በሏ዗ን ጧትና ማታ ማሌቀስ እንጂ እህሌ ውኃ መቅመስ
ቸገራት። ንጉሡም እንዯ እህቱ ነበረና ተቸገረ ተጨነቀ። ይሌቁንም መጨነቁ የጦቢያ ፍቅር
እንዲዯረባት አይቶ ነው። በምሥጢር የጦቢያን ሴትነት እንዲይነግራት ምሥጢር እንዲይወጣ
ቃሌ አሇበት።

48
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ጦቢያ ከእሌፍኝ ከሄዯች አያሌ ቀን ሆነ፤ ባሇሟሌ የተባሇ በሠራው ሥራ ዯስ ብልት
ውስጥ ሇውስጥ እየሳቀ ሲቀመጥ ንጉሡ ባንዴ ወገን እንዲሊወቀ ሁለ ሊይ ሊዩን እየሳቀ
ትዜብቱን በሆደ እያሞራሞረ ተቀመጠ። ጦቢያ ግን ይህን ሁለ አሊቋረጠችውም በማንም ቂም
አሌያ዗ች፤ ብቻ “አዋጁ በየአገሩ ዯርሶ መቼ ወንዴሜ ዋሕዴ ይመጣሌኝ ይሆን?” እያሇች
ትመኛሇች። ተስፋዋ እርሱ ተገኝቶሊት በዯስታ ሁለም ባንዴነት ወዯ እናቷ መመሇስ ብቻ ነበር።

ንጉሡም እርሷን ዯስ ሇማሰኘት ውስጥ ሇውስጥ ሇያገሩ ምስሇኔ ሁለ “አዯራ


አፋጥናችሁ ከአመት ወዱህ የተሸጠውን ባሪያ ቶል ሊኩ” ብል ጻፈ። ይኸ ሁለ ፈጥኖ በየአገሩ
ተሰማና በዙያም በዙያም ሰዉ ባሪያውን እየያ዗ ብቅ ይሌ ጀመር። ንጉሡ አዋጁን ሲነግር
የተገዚበትን ወርቅ አሥር እጥፍ አዴርጌ ሰጥቼ ወዱያውም እሸሌማሇሁ ብል ነበርና ባሪያ ከቤቱ
ያሇው ሁለ እየሰበሰበና እየያ዗ እኔ እቀዴም እኔ እቀዴም እያሇ ዯረሰ።

በዙያን ጊዛ ንጉሡ ዯስ አሇውና የጦቢያን አባት በስውር አዴርጎ ከጦቢያ ጋር ሆኖ


ሁሇቱም የሚያሌፈውን ባሪያ ሁለ እንዱያስተውለ መከረና ሰዯዯ። ከዙያ ወዱያ ያ የተሰበሰበው
ባሪያ ሁለ በነጦቢያ ዴንኳን ፊት ሇፊት እያዯረገ ዜግ እያሇ እንዱሻገር አ዗዗። በበነጋው
አንዲንዴ እያሇ ከነግህ እስከ ሠርክ ዴረስ ሲሻገር ዋሇ። ጦቢያና አባቷ ከዴንኳኑ አፍ ተቀምጠው
ዓይናቸው እስኪፈዜ ዴረስ ሲመሇከቱ ዋለ፤ ነገር ግን ዋሕዴ ከዙያ ታሇፈው ባሪያ ሁለ
መካከሌ አሌተገኘም። ወዯ ማታ ግዴም ጦቢያም አባቷም ተስፋ መቁረጥ ጀመሩ። ጊዛውም
መሸ የቀረው ባሪያ ነገ ማሇዲ ማሇፍ ይጀምራሌ ተብል አዯረ። ንጉሡም እንዯ ዋዚ በመነጠር
እያሾሇከ “ካሁን አሁን ያገኙት ይሆን” እያሇ እነጦቢያን ሲመሇከት ውል እንዲሊገኙት አወቀና
አ዗ነ። ጦቢያም አባቷም ላሉቱን ሁለ በጭንቀት አዯሩ። በማሇዲ ግን እንዯ ትሊንትናው
ከዴንኳናቸው ዯጃፍ ቁጭ ብሇው እንዯገና ያዩ ጀመር። ግን ቀኑን ሁለ ምንም ሳያገኙት ዋለ።
ጊዛውም መሸ የቀረውም ባሪያ ሇነገ ተባሇ። የአባትና ሌጁ ሏ዗ን እጣፍ ሆነ “ዋሕዴ ሞቶ ነው
እንጂ ይኽን ጊዛ እናገኘው ነበር” ይለ ጀመር። በሦስተኛው ቀን እስከ ቀትር ዴረስ ምንም
ሳያገኙ ዋለ ተስፋ ማዴረጉንም ተዉት። የሚሌፈውንም ባሪያ አተኩረው ሇማየት ሰነፉ፤ ብቻ
አንዲንዴ ጊዛ ቀና እያለ እያዩ ሲተክዘ ወዯቀን እኩለ የሊይ ጢሙን ከተቆረጠ የእስሊም ነጋዳ
ጋር በጎኑ ከጫንቃው ሊይ ርኮት አንጠሌጥል እየተከ዗ የሚሄዴ አንዴ ወጣት ሌጅን ጦቢያ
በሩቅ አየች። ዚሊውና አረማመደ የወንዴሟን መሰሊት ነገር ግን መሌኩ በፀሀይና በአመዲይ
ክስሌ ብል ጠቋቁሮ ነበርና ይሆንን አይሆንን ስትሌ ዋሕዴ ወዘን በነጠሊው እየጠራረገ በጣም

49
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ቀረበ። ጦቢያ እርግጥ ወንዴሟ መሆኑን ባወቀች ጊዛ ሇአባቷም መንገሩን ረሳች ብቻ ሁሇት
እጅዋን ወዯ ዋሕዴ ዗ርግታ አእምሮዋ ጠፍቷት ወዯቀች። አባትዬው ግን ነገሩን አሊወቀ “ሌጄ
ምን ሆነችብኝ” ሲሌ እርሷን ሇማንሳት ወዯ ወዯቀችበት ተጎነበሰ። በዙህ ጊዛ ዋሕዴ አባቱ
መሆኑን ሇየውና የጫንቃውን ርኮት አም዗ግዜጎ “አባዬዋ ከዙህ ምን አመጣህ?›” አሇና አቀፈው
አባትዬውም ገና ጦቢያን ከወዯቀችበት ሳያነሳ የጠፋው ሌጁ መሆኑን ባወቀ ጊዛ ዗ል ወዯቀ።
ሦስቱም እየራሳቸው የናፍቆት ስስትና የዯስታ ዴንጋጤ ያዚቸውና ተፋ዗ዘ፤ ንግግርም
ተሳናቸው፤ ሁለም ዱዲ መሰለ፤ ይህ ሁለ ሲሆን ዋሕዴ ጦቢያን አሊስተዋሇም ነበር።
ጠጉርዋን ተቆርጣ እንዯ ወንዴ ሇብሳ ሇምዶን አጥሌቃ ባያት ጊዛ ላሊ ሰው መስሊው ነበር።
ኋሊ ግን ነፍሳቸው ጥቂት እንዯተመሇሰ እየተሊቀሱ መጠያየቅ ሲጀምሩ ነፍሳቸው ጥቂት
እንዯተመሇሰ እየተሊቀሱ መጠያየቅ ሲጀምሩ መቼም ንጉሡ ሁለንም በመነጥሩ ይመሇከት
ነበርና ያ የጠፋው ሰው መገኘቱን አወቀ። ወዱያውም ያው የተገኘው ሌጅና እርሱኑ ያመጣው
ሰው ወዯ እርሱ እንዱመጡ አ዗዗። ንጉሡ ዋሕዴን ባየ ጊዛ ዯስታ ፈነቀሇው። እውነትም
የጦቢያን ቁርበት ገፎ የሇበሰውን እንጂ ላሊም አይመስሌ ነበር። ጦቢያን ባሇሟሌ ሳሇች ያወቃት
ሁለ እንዯገና ንጉሡ ምሯት እርሷው ራሷ የመጣች መሰሇው እንጂ ላሊም አይመስሌ ነበር።
ጥቂት ዋሕዴና ጦቢያ የሚሇያዩበት በአተያይ በአነጋገርና በንቃት ብቻ ነበር። ጦቢያ ምንም
ሌሸሽግ ብትሇው ነገሯ ሁለ ወዯ ሴትነቷ ያዯሊባት ነበር። ንጉሡ ሇሰው ባያስታውቅ ነው እንጂ
ዯስ ብልት “እንግዱህ ሇአህቴ ባሌ አገኘሁሊት። መቼም እርሷ ላሊ መሆኑን አትሇየውም፤ ያው
የወዯዴሁት ጦቢያ ተመሇሰሌኝ ብሊ ነው ዯስ የሚሊት” እያሇ በሆደ ያሰናዲ ነበር።

ወዱያው ንጉሡ ዋሕዴን ሊመጣው ነጋዳ እስታነሳው ዴረስ ወርቅና ብር ሰጥቶ ሸሌሞ
አሰናበተ ዋሕዴን ግን “አሳዴግሃሇሁ አስመችቼ አኖርሃሇሁ፣ ከእኔ ጋር ኑር” አሇው። ዋሕዴም
በበኩለ ተጨንቆ “ንጉሥ ሆይ፣ አንዴ ትሌቅ ውሇታ የዋሇሌኝ ነጋዳ ጠፍቶኝ እርሱን ካሊገኘሁ
አርፌ እንዲሌቀመጥ ምዬ ከቤቴ ወጣሁ። ይኸውና እርሱን ስፈሌግ ብዘ መከራ አገኘኝ፤
ቀጥልም ባሪያ ሆኜ ተሸጥሁ፤ አሁን እርስዎ ባያወጡኝ ከዙያው እንዯላልቹ መቅረቴ ነበር።
እንግዱህ ሇዙህ ካበቁኝ እርሱን ስፈሌግ እሞታሇሁ እንጂ ራሴን ወዴጄ ዯስ ካሇኝ ብዬ ከዙህ
መቀመጥ አይቻሇኝም፤ አይ዗ኑብኝ፣ እኔ ጌትነት ይቀርብኛሌ እንጂ ሇእርስዎ አሽከር
አይታጣም” አሇና ነገረው።

50
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ንጉሡ አስተውል ሰምቶ ቁም ነገረኛነቱን አዴንቆ ሲያቆም “በዙህስ ከሆነ አታስብ፤
እንዲገኘሁ እርሱንም በየትም አስፈሌጌ አስገኝሌሃሇሁ። አንተ ብቻ ከእኔ ጋር እንዴትቀመጥ፣
እሺ በሇኝ” አሇው። ዋሕዴም “ንጉሥ ሆይ ይኸንማ ታዯረጉሌኝ እንኳን በዯስታ እኖራሇሁ
ሲለኝ ባሪያ ቋሚ አዴርገው ቢገዘኝም ዯስ እያሇኝ እገዚሌዎታሇሁ ምን ከፍቶኝ” አሇና መሇሰ።
ንጉሡ ሇዋሕዴ እንዲዯረገው ሁለ ወዱያው እሇቱን “ነጋዳ የሆንህ ወረታህንም የ዗ረፋው ጊዛ
የተገፈፍህ ወረትህን እንዲስመሌስሌህ፤ ወረትህንም ያሌተቀማህ ሇእንግዱሁ በየሄዴክበት ሁለ
እንዲትነካ ዴብዲቤ እሰጥሃሇሁና ክተት፤ አዋጁን እንዯሰማህ ገስግሰህ ዴረስ” አሇና በያገሩ
አስነገረ።

ዋሕዴም በማግሥቱ ጦቢያ በነበረችበት ቦታ የባሇሟሌ ጌጥ ተሸሌሞ እሌፍኝ ገባ።


ንጉሡም እጅግ አቀረበው፤ ባሇሟሌ የተባሇ ሁለ እንዯሌማደ በቅናት ይፈጠረቅ፣ እርስ በርሱ
ይመሳጠር ጀመር። ንጉሡ ግን የጦቢያ ነገር እንዲይዯርስበት ፈርቶ ከፊቱ እንዲይሇይ ከእሱ
በቀር ማንም ቢጠራው እንዲይሰማ ከትእዚዜ ጋር መከረው። ከዙህ ወዱህ ንጉሡ እናዲሇው
ተጠንቅቆ ቀን ቀኑን ከእሌፍኝ ከንጉሡ ጋር እየዋሇ ማታ ማታውን ወዯ አባቱና ወዯ እኅቱ
እየሄዯ ያዴራሌ። የንጉሡ ዗መዴ ግን በጦቢያ ነገር ተታማች ወዱያ፣ አባቷ ባሇሟልች
ከሚገቡበት ከንጉሥ እሌፍኝ እንዲትገባ ሇብቻዋ ከዴንኳኗ እንዴትቀመጥ አዴርጎ ከሌክሎሌ።
ስሇዙህ የዋሕዴን እሌፍኝ መግባት አታውቅም ነበር። ንጉሡ ግን አንዴ ቀን መቼም በጦቢያ
መሄዴ እንዲ዗ነች እንዲሇቀሰች ያውቃሌና ሇዙያችው ሇ዗መደ በምሥጥር አዴርጎ “አይዝሽ እህቴ
ጦቢያ ሄዯ ብሇሽ አት዗ኝ፤ ተወዯዴሽው ተመሌሶ እንዱመጣ አዯርጋሇሁ” አሇና ነገራት። እርሷ
ግን ይህን በሰማች ጊዛ ዯስታና የጦቢያ ናፍቆት ይዞት ነበርና ዜም ብሊ እንባዋን ታዜረከርክ
ጀመር። ቀጥሊም “ጌታዬ፣ ወንዴሜ፤ ይህንማ ታዯረግህሌኝ፤ ይህ ሁለ ጌትነቴ ማዕረጌ
ቀርቶብኝ ወጠ ሰሪ፣ ገንቦ ተሸካሚ ሆኜ ወረታህን እከፍሌሃሇሁ፤ እውነት ነው ያንተ ወገን
ሆኜ ምን የሚጎዴሇኝ ምን የሚቸግረኝ ነገር ይገኛሌ። ይኽ ሁለ ማዕረግ፤ የተመኙት ነገር
ካሌሆነ በዙህ ዓሇም ምንም ዯስታ የሇውም። ሁለም ከንቱ ነው፤ ሁለም አጓጉሌ ነው።
ታጓጉሌ ጌትነት ሙለ ዴኅነት ይሻሊሌ። አሁንም እውነት ጨርሳ ዯስ ይበሊት ያሌህ እንዯሆነ፤
በጦቢያ እጅግ ፍቅር አዴሮብኛሌና ሇእርሱ ሚስትነት አብቃኝ። ላሊ ነገር አሊስቸግርህም፤
ጌትነቱም ሁለም ይቅርብኝ፤ እንዲንዱቱ ገረዴህ ሰርቼ አገሇግሌሃሇሁ” አሇችና መዯምዯሚያዋን
በእንባ አስረዲችው። ንጉሡ ገና ሳይመሌስሊት የእርሷ አባት የንጉሡ አጎት ዯረሰና ትቷት
ተነሣ፣ እርሷም ምሊሹን ሇማግኘት እንዯቸኯሇች ከዙያው ቀረች።
51
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ንጉሡ ግን ሇሰው የማይናገረው ነገር ሆኖበት ነው እንጂ ሇራሱ በጦቢያ ፍቅር ሌቡ
ተነዴፎ ሲናገርም ዜንጉ ሆነ። ሇመናገር ያሰበውንም ጉዲይ ይረሳው ጀመር። የጀመረውም ነገር
እየተረሳው አሥር አሥር ጊዛ መዯጋገም ብቻ ሆነ። ማታ ግብር ከተመሇሰ ወዱያ ሰውን
ያሰናብትና ጭር ሲሌ ብቻውን ከዴንኳኑ ውጭ አውታሩን ተዯግፎ ቁሞ የጦቢያን ዴንኳን
ሲመሇከት እስከ መንፈቅ ላሉት ያመሽና እንቅሌፍ ሲያሸንፈው ይገባሌ። በማግስቱም እንዯዙሁ
ያዯርጋሌ። ምንም እንኳ ጦቢያ እንዲትታየው ቢያውቅ ያሇችበትን ሥፍራ ማየቱ ተስፋው
ነበር። ምን ያዴርግ የመጀመሪያ ፍቅሩ ነው። ከጦቢያ በቀር ሴት ወዴድም አስቦም አያውቅም
ነበር። እርሷን ሳያይ በፊት “ፍቅር የሚለት ምንዴር ነው?” እያሇ ያሊግጥ ነበር። ዯግሞም
እስከዙያ ዴረስ ገና ያሌባሇቀ ሌጅ ነበር። እርሷን ከወዯዯና ሇሚስትነት ከተመኘ ወዱህ ግን
የጦቢያ ነገር እንዱያውም ህሌም ሆነበት። በጨሇማ ቀስ ብል እየሄዯ “እንዳት ዋሌሽ? እንዳት
አዯርሽ?” ቢሊት ዯስ ይሇው ነበር። የብርቱነቷን፣ ያፋራምነቷንና የሃይማኖቷን ነገር ያውቃሌና
እየፈራ ይቀር ነበር። ማሇዲ ወንዴሟ ዋሕዴ ሲመጣ ሳስቶ “ጦቢያ እንዳት ናት?” ብል
ይጠይቃሌ ይነበረው ተስፋ ይኸው ብቻ ነበር።

በዙህ መካከሌ በአዋጅ እያገሩ ያሇ ነጋዳ ሁለ ይሰበስብ ጀመር። ገን዗ቡን ከብቱን


የተ዗ረፈውም እንዱመሇስሇት ገን዗ቡ ያሌሄዯበትም ሇገናው ፈርቶ ዯብዲቤ ሇመቀበሌ አንዴ
ሇምሌክት ነጋዳ አሌቀረም። ሁለም ተጎሇጎሇና/ተሰበሰበና/ ዯረሰ። ንጉሡ በዙህ ጊዛ ዯስ አሇውና
ዋሕዴን ያን የምትፈሌገውን ነጋዳ በፊቱ እንዱሻገር አዴርጎ አ዗዗። እርሱም እሺ ብል ካናቋው
በር ሆነና የሚሻገረውን ነጋዳ ሁለ ባይኑ ሲቀሊውጥ ዋሇ። ግን እስከ ተሲያት ዴረስ
አሊገኘውም፤ በማግስቱም እንዯትሊንቱ በሩን አንቆ ሲመሇከት ወዯ ዯረቅ ረፋደ ያ ዯግ
አዴራጊው ነጋዳ ወረቱን ሁለ ተቀምቶ ኑሮ አዜኖ ተክዝ ከስቶ ወራዲ ሌብሱን በጫንቃው ሊይ
ጥል ሲመጣ አየው። ዋሕዴ የሚተነፍሰውን አቋርጦ ዗ሇሇና ፊቱንና ጉሌበቱን ሳመ፤ ቀጥልም
አንገቱን አቅፎ ይዝ ሳመ። እንዯዙሁም “እንዳት ነህ ታዲጊዬ? እንዳት ነህ ሇጋሱ ጌታዬ?” እያሇ
ይጠያይቀው ጀመር። ምንም ያው ነጋዳ በሏ዗ንና በመከራ መሌኩ ቢሇዋወጥና ቢጎሳቆሌ
የዋሇሇቱ ዯግ ስራ አሊስረሳውም፤ አሊስናቀውም። እርሱ ግን ዋሕዴን ተሸሌሞ አብቦ ባየው ጊዛ
ያየበት ስፍራ ጠፍቶት ተጨነቀ። ኋሊ ግን ነገሩን ሁለ ዋሕዴ በነገረው ጊዛ ጥንቱንም
ስጦታው በዙህ ዓሇም ቢታወቅበት አሌወዯዯም ነበርና እንዯ ክፉ አዴራጊ ዏፈረ፣ ዯነገጠ።

52
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ንጉሡ የእዙህን ነጋዳ መገኘት እንዲወቀ ወዱያው አስጠራና እርሱ በገዚ አፉ “ይኽን
ያህሌ ከብት ይኽን ያህሌ ወርቅና ብር ጠፍቶብኛሌ” ብል በተናገረው መሰረት ሁሇት እጥፍ
አዴርጎ በሚገዚው አገር ነጋዴራስ አሰኝቶ ሹሞ ሇቀቀው። የሰው ውሇታ ክፉም ቢሆን በጎ
በወዱያኛው ዓሇም ብቻ ሳይሆን አንዲንዴ ጊዛም በዙህ ዓሇም ፍዲው ወይም ካሣው ባዴራጊው
ሊይ ይዯርሳሌ።

ይኸን ሁለ ነገር አሣምሮ ከጨረሰ ወዱያ ንጉሡ ዋሕዴንና አባትዬውን ሇብቻቸው


አዴርጎ በምሥጢር “የምትወዯው ሌጅህ ጠፍቶብህ ስታሇቅስ ፈሌጌ አግኝቼ ይኽው አንተን ዯስ
አሰኘሁህ፤ እንባህንም አዯረቅሁሌህ” ዯግሞ ወዯ ዋሕዴ ዘሮ “ስትፈሌግ ከመሸጥ የዯረስህበትን
ሰው በአዋጅ አስፈሌጌ አስገኝቼ አንተንም ዯስ አሰኘሁህ። ስሇዙህ ሁሇታችሁም ወረታ መመሇስ
ይገባችኋሌና፤ ወረታዬን መሌሱሌኝ” አሊቸው። ይኽን ቃሌ በሰሙ ጊዛ ሁሇቱም ተጨነቁ።
ቀጥልም “ንጉሥ ሆይ! እውነት ነው ትሌቅ ወረታ ይገባዎታሌ፤ ነገር ግን እንዯኛ ያሇ ምስኪን
ከማመስገንና ከመመረቅስ፣ እዴሜዎም እንዱረዜም እግዙአብሔርን ከመሇመን በቀር ምን
የሚቻሇን ነገር ይገኛሌ? ሇእርስዎ በዙህ ዓሇም የሚሳንዎና የሚቸግርዎ ስሊሌኖረ የተመኘነውን
ሁለ አዯረጉሌን። እኛ ግን ሇእርስዎ የሚገባ ውሇታ እናዯርግ ዗ንዴ እንዲይሆንሌን እርስዎ
ያውቃለ፤ ዯግሞስ በዙህ ዓሇም ምን የሚቸግርዎና የሚያቅትዎ ነገር አሇና ከእኛ አንዴ ወረታ
ይጠብቃለ?” አለና በአክብሮት መሇሱሇት።

ንጉሡም አስተውል ሁለንም ሰማና “እውነታችሁ ነው፤ ሁለ ይቻሇኛሌ ንጉሥ ነኝ፤


መንግሥቴም እጅግ ሰፊ ነው። እኔ ምንም ሌጅ ብሆንና እናት አባትም ዯጋፊም ባይኖረኝ የእኔ
አምሊክ ሁለን አሟሌቶና አሳክቶ ሰጥቶኛሌ። ነገር ግን ጨርሶ ዯስ ይሇኝ ዗ንዴ አንዴ ነገር ብቻ
ይቀረኛሌ። ይኸውም ነገር ከእናንተ ዗ንዴ በቀር ከላሊ አይገኝም። ዯግሞም ንጉሥና ሀብታም
ብቻ አይዯለም ወረታ ማዴረግ የሚቻሊቸው። ንጉሥም ከዴኃው ዯገፋ ካሊገኘ ከቶ በሰሊማዊ
ኑሮ ሉመራ አይቻሇውም፤ መንግሥቱም መንግሥት፤ ትዲሩም ትዲር አይሆንም። አሁንም
የማይቻሊችሁን ነገር አሌሇምናችሁምና ‘እሺ በለኝ’ ” አሊቸው።

እነእርሱም ቸገራቸውና “ነገሩን እስኪ እንወቀው፤ ከሆነሌን ሇንጉሥ እንቢ የምንሇው


ነገር የሇንም” አለ። በዙህ ጊዛ ንጉሡ እንዱህስ ታሊችሁ “ከበግና ከፍየሌ መካከሌ ከሚኖር
ቀበሮ፣ ከሚስቱ ጋር ጭሮ የሚኖር ድሮ ይበሌጣሌ። እኔም ምንም ሁሇንተናው ተ዗ጋጅቶሌኝ
ብታዩት ጨርሶ ዯስ አሊሇኝም። ጭራሽ ዯስ ብልት ይኑር ብሊችሁ ታ዗ናችሁሌኝ፤ አንተ
53
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አባትዬው ጦቢያን በሚስትነት መርቅሌኝ እጅግ ወዴጃታሇሁ፤ ሞቴም ሕይወቴም በእርሷ
ይሁን አንተም ዋሕዴ የምወዲትን የአጎቴን ሌጅ መርቄ እሰጥሃሇሁና አግባ እርሷንም ታገባህ
ወዱያ ከአንተ በሊይ ሹም እንዲሌሾም ቃላ ነው” አሇና ጨረሰ።

አባትዮው በሃይማኖት ነገር ጦቢያ እጅግ ብርቱ ነበረችና፤ ፈርቶ ተጨነቀ። ኋሊ ግን


“ቀን ይስጡኝ መክሬ እነግርዎታሇሁ” አሇና ተሇያዩ። ዋሕዴም ፊት የእኅቱን መጨረሻ ነገር
ሇማወቅ ዜም ብል ቆየ።

ጦቢያ ነገሩን በሰማች ጊዛ ዯነገጠች፤ ነገሩም ዯነቃት፤ ጦቢያ ከሌጅነቷ ጀምራ የኩራትና
የጌትነት ነገር አታስብም ነበርና ቶል እሺ አሊሇችም። ብቻ ታስብ ጀመረች። እንቢ እንዲትሌ ያ
ንጉሥ የዋሇሊትን ወንዴሟን ከባርነት ያዲነሊትን ወረታ ማጥፋት ሆነባት፤ ባንዴ በኩሌ የእርሷ
እንቢታ ሇአባቷና ሇወንዴሟ ጠንቅ እንዲይሆንባቸው ፈራች። እሺ ብሊ ያሌተጠመቀ፣ ክርስቶስን
ያሊወቀ ሰው ማግባት ሃይማኖት እንዯመሇወጥመና ከክርስቶስ እንዯመራቅ፣ በዙህ ኃሊፊ
መንግሥትም የወዱያኛውን የማያሌፈውን ክብር እንዯማቃሇሌ ያሇም ነገር ሆነባትና አይሆንም
በማሇቷ ቆረጠች። ከዙህ በኋሊ አስቀዴማ ወንዴሟንና አባቷን ከመከራ እንዱያዴንሊት ክርስቶስን
ተጨንቃና ተጠባ ሇመነች። ቀጥሊም ሇንጉሡ እንዱህ ብሊ ጻፈች።

“ንጉሥ ሆይ! የእኔን እጅ ስጠኝ ብሇው አባቴን ሇመኑ፣ ነገሩን በሰማሁት ጊዛ እጅግ ዯነቀኝ።
አሁንስ ጌታዬ እንዯ እርስዎ ያሇ ትሌቅ ንጉሥ፣ እንዯእርስዎ ያሇ ጌታ ዓሇምን በእጁ የጨበጠና
በእግሩ የረገጠ፤ አዲሙ የሰገዯሇት አጀማመሩ ያማረሇትና የገናው ያሌተገመገመበት ሕፃን
ንጉሥ እንዳት ተዋርድ እንዯ እኔ ያሇች ዴኃ ሌጅ ሇሚስትነት ይመኛሌ? ይህ ነገር ቢፈጸም
ሇእኔማ እጅግ ክብርና ከፍተኛ ማዕረግ ይሆንሌኝ ነበር። ነገር ግን ሇእርውስዎ መሆን
አሌገባምና ይተዉኝ። ሌቅርብዎ፤ እኔም የእዙህን አሊፊ ክብር፣ የእዙህን አሊፊ ዓሇም ዯስታ
ተመሌክቼ፤ ክርስቶስን ያሊወቀና ያሌተጠመቀ ንጉሥ ማግባት ክርስቶስን መክዲትና
የ዗ሇዓሇሙን ሕይወታዊ ክብሬን መናቅ ይሆንብኛሌ፤ ስሇዙህ እጄን ወዯ እግዙአብሔር
እ዗ረጋሇሁ እንጂ ሊሌተጠመቀና ክርስቶስን ሊሊወቀ እጄን አሌሰጥም፤ እንዱያውም በእውነቱ
መሏሊ አሇብኝና አይሆንሌኝም፤ አይ዗ኑብኝ። ትሌቅ ውሇታ ሰርተው እኛን ዯስ ስሊሰኙንና
ወንዴሜንም ከባርነት ስሊወጡሌኝ ወረታውን ቸሩ እግዙአብሔር ብቻ እንጂ ሰው ችል
አይከፍሌዎም። እርስዎ ባያውቁት ክርስቶስ ያውቅዎታሌና ወረታዎን ይክፈሌዎ” አሇችና
በመጨረሻው “ንጉሥ ሆይ! ካንዳ ሁሇቴ ወዯቤታችሁ በዯኅና እንዴትመሇሱ አዯርጋሇሁ ብሇው
54
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ቃሌ ሰጥተውን ነበር፤ አሁንም በሰጡን ቃሌ መሰረት ወዲገራችን ሇመሄዴ አንዴነት ያሰናብቱን
዗ንዴ በትህትነና እሇምናሇሁ” ስትሌ ጻፈች። ወረቀቱንም ሸሽጎ እንዱሰጥ አዯራ ብሊ ሇዋሕዴ
አሳሇፈችው።

ንጉሡ ነገሩ እንዲሌተዋጠሇት ባየ ጊዛ እጅግ ተከፋ፤ በግዴ እንዲያገባት በግዴ የሆነ


ፍቅር፣ ትዲር እንዲይሆንና ንጉሥ የሆነ ሰው በገዚ ጉሌበቱ ተመክቶ እንዯወዯዯው ማዴረግ
እንዲይገባው ያውቃሌ። ባንዴ ወገንም ሉሇቃቸው ከጥንቱ ቃሌ ሰጥቷቸዋሌና የንጉሥ ቃሌ
የማይታጠፍ ሆኖ ቸገረው። ዯግሞ እንዱያ ሲወዴዲት ሇቅቆ እንዲይሰዲት ሇእርሱ ሞት
መሰሇው። የመሄዴዋን ነገር ባሰበ ጊዛ ያንቀጠቅጠው፣ ያዜመው፣ ያብረከርከውና ያሌበው
ጀመር። በጦቢያ አንጻር መንግሥቱም ዗ውደም አጀቡም ሠራዊቱም ከንቱ ሆነበት። ከዓሇም
አሌቆጥርህ አሇው። ሁለም ቀርቶበት ሇጦቢያ ባሌ መሆኑን ብቻ ወዯዯ። በእርሷ ነገር ሌቡ
ተሸበረ፤ታመሌጠኛሇችን ሲያስብ ሌቡ ባባ፣ ሆደንም ይቆርጠው፣ ራሱንም ይፈሌጠው ጀመር።
ምን ያዴርግ? ከሰው እንዲይነጋገር ታመምሁ ብል ተኛ። ከዋሕዴ በቀር ከፊቱ ሰው
እንዲይዯርስ አዯረገና ዜም ብል ያስብ ጀመር፤ አሳቡ ግን በከንቱ ነው። ጦቢያ ክርስቲያን
ያሌሆነ እንዲታገባ ማሇች፤ ተከተተ ነገሩ። እርሱ ክርስቲያን ካሌሆነ በቀር ሁለም ቀረ ማሇት
ነው። አሳቡ በዙህ ቆመና “ዋሕዴ ሂዴ ከእኅትህ አይዝሽ ዯስ ይበሌሽ እንዲንችው ክርስቲያን
ሆኜ አገባሻሇሁና የሚጠምቀኝ ቄስ በሽሽግ አስፈሌጊሌኝ›› ብል ሊከባት። ጦቢያም ከእርስዋው
ንግሥትነት ይሌቅ በእርሷው ምክንያት ያን ያህሌ ትሌቅ ያረመኔ ንጉሥ ክርስቲያን በመሆኑ
ዯስ አሊትና “ይኽማ ከሆነ አማረ” አሇች። እግዙአብሔርንም አመሰገነች።

ንጉሡ ግን ከዙህ ዕሇት ጀምሮ ብሌኅቱን ሳያስታውቅ ትሌቅ ዓመት በዓሌ አሇብኝ እያሇ
ያሳሊ፣ ጠጁን ያስጥሌ፣ ጠሊውን ያስጠምቅ፣ ፍሪዲውን ያሰበስብ፣ ሁሇንተናውን ያሰናዲ ጀመር።
ዯግሞ ላት ላቱን በስውር ትሌቅ የገዲም መምህር እየመጣ የሃይማኖትን ነገር፤ የጌታችን
መውረዴና መወሇዴ፤ መሞቱንም ያስተምረው ጀመር። የአጎቱንም ሌጅ በጦቢያ አስመስል
ከዋሕዴ ሇማጋባት “የወዯዴሽውን ጦቢያን እንዲጋባሽ ክርስቲያን ሁኚ እኔም የክርስቲያን ወገን
ሇማግባት ክርስቲያን መሆኔ ነው” ብል ነግሮአት አብራው ትማራሇች። ንጉሡም፣ ያቺም ያጎቱ
ሌጅ የክርስቶስ ሃይማኖት/ትምህርት/ ገባቸው። ከዙህ ወዱያ ንጉሡ ውስጥ ሇውስጥ
በየመሣሪያው ሁለ ሊይ መስቀሌ ያስቀርጥበት ጀመር። ሶበዴአት በነበረበት ሥፍራ፣ በሰንዯቅ
አሊማው ሁለ መስቀሌና ሰፍነግ፣ ጦር፣ አክሉሇ ሶክ ያስጠሌፍበት ጀመር። በየነጋሪቱም

55
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
በየመሇከቱም በየጋሻውም ሁለ ሊይ የጣዖት ስም ነበረበትና ያንን እያስጠፋ የክርስቶስን ስም
አስጻፈበት።

የሠርጉ መሰናድ ባሇቀ ጊዛ ከሠርጉ አንዴ ቀን ቀዯም ብል በመንፈቀ ላሉት እርሱም


የአጎቱም ሌጅ በዙያ መምህር እጅ ተጠመቁ። ወዱያው ሳይነጋ በፊት በዴንኳኑ ሊይ መስቀሌ
ያሇበት ሰንዯቅ ዓሊማ አስተከሇና የጥንቱን ከእሳት አስጨመረው። ወዱያው ጎሕ እንዯቀዯዯ ወፍ
ጭው ጭው ማሇት ሲጀምር ከአዯባባዩ ሊይ የአዋጅ ነጋሪት ወጣና በግራና በቀኝ መስቀሌ
የተሇጠፈበት ዓሊማ በንፋስ ሲውሇበሇብ ነጋሪቱ ይዯበዯብ ጀመር። ገና ሰዉ ከመኝታው
አሌተነሣም ነበርና ያ ሰንተሌ ነጋሪት እየቆየ እንዯሌማደ ዴዜ ዴዜ ሲሌ በሰማ ጊዛ የአዋጁ
ነጋሪ መሆኑን ዏወቀ። አዋጁን ሇመስማት እየተቻኮሇ ሰዉ ከእንቅሌፉ ባንኖ እየተነሣ ዓይኑን
በእጁ በአይበለባው እያሻሸ ጨርሶም ያሌሇበሰ ሌብሱን በአንዯኛው እጁ ከምዴር እየጎተተ አዋጁ
እንዲያመሌጠው እየተቀዲዯመ ከግራና ከቀኝ ተሰበሰበ። በአንዴ ጊዛ ሰዉ ከአዯባባዩ ሣር ቅጠሌ
ሆነና ይትበሇበሌ ጀመር።

ንጉሡ በሩቁ ሁለንም ሲመሇከት ነበርና የሰውን መጠራቀም ባየ ጊዛ የአዋጅ ነጋሪውን አሇቃ
በወርቅ ሇምዴ፣ በወርቅ ጫማ፣ በወርቅ ዜናር፣ በሏር ቀሚስ፣ በአረንጓዳ ሱሪ አንቀሌቅል
ሸሌሞ፤ በወርቅ የተሟሸ ዗ንግ አሲዝ የአዋጁን ቃሌ ጽፎ ሰጥቶ ሰዯዯውና በአጀቡ ከአዯባባዩ
ዯረሰ። በአዋጅ ነጋሪው ጀርባ አሇፈና ሲቆም ጊዛው መዴረሱን ሇማስታወቅ ነጋሪት መቺው
ምቱን ያፋጥን ጀመር። የአዯባባዩም ሰው ምን ይሆን ሲሌ ሇመስማት ይጋፋና ይንሸቀሸቅ
ጀመር። ቃሌ እንዲያመሌጠው አንደ በአንደ ሊይ እየወጣ እየተዚሇሇ ጆሮውን አቁሞ ሲጠብቅ
አዋጅ ጯሂው (አዋጅ ነጋሪው) ከትሌቅ ዯንጊያ ሊይ ወጣና ፊት እንዯሌማደ ሦስት ጊዛ
እየተንጠራራ ‹‹ስማ! ስማ! ስማ! መሰማሚያ ይንሣው የንጉሥን ጠሊት” ብል እንዯጨረሰ
ዋናው አዋጅ እስነጋሪ ወረቀቱን እያነበበ ይመራው ጀመር። ቃለም እንዱህ ይሌ ጀመር።

‹‹ሠራዊቴ ሆይ! አገሬ ሆይ! ዓሇምን ምዴርን ሰውን አራዊትን እንስሳትንና በዙህ ዓሇም
ያሇውን ፍጥረት ሁለ አንዴ አምሊክ ብቻ ነው የፈጠረው፤ ሁሇተኛ ፈጣሪ ከዙህ ቀዯም
አሌነበረም። ሇእንግዱህም አይመጣም። ይኽው አምሊክ ብቻ ከዓሇም በፊት እንዯነበረ ዓሇምንም
አሳሌፎ ይቀራሌ። በሦስትነቱ ስናምን አብ ወሌዴ መንፈስ ቅደስ እንሊሇን። በአንዴነቱም
በሦስትነቱም አንዴ አምሊክ መሆኑን እናምናሇን።

56
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
‹‹ይኸው አምሊክ አዲምንና ሔዋንን ፈጥሮ እንዱወሌደ እንዱዋሇደ ዓሇምን እንዱሞለ
አ዗዗። በዙህ ጊዛ እንኳን አዲምና ሔዋን አራዊቱ እንስሳቱ፣ አዕዋፉ አምሊካቸውን ዏውቀው
አመሰገኑ። ከብዘ ዗መን በኋሊም ሰዉ ከመራባትና ዓሇሙን ከመሙሊቱ የተነሣ ቋንቋው በዜቶ
እየራሱ ሆነ። እንዯ ቋንቋውም ብዚት ሃይማኖቱም አምሌኮቱም ተሇወጠ። የእውነተኛውን
አምሊክ ረስቶ ሇየራሱ ጣዖት አበጀ። በዙህ ጊዛ እግዙአብሔር አብ አንዴ ሌጁን ‘ሂዴ’ ብል ወዯ
ምዴር ሊከው። ይኽው ሌጁ ከሰማየ ሰማያት ወርድ ከዴንግሌ ማርያም ተወሌድ እንዯእኛ ሰው
ሆኖ አስተማረ፤ ተሰቀሇ፣ ሞተ።

የእርሱ ተማሮች ሏዋሪያት የእርሱን ቃሌ እንዲስተማራቸው እየዝሩ አስተማሩ።


እነእርሱ የዯረሱበት አገር ወይም ቃሊቸውን የሰማ ብርሃን ወጣሇት፣ አመነ፤ የኢየሱስ
ክርስቶስን ቃሌ ዏወቀ፤ ክርስቲያን ሆነ፣ ተጠመቀ። የሏዋርያትን ቃሌ ያሌሰማ እስከዚሬ ዴረስ
በጣዖት፣ በጅኒ፣ በአጋንንት፣ በዚፍ፣ በገዯሌ ያመሌካሌ።

“እኔም ከአያት ከቅዴም አያቴ በቆየኝ ዴንቁርና ሇጣዖት ስሰግዴ ኖርሁ። አሁን ግን
ክርስቶስ ሌብ ሰጠኝ ከዴንቁርና አወጣኝ፣ የእውነተኛውን ፈጣሪ እንዲውቅ አዯረገኝ።
የእውነተኛው ሃይማኖት የክርስቶስ ወገን መሆን ነውና የእኔ ሃይማኖት ነው ዕወቀው። እኔን
የወዯዴህ እንዯእኔ ተጠመቅ። እኔን ያሌወዯዴህ ተሇይ። ክርስቲያን መሆን የወዯዴህ ወዯቀኝ፣
እንዯጥንትህ መኖር ያዯሊብህ ወዯ ግራ ሥፈር›› አሇና ጨረሰ።

ከዙህ አዋጅ ወዱያ ግራ ሠፋሪ ጠፋ፣ ሁለም ወዯመጠመቁ አዯሊ፤ ክርስቲያን መሆኑ
ተረገጠ፤ ሁለም አስቀዴሞ እንዲወቀው ሆነና ረጋ። ንጉሡ ዯስ አሇው። “ብቻዬን እቀር ይሆን!”
ሲሌ ይፈራ የነበረ ቃለ እንዯተዋጣሇት ሃይማኖቱ እንዯተከበረሇት ባየ ጊዛ ወዱያው፤
ክርስቲያን ይግዚ እንጂ አይገዚ” ብል ዯነገገ። ከዙህ ሕግ የተነሳ በየአገሩ እንዯ ባሪያ ተሸጦ
የነበረ ክርስቲያን ሁለ ከባርነት ወጣ።

ባንዴ ነጋዳ ሰበብ ሁለ ዲነ። ባንዴ ሴት ምክንያት ሁለ አመነ። ባንዴ ንጉሥ ቃሌ


ኢትዮጵያ ቆመ።

የሠርጉ ዲስ ተጣሇ አቁሌቋዩ ተ዗ረጋ ወጡ ተሠራ፣ ጠጁ ተሾመ። አረቄው ቀረበ


ፍሪዲው፣ ሙክቱ ተጣሇ ብርላው፣ ብርጭቆው ተሇቀሇቀና ተዯረዯረ። ሁሇንተናው ግጥም ብል
ተሳሊ። ንጉሡ አስቀዴሞ የሚስቱን ጌጥ አሰናዴቶ ነበርና ሰዯዯ። ዴንኳኑ ሇእርሱ ተብል
57
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የወርቅ ግምጃ ተመርጦ ተሰፍቶ በወርቅ ተጎብግቦ ነበርና ሄድ ተተከሇ። ዘሪያውን የዯማስ
ግምጃ አጥር ታጠረና ጦቢያ ገባች። የዴኅነቷ ዴንኳን ተነቀሇ። በዘሪያው ዗በኛና ሽሌሜ
ታጠረበት። ዯንገጡሩ እየተመረጠ ተሸሌሞ ተሸሌሞ ሄዯና በዘሪያዋ ሠፈረ። ሺህ አቡሱዲ
ሻንቅሊ ሇሰይፈ ጃግሬነት ሰይፉን በጁ እየሸፈነ ቀይ ኩፍታውን እያዯረገ ሄዯና ከ዗በኛና ከሽሌሜ
መካከሌ ገባና ሠፈረ። የጦቢያ ሠፈር ሇዓይን ይገረምም እንዯ እሳት ይፋጅ ጀመር። ከዋናው
ከንጉሡ ሠፈር የእርሷ ዯመቀና እንዯ መስከረም አበባ ተንቦገቦገ።

ይኸ ከሆነ ቀጥል ንጉሡ ዋሕዴን ራስ ቢትወዯዴ አሰኝቶ ራስ ወርቅ አሠረሇት።


ሠፈሩም ሇብቻው ተሇየና ተገጠገጠ። ንጉሡም ሰው እንዱገባሇት ጦሩም እንዱዯነዴን ብል
የክርስቲያን አገር መኳንንት ተሻግሮ በዋሕዴ እግር እንዱሠፍር አዋጅ አዯረገና በአንዴ ጊዛ
ሇፎው በዚሇት።

ንጉሡም ዋሕዴም በአንዴነት ዕሇቱን ሇማግባት ተሰናደ። ነገር ግን ያች የንጉሡ ዗መዴ


ገና የዋሕዴንና የጦቢያን ነገር ሳታውቅ የሚያገባኝ ጦቢያ ነው ስትሌ ነበርና ከሠርጉ በፊት
የምትሇውን ሇመስማት ንጉሡ ዋሕዴን ሇማሳየት ከአጎቱ ሌጅ ዗ንዴ ወሰዯው። እርሷም
ዋሕዴን ተሸሌሞ አጊጦ ራስ ወርቅ አስሮ ባየችው ጊዛ ጥንቱንም ጦቢያ እንጂ ላሊ ሰው ነው
ብሊ አሊወሊወሇችም። ብቻ ወዱያው እንዲየችው የፍቅር ናፍቆት እዴሮባት ነበርና ዯስ ብሎት
ታሇቅስ ጀመረች። አንዴ ብቻ ቃሌ ያገኘችው ቀስ ብሊ ባሌተያየንባቸው ጥቂት ቀናት ውስጥ
እንዳት ረ዗መ ማሇት ብቻ ነው። ንጉሡ ይኽን በሰማ ጊዛ “ስሙ ዋሕዴ ይሁን ብያሇሁና
የባሌሽ ስም እንዯተሇወጠ ዕወቂው። ዋሕዴ ማሇት አረመኔና አማራ አንዴ ሆነ ማሇት ነውና
ስሇዙህ ተሇወጠ። የእርሱንም ስም ሇእኔ ሚስት አዴርጌዋሇሁ” ብል ነገራት። እርሷ “እሺ
መሌካም ስም ነው፤ መሌካም ትርጉም አሇው” ብሊ ዯስ ብሎት ተቀበሇች።

ሠርጉም ተሠረገ፤ ጋብቻቸው እስከሌጅ ሌጅ የዯስታ ግቢ ሆነ፣ መንግሥቱም የጠና


ሃይማኖቱም የበረታ ሆነ።

ዋሕዴ ከዙህ በኋሊ ነጋዳ ዯብዴቦ ጥልት የሄዯ ጊዛ አስታመው ያዲኑትን ሰዎች ሌጅ
ከተሸጠበት አስመጥቶ ስሇ እናት አባቱ ወረታ የእርሱ እንዯራሴ አዴርጎ ሾመው

ንጉሡ ከዙህ ወዱያ ጦቢያን አገባና እንዱህ ብል ገጠመሊት።

58
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እንዱች ያሇች ጽጌ ከወዳት በቀሇች
እንዱያው መሊክ ኑራ ከሊይን ወረዯች።
አሊመሌ ተፈጥራ ሰውን አስጨነቀች።
እንኳን ወንደንና ሴቱን አ዗ነጋች
ይኽም ሁለ ሆኖ መኩራት አሊሰበች።
ሳደሊዋን ትታ ጠጉሯን ተሸሇተች።
ጠሌሰሟን አውሌቃ አጎዚ ዯረበች
ሥጋጃዋን ንቃ አቃቅማ ረገጠች
ከዘፋኗ ወርዲ ተኮረብታ ወጣች።
እንኳን ሇመዋረዴ ሇሞት ያሌተገባች
ዓሇም ሲሰግዴሊት በዴንክ ተከሠሠች።
በምቀኛ ተንኮሌ ተሌፍኝ ተሰዯዯች
ሇወንዴሟ ስትሌ በወንዴ ተመሰሇች
ዲሩ ግና ቢሆን ወንዴ ሁናም አሌቀረች
የሁሇት አገር መንግሥት አንዴነት ገጠመች።
እርሷ ጦር አትፈራም ከሰሌፍ ትገባሇች።
ይኸው ጀግና ቀዴማ ንጉሡን ማረከች።
እንኳን ሇወዯዲት ባሎን ታኮራሇች።
ጦቢያ ዘራ ዘራ ዗ውዴ አትርፋ ገባች።
ዜናብ እንዲጣ እህሌ
በበሌግ የበቀሇ
ባንቺ አፈጣጠር
ፍጥረት ነሆሇሇ
=

ተዪው አታቋጥሪው
ይነሁሌሌ ፍጥረቱ
ባንቺው ተሰገዯ ፍጥረት ሠራዊቱ።
አንዴ ዏመሌ አገኘሁ
ከሠራ አካሊትሽ
እግዛር የሠራውን
ሌብ ማፈራረስሽ።
=

ምንም ወንጌሌ ብማር


ሃይማት ቢገባኝ።
ምን ቢሆን አሊምንም
እንዲንች ያሇ ሉገኝ።
=

ጦቢያ ሇዙህ ግጥም እንዱህ ብሊ ሇንጉሡ ሇባሎ ገጠመች


59
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ይህ ሁለ ወቀሳ
እንግዱህ ምን ባሇች
እሴት ወተት ሳትሌ
ንጉሥ ማር ባገባች።
=

እሌፍ አእሊፍ አማራ ያስሸሽ የነበረ


ራስ ዯጃዜማቹን ይወር የነበረ
ባሇ ትሌቁን ዗ውዴ ይሽር የነበረ
እንኳን ጦርና ሰይፍ መዴፍ አይፈር የነበር
ወሬው ገና በሩቅ ያስረብዴ የነበር
የገዲሙን በሬ ይሰብር የነበር
ጅቦና ሰንሰሇት አይገታው የነበር
እጅግ አስገረመ በማተብ ሲታሰር።
=

እንኳን ላሊ ንጉሥ ባበሻ ያሇው


በኢየሩሳላምም መዴፍ የሚሠራው
በሺህ ዓመት ውጊ ሉሽር አያቃጣው
ዚሬስ ይፈር ጀመር ይዯናገረው
ገና ሙጫው ነግሦ ውጊያ ያሌገባው።
ያንን ሁለ ሇፎ
ያንን ሁለ ጀግና
ያንን ሁለ ጦሩን
ያንን ሁለ ሰሌፉን በቄስ አስፈታው!

ከእዙህ መጽሀፍ ውስጥ ጠጣር መስሇው የታዩ ቃሊትና ፍቻቸው፡-

ሇኮ  ከፋል ሊይ የሚታሰር መሳቢያ

ሇገተ- ከአፍ አስጠጋ

ሇጋ  ያሌጠና፣ ጮርቃ

ሇፎ  እግረኛ ወታዯር

ለሌ  የከበረ ዴንጋይ
60
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሊህይ  የገጽታ ወዜ

ሊቀ  አንዯኛው ከላሊው በሇጠ

ሌጥሌጥ  በመወገጡ ተያይዝ የተሞሇሞሇ ኑግ

ልላ  ሠራተኛ፣ አገሌጋይ

መሌታሕት  ጉንጭ

መርግ  ናዲ

መሰገ  ጨመረ፣ አስቀመጠ፣ አዯረገ

መቁነን  ዴርሻ፣ ሌክ

መተሇገ  ራበ፣ ሞረሞረ

መንድ  አጭር ወፍራም ደሊ

መከር  የዯረሰ አዜመራ ወይም የዯረሰ ሰብሌ

መዯመዯ  መዯዲውን ከሥር ቆረጠ

መዯብር  የነጋዳ ሠፈር (በአሁኑ ጊዛ ሱቅ)

መዲፍ  ማኽሌ እጅ

መጣምር  ከብር የሚሰራ የፈረስ ጌጥ

/የ/ሙያ ሠራተኛ  በጥሬ ገን዗ብ ሳይሆን በእህሌ ዓይነት የቀን ሥራ የሚሠራ

ማገጥ  በክፉ ቀን የሚበሊ የዲጉሣን ፍሬ የሚመስሌ የሚያፈራ የአክርማ ዓይነት


ሣር

ምስባሕ  የእስሊም መቁጠሪያ


61
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ምሽግ  የማይዯፈር ባሇቅጥር ግቢ፣ እርዴ

/ይኽን/ ምጣት  /ይኽን/ አመጣጥ

ምጥቀት  ወዯ ሰማይ ያሇው ርቀት ወይም ከፍታ፣ ወዯ ሰማይ ያሇው ውፅአት

ሞራ  ሆዴ ዕቃን የሚሸፍን የቆዲ ሥር ስብ

ረሞጫ  በፀሏይ ኃይሌ የጋሇ፣ የቆሊ የአሸዋ ሙቀት/እንዯረመጥ የሚፋጅ/

ረጠበ  ረዲ፣ ራሰ፣ ረሰረሰ

ራስወርቅ  ሌዩ ሌዩ ሥራ ያሇው መሳፍንት የሚሸሌሙትና በራሳቸው ሊይ የሚያሰፉት

ሰንተሌ  በትሌቅ በዓሌ ቀን የሚመታ ትሌቅ ነጋሪት

ሰከከ  አንገቱን መዜዝ አተኩሮ ተመሇከተ።

ሰፍነግ  የባሕር አረንጓዳ የውኃ መጠጫ፣ ያዝ ከሌ፣ መራራ ቅሌ

ሳደሊ  ቃሬ፣ ሌጅገረዴ፣ በተሇይ በባሊገር ከማኽሌ ራስዋ ወዯ ኋሊ ሲሌ


በትንሹ በክብነት የተሊጨችው ሥፍራ

ሶበዴአት  ከወገቡ በሊይ ሰው ከወገቡ በታች ግን አውሬ የሆነ ሥዕሌ ምሌክት

ሸጥ  ተረተር

ሻኁራ  ዗ርፍ፣ መርገፍ፣ አጨዋች፣ ሇምሳላ የጥና ሻኁራ

ሻፎ  ሱፋጭ፣ ስሌ ጥቁር ዯንጊያ


62
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ቀሊወጠ  በፍርሃት ሁናቴ ዓይኑን ግራና ቀኝ አንከራተተ

ቀረመት  ቅርጫ፣ የሥጋ ክፍያ

ቀነቀነ  አቀመቀመ /ሇጢም/

ቀንበጥ  የሇጋ ሇጋ

ቅሌጥም  ከጉሌበት እስከ ቁርጭምጭሚት

ቅራት  የዚፍ ዓይነት

ቅናት  ቀበቶ

ቅጥር  ዕዴሞ የግንብ አጥር

/ከመ/ቅጽበተዓይን  ወዱያው ያኔውኑ

ቋጫ  ጮጮ የስፌት አሆላ

በሌግ  በበጋ ዜናም የተ዗ራ አዜመራ

በነቻ  መጣምር

በሰንዯሌ ኀጥር  ጥሩ ሽታ ካሇው ከሰንዯሌ እንጨት የተቀመመ ሽቱ

በጢኀ  በርጭቅ ደባ

ቢተዋ  ማሌዯያ፣ አንባር፣ አንዯዋጫ ያሇ፣ ገዲይ በክንደ ሊይ የሚጢሌቀው

ባሇቀ  አዯገ ከፍ አሇ ጎረመሰ

/የ/ባሕር ዏረብ  ነት ዓይነት፣ የበግና የፍየሌ ቆዲ፣ ከውጭ አገር ይመጣ የነበር

63
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ብርኩማ  ባሇሶስት እግር ካንዴ ግንዴ የተጠረበ መቀመጫ፣ ትራስ

ብሶት  ችግር

ቧሂት  ወዯ ሰማይ የሚነሣ አውል ነፋስ

ተሇቀሇቀ  በብዚት ሠፈረ

ተሇጠሇጠ  ዧ ብል ተነጠፈ(ተ዗ረጋጋ)

ተረጠረጠ  በብዚት ተተከሇ/ሇዴንኳን/

ተሳነ  አቃተ

ተራዲ  የዴንኳን ምሰሶ

ተቀሠፈ  ተቀጠፈ፣ በዴንገት ሞተ

ተሸወጠ  ተነሣሣ፣ ተቀሰቀሰ

ተትመከመከ ተተሊፈ፣ ወዱያና ወዱህ አሇ

ተትበሇበሇ  ተርመሰመሰ

ተቸነነ  ኮራ፣ ተኮፋነነ

ተንሸቀሸቀ  ፈራ፣ ራዯ፣ ተንቀጠቀጠ

ተንሸቃሸቀ  ተጫነቀ ተጠጋጋ አንደ ባንደ ሊይ ሆነ።

ተከባከበ  በምቾት ያ዗

ተዚና  እንዯሌብ ሆነ፣ ያሊሓሳብ ሆነ ተመቻቸ

ተዯመመ  ተዯነቀ፣ ተገረመ

64
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ተዲፋት  መቆሊቆያ

ተገተረ  ሳይነቃነቅ ቆመ

ተገዯረ  ተጎዲ፣ የክፉ ሥራ ውጤት መጉዲቱን ያመሇክታሌ። ተሸጠ ማሇትም


ይሆናሌ።

ተገጠገጠ  ትሌቅ አዲራሽ ተሠራ፣ ግዴግዲው ገረገራው እየተነባበረ


ተገጠገጠ(ተሠራ)።

ተፈጠረቀ  ተከሰከሰ፣ ተገመሰ

ቱኪ  የጭቃ ሹም ወይም የዜቅተኛ ሹም ወኪሌ

ነቀሇ  መ዗዗፣ መሇጠ፣ በኃይሌ አነሣ።

ነቸፈ  ቦጨቀ

ንክ- መጠነኛ ፍዜ ዓይነት እብዴ፣ መቆምና ዜምታ የሚቢዚ

አለማ  ቅጠለ እንዯጎመን ተቀቅል የሚበሊ

/ከእምኀበ/ አሌቦ  ካሇመኖር

አመዲይ  ግግር ውርጭ

አመናመነ  አወጣ አወረዯ፣ አውጠነጠነ

/በ/አመይመጽእ  በምጽአት(ጌታችን በሚመጣበት ጊዛ)

አሟቀሇ  በጎን አጠፈ

ዏምዴ  የግንብ ቤቶችን እንዯ ወጋግራ የሚሸከም

65
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አሞራሞረ  አወጣ አወረዯ፣ አውጠነጠነ

አሞጭ  የቅጠሊቅጠሌ ሥር

አሜከሊ  እሾህ

አስነቸፈ  አስቦጨቀ አወጣ/በዋጋ/

አሸነጠ  ታጠቀ

አሻኮረ  አሳብቆ አንዴ ነገር ሇማስዯረግ ነገርን ጎንጎነ

አሽካፋ  አምራ ነቅታ

አሽኮኮ  ሌጅን በትከሻ ሊይ ማስቀመጥ

አቁማዲ  የጀግንነት ምሌክት፣ በተሇይ አዲሌ ይገዴሌ ሇነበረ የሚሰጥ

አቃቅማ  ኩርንችት

አቆሌቋይ  ገበታ፣ ሰዯቃ

አብራጃ  በራዴ ሽውሽውታ /ነፋስ/

አተያይ  ገጽታ፣ የሚያመሇክተው ሁኔታ

አንሆጫሆጨ  አቅጨሇጨሇ፣ አንሽዋሽዋ

እሞብርላ  አንገቱ ሰንበር ያሇው ብርላ

እርዴ  በቦይ መሌክ የተቆፈረ የጉዴጓዴ አጥር፣ የቅመም ዓይነት

እነስዴስቶም  ስዴስቱ ኮከቦች

እንሶስሊ  ጥፍር የሚያቀሊ ቀሇም፣ ግርሽጥ/የሏረግ ሥር/

እንቅብ  ከሦስት ቁና በሊይ የማይዜ መሥፈሪያ

66
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ዕዴሞ  የግንብ ቅጥር

እዴግ  ባንዴ ርዲታ የዲነ

አንባር  በእጅ ወይም በክንዴ ሊይ የሚዯረግ ቀሇበታዊ ጌጥ /በማዕረግ ምሌክት/

አንቧቀሰ  አዚጋ

አንከፈከፈ  አንቀጠቀጠ፣ አርገበገበ

አክሉሇ ሶክ  ከእሾ የተ዗ጋጀ ዗ውዴ

አኮረሰ  አጎረበ

አንገራገረ  አስፈራራ

አንጣር  አቅጣጫ

አንፊሊ  በፈሊ ውኃ ውስጥ ጨውና ቅመም ተጨምሮበት እየተነከረ የሚበሊ ዜሌ


ዜሌ ሥጋ

አንፋሮ  የአንበሳ ጎፈር

አውተፈተፈ  አወሳሰበ/እንዯወፍ/ ቤትን ሠራ

አዚመ  ከማንቀጥቀጥ አሌፎ አርገፈገፈ/በንዲዴ በሽታና በፍቅር ይነገራሌ/

አይበለባ  የመዲፍ ጀርባ/ተቃራኒ/

አዯናቆረ  አጭበረበረ፣ በማስመሰሌ ተፈሊጊውን ነገር ሸፋፈነ

አዯገዯገ  አከሳ፣ አቧዯነ(ሌብሱን)

አዲ  በባሊገር የአገሬው መንገዴ

አጅባር  ትሌቅ ዴንኳን

አገር አማን ሲሆን  አገር ሲረጋጋ


67
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
/የ/አገር ቤት ጎናዳ  የአገር ቤት ሰው ወይም ባሊገር

አገ዗  ረዲ

አጉዴኖ  አሻርፎ

አጋሞ  አነስተኛ ባሇእሾህ ግንዴ የሇሽ እንጨት

አጋፈፈ  ዗ረፈ፣ ቀማ

አጎረበ  ሇስሊሳ እጅ ባሌሇመዯው ሥራ አቆርብጮ ውኃን ቋጠረ

አጠነከረ  አጠበቀ፣ አመቻቸ

አፋቀ  ጎበ዗

አፍህን አካፍትሃሇሁ  አነጋግርሃሇሁ

አፎቄ  ጦር ነው ነገር ግን በዙህ መጽሏፍ ውስጥ በሰይፍ ሥራ


ገብቷሌ።

ኢምንት  የላሇ

እህሌገብ  በእህሌ ፈንታ የሚበሊ ቅጠሊቅጠሌ ወይም የሣር ፍሬ ሉሆን


ይችሊሌ።

ከሇቻ  እንዯ ቡሽ ባርኔጣ ያሇ የቀዴሞ ወታዯሮች የራስ ቁር

ኩራቢ  መዯረቢያ፣ ያንገት ሌብስ

ካፊር  ባረብኛ ከሏዱ ማሇት ነው።

ክስሌ  እንዯከሰሌ ጥቁር

ኮሇኮሇ  ርካብ ረግጦ ፈረስን ወይም በቅልን መኮርኮር

68
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ኮረምቱ  አፍሊ ዜኆን/ጎረምሳ/

ኮዯኮዯ  አሰረ

ወሊንሳ  ሇስሊሳ ክቡር ምንጣፍ

ወረት  ሸቀጥ

ወሬሳ መታ  ወረረ ዗ረፈ አገር አጠፋ

ወርቀ ዗ቦ  ባሇወርቅ ካባ

ወርቅ ኩፍታ  ፩- በራስ ሊይ ኩፍ፣ ጉብ ብል የሚታሰር ጥምጥም

፪  የራስ ሊይ ቆብ

/ሕባኔ/  የቤተ ክህነት ሻሽ

ወርዴ  ጎን፣ ስፋት ዓርብ፣ ማዕ዗ን ሊሇው ነገር

ወ዗ሊ  ቆንጆ፣ ሸጋ

ወዯዙያው  ገረፉ ወዯዙያው ጋሇቡ።

ውርፍ  እጅግ በጣም አስቀያሚ ክሌፍሌፍ እግዛር የተቆጣው

ዋመነ  ቋመጠ፣ ጎመጀ

዗ተር ደባ  ጥሬውን የሚበሊ ጣፋጭ ደባ፣ በጢኀ ወይም በርጭት ደባ

዗ነፈጠ  ገነጠሇ

ዚኒጋባ  በባሊገር፣ በቤተ ክርስቲያን ወይም በማናቸውም አገር ቤት ታዚ፣ ከቅይዴ


ግቢ ያሇው ሥፍራ
69
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss

ዯረቅ ረፋዴ  በጣም ሲረፍዴ

ዯሴት  በባሕር የተከበበች አገር

ዯቃ  ዯረት መታ የሚያሳዜን ወሬ ሲሰማ

ዯቦሌ  ወዲቦ፣ በሦስትና በሰባት ዓመት መካከሌ ያሇ ሌጅ

ዯነጎረ  ቀረቀረ ከተተ ጨመረ

ዱብ  ሰው ሠራሽ ከፍታ ቦታ የቀጣኖች መሇያና ወይም የቀጣና አፈሮች ማገጃ

ዲሸ  ረጋገጠ

ዲባት  የሠርክ ብርሃን ዯብዚዚ ብርሃን

ዲከረ  ሄዯ /የዴካም አካሄዴ/

ጀንዱ  ጸጉር ያሌተሇየው ትሌቅ ቁርበት

ገሌዲ  ገንዲ

ገመገመ  ገመተ፣ አበሊሇጠ(በሏሳብ ሇካ)

ገረረ  ቆረፈዯ፣ ዯረቀ፣ ከረረ ጠነከረ(ሇፀሀይ)

ገረመመ  ገሊመጠ፣ በዓይን አስጠነቀቀ

ገርበብ  የገጠመ ነገርን እጅግ ጥቂት ከፈት ማዴረግ

ገረገንብ  የግዴንፍር ሥር

70
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ገጠጠ  ፊት ነሣ

ጉር  ከናዲ የመጣ የዯንጊያ ክምር የበዚበት ሥፍራ

ጉብጉብ  አንጥረኛ የሚሠራው ባሇቅርጽ

ጉብር  እብጠት ወይም የእጅ መጅ

ጉድ  አጭር ጎራዳ፣ አፏ ባሊራት ስሇት መሣሪያ

ግሌብ  ሳያጥሌ በቁም የሚያሻግር ውኃ ቢከፍቱት ተሌባ ወይም ምሥጢር


የማይቋጥር

ግራር  ባሇእሾህ ግንዴ ያሇው ዚፍ

ግፋን  ወዯፊት

ጎመዯ  ቆረጠ፣ ዋሸ፣ መታ አሌፎ አሌፎ በጎመዴ የታሰረ ደሊ

ጣመነ  አመመ ዯከመ

ጢሻ  ዲዋ፣ ያነስተኛ እንጨቶች ጫካ

ጣፋ  ከብርና ከኒኬሌ ተሰርቶ በጋሻ ሊይ የሚሇጠፍ ጌጥ

ጥብሌያኮስ  ጥቁር ዱያቢልስ

ጫሜ  በጎራዳ ሰገባ ሊይ የሚሰካ የብርና የወርቅ ጌጥ

ጮርቃ  ትንሽ ሌጅ፣ ሇጋ

ጽጌ- አበባ
71
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss

/የ/ፋሲካ በግ  ሇእርዴ የቀረበ በግ ላልቹም እንዯዙሁ በተሇይ በፋሲካ ዕሇት

ፋና  መብራት

ፋና ወጊ  መብራት ይዝ ቋሚ

72
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss

You might also like