Professional Documents
Culture Documents
የካቲት 23 |የካቲት
ቀን 200823 ቀን 2008 |ገጽ 1
የረቡዕ እትም
ቅፅ 21 ቁጥር 1653 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00
የዴቪድ ካሜሮን
የኢትዮጵያ
ጉብኝት በደኅንነት
ጉዳዮች ላይ
እንደሚያተኩር
ተጠቆመ
የእንግሊዝ የአገር
ውስጥ ደኅንነት ኃላፊ
የልዑኩ አባል ናቸው
በዮሐንስ አንበርብር
በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አጀንዳ እንደሚሆን ለማወቅ ተችሏል::
በተጨማሪም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ
የምትጫወተውን የፀጥታና የደኅንነት ሚና
ማጠናከር፣ ከአፍሪካ ቀንድ ወደ አውሮፓ
በውድነህ ዘነበ ዋሉ:: የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና የካቲት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በቁጥጥር ታዟል:: በሚደረግ ስደትና በደኅንነት ሥጋቶች ዙሪያ
ሥር የዋሉት 62 ተጠርጣሪዎች፣ የካቲት 22 ምክክር እንደሚደረግም ተጠቁሟል::
ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና
ቀን 2008 ዓ.ም. የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ኮሚሽን ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ በአሥሩም ኢትዮጵያ ከውጭ መንግሥታት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመሬት ጋር በመሆን የካቲት 18 ቀን 2008 ዓ.ም እና የካቲት
ሁለተኛ ምድብ ችሎት ቀርበው 14 ቀን የጊዜ ክፍላተ ከተሞች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ከምታገኘው የልማት ፋይናንስ በመጠንም ሆነ
በተያያዘ ሙስና ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩ 21 ቀን 2008 ዓ.ም. ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ፍርድ ቤቱ በመፍቀዱ በጥራት እንግሊዝ ቀዳሚዋ መሆኗን የሚናገሩት
85 አመራሮችና ሠራተኞች በቁጥጥር ሥር ሥር አውሏል:: መጋቢት 6 ቀን 2008 ዓ.ም. እንዲቀርቡ ወደ ገጽ 4 ዞሯል ወደ ገጽ 4 ዞሯል
በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ
ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87 ፋክስ: 011-661 61 89
ርእሰርእሰ
አንቀጽ
አንቀጽ
ታላቁ የዓድዋ ጦርነት ድል ሲዘከር የአገሪቱ
አንድነትና ህልውናም ይታሰብበት!
ታላቁ የዓድዋ ጦርነት ድል ከ120 ዓመታት በኋላም የሚዘከረው፣ የዚህችን አገር ታላቅነት ከሚያደምቁ
አንፀባራቂ ታሪኮች መካከል አንዱ ስለሆነ በኩራትና በታላቅ ሐሴት ነው:: የዓድዋ ድል አንዲት አፍሪካዊት
አገር በዘመኑ እስከ አፍንጫው የታጠቀውን የአውሮፓ ኮሎኒያሊስት በማንበርከክ፣ ለመላው ዓለም ጥቁር
ሕዝቦች የነፃነት ትንሳዔ ያበሰረችበት ነው:: ጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ሕይወታቸውን የሰውበት፣
አጥንታቸውን የከሰከሱበትና ደማቸውን ያፈሰሱበት ታላቁ የዓድዋ ድል፣ የታላቋ አገር ኢትዮጵያና የጀግናው
ሕዝቧ የታሪክ አሻራ ነው:: ይህንን በዘመኑ አቻና ወደር ያልተገኘለት አንፀባራቂ ድል እያሰብን፣ የእዚህን
ዘመን የአገራችንን ጉዳይ እንቃኛለን::
የዓድዋ ድል በአፄ ምኒሊክ መሪነት፣ በባለቤታቸው በእቴጌ ጣይቱ ዋና አስተባባሪነት፣ በየደረጃው ባሉ
የዘመኑ አመራሮች አጋፋሪነትና በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የጀግንነት ተጋድሎ፣ ለዓለም ጥቁር ሕዝቦች
የተበረከተ የነፃነት ስጦታ ነው:: ግማሽ ቀን ባልሞላው የዓውደ ግንባር ፍልሚያ አምስት ሺሕ ገደማ
ኢትዮጵያዊያን በጀግንነት ተሰውተው፣ ስምንት ሺሕ ያህሉ ደግሞ የአካል መስዋዕትነት የከፈሉበት ነው::
እናት አገርን በዘመኑ የአውሮፓ ቅኝ ገዥ ላለማስደፈር የተከፈለው ይህ ዓይነቱ አንፀባራቂ መስዋዕትነት፣
በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ጸሐፍት ትልቅ ሽፋን ያገኘ ነው:: በዓድዋ ጦርነት ድሉ የኢትዮጵያዊያን መሆኑ
ተረጋግጦ ሰባት ሺሕ የኢጣሊያ ወታደሮች ከሁለት ጄኔራሎቻቸው ጋር መሞታቸው፣ 1,500 ያህሉ ቆስለው
ሦስት ሺሕ የሚሆኑት እጃቸውን መስጠታቸው፣ ለዘመቻው የተሠለፉት ሁሉም መድፎችና 11 ሺሕ
ጠመንጃዎች መማረካቸው ሲታወቅ፣ በወቅቱ ታዋቂ በነበሩት የአሜሪካና የአውሮፓ ጋዜጦች የመጀመሪያ
ገጽ ሰበር ዜና ሆነው ነበር:: ኮሎኒያሊስቶች አንገታቸውን ሲደፉ፣ በቅኝ አገዛዝ ሥር የነበሩ ግን በኩራት
አንገታቸውን ቀና አድርገዋል::
ይህንን ዓይነት ስመ ገናና ገድል የተፈጸመባት አገር ሕዝቧ መቼም ቢሆን እንዳትደፈር ሕይወቱን
ሲገብርላት ኖሯል:: በዚህም ምክንያት አንድም ጊዜ የቅኝ አገዛዝ ቀንበር አላረፈባትም:: ይህ ለአገሩ ቀናዒ
የሆነ ጀግና ሕዝብ ከዳር እስከ ዳር እየተመመ እግሩን ለጠጠር፣ ግንባሩን ለጦር ያጋፍጥ የነበረው ደልቶትና
ተመችቶት አልነበረም:: በተለይ በዘመነ መሣፍንት አገዛዝ ወቅት በተደረጉ የእርስ በርስ ውጊያዎችና የግዛት
ማስታወቂያ
ማስፋፋት ዘመቻዎች ከሚገብረው ሕይወቱ በተጨማሪ፣ የፊውዳሎች ሎሌና በገዛ አገሩ መሬት አልባ ገባር
ሆኖ መከራውን በልቷል:: ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ የነበረው ሰቆቃ የኢትዮጵያዊያን
የጋራ መገለጫ ነበር:: ይህ መከራ በሁሉም ወገኖቻችን ላይ የደረሰ በመሆኑ በተናጠል የእነ እንትና ብቻ
የሚባል አልነበረም:: ነገር ግን ምን ግፉ ቢበረታ፣ ምን በደሉ ቢያስመርር፣ ምን መከራው ቢያንገፈግፍ
የኢትዮጵያ ሕዝብ በአገሩ ጉዳይ አይደራደርም ነበር:: ይህ ታላቅ የአገር ፍቅር ስሜት በዓለም ላይ ህያው
ሆኖ የሚኖር ታላቅና አንፀባራቂ ድል እንዲጎናፀፍ አድርጎታል::
በዓድዋ ድል ምክንያት የዓለም ጥቁር ሕዝቦች መመኪያ የሆነችው ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ሦስቱን
ኅብረ ቀለማት (አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ)፣ ከአፍሪካ እስከ ላቲን አሜሪካ ድረስ በርካታ አገሮች ተጋርተዋል::
ለፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ መፈጠርና ለፀረ ኮሎኒያሊስት ትግል ዘመቻዎች የልብ ልብ የሰጠው
ታላቁ የዓድዋ ድል ነው:: ለአሜሪካ ጥቁሮች የነፃነት ጥያቄ መነሻ ነው:: ለአፍሪካ ኅብረት መመሥረት
ዋነኛው ፋና ወጊ ነው:: በዚህ ድል ምክንያት ኢትዮጵያ ያገኘችው ከፍታ ከሚታሰበው በላይ ነው:: ይህንን
አንፀባራቂና ተምሳሌታዊ ድል በታላላቅ አገራዊ ጉዳዮች ስኬት ማስቀጠል ሲገባን ግን፣ ራሳችንን በራሳችን
ጠልፈን እየጣልን የባዕዳን መዘባበቻ ሆነናል:: የዓለም ጥቁሮችን በአንድነት ያሠለፈ ታሪክ ሠርተን፣ ትልቁን
የኢትዮጵያዊነት ምሥል እያጠፋን እያነስን ነው:: ከዚህ ታላቅ ድል ጋር የሚመጥን ሰብዕና መላበስ ካልተቻለ
የታሪክ ተጠያቂነት ያስከትላል:: የዚህች አገር አንድነትና ህልውና የሚታሰበውና ብዙ የሚባልለት ለዚህ
ነው::
በአሁኗ ኢትዮጵያ ሕዝቡን ለጋራ ዓላማ አስተሳስሮ ብሔራዊ መግባባት መፍጠር የሚያስፈልግበት
ወቅት ላይ እንገኛለን:: በብሔር፣ በሃይማኖት፣ በባህል፣ በቋንቋና በፖለቲካ አመለካከት ልዩነትን እያሰፉ
ከመገፋፋት ይልቅ እንደ ቀድሞዎቹ ጀግኖች አባቶችና እናቶች፣ የጋራ የሆነች አገርን ጥቅም የማስቀደም
አስፈላጊነት ሊታሰብበት ይገባል:: ለተወሰነ ቡድን ጥቅምና ፍላጎት ሲባል ብቻ በሚደረግ ሽኩቻ የአገርና
የሕዝብ ህልውና አደጋ ውስጥ ይገባል:: ለዘመናት በመከባበርና በመፈቃቀድ ልዩነቶቹን አቻችሎ ለአገሩ ዳር
ድንበር መከበር ሕይወቱን በፈቃደኝነት ሲገብር ለኖረው ለዚህ አኩሪ ሕዝብ፣ ሰላሙንና አንድነቱን የሚገዘግዙ
ተገቢ ያልሆኑ ድርጊቶች መገታት አለባቸው:: የዓለም ጥቁር ሕዝቦችን በተጋድሎው በአንድነት ያስተሳሰረ
ይኼ ጀግና ሕዝብ፣ በስሜታዊነትና በደም ፍላት በሚቅበዘበዙ ወገኖች ምክንያት ሊፈታ አይገባውም:: ከአገሩ
አንድነትና ህልውና በላይ ምንም የሚበልጥበት ነገር እንደሌለ ዓድዋ ምስክር ነው::
ባለፉት አራት አሥርቶች በፖለቲካ ልሂቃን መካከል በተካሄደው አላስፈላጊ ደም አፋሳሽ ትግል ምክንያት
በሺዎች የሚቆጠሩ አልቀዋል:: ብዙዎቹ በእስር ቤት ተንገላተዋል:: የተረፉት ለስደት ተዳርገዋል:: ይኼ
የዘመናችን የጥላቻ ፖለቲካ የፈጠረው በሽታ አሁንም ድረስ አለቅ ብሎ ወንድማማቾችን ወደ በለጠ ጥፋት
እየነዳቸው ነው:: በየቦታው በቅራኔ የተወጠሩ፣ ለቂምና ለበቀል የሚፈላለጉ በዝተዋል:: ልዩነትን በሠለጠነ
መንገድ ከመፍታት ይልቅ፣ የጠቡ ጎዳና የበለጠ እየሰፋ ነው:: የአገር ብሔራዊ ጥቅምና የጋራ አጀንዳ
ጠፍቶ ሥልጣኑን በማጠባበቅ ላይ የተወጠረውና ሥልጣን በተገኘው አጋጣሚ እንዴት ይነጠቃል የሚለው
የሁለት ጎራዎች ፍጥጫ ሆኗል:: ለዓለም በመቻቻልና በመከባበር ተምሳሌት ሆና የቆየች አገር ከቅርብ ጊዜ
ወዲህ የብሔርና የሃይማኖት ጥበት የተጠናወታቸው ወገኖች ጭምር ይፋጠጡባታል:: ዓለም ታላቁንና
አንፀባራቂውን የዓድዋ ድል እያስታወሰ አሁንም ድረስ በሚደመምበት ጊዜ፣ እዚህ ድሉን የሚያንኳስሱና
አገርን የሚያሳዝኑ ድርጊቶች በየቦታው ይታያሉ:: እንዲህ እየተሆነ እስከ መቼ ይዘለቃል? መፍትሔ
ካልተፈለገ የአገርና የሕዝብ አንድነትና ህልውና አደጋ ውስጥ ነው::
ብዙዎቹ የታሪክ ምሁራን እንደሚሉት በዓድዋ የጣሊያን ወራሪዎች ላይ የተገኘው ድል፣ በኢትዮጵያ
ታሪክ ላይ የመሠረታዊ ለውጥ ጅማሬ ነው:: ይህም ኢትዮጵያ በዓለም ልዩ ትኩረትና ዕውቅና እንድታገኝ
አስችሏታል:: የአፍሪካውያን ብቻ ሳትሆን የዓለም ጥቁር ሕዝቦች መመኪያ አድርጓታል:: ለፀረ ቅኝ አገዛዝ
ተጋድሎ ተምሳሌትና ነፀብራቅ ሆናለች:: አፍሪካውያን በዚህ ታሪካዊ ተጋድሎ በተገኘ ድል ተነሳስተው
ከቅኝ አገዛዝ ቀንበር ነፃ ሲወጡ፣ ኢትዮጵያ የጋራ መሰባሰቢያ ቤታቸው እንድትሆን መርጠዋታል:: በሌላ
በኩል የኢጣሊያ መንግሥትና ወታደራዊ ተቋም ብቻ ሳይሆን፣ የአውሮፓ ቅኝ ገዥዎች ኃፍረት ውስጥ
እንዲወድቁ ያደረጋቸው ይኼ ታላቅ የድል ገድል ነው:: ይህንን የመሰለ የሚያኮራና ከትውልድ ወደ ትውልድ
የሚሸጋገር አኩሪ ታሪክ ተይዞ፣ ለዚህች አገር ህልውና መቀጠል መታገል ሲገባ ያልተገባ ተግባር ውስጥ
መገኘት ያሳፍራል:: ኢትዮጵያዊያን በመከባበርና በመነጋገር ችግራቸውን መፍታት እያቃታቸው ነው::
እንኳን ወራሪን ለመመከት እርስ በርስ በሰላም ለመነጋገር ወኔ አጥተዋል:: ይኼ በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል::
የታላቁ የዓድዋ ጦርነት ድል ሲዘከር የአገር አንድነትን የሚያጠናክር ደማቅ ታሪክ መሠራት አለበት::
ለዚህ ደግሞ ከእርግማንና ከወቀሳ፣ ከብጥብጥና ከመደማማት ተወጥቶ ለአገርና ለሕዝብ የሚመች ተግባር
ይከናወን:: ታላቁ የዓድዋ ጦርነት ድል ሲዘከር የአገሪቱ አንድነትና ህልውና ይታሰብበት!
መብቱ የተጠበቀ ነው:: ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ
የተጠበቀ ነው::
የኢትዮዽያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ማስታወሻ፡- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911-784339 ይደውሉ
ማሻሻያዎችን በኃይል መመገቢያ ሥርዓቶቹ ላይ ነገር ግን የዲማ ወረዳ አስተዳደር በጻፈላቸው ደብዳቤ
ሚኒስትሩ ፍትሕ እንዲሰጧቸው ጠይቀዋል::
የጂቡቲ መንግሥት... ከገጽ 5 የዞረ
ነገር ግን ባለሀብቶቹ ለልማት እያዘጋጁት ያለው
በማካሄድ በባዮማስ የሚመነጨው ኃይል እስከ የተሰጣቸው መሬት የፌዴራል ኢኮኖሚ ዞን ክልል መሬት ቀደም ሲል በፌዴራል መንግሥት ለኢኮኖሚ አስመጪዎች ካሉበት ቦታ ሆነው ጊዜ ሳይገድባቸው
60 በመቶ የሚሆነውን የከሰል ድንጋይ ኃይል በመሆኑ፣ ከተሰጣቸው መሬት ላይ እንዲነሱ ትዕዛዝ ዞን የተከለለ ሆኖ ሳለ፣ በስህተት የክልሉ መንግሥት የዕቃዎቻቸውን እንቅስቃሴ መከታተል ይችላሉ ብለዋል::
መተካት እንደሚቻል ኢንጂነር ባሱ ገልጸዋል:: ሰጥቷል:: ለተነሽዎቹ ተለዋጭ ቦታ እንደሚሰጣቸው
እንደሰጣቸው የፌዴራል መንግሥት ምንጮች ይሁንና የጂቡቲ ወደብ ያመጣው አዲስ አሠራር
ወረዳው የጻፈው ደብዳቤ ጨምሮ ገልጿል::
ይናገራሉ:: በዚህ ስህተት ምክንያት ችግሩ ተፈጥሯል:: በኢትዮጵያውያን አስመጪዎችና ላኪዎች ዘንድ ሲነቀፍ
ይሁንና ስለሚመሠረተው ኩባንያ አወቃቀርም ለጎግ ወረዳ ኢንቨስተሮችም ተመሳሳይ ደብዳቤ ያለው አማራጭ በሚሰጣቸው ተለዋጭ ቦታ ላይ ቆይቷል::አብዛኞቹ ላኪዎችና አስመጪዎች ወደቡ
ሆነ ሁለቱ ኩባንያዎች ስለሚኖራቸው ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2008 ዓ.ም. መጻፉ ተገልጿል:: ሥራቸውን መቀጠል ነው ተብሏል:: ባለሀብቶቹ ግን ያመጣው አሠራር ተጨማሪ ዋጋ እንደሚያስወጣ፣
የባለቤትነት ድርሻና ሚና ላይ ወደፊት ማብራሪያ የ31 ተፈናቃዮች ተወካይ የሆኑት አቶ ጌታቸው ካፒታላቸውን ያፈሰሱበትን መሬት ካጡ በኋላ፣ እንዴት ለአብነትም በኮንቴይነር ከ30 ዶላር በላይ የሚከፈልበት
እንደሚሰጡበት፣ በመሠረተ ሐሳቡ ላይ ስምምነት ጀንበሩና አቶ ኪሮስ በርሔ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሆነው ዳግም ወደ አዲስ ሥራ መመለስ እንደሚችሉ አሠራር መሆኑን በመግለጽ ሲተቹ ቆይተዋል::የኢትዮጵያ
ማድረጋቸውን የኢካሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በእርሻ መሬታቸው ላይ በርካታ ገንዘብ አውጥተዋል:: ግራ እንደገባቸው አስረድተዋል:: መንግሥት ልዑካንም በጉዳዩ ላይ ለመምከር ደጋግመው
ወደ ጂቡቲ ማቅናታቸው ተዘግቧል::ዋና ሥራ
ሒሻም ሸሪፍ ለሪፖርተር ተናግረዋል::
አስፈጻሚው ሓዲ ግን አስተባብለዋል::
በኢንጂነር ባሱ ገለጻ መሠረት የባዮማስ
ቴክኖሎጂው ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከሚያተርፈው
ዓቃቤ መንበረ ፓትርያርክ... ከገጽ 3 የዞረ
ከዚህ ይልቅ ዕቃ አስተላላፊዎች ከዚህ በፊት
ይከፍሉት የነበረው ታሪፍ ላይ ቅናሽ መደረጉን ኃላፊው
ግብረቱ በ1923 ዓ.ም. ግንቦት 12 ቀን የተወለዱትና በ85 ሦስተኛ ዓመት በዓለ ሲመት የካቲት 24 ቀን 2008 ዓ.ም.
ወጪና ከሚያበረክተው ዝቅተኛ የአየር ብክለት ዓመታቸው ያረፉት አባ መዓዛ ቅዱሳን (አቡነ ናትናኤል) እንደሚከበር፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት
ይገልጻሉ::ከዚህ ቀደም በኮንቴይነር እስከ 200 ዶላር
በተጓዳኝ፣ እጅግ አደገኛ የሆነውንና ለበርካታ ይከፈል የነበረው አሁን ወደ 60 ዶላር ዝቅ መደረጉን
ሥርዓተ ቀብር፣ የካቲት 24 ቀን 2008 ዓ.ም. ባገለገሉበት አስታውቋል:: አስታውቀዋል::እንዲህ ያሉትን ማስተካከያዎች
ዓመታት የአፋርን አንድ ሚሊዮን ሔክታር ሀገረ ስብከትና ራሳቸው ባሳነፁት ደብረ መዓዛ አቡነ ተክለ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ከጠዋቱ ለማድረግና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ለመምከር
መሬት የወረረውን አረም በማረስና መሬቱን ነፃ ሃይማኖት ገዳም እንደሚፈጸም ከጠቅላይ ቤተ ክህነት ከኢትዮጵያና ከጂቡቲ ወገን የተውጣጡ ባለሥልጣናት
ሁለት ሰዓት ጀምሮ በሚከበረው በዓለ ሲመት ከካህናትና
በማውጣት ትልቅ ጥቅም የሚያስገኝ ፕሮጀክት የተገኘው መረጃ ያመለክታል:: ምዕመናን በተጨማሪ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ በየሁለት ወራት እንደሚገናኙም አስረድተዋል::
ነው:: በሌላ ዜና የኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አምባሳደሮችና የልዩ ልዩ ተቋማት ተወካዮች እንደሚገኙ ከዚህ በተጓዳኝ በቅርቡ ሁለት የነዳጅ ማስተላለፊያ
ከፕሮሶፒስ አረም ባሻገር ከሌሎችም የግብርና ስድስተኛ ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ መግለጫው አውስቷል:: መስመሮች ከኢትዮጵያ ወደ ጂቡቲ ለመዘርጋት
ስምምነት ላይ መድረሱ አዲስ ክስተት መሆኑን ሓዲ
ተረፈ ምርቶች የባዮማስ ኢነርጂ ማምረትም
አብራርተዋል::አንደኛው የነዳጅ መስመር ከኢትዮጵያ
የበጎ አድራጎት...
እንደሚቻል ያብራሩት ኢንጂነር ባሱ፣ የሰሊጥ የተፈጥሮ ጋዝ ኤክስፖርት ለማድረግ የሚያገለግል
ገለባን ጨምሮ ታሳቢ የሚደረጉ ሌሎችም ተረፈ ከገጽ 44 የዞረ
ሲሆን፣ ሌላኛው ደግሞ የተጣራ ነዳጅ ወደ አገር ውስጥ
ምርቶችን አመላክተዋል::ሒሻም ሸሪፍ በበኩላቸው በምናይበት አቅጣጫ መሠረት ነው ይህን ስብሰባ የጠራነው፤›› አዳብረው ችግሩን ቀምሰው ሁኔታውን ለመወጣት እየሞከሩ
ለማስገባት ይውላል::የነዳጅ መስመሮቹን ለመገንባት
እንደ መሰቦ ሲሚንቶ ያሉ ፋብሪካዎች በዓመት የአሜሪካ ብላክ ራይኖ እንደሚሳተፍ ይታወቃል::
ሲሉም የስብሰባውን ምክንያት አስረድተዋል:: ያሉት የሚለውን ጉዳይ ተመልክተናል፤›› በማለት ከአቅም
ከ100 እስከ 150 ሺህ ሜትሪክ ቶን ከባዮማስ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ ዋና ጋር የተያያዘ ችግር ቢኖርም ግን የገንዘብ እጥረቱ ከፍተኛ በተጨማሪ በባቡር መስመር፣ በውኃና በመንገድ
የሚመነጭ የኤሌክትሪክ ኃይል ይፈልጋሉ:: ዳይሬክተር አቶ መሠረት ገብረ ማርያም በበኩላቸው፣ ችግር እንደሆነ አብራርተዋል:: መሠረተ ልማቶች ሁለቱ አገሮች መተሳሰራቸውን
የሚባለውን ያህል የለጋሽ አካላት የገንዘብ ዕርዳታ ‹‹ቀጣይ አቅጣጫን በተመለከተ አጠቃላይ ችግሩ እንዳለ ያስታወሱት ሓዲ፣ በጂቡቲ አቋርጦ ወደ ኢትዮጵያ
በተያያዘ ዜና መሰቦ ሲሚንቶ ከኢካሩ ጋር አለመቀነሱን ጠቅሰው ችግሩ ከተቋማቱ የአቅም ውስንነት ተማምነናል፤›› በማለት የገለጹት አቶ ነጋሽ ከመንግሥት፣ የሚዘረጋውና መነሻው ከጃፓን የሆነው የባህር ውስጥ
የባዮማስ ኢነርጂ እንዲቀርብለት የአምስት ጋር የተገናኘ ነው የሚል ምላሽ ሰጥተዋል:: ከለጋሽ አካላትና ከተቋማቱ ጋር የተጀመረው ውይይት የቴሌኮም ኬብልም ኢትዮጵያን ከተቀረው ዓለም
ዓመት ስምምነት በመፈራረም ለመነሻው አሥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና ኅብረተሰቡን ለመጥቀም ለማገናኘት ጂቡቲን መሸጋገሪያው ያደርጋል::በአንፃሩ
‹‹ብሩ አልቀነሰም:: በመድረኩ የተገኙ ለጋሾችም ብር ኢትዮጵያ ለጂቡቲ ያበረከተችው የመጠጥ ውኃ
ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት ማድረጉን ሒሻም ሸሪፍ በየዓመቱ እየጨመረ መሄዱን እንጂ እየቀነሰ እንዳልሆነ በሚያስችል መንገድ እንቅፋቶችን ለማስወገድ ስምምነት ላይ
እንደተደረሰ ገልጸዋል:: ፕሮጀክትም ወደ መጠናቀቁ ተቃርቧል::
ገልጸዋል::በዓመት ሁለት ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ መናገራቸውን ከመድረኩ አድምጠናል:: ብቁ የሆኑና አቅም
ያላቸውንና ሥራቸውን ውጤታማ የሚያደርጉትን እየመረጡ የኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት
የሚያመርተው መሰቦ ሲሚንቶ፣ ከሰሊጥ ተረፈ
ምርት የሚመነጭ የባዮማስ ኃይል እንዲቀርብለት
ነው:: ከእነዚህ ከመረጧቸው ጋር እየሠሩ ነው:: ነገር ግን
አቅም የሌላቸውና የሚሠሩትን ወደ መሬትና ወደ ተገልጋዩ
መድረክ የተመሠረተው በ2005 ዓ.ም. ሲሆን፣ የበጎ
አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ አስተዳደራዊ
ባለአነስተኛ ይዞታ...
በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል:: ማውረድ የማይችሉትን ዋስትና ሊሰጧቸው አይችሉም፤›› ዕውቅና ለማግኘት የቆመው ግብረ ኃይል ያከናውናቸው ከገጽ 3 የዞረ
በማለት አስረድተዋል:: የነበሩትን ተግባራት በመተካት በሦስቱም ዘርፎች የሚገኙ
ዱሪ ገልጸዋል:: ለዚህም ዋነኛው ምክንያት የነበረው በ1977
የዓድዋ ድል... አቶ መሠረት ገንዘቡን ይዞ ወደ ኅብረተሰቡ ወርዶ ኅብረቶች፣ ጥምረቶች፣ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት
ከገጽ 3 የዞረ አማካይነት የተቋቋመ የጋራ መድረክ ነው:: ዓ.ም. የነበረውን የሰብል ሁኔታ እንደ ዋና ነጥብ መወሰዱ
ውጤታማ ሥራ እሠራለሁ ለሚል ተቋም የተመቻቸ ሁኔታ መሆኑን አቶ ዱሪ አክለዋል::
የዘንድሮው 120ኛ ዓመት የዓድዋ ድል በዓል የካቲት 23 እንዳለም አመልክተዋል:: ይህ መድረክ ሦስቱንም ዘርፎች ማለትም ኢትዮጵያዊ፣
የኢትዮጵያ ነዋሪና የውጭ የሆኑ በጎ አድራጎት ይኼንንም ሁኔታ ለማስተካከል በኔዘርላንድ ትዌንቲ
ቀን 2008 ዓ.ም. ‹‹ብዝኃነትን ያከበረችው አዲሲቷ ኢትዮጵያ በዚሁ ጉዳይ ላይ የመድረኩ ሰብሳቢ አቶ ነጋሽ ሲናገሩ፣ ዩኒቨርሲቲ 60 አካባቢዎች ተመርጠው ለ16 ዓመታት
‹‹ገንዘብ አይገኝም የምንለው ራሳችንን ሳንፈትሽ አይደለም:: ድርጅቶችንና ማኅበራትን የሚያስተባብር ነው:: እነዚህ
የዓድዋ ድልን ሕያው ማድረግ ትችላለች!!›› በሚል መሪ ቃል ያለው ሁኔታ ተጠንቷል:: በዚህም ጥናት ከ800 ሺሕ በላይ
በአፈጻጸም ረገድ ያለንን አቅም ውስንነት መፈተሽ እንዳለብን አካላት የሚገጥሙዋቸውን ተግዳሮቶች የሚቀርፉበትና
በመላው አገሪቱ እንደሚከበር በዋዜማው መግለጫ ያወጣው መልካም ተሞክሮዎቻቸውን የሚያጎለብቱበት የጋራ መድረክ የተለያዩ ናሙናዎችን ተወስደዋል:: ይኼም ጥናት የሰብሎቹን
ተገንዝበናል:: ምን ያህል ተቋማት ናቸው ከቆሙለት ዓላማ የአረንጓዴነት ሁኔታ ለመወሰን ግብዓት ላይ ውሏል::
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት፣ ድሉ እንደሆነም ተገልጿል::
አንፃር አስተማማኝነትና ግልጽነት ፈጥረውና ተጠያቂነት
የመላ ኢትዮጵያውያን አንዱ የማንነት መገለጫና የብሔራዊ አንድ የአገሪቱ ባለአነስተኛ ይዞታ ገበሬ በአንድ የሰብል
መሬት የወረረ አረም ወደ ኃይል ምንጭነት ሊቀይር ነው ይገባሉ የተባሉት ወደቦች ታጁራ፣ ዶራሌህ፣
ደመርጆግና ጉበት የተባሉት ናቸው::ታጁራ ወደብ
በአብዛኛው የወጪና ገቢ ማዕድን ምርቶችን
የሚያስተናግድ ሲሆን፣ በአብዛኛው የፖታሽ
በብርሃኑ ፈቃደ የሚገኘውን የከሰል ድንጋይ ከ40 እስከ 60 ከመቶ በኢትዮጵያ ውስጥ ከባዮማስ ለሚቀነባበረውና ማዕድን ይስተናገድበታል ተብሏል::የጉበት ወደብ
ይተካል ተብሎ ይጠበቃል::ይህንን ለሪፖርተር ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች የኃይል ምንጭ ለሚሆነው የጨው ምርት ለማስተናገድ የተገነባ መሆኑን
የገለጹት፣ ሰሞኑን በግብፅ ሻርም አል ሼክ ግብዓት፣ ኢካሩ ቴክኖሎጂውንና የአስተዳደር አቡባካር ሓዲ ተናግረዋል::ደመርጆግ ወደብ
ናሽናል ሲሚንቶ አክሲዮን ማኅበር ከግብፅ ከተማ በተካሄደው ከፍተኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ክህሎቱን ያቀርባል::ናሽናል ሲሚንቶ በበኩሉ ለቁም እንስሳት ማስተናገጃነት የሚያገለግል
የደረቅ ቆሻሻ ማቀነባበሪያና መልሶ ጥቅም ላይ ስምምነቱን የተፈራረሙት የናሽናል ሲሚንቶ አረም የወረረውን መሬትና ሌሎችም ግብዓቶችን እንደሆነ ተገልጿል::
መዋያ ኩባንያ ጋር በጋራ በሚመሠርቱት ኩባንያ አክሲዮን ማኅበር ኤክዘኪዩቲቭ ዳይሬክተር በማቅረብ፣ በጋራ ባለቤትነት የሚመሩትን አዲስ
አማካይነት፣ በአፋር ክልል ከአንድ ሚሊዮን ኢትዮጵያዊ ኩባንያ እንደሚመሠርቱ ኢንጂነር በሌላ በኩል የጂቡቲ ወደብ አስተዳደር
ኢንጂነር ባሱ አሰፋ ናቸው::
ሔክታር በላይ የወረረውን ‘ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ’ ባሱ አብራርተዋል:: በወደብ የዕቃ ማንሳት ሒደት፣ በሰነድና
የሚባለውን መጤ አረም ወደ ኃይል ምንጭነት ኢንጂነር ባሱ ከጥቂት ቀናት በፊት በግብፅ በዕቃ አላላክ ሥርዓቶች ላይ አዲስ የዲጂታል
‹‹አፍሪካ 2016፡ ቢዝነስ ለአፍሪካ፣ ለግብፅና በዚህ ስምምነት መሠረት አርባ በመቶ ሥርዓት መተግበር መጀመሩን በማስመልከት
ለመቀየር የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት
ለመላው ዓለም›› በሚል ርዕስ በተካሄደው የሚሆነውን የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የኃይል የዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ሲነገር ቆይቷል::አዲሱ
ፈረመ::
ፍላጎት ያለምንም ተጨማሪ ማስተካከያ በነበረው የዲጂታል ሥርዓት የወረቀት ሥራን ሙሉ
ጉባዔ ወቅት፣ ኢጂፕሺያን ካምፓኒ ፎር ሶሊድ
ናሽናል ሲሚንቶ አክሲዮን ማኅበር በእህት የኃይል አጠቃቀም መሠረት የሚጠቀሙበት በሙሉ ያስቀራል ያሉት የጂቡቲ ወደብ ዋና ሥራ
ዌስት ሪሳይክሊንግ (ኢካሩ) ኩባንያ ኃላፊ ጋር
ኩባንያው ኢስት አፍሪካ ማይኒንግ በኩል አሠራር ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል::መጠነኛ አስፈጻሚ፣ በዚህ ሥርዓት አማካይነት ላኪዎችና
የመግባቢያ ሰነድ ስምምነቱን ፈርመዋል::
የሚያለማው ባዮማስ የኃይል ምንጭ፣ የአገሪቱ
ሲሚንቶ ኢንዱስትሪዎች እየተጠቀሙበት በሁለቱ ኩባንያዎች ስምምነት መሠረት ወደ ገጽ 4 ዞሯል ወደ ገጽ 4 ዞሯል
ማስታወቂያ
ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን
ድጋፋቸውን ለኢትዮጵያ እንዲሰጡና ትብብራቸው
እንዳይለያቸው ጠይቀዋል::
የቅስቀሳ ነጥቦች
ዶ/ር ቴድሮስ በዚሁ በታዳሚዎች በከፍተኛ
ጭብጨባ የታጀበ ረጅም ንግግራቸው፣ አገራቸው
ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት አባል ለመሆን
የሚያበቋት ዋና ዋና ያሉዋቻቸውን ታሪካዊና
ወቅታዊ ምክንያቶች ጠቃቅሰዋል::
ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ
በዓለም የሚከሰቱት የፀጥታ ችግሮች በጋራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም (በስተቀኝ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ፓትሪሽያ ሃስላክ (መሀል) ጋር በሥነ ሥርዓቱ ወቅት ሲወያዩ
እንዲፈቱ አቋምና ቁርጠኝነት እንዳላት፣ ከተመድ
ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ በግጭትና በመገልበጥ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን የተለያዩ አይነት ከባድና
ቀላል ተሽከርካሪዎችን እና የተለወጡ አሮጌ የተሽከርካሪ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
በፊት የተመሠረተው የሊግ ኦፍ ኔሽንስን እንዲሁም ከደርግ ውድቀት በኋላ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ከአካባቢው የእርስ በርስ ግጭትና
ከመሠረቱ ከአፍሪካ ሁለት መሥራች አገሮች እንደበፊቱ በአፍሪካ ወሳኝ የፖለቲካ ሚና የፀጥታ ችግር፣ የችግሩም ሰለባ ስትሆን ቁጥሩ
አንዷ መሆኗ ያመለክታል ብለዋል::ከሁለተኛው መጫወቷን እንደቀጠለች፣ የአየር ንብረት ለውጥን የበዛና በአፍሪካ ደረጃ በአንደኛነት የሚቆጠሩ
የዓለም ጦርነት በኋላ የተመሠረተውና ዛሬም በምሳሌነት በመጥቀስ አፍሪካን በመወከል በዓለም
ስደተኞች እንደምታስጠልል ተገልጿል::ከ800
ድረስ የዓለም መንግሥታት ብቸኛ ኅብረት ሆኖ የዲፕሎማሲ ትግል የተጫወተችውን ሚናም
የቀጠለው የተመድ ቀዳሚ መሥራችና አባል ጠቅሰዋል:: ሺሕ በላይ ስደተኞች በኢትዮጵያ እንደሚገኙም
መሆኗን አስታውሰዋል:: ተጠቁሟል::
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ
እ.ኤ.አ. በ1945 በሳንፍራንሲስኮ በተካሄደው ኮሚሽንና የመሳሰሉት ተቋማት መቀመጫቸው እነዚህና ሌሎች ችግሮች በአፍሪካ ኅብረትና
መሥራች ጉባዔ ከተገኙት 51 አባል አገሮች አንዷ አዲስ አበባ ሲሆን፣ በርከት ያሉ ዓለም አቀፍ በኢጋድ አማካይነት እንደምትወጣም ዶ/ሩ
እንደነበረች፣ እንዲሁም የድርጅቱ መተዳደሪያ ድርጅቶች በከተማይቱ ይገኛሉ::ሚኒስትሩ አስረድተዋል::‹‹ከመረጣችሁን የተመድ አባላትን
ደንብ የሆነው ቻርተርን በማርቀቅ ቀዳሚ ሚናና እንዳሉት በዓለም አዲስ አበባ ከኒውዮርክና ከጀኔቫ
በሙሉ በገለልተኛና በቁርጠኝነት ለማገልገልና
ቀጥተኛ ተሳትፎ ማድረጓን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል:: ቀጥላ ትልቁ የተመድ ከፍተኛ የሥራ እንቅስቃሴ
የሚከናወንባት ከተማ ነች:: የተመድ መርሆዎች ሳይሸራረፉ ተግባራዊ
‹‹እ.ኤ.አ. በ1935 የሊግ ኦፍ ኔሽንስ ድጋፍ ለማድረግ ቃል እንገባለን፤›› ብለዋል::
ባታገኝም ኢትዮጵያ ሁልጊዜም ትልቅም ሆነ የጋራ ደኅንነት መርህ ተመድና የፀጥታው
ትንሽ፣ ጠንካራም ሆነ ደካማ አገር በእኩል ምክር ቤት የተመሠረቱበት ዋነኛው ሲሆን፣ የሥነ ሥርዓቱ ታዳሚ ከሆኑት ከፍተኛ
የሚታይበት ሥርዓት በዓለም እንዲሰፍን በፅናት በ1950ዎቹና በ1960ዎቹ ኢትዮጵያ በተለይ ዲፕሎማቶች መካከል በአፍሪካ ኅብረት የተመድ
መታገሏን ቀጥላለች፤›› ብለዋል:: በኮሪያና በኮንጎ ሰላም ለማስፈን የተጫወተችው ረዳት ዋና ጸሐፊ ኃይለ መንቆርዮስና የአፍሪካ
ሚና የዚሁ መርህ ነፀብራቅ እንደሆነ
ኢትዮጵያ የተመድ መሥራች ብትሆንም ኅብረት የፀጥታና የደኅንነት ኮሚሽን ኮሚሽነር
ጠቅሰዋል::አገሪቱ ተመድ በሚያደርግላት ጥሪ
ለሁለት ጊዜያት ብቻ የፀጥታው ምክር ቤት አባል ሁሉ ሰላም ለማስከበር የምትሠለፍ ስትሆን፣ አምባሳደር እስማኤል ቻርጉል ይገኙባቸዋል::
ለመሆን መብቃቷን ያስታውሱት ዶ/ር ቴድሮስ፣ በአጠቃላይ ወታደራዊ ኃይል በማዋጣት ግንባር
በዚሁ ፈታኝ ጊዜ አባል ብትሆን በዓለም እየተከሰቱ አምባሳደር ቻርጉል የኢትዮጵያ የፀጥታው
‹‹ከመረጣችሁን ቀደም ቦታ ትይዛለችም ብለዋል::
ምክር ቤት ዕጩነትን አስመልክተው አጭር
ያሉትን ግጭቶችና ችግሮች በጋራ ለመፍታት
ግንባር ቀደም ሚና ትጫወታለች በሚል የቅስቀሳ
የተመድ አባላትን በሙሉ በሩዋንዳ፣ በብሩንዲ፣ በላይቤሪያ፣ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ኅብረቱና አባል አገሮቹ
ዘመቻቸውን ቀጥለዋል:: በገለልተኛና በቁርጠኝነት በኮትዲቯር፣ በሱዳን አቢዬ፣ በዳርፉር፣ በደቡብ
ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት እንድትሆን
ለማገልገልና የተመድ ሱዳን፣ በሶማሊያ ኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል
ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ያልሆነ ሙሉ ድጋፋቸውን ይሰጣሉ ብለዋል::ኮሚሽነሩ
ካሰማራችባቸው አፍሪካ አገሮች መካከል ተጠቃሽ
(Non-permanent) አባል የሆነችው በአፄ ኃይለ መርሆዎች ሳይሸራረፉ ናቸው::በአሁኑ ወቅት የሶማሊያውን ሳይጨምር እንዳሉት ኅብረቱ ከጅምሩ አንስቶ በሁለቱ
ሥላሴ (1968/69) እንዲሁም በደርግ መጨረሻ ተግባራዊ ለማድረግ ቃል የኢትዮጵያ 8,326 ሰላም አስከባሪ ኃይል በግዳጅ እግሩ እንዲቆም፣ በአፍሪካ የሚከሰቱ ግጭቶችን
ዘመቻ (1989/90) ነበር:: እንገባለን፤›› ላይ ይገኛል:: በመፍታት፣ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ
ዶ/ር ቴድሮስ እንዳሉት አገሪቱ የምክር ቤቱ አፍሪካ ቀንድ የአፍሪካን ድምፅ በማሰማት ግንባር ቀደም
አባል የሆነችበት ጊዜ በተለይ የአፍሪካ አገሮች መሆኗን አጽንኦት ሰጥተዋል::
ከቅኝ አገዛዝ ጨርሰው ነፃ ባልወጡበት የነበረ የአፍሪካ ቀንድና የምሥራቅ አፍሪካ በአጠቃላይ
በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ የነፃነት ትግሉ በጉልበትም በእርስ በርስ ግጭትና ሽብርተኝነት የተጠቃ አካባቢ ‹‹የፀጥታው ምክር ቤት አባልነት ከኢትዮጵያ
በዲፕሎማሲም እንዲፋፋም ያደረገችው ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ በበለጠ የሚገባው አገር ያለ አይመስለኝም፤››
የአካባቢው እምብርት ነች::ከአብዛኞቹ የአፍሪካ
አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር:: ብለዋል::
ቀንድ አገሮች የምትዋሰነው ኢትዮጵያ፣ የዚሁ
ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት አባል አካባቢ የፀጥታ አስከባሪ እስክትመስል በተለይ የፀጥታው ምክር ቤት አምስት ቋሚና
የነበረችባቸው ሁለቱም ጊዜያት ተቃራኒ የፖለቲካ በሱዳን፣ በደቡብ ሱዳን፣ እንዲሁም በሶማሊያ አሥር ቋሚ ያልሆኑ አባላት ሲኖሩት፣ ድምፅን
ርዕዮተ ዓለም የነበራቸው መሪዎች ሥልጣን ላይ ያሉትን ችግሮች በመፍታት ግንባር ቀደም
በድምፅ የመሻር መብት አፍሪካ እንዲኖራት
የነበሩባቸው ቢሆኑም፣ በአፍሪካ፣ በመካከለኛ ሚና ትጫወታለች::እነዚህን አስተዋጽኦዎችን
ምሥራቅና በሰፊው ሦስተኛ ዓለም ጭቆናን የጠቃቀሱት ዶ/ር ቴድሮስ፣ በአካባቢው ኅብረቱ እየጠየቀ መቆየቱ ይታወቃል::ኢትዮጵያ
እንዲያበቃና ሰላም እንዲሰፍን ያደረገችውን የሽብርተኝነት ሥጋትን ለመመከት ግንባር ቀደም እያቀረበች ያለችው የዕጩነት ጥያቄ በምክር ቤቱ
ያልተወሰነ ትግል አስታውሰዋል:: ሚና ትጫወታለች ብለዋል:: ቋሚ ያልሆነ አባልነት ነው::
ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
INVITATION TO BID
International Competitive Bidding (ICB)
Procurement Reference Number AIB 020/2015/16
1. Awash International Bank S.C. invites sealed bids from eligible bidders for the supply
of goods listed here under.
ዲኬቲ ኢትዮጵያ መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሠናይ ድርጅት ሲሆን ዓላማውም
S.No Description
Unit mea-
Quantity Remark በሀገራችን የጤና ልማት ዘርፍ ኤች.ኤይ.ቪ.ኤድስን በመከላከልና በእናቶችና
sure
ህፃናት ጤና ላይ የበኩሉን አገልግሎት እያበረከተ ያለ ድርጅት ነው::
1 PIN mailer pcs 250,000
ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለመስክ ስራ አገልግሎት ማስፈፀሚያ ለሚጠቀምባቸው
2 Debit card pcs 200,000
ተሽከርካሪዎች የሚውሉ ጐማዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
2. Bidding will be conducted in accordance with the open tendering procedures contained :: ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የጐማ አይነቶች ማቅረብ የሚችሉ
in the Directives of the Bank and other Relevant Laws of the country, and is open to all ተጫራቾች ሁሉ በወጣው የጨረታ ማስታወቂያ መሰረት መወዳደር ይችላሉ
bidders from eligible source countries. ::
3. A complete set of bidding documents in English shall be obtained from Support Service ለጨረታው የሚያስፈልጉ የጐማ አይነት ዝርዝሮች
Directorate of Awash International Bank S.c located at Awash Towers 10th floor room 1. 75ዐ/16 ፒለሪ
No 10-02 upon payment of non refundable fee Birr 200.00 /Two Hundred/ during office 2. 75ዐ/16 12ፒር ጄት
hours (Monday to Friday 8:00AM-12:00PM; 1:00PM-4:30PM and Saturday 8:00AM- 3. 145/7ዐ/13 ብርጅስቶን
12:00PM) starting from March 2, 2016. 4. 165/7ዐ/13 ኤሎስ
4. Bid must be accompanied by a bid bond amount ETB 50,000.00 (Fifty Thousand).the 5. 195/15 አቸንስ
Bid bond must be in the form of Bank guarantee or Cashier’s payment order (CPO) in fa- በጨረታው ለሚወዳደሩ ተጫራቶች Ãለባቸው
vor of Awash International Bank S.C. from a) any local bank, b) Citibank N.A New York,
c) Citibank N.A. London, d) Commerz Bank A.G, e) Deutsche Bank A.G, f) National
1. የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ
Westminster Bank, g) ING Bank, Amsterdam. The bank guarantee should be issued by እንደዚሁም
any scheduled Bank, but it must be counter guaranteed by local bank. 2. የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበት ማስረጃ ሰርተፍኬት ያላቸውና
5. Bid document must be deposited in the bid box prepared for this purpose on or before
April 8, 2016 10:00 AM in the above mentioned address.
ፎቶ ኮፒ ማያያዝ የሚችል የሚሸጡበት ዋጋ / የተጨማሪ እሴት
6. Bid opening shall be held at the office of Support Services Directorate Awash Tower ታክስን ጨምሮ/ እና
10th floor in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend on 3. ከዚህ ቀደም ከሌሎች ድርጅቶች ጋር ያላቸው የስራ ግንኙነት
April 8, 2016 at 10:30 AM.
7. Interested eligible bidders may obtain further information from the office of Support Ser-
በምሳሌነት ማቅረብ የሚችል ከ የካቲት 21 ቀን 2ዐዐ8 ጀምሮ በ
vice Directorate Tel. 0115-57-11-07/00-84. 1ዐ (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማስረጃዎቹን ማቅረብ
8. Failure to comply any of the conditions from item 2 to 5 above shall result in automatic ይችላል ::
rejection.
9. The bank reserves the right to accept or reject the bid either partially or fully.
አድራሻ፤ቦሌ ድልድይ ፊት ለፊት ብ^ስ ሆስፒታል አጠገብ ወምሳድኮ
AWASH INTERNATIONAL BANK S.C ህንፃ 3ኛ ፎቅ
Addis Ababa
ስልክ ቁጥር ዐ116-632222
ሪፖርተር፡- በግብፅ ሻርም ኤል ሼክ የተካሄደውን ስብሰባ በአጠቃላይ ግን ኢትዮጵያ በግብፅ ውስጥ የምታደርገው መልኩ በሁሉም ደረጃ መጠናከር ያለበት፣ በሕዝብ ለሕዝብ መቀራረብ ወይም መገናኘት ይኖርብናል ብዬ አምናለሁ::
ዓላማና ይዘት እንዴት ያዩታል? እንቅስቃሴ ይበልጥ ሕዝብ ለሕዝብ የማቀራረብ ጥረት በኩል ይበልጥ ለመቀራረብ የፓርላማዎች ወይም የጓደኝነት በሌላ በኩል ደግሞ ግድቡ የኒውክሌር ማብላያ ፋሲሊቲ
አምባሳደር ማህሙድ፡- በዋናነት የሻርም ኤል ሼክ ላይ ያተኮረ፣ በግብፅ ውስጥ የተዛባ አመለካከት መኖሩን አካላት ተፈጥረው መቀራረብ እንዲኖር ያስፈልጋል:: አይደለም:: ግድቡንም ጎብኝቶ በተለይ ታዋቂ ጋዜጠኞች፣
‹‹አፍሪካ 2016›› የሚባለው ስብሰባ መድረክ የአፍሪካ በመመልከት የኢትዮጵያ ቀና ፍላጎት የልማት መሆኑን፣ በቅርቡ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ምሁራን የሕዝቡን አስተሳሰብ ይቀርጻሉ ተብለው
አገሮች ካስቀመጧቸው የልማት አጀንዳዎች ማለትም 2063 የታላቁ ህዳሴ ግድብ መሠረቱ በዓባይ ውኃ ፍትሐዊ የጋራ ቋሚ ያልሆኑ ወይም ተለዋጭ አባላት ከሆኑት ውስጥ የሚታመኑትን ግድቡን ቢያዩትና የኢትዮጵያን ሁኔታም
ጋር የተያያዘ ነው:: ዓላማው በአፍሪካ ውስጥ በተለያዩ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ መሆኑን ለማስገንዘብ ጥረት ኢትዮጵያ አንዷ ሆና ለመቅረብ በአፍሪካ ኅብረት ሙሉ ቢያዩ ይሄ በመሐል ያለው የኃድሮ ፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ
መስኮች ማለትም በመሠረተ ልማት፣ በታዳሽ ኃይል፣ በማድረግ ላይ ያተኮረ ነው:: ድጋፍ አግኝታለች:: ስለዚህ ለቀጣናው ሰላም፣ መረጋገትና በራሱ ጊዜ ይጠፋል ብዬ አምናለሁ::
በጤና እንዲሁም በንግድና ኢንቨስትመንት ላይ ያተኮረ ሪፖርተር፡- በሦስቱ መሪዎች የጎንዮሽ ስብሰባ ላይ ይነሳል ልማት ኢትዮጵያ ታደርግ የነበረውን አስተዋጽኦ በዚህ ሪፖርተር፡- ደህና ደረጃ አላቸው የሚባሉ ግብፃውያን ለእናንተ
ነው:: በዚህ ስብሰባ የአፍሪካውያን ተሳትፎ ከፍተኛ ነው ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የህዳሴ ግድቡን የተመለከቱ ጉዳዮች በዲፕሎማሲያዊ መስክ የሰመረ ሥራ ሊሠራ የሚችልበት ኤሌክትሪክ ኃይል ለልማት ያስፈልጋችኋል፣ ለእኛ ግን ውኃው
ማለት ይቻላል:: በበርካታ የአፍሪካ አገሮች ውስጥ የምርጫ ይገኙበታል:: ለአብነትም የውጭ የቴክኒክ አጥኚ ኩባንያዎች ወቅት ይሆናል ብዬ አምናለሁ:: ይሄ ለቀጣናችን ብቻም ህልውናችን ነው፣ የምንጠጣው ነው የሚል መከራከሪያ ያነሳሉ::
ጊዜ እንደመሆኑ መጠን የስብሰባው ተሳትፏቸው መልካም ተቀጥረው እንዲሠሩና የጥናት ውጤት እንዲያቀርቡ የሚሉ ሳይሆን ለአፍሪካና ለዓለም ሰላም አስተዋጽኦ ይኖረዋል::
አምባሳደር ማህሙድ፡- የሚጠጣው ውኃ ያጣው
ነው:: አፍሪካ ከተጋረደባት ተግዳሮት አንፃር እንዲህ ያሉቱ ስብሰባዎችም ሲካሔዱ ነበር:: ኩባንያዎቹን በሚመለከት በካርቱም ግብፅም የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤትና
የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው:: እንዲህ ዓይነት የወደቁ ንትርኮችን
ስብሰባዎችና የጎንዮሽ ምክክሮች መካሄዳቸው የአስተዋይነትና ሊካሄድ ታስቦ የተላለፈ ስብሰባም ነበር:: የተባበሩት መንግሥታት ምክር ቤት የፀጥታው ምክር ቤት
ትተን በጋራ እንዴት ነው መልማት የምንችለው::
የፖለቲካ ብልኅነትንም የሚገልጽ ነው ብዬ አምናለሁ:: ተለዋጭ አባል እንደመሆኗ መጠን የትብብር መስኮቹን
አምባሳደር ማህሙድ፡- በመሪዎቹ ደረጃ ስለህዳሴው በኢትዮጵያ ውስጥ ደን የሚጨፈጨፍ ከሆነ፣ ድህነት
ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን የሰፉ ያደርጓቸዋል::
ግድብ የተነሳ ነገር የለም:: ይሄ ከፍተኛ የመሪዎች የምክክር ሥር የሰደደ ከሆነ ውኃው ራሱ በአየር ንብረት ሁኔታ
ቡድን ይዛ ተሳትፎ አድርጋለች:: ከዚሁ ጎን ለጎን ደግሞ መድረክ በመሠረቱ አጠቃላይ ግንኙነቱ ላይ ያተኮረ ነው:: ሪፖርተር፡- የሕዝቡ ለኢትዮጵያ ያለው አመለካከት በጥቅሉ መቀነስ ብቻም ሳይሆን በእንደዚህ ያለው ሁኔታ ወደ
ኢንቨስትመንትን ወደ አፍሪካ መሳብ፣ አፍሪካ እየተለወጠች ስለህዳሴው ግድብ የቴክኒክ ጉዳዮች በተለመከተ ከሦስቱ ሲታይ ዓባይን ገድባ ውኃውን ልትዘጋ ነው የሚል ስሜት ያለው መጥፎ አዝማሚያም ሊሄድ እንደሚችል የአካባቢ ጥበቃ
ስለመሆኗና በኢትዮጵያ ስላለው ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር አገሮች ተውጣጥቶ የተዋቀረ ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴዎች ይመስላል:: ኢትዮጵያዊ ሲያገኙ የመጀመሪያ ጥያቄያቸው ውኃውን ባለሙያዎች ይናገራሉ:: ስለዚህ አንዱን የትብብር መስክ
ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ንግግር አድርገዋል:: የኢትዮጵያ፣ አሉ:: ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴዎችን የሚያግዝ የውጭ ስጡን የሚል ቃና ያለበት ነው:: ይህንን ማድረግ ይኖርብናል:: ወጣቶች ስለ አካባቢ ጥበቃ
የግብፅና የሱዳን መሪዎች የጎንዮሽ ስብሰባም ተካሒዷል:: ጉዳዮችና የውኃ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት ሌላ አምባሳደር ማህሙድ፡- በነገራችን ላይ የግብፅ ሕዝብ ያላቸው አስተሳሰብ መቀየር ይኖርበታል:: እንደ ዓባይ
በሦስቱ አገሮች መካከል የሚደረገው ምክክር በአጠቃላይ ተቋም አለ:: ስለዚህ ከዚህኛው የተነጠለና በራሱ ሒደት በጣም ጨዋ ሕዝብ ነው:: ከሥልጣኔውና ከታሪኩ ጋር ወይም እንደ ናይል ተፋሰስ አገሮች አኳያ በጋራ ምን
ግንኙነቱን ወደ ከፍተኛ ደረጃ የማድረስ ፍላጎት እንዳለ የሚከናወን ሥራ ነው:: የተያያዘ ይሆናል:: ሕዝቡ በቀልድም ይሁን በምር የውኃ መሥራት ይኖርብናል የሚል ራዕይ ሊኖረን ይገባል እንጂ
የሚያሳይ ነው:: በተለይ በጤና፣ በትምህርት፣ በንግድ ጉዳዮችን የሚያነሳበት አጋጣሚ አለ:: የግብፅ ሕዝብ ጨዋ ከዚያ የሚዘጋ ቧንቧ ያለ አይመስለኝም::
ሪፖርተር፡- ሦስቱ አገሮች ቢያንስ በመሪዎች ደረጃ ወደ
ልውውጥ፣ በኢንቨስትመንት እንዲሁም በፓርላማ ቢሆንም ማወቅ ያለብን ለሠላሳ ዓመታት ወደ ተሳሳተ
ውይይት መምጣታቸው ወደ መግባባት ለመምጣት የሚያስችላቸው ሪፖርተር፡- ንግድና ኢንቨስትመንትን ስንመለከትም ከጊዜ
ግንኙነት፣ ሕዝብ ለሕዝብ የማቀራረብ ሥራዎች፣ የባህልና አቅጣጫ ለሚወስዱ ፕሮፓጋንዳዎች የተጋለጠ መሆኑን
ጅምር ነው እየተባለ ሲነገር ይደመጣል:: በየጊዜውም ከሚኒስትሮች ወደ ጊዜ የሚጨምር ይመስላል:: ያም ሆኖ የሚጠበቀውን ያህል
የስፖርት፣ እንዲሁም የተለያዩ መስኮችን የዳሰሰ ሲሆን፣ ነው:: ይህንን ካልተረዳን በምን መልኩ ነው ወደ መግባባት
እስከ ላይ ባለው ደረጃም እየተገናኙ ነው:: ይህ መሆኑ እንደ አይደለም::
ምናልባት አዲስ ነገር የሚሆነው በሦስቱ አገሮች መካከል ልንመጣ የምንችለው የሚለውን መመለስ አንችልም::
አወንታዊ ሒደት እየታየ ነው:: ተስፋ የሚጣልበት ነው ይላሉ? አምባሳደር ማህሙድ፡- ይህ የተቀዛቀዘ የግብፅ ኢኮኖሚ
እየታሰበ ያለው የጋራ የልማት ፈንድ የመመሥረትና ስለዚህ እኛ ማስረዳት ያለብን የራሳችንን አጀንዳ ነው::
በየአገሩ ያለውን ልማት በዚህ ፈንድ አማካይነት ለመጓዝ አምባሳደር ማህሙድ፡- ተስፋ የሚሰጠው ትልቁ ጉዳይ ከመኖሩ ጋር ሊያያዝ ይችላል:: የአንዳንድ ባለሀብቶች
ነገር ግን በባህል፣ በሕዝብ ለሕዝብ በሚኖሩ ትብብሮች፣
የሚሠራበት ሐሳብ ነው:: በሦስቱም ወገኖች ዘንድ የፖለቲካ ፍላጎት መኖሩ ነው:: ስለአፍሪካ ያላቸው የዕውቀት ማነስም ይካተትበታል::
ከዚህ ካለመተዋወቅና ከጨለማ ወደ ብርሃን ያወጡናል
ይሄ የፖለቲካ ፍላጎት መኖሩ በህዳሴው ግድብ ዙሪያና በአፍሪካ የሚካሄዱ የዚህ ዓይነቱ መድረኮች ይበልጥ
ሪፖርተር፡- ይህ የጋራ ፈንድ እንዴት ነው የሚተዳደረው? ብዬ አምናለሁ:: ምክንያቱም ባህል አንዱ ትልቁ መሣሪያ
እሱኑ በተመለከተ ብቻም ሳይሆን እንደ ምሥራቁ የዓባይ ተሳትፎ ሊያጠናክሩ የሚችሉበት አግባብ ሊኖር ይችላል
በጋራ በሚዋጣ ሀብት ነው ወይስ አካሄዱ እንዴት ነው የሚሆነው? ነውና:: እስካሁን ድረስም ያልተጠቀምንበት መሣሪያ ነው::
ተፋሰስ አገሮች በበርካታ በሚያገናኟቸው የፀጥታ፣ የፀረ ብዬ አስባለሁ:: እንዲህ ላለው ስብሰባ የሚሰጠው የሚዲያ
አምባሳደር ማህሙድ፡- ሦስቱ አገሮች በጋራቸው ባለፈው ጊዜ የሕዝብ ለሕዝብ ዲፕሎማሲ ወይም ፐብሊክ
ሽብር፣ የኢኮኖሚ፣ የልማት፣ የባህል፣ የመሠረተ ልማትና ሽፋን ያለውን ክፍተት ሊያጠበው ይችላል:: ሁሉም ወገኖች
የሚያዋጡት ይሆናል:: ይሄ ለወደፊት ዝርዝሩ የሚወጣ ዲፕሎማሲ ልዑካን በአፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ተመርተው
ሊያስተሳስሩ የሚችሉ ነገሮች በርካታ በመሆናቸው፣ አፍሪካዊያን ማለት ነው በአኅጉራችን ልማታችንን ራሳችን
ነው:: አሁም መሠረተ ሐሳቡ ላይ ነው የተነጋገሩት:: ግብፅ መጥተዋል:: ታዋቂ ሰዎችን፣ ምሁራንን፣ የባህል
ሊያስተሳስሩና ሊያገናኙ በሚችሉ ሥራዎች ላይ በጋራ ካልፈጠርን ሌሎች እኛን ሊተኩ አይችሉም የሚለው
በሦስቱ አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚመራ አካል ሰዎችንና ሌሎችንም ያቀፈ አካል በመምጣቱ በመጠኑም
የመሥራት ፍላጎት እንዳለ ይስተዋላል:: ይህንን በመሪዎች አስተሳሰብ በመሠረቱ ከቀን ወደ ቀን ዕውቅና እያገኝ
በጋራ የሚያየውና ይበልጥ አተገባበሩን የሚወስን ይሆናል:: ቢሆን ለውጥ የታየበት ነገር አለ:: ይሄንን በተደጋጋሚ
ዙሪያ ብቻ የታጠረ አስተሳሰብ እንዳይሆን በተቋማዊ በሆነ በመምጣት ላይ ነው::
በብርሃኑ ፈቃደ ምርቱ ይታወቃል) ጋር የጥራት ውድድር ለማካሄድ በጃፓን የቡና ማሠልጠኛዎችንና የቡና ሙዚየም ያለው አምባሳደር ሱዙኪ ገልጸዋል:: በዚህ ሳቢያም የሚፈለገውን
ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል:: ዩሲሲ፣ በዩናይትድ ኪንግደም፣ በስፔን፣ በኔዘርላንድስ፣ ያህል ቡና ወደ ጃፓን መላክ ባይቻልችም በየጊዜው እያደገ
በመጋቢት እንደሚካሄድ ይጠበቅ የነበረው ውድድር በስዊዘርላንድና በፈረንሳይ አምስት የቡና ማቀነባበሪያ መምጣቱ ተነግሯል::
በዓለም ግዙፉ የቡና ኩባንያ የሆነው ዩሺማ ኮፊ
24 ሺሕ አምራቾችን የሚያሳትፍ ሲሆን፣ አሸናፊ ፋብሪካዎች አሉት:: ከተመሠረተ ሰማንያኛ ዓመቱ ላይ የግብርና ሚኒስቴር መረጃ እንደሚጠቁመው በዓመት
ካምፓኒ ሆልዲንግ ግሩፕ (ዩሲሲ) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ
የሚሆኑት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ተወዳዳሪዎች የሚገኘው ይህ ኩባንያ በሥሩ 62 ኩባንያዎችን በማቀፍ ከ170 እስከ 190 ሺሕ ቶን ቡና ለዓለም ይቀርባል::
ጊዜ የቡና ጥራት ላይ ያተኮረ ውድድር ሊያካሂድ መሆኑን
ከመደበኛው የቡና ዋጋ ከአሥር እስከ 30 ከመቶ በዓመት 185 ሺሕ ቶን ቡና በማገበያየት የ2.8 ቢሊዮን ከዚህ መጠን ውስጥ የጃፓን ድርሻ ግን ከ10 ከመቶ
ይፋ ካደረገ ከወራት በኋላ በመጪው ዓርብ፣ የካቲት 25
ጭማሪ የሚደረግበት የስድስት ሺሕ ኩንታል ቡና ግዥ ዶላር ሽያጭ ያከናውናል:: እንደማይበልጥ ለማወቅ ተችሏል:: በአንፃሩ ከስድስት
ቀን 2008 ዓ.ም. ውድድሩን እንደሚያከናውን ለማወቅ
ተችሏል:: እንደሚፈጸምላቸው ኩባንያው ማስታወቁም አይዘነጋም:: ከስድስት ዓመት በፊት ወደ ጃፓን በተላከ ቡና ጆንያ ዓመት በፊት ወደ ጃፓን ይላክ የነበረው የቡና መጠን
የጥራት ተወዳዳሪዎች ቡናዎቻቸውን ለውድድር ሲያቀርቡ ላይ በተገኘው የኬሚካል ቅሪት ሳቢያ ጃፓን ከኢትዮጵያ ከጠቅላላው የኢትዮጵያ ኤክስፖርት እስከ 25 ከመቶ
ከጃፓን ኤምባሲ በተገኘው መረጃ መሠረት ኩባንያው
አብረው የሚከተሏቸው የመወዳደሪያ መስፈርቶችም የሚላከውን ቡና አግዳ ብትቆይም፣ አሁንም የጥራት ይደርስ ነበር::
የጅማ ጫካ ቡናን በመግዛት ወደ ጃፓን ኤክስፖርት
እንደሚሠራጩ ከዚህ በፊት የዩሲሲ ኩባንያ ኃላፊዎች ጉድለት በሚላክላት ቡና ላይ እየታየ በመሆኑ የቀድሞውን የኬሚካል ንክኪውን ለማስቀረት የጃፓን ባለሙያዎች
በማድረግ ላይ ይገኛል:: በመሆኑም ከፍተኛ ጥራት
አስታውቀው ነበር:: ያህል እየገዛች አለመሆኗን ማስታወቋን መዘገባችን ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በጃፓን መንግሥት ድጋፍ
ያለው ቡና ለሚያመርቱ ገበሬዎች ማበረታቻ ይሆን ዘንድ
ጃፓን ከአሜሪካና ከጀርመን ቀጥላ በዓለም ሦስተኛ አይዘነጋም:: የላቦራቶሪ ማዕከል ተቋቁሞ አገልግሎት እየሰጠ ቢሆንም፣
በታሰበው የጥራት ውድድር ላይ ኩባንያው በጅማ ከተማ
አቅራቢያ በሚገኙት በለጠና ጌራ አካባቢዎች የሚገኘውን ቡና የምትገዛ አገር ስትሆን፣ ከጣልያን፣ ከፈረንሳይና በሌላ በኩል በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ሥልጣን ከፍተኛ ጥራት ያለው ቡና ከመደበኛው ቡና ጋር ተቀላቅሎ
የጫካ ቡና ሲገዛ መቆየቱም ይታወቃል:: ኩባንያው ከዩናይትድ ኪንግደም በመቅደም በቡና ጠጪነት አምባሳደር ካዙሂሮ ሱዙኪ ከዚህ ቀደም ከሪፖርተር እየተላከ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ ቡና የጃፓንን የጥራት
በተደጋጋሚ በቡና ጥራት ላይ ከፍተኛ ጃፓናዊ ባለሙያ ከሚታወቁት አገሮች ተርታ ትመደባለች:: ዩሲሲ ኩባንያ ተጠይቀው እንደገለጹት፣ ከስድስት ዓመት በፊት በፀረ ደረጃዎች ማሟላት ተስኖት እንደሚገኝ አምባሳደሩ
እያስመጣ ለአካባቢው አርሶ አደሮችና ቡና ላኪዎች በበኩሉ በጃፓንና በእስያ ቡና ቆልቶ በማዘጋጀት ግንባር አረምና ፀረ ተባይ ኬሚካል ሳቢያ ጃፓን ትገዛ የነበረው ይናገራሉ:: ይህ ቢስተካከል ግን ከፍተኛ ዋጋ የሚያወጡ
ቀደምነቱ ተቆናጧል:: በዓለም ሰባተኛ ደረጃ መያዙን ቡና ለተወሰነ ጊዜ ከተቋረጠ በኋላ መልሶ ማገገም ጥራት ያላቸው ልዩ ቡናዎች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ
ሥልጠና ሲሰጥ ቆይቷል:: የኩባንያውን ማኅበራዊ
የኩባንያው ወኪሎች ይናገራሉ:: በተለያዩ ዘዴዎች ቡና ቢጀምርም ከስድስት ዓመት ወደነበረበት ደረጃ ሊመለስ አምባሳደር ሱዙኪ አስታውቀዋል:: ኢትዮጵያ ከጥሬ
ኃላፊነት የመወጣት ስትራቴጂ እንደሆነ በተነገረለት
አዘጋጅቶ ለጃፓናውያን፣ ለእስያውያንና ለአውሮፓውያን አልቻለም:: ይህ ሊሆን የቻለው ደግሞ ጥራት ያለውና ቡና ባሻገር አገር ውስጥ የተቀነባበረ ቡና የመላክ ሐሳብ
በዚህ እንቅስቃሴም፣ ወደፊት በቋሚነት ሊካሄድ ይችላል
የሚያቀርበው ይህ ኩባንያ፣ ቡናን በዱቄትና በፈሳሽ መልክ ከፍተኛ ደረጃ የተሰጠው ቡና ተብሎ የሚላከው ጥራቱም እንዳላት ያስታወሱት አምባሳደሩ፣ ይህንን ለማድረግ ግን
የተባለውን የቡና የጥራት ውድድር ለማካሄድ ከአገር
እንደለስላሳ አሽጎ በማቅረብም ስሙ የሚጠራ ተቋም ነው:: ደረጃውም ዝቅተኛ ከሆነው ጋር እየተደባለቀ እንደሚገኝ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪው መዳበር እንደሚኖርበት
በቀሉ መታድ የግብርና ልማት ኩባንያ (ካቡ ኮፊ በተባለው
ገልጸዋል::
The project focusses specifically on four major areas: 1) technical support (TA) • At least 8 years’ of work experience in pharmaceutical/public health
to the national level of the National TB Program (NTP); 2) TA to two Regions; 3) management with relevant experience in pharmaceutical management
TA to three urban areas, and 4) tailored support to key populations. In 2016 the and training.
CTB Project will be expanded to four other regions, with significant collaboration • In depth knowledge and comprehensive understanding of Ethiopia’s
of MSH. It is expected that at the main office in Addis Ababa, a mix of KNCV and public health and pharmaceutical sector.
MSH senior technical staff will provide both national TA and policy support and
regional/zonal TA. • Strong organizational skills and ability to work flexibly in a team-oriented,
culturally diverse environment.
• Excellent interpersonal skills, sound judgment and communication skills
Purpose of the position
• Demonstrated computer skills; knowledge of appropriate methods for
In collaboration with senior DSM advisor of CTB/MSH, the position holder works data analysis and reporting.
towards promoting activities related to DSM activities in general and anti-TB drugs
supply management in particular, including promoting rational use.The senior • Ability to handle multiple tasks simultaneously, set priorities, and work
DSM advisor provides technical assistance to FMoH, PFSA, RHBs and other independently.
partners which includes overall strategic planning, coordination, and technical • Excellent verbal and written communication skills in English.
direction of drug management activities for the project to ensure drug supply
and logistics management systems. The position holder addresses identified • Knowledge and experience working with donors preferably with USAID
root causes of systems failures and ensures progress is being achieved towards Behavioral competencies and skills:
ensuring quality drug management services and overall project goals.
• Good interpersonal communication.
• Ability to cope with stress and to organize and prioritize workload;
Position in the organization
• Ability to work collaboratively as part of a team
The DSM advisor reports to the Technical Director and is a member of the
• Sound analytical skills
Technical Team at Central Office.
What does KNCV Tuberculosis Foundation offer?
Profile
• A full time( 40 hours) fixed-term contract for a year, with the intention
In collaboration with Senior DSM advisor of CTB/MSH, the position holder will:
to extend the contract;
• Design, and implement DSM related activities including trainings,
• An informal work atmosphere in an international environment where
workshops, manuals, drug management tools and other related documents
initiative is appreciated;
and activities.
• A highly-motivated team of experienced, self-driven colleagues;
• Train and mentor pharmacists and other relevant health workers on
quantification and ordering of anti-TB drugs and TB Laboratory supply • The salary is dependent upon education and relevant working
management. experience;
• Support the implementation of TB Patient Kits in selected districts as • KNCV Tuberculosis Foundation has its own Employment Conditions
requested. Scheme;
• Coordinate with regional, zonal, and district level partners on drug supply Application and information
management.
You can apply for this position via www.kncvtbc.org/et1603 before 12
• Assist RHBs in the implementation of planned need assessments regarding March 2016. If you have any questions, feel free to contact our HRM Team
forecasting and capacity building. in The Netherlands: +31(0)70-4167228or recruitethiopia@kncvtbc.org.
• Provide support for supply chain planning and implementation.
KNCV Tuberculosis Foundation is an equal opportunity employer offering
• Conduct and support relevant DSM assessments. employment without regard to race, color, religion, sex, sexual orientation, age,
• Support the design and implementation of TB drugs LMIS tools, operational national origin, citizenship, physical or mental handicap, or status as a disabled
guidelines, manuals and procedures. person.
Required Qualification
• Experience with moderating large conferences (100+ participants) is a must;
ከዚህ በኋላ ቶሎ ይሸጣሉ በሚል ሃሳብ 54 በጎችን ገዝተዉ በማድለብ በ2 ወራት ዉስጥ አደረሱ:: በዚህ • Fluency in English and well-articulated; and fluency in Amharic;
ወቅት ይላል ፲ አለቃ መሀመድ “በዚህ ወቅት አመልድና አይ አይ አር አር ገበያ በማፈላለግ ረዱን:: • Fluency in French is preferred;
አንዱን በግ ከ 1000 እስከ 1100 ብር ሂሳብ በመሸጥ የተጣራ ትርፍ 13 ሺህ ብር አገኘን::ከበጎቹ ገቢ • Able to engage with the audience from various countries and backgrounds in
ሌላ በማሳችን የተከልናቸዉ አትክልትና ፍራፍሬዎች ገቢ እያስገኙልን ናቸዉ:: በ2008 ዓ.ም ከቲማቲም a professional manner;
ብቻ 12 ሺህ ብር ነዉ ያገኘነዉ::በ 2007 ደሞ ከአትክልትና ከፍራፍሬዉ ሽያጭእያንዳንዳችን 4200 ብር • Excellent interviewing and listening skills, as well as connecting questions/
አግኝተናል” ሲል አስር አለቃ አርጋዉም ለምግብ ግዥ የምናወጣዉንገንዘብቀንሶልናል ይላል:: “ከዚህ answers and boosting discussions;
ከምታየዉ እርሻችንቲማቲም፣ ጎመን፣ ቃሪያ፣ሽንኩርት ና ዝቃ ቅቤ ለሽያጭ ከምናዉለዉ በተጨማሪ • Affinity with or basic knowledge of the clean cooking sector in developing
የተወሰነዉን እየተከፋፈለን ለየቤታችንእየያዝንእንገባለን::” የሮቢትአርሶ አደር ለ“እብቅ መጣያ” ማለትም countries is preferred.
ሰብል ታጭዶ ተወቅቶ በጎተራ ከተከተተ በኋላ ስጋ የመብላት ልምዱን የሚያዉቁት ፅናቶች ሌላ የገቢ
ማስገኛም ፈጥረዋል- ቅርጫ:: “ሲያርስ የተንገላተዉን፣ የተሰበረዉን በሬ ነበር የሚያርዱት::አሁን እኛ ጥሩ
Application Procedure
ገበያ ፈጥረን ሰፈርተኛዉን የሰንጋ ስጋ አስለምደነዋል::እስካሁን ለገና፣ ለኢድ፣ ለፋሲካ እያልን በጣልናቸዉ
• Competent and selected individual consultants should submittheir technical
ሰንጋዎች ወደ 27 ሺህ ብር አግኝተናል::”እነዚህ የፅናት አባላት ቁጠባንም አዉቀዉባታል:: ገና ከጅምሩ
and financial proposals. The proposal should at least include understanding
ፕሮጀክቱ የቁጠባ ሳጥን ሰጥቶ በ280 ብር ያስጀመራቸዉን ቁጠባ በወር 20 ብር እየቆጠቡ 8000 ብር
አድርሰዉታል::በአሁኑ ወቅት ለ3ኛ ዙር ያስገቡዋቸዉ ከብቶች እየደረሱላቸዉ ነዉ:: ታዲያ የገበያዉ ነገር
of the assignment and experiences, activity schedule, the number of total
አሁንም ያሳስባቸዋል::በአመልድ የሃርቨስት ፕላስ ፕሮጀክት ማኔጀር የሆኑት አቶ አንዱዓለምበለጠ“የገበያ man days required, CVs of the lead person and the other experts to be
ማፈላለጉ ሃላፊነት እኛም መንግስትም ሊኖርብን ይችላል:: ፕሮጀክቱ በመንግስትም በእኛም በማህበረሰቡ deployed for the assignment.
መተጋገዝ ነዉ እንጂ የእኛ እና የአይ አይ አር አር ፈፃሚ አስፈፃሚ መሆን ብቻ በቂ አደለም:: ስለዚህ
የመንግስት ተሳትፎ በጣም ትልቅ ሚና እንዳለዉ ግንዛቤ መወሰድ አለበት” ብለዋል::በአሁኑ ወቅት • All interested consulting firms should submit the technical and financial
ከማድለቡና ከአትክልትና ፍራፍሬ ልማቱ በተጓዳኝ የፅናት ማህበር የንብ ማነብም ስራ ጀምሯል:: “16 proposal. The proposals submitted should be in separate sealed envelopes
ዘመናዊና 14 ባህላዊ የንብ ቀፎዎችን እንዲሁም ሥልጠና ተሰጥቶን በ2007 ዓ.ም ማነብ ጀምረናል:: አሁን marked TECHNICALSAL, or FINANCIAL PROPOSAL each and stating the
በ2008 አጋማሽ ላይ ቢያንስ ወደ 90 ኪ.ግ. ማር እንደምናገኝ ተስፋ አለን::”ይላል የማህበሩ ሊቀመንበር title/Subject of the consultancy service. The subject of the service should be
የሆነዉ መሀመድ:: የማህበሩ አባላት የገበያው ሁኔታ ከተስተካከለላቸውየሥራ ዕድሉ በህይወታቸው ውስጥ stated on each envelop.
የፈጠረው ትርጉም ለቀጣይነቱ እንዲተጉ የሚያደርጋቸው መሆኑን“እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ • All submissions of interest should be submitted in person:
አፍ ተናጋሪ” ሆነው እንዲህ ይገልፁታል:: “ይህ የሥራ ዕድል ከሰው እኩል እንድንሆን አድርጐናል::
ቦታ የሌለው ሰው የእኔ ብሎ እንዲሰራ፣ መሬት አለኝ ብሎ እንዲመጣ ሆኗል:: ከብቶች አሉኝ ንብ አለኝ SNV Ethiopia office
ብሎ እንዲመጣ ሆኗል::ይሔ ትልቅ ተስፋ ነው!”ይህ ትልቅ ተስፋፅናት ሆኗቸዉ እቅዶቻቸዉ ከዳር Tracon Building, Kebele 01/02, in front of Black Lion School
ደርሰዉ የበለጠ ዉጤታማ እንደሚሆኑ አያያዛቸዉ ይመሰክራል:: በአሁኑ ወቅት ማህበሩ ለአባላቶቻቸዉ Office Phone: +251-(0)11-1 262100
የችግር ደራሽ በመሆን14 ሺህ ብር በብድር የሰጠ ሲሆን በቁጠባ ተቀማጭ ያደረጉትን ጨምሮ በአጠቃላይ Interested firms should submit a renewed business/trade license and/or Tin/tax
በካፒታል ደረጃ 65 ሺህ ብር አላቸዉ::
registration certificates together with their proposals.
SNV Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids.
ይህ ፅሁፍ በአይ አይ አር አር ኢትዮጵያ የቀረበ ነዉ::
Closing date: 7th March 2016
ዳንኤል አበበ (Red8)
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) wants to recruit employees in the following
vacant positions the details of which are mentioned bellow. PUBLIC TENDER NOTICE – CONSTRUCTION MATERIALS SUPPLIER
Qualification Requirements: First degree in Accounting/ Accounting & Finance/ Finance No LOT No. Description Delivery Location
and 2 years related work experience Or College/TVET diploma in Accounting/ Eucalyptus & Bamboo poles, 10cm,8cm NRC Gambella
Accounting & Finance and 6 years related work experience 1 LOT I & 6 cm diameter measured at the office
Other skills& abilities required;Training in accounting software application bottom and 6m long
Work Unit/ Project/ Program: Essential Drugs Programme, Pharmacy No. 1 and 3
Place of Work: Addis Ababa Different Building Materials / details NRC Gambella
Terms of employment: Permanent after probationary period. 2 LOT II are mentioned in Financial annex bid office
Salary: birr 5130.00 document
Applicants are required to send their complete application documents containing
application letter & CV, copies of credentials of education, work experience & trainings Tender Required information - Documents / Information that MUST be
within 7 days through our postal address or E-mail, address mentioned bellow. Details of provided by candidates:
the job descriptions of vacant post can be accessed on our web site: www.redcrosseth. ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ነገሮች
orgby clicking vacancy. Mandatory Requirement
N.B: Please put your educational background and work experience on 1 (one) page Trade Registration
summary table. It is also a requirement to submit a testimonial from Revenue Authority Renewed Business License
that ensures payment of income tax from the salary paid along with work the experience
VAT Certificate
testimonial obtained from small Private Organizations.
TIN Certificate
Address
Ethiopian Red Cross Society Human Resource Dep’t, P.O. Box 195 Addis Ababa Or by Document collection and Submission Sealing and marking of bids
email: ercs-recruitment @ redcrosseth.org deadline Each bidder should submit One
envelope for their Technical proposal
• Interested eligible bidders should and Financial Proposal marked as
collect bid document and detail Follows:
specifications from Gambella NRC
Office or Addis Ababa NRC office.
ሁለተኛ የስብሰባ ጥሪ
NAME OF THE BIDDER
• Collection date from 2Marchto The phrase : “BID document for
21March, 2016 supply of
• Collection time from 8:15a.m to LOT I- Eucalyptus
4:45p.m & Bamboo poleOriginal and Copy”
• Deadline and Public opening March LOT II- Building
አካባቢ በሚገኘው አዶት-ቲና ሆቴል - Quotation of product must include: full description of the items, unit of
measurement, unit cost per item (clearly mentioning if price includes VAT
or not), date, stamp, signature, validity of the offer (minimum 1 month) and
ጥሪ ያስተላልፋል::
automatically rejected.
- A representative of each company can be present for the opening of the
envelopes with their company’s ID card and/or supporting letter from their
company.
- Following the bids opening, assessment / evaluation will be carried out by
0116 61 40 76 ይጠይቁ - NRC - Ethiopia reserves the right to reject all or part of the tender. NRC –
Ethiopia reserves the right to select more than one service provider, and /or
select only part of a candidate’s bid.
- The present tender request is not an order and does not engage NRC on any
legal ground or financial commitment
የማረፊያ አክሲዮን ማህበር
ዳይሬክተሮች ቦርድ Gambela NRC Office: located around Openo TVET college kebele 05
AA NRC Office: located at Bole sub city, 300 Meters behind Sheger Building
Tel#. 011 661 99 81/82,
Please join Africa’s leading investors, industry decision-makers, Ministers, heads of private family businesses, and award-winning entrepreneurs for
one of Africa’s most unique and high impact Pan-African “Executive” Investment Summits and hosted by The Wharton Club of Africa
Questions? please e-mail team@wcaexecsummit2016.com | For full Program and summit details please see website
INVESTMENT CAPITAL most relevant to Ethiopia’s and Africa’s evolving investment landscape in 2016!
• Family Office & Direct Investing |Angel Investing & Venture Capital | Private Equity, Mezzanine | Pension & Sovereign Wealth Funds
• Key Sectors in 2016: Power & Renewable Energy; Agribusiness, Husbandry & Aquaculture; Real Estate & Hospitality; Consumer Goods & Manufacturing;
Healthcare; Education; Tourism; Technology, Impact Investing & Entrepreneurship
• Middle East Investment Partners from Saudi Arabia, Yemen, Lebanon, Oman, Qatar, Kuwait, UAE, Turkey
• Investment Spotlight: Ethiopia, Mozambique, Nigeria, Morocco
• Keynote Investor & Leadership Roundtables including State Minister Finance H.E. Ahmed Shide, Vimal Shah OBS CBS (Bidco Africa), Tewolde
Gebremariam (Ethiopian Airlines), Ali Mohamed (Qatar Financial Authority), Mohamed Nyoaga (Chairman, Central Bank Kenya), Jemal Ahmed (MIDROC Investment),
Admassu Tadesse (PTA), Eleni Gabre-Madhini (Eleni Exchanges), Sara Mohamed (Al Bashayer Investment Co)
AFRICA FAMILY OFFICE & CEO FORUM: - 1st of its kind in Africa!
For C-Level Executives, heads of Family Businesses, Family Offices in partnership with Family Office Council UK, YPO Africa, InvestAfrica
LEADING INVESTOR & EXECUTIVE SPEAKERS include: Abraaj Capital, Actis, Abdullah Subeaei Holdings, Abu Dhabi Securities, Africa Business Angel Network, Africa Finance Corp,
Akon Lighting Africa, Alle Bejimla, Alta Semper LLP, Anjarwalla Collins Haidermota, Atreos, ARM-Harith Infrastructure Fund, Atlas Mara, ATT Africa, Bamboo Finance & Energy Fund, Bidco
Africa, Boka Family Office, Capital Trust, Carthage Business Angels, Catalyst Principal Partners, Central Bank of Kenya, Cepheus Partners, Chanzo Capital, CRE Venture Capital, DEG/KfW, Diar
Capital, East Africa Gate, East African TIGER BRANDS, EchoVC, ECP Nigeria, Ecobank, Eleni Exchanges, Emerging Investment Partners, Emergo Partners, Energy Access Ventures, Ernst &
Young, Ethiopian Airlines, Ethiopia Ministry of Finance, Falcon Investments, Family Office Council UK, Farazad Investments Global, Gad Enterprises, General Electric, Genesis Energy, Genese
Mozambique, Genghis Capital, Gigawatt Global, Global Innovation Fund, Grant Dupuis Investments, Greenmarket Herbs, Green Resources, Grupo Dominio Capital, Gulf Capital, Habesha Steel,
Hoegh Family Office, ICD-Islamic Development Bank, IFC, Impact Angel Network, Injaro Investments, Integrated Health Centres, InvestAfrica, Investec, Investment-One Fund Mgmt, JCS
Investments, Jumia Nigeria, KAUST Innovation Fund, Khazanah Nasional, Kibo Capital Partners, Knowledge@Wharton, Lavayo Energy, Liberty Eagle Holdings, Lionstone Company, Materia,
Mediterranea Capital Partners, Moringa Partnership, National Real Estate Co Kuwait, Nigeria Breweries Pension Fund, Pfortner, Power Hive, Precise Investments, Promasidor, Proparco, PTA
Bank, Qalaa Holdings (formerly Citadel), Qatar Financial Authority, Quona Capital, Rainbow Investments, ReAya Holdings (KSA), Renew LLC, Sahara Infrastructure & Venture Capital, Sage Intl.
Investments, Satatt, Saudi Star (MIDROC Investments), Savannah Fund, Schulze Global Investments, SOKOTRA Capital, Sphere, State General Reserve Fund Oman, Sumaria Group, Surbana Intl,
Terre Kulture, Thirdway Africa, Tora Holding, Verde Beef, Verdigris, Waterbridge Capital, Wharton Social Impact Initiative, Whatana Investments, Xterra, Yalelo, ZB Bank; Zeno Group
Investments, Zoscales Partners, ZymPay, Zuri Group Global, 54 Capital
120ኛ
የዓድዋ ጦርነት
በተሾመ ብርሃኑ ከማል ንቅናቄ የሮም መሪ በነበሩት በአቡነ ፒዮን ዘጠነኛ
ድጋፍ ተሰጠው:: ምንም እንኳን እ.ኤ.አ. በ1849
ሎምባርዲን ከኦስትሪያ ቅኝ አገዛዝ ነፃ ለማውጣት
የዓድዋ ወረራ ከመካሄዱ በፊት የዓለም በተለይም የተደረገው ሙከራ ባይሳካም፣ ትግሉ ቀጥሎ በማዚኒና
የኢጣሊያ ሁኔታ በጋሪባልዲ የተመራው ኃይል የሮማውን የጳጳስ አገዛዝ
አስወግዶ ሪፐብሊካዊ ሥርዓት አቋቋሙ:: እ.ኤ.አ.
በመሠረቱ የጥንታዊት ኢጣሊያ ታሪክ (የጥንታዊት በ1860 ጋሪባልዲ ከጄነዋ ተነስቶ ሲሲሊንና ኔፓልን
ኢትዮጵያ አክሱም ተብሎ እንደሚጠራው ሁሉ) የሮም ያዘ:: እ.ኤ.አ. በ1870 ፈረንሣይ ከፕሩሺያ ጋር በነበራት
ታሪክ በመባል ይታወቃል:: የጥንታዊት ሮም ግዛት ጦርነት ምክንያት ካቬንሲያ በመለቀቁ የኢጣሊያ
በአውሮፓ በሰሜን አፍሪካ ተስፋፍቶ ነበር:: በኋላ ግን ግዛት ተጠቃለለ:: ቪክቶር ኢማኑኤል አንደኛም
በአገር ውስጥ በተፈጠረው የእርስ በርስ ቅራኔ ምክንያት የመጀመሪያው ኢጣሊያ መንግሥት መሪ ሆነ::
ግዛቱ ፈራረሰ:: እንደገና አንድ ለማድረግ ማለትም
የዛሬዋን ኢጣሊያ ቅርፅ ለማውጣትም በመቶ ሳይሆን ኢጣሊያ ለረጅም ዓመታት ያህል ታግላ አንድነቷን
በሺሕ የሚቆጠሩ ዓመታት ትግል ጠይቋል:: በተለይ ታስከብር እንጂ 75 በመቶ የሚሆነው ሕዝቧ መኃይም
እንደ ቅርጫ ተከፋፍለዋት የነበሩት ስፔን፣ ፈረንሣይና ነበር:: ይህን መኃይም ሕዝብ ማስተማር ነበረባት::
ጀርመን በ15ኛው ክፍለ ዘመን እርስ በርሳቸው መፋተግ በወቅቱ የነበረባትን የሕዝብ ብዛትና የኢኮኖሚ
ሲጀምሩ፣ ይልቁኑም ፈረንሣይ በስፔን እጅ የነበሩትን ችግር ለማቃለልም እንግሊዝ፣ ፈረንሣይ፣ ጀርመንና
ሌሎችም የአውሮፓ አገሮች ሲያደርጉት እንደነበረው
ኔፓልስንና ሲሲሊን ነጥቃ ለራሷ ያደረገችበት ጦርነት
የቅኝ ግዛት ማስፋፋት አጓጓት:: የዓድዋ ወረራ በ1888
ለኢጣሊያ ነፃነት ፈር የቀደደ ነበር::
ዓመት ሲታሰብ
ሲካሄድ የአውሮፓ ኢምፔሪያሊዝም ከፍተኛ ደረጃ
በ17ኛውና በ18ኛው ክፍለ ዘመን በኦስትሪያና ላይ የደረሰበት ነበር:: በመሆኑም እነዚህ የአውሮፓ
በፈረንሣይ መካከል የተካሄዱት ጦርነቶችም አገሮች ከኢንዱስትሪ ዕድገታቸው ጋር የተያያዘ
ሰርዲኒያን ከኢጣሊያ ጋር ለመቀላቀል አመቺ ሁኔታን ፍላጎትቸውን ለማርካት ማለትም ርካሽ የሰው ጉልበት፣
ፈጥሯል:: በመጨረሻም የናፖሊዮን መንግሥት ለፋብሪካዎቻቸው አስፈላጊ የሆኑ ጥሬ ዕቃዎችን
የኦስትሪያን ሠራዊት ከምድረ ኢጣሊያ ጠራርጎ በገበያ ማግኘት ለህልውናቸው አስፈላጊ እንደነበረም
ስላስወጣ አጠቃልሎ ያዛት:: የናፖሊዮን መንግሥት ማስተዋል አስፈላጊ ነው:: አውሮፓውያን አገሮች
ሲወድቅም ኦስትሪያ ተመልሳ የቅኝ ግዛት አለኝታ ለመግዛቱ እኔ እሻላችኋለሁ›› የሚል ዓይነት ዘመቻ አልበርት የሰርዲኒያ ንጉሥ ሆነ:: የታወቀው ጦረኛ አንዳቸው ከሌላቸው በኢንዱስትሪ ዕድገታቸው ልቀው
ማንሳቷ አልቀረም:: ፈረንሣይንም በማዳከም በኩል ማካሄድ ጀምራ ነበር:: ዳሩ ግን ለነፃነት የተዋጉት ማዚኒም አዲሲቱ መንግሥት ኢጣሊያ ነፃ እስትወጣ መገኝት ስለነበረባቸው ይህንን የበላይነት ለማረጋገጥ
የበኩሏን አስተዋጽኦ አበርካታ ስለነበር ‹‹ለመግዛት ኢጣሊያውያን አሻፈረኝ አሉ:: እ.ኤ.አ. በ1831 ቻርልስ ድረስ ትግሉ እንዲቀጥል ጠየቀ:: ይህም የነፃነትን ወደ ገጽ 37 ዞሯል
www.ethiopianreporter.com ቅፅ 21 ቁጥር 1653
ገጽ 18| | ረቡዕ |የካቲት 23 ቀን 2008
z ¡ Wü
ማስታወቂያ
ትንሽ ገፋ!
እነሆ መንገድ። ከቦሌ ወደ ስታዲየም ልንጓዝ ነው። ከተማው ሳይፈርስ፣ ሰላም ሳይደፈርስ፣ ደዌ
ሳያጠቃን፣ እግር መጓዝ ሳይታክተው ታክሲ አደመ ተብሎ አገር ይፋንናል። ላለመራመድ በቂ ስንቅ ይዘን INTERNAL/EXTERNAL SPECIAL VACANCY
በሽሙጥ እንታሻለን። ይኼው እንደለመድነው በየጥጋጥጉ ቆመናል። የከተማ ነዋሪው ዓይኑ ወዲያ ወዲህ
ይቃብዛል። የታክሲ ዘር ጠፍቷል። ከሰማዩ በቀር ሰማያዊ ቀለም ራሱ የሸፈተብን ይመስላል። የማይሸፍትብን
ግን ምን ይሆን? የማያድምብን ማን ይሆን? የማናድምበትስ? የማንነጫነጭበት ሕግና ሕግ አስከባሪስ?
ANNOUNCEMENT
ጥያቄ ብቻ። ምፀቱ ጉድ። “ኧረ ዛሬስ በጤና አይመስለኝም። ኧረ አገሩ ሰላም አይመስለኝም?” ትላለች አንዲት
ጠና ያለች ሴት በነጠላ ፊቷን እየሸፈነች። “ምንድነው ቀኑ ዛሬ? የዓደዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዛሬ ነው?”
ለነገሮች ደንታ አልባ መሳይ ወጣት ይጠይቃል። “ታዲያ ዓደዋ ቢሆንስ የዘመትነው የዛሬ መቶ ሃያ ዓመት። Vacancy Number: IOM-SVN/005/2016
የተጓዝነው በእግር። ያሸነፍነው በባዶ እጅ። ወኔ ውሎ ይግባና:: ታክሲና ዓደዋን ምን አገናኛቸው?” ብሎ ሌላ
ወጣት ሲናገር “ምን ይታወቃል? ዘንድሮ እኮ ወራሪው በየአቅጣጫው ነው። ዓደዋም ወደ ብዙ ዓደዋዎች
Duty Station: Addis Ababa, Ethiopia
ተሸጋግራለች፤” ትላለች ሴትዮዋ። Title of Position: Driver
“ጉድ ፈላ! በአንድነት ስንወደስ የኖርን ሕዝቦች እርስ በርስ ተጠማምደናል እያልሽ ነው? እንዴት እንዲህ Position Grade: G-2 (UN salary scale for
ትያለሽ?” ወጣቱ ነገር ሲያበላሽ፣ “ያላልኩትን አለች እያለ ያነካካኛል እንዴ ይኼ? ምነው ሰው እንዲህ ነገር employees in Eth.)
ለማቀጣጠል ከእንቢልታና ከመለከት ቀደመ?” ብላ አንገቷን ወዘወዘችበት። “እህ? ወደን መሰለሽ? ትብታባችን
እያደር ባሰበታ። ሸምጋዩም ያለዘበ እየመሰለው እሳት ላይ ቤንዚን ያርከፈክፋል። በቀናነት የታሰበውና Type of Appointment: SST, six months with
የታለመው ‘ፕላን’ ሁሉ ድምፁ ሳይሰማ መጣ ተብሎ ድምፁ ሳይሰማ ይሸኛል። ሥራችን ሁሉ በአሉታዊ ጎኑ possibility of extension
ብቻ ይተረጎማል። ሲተረጎምም ያለ ሞጋችና አሳማኝ ምክንያት ይታጠፋል። እስኪ በየት አገር ነው ወላጅ ልጁን
ጡት ነከሰ ብሎ ወተት የሚነፍገው?” እያለ ፈንጠር ብሎ የቆመ ጎልማሳ የሚገባንም የማይገባንንም ስንክሳር General Function: Under the general guidance of the Resource
እያጣመደ ይለፈልፋል። በዚህ መሀል አንድ ለሕዝቧ የሆነች ጃጉዋር ብቅ አለች። እልፍ ለመንገድ የሆንን
ተጓዦች ተረጋግጠን ገባን። አንድ መንገድ፣ አንድ አማራጭ፣ አንድ ሐሳብ ግን ብዙ ተጓዥ! Management Officer (RMO), and the direct supervision of the Logistics/
ጉዞ ጀምረናል። “ጊዜ ታክሲ አይደለም አይጠብቅም ቆሞ’ እንዳልተባለላችሁ፣ ዕድሜያችን ቆሞ ሥራችን Fleet Assistant, the incumbent will be responsible for carrying out duties
ቆሞ ምነው ጠፋችሁ ዛሬ? ለማን ተዋችሁን?” ጋቢና የተሰየሙ አዛውንት ሾፌራችንን ይጠይቃሉ። “ኧረ ተውኝ related to the operational activities. In particular, she will be responsible
አባት። ምቀኛ! ምቀኛ ብቻ እኮ ነው የከበበኝ እኔንማ፤” ሾፌሩ የቆረቆረው ነገር እንዳለ ያስታውቃል። “ምቀኛ
ከሩቅ አይመጣ፤” አዛውንቱ በጥበብ ያወጣጡታል። “ታዲያስ እኔ ዛሬ አድማ እንደሚደረግ አልሰማሁም። to:
የነገረኝ የለም። ገና ለገና ሥራዬን በትጋት ስለምሠራና ጥሪት ለመያዝ ስለምባክን የመንግሥት ወገን ነው
ለማስባል ‘አትንገሩት’ ተብሎ ይኼው አስገኙኝ፤” ሲላቸው “አሃ አድማው እርስ በርስም ነው?” አሉት። 1. Drive office vehicles for transport of authorized personnel and
“አይገርምም? ቆይ ግድ የለም…” ሾፌሩ የእኛ መቸገር ሳይቸግረው የእሱ ስም በአግቦ ሽሙጥ መበላቱ delivery of mail, documents and other items,
ያብከነክነዋል።
2. Keep vehicle (s) under her/his responsibility in perfect order, as
“ድሮስ ለእኛ ማን ያስባል? ሁሉም ለራሱ ጉዳይ ብቻ ነው የቆመው፤” ትላለች ከአዛውንቱ ጎን የተሰየመች well as the control of periodic maintenance and to report any
ወጣት። “ዘንድሮ ራስ ለራስ ነው የእኔ ልጅ። አለበለዚያ በታክሲ ፌርማታው ቆመሽ መቅረትሽ ነው፤” ብለዋት
ወደ ሾፌሩ ዞሩ። “እኔ የምለው? የመንግሥት የግል ብሎ ታርጋ ነው እንጂ ሰውም አለ አንዴ? ነው አዲስ problems needing assistance/repair,
የወጣው የትራንስፖርት ሕግ እንዲህ ያለ ነገር አካቶ ኗሯል?” ቢሉት፣ “ነገር ያለውስ እኛ መሀል ነው 3. Execute the jobs assigned by her/his supervisor with efficiency
እንጂ፣ ቀድሞም መንግሥት የሕዝብ፣ ሕዝብም የመንግሥት ነበር ወጉ…” ብሎ መሪውንም ጨዋታውንም
ጠምዝዞ ዳር ያዘ። ወያላው ላንዳች የመቀጮ ሥጋት ትርፍ አግበሰበሰ። “ምነው ታዲያ መደማመጥና መግባባት and safety,
በአድማና በጩኸት ተለወጠሳ?” ብለው አዛውንቱ ለብቻቸው ሲያጉተመትሙ፣ ከሾፌሩ ጀርባ የተቀመጠ 4. Ensure that the steps required by insurance rules and regulations
ጎልማሳ “ፈርዶብን! ገሎ በመሞት ካልሆነ በጨዋ ደንብ በሥልጡን አካሄድ ጠላት ማሳፈር አይቀናችሁ
ሲለን፤” ሲል ተሳፈሪው የተስማማ መሰለ። ጥቃቅኑ ሽንፈት ታላላቅ ድሎችን ሲያደበዝዝ ማየት እንዴት are taken in case of involvement in accident,
ያማል:: 5. Perform daily vehicle check-up of oil, water, battery brakes,
ወደ መጨረሻ ወንበር የተሰባሰቡ ወጣቶች ስለአነጋጋሪው የትራፊክ ሕግ የደራ ወሬ ይዘዋል። “ቆይ ግን tires etc. and look vehicle cleanliness; keep the logbook of each
. . . ሕግ፣ ሕግ ነው አይደል ጎበዝ? . . . ” እያለ ይንጣጣል አንድ ባለአምባር። “ነው!” ይላል ጀማው።
“ታዲያ ለምንድነው ሐሳብ ወይ መንገድ ይመስል እየተቆራረጠ የሚወጣው? አልያም የሚሻረው? ለምሳሌ
vehicle updated,
በሁለት እጅ መሪ ይዞ ማሽከርከር ገና ተሽከርካሪው ሲሠራ የታለመ የተፈታ ጉዳይ ነው። አይደለም? ነው? 6. Process and collect travel documents from ARRA & other IOM
. . . አዎ! ምንድነው ታዲያ ሀሞት እንደሚጋት ጥጃ እያሰለሱ ማወጅ?” ከማለቱ መሀል መቀመጫ አጠገቤ partners,
ያለችው ባለ ነጠላ፣ “ጥጃ ሀሞት ሲጋት ዛሬ ገና ሰማሁ፤” ትለኛለች። “ሥራ ፈጠራ በሚለው ያዘው፤” ይለዋል
ከጎኑ የተቀመጠ ባለ መነጽር ጥጃን ሀሞት ወደ ጋተው ዞሮ። “ፍሬንድ ያለው ተመችቶኛል። እኛስ ብንሆን 7. Escort refugees to/from the camps for resettlement or medical
ሥራ መፍጠር ሲያቅተን ሥራ በፈጠሩ የመንገድ ባለቤቶች ተንጨርጭረን ማደም መፍትሔ ነው?” ባዩዋ examinations as required,
ደግሞ ሦስተኛው ረድፍ ላይ ጥጓን ይዛ የተሰየመች ቀዘባ ናት።
8. Assist in Logistics activities as needed,
“ይልቅ ይኼን እንተወውና እውነት ለመኪና አደጋ መንስዔ በሆኑና በሰለባዎቻቸው መካከል መፍትሔ
የሚሆን ሕግ ለምንድነው የማይቀረፀው ወደሚለው እናምራ። ሲኖትራክ፣ አይሱዙ፣ ኤፍኤስአሮች እውነት 9. Process and collect shipments from customs, airport etc… and
ከአውቶሞቢሎቻችን እኩል በመኪና አደጋ ቀዳሚ እንድንሆን ያዋጡት መዋጮ እኩል ነው?” ይላል። “እንዴ 10. Any other duties as may be assigned.
የባለንብረቶቹ አልበቃ ብሎ ለግዑዛንም 8100 ተዘጋጀ እንዴ?” ሲል ጎማ ላይ የተሰየመ ተሳፋሪ ቀላቀለ። “ኧረ
ጣቢያህን አስተካክል ወዲህ ነው፤” ስትለው ከጎኔ፣ “ጣቢያ በመቀያየር ከመዋጮ ማምለጥ አልቻልንማ፤” ብሏት
አረፈው። “ሄይ! ሄይ! ከአጀንዳ ውጪ ውይይቱን እየጠለፋችሁ የምታስቸግሩ ሰዎች ዕርምጃ ይወሰድባችኋል። Desirable Qualifications (Education, Experience, Skills):
አብዮታችን የተጠለፈው ይበቃል! እንወያይበት፤” ጎልማሳው ተኮሳተረ። “አኼ! ዘንድሮ ማን ማንን ፈርቶ? ማን Completion of Secondary school education,
ማንን አክብሮ? ይሰሙኛል ብለህ ነው? እንዲያው እኮ ነው ያለፍሬ . . .” አዛውንቱ ነገሩን ይባስ አዳፈኑት።
ብለን ብለን የማንታማበት ወሬ ጀምሮ መጨረስ አቅቶን አረፈው? እንግዲህ ሌላ ሌላውን አለማሰብ ነው። At least two years of experience as field driver,
መንገድ ያለ ሐሳብ ደግሞ . . . ! Experience with diplomatic authorities, NGOs as well as
ጉዟችን ቀጥሏል። ወያላው በገዛ እጁ መድረኩን አጣቦ መፈናፈኛ ጠፍቶት አንዳችንን ካንዳችን ገንዘብ international organizations is an advantage,
ያቀባብለናል። “አተርፍ ባይ አጉዳይ” ትላለች ከጎኔ። ወዲያ ሞተሩ ላይ ተቀምጦ ከሥር ወበቅ ከላይ ነፋስ Good knowledge in logistics and minor vehicle repair,
እያጣፋው የተቀመጠ አንዱ ደግሞ፣ “ግን ይኼ ሁሉ ሰው ሲጓዝ የሚውለው ሥራ የለውም እንዴ?” ብሎ
ይጠይቃል። “ካልተቀመጡ ሥራ አይሠራም በቃ? የቢሮ ሥራ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ጊዜ ቀረ። ተቀምጦ መብላት Certificate in Auto mechanic is advantageous and
ግን አሁንም ያለ መሰለኝ፤” ይላል ከመጨረሻ ወንበር አንዱ። “እናንተ ሥራውን ትላላችሁ ኢትዮጵያ ራሷ Possession of a valid 3rd grade/Public -1 driving licence is a
ድሮ የቀረችውን?” ትላለች ሌላዋ። “እግዚኦ! ይኼ ጭፍን ጥላቻ፣ ፍረጃ፣ ድጋፍና ተቃውሞ በቃ እያደር
ይባስበት?” የሚለው ጎልማሳው ነው። “ሃይ ባይ ተሰሚ፣ ተናጋሪ ተብዬው ሁሉ ዝም ብሎ ድሮስ ምን requirement.
ትጠብቃለህ?” አዛውንቱ ናቸው። “እህ በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ’ ሲሆን ታዲያ ምሁራኖቻችን ምን ያድርጉ?”
የሚለው ሦስተኛ ተደርቦ ምቾት የሚነሳኝ ተሳፋሪ ነው። Language: Good knowledge of English & Amharic. Knowledge of other
“ኤድያ! ኢኮኖሚውን ግብርና እየመራውም እንኳን ምሁር ገበሬም አልተከበረም፤” ብላ ያያያዘች መስሏት local languages will be advantageous.
አንዷ ስትሰርብ፣ “እህቴ ዋናው ቻፓው ነው። አቆጣጠሩን ለቻለበት ክብር ቀስ ብሎ ይመጣል። ይልቅ ጥያቄዬን
ምናለበት በቅጡ ብትመልሱልኝ?” ብሎ ቱግ አለ ያ ሞተር ላይ የተቀመጠው። “ምን ነበር ጥያቄው?” ከመባሉ፣
“ጥያቄውማ ይኼ ሁሉ ሰው ቀኑን ሙሉ ሲጓዝ የሚውለው ምን እየሠራ ነው?” ጥያቄውን ደገመው። መልሱ Interested applicants should submit their motivation letter referring
ሁላችንንም ፈገግ አሰኘን። ለበጣው፣ “ሁላችን አድመን አልያም አድበን እንዴት ይሆናል ብለን ነዋ። ተወን
እንጂ በመቀናጀት ቢያቅተን በመቃበዝ ተራ ገብተን አገራችንን እናሳድጋት፤” ተብሎ የተሰጠው መልስ የጫረው the vacancy number, CV written in English with photocopies of
ነው። ግን ለስንቱ ተራ ገብተን ልንችለው ነው? educational/training certificates to IOM Office in Addis Ababa in
ወደ መዳረሻችን ተቃርበናል። “ብቻ . . . ኢትዮጵያዊ ባልሆን ይቆጨኝ ነበር፤” ብሎ ጎልማሳው ነገር person or to the below email address.
በሆዱ መቋጠር ጀመረ። “ብቻህን’ ደስ አትልም። ምነው ዘርግፈው እንጂ ይውጣልህ፤” ከአጠገቡ የተቀመጠ
የፌስቡክ ሱሰኛው ቆሰቆሰው። “ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል…” ጎልማሳው ሳይጨርስ፣ “መቼስ ቢሆን
ሆድ ሞልቶ ያውቃል እንዴ?” ቀዘቢት ስታቋርጠው፣ “አስጨርሱኛ! ስታስጨርሱኝ እኮ ነው የሚገባችሁ። E-mail: RECADDIS@iom.int
እንዴ ወሬ እኮ ሥልጣን አይደለም ያልቃል። ሺሕ ዓመት አልገዛ . . . ማለቴ አላወራ፤” እያለ ጎልማሳው
ጥቂት አዋዛን። በኋላ፣ “እንዲያው ያን ጊዜ በአንድነት ነቅለን ወጥተን ዓደዋ ድረስ ተጉዘን ተባብረን በአንድ
ክንድ ጠላትን አባረን ስናበቃ ምነው ዛሬ ለመበተን እጅ ሰጠን? ምነው ዛሬ ለቁርሾና ለቂም ጆሮ ሰጠን? ይኼው Resource Management Unit
ነው ‘ብቻ’ የምትለዋል ውስጥ ያፈንኩት፤” ብሎ በቁጭት አንገቱን ደፍቶ ተብከነከነ። International Organization for Migration (IOM)
“ይቅርታ ወንድም! አንድም ይኼ የጅምላ ውክልና ነው እውነትን አጥርተን እንዳናይ እያጥበረበረን Bole Kefle Ketema, Kebele 02
ያለው። ለምሳሌ ለእኔ ዓደዋ እንደማንኛውም የሰው ልጅ አሳፋሪ የጥፋት ፍጅት ይታየኛል ብል አትደንግጡ።
ምክንያቱም እኔ በፖለቲካና በመልከዓ ምድራዊ ክልል በተወሰነ ዜግነት ብቻ አላምንም። የሰው ልጅ ዘር ነኝ
Africa Avenue, Erkata Building
ብዬ አምናለሁ። ተሸናፊውም አሸናፊውም የእኔ ወገን ነው ብዬ አምናለሁ። ‘ኢት ኢዝ ማይ ራይት!’ ‘እንቢ! Behind Bole DH Geda Building
ዘራፍ! የሰው ዘር አባል ነኝ’ ነው ፉከራዬ። በአጭሩ . . . እእ . . . የእኛ የእኛ አስተያየትና አቋምም ታሳቢ Addis Ababa – Ethiopia
ቢደረግ፣ ከተቻለ ደግሞ ሁላችንም በመላው የሰው ዘር አባልነት ብናምንና ኬላ ብንጥስ . . . እእ . . .
የሚሻለው እሱ ነው፤” ብሎ መጨረሻ ወንበር ላይ አንገቱ ላይ እራፊ ጨርቅ የጠመጠመ ወጣት ተናገረ።
ሁሉም ዓይኑን አጉረጥርጦ አየው። ወያላው “መጨረሻ” ብሎ ታክሲያችን ጥግ ስትይዝ አዛውንቱ፣ “እናንተ
ልጆች እባካችሁ እውነት አጠራን እያላችሁ እውነት እንዳታድበሰብሱ አደራ! አደራ ኋላ! ምንም ቢሆን ምን
Only short listed candidates will be contacted. Closing
ባለቤቱ ያቀለለውን አሞሌ ባለዕዳ አይቀለውም፤” እያሉ ወረዱ። ወጣቱ በተናገረው ነገር የቆመበት የጠፋው:: date for application will be Friday 11th March 2016.
‘ከዓደዋ ወዲህ ነን ወዲያ?’ እያለ ግራ ገብቶት ቆሞ ቀረ። ገሚሱ የለመደውን ሙጥኝ ብሎ ገሚሱ ቀለም አልባ
ገድል እስኪዘክር ናፍቆ ተመመ። እስኪ አንዳንድ ቀን ከቀለም በላይ ብናስብ ምን ይለናል? ዓደዋ ትናንትም
ዓደዋ ነገም፣ ሁሌ የእኛ! ግን ትንሽ ገፋ! ትንሽ ገፋ! ምን ይመስላችኋል? መልካም ጉዞ!
We strongly encourage qualified women to apply.
አቢሲንያ ባንክ
Bank of Abyssinia
Invitation to Bid
INVITATION to Local Competitive Bid
Bid No.012/2016
Procurement Reference Number BoA – PPAD/ED/01/2016/17
1. Debub Global Bank SC. invites all interested and eligible bidders to
purchase Service of Marketing Communication Partner for budget
1. The Bank of Abyssinia S.C (BoA) is intending to design its year 2015/16(TOR is attached with the Bid Documents).
2. The Bid document shall be obtained from Bank Head office 9th floor
corporate branch bank building and thus would like to invite (National business center Tower), behind Ethiopia Hotel; against
eligible consulting (Design) firm of Grade 1 to 4 to engage in the payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (Birr one Hundred)
Interior, Architectural and Engineering design and Supervision only during office hours (Monday to Friday 8:00-12:00a.m., 1:00–
4:15p.m.; and Saturday 8:00-11:45a.m.). Presentation, copy
and contract of administration of corporate branch that is located
of renewed Trade License, Tax Clearance Certificate and VAT
on Bole Road and in front of Mega Building with in total floor Registration Certificate is a must.
area of around 551 M2. 3. Bid proposal shall be accompanied by a bid security amounting to
Birr10,000.00 (Birr Ten Thousand only) in the form of unconditional
2. The bid will be conducted in line with the open tender procedure Bank Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O). Bid security in
stipulated in the Directive of the Bank and other relevant laws any other form is not acceptable.
of the land. 4. All bids must be deposited in the tender box prepared for this
purpose at Head Office, during office hours on or before March
3. A complete set of tender documents can be obtained form 30/2016 10:00 A.M, at the place mentioned under no. 2 above.
the Bank’s Engineering Department on Bole Road, adjacent 5. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their
legal agents who wish to attend, on March 30/2016 at 11:00A.M,at
to Ethiopia Investment Agency (around Olympia area) upon the place mentioned under no. 2 above.
payment of non-refundable Birr 250.00 (Two Hundred Fifty) 6. Interested eligible bidders may obtain further information from
by depositing at the Bank of Abyssinia, Olympia Branch found through, Tel. 011-558-12-04, or Fax 251-011-558-12-50.
7. Failure to comply any of the conditions from 1 - 4 above shall
on Bole Road, Getu Commercial Center Building. Interested
result in automatic rejection.
Bidder can collect the tender document during office hours 8. The bank reserves the right to accept or reject any or all bids.
(Monday-Friday) From 8:00 – 12:00 am and 1:00 – 5:00 pm and
Saturday from 8:00 – 12:00 am starting from March 03, 2016
upon presenting a copy of deposit slip, renewed trade license,
VAT registration certificate and TIN certificate.
Commercial Bank of Ethiopia
4. The bid must be accompanied by a bid bond amounting Birr Invitation for Local Competitive Bid
10,000.00 (Ten Thousand) in the form of Bank Guarantee or Bid No. 38/2015/16
Cash Payment Order (CPO).
1. Commercial Bank of Ethiopia invites interested bidders for the supply of the various IT
5. Bidders must deposit sealed bid documents in the bid box Equipment and Spare Parts.
prepared for this purpose on or before March 24, 2016 2:00 2. The bid document shall be obtained from Procurement Sub-Process cited at Commercial
pm to the Bank’s President Office (Head Office situated at the Bank of Ethiopia, Facilities Management Building, opposite to Vatican Embassy, next to
Ethiopian Red Cross Society Building around A.A. Stadium). Gibson Youth Academy, 1st Floor, Room No. 101 against payment of a non-refundable fee
of Birr 100.00 (One Hundred Birr) during office hours (Monday to Friday 8:00 – 12:00
6. The bid will be opened in the Board of Directors’ Meeting Room A.M.; 1:00 – 4:00 P.M. and Saturday 8:00 – 11:45 A.M.) Presentation copy of renewed trade
of the Bank at its Head Office in the presence of bidders and/or license, Tax Clearance Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.
their representatives (Who wish to attend the opening session) 3. Bidders shall be quite sure to state direct line number, cell phone number, fax number
and e-mail address of their organization correctly while collecting bid documents. Failure in
on March 24, 2016 at 2:30 pm.
receipt of bid communications due to incorrectness of the above will not be the responsibility
7. Interested eligible bidders could also obtain further information of the Bank
from the Bank’s Engineering Service Department adjacent to 4. Bid proposal shall be accompanied by the bid bond in the amount of Birr:
• 20,000.- (Twenty Thousand Birr) For Lot I
Ethiopian Investment Agency (Around Olympia) Tel: +251 118
• 12,000.-(Twelve Thousand Birr) for Lot II in the form of Unconditional Bank Guarantee or
279813/ + 251 118 965889 Cash Payment Order (C.P.O.). Bid bond in any other form is not acceptable.
8. Bidders shall comply with all the preconditions mentioned herein 5. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose before March 17, 2016;
10:00 A.M. in the above mentioned address.
above.
6. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish
9. The Bank reserves the right to accept or reject the bid either to attend, on March 17, 2016; at 10:30 A.M.
partially or fully at any time. 7. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Sub-Process,
P.O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia, Tel. 011 8 96 44 93/011 3 72 28 58, Fax 011 3 72 28
Engineering Department 8. Failure to comply any of the conditions from (2) to (5) above shall result in automatic
rejection.
Telephone: +251 118 279813/ + 251 118 965889 9. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ባሉት ክፍት ስራ መደቦች አመልካቾችን
አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል::
ተቁ የሥራ መደቡ መጠርያ የቅጥሩ ደመወዝ ብዛት ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና ስራ ልምድ
ሁኔታ ስራ ደረጃ
1 ረዳት የተማሪዎች ቅበላና ምደባ በቋሚነት ኘሣ 2 2298 1 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የባችለር ዲግሪ ያለው/ያላት/
ባለሙያ 2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የማስተርስ ዲግሪ
ያለው/ያላት/ 0- ዓመት የሥራ ልምድ
2 ጀማሪ የተማሪዎች ቅበላና ምደባ በቋሚነት ኘሣ 1 2008 1 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የባችለር ዲግሪ ያለው/ያላት/
ባለሙያ 0 ዓመት የሥራ ልምድ
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችውን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ
በኮሌጁ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 98 በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
ት ቀናት ቀደም ብሎ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፊት ለፊት፣ 2. Bidding will be conducted in accordance with the open tendering procedures contained in
the Public Procurement Proclamation of the Federal Government of Ethiopia and is open
ጊዮን ህንጻ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የማሕበሩ ዋና ጽ/ቤት መቅረብ to all eligible bidders.
ማህበሩ ባዘጋጀው የውክልና ቅጽ ላይ በመሙላት ተወካዮቻችሁ 3. Interested eligible bidders may obtain further information from SOS Sahel Ethiopia and
access the bidding documents at the address given below at 6(a) during working hours
ን ማሳተፍ ትችላላችሁ:: 4. A complete set of Bidding Documents may be purchased by interested eligible bidders
2. አግባብ ካለው የፌዴራል ወይም የክልል የሰነዶች ማረጋገጫና ም on submission of a written application, VAT registration certificate, ministry of Urban
development and construction registration certificate, trade license at the address below
ዝገባ ጽ/ቤት በስብሰባ ለመሳተፍና ድምጽ ለመስጠት የተሰጠ የ at 6 (b). Up on payment of non refundable fee of 200.00 Birr
ውክልና ሰነድ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን ይዛችሁ መቅረብ አለባ 5. Bids must be delivered to the address below at 6 (c) within 10 (ten days) from the date of
announcement on Newspaper. Bids will be opened March 14,2016 in the presence of the
ችሁ:: bidders’ or representatives who choose to attend at the address below at 6(d) 02:00 pm.
All bids must be accompanied by a bid security 1% payable at first demand in the
3. ባለ አክሲዮኖችም ሆኑ ሕጋዊ ወኪሎች ወደ ስብሰባው ቦታ ስት form of CPO.
መጡ ህጋዊ መታወቂያ መያዝ ያለባችሁ መሆኑን እናስታውቃ 6. a) Documents can be accessed at: SOS Sahel Ethiopia
አድራሻ፡-
Before12:00 PM.
d) Address of Bid Opening: SOS Sahel Ethiopia Addis Ababa office on the date mentioned
አራዳ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 05፣ የቀድሞው ቀበሌ 08፣ አዲስ አበባ ፖ at 5. At 02:00 Pm
e) The bidder shall seal the Original, Bid security and all copies of the bid in eight inner
ሊስ ኮሚሽን ፊት ለፊት፣ ጊዎን ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ላይ፣ envelops i.e. (original & three copies of Technical proposal, original and two copies
ስ.ቁ. 0118 10 21 24/0118 10 14 71/ 0911 51 87 90 of Financial Offer and Bid security) and one outer envelope, duly marking the inner
envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” both for the “The Technical proposal”
ፖ.ሣ.ቁ. 388 and “Financial Offer”. Copy documents should be photocopy of the original bid
document.
የኢ-ሜል አድራሻ፡ bisvegfruits@gmail.com f) The employer has the right to reject any or all bids.
WaterAid based in Ethiopia (WAE) would like to hire professionals for its Burie Project in Amhara Proficiency in the use of computers ( MS word, Excel, Power Point, e-mail, Internet);
region, West Gojjam Zone, Burie Town. Good written and spoken English language; (Speaking the local language is an advantage).
Resource Mobilization: Manage and record staffs’ annual leave roster and ensure all annual leave is used within the
Play an active role in local fund raising at community, schools, Woreda/Town level by current year. Record and manage all staff related leaves such as compassionate, sick leave,
being exemplary to other staff in collaboration with local government programmatic TOIL as per HR Manual;
approach team; Manage and address all staff personal issues following the HR manual guidelines;
Work closely with other wash stockholders in the Woreda Provide the necessary materials and equipment to project staff for their day to day activities;
Receive, screen, log and route program-related correspondences and maintain an effective
Team Development: follow-up system;
Lead, supervise, guide and support the Hygiene and Sanitation/Water activity; Monitor and follow-up on the performance of all staff working in the Sub-Office;
Work closely with the project staff and local government staff; Maintain good working relationships in the workplace;
Exercise, the programmatic approach thinking in collaboration with the local government Manage the maintenance of proper log books and prepare monthly fuel log book report
and other local stakeholders. for each vehicle;
Check log sheet of each vehicle before fuel is refilled to assure the maintenance of
Reporting: appropriate log book and fuel consumption;
Prepare monthly, quarterly and interim reports to the programmatic coordinator on Ensure that all incoming and outgoing letters and correspondences are systematically
hygiene and sanitation/ activities; segregated and maintained in order to identify archive and retrieve easily and passed on
In addition to this contribute to WAE reports to government and donors and provide to the appropriate person/office;
periodic progress updates for organizational use; Handle incoming and outgoing telephone call (through PBX);
In collaboration with local government actively participate in midterm evaluation and Receive all incoming letters, mails, parcels and handle internal distribution depending
facilitate final evaluation. on the subject;
Responsible for managing the organization Achieving and documentation System;
Other activities as instructed by the Program Coordinator Keep custody of photocopying papers and office supplies and stationery for Admin staff
use and ensures its availability at all times;
Required Qualification: Immediately report any malfunction of the machine and equipment under her/his custody
2.1 Education and year of experience: ensure that the switchboard and all other telephones are working at all times.
B.Sc. in Environmental Health, Public Health or related fields; Others:
Minimum of 4 years of proven and progressive work experience in WASH sector, Arrange all financial documents for Internal & External Audit;
preferably in NGO. Support on the financial report preparation;
Perform additional duties as assigned to ensure the smooth running of organizational
2.2 Knowledge, Skills and Abilities: objective and maintained team spirit of the finance team.
Track record of successful work experience and results in the area of hygiene and
sanitation/water supply, preferably in NGOs; Required Qualification:
Demonstrated technical and managerial ability, sound judgment, and ability to work 3.1 Education and year of experience:
effectively with others at all levels; University Degree or Diploma in Accounting;
Excellent written and verbal communication skills and ability to communicate effectively Minimum of 4 years of proven and progressive work experience, preferably in NGOs.
with a wide range of stakeholders, e.g., Government offices at different levels, partners,
other NGOs and networks; 3.2 Knowledge, Skills and Abilities:
Firm belief in team work, gender equality, sensitivity to HIV/AIDS, participatory approach Good communication skill and appropriate knowledge in accounting;
and sustainable development; Good skills in computer application preferably in accounting software;
Commitment to values and working styles of WAE; Ability to act in a professional and ethical manner;
Proficiency in the use of computers ( MS word, Excel, Power Point, e-mail, Internet); Willingness to work under pressure;
Good written and spoken English language; (Speaking the local language is an Firm belief in teamwork and gender equality and sensitivity to HIV/AIDS;
advantage); Commitment to values and working styles of WAE.
Good interpersonal and communication skills;
Good community mobilization and facilitation skills; 3.3 Personal Characteristics / Skills:
Firm belief in teamwork, equity and inclusiveness, gender equality, sensitivity , The Admin and Finance Officer should demonstrate competence in some or all of the following:
participatory; Respect;
Ability to adapt to the local environment and understand and respect community values; Accountability;
Good understanding of government WASH policy; Courage;
Familiar with the national hygiene and sanitation strategy and promotional approach. Excellence;
Building partnership;
2.3 Personal Characteristics / Skills: Stress tolerance;
The Environmental Health Officer should demonstrate competence in some or all of the following: Building commitment;
Respectfulness; Collaboration;
Accountability; People focus
Courage;
Excellence; IV. Water Engineer:
Building partnership; Reporting to : Program Coordinator
Stress tolerance; Duty Station : Amhara, West Gojjam Zone, Burie Town
Building commitment; Level / Grade :4
Collaboration; Travel Required
People focus
Purpose of the Position: The main purpose of the job is to facilitate programme planning,
III. Admin and Finance Officer: agreements, implementation, monitoring, reporting and evaluation with the local communities
Reporting to : Program Coordinator and the government. It is entrusted with ensuring efficient and cost effective operations of all
Duty Station : Amhara, West Gojjam Zone, urie Town functions of the program (sector support-influencing, service delivery, capacity building, learning
Level / Grade :4 and documentation) towards the fulfillment of the strategic objectives of the organization and the
Travel Required Woreda.
Purpose of the Position: To manage HR/Admin/Finance and Transport & Logistics activities in Primary Duties and Responsibilities:
line with professional principles and the organization’s rules and regulation and co-ordinate and Facilitate to plan, coordinate and control activities of the project jointly with the Woreda;
manage fleet to ensure efficient and effective operation in the office. Provide effective and efficient Programmatic team in line with the direction given to him by the Programme Coordinator;
HR/Admin related services to staff working for the office. Take part in the development of the proposal in line with WASH development strategy
of the country;
Primary Duties and Responsibilities: Conduct design of the project water supply schemes and sanitation facilities to the
Financial Responsibilities: standard;
Coordinate with other team members to complete financial requirements for Action plans Involve in contract administration of WASH facilities that will be implemented and/or sub
and prepare reports for relevant parties such as Government, WaterAid Ethiopia HO and contracted for private contractors;
donors as necessary; Ensure the implementation of the designs as per WaterAid standard;
Undertaking other standard financial requirements such as monthly cash count, surprise Involve in WASH program development of the Woreda as part of the program
cash count, undertaking random checks on purchase prices and preparing cash flow development team;
requests; Develop budgeting system that can be used to monitor and control expenditures;
Prepare and check monthly financial report and send to HO up to 5th of the next month; Establish smooth working relationship with communities, local administration and other
Ensure adequate fund/cash held in program for planned activities; development partners in the Woreda and beyond;
- Keep track of monthly cash balances Develop ideas for policy influencing guidelines and agendas at local level that will feed
- Send monthly cash request to head office on time in the regional and national level;
Ensure the following deadlines are adhered; Establish contacts and relationships at different level to exchange information;
- Monthly cash books and bank books Supervise, lead, guide and support technical staff and foremen of the project at the
- Cash requests from the fields project level;
- Cash transfers to fields and others Develop internal guidelines and procedures for WASH project and program
Responsible to fill the gaps when cashier is on annual leave; implementation;
Adhere to the necessary accounting, documentation and reporting procedures required Administer cash, property and personnel of the projects as assigned by the Program
for the purchase of items based on purchases/procurement procedure, if any; Coordinator and WaterAid Ethiopia;
Responsible to check daily financial payments in line with organizational policies and Prepare plans and reports for programs and budgets on monthly, quarterly, bi-annually
procedures by giving due attention to authorization level and budget codes; and annually;
Ensuring close collaboration and communication with Finance & People & OD Develop budgeting system that can be used to monitor and control expenditures;
departments at HO to facilitate and smoothen consistent running of the program; Evaluate workmanship quality & expenditure at the end of each month and the financial
Work closely and provide technical support to the cashier; year;
Check and review the external work done before any payment is effective; Prepare periodic physical and financial reports and submit to the program coordinator
Communicate staff debtors balance if any to HO to deduct from monthly staffs’ payroll and project manager at WaterAid Ethiopia;
before the payment is affected. Work closely with the Water supply officers of WaterAid Ethiopia and get direction and
support as required;
HR & Admin Responsibilites: Plan, direct and control the operation of activities assigned;
Guide and supervise the implementation of activities;
Share information with relevant institutions and participate in the documentation, learning Conduct Petty cash count at the end of every month and keep records accordingly.
and dissemination of lessons learned;
Conduct community assessment and make recommendations about the needs and Others
vulnerabilities of targeted populations in regards to water, sanitation and hygiene issues; Perform additional duties as assigned to ensure the smooth running of the project office
Ensure that the project engages local stakeholders and develop local capacity for long and maintain team spirit of the finance team.
term sustainability;
Ensure implementation of planned WASH activities as per the proposal and donor Required Qualification:
requirements; 5.1 Education and year of experience:
Facilitate in conducting construction quality control of WASH facilities; College Diploma in Accounting or Technical School Diploma in Accounting, Bookkeeping
Facilitate preparation of business plan and operation and maintenance manual; or related field;
Conduct data collection, study and design of WASH projects; Minimum of 4 years relevant experience.
Undertake review/preparation of bill of quantities, specifications and contract documents;
Integrate public health concepts into engineering programs; 5.2 Knowledge, Technical Skills and Abilities:
Establish a system to monitor and evaluate program activities and impact, in accordance Good communication skill and appropriate knowledge in accounting;
with existing monitoring and evaluation guidelines; Good skills in computer application;
Provide regular reports on program status; Ability to act in a professional and ethical manner;
Participate and play key role to conduct midterm evaluation and facilitate final evaluation; Willingness to work under pressure;
Undertake any other activities as requested by the program coordinator and WaterAid Firm belief in teamwork and gender equality and sensitivity to HIV/AIDS;
Ethiopia; Commitment to values and working styles of WAE.
Facilitate development of learning objectives along with the program team with the
leadership of the Program Coordinator; 5.3 Personal Characteristics / Skills:
Identify policy issues and discuss with policy team. The Cashier and Store Keeper should demonstrate competence in some or all of the following:
Respect;
Required Qualification: Accountability
4.1 Education and year of experience: Courage;
MA in or B.Sc. degree on Hydraulic Engineering, Water Resources Engineering or related Excellence
fields; Building partnership;
Minimum of 4 years of proven and progressive work experience, preferably in NGOs. Stress tolerance;
Building commitmen;
4.2 Knowledge, Technical Skills and Abilities: Collaboration;
Track record of successful work experience and results in the area of program or project People focus
study and design, study and implementation of WASH project, preferably in NGOs;
Demonstrated technical and managerial ability, sound judgment, and ability to work VI. Driver / Purchaser:
effectively with others at all levels; Reporting to : Finance and Admin Officer
Excellent written and verbal communication skills and ability to communicate effectively Duty Station : Amhara, West Gojjam Zone, Burie Town
with a wide range of stakeholders, e.g., government offices at different levels, partners, Level / Grade :2
other NGOs and networks; Travel Required
Firm belief in team work, equity and inclusion like gender equality, sensitivity to HIV/AIDS,
participatory approach and sustainable development; Purpose of the Position: The main purpose of the job is to provide efficient driving and purchasing
Commitment to values and working styles of WAE. services to Tokke kutaye Woreda WASH program to enable the organization achieves its objectives.
Proficient in computer skills (MS word, Excel, Power Point); Primary Duties and Responsibilities:
Internet browsing skills; Provide driving services to transport both personnel and purchased or donated goods of
Good written and spoken English language; the project;
Good interpersonal and communication skills; Take care of the vehicle under her/his/ custody;
Ability to communicate information accurately; Handle the motor vehicle and its accessories with due care;
Check oil, tires, breaks and other electrical systems before starting vehicle driving;
4.3 Personal Characteristics / Skills: Drive vehicles with maximum safety and care and according to traffic regulations;
Transport goods, equipment, tools and other materials from place to place as required;
The Water Engineer should demonstrate competence in some or all of the following:
Carry proper driving license at all times; renew it yearly or as required by the law;
Respect;
Make routine services such as washing, cleaning and greasing, report any defective parts
Accountability;
of malfunctions;
Courage;
Keep and submit reports on fuel consumption, mileage, car use etc. using a log book or
Excellence;
other formats provided for the purpose;
Building partnership;
Follow-up and report on time on regular repairs and general maintenance of vehicles he/
Stress tolerance;
she is assigned;
Building commitment;
Work in all weather conditions (highways and rough roads) without compromising the
Collaboration;
health and safety policy of WaterAid Ethiopia;
People focus
Frequently travel for fieldwork as assigned and scheduled with required overnight stay;
Fluent in local language both in spoken and written
Report accidents promptly;
Keep all the time the local traffic law and guidelines and WaterAid Ethiopia Health and
VI Cashier and Store Keeper: Safety and Security policies;
Reporting to : Finance & Admin Officer Collect and deliver letters and documents as instructed;
Duty Station : Amhara, West Gojjam Zone, Burie Town Send quotation requests for suppliers and collect price quotations;
Level / Grade :2 Handle local purchases of materials and capital items and submit all purchase items (local
Travel Required and imported) to the storekeeper through official goods receiving note of the organization;
Support the project staff and work closely with the local government;
Purpose of the Position: Undertake any other related activities assigned by his/her immediate supervisor.
The Cashier and Store Keeper is responsible for preparing all payment vouchers. She/he also
prepares check payment vouchers after ensuring the availability of all appropriate source documents Required Qualification:
for payment approval and documentation. She/he provides support to the financial function of WAE/ 6.1 Education and year of experience:
Burie Project in all aspects of financial control. She/he will be responsible for managing Petty Cash Completion of secondary education;
funds and responsible for store management of WaterAid Ethiopia/ Burie Project. Certification in Auto mechanic and First Aid;
3rd grade driving license and purchasing experience;
Primary Duties and Responsibilities:
Cash Management: Minimum of 4 years work experience in related fields and demonstrated experience in
Performs the preparation of cash and cheque payment voucher based on approved purchasing process.
documents and effecting payment from petty cash and cheque payments timely;
Collecting of Cash and cheques from the staffs as well as from other organizations on 6.2 Knowledge, Technical Skills and Abilities:
Cash Receipts; Excellent driving skill;
Physical fitness and willingness to work under pressure, possible long working hours and
Preparing cash receipts for those collections made through bank;
difficult situation;
Making stamp paid for both cash payment and cheque payment with supporting
Knowledge in First Aid;
documents;
Good communications skill;
Performing the payment of different workshop (training) payments organized by Water
Basic auto mechanical skill to be able to do small repairs, if necessary;
Aid Ethiopia/Burie project office;
Demonstrated sound judgment, and ability to work effectively with others at all levels.
To follow up the settlement of temporary advance payments effected with suspense
vouchers within seven days;
6.3 Personal Characteristics / Skills:
To ensure that sufficient Petty Cash Fund is maintained at Project office for financing
The Driver/Purchaser should demonstrate competence in some or all of the following:
weekly expenditures and to request the replenishment of the fund before the balance is
Trustworthy and reliable.
reduced to 15% of the float;
Ability to act in a professional and ethical manner
Being responsible for keeping all cash and financial sensitive documents such as cash
Good Communications Skill both English and local language (Oromeffa).
receipt vouchers and others in safe custody.
Excellent interpersonal skills – builds good relationships with internal and external
stakeholders
Store and Fixed Asset Management: Good team Player
Providing Fuel Coupons, mobile card & CDMA cards as per the staffs request after the Ability to manage multiple assignments and demanding workload
approval; Firm belief in gender equality and sensitivity to HIV/AIDS
To maintain sufficient stock of fast moving office supplies and to maintain bin cards for Commitment to values and working styles of WAE and local government
every stock items;
Identification of Fixed Asset & labeling of Tag No for Fixed assets & updating the stock Closing Date: Friday, 11 March 2016
record;
To receive all purchased materials against GRN and to issue materials from store against To apply for these positions, please send the completed Application Form, which you will find on
authorized and approved GIV; the ethiojobs.net website, to waethiopia@wateraid.org and PLEASE, mention name of the position
To update the Fixed Asset Register Book; you are applying for on the subject line of your e-mail. CV and Letter of Application is not accepted.
Participate on annual Inventory & Fixed Asset count for yearend for Audit purpose;
Compile and sign the count documents; All Applications must be submitted by 11th March 2016.
የጉባዔ ጥሪ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በቅርቡ በተካሄደው ጉባኤ ላይ በመገኘት መስራችነታቸውን
በፊርማቸው ያረጋገጡ አባላትንና በምስረታው ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች ለመገኘት ሳይችሉ ለቀሩ የመገናኛ ብዙሃን
ድርጅቶችና ማህበራት የካቲት 24 ቀን 2008 ዓ.ም. በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ከቀኑ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው
ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እንዲገኙ ጥሪውን በአክብሮት ያስተላልፋል::
ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ብዛት የትምህርት ደረጃ የሥራ ልምድ ደወመዝ የሥራ ቦታ
1 ጁኒየር ፋርማሲስት ወይም 1 በፋርማሲ ባችለር ዲግሪ ወይም ለዲግሪ 1 ዓመት ለዲኘሎማ በስምምነት አ.አ ልደታ መልሶ
ድራጊስት ዲኘሎማ 2 ዓመት ማልማት
አመልካቾች የስራና የትምህርት ማስረጃቸውን ዋናውን እና ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ
ቀናት ውስጥ ልደታ መልሶ ማልማት ከሚገኘው ኒያት ልዩ የቆዳ ክሊኒክ ህንፃ ላይ ቢሮ ቁጥር 1 ሪሴፕሽን በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ
መሆኑን እንገልፃለን::
ለበለጠ መረጃ፡
ስልክ፡ 0911 51 30 74/0115 15 79 24
JSI Research and Training Institute Inc. /The Last Ten Kilometers (L10K 2020) • Participate in calls with the Home Office teams in Boston and Washington
Project supports the health sector through specifically strengthening the bridge D.C. to provide information on financial status of each project.
between households, communities, and the Health Extension Program, the • Collaborate with the OD to ensure compliance with JSI and respective
Government of Ethiopia’s flagship program in health by mobilizing families and Donor’s rules and regulations in implementation of project activities (Visual
communities to more fully engage to improve household and community health compliance search, Charities and Societies Agency [CSA] rules, etc.)
practices and ultimately improve key reproductive, maternal, neonatal and child • Be responsible for preparing financial and activity reports to CSA in
health (RMNCH) outcomes. The L10K Project operates in 115 woredas in four collaboration with L10K OD and JSI Ethiopia Operations Director.
regions of Ethiopia —Amhara, Oromiya, SNNP and Tigray. • Provide regular technical assistance to regional operation coordinators
and regional finance and administrative officers to ensure accurate region
L10K Project would like to recruit qualified and competent professional for the level expense projection, financial tracking and reporting of expenditures.
following position. • Review the quarterly financial reports of grantees and provide timely
feedback as necessary.
• Process advance requests for grantee organizations.
Job Title : Deputy Operations Director for Finance • Lead the planning and implementation of financial monitoring visits to
(DOD) L10K grantees to make sure grantees are complying with grant agreement,
internal financial policies and procedures, and government regulations.
Place of Work : Addis Ababa • Collaborate with JSI Home Office staff on new business development
budgets as needed.
Reports to : Operations Director • Perform any other duties as assigned by supervisor which are in line with
the general concept of this position.
Specific Duties And Responsibilities
The DOD will be responsible for assisting in the management of all aspects of
the Financial, Accounting and Reporting systems of JSI Research and Training Education, Experience and Skill
Institute Inc./L10K 2020 project. S/he will be responsible for monitoring the
financial status of different projects under JSI Research and Training Institute Inc./ • Preferably second degree in Business Administration (MBA) or Bachelor
L10K 2020 proejct. The DOD reports to the Operations Director. Degree in Accounting with significant work experience.
Duties and Responsibilities • At least five years’ work experience in financial management and/or
• Collaborate with the Operations Director to ensure coherence between managing large project budgets.
planned project activities and related budgets. • Demonstrated work experience with donor rules and regulations, including
• Collaborate with the Operations Director to organize and lead monthly
meetings with project technical advisors, L10K Field Technical Operations private foundations, USAID, UNICEF, DFID, and/or other donors.
Coordinator and regional managers to review status of monthly budget • Demonstrated experience supervising, mentoring, and training staff.
utilization against planned fund projections.
• Supervise the day to day work of the Finance managers and provide the • Demonstrated good communication skills including written and oral English.
necessary on the job trainings and mentoring • Self-starter and proactive in working with all teams (technical, Home Office).
• Be a permanent member of procurement committee and review and
• Ability to juggle multiple tasks and willingness to take initiative.
certify the bid analysis documents prepared by the logistics officer before
orders are confirmed. • Excellent interpersonal skills and ability to work as a team member.
• Review and approve the monthly budget tracking sheet (BTS) prepared • Proficient in relevant computer applications and accounting software,
by the Finance Managers before sharing to HQ. including QuickBooks.
• Be responsible for monitoring cost share by different L10K projects to • Ability to travel up to 30% of the time.
ensure it is properly tracked and reported by Finance Officers
• Be responsible for reviewing and certifying Monthly, Quarterly and Annual
Interested candidates are requested to send an application together with a
Financial reports and funding requests to different L10K funding agencies
copy of their JSI Research and Training Institute Inc./L10K Project , P. O.
and make sure that the reports are timely prepared and shared to HQ for
review. Ensure feedback from HQ is included before final submission. Box 13898, Addis Ababa, Ethiopia within 10 days of this announcement
የቅጥር
ተ.ቁ የስራ መደብ መጠሪያ ደረጃ ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት የስራ ልምድ ብዛት የስራ ቦታ
ሁኔታ
የመመዝገቢያ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ2፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ከሰዓት ከ7፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት ሲሆን ቅዳሜ ከ2፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው::
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ::
ስልክ 0114-163665
የውስጥ መስመር 27
ለዘንድሮ የኦስካር ሽልማት የቀረቡ ዕጩዎች በሙሉ ነጮች መሆናቸው ጥያቄ አስነስቷል
ልዩነቶች ያጠሉበት
የዘንድሮ ኦስካር ሽልማት
በሆሊውድ ዶልቢ ቴአትር የተካሄደው እ.ኤ.አ. ያጠላበት እንደሆነ ያሳያሉ:: ሚዲያውም ቢሆን
የ2016ቱ 88ኛው አካዳሚ አዋርድ (ኦስካር) ሽልማት የጥቁርና የነጭ ውዝግብ አድርጐ አቅርቦታል::
የቀለም ልዩነት ጐልቶ የወጣበትና ጥቁር ተዋንያን
ዕውቅ ተዋናዮችና የአካዳሚው አባላት ደግሞ
ራሳቸውን ያገለሉበት ሆኖ ተጠናቋል::
የኦስካር ሽልማት በዘር ወይም በፆታ፣ በበላይና በበታች
እሑድ የካቲት 20 ቀን 2008 ዓ.ም. የተካሄደው ላይ የተመሠረተ ሳይሆን በብቃት ላይ ነው ሲሉ
የኦስካር ሽልማት ብዝኃነት ይጐድለዋል፣ ፖለቲካ ተደምጠዋል::
አጥልቶበታል ተብሎ በተለያዩ ሚዲያዎችና የፊልም ሊኦናርዶ ዲ ካፕሪዮ ‹‹ዘ ሬቨናንት›› በተሰኘው ፊልም ምርጥ ተዋናይ በመባል ተሸልሟል
አይስ ኪዩብ፣ ሁፒ ጐልድበርግ፣ ሚካኤል ኬንን
ተዋናዮች ትችት ወርዶበታል::
የመሳሰሉ ዕውቅ የፊልም ባለሙያዎችና የአካዳሚው
በምርጥ ፊልም፣ ዳይሬክተር፣ ተዋናይ፣ ተዋናይት፣ አባላት ተዋናዮች ጥቁር በመሆናቸው ሳይመረጡ
ተባባሪ ተዋናይ/ተዋናይት፣ ኦርጅናል ስክሪን ፕሌይ፣ ቀርተዋል የሚለውን እንደማይቀበሉት፣ ጥቁር
አዳፕትድ ስክሪን ፕሌይ የሚሉትን ጨምሮ በ24 ተዋናዮች ዕጩ እንዲሆኑ በግላቸው ካርዳቸውን የሰጡ
ዘርፎች በተካሄደው ውድድር፣ ዕጩ ተወዳዳሪዎቹም እንዳሉም ተናግረዋል:: ተቋሙ በዘር ላይ መሠረት
ሆኑ አሸናፊዎቹ በሙሉ ነጮች ሆነዋል:: አድርጐ እየሠራ አይደለም ሲሉም ተሟግተዋል::
‹‹ስፖት ላይት›› እ.ኤ.አ. በ2015 ተሠርቶ በ2016 አካዳሚው በኦስካር ሽልማት አካሄድ ላይ ተቋማዊ
የኦስካር ሽልማት በምርጥ ፊልም ዘርፍ አሸናፊ ለውጥ ሊያደርግ ይገባል ሲሉ በፊልሙ ዘርፍ ያሉ
የሆነ ፊልም ነው:: በምርጥ ዳይሬክተርነት ዘርፍ አንዳንድ ተዋናዮች ይገልጻሉ::
‹‹ዘ ሬቨናንት››ን ዳይሬክት ያደረገው አሊሃንድሮ
አንዳንዶች በ88ኛው አካዳሚ ሽልማት ላለመሳተፍ
ጐንዛሌዝ ሲያሸንፍ፣ በዚሁ ፊልም ላይ መሪ ተዋናይ
ራሳቸውን ሲያገሉ፣ ከዚህ ቀደም የኦስካር አሸናፊ
ሆኖ የሠራው ሊዮናርዶ ዲ ካፕሪዮ የምርጥ ተዋናይ
የነበሩት ሪስ ዊዘርስፑንና ሉፒታ ንዮንግ ኦስካር
ሽልማትን ተቀዳጅቷል::
ተቋማዊ ለውጥ ያስፈልገዋል በማለት ባለፈው ወር
ካሪ ላርሰን ‹‹ሩም›› በሚለው ፊልም ምርጥ ውትወታ አድርገዋል:: ይህንንም ተከትሎ አካዳሚው
ተዋናይት ስትሆን፣ ማርክ ሬይላንስ ምርጥ ተባባሪ መልስ ሰጥቷል:: የአካዳሚው ቦርድ በአካዳሚው
ተዋናይ በሚለው ተሸልሟል:: አባልነት፣ በውሳኔ ሰጪ አካላትና የመምረጥ መብት
ብራይ ላርሰን ‹‹ሩም›› በተሰኘው ፊልም ምርጥ ተዋናይት ተብላ ተሸልማለች
ባላቸው አባላት ላይ መሠረታዊና ሁሉንም ሊያሳትፍ
‹‹ዘ ዳኒሽ ገርል›› ላይ የምትተውነው አሊሺያ የሚችል ለውጥ ማድረጉን አሳውቋል::
ቪካንደር ምርጥ ተባባሪ ተዋናይት፣ እንዲሁም ፔት
ዶክተር በምርጥ አኒሜትድ ፊቸር ፊልም ተባባሪ እንደ ጆርጅ ክሎኒ፣ ደስቲን ሆፍማንና ሁፒ
ተሸላሚ ሆኗል:: በምርጥ የውጭ ቋንቋ ፊልም ዘርፍ ጐልድበርግ ያሉ ዝነኞች ችግሩ ከአካዳሚው አቅም
ላስጊኦ ኒሚስ ሲያሸንፍ፣ ኢኒኦ ሞሪከን ደግሞ የምርጥ በላይ ነው ቢሉም፣ የአካዳሚው ቦርድ ሁሉንም ያማከለ
ማጀቢያ ሙዚቃ አሸናፊ ሆኗል:: አሠራር እንዲኖር ያስችላሉ ያላቸውን ነጥቦች አፅድቆ
ለሕዝብ ይፋ አድርጓል::
ለውድድር ከቀረቡት ፊልሞች ‹‹ዘ ሬቨናንት››
በ12 ዘርፎች ተወዳድሮ ሦስት ሽልማቶችን፣ ‹‹ማድ የአካዳሚው ፕሬዚዳንት ቼሪ ቦኔ አይዛክ
ማክስ ፈሪ ሮድ›› በ10 ዘርፎች ተወዳድሮ ስድስት በአስተዳደራዊና በምርጫ አካሄድ ላይ የተደረገው ለውጥ
ሽልማቶችን፣ እንዲሁም ‹‹ስፖት ላይት›› በስድስት በአባላት ስብጥር ላይ በጐ ተፅዕኖ ይኖረዋል ብለዋል::
ዘርፎች ተወዳድሮ በሁለት ዘርፎች ተሸላሚ ሆነዋል:: አካዳሚው ‹‹የተሰባጠረ አባላት ማብዛት››
የ2016 የኦስካር ሽልማት ትችት የሚለውን ግቡን እ.ኤ.አ. በ2020 ለመምታትም፣ አዳዲስ
አባላት በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ውስጥ እንዲሳተፉ፣
እስካሁን ከተካሄዱት የኦስካር ሽልማቶች እንደ ሦስት ተጨማሪ የውሳኔ ሰጪ አካላት መቀመጫ
88ኛው ትችት የበዛበት እንደሌለ ዓለም አቀፍ እንዲጨመር ቦርዱ አፅድቋል:: በተለይ አዳዲስ አባላት
ሚዲያዎች ዘግበዋል:: ዩኤስ ዊክሊ እንደሚለው፣ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ውስጥ ለመካተት መቻላቸው፣
የ88ኛው ኦስካር ውዝግብ ያጠላበት ነበር:: በሁሉም የሚሰጡ ውሳኔዎች ፍትሐዊ እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል
ዋና ዋና የውድድር ዘርፎች የቀለም ልዩነት ጐልቶ ተብሏል::
ታይቶበታል:: ይህም በአካዳሚው ታሪክ ከፍተኛ አሌጃንድሮ ጂ ኢናሪቱ ‹‹ዘ ሬቨናንት›› በተሰኘው ኮሜዲያንና ተዋናይ ክሪስ ሮክ የዘንድሮ ኦስካር
የተባለውን ውዝግብ አስነስቷል:: ውድድሩም የፆታ፣ በነበሩት አሥርት ዓመታት ውስጥ የተለያዩ የዘር ፊልም ምርጥ ዳይሬክተር ተብሎ ተሸልሟል ሽልማት መድረክ መሪ ከመሆኑም በላይ ከነጮች
የቀለም፣ የፆታዊ ግንኙነት ምርጫን ያላገናዘበ ነው ሐረግ ያላቸውን ባለማካተት ኦስካር የፊልም ሽልማት በስተቀር ሌሎች በዕጩነት ያለመቅረባቸው ጉዳይ የንግግሩ
በማለት ስፓይክ ሊ፣ ጄ ፒንኬት ስሚዝ፣ ዊል ስሚዝ ይተቻል:: ባለፉት ሁለት ዓመታት ወስጥ ደግሞ ጉዳዩ አንድ አካል ነበር
እንዲሁም የዚህ ዓመት ምርጥ የማጀቢያ ሙዚቃ የባሰ ሆኗል:: አምና ተሠርተው ዕውቅናና አድናቆት
ዕጩ አኖኒ በሥነ ሥርዓቱ ከመካፈልም ሆነ የውድድሩ ከተቸራቸውና በጥቁሮች ሕይወት ላይ ከሚያጠነጥኑት
የሽልማት ዕጩ በማድረጉ ነው:: በእነዚህ ፊልሞች ላይ የዘንድሮው የኦስካር ሽልማት ከዚህ ችግር
ተሳታፊ ከመሆን ራሳቸውን አግልለዋል:: እንደነ ‹‹ክሪድ›› እና ‹‹ስትሬይት አውታ ከምፕተን››
ያሉት ፊልሞች ኦስካር ዕውቅና ሳይሰጥ ዘሏቸዋል:: የተሳተፉት ጥቁር ፊልም ዳይሬክተሮችና ተዋናዮች በተጨማሪ፣ በቴሌቪዥን የተመልካቾች ድርቅ መመታቱ
ማኅበራዊ ድረ ገጾች፣ ‹‹ኦስካር ኢዝ ፎር ዋይትስ›› በተለይም በጥቁር የፊልም ማኅበር ውስጥ ጥያቄ ተገልጿል:: ለእዚህ ምክንያቱ ደግሞ የዘር ልዩነት
የተዘለሉት ‹‹ሆን ተብሎ›› ነው በማለት ብዙዎች
የሚለውን የኮሜዲያንና የተዋናይ ክሪስ ሮክ ቀልድ የተፈጠረውም በእነዚህ ፊልሞች ውስጥ ነጭ ተዋናዮች ያጠላበት የዘንድሮው ኦስካር ሽልማት ሥነ ሥርዓትን
አዘል አባባል በመድገም፣ የኦስካር ሽልማት በተለይ ማለትም ሲልቨር ስታሎን በ‹‹ክሪድ›› ፊልምና ነጭ አስተያየት ሰጥተዋል:: ምክንያቱም እነዚህ ፊልሞች ብዙዎቹ በቴሌቪዥን ላለማየት በመወሰናቸው እንደሆነ
የዘንድሮው ዘርን መሠረት ያደረገና የዘር ፖለቲካ ጸሐፊዎችን በ‹‹ስትሬይት አውታ ከምፕተን›› ፊልም ቦክስ ኦፊስ አጣበው የከረሙ ነበሩና ነው:: የተለያዩ ሚዲያዎች ዘግበዋል::
The KNCV office in Addis Ababa is responsible for the overall implementation of • Minimum of 6 years work experience in a medical diagnostic laboratory
the CTB project (to be significantly expanded in 2016). As lead partner, KNCV specifically in TB diagnostic and culture and DST laboratory;
implements the project together with MSH and WHO and operates in close
• Knowledge in using liquid and solid medium for TB culture and DST;
communication with the National TB program (NTP), the USAID Mission and
other stakeholders. • Knowledge in mycobacterial identification using different techniques;
The project focusses specifically on four major areas: 1) technical support (TA) • Demonstrated experience and understanding of the public health and
to the national level of the National TB Program (NTP); 2) TA to two Regions; 3) clinical functions of a National TB Reference Lab;
TA to three urban areas, and 4) tailored support to key populations. In 2016 the
• Knowledge in Laboratory Quality Assurance, and strong experience of
CTB Project will be expanded to four other regions, with significant collaboration
instituting good lab practice;
of MSH. It is expected that at the main office in Addis Ababa, a mix of KNCV and
MSH senior technical staff will provide both national TA and policy support and • Experience with automated equipment in particular: MGIT960; GeneXpert;
regional/zonal TA. • Experience with laboratory information systems is an important advantage;
Purpose of the position • Operational research experience is an advantage;
The Senior Laboratory Advisor is responsible in supporting the national TB • Supervisory, training, management and monitoring skills of other lab staff;
reference laboratories and regional TB reference Laboratories in strengthening
culture and DST service with major focus on second line DST to improve the • Extensive experience in the general management of a laboratory;
diagnosis and Management of MDR, Pre XDR and XDR-TB patients. The position • Previous experience with USAID project is an advantage;
holder, with NTP and EPHI support to establish centers of excellence for PMDT
through ensuring access to Second line DST for introduction and implementation • Excellent verbal and written skills in English
of the new drug regimen, shorter MDR regimen and other new developments to
improve the MDR, Pre-XDR/XDR-TB patients treatment outcome. The position
holder also advises and supports the implementation of rapid and new diagnostic Behavioral competencies and skills:
techniques for diagnosis of DS/DR-TB. • Good interpersonal communication;
Organizational position • Ability to work as part of a team and independently;
The Senior Laboratory Advisor reports to the Technical Director and is a member • Ability to cope with stress and to organize and prioritize workload;
of the Technical Team at Central Office.
• Ability to work in an international team;
Profile
• Demonstrated intermediate computer skills in Microsoft Office applications
As senior laboratory advisor you will:
What does KNCV Tuberculosis Foundation offer?
• Provide support to the NTP, National Tuberculosis reference laboratory/
Ethiopian Public Health Institute (NRL/EPHI) and CTB Ethiopia in the • A full time (40 hours) fixed-term contract for a year, with the intention to
establishment and strengthening of culture and DST capacity with main focus extend the contract depending on funding and performance;
on SLD DST; • An informal work atmosphere in an international environment where initiative
• Provide support to NTP, EPHI and CTB Ethiopia related to building national is appreciated;
and regional capacity in management of culture and second line DST • A highly-motivated team of experienced, self-driven colleagues;
laboratory services;
• The salary is dependent upon education and relevant working experience;
• Provide support to NTP, EPHI and CTB Ethiopia in establishing Center
of excellence for PMDT through ensuring access to timely quality TB lab • KNCV Tuberculosis Foundation has its own Employment Conditions
services with focus on second line DST services; Scheme;
ጥንቅር፡-
ጥንቅር፡- በዘመኑ
በዘመኑ ተናኘ
ተናኘ
ግዥ አቅርቦትና ሌሎችም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ መግዛት የሚፈልገው፡- ጀነሬተር:: ለበለጠ መረጃ፡ ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት:: በጨረታ
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ቁጥር 011 869 60 94 ይደውሉ:: - በስልክ ቁጥር 034 440 99 71 ይደውሉ:: አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- የተለያዩ
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገ/ድርጅት:: ------------------------------------ ------------------------------------ ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011
በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ 122 37 36 ይደውሉ::
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የባህልና ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ
የካፍቴሪያ መገልገያ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- ቱሪዝም ሚኒስቴር:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ካርታ ሥራ ኤጀንሲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ------------------------------------
በስልክ ቁጥር 011 554 93 00 ይደውሉ:: የሚፈልገው፡- የካፍቴሪያና የወጥ ቤት ዕቃዎች የሚፈልገው፡- ዳታ ስቶሬጅ፣ የአዲስ አበባ ቱሪስት ኮንስትራክሽን
------------------------------------ ግዥ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 550 ህትመት እና ሌሎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ
76 24 ይደውሉ:: ቁጥር 011 515 62 01 ይደውሉ:: ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሐረማያ
------------------------------------ ------------------------------------ ከተማ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሀዋሳ ግብርና
ማሰራት የሚፈልገው፡- የተለያዩ የግንባታ
ምርምር ማዕከል:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በጉለሌ ክ/ከ/ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የ12ኛ
ሥራዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 025
የሚፈልገው፡- ላፕቶፕ፣ ፕሪንተር፣ የሠራተኛ ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት መተማ ክ/ጦር ጠቅላይ መምሪያ አሳሳ:: በጨረታ
66 10 744 ይደውሉ::
የደንብ ልብስ፣ ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ የሚፈልገው፡- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የፅዳት አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አልባሳት፣
ቁጥር 046 220 20 34 ይደውሉ:: ዕቃዎች፣ የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች እና ሌሎችንም:: የፅህፈት መሣሪያ (አላቂ) እና ሌሎች:: ለበለጠ ------------------------------------
------------------------------------ ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0111 26 81 መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0914 017 159 ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሀድያ ዞን
79 ይደውሉ:: ይደውሉ:: ፋ/ኢ/ል/መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ስኳር የሚፈልገው፡- የመጋዘንና የመፀዳጃ ቤት ግንባታ::
ኮርፓሬሽን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ------------------------------------ ------------------------------------
ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 555 23
የሚፈልገው፡- የተለያዩ ህትመቶች ግዥ:: ለበለጠ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በደቡብ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአለርት 04 ይደውሉ::
መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 552 66 67 መንገዶች ባለስልጣን የጉብሬ ዲስትሪክት ጽ/ቤት:: ማዕከል:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡
------------------------------------
ይደውሉ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የደንብ - ለህክምና አገልግሎት ሊውሉ የሚችሉ የተለያዩ
ልብስ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 886 ኦርቶፒዲክስ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሆሳዕና
------------------------------------
88 75 ይደውሉ:: 011 859 27 18 ይደውሉ:: ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የድሬዳዋ ማሰራት የሚፈልገው፡- የድልድይ ግንባታ::
ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ:: ------------------------------------ ------------------------------------
ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 555 04
በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጨርቃ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ሀዋሳ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- አርባ 72 ይደውሉ::
ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች ግዥ:: ለበለጠ መረጃ፡ ዩኒቨርሲቲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ምንጭ ዩኒቨርሲቲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ኪራይ
- በስልክ ቁጥር 0251 11 15 06 ይደውሉ:: የሚፈልገው፡- ለተማሪዎች ቀለብ የሚሆን የሚፈልገው፡- ጀነሬተር፣ ኬሚካሎች፣ እና ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ አበባ
------------------------------------ እንጀራ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 ሌሎችም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 ዩኒቨርሲቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
221 26 47 ይደውሉ:: 15 777 04 ይደውሉ:: ዳይሬክተር:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት
ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- አዲስ
አበባ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ:: በጨረታ ------------------------------------ ------------------------------------ የሚፈልገው፡- ተሽከርካሪ:: ለበለጠ መረጃ፡-
አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጥበቃ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የትግራይ ሽያጭ በስልክ ቁጥር 0111 22 00 01 ይደውሉ::
አገልግሎት፣ የፅዳት አገልግሎት፣ የደረቅ እንጀራ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የመንግስት ------------------------------------
ማስታወቂያ
KNCV Tuberculosis Foundation and regional capacity in management of DR-TB including pre/XDR-TB
KNCV Tuberculosis Foundation is an international non-profit organization dedicated - Provides leadership to CTB Ethiopiateam in term of PMDT program and
to the fight against tuberculosis (TB), the first most deadly infectious disease in the guides, supports, monitors and mentors CTB Ethiopia regional team in
world. KNCV is an international center of expertise for TB control that promotes implementation of PMDT activities
effective, efficient, innovative and sustainable tuberculosis control strategies in a
national and international context. - Coordinates and monitors implementation of all CTB Ethiopia PMDT activities
We are an organization of passionate TB professionals, including doctors, researchers, - Actively maintain personal in-depth knowledge in PMDT
training experts, nurses and epidemiologists. We aim to stop the spread of the
worldwide epidemic of TB and to prevent the further spread of drug-resistant TB. We - Demonstrate strong technical leadership through active participation in PMDT
operate from a central office in The Hague in the Netherlands, a regional office in Technical working group
Central Asia and country offices worldwide.
The job requires frequent local travel
KNCV is the lead partner in Challenge TB (CTB), the new USAID-funded 5-year
global program to decrease TB mortality and morbidity in high burdened countries. Who are we looking for?
The overarching strategic objectives of Challenge TB are to improve access to quality
patient centered care for TB, TB/HIV, and MDR-TB services; to prevent transmission Education
and disease progression; and to strengthen TB platforms.
The KNCV office in Addis Ababa is responsible for the overall implementation of CTB • MD plus certificate in internal medicine or MPH or equivalent.
project (to be significantly expanded in 2016). As lead partner, KNCV implements the • Knowledge/experience
project together with MSH and WHO and operates in close communication with the • In depth knowledge and at least 3 years of post-qualification experience in
National TB program (NTP), the USAID Mission and other stakeholders. the programmatic management of drug resistant TB;
• Hands-on experience in the clinical management of drug resistant TB is an
The project focusses specifically on four major areas: 1) technical support (TA) to the advantage;
national level of the National TB Program (NTP); 2) TA to two Regions; 3) TA to three • Demonstrated ability to review, analyze and advise all aspects of PMDT at
urban areas, and 4) tailored support to key populations. In 2016 the CTB Project will national and regional level;
be expanded to four other regions, with significant collaboration of MSH. It is expected • Up to date knowledge of WHO and national policies on all aspects of the
that at the main office in Addis Ababa, a mix of KNCV and MSH senior technical staff management of drug resistant TB;
will provide both national TA and policy support and regional/zonal TA. • Up to date knowledge of ongoing and emerging issues , in PMDT, like
epidemiology, international policy, evidence development and (MDR) TB
Purpose of the position control strategies, especially regarding shorter MDR regimens, new drugs
and new diagnostics;
The senior PMDT advisor is a member of the Challenge TB central technical team • Experience in developing and managing projects in coordination with
and is responsible in supporting the national TB program in strengthening the PMDT Ministries of Health and international partners;
program at the country level to improve the diagnosis and management of MDR,
Pre-XDR/XDR-TB. The senior PMDT advisor will also advise on the introduction
• Experience in teaching/training and capacity building;
• Demonstrated ability to communicate clearly and concisely in written and
and implementation of the new drug regimen ,shorter MDR regimen and other new
spoken English.
developments to improve the MDR, Pre-XDR/XDR-TB patients treatment outcome.
The position holder also provides support to NTP and CTB Ethiopia in establishing • Knowledge and experience working with donors preferable with USAID.
Center(s) of Excellence for PMDT through ensuring access to new second line anti-TB Behavioral competencies and skills:
drugs. sh/he assist the NTP in improving the quality of PMDT programs throughout • Good interpersonal communication.
the country and provides support to NTP and CTB Ethiopia in building national and • Ability to work as part of a team and independently;
regional capacity in management of DR-TB including pre-XDR/XDR-TB. The senior • Ability to cope with stress and to organize and prioritize workload;
PMDT advisor report to the Technical Director. • Ability to work in an international team.
Position in the organization • Ability to work collaboratively as part of a team
• Sound analytical skills
The senior PMDT advisor reports to the Technical Director and is a member of the
Technical Team at Central Office.
What does KNCV Tuberculosis Foundation offer?
Profile
• A full time( 40 hours) fixed-term contract for a year, with the intention to
As senior PMDT advisor you will: extend the contract;
• An informal work atmosphere in an international environment where
- Provide technical assistance to decentralize program activities to increase
initiative is appreciated;
coverage of diagnosis and programmatic management of drug resistant TB
(PMDT); • A highly-motivated team of experienced, self-driven colleagues;
- Help the NTP in its efforts to scale-up the enrollment of MDR TB (and XDR • The salary is dependent upon education and relevant working experience;
TB) patients in appropriate treatment program; • KNCV Tuberculosis Foundation has its own Employment Conditions
- Provide technical advise on the introduction and implementation of the new Scheme;
drug regimen ,shorter MDR regimen and other new developments to improve
the MDR, Pre-XDR/XDR-TB patients treatment outcome
Application and information
- Provides support to NTP in establishing Center of Excellence for PMDT
through ensuring access new anti TB drug and SLD DST incollaobration with You can apply for this position via www.kncvtbc.org/et1602 before 12 March 2016.
the senior Laboratroy advisor
If you have any questions, feel free to contact our HRM Team in The Netherlands:
- Identify PMDT programmatic challenges with NTP and address them through +31(0)70-4167228or recruitethiopia@kncvtbc.org.
cooperation with local and international partners;
- Assist the NTP in improving the quality of PMDT programs, to meet KNCV Tuberculosis Foundation is an equal opportunity employer offering employment
international standards; without regard to race, color, religion, sex, sexual orientation, age, national origin,
citizenship, physical or mental handicap, or status as a disabled person.
- Provides support to NTPand CTB regional team related to building national
ዓድዋን በጥበብ
የዓድዋ ድልን አስመልክቶ በተለያዩ የጥበብ ሰዎች
የተሠሩ ኪነጥበብ ተኮር ሥራዎች በፊልም፣ በተውኔት፣
በሥነ ሥዕል፣ በሥነ ግጥም፣ በቅኔ ወዘተ. የቀረቡት በርካታ
ናቸው::
ከ15 ዓመታት በፊት ታዋቂው የፊልም ዳይሬክተር
ኘሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ «ዓድዋ» በሚል መጠሪያ የደረሰው
ፊልም በበርካታ ታሪካዊ ፎቶግራፎች የታጀበ ነበር:: በተውኔት
ዘርፍ ጸሐፌ ተውኔትና ባለቅኔው ጸጋዬ ገብረመድኅን «ዓድዋ»
ከተሰኘውና በ1964 ዓ.ም. ከደረሰው ግጥም ሌላ አሜሪካ
ውስጥ ለእይታ የበቃው «ምኒልክ» ተውኔት ዓድዋን ያጎላበት
ነበር:: አዲስ አበባ ከተማ 100ኛ ዓመት ኢዮቤልዩዋን በ1979
ዓ.ም. ስታከብር ታዋቂው የቴአትር ዳይሬክተር አባተ መኩሪያ
በአጋጣሚው የዓድዋውን ዘመቻ ክተት የሚያሳይ ትርኢት
‹‹ክተት ወደ ዓድዋ ዘመቻ›› በሚል ርእስ አሳይቶ ነበር::
የደጃዝማች ግርማቸው ተክለሐዋርያት ካለፉ በኋላ የታተመው
«ዓድዋ» ተውኔታቸውም ይጠቀሳል:: የታዋቂዋ ድምፃዊት
እጅጋየሁ ሺባባው (ጂጂ) ‹‹ትናገር ዓድዋ›› እንዲሁም
የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የ‹‹ጥቁር ሰው››
ዓድዋ ተኮር ቅንቀናውም የቅርብ ዘመን ሥራ ነው::
**********
«ዋ! . . . ያቺ ዓድዋ»
የፀጋዬ ገብረመድኅን «እሳት ወይ አበባ» ከተሰኘው የሥነ
ግጥም መድበሉ ውስጥ የሚገኝ ስለ ዓድዋ የዘከረበት ከፊሉ
እነሆ::
. . . . ዋ!
ዓድዋ የዘር ዐፅመ ርስትዋ
የደም ትቢያ መቀነትዋ
በሞት ከባርነት ሥርየት
በደም ለነፃነት ስለት
አበው የተሰውብሽ ለት፤ . . .
ሲያስተጋባ ከበሮዋ
ሲያስገመግም ዳኘው መድፍዋ
ያባ መቻል ያባ ዳኘው
ያባ ነፍሶ ያባ ቃኘው
ያባ በለው በለው ሲለው
በለው - በለው - በለው!
ዋ! . . . ዓድዋ . . .
*******
1. ስለሆነም ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ከሆኑ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆ
ን አለባቸው::
2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 (መቶ ብር) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ባህር ዳር በሚገኘው የፋብሪካው ማምረቻ ቦታ ቢሮ ቁጥር 105 መግዛት ይ
ችላሉ::
3. ጨረታው ማስታወቂያው በሪፖርተር ጋዜጣ በወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ቀን በአየር ላይ ይውላል::
4. ጨረታው ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ በዛው ቀን በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል::
5. ፋብሪካው ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
አድራሻ፡- አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ባህር ዳር ከተማ ወደ አዲስ አበባ መውጫ በሚወስደው ዋና አስፓልት መንገድ ዳር ከመዳሃኔያለም ቤተክርስቲያን በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል::
ስ.ቁ 058 320 10 05 ወይም 0935 98 37 25 ወይም 0918 02 96 50
አረጋዊና ደጃዝማች ተፈራ ሐጎስ ያሉት የአጋሜ ቁጥር ከመጠን በላይ ብዙ ነው:: ብዙ ይሞታል፤
የዓድዋ ጦርነት... ከገጽ 17 የዞረ
ባላባቶች ‹‹መሞት ካለብን ለእናት አገራችን ስንዋጋ
እንሞታለን›› ብለው የኢጣሊያን ጦር በመክዳት
ከወገኖቻቸው ጋር ሆነው እንደተዋጉ የሚታወስ ነው::
ነገር ግን ሌላው ወደፊት ይገፋል:: የምድሩም
ተኩስ አይገታቸውም:: ሁኔታው ከመሬት የሚፈሉ
አስመሰላቸው:: ጦሩ እየተኮሰ ይገድላቸዋል:: ነገር
በየፊናቸው መሯሯጥ ነበረባቸው:: መኮንን ወደ ኢጣሊያ ተልከው ነበር:: ይሁንና ኢትዮጵያ በዚህም መሠረት በኢጣሊያ የመገናኛ መስመሮች ላይ ግን ቁጥራቸው እየበረከተ ይሄዳል፤›› ማለታቸውን
የውጫሌ ውል እንዲስተካከል መልዕክተኛዋን ወደ ጥቃት አድርሰዋል:: አሥፍሯል::
በጦርነቱ ዋዜማ የኢትዮጵያ ሁኔታ
ሮም ብትልክም፣ የኤርትራ ቅኝ ገዥ አዛዥ የነበረው
ስለወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ሲወሳ ኢትዮጵያ ጄኔራል አንቶኒዮ ባልዴሴራ ደግሞ ከመረብ ባሻገር በዚህ ጊዜ ጄኔራል ባራቲየሪ ከኢትዮጵያ ጦር ‹‹መድፈኞች ተኩሱን እንዳቆሙ በአየቅጣጫው
ከዘመነ መሳፍንት ተላቃ አንድነቷን ካስከበረች ገና ያለውን ግዛት ለመውረር ይዘጋጅ ነበር:: ጋር ገጥሞ ሊያሸንፍ እንደማይችል በመረዳቱ የሰላም የራስ አሉላ ጦር ፈጥኖ እየደረሰ ጨፈጨፈው::
በአሥሮቹ ዓመታት ውስጥ እንደነበረች መጥቀሱ ድርድር ለማድረግ ፈልጎ ነበር:: ዳሩ ግን ኢጣሊያ ጄኔራል ቶዘሊም አምባለጌ ላይ ተገደለ:: መቐለም
ራስ መኮንን የውጫሌ ስምምነት በተለይም አንቀጽ የውጫሌ ውል ያፈረሰችውን የበላይ ጠባቂ ነኝ ባይነቷ ከአርባ ቀን ጦርነት በኋላ ተያዘች፤›› በማለት በርክሌይ
አስፈላጊ ነው:: ይህ ጊዜ ሲጠቀስም የሕዝቡ ሥነ
17 ትክክል አለመሆኑን ለመግለጽ ወደ ኢጣሊያ ልታቆም ባለመቻሏ፣ ከዚህም በላይ በያዘችው ሥፍራ ስለጦርነቱ ገጽታ ጽፏል::
ባሕሪያዊ አመለካከት ከአፄ ቴዎድሮስ፣ ከአፄ ዮሐንስና
በሄዱ በወራቸው ኢጣሊያውያን፣ ‹‹ከእንግዲህ ወዲህ ሁሉ ባንዲራዋን በመስቀሏ ውይይቱ ከጅምሩ አንስቶ
ከአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ጋር እንደሚያያዝ ምንም እንኳን ኢጣሊያውያን ሽንፈት
ኢትዮጵያ የምታደርገው የውጭ ግንኙነት በኢጣሊያ የደከመ ነበር:: ጠቅላይ ሚኒስትር ክርስፒም ጦርነቱ
አያጠያይቅም:: የዓድዋ ዘመቻ ዋዜማ ስንል ከዘመቻው ቢደርስባቸውም ታኅሳስ 10 ቀን 1887 ዓ.ም. የኢጣሊያ
በኩል መሆን አለበት፤›› ሲል ለዓለም አስታወቀ:: በዚህ እንዲቀጥል የቴሌግራም መልዕክት አስተላለፈለት::
የተወሰነ ዓመት ፈቅ ብሎ ማለታችን እንደሆነ ግልጽ ፓርላማ ባደረገው ስብሰባ ለጦርነቱ መቀጠል ከፍተኛ
ጊዜ ድሮውንም ኢትዮጵያ በኢጣሊያ እንድትያዝ ግፊት ይኼው ቴሌግራም በተላለፈ በአራተኛው ቀን የዓድዋ
ነው:: በዚህ ጊዜም ሁለት ትልልቅ የኢትዮጵያ መሪዎች በጀት መመደቡ ይታወሳል:: ምፅዋ ወደብ የሚደርሰው
ስታደርግ የነበረችው ብሪታኒያ አስቀድማ ዕውቅና ጦርነት ተካሄደ::
ያጋጥሙናል:: አንደኛው በዚህ የጦርነት ዋዜማ ዋና መሣሪያ ወደ አዲግራት ለማድረስ 21 ሺሕ ግመል
ሰጠች:: የድንበር ውልም ተደራደረች:: አፄ ምኒልክም
ከተማቸውን መቐለ ያደረጉትና እ.ኤ.አ በ1889 መተማ የጦር መሣሪያና ጥይት ያለመታከት ሲገዙ ያስፈልግ የነበረ ሲሆን፣ አርሞንዲ ባደረገው ጥረት
እንዲህ ያለውን ውል እንደማይቀበሉት ለዓለም
ላይ የተሰውት አፄ ዮሐንስ ሲሆኑ፣ ሁለተኛው ደግሞ የነበሩት ምኒልክ ከኢጣሊያ ጋር የተፈጠረውን ውዝግብ 8,200 ግመልና በቅሎ ተገኝቶ እንዲጓጓዝ አደረገ::
አስታወቁ:: በዚህ ጊዜ ጦርነቱ የማይቀር ሆነና በ1887
በ1889 የነገሡት አፄ ምኒልክ ናቸው:: አፄ ዮሐንስ በውይይት እንደማይፈቱት ሲገነዘቡ፣ በየካቲት ወር 38,000 የሚሆኑ ወታደሮች፣ 8,584 በቅሎዎችንና
ዓ.ም. ኢጣሊያውያን ዓድዋን ከዚያም አዲግራትን
ጎንደር ድረስ ዘልቆ የገባውን የማህዲስቶች ጦር 1985 ዓ.ም. የውጫሌን ውል ማፍረሳቸውን ለዓለም 100,000 በርሜሎች ከመርከብ ወርደዋል:: ምንም
በመያዝ ወደ መቐለ ገሠገሡ:: አምባላጌንም ተቆጣሩ::
ለመውጋት ፊታቸውን ወደዚያው በማዞር ዘመቱ:: አስታወቁ:: በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደተጠቀሰው እንኳን ይህ ስንቅና ትጥቅ ለጊዜው ፋታ የሰጣቸው
እንደተቆጣጠሩም ትግራይ የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት
እዚያም ሲዋጉና ድሉ ቀንቷቸው ለማሸነፍ ሲቃረቡ ሁሉ ‹‹ኢትዮጵያ ማንንም አትፈልግ እጆቿን ቢመስልም፣ ጦርነቱ ቀጥሎ መቐለ ሙሉ በሙሉ
መሆኑን አወጁ:: ይህንን የተረዱት ምኒልክ መስከረም
ቆሰሉ:: ሲቆስሉም ድሉ ወደ ሽንፈት ተለወጠና በቆሰሉ ለእግዚአብሔር ዘርግታለች›› በማለት በኩራት ጥር 4 ቀን 1888 ዓ.ም. ከኢጣሊያውያን ፀዳች:: የአፄ
7 ቀን 1888 ዓ.ም. ላይ የክተት አዋጅ አወጁ:: የአፄ
በሁለተኛው ቀን ማለትም መጋቢት 1 ቀን 1881 አወጀች:: ምኒልክም ይህን ባሉ በዓመቱ የራሳቸውን ምኒልክም ጦር አቅጣጫውን ወደ አዲግራት በማድረግ
ምኒልክ ጦርም የመጀመሪያውን ጦርነት በአምባላጌ
አረፉ:: አፄ ዮሐንስ መተማ ላይ እንደሞቱ ንጉሥ ገንዘብ አሠሩ:: ፋንታ ፊቱን ወደ ሰሜን ምዕራብ በማዞር ጥር 22 ቀን
ላይ አደረገ:: በዚህ ጦርነት ኢትዮጵያውያን ጀግንነት
ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ተብለው ነገሡ:: ከሐውዜን ጉዞውን ወደ ዓድዋ ቀጠለ:: ለመሆኑ የዓድዋ
በተሞላበት ሁኔታ የተዋጉ ሲሆን የኢጣሊያ ጦርም
ከኢጣሊያ ጋር የሚደረገው ጦርነት አይቀሬ
ወዲውም የውጫሌ ውል ተፈረመ:: ይህ ውል ተደመሰሰ:: ከአምባላጌ በኋላም የኢትዮጵያ ጦር ችግር ጦርነት ምን ይመስል ነበር?
ሲሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት
ግን ኢጣሊያን የኢትዮጵያ የበላይ (ፕሮቴክቶሬት) የገጠመው በእንዳየሱስ፣ በዕዳጋ ሐሙስና በአዲግራት
ከምትከተለው ሩሲያ እንዲሁም በቱኒዝያና በምሥራቅ የዓድዋ የጦር አሰላለፍ
የሚያደርግ በመሆኑ በኢትዮጵያ በኩል ተቃውሞ በነበረው ምሽግ ነው::
አፍሪካ ከኢጣሊያ ጋር የጥቅም ግጭት ካላት
ገጠመው:: ይኼው ውል ይስተካከል ዘንድም ራስ ምኒልክ ኢጣሊያውያን ትግራይ ውስጥ ዘልቀው
በዚህ ጦርነት ወቅት እንደ ራስ ስብሐት ከፈረንሣይ ጋር ወዳጅነት መሠረቱ:: ወዲያውኑም
መግባታቸውን እንደተገነዘቡ ሕዝባቸውን ለዘመቻ
ከሩሲያ ዛር ከዳግማዊ ኒኮላስ የተላከውን ኢምባሲ
እንዲንቀሳቀስ ወሰኑ:: ዝናቡ በሚያቆምበት ማለትም
በክብር ተቀበሉ:: ቆይቶም በፊታውራሪ ዳምጠው
ማስታወቂያ
እጥበት ሊጀመር ነው
በታደሰ ገብረማርያም
1. ተጫቾች የጨረታ መወዳደሪያቸውን ሲያቀርቡ በዘርፋ የተሰማሩበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣የተ.እ.ታ ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት፣ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት እና የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)
እንዲሁም ወቅታዊ ግብር የከፈሉበትን ማረጋገጫ ከፋይናንሽያል እና ቴክኒካል ሰነድ ጋር ዋናውን እና ኮፒውን ለይተው በማሸግ ማቅረብ አለባቸው::
2. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን አጠቃላይ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ በድርጅታችን ስም K.C.M.P.F ባንክ ጋራንቲ ቦንድ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ ለድርጅታችን ፋይናንስ የሥራ
ሂደት ቡድን ገንዘቡን አስይዘው ደረሰኙን በጨረታ ወቅት ማቅረብ አለባቸው::
3. አንድ ተጫራች በሚከፈተው ጨረታ መሠረት አነስተኛ ዋጋ ባቀረበው ድርጅት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም ከጨረታም ያሰርዛል::
4. የሚሸጥ የጨረታ ሰነድ ስለማይኖር ተጫራቾች ከላይ በተዘረዘረው መሠረት ዋጋቸውን አቅርበው መጫረት ይችላሉ::
5. የጨረታ አካሄድ በመንግስት የግዢ መመሪያ መሠረት ይሆናል::
6. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአሉት ተከታታይ የስራ ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎኘ እስከ የካቲት 28 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው
የጨረታ ሳጥን ቢሮ ቁጥር 14 ማስገባት አለባቸው::
7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሐሙስ የካቲት 28 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል::
8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለው የተጫራቹ ፊርማ ከስርዙ ወይም ድልዙ ጎን መፈረምና በማህተም ማረጋገጥ አለበት::
9. ማንኛውም ተጫራች የማጓጓዣ ወጪውን ችሎ ቃሊቲ ዋና መ/ቤት ግ/ቤት ድረስ የሚያቀርብበትን ዋጋ ማቅረብ አለበት::
10. ተጫራቾች አጠቃላይ ዕቃውን አስገብተው ለማጠናቀቅ የሚያስፈልጋቸውን ግዜ መግለጽ አለባቸው::
11. የጨረታ አሸናፊው ድርጅት ቅድሚያ ክፍያ የሚጠይቅ ከሆነ የጠየቀውን ያህል ብር በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም ባንክ ጋራንቲ ቦንድ ማስያዝ ይጠበቅበታል::፡ ወይም ዕቃውን አጠቃሎ ገቢ ሲያደርግ
የሚከፈለው ይሆናል::
12. ማንኛውም ተጫራች ለጨረታው ብቁ የሚሆነው በዝርዝር የተቀመጠውን የጨረታ መመሪያ ሲያሟላ እና በጨረታ መመሪያው መሠረት ሲያቀርብ ነው:: የጨረታ መመሪያ ያላሟላ ተጫራች ያለምንም ቅድመ
ሁኔታ ከጨረታ ውድድር ውጪ ይሆናል::
13. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) ለድርጅታችን በቅጣት ገቢ የሚሆነው፣
ተ.ቁ የሥራው መደብ የትምህርት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 አስፋልት ፕላንት ዲፕሎማ ከታወቀ ተቋም በጀነራል በተፈለገው ስራ መደብ 4 ዓመት እና ከ4- ዓመት በላይ የሰራ 2 ፕሮጀክት በስምምነት
ኦፕሬተር መካኒክ / 10+3 ከሞያና ቴክኒክ
በጀነራል መካኒክ የተመረቀ
2 ማኔጅመንት BSc/BA/Diploma በማኔጅመንት /በቢሮ - እጅግ በጣም ጥሩ የሆነ የመጻፍና የመግባባት ችሎታ ያላት፣ 1 ዋና መ/ቤት በስምምነት
አሲስታንት ማኔጅመንት የተመረቀች - የተወሳሰበ ጉዳዮችን የመስራት ችሎታ ያላት
- እጅግ በጣም ጥሩ የሆነ መረጃን የማደራጀትና የመመዝገብ ብቃት፣ ደንበኛን የመያዝና
የማስተናገድ ችሎታ ያላት፣
- ጥሩ የሆነ የኮምፒውተር ችሎታ ያላት እንዲሁም መረጃ በኢሜል ማስተላለፍና
መቀበል የምትችል፣
- በተፈለገው ስራ መደብ 4/6 ዓመት የሠራች::
3 ግ/ቤት ሰራተኛ ዲፕሎማ በንብረት አስተዳደር/በሒሳብ በተፈለገው ስራ መደብ 2 ዓመት እና ከ2- ዓመት በላይ የሰራ/ች 2 ዋና መ/ቤት በስምምነት
መዝገብ አያያዝ/በማንኛውም ሞያ እና ፕሮጀክት
የተመረቀ/ች
4 በኢኩፕመንት ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በሜካኒካል - ተንቀሳቃሽ እና ቋሚ ኢኩፕመንቶችን የጥገና ሥራዎችን ለማከናወን 1 ዋና መ/ቤት በስምምነት
ጥገና እና ምህንድስና/በተመሳሳይ የትምህርት የሚያስፈልጉ ሂደቶችን ማዘጋጀት የሚችል/የምትችል፣
በኢኩፕመንት ዘርፍ በዲግሪ የተመረቀ/ች - ተንቀሳቃሽ እና ቋሚ ኢኩፕመንቶችን የጥገና ሥራዎችን የማስተዳደር፣
አስተዳደር ክፍል የመወሰን፣ የጊዜ አጠቃቀም፣ በቡድን የመስራት፣ ችግሮችን የመፍታት፣
ኃላፊ ያሉትን ተንቀሳቃሽና ቋሚ ኢኩፕመንት ማንቀሳቀስ… የመሳሰሉትን ብቃት
ያለው/ት፣
- የተንቀሳቃሽ እና የቋሚ ኢኩፕመንቶችን የጥገና ሥራዎች መጠገን
እንዳለበትና ጥገናዎችን ከማከናወን የመከላከል ስራን አስቀድሞ ዝግጅት
ማድረግ የሚችል/የምትችል፤
- ከስራው ጋር የተያያዙ መረጃዎችን አጠናቅሮ መያዝ የሚችል፣
- በስሩ ያሉትን የጥገና ባለሞያዎችን ሥራቸውን በአግባቡ እንዲሰሩ ሞያዊ
እገዛ እየሰጠ ማሰራት የሚችል/የምትችል፣
- ኢኩፕመንቶች ያላቸውን ችግር ማወቅ የሚችል/የምትችል፣
- የሥራ ቦታ ከአደጋ ነጻ ማድረግና የአደጋ መከላከያ መስፈርት ሂደቶችን
እውቀት ያለው/ት፣
- በተፈለገው የሥራ መደብ 4- ዓመት የሰራ/ች፣
ማሳሰቢያ፡-
የተፈላጊ ችሎታውን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ሁኔታ መግለጫ (CV) የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን
ከማይለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ::
2. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ይሆናል::
አድራሻ፡- 1 ኪ.ሜ ከሲ.ኤም.ሲ አደባባይ ወደ ሰሚት በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ
ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ 0116679267/0917024640
www.ethiopianreporter.com ቅፅ 21 ቁጥር 1653
ገጽ 40| ማስታወቂያ
| ረቡዕ |የካቲት 23 ቀን 2008
VACANCY ANNOUNCEMENT
PACO DAIRY FOOD INDUSTRY PLC
Name of Po- No of needed
No sition Qualification Experience Salary candidates
Accounting 2 years in Dairy food industry
1 Clerk Minimum Diploma in Accounting sector will be preferable Negotiable 1
Marketing Minimum Degree in Marketing /or 2 Years in marketing department head
2 head any associate qualifications and sales experience will be preferable Negotiable 1
Vacancy Announcement
The Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa has the following vacancy:
Senior Program Officer
Energy and Private Sector Development
Background 4. The ability to work independently and meet challenges in an innovative way
At the UN Conference on Climate Change in Durban 2011 Norway entered into while also being a team player;
a partnership with Ethiopia and UK to support the implementation of the Climate 5. Ability to meet deadlines under demanding conditions;
Resilient Green Economy Strategy of Ethiopia. Three areas were prioritized, 6. Readiness to take on new tasks and areas of responsibility, including
including renewable energy. The Climate Partnership was extended at the COP assignements within other areas of the Embassy’s climate cooperation
meeting in Lima 2014 with Denmark Sweden, Germany and France. Later also portfolio, when required;
US and EU joined it. Ethiopia and its partners have increasingly recognized the 7. Excellent interpersonal skills and strong ability to work within a team
importance of the private sector generally including in the energy sector. consisting of both Ethiopian and Norwegian staff;
8. Excellent knowledge of spoken and written English, good report writing,
Position presentation and communication skills;
The Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa is currently looking for a dynamic, 9. Computer literacy in Microsoft office including Word, Excel and Outlook.
articulate and accomplished individual for the position of Senior Program Officer
to work with private sector development and renewable energy. Education and Experiences
1. Higher university degree, minimum master’s degree in relevant disciplines
The Program Officer will be part of the Embassy’s Climate Team and the Private for the position.
Sector Team. 2. At least eight years of work experience in fields related to private sector
The Senior Program Officer is expected to development and energy;
3. A minimum of three years of experience in project/program management and
Major Responsibilities development cooperation;
• Prepare analysis and reports of the energy sector and the private sector 4. Experience from working in the private sector is an advantage.
environment;
• Develop and maintain a constructive dialog and network with national Salary
stakeholders, public, private and Civil Society Organizations’ (CSOs), Salary and benefits in accordance with Embassy’s scale.
development partners and the Norwegian Ministry of Foreign Affairs
(MFA), Ministry of Climate and Environment (KLD) and the Norwegian Terms of Employment
Agency for Development Cooperation (Norad) in Oslo with a focus on Three years with possibilities of extension.
energy sector and private sector development;
• Review and dialogue with partners on new programs/projects guided by Candidates who meet the stated requirements may forward their application
the Norwegian Gran Management rules; consisting of a short motivational statement of up to 300 words describing why
• Undertake follow up and quality control of support to private sector you want this job, CV and supporting documents by 15th of March 2016 by e-mail
development and energy; to emb.addisabeba@mfa.no . Short-listed applicants will be invited to sit for a
• Liaise with Norfund, Innovation Norway and Norwegian companies written examination, preceded by an interview.
facilitating their engagement in Ethiopia, including contacts with
relevant public and private sector entities and communicating business Qualified women are especially encouraged to apply.
opportunities.
• Interact with other members of the climate partnership with Ethiopia. The result of the application process will be announced at the Embassy’s webside
approx. one month after the application deadline.
Required Knowledge, Skills and Abilities
1. Documented knowledge, practical experience and professional networks in Royal Norwegian Embassy
the areas of private sector and energy sector development
2. Excellent analytical skills in assessing policies, strategies, and programs, as Addis Ababa
well as the ability to present concise and informative summaries;
3. Demonstrated experience and ability to manage collaborative works, co- CONTACT PERSONS FOR ENQUIRIES: Morten Heide, Lars Ekman
operations, linkages/networks and partnerships; Inge Ihme (employment conditions)
ማስታወቂያ
Vacancy Announcement
MetaMeta B.V (Ethiopia Branch) is looking for an experienced person to
coordinateand lead training &demonstration centre and its boarding and
lodging facilities in LegaDadi and support its further development. The
overall goal of the centre is to contribute to improve performance of the
water sector and enhance efficient water use in Ethiopia. As a coordinator
Vacancy Announcement you will coordinate and oversee the staff working at the centre and a pool
of external trainers and will maintain the relationship with clients.
Location: Addis Ababa, Head Office, Ethiopia
Job Category: Planning and Programming Responsibilities:
Employment Type: Full time
Salary: Negotiable • Overseeing the functioning of the centre and the Boarding and
Posted:02/03/2016 Lodging (B&L) facilities
Application Deadline: Ten Consecutive Working Days starting from this • Expanding the activities of the centre along the lines established
Vacancy Announcement.
in the business plan.
Position Announcement • Monitoring and evaluatingthe effectiveness and success of the
training activities
FEDERATION OF ETHIOPIAN NATIONAL ASSOCIATIONS OF • Establishing rapport with clients who can send trainees, may
PERSONS WITH DISABILTY (FENAPD) be willing to use the training facilities or may be interested in
supporting the development of new trainings or in contributing to
FENAPD in Addis Ababa, Ethiopia is seeking a qualified candidate to serve as Head, Planning and the visitors centre including the exhibition of materials
Programming Department.
• Identifying and assessing future training opportunities for the
POSITION SUMMARY, centre which includes the need to maintain a keen understanding
of training trends in the sector
Heads and administers the various activities of the Department. Responsible for the preparation
and consolidation of short, medium and long term plans and programs of the Federation. Follows • Maintaining close contact with the partners of the training centre
– up the proper execution of operational and capital budget and various projects of the Federation. • Developing annual plans and implementing them after approval
Evaluates budget expenditures and complies and distributes extemporaneous and periodical by the Governing Board
reports to the appropriate authorities as required.
• Preparing quarterly reports
REQUIRED QUALIFICATIONS:
Requirements:
• Ability to thrive in a fast-moving, start-up environment, with an emphasis on high-
performance, teamwork, accountability and results. • Proven working experience as a coordinator
• Negotiation and Networking Skill is Desirable.
• Familiarity with traditional and modern training methods
(mentoring, coaching, on-the-job or in classroom training,
• Highly collaborative leadership style.
e-learning, workshops, simulations etc.)
• Result orientated; excellent adaptive problem-solver; Strong set of personal values including • Good communication and leadership skills
integrity, honesty and desire to be of service. • Ability to plan, multi-task and manage time effectively
• Strong report writing and record keeping ability
• MA degree in Business Management or Economics.
• Good computer and database skills
• Peachtree accounting software training with confident experience is mandatory. • Bachelor degree or above in education, human resources or
relevant field with minimum 10 years of working experience
• The applicant must have at least five years of experience working as a Planning and
Programming Head. Salary is based on experience and negotiable
• Fluency in English and Amharic and other Ethiopian languages is highly desired. Condition of employment: one year fixed contract with possibility of
extension
• This position will report to Director, and will be based in Addis Ababa, Ethiopia
APPLICATION INSTRUCTIONS Deadline for application is 18 March 2016
We invite all candidates meeting the required qualifications to send applications including a How to apply:Please sendyour application, attached with relevant
detailed CV and copies of all credentials in Person Around Nigeria Embassy, In front of Ethiopian testimonials ( resume, along names and contacts of 2 professional
Korea Veterans Association Park about 70 meters. Clearly indicating the position title.
For more information: - 011 – 155 74 62 / 011 – 155 30 03 / 0913 – 09 76 34
references) to ethiopia.office@metameta.nlor directly submit to our
office:MetaMeta EthiopiaBranch, CMC Road, RIM SevenBuilding - 7th
Person with Disabilities are highly encouraged to apply floor (opposite to Civil ServiceUniversityonSafeWaySuperMarket)
NB. Only short listed candidates will be contacted
Tel: + 251913122898/+251911820969
ማስታወቂያ
ቀን ወይም የካቲት 24 ቀን ድረስ ብቻ የሚያቆያቸው
መሆኑን ካስረዳ በኋላ፣ ወደ ሰንአፌ ለመሸሽ ወይም
አስፈላጊው ጥናትና ዝግጅት እንዲያደርጉ አማከራቸው::
በዚህ ጊዜ ጄኔራል ዳቦር ሜዳ የጄኔራል ባራቲየሪን
ንግግር ከሰማ በኋላ መሸሹ የማይደረግ ነው ብሎ
ስሜቱን ገልጾ ምክንያቱን ማስረዳት ጀመረ:: አንደኛ
የኢጣሊያን ሕዝብ ከምናሳፍር ሦስት ሺሕ ወታደር
ቢሞትብን ይመረጣል:: ሁለተኛ የወታደሩ ሞራል
በጣም ይወድቃል:: ሦስተኛ ጠላቶቻችን ከእኛ ፈጥነው
ለመጓዝ ስለሚችሉ አሁንም በመሸሽ ላይ ሳለን ደርሰው
ለራሳቸው ከሚያመቻቸውና ከመረጡት ቦታ ላይ አደጋ
ሊጥሉብን ይችላሉ:: ይህ ከሚሆን ወጥተን ማጥቃቱ
ይሻላል ሲል አሳሰበ::
ጄኔራል አልቤርቶኒም የጄኔራል ዳቦር ሜዳን
ሐሳብ ደግፎ፣ ‹‹የጠላት ጦር ምግብ ለመሰብሰብ
የተበታተነ ከመሆኑም በላይ ብዙውም ወደ አገሩ
በመመለስ ላይ ነው፤›› በማለት የሐበሻው ጦር ሠፈር
በሁለት መሪዎች የተከፈለ ከመሆኑም በላይ ከ14 ሺሕ
ወይም ከ15 ሺሕ ጦር በላይ እንደማይኖረው ገለጸ::
በሌላ በኩል ደግሞ በሁኔታው አፄ ምኒልክም
በጣም ተጨንቀዋል:: የቀራቸው ለሦስት ወይም ለአራት
ቀናት የሚሆን ስንቅ ብቻ ነበር:: ጠላት ከምሽጉ ወጥቶ
ማጥቃት እንዲጀምር ብርቱ የሆነ ጸሎታቸው ነበር::
ይህንንም ዕድል ለማግኘት ለባሪያቲየሪ እንዲደርስ
የሚያስወሩት ፕሮፓጋንዳ ‹‹በአፄ ምኒልክ የጦር
ሠፈር ችግርና ረሃብ ጸንቶ ሠራዊቱ እየሸሸ በመሄድ
ላይ በመሆኑ በዙሪያው የሚገኘው ሕዝብ ተነስቷል፤››
የሚል ነበር::
አፄ ምኒልክ እንደተመኙትም የካቲት 22 ቀን
1888 ዓ.ም. አመሻሽ 11፡00 ሰዓት ጄኔራል ባሪያቴሪ
ወጥቶ ለማጥቃት የመጨረሻ ውሳኔ ሰጠ::
የባሪያቴሪ ዓላማ በሦስት አቅጣጫ ሌሊቱን ሲጓዝ
አድሮ የጠላት ጦር ሳያውቅ በተራራው ገመገም ሥር
ለመመሸግና የመከላከያ ቦታ ለመያዝ ነበር:: ከዚያም
በኋላ የጠላት ጦር ቢያጠቃ መልካም፣ ካልሆነም
የሐበሻን ጦር ፍርኃት እንዲያድርበት በዙሪያው
ለሚገኘው ሕዝብ ማሳየት ነው:: በሌላ በኩል ደግሞ
የኢጣሊያ ጦር ተንቀሳቅሶ የእነዚህን ተራራዎች
ገመገም በሚይዝበት ጊዜ የሐበሻው ጦር በርግጎ
ወደኋላ ይመለሳል የሚል እምነትና ተስፋ ነበረው::
ይህም ከሆነ ዓድዋን በሰላም (ያለችግር) ለመያዝ
እንደሚችልም ገምቶ ነበር:: የጦሩ አሠላለፍም፣
ሀ. በቀኝ በኩል በጄኔራል ዳቦር ሜዳ የሚመራው
የበላህን ተራራ አምባ፣ የበላህን ጎጥና በዙሪያው
ያለውን ቦታ፣
ለ. በመካከል በጄኔራል ኦርሞንዲ የሚመራው
የበላህን ተራራ
ሐ. በግራ በኩል ‹‹በጄኔራል አልቤርቶኒ
የሚመራው ኪዳነ ምሕረት ብለው የጠሯትና (ለዚች
ተራራ የተሰጠው ስም በትክክል አልነበረም) ራይ
የተባሉትን ተራራዎች እንዲዝ፣
መ. በጀኔራል ኤሌና የሚመራው ተጠባባቂው ጦር
ረቢ አርኧየኒ በተባለው ቦታ ሆኖ እንዲጠባበቅ፣
የቀኑ ትዕዛዝም ‹‹የካቲት 22 ቀን 1888 ቁጥር
87 ዛሬ ማታ ጦሩ በሦስት አቅጣጫ ወደ ዓድዋ
በሚከተለው ሁኔታ ይቀንሳል::
ስፖርት
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በአበረታች ንጥረ
ነገር መጠርጠራቸው ይፋ ሆነ
‹‹በዋዳ ሕግ ጥርጣሬ ብሎ ነገር የለም››
የስፖርቱ ባለሙያዎች
በደረጀ ጠገናው
ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር አሳታሚ ሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984
www.ethiopianreporter.com ቅፅ 21 ቁጥር 1653