Professional Documents
Culture Documents
Amharic Assigmnet
Amharic Assigmnet
ጠያቂ
መልሳችሁ የአቶ ባንቲደሩን ንግግሮችና ድርጊቶች፣ እምነትና አስተሳሰብ ሁሉ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ መሆን
አለበት። መልሳችሁ ከተውኔቱ በተወሰዱ ምስረጃዎች ላይ የተመረተ የተብራራ መልስ መሆን አለበት።
እንግሊዛዊው ደራሲ ጂበ ፕርስትሊ “ኻን ኢንስፔክተር ኮልስ” በሚለው መጽሃፉ አስቀድሞ ጽፎት ነበር።
የሁለቱም መጽሃፍ አጠቃላይ ይዘት ተመሳሳይ ነው። የተጨመረውም የተቀነሰውም ነገር ጥቂት ነው
እናም የኛ ህዝቦች በሚረዱት መልኩ ነው የተደረሰው። በአጭሩ ታሪኩ የተከናወነው በ አንድ ሳሎን ውስጥ
በ አንድ ምሽት ነው። ይህ ተውኔት ትምህርታዊ የሆነ ተውኔት ነው ምክንያቱም በ ውስጡ የሃገራችህንን
የቀድሞ ሁኔታ ዘርዝሮ ያብራራልናል ለምሳሌ ፊውዳላዊ አገዛዝ። የዚህ ተውኔት ዋና ገጸ ባህርያቶች የአቶ
ባንዲተሩ ቤተሰቦች እና መርማሪው ናቸው። በዚህ ጽሁፍ ውሥጥ አቶ ባንቲደሩ ምን አይነት ሰው እንደሆነ
መርማሪው ከመምጣቱ በፊት በጥልቀት አብራራለው። መርማሪው መርዶ ይዞላቸው ከመጣ በኋላ
እስካሁን የነበራችው ደስታ አፈር ድሜ በልትዋል። ለደስታቸው መጥፋት መንስኤ የሆነው የ አንድ
ምስኪን ብላቴና በ አጭሩ እና በ አሰቃቂ ሁኔታ መቀጨት ነው ለዚህም የ ሁሉም የቤተሰብ አባላት
1966 ዓ.ም ለኢትዮጲያኖች በጣም የተለየች አመት ናት። ይህች አመት የተለየችበት ምክንያቱም ለ 3000
ዓመት ስንገዛ ከነበረው የፊውዳላዊ እና የካፒታሊዝም አገዛዝ በ አቢዮት አመራር የተላቀቅንባት ስለሆነች
ነው። ይህ የዘመን ሽግግር ብዙ ለውጦችን ይዞ መትጥዋል። ከዚህች ቀን በፊት እጅግ በጣም አስከፊ የዘር
እና የመደብ ክፍፍል ይታይ ነበር። በዚህ ስርአት ውስጥ የመሳፍንትና የመኳንንት ዘር ወይም ደም ያለባችው
ሰዎች ምንም ሳይሰሩ እንደ አራስ ህጻን ይቀለባሉ። አቶ ባንቲደሩ የዛ የድሮው አገዛዝ ነዋሪ
ሃብታም ከበርቴ እና የተከበሩ የቤተሰብ አስተዳዳሪ ናቸው። እኒህ የቤት አባወራ በስራቸው ትልቅ አትራፊ
Kaleab Mebratu Gebreigziabher Amharic Written Task
እየጨቆኗቸው ሲሰሩ ከርምዋል እና አንድ የ ህይወት መርህ አላችው ካልሰራህ አትበላም እና ሁሉም ሰው
ወደ መጀመርያው የተውኔት ክፍል ስንመለስ ሁሉም ሰው ማለትም የአቶ ባንቲደሩ ቤተሰቦች በአንድ
ጠረቤዛ ዙርያ ተሰባስበው ማእድአቸውን እያጣጣሙ እና ወይናቸውን እየተጎነጩ ነበር። ከመምሸቱ በፊት
ቀትር ላይ የልጃቸው ሃመልማል የ ቀለበት በአል ተካሂዶ ነበር በዚህ ስነስርአት ላይም ከ ጎልማሳው እና
አሰግድ ወይን እንዲጠጣ ጥያቄ በማቅረብ ጋበዘው ይህ ደግሞ የ አቶ ባንቲደሩ እንግዳ ተቀባይነትና
ወሬው እየደራ ይመጣል ሁሉንም ሰውን እያሳተፈ። በመሃል ሃምልማል አሰግድን ትወቅሰዋለች
ሚስታቸው ተናገር እስክትለው ድረስ ይህም ሚያሳየው የ አቶ ባንቲደሩ በልጁ ትዳር እና ህይወት ጣልቃ
ዲስኩሩን በመስጠት ላይ እያለ በ መሃል ስለ ቀለበት በአሉ በቂ እና አጥጋቢ አለመሆን ለ አሰግድ በመንገር
ለምን ቢባል ድግሱን እንዲታደሙ የተጠሩት ሰዎች በጣም ስላነሱበትና እና የ አሰግድ ወላጆች እክል
ሚሆነን “ ምናልባትም ያንጊዜ እናንተ ያሁኖቹ ወጣቶች እንዲህ እንደዛሬው ያለ ሳይሆን ከዚህ አሥር እጅ
ልጁ ለ አቅመ ሄዋን ደርሳ ስትታችለት ከ ማየት የሚሰጠው ውስጣዊ ደስታ በላይ የለም። ያም ሆነ ይህ
Kaleab Mebratu Gebreigziabher Amharic Written Task
አነስ ያለ ድግስ ያዘጋጀበት ምክያት ያሉበት ወቅት የ መንግስት ሽግግር እና አመቺ ያልሆነ ስለሆነ ድል ያለ
በአል ቢደግሱ የ ሰው አይን ውስጥ ገብተው ህይወታቸው አደጋ ላይ ልትወድቅ ትችላለች።ያለው እንዳለ
እንደተስማማው ነው። ከዚህ ንግግር ምንረዳው ነገር ቢኖር አብዛኛው እንደ አቶ ባንቲደሩ ያሉ ሰዎች በ
እርስ ለ እርስ እንባላለን። ሲቀጥል ደግሞ አቶ ባንቲደሩ ስለ አሰግድ አባት ድርጅቶች በ እሱ ስም አለመኖር
ያልተመቻቸው አሉ ሲል እራሱን ለማለት ፈልጎ ነበር። ማለትም አንድ ቀን አያርገውና ሃብታቸው በ እነሱ
በለጥ ካለ የ ዘር ሃረግ ሲለተገኘች ነው ወይም ደሞ እሷ ባሏ ላይ ጀነን ማለት ልማዷ ነው። ዲስኩሩ ካለቀ
ትንሽ ደቂቃዎች በኋላ ሌላ ሊናገር የሚፈልገው ነገር ነበረው እና ከ አነጋገሩ ተነስተን እጅግ በጣም
አድርሶታል። እንደንግግሩ ከሆነ ሚያወራው አሁን እየተካሂያደ ስላለው ህዝቦች መበጣበጥና ምንም አይነት
ባንቲደሩ ለ እራሱ እና ስለ ቤተሰቡ ደህንነት ተቆርቋሪ የሆነ ሰው እና እነሱን ከ ክፉ ነገር ለመጠበቅ ምንም
ያህል መጽዋት እንደሚከፍል ነው። በ እንደዚህ አይነት አለመረጋጋት ውስጥ ደሃው ማህረሰብ
በማስቀጠል እንደ አቶ ባንቲደሩ ንግግር ከሆነ አዲሱ የመጣው መንግስት የ ሾሳሊዝም መንግስት ስለሆነ
ስለመሰላቸው እንዲህ ብለው ተናግረው ነበር “ እኛም የንግድና የኢንዱስትሪ ባለበቶችና አሰሪዎች በሙሉ
ተባብረን ጥቅማችንን ለማስከበር ቆርጠን ተነስተናል” በዚህ ጥቅስ ምንረዳው ነገር ቢኖር አቶ ባንቲደሩ
እንዳለ ነው ማለትም ሁሉም ነገር ያልፋል እና ነገሮች ወደ ቀድሞው ሁኔታቸው ይመለሳሉ ብለው እምነት
በትርፍ ላይ ትርፍ የሚደረብ የሚደራርብበት የጥጋብ ዘመን ብቻ ነው” ከፊለፊቱ ተገትሮ የሚጠብቀውን
አይቀሬ ነበር ምክንያቱም በዛን ጊዜ የ ወታደሮቹ ነገር እጅግ በጣም ሊወራበት የሚገባ ጉዳይ ነው።
ያልሆነ ገጸ-ባህርይ ያላብሰዋል ማለትም ከ እሱ በታች ላሉት ሰዎች እና ህዝቦች የሚሰጠውን የ ወረደ
አመለካከትና እና ግምት ያሳያል። እና ማለት የፈለገው ነገር እነሱ ምንም ቢያጉረመርሙና ሁካታ ቢፈጥሩ
የ ንጉሳዊ ወይም የ ዘውዳዊ አገዛዝ ሲሆን አልጋን የተጠቀመበት ምክንያት ዙፋን ወይም ወንበር
የማይቻል ነው። ልክ እንደዛው የ ንጉሱ ማለትም የካፒታሊዝም አሰራር መቼም ቢሆን አይፈነቀልም
አይቆጠሩም ለዛ ይህን ሁሉ የሚናገረው እነሱን ለማረጋጋት ነው። ወደ መሃል “ በማን መሬት ቆመሽ
ንጉሱን ታሚያለሽ” በሚለበት ጊዜ ለማስተላለፍ የፈለገው መልክት አንደኛ እነዚ በጥባጮች የቆሙበት
መሬት ላይ ምንም አይነት መብት የላቸውም ልክ ሃገራቸው የእነሱ እንዳልሆነ ነገርና እና አፍ እላፊ
እርግጠኛ የሆነው “ አልጋው እንዲነቀነቅ የሚፈልግ ማንም ሰው የለም። የኢትዮጵያ ህዝብ ያለ ዘውድ
አንድ ቀን በሰላም ሊውል አይችልም” ሲል ነበር። ከዚህ ጥቅስ መረዳት ምንችለው አንደኛ ነገር ቢኖር
ህዝቡ ለ ንጉሱ ክብር እና ፍራቻ አላችው ንጉሱ በፈጣሪ ተቀብተው ዙፋን ላይ ስለተቀመጡ ወይ ደግሞ
ቅሬታ ቢኖራቸው እንኳን ሚሰማቸው ስለሌለ ዝምታን በመምረጥ ኑራዋችውን ይገፋሉ። በተጨማሪም
እንዲነቃነቅ አይፈልግም ይላል። ሲቀጥል አቶ ባንቲደሩ ነገሮችን ቀለል አድርጎ ነው ሚመለከተው አሁን
እና መፍትሄው በ ሴኮንድ ሊገኝለት የማይችል ለ ዘመናት ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ ችግር ነው። ነገሮች
እንዲሁ ቢቀሩ ለሱ እልል ነው ምክንያቱም ከማንም በላይ የሚጠቀሙት በ እሱ አይነት የ ኑሮ ደረጃ ያሉት
ግለሰቦች ናቸው።
አነጋገሮች ነበር የገለጸው ለምሳሌ ያህል “ ተማሪ? ተልባ ቢንጫጫ በ አንድ ሙቀጫ” በሚልበት ጊዜ
ጥቃቅን ከሆኑ ፍጥረታቶች ጋራ ነው የነሱን ስልጣን አለመኖር ጎልቶ ለማሳየት ሆን ተብሎ የገባ ነው። በሱ
ረገድ የ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጥቅም የለውም እንዳውም እሱ የሚያስበው ከ እነሱ የ ቀለም እውቀት
ይልቅ እነሱ ከሕይወት የቀሰሙት ተሞክሮ ይበልጣል። “ የጠቅል የቀዳማዊ ሃይለስላሴ መንግስት ብ
አልተማረው ህዝብ ስለሆነ ያሁንን ህዝብ በ ተማረ ጭንቅላት ሊታለል ወይም ሃሳቡን ሊቀይር አይችልም
አቶ ባንቲደሩ በ ንግግሩ ላይ ሙሉ በሙሉ ተስፋ ጥሏል የ ሚናገርው ነገር በሙሉ ደግ ደጉንና ወደፊት ምን
እንደሚከሰት ሳያውቅ ዝም ብሎ በሃሰት ልጆችን ተስፋ ያድላቸዋል። አሁን ለምሳሌ “በ 1986 ዓመት
ምህረት ገደማ ብዙ ታላላቅ ለውጥ ተደርጎ ታያላቹ።” በማስቀጠል አቶ ባንቲደሩ ነገሮችን ከ ተፈጥሮ እና
አለበት ብሎ ያምን ስለነበር እሱ ይቅርና ንጉሱ እንኳን በ ፈጣሪ ነው የተሽሙት ብለው ያስባሉ። ወደ እዚ
ተውኔት ስንመለስ ደራሲው ለማለት የፈለገው አቶ ባንቲደሩ ያካበቱት ሀብት በ ፈጣሪ ዘንድ እንደ መብት
በተጨማሪም “ የዝጌር ፍጥረት እኩል አደለም’ ብሏል ማለትም በመሃከላችን ልዩነት ሊፈጠር የሚችለው
እጁን ድህነት ያገኛል። በ አቶ ባንቲደሩ ውስጥ የሱን ትወልድ መመልከት እንችላለን። የሱ ትውልድ
አስተሳሰብ ከዘመኑ ጋር አብሮ ያልዘመነ ነው። ከዚህ በኋላ ያሉት ወሬዎች በሙሉ የሚሰብኩት ስለ
ሚያስበው ስለሌላው ማህረስብ ግድም እንኳን አይሰጠውም ሁሉም ሰው የራሱ የሚለው ችግሮች አሉበት
Kaleab Mebratu Gebreigziabher Amharic Written Task
እና ችግሩን ተጋፍጦ ማሽነፍ ፋንታው የራሱ ነው። ከሁሉም ሰው ጋር አንድ ሆኖ መታየት የሚፈልግ
አይነት አደለም ልክ እንደ “ንቦች በ አንድ ቀፎ” ውስጥ። እሱ እዚ ደረጃ ሊደርስ የቻለው ስነፍ ስላልሆነ
በማጠቃልያ ይሄ ተውኔት በ ድሮው ማህረስብ ወስጥ የነበረውን ግዙፍ የሆነውን የ ዘር እና የ መደብ ክፍፍል
ልዩነት እንድናይ ረድቶናል። ይህን ለማረግ አቶ ባንቲደሩን እንደ ምሳሌ ልንወስድ እንችላለን ምክንያቱም
እሳቸው የ ነባሩን ማህረሰብ ስለሚወክሉልን።በ አጭሩ አቶ ባንቲደሩ በ አሁን ባለው ስርአት በጣም
የተስማማቸው እና እንዲሁ ቢቀጥል የሚመኙ፣ ትልቅ ቦታ ለመድረስ ቀንና ለሊት የደከሙ፣ በ ዩኒቨርስቲ
ማለት ነው።