You are on page 1of 31

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አንደኛ ዓመት ቁጥር ፷፯ 21st Year No.67


አዲስ አበባ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA 17th August, 2015
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
¥WÅ CONTENTS

አዋጅ ቁጥር )/ሺ ዓ.ም Proclamation No. 909/2015

ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ Prevention and Suppression of Trafficking in Persons
ድንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ and Smuggling of Migrants Proclamation …....................
…………………………………………..…....…….ገጽ ፰ሺ፫፲፰ ……………………………………………………..Page 8318
አዋጅ )/ሺ PROCLAMATION No. 909/2015
ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ስደተኞችን በሕገ-ወጥ A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR THE
መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር PREVENTION AND SUPPRESSION OF TRAFFICKING
የወጣ አዋጅ IN PERSON AND SUMGGLING OF MIGRANTS

ሕገ-ወጥ የሰዎች በተለይም የሴቶችና ሕጻናት WHEREAS, it has become necessary to

ዝውውር እና ስደቶኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር introduce a preventive strategy by designing the legal
system as a viable alternative besides to economic and
የማሻገር ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ ሥር እየሰደደ እና
social efforts undertaken to alleviate the problems
እየተባባሰ፣ ዜጎችን ለአስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እና
related to human trafficking especially, women and
እንግልት እየዳረገ በመሆኑ፣ ችግሩን ለመፍታት በኢኮኖሚና
children’s trafficking, and smuggling of migrants as it is
ማህበራዊ ዘርፍ ከሚደረገው ጥረት በተጨማሪ የሕግ
becoming a very serious crime and increasing from time
ማዕቀፉ በመከላከል ላይ የተመሠረተ ማድረግ አስፈላጊ
to time, resulting in grave violation of human rights,
በመሆኑ፤
grief and suffering of citizens;

የወንጀሉ ተጎጂ ለሆኑ ሰዎች ጥበቃ፣ እንክብካቤ WHEREAS, realizing that an appropriate
protection, support and rehabilitation to the victims are
እና መልሶ ማቋቋም ሊደረግላቸው እንደሚገባ በመገንዘብ
important and provision of special protection, care and
እና ለችግሩ ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች
assistance to the most vulnerable groups of society
ዕድሜያቸውን፣ ጾታቸውንና ልዩ ፍላጎታቸውን ያገናዘበ
with due consideration to their age, gender and special
የተለየ ጥበቃ፣ እንከብካቤ እና ድጋፍ ሊደረግላቸው
needs is indispensable;
እንደሚገባ በማመን፤
WHEREAS, the Criminal Code and the
በወንጀል ሕጉም ሆነ በሌሎች ሕጎች የተቀመጡ
provisions stipulated in other laws are not adequately
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ከችግሩ ስፋት አንፃር በቂ ምላሽ tuned with the depth of the problem, and it has become
የማይሰጡ በመሆናቸው እና ወንጀለኞች ላይ ለጥፋታቸው necessary to promulgate law containing grave
ተመጣጣኝ የሆነ ቅጣት ለመጣል የሚያስችል ሕግ punishment which enables to pass proportional
ማውጣት በማስፈለጉ፤ sentence against criminals;

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
gA ፰ሺ፫፲፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8319

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ WHEREAS, trafficking in human being is


መንግስት አንቀጽ ፲፰ (፪) በተደነገገው መሠረት በሰዎች prohibited as provided under Article 18 (2) of the

መነገድ የተከለከለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ የተደራጁ ድንበር Constitution of the Federal Democratic Republic of
Ethiopia; as Ethiopia is one of the signatories to the
ዘለል ወንጀሎችን ለመከላከል የተደረሰውን ዓለም አቀፍ
United Nations Convention Against Transnational
ስምምነት ፈራሚ አገር በመሆኗ፣ ስምምነቱን ተከትለው
Organized Crimes; as it has also ratified the United
በወጡት ሕገ-ወጥ የሰዎች በተለይም የሴቶችና ሕጻናት
Nations Protocol Against the Smuggling of Migrants
ዝውውር ለመከላከል ለመቆጣጠርና ወንጀል ፈጻሚዎችን
by Land, Sea and Air and the Protocol to Prevent,
ለመቅጣት በወጣው ፕሮቶኮል እና ስደተኞችን በሕገ-ወጥ
Suppress and Punish Trafficking in Persons especially
መንገድ በየብስ፣ በባህርና በአየር ማስወጣትና ማስገባት
Women and Children; and it is found important to
ለመከላከል የወጣ ፕሮቶኮልን ያጸደቀች በመሆኗ፣ promulgate a law consistent with the Constitution and
እንዲሁም ከሕገ መንግስቱ እና ከእነዚህ ዓለም አቀፍ these international instruments;
ሰነዶች ጋር የተጣጣመና የተሟላ ሕግ ማውጣት
በማስፈለጉ፤
NOW, THEREFORE, in accordance with
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ
Article 55 (1) of the Constitution of the Federal
መንግስት አንቀጽ ፶፭ (፩) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
Democratic Republic of Ethiopia, it is hereby
proclaimed as follows:
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ GENERAL
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ስደተኞችን This Proclamation may be cited as the “Prevention
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀልን and Suppression of Trafficking in Persons and
ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር Smuggling of Migrants Proclamation No.

)/ሺ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ 909/2015”.


2. Definitions
፪. ትርጓሜ
In this Proclamation unless the context otherwise
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
requires:
በስተቀር በዚሀ አዋጅ ውስጥ፡-
፩/ “ሕገ-ወጥ ሰው አዘዋዋሪ” ወይም “ስደተኞችን በሕገ- 1/ “human trafficker” or “migrant smuggler”
means a person who:
ወጥ መንገድ ድንበር አሻጋሪ” ማለት፦
a) by any means, either directly or indirectly,
ሀ) በማንኛውም መንገድ፣ በቀጥታም ሆነ
in violation of the law or by his personal
በተዘዋዋሪ፣ ሕግን በመጣስ ወይም በራሱ
initiation, commits or attempts to commit
ፈቃድ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም
the crimes of Human Trafficking and
ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር
Smuggling of Migrants;
ወንጀል የፈፀመ ወይም ለመፈፀም የሞከረ፤
b) participants as an accomplice in the
ለ) በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን
crimes of Trafficking in Persons and
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር የወንጀል
Smuggling of Migrants;
ድርጊት ላይ በአባሪነት የተሳተፈ፤
gA ፰ሺ፫፳ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8320

ሐ) ሌሎች ሰዎች በወንጀል ድርጊቱ እንዲሳተፉ c) organizes other people to participate in


ያደራጀ ወይም በተደራጀ የወንጀል ቡድን ውስጥ the crimes or who provides order for

አመራር የሰጠ፤ organized criminal group;


d) solicits people from their residence to
መ) ሰዎችን ከመኖሪያ አካባቢያቸው ጀምሮ የተስፋ
migrate by providing a promise; or
ቃል በመስጠት ለወንጀል ድርጊቱ ወይም
ለስደተኝነት የዳረገ፤
ሠ) በማንኛውም መልኩ የወንጀል ድርጊቱን e) in any way encourages, promotes or
ያበረታታ፣ የወንጀል ድርጊቱ እንዲስፋፋ intentionally gives assistance for persons

ያደረገ ወይም የተደራጀው የወንጀል ቡድን organized with common motive for the

በዚህ አዋጅ የተደነገጉ ወንጀሎችን ለመፈፀም commission of the crime stipulated in this
Proclamation;
ማሰቡን እያወቀ ለጋራ ዓላማ በቡድን
ለተሰባሰቡ ሰዎች አስተዋፅዖ ያደረገ፤
living either in the territory of Ethiopia or
በኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ በሌላ አገር የሚገኝ
outside.
ማንኛውም ሰው ነው።
፪/ “የተደራጀ የወንጀል ቡድን” ማለት በኢትዮጵያ 2/ “organized criminal group” means a structured

ውስጥም ሆነ በሌላ አገር የሚገኝ ወይም group of two or more person living and
operating in Ethiopia or elsewhere, existing
የሚንቀሳቀስ ሆኖ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ
for a limited or unlimited period of time and
የገንዘብ ወይም ሌላ ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት ዓላማ
acting in concert with the aim of committing
አንድ ወይም ከዚያ በላይ በዚህ አዋጅ የተደነገጉ
one or more offences stipulated under this
ወንጀሎችን ለመፈፀም የተሰባሰቡና የሚንቀሳቀሱ
Proclamation, in order to obtain, directly or
ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎችን የያዘና
indirectly a financial or other material benefit,
ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆይ የተደራጀ and it includes association and groups
ቡድን ሲሆን በማናቸውም መልኩ በሰዎች organized for trafficking;
ለመነገድ የተቋቋመ ቡድንን ወይም ማህበርን
ይጨምራል፤
፫/ “ድንበር ተሻጋሪ የወንጀል ድርጊት” ማለት በዚህ 3/ “transnational crime” means when the

አዋጅ የተደነገገው ወንጀል፦ commission of the crimes stated under this


Proclamation:
ሀ) ከአንድ በላይ በሆኑ አገራት የተፈጸመ፤
a) involves more than one country;
ለ) በኢትዮጵያ የግዛት ክልል ውስጥ የተፈጸመ b) is committed under the territory of
ሆኖ የድርጊቱ ዝግጅት፣ እቅድ፣ አመራር Ethiopia with its preparation, planning,
ወይም የገንዘብ ምንጭ በሌላ አገር የሆነ፤ direction, supervision or funding in
another country;
ሐ) የተፈጸመው በሌላ አገር ሆኖ የድርጊቱ c) in committed in another country with its

ዝግጅት፣ እቅድ፣ አመራር ወይም የገንዘብ preparation, planning, direction,

ምንጭ በኢትዮጵያ ከሆነ ወይም በሌላኛው supervision or funding in Ethiopia or


through another country;
አገር የግዛት ክልል አማካይነት የሆነ፤
gA ፰ሺ፫፳፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8321

መ) የተፈፀመው ከአንድ በላይ በሆኑ አገራት d) is committed by an organized criminal


በሚንቀሳቀስ የተደራጀ የወንጀል ቡድን የሆነ፤ group engaged in criminal activity in

ወይም more than one country;

ሠ) በኢትዮጵያ የግዛት ክልል ውስጥ ወይም በሌላ e) is committed under the territory of
አገር የተፈፀመ ቢሆንም የወንጀሉ ውጤት Ethiopia even another country with its
በሌላ አገር ወይም በኢትዮጵያ ላይ የሆነ፤ effect in another country or in Ethiopia.

ድርጊት ነው።
፬/ “ብዝበዛ” ማለት የሚከተሉትን ያካትታል፦ 4/ “Exploitation” include the following:
ሀ) በሌሎች ሰዎች ዝሙት አዳሪነት መጠቀም a) benefiting from prostitution of others or
ወይም ሌላ ማንኛውም አይነት ወሲባዊ other forms of sexual exploitation;

ብዝበዛን፤
ለ) የጉልበት ብዝበዛ፣ የግዳጅ ሥራ ወይም b) labor exploitation, forced labor or
servitude;
አገልጋይነት፤
ሐ) ባርነት ወይም ባርነት መሰል ተግባር፤ c) slavery or practices similar to slavery;
መ) የወሲብ አገልጋይነትን ጨምሮ ሰውን የማይገባ d) sexual servitude and enslavement;
አገልጋይ ማድረግ፤
ሠ) በመያዣነት መያዝ ወይም አሳልፎ ለሌላ e) debt bondage or surrender as pledge for
another;
መስጠት፤
ረ) የሰው ልጅን አካል ማውጣት ወይም f) removal or taking of organs of the human
መውሰድ፤ body;

ሰ) አስገድዶ በልመና ተግባር ማሰማራት፤ ወይም g) forcefully engaging for begging;

ሸ) ህፃናትን ለወታደራዊ አገልግሎት ማሰማራት። h) engaging children for military service.

፭/ “ባርነት” ማለት የሌላ ሰው የባለቤትነት መብት 5/ “slavery” mean the status or condition of a
person over whom any or all the powers
ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል እየተፈጸመበት ያለ
attaching to the right of ownership are
ሰው የሚገኝበት ሁኔታ ወይም አቋም ነው፤
exercised;
፮/ “ሰውን በማይገባ አገልጋይ ማድረግ” ማለት አንድ
6/ “servitude” means the conditions or the
ሰው ሊያስቀረው፣ ሊከላከለው ወይም ሊቀይረው
obligations to work or to render services from
በማይችልበት ሁኔታ አገልግሎት እንዲሰጥ ወይም
which the person cannot escape, prevent or
ሥራ እንዲሰራ ማድረግ ወይም ማስገደድ ነው፤
alter;
፯/ “የዕዳ መያዣ ማድረግ” ማለት በሌላ ሦስተኛ ወገን 7/ “debt bondage” means the pledging by the
አስቀድሞ በማናቸውም ሁኔታ ግዴታ ለተገባ debtor of his personal service or labor or those
ወይም ለተጠየቀ ዕዳ የራስን ወይም ኃላፊ የሆነውን of a person under his control as security or
ሰው አገልግሎት በመያዣ ከማቅረብ የሚመነጭ payment for a debt, when the length and
ሆኖ የሚሰጠው አገልግሎት ዓይነትና የጊዜ መጠን nature of service is not clearly defined or
ባልተወሰነበት ሁኔታ የሚከሰት ማንኛውንም when the value of the services as reasonably

ዓይነት በሰው ልጅ የመነገድ ተግባርን ታሳቢ assessed is not applied towards the liquidation

የሚያደርግ የመያዣነት ተግባር ነው፤ of the debt and resemble trafficking in human;
gA ፰ሺ፫፳፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8322

፰/ “በሕገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር” ማለት 8/ “smuggling of migrants” means an act


በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የገንዘብ ወይም immigrating or emigrating individuals, in land,

ሌላ ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ ሰዎችን see and air, to country of which the person
don’t have nationality, work or residence
ዜግነት ወደሌላቸው ወይም የመኖሪያ ፈቃድ
permit, with direct or indirect intention to
ወዳላገኙበት አገር በሕገ-ወጥ መንገድ በየብስ፣
procure financial or material benefit;
በባህር ወይም በአየር ማስገባት ወይም እንዲወጡ
ማድረግ ነው፤
፱/ “ዲፕሎማቲክ ሚሲዮን” ማለት እንደ አግባብነቱ 9/ “diplomatic mission” means as appropriate, the
የኢትዮጵያ መንግስት በውጭ ሃገራት ያቋቋማቸው Embassy, permanent mission, consular office
ኤምባሲዎች፣ ቋሚ መልዕክተኛ ጽሕፈት ቤት፣ and honorary consul established by Ethiopian
ቆንሲላ ጽሕፈት ቤቶች እና የክብር ቆንሲላዎች government in foreign countries or foreign

ወይም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የውጭ አገር embassies and consular offices hosting in
Ethiopia;
ኤምባሲዎች እና ቆንሲላ ጽሕፈት ቤቶች ማለት
ነው፤
፲/ “ስደተኛ” ማለት በስደተኞች ጉዳይ አዋጅ 10/ “Refugee” means any person who full fills the
የተመለከቱ መስፈርቶችን የሚያሟላ ሰው ነው፤ criteria’s stipulated under Refugee
Proclamation;

፲፩/ “ተጎጂ” ማለት በዚህ አዋጅ የተደነገጉ የወንጀል 11/ “victim” means a person against whom the

ድርጊቶች የተፈፀበት ሰው ወይም የወንጀል ድርጊቱ offence stipulated under this Proclamation has
been committed or any person who has
በመፈፀሙ ጉዳት የደረሰበት ሰው ሲሆን
sustained harm, including mental and physical
ማንኛውንም የሥነ-ልቦና፣ ሞራላዊ፣ አካላዊ ወይም
injury, emotional suffering, economic loss or
የኢኮኖሚ ጉዳት ወይም ሌላ መሠረታዊ የሰብዓዊ
substantial violation of basic human rights due
መብቶች ጥሰት የደረሰበት ሰው ነው፤
to the commission of the crime;
፲፪/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ 12/ “Region” means any state referred to under
ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀፅ ፵፯ (፩) Article 47 (1) of the Constitution of the Federal

የተመለከተው ማንኛውም ክልል ሲሆን ለዚህ አዋጅ Democratic Republic of Ethiopia, and for the

አፈፃፀም ሲባል የአዲስ አበባንና የድሬደዋ ከተማ purpose of this proclamation, it includes Addis
Ababa and Dire Dawa City Administration;
አስተዳደርን ይጨምራል፤
፲፫/ “ሕጻን” ማለት ዕድሜው ከ፲፰ ዓመት በታች የሆነ 13/ “child” mean any person under the age of 18
ማንኛውም ሰው ነው፤ years;

፲፬/ “ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር” ማለት እንደቅደም 14/ “Ministry or Minister” mean, accordingly, the
ተከተሉ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ Federal Democratic Republic of Ethiopia

ሪፐብሊክ የፍትህ ሚኒስቴር ወይም የፍትህ Ministry of Justice or Minister of Ministry of

ሚኒስትር ነው፤ Justice;


gA ፰ሺ፫፳፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8323

፲፭/ “ፖሊስ” ማለት የፌዴራል ፖሊስ ወይም በዚህ 15/ “police” mean Federal Police or Regional
አዋጅ ለተመለከቱ ጉዳዮች የፌዴራል ፖሊስ State Police to whom the power of Federal

ሥልጣን በውክልና የተሰጠው የክልል ፖሊስ ነው፤ Police is delegated with respect to this
Proclamation;
፲፮/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 16/ “person” mean any natural or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ person;

፲፯/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው አነጋገር 17/ any expression in the masculine gender
includes the feminine.
ሴትንም ይጨምራል፡፡
ክፍል ሁለት PART TWO
ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ስደተኞችን በሕገ-ወጥ CRIMES OF TRAFFICKING IN PERSONS AND
መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎች SMUGGLING OF MIGRANTS

፫. ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር 3. Trafficking in Persons


፩/ ማንኛውም ሰው በኢትዮጵያ የግዛት ክልል 1/ Any person, for the purpose of exploitation,
ውስጥም ሆነ ከኢትዮጵያ የግዛት ክልል ውጪ within the territory or outside of Ethiopia:
ለብዝበዛ ዓላማ ሲባል፦
ሀ) በአገር ውስጥ ሥራና ሠራተኛን ለማገናኘት a) at the pretext of domestic or oversees
ወይም ለሥራ ወይም ለሥራ ልምምድ ወደ employment or sending to aboard for work

ውጭ አገር መላክ በሚል ሽፋን፤ or apprenticeship;

ለ) የጉዲፈቻ ስምምነት በማድረግ ወይም b) by concluding adoption agreement or at the


በጉዲፈቻ ሽፋን፤ወይም pretext of adoption; or
ሐ) ለሌላ ማንኛውም አይነት ዓላማ፤ c) for any other purpose;
ዛቻን፣ ሀይልን ወይም ሌላ የማስገደጃ ዘዴ using threat or force or other means of
በመጠቀም፣ በማገት፣ በመጥለፍ፣ በተንኮል፣ coercion, abduction, fraud, deception,
በማታለል ወይም የተስፋ ቃል በመስጠት፣ promise, abuse of power or by using the
ሥልጣንን አላግባብ በመጠቀም፣ የሰዎችን ለጥቃት vulnerability of a person or recruits,
ተጋላጭነት በመጠቀም ወይም ስለሌላው ኃላፊነት transports, transfer harbors or receives any

ያለበትን ሰው ፈቃድ ለማግኘት መደለያ ወይም person by giving or receiving of payments or

ጥቅም በመስጠት ወይም በመቀበል ሰዎችን benefits to achieve the consent of a person
having control over another person shall be
የመለመለ፣ ያጓጓዘ፣ ያዘዋወረ፣ ያስጠለለ ወይም
punishable with rigorous imprisonment from
የተቀበለ እንደሆነ ከ፲፭ ዓመት እስከ ፳፭ ዓመት
15 years to 25 years and with fine from
በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከብር ፩፻፶ሺ እስከ ብር
150,000 to 300,000 Birr.
፫፻ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው
2/ Where the crime stipulated under sub-article
የወንጀል ድርጊት የተፈፀመው፦
(1) of this Article፡
ሀ) በሕጻናት፣ በሴቶች ወይም በአዕምሮ ወይም a) is committed against child, women or
በአካል ጉዳተኞች ላይ ከሆነ፤ anyone with mental or physical
impairment;
gA ፰ሺ፫፳፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8324

ለ) ተጎጂው ለአካላዊ ወይም አዕምሯዊ ጉዳት b) resulted in physical or psychological harm


ከተዳረገ፤ on the victim;

ሐ) አደንዛዥ ዕፅ፣ መድሃኒት ወይም የጦር c) is committed by using drugs, medicine or


weapons as a means;
መሣሪያ በመጠቀም እንደሆነ፤
d) is committed by public official or civil
መ) በመንግስት ባለሥልጣን ወይም ሠራተኛ
servant in abusing of power; or
ከሆነና ወንጀሉን የፈጸመው የተሰጠውን
ኃላፊነት መከታ በማድረግ ከሆነ፤ ወይም e) is committed by a person who is parents,

ሠ) በተጎጂው ወላጅ፣ ወንድም፣ እህት፣ አሳዳጊ brother, sister, a guardian or a person


having a power on the victim;
ወይም በተጎጂው ላይ ሥልጣን ባለው ሰው
the punishment shall be rigorous
የሆነ እንደሆነ፤
imprisonment not less than 25 years or life
ከብር ፪፻ሺ እስከ ብር ፭፻ሺ በሚደርስ መቀጮ እና
imprisonment and with fine from 200,000 to
ከ፳፭ ዓመት በማያንስ ፅኑ እስራት ወይም እድሜ
500,000 Birr.
ልክ እስራት ይሆናል፡፡
3/ The recruitment, transportation, transfer,
፫/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) ላይ የተጠቀሱት ልዩ harboring or receipt of a child for the purpose
ልዩ መንገዶች በጥቅም ላይ ባይውሉም፣ ህጻናትን of exploitation shall be considered trafficking
ለብዝበዛ አላማ መመልመል፣ ማጓጓዝ፣ ማዘዋወር፣ in persons even if this does not involve any of
ማስጠለል ወይም መቀበል ሕገ-ወጥ የሰዎች the means stipulated under sub article (1) of
ዝውውር ነው፡፡ this article.
፬. ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን መደገፍና ማመቻቸት 4. Assisting and Facilitating Trafficking in Persons
ማንኛውም ሰው ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን፦ For the purpose of promoting human trafficking,
፩/ እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው የራሱንም ሆነ any person who:
1/ permits his house building or other permits in
በይዞታው ሥር ያለን ቤት፣ ሕንጻ ወይም ግቢ
his own name or in his control to be used for
ለሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ዓላማ ያከራየ፣ human trafficking knowingly or ought to have
እንዲጠቀሙበት የፈቀደ፤ known;
፪/ ለማስፋፋት የተለያዩ የህትመት ውጤቶችን ያባዛ፣ 2/ publishes, stores, disseminates, imports or
ያጠራቀመ፣ ያሰራጨ፣ ወደ አገር ውስጥ ያስገባ exports any publication;
ወይም ወደ ውጪ ያስወጣ፤
3/ manages, runs or finances by organizing any
፫/ ለማበረታታት በማሰብ የሥራ ቅጥር ተቋም በማደ job recruitment agency;
ራጀት ያስተዳደረ፣ የመራ ወይም በገንዘብ የደገፈ፤
፬/ እያወቀ የትራንስፖርት አገልግሎት ያመቻቸ ወይም 4/ knowingly arrange transportation, transport or

ተጎጂዎችን በአየር፣ በምድር ወይም በባህር ያጓጓዘ facilitate the transportation of victim by land,
sea or air;
ወይም አገልግሎቱን ያመቻቸ፤
፭/ ለማመቻቸት ሌላውን ሰው የተጭበረበረ፣ ሀሰተኛ 5/ assist, produce, provide, holds and falsifies
ወይም በሕገ‐ወጥ መንገድ መታወቂያ ወይም የጉዞ any fraudulent or false identity card or travel

ሰነድ እንዲያገኝ የረዳ፣ እንዲዘጋጅ ያደረገ፣ ያቀረበ፣ document or assist to get these documents

ይዞ የተገኘ ወይም እነዚህን ሰነዶች ወደ ሀሰት through illegal means for the benefit of other
person; or
የለወጠ፤ ወይም
gA ፰ሺ፫፳፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8325

፮/ ለማመቻቸት የሌላውን ሰው የመንቀሳቀስ ነፃነቱን 6/ holds as debt bondage, forcefully snatches,


እንዳይጠቀም ወይም ሕዝባዊ አገልግሎቶች conceals, destroys or causes to destroy the
እንዳያገኝ ለማድረግ የተጎጂዎችን መታወቂያ victim’s identity card or travel documents to

ወይም የጉዞ ሰነድ መያዣ ያደረገ፣ በኃይል restrain his right to movement or access to

የነጠቀ፣ የሰወረ፣ ያጠፋ ወይም እንዲጠፋ ያደረገ፤ public service;

እንደሆነ ከ፲፭ ዓመት እስከ ፳፭ ዓመት በሚደርስ ፅኑ shall be punished with rigorous imprisonment from
እስራት እና ከብር ፩፻፶ሺ እስከ ብር ፫፻ሺ በሚደርስ 15 years to 25 years and with fine from 150,000 to
መቀጮ ይቀጣል፡፡ 300,000 Birr.

፭. ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀል 5. Crime of Smuggling Migrant


፩/ ማንኛውም ሰው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ 1/ Any person, either directly or indirectly with
the intention to procure financial or other
የገንዘብ፣ ቁሳዊ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት
material benefit, who causes migrants to cross
በማሰብ ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ
border, attempts to cross or prepare to cross
ኢትዮጵያ ግዛት ለማስገባትም ሆነ ከኢትዮጵያ
into or out from the territory of Ethiopia
ግዛት ለማስወጣት ሲል ድንበር ካሻገረ፣ ድንበር
illegally shall be punishable with rigorous
ለማሻገር ከሞከረ ወይም ድንበር ለማሻገር በዝግጅት
imprisonment of 15 years to 20 years and with
ላይ ከሆነ ከ፲፭ እስከ ፳ ዓመት የሚደርስ ፅኑ fine from 150,000 to 300,000 Birr.
እስራትና ከብር ፩፻፶ሺ እስከ ብር ፫፻ሺ በሚደርስ
መቀጮ ይቀጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ If the crime stipulated under sub-article (1) of
የወንጀል ድርጊት የተፈጸመው፦ this Article:

ሀ) በሕጻናት፣ በሴቶች ወይም በአዕምሮ ወይም a) is committed against child or women, or


any person with mental or physical
በአካል ጉዳተኞች ላይ ከሆነ፤
impairment;
ለ) ተጎጂውን ለአካላዊ ወይም አዕምሯዊ ጉዳት b) causes the victim to suffer a physical or
ከተዳረገ፤ psychological harm;
ሐ) አደንዛዥ ዕፅ፣ መድሃኒት ወይም የጦር c) is committed by using drugs, medicine or
መሣሪያ በመጠቀም ከሆነ፤ weapons;

መ) ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ የወንጀል ጥፋተኛነት d) is committed by a person who has a


similar criminal record; or
ሪከርድ ባለበት ሰው እንደሆነ፤ ወይም
ሠ) በመንግስት ባለሥልጣን ወይም ሠራተኛ e) is committed by public official or civil
ከሆነ እና ወንጀሉን የፈጸመው የተሰጠውን servant in abusing of power;

ኃላፊነት መከታ በማድረግ ከሆነ፤


the punishment shall be rigorous
በቅጣቱ ከ፳ ዓመት ያላነሰ ፅኑ እስራት እና ከብር
imprisonment not less than 20 years and with
፫፻ሺ እስከ ብር ፭፻ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
fine from 300,000 to 500,000 Birr.
gA ፰ሺ፫፳፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8326

፮. ከባድ ሁኔታ 6. Aggravated Circumstance


በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፫ ወይም ፭ የተመለከተው Where the offence stipulated under Articles 3 and

የወንጀል ድርጊት በተጎጂው ላይ ከፍተኛ የአካል ጉዳት 5 of this Proclamation results in sever bodily injury

ወይም ሞት ያስከተለ እንደሆነ ወይም ወንጀል or death to the victim, where the offender commits
the offence as being a member, a leader or
አድራጊው ድርጊቱን የፈፀመው የተደራጀ የወንጀል
coordinator of an organized criminal group or
ቡድን አባል በመሆን ወይም ቡድኑን በመምራት ወይም
where the crime is committed in large scale, the
በማስተባበር እንደሆነ ወይም ወንጀሉ የተፈጸመው
punishment shall be a life imprisonment or death
በስፋትና በብዛት እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ ቅጣቱ
penalty, depending on the case.
የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ወይም ሞት ይሆናል፡፡
7. Offences Related to Identity Card or Travel
፯. መታወቂያ ወረቀትና የጉዞ ሰነዶችን የሚመለከት Documents
ወንጀል Any person who produces, possesses, provides or
ማንኛውም ሰው ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር
transfers fraudulent or false identity card or travel
በማሻገር ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ለማስገባት ወይም
documents to smuggle migrants to enter into and
ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣት የተጭበረበረ ወይም
escape from the territory of Ethiopia by land, sea
ሐሰተኛ መታወቂያ ካርድና የጉዞ ሰነዶችን ካዘጋጀ፣ ይዞ or air, shall be punishable with a rigorous
ከተገኘ፣ ካቀረበ ወይም ካስተላለፈ ከ፲ ዓመት በማያንስ imprisonment not less than 10 years and not
እና ከ፳ ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና ከብር ፩፻ሺ exceeding 20 years and with a fine from 100,000 to
እስከ ብር ፪፻ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 200,000 Birr.
፰. ሕገ‐ወጥ ስደተኛ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ ወይም 8. Assisting Smuggled Migrant to Enter or Stay in
በአገር ውስጥ እንዲቆይ ድጋፍ ስለመስጠት the Territory of Ethiopia
በሌላ ሕግ የተደነገገው ቢኖርም የውጭ አገር ዜጋ Notwithstanding the provisions of other laws, any

በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ እንዲቆይ ወይም እንዲኖር person who, knowingly or where he should have
known the importance of residence permit, identity
ለማድረግ የመኖሪያ ፈቃድ፣ መታወቂያ ካርድና ሌሎች
card and other travel documents to foreigner to
የጉዞ ሰነዶች የሚያስፈልግ መሆኑን እያወቀ ወይም
stay or to live in Ethiopian, assists smuggling of
ማወቅ ሲገባው ሕገ‐ወጥ ስደተኛ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት
migrants to enter in to Ethiopia or assists the
እንዲሻገር ድጋፍ የሰጠ ወይም በሕገ-ወጥ መንገድ
smuggled migrants to stay or to live in the territory
ድንበር የተሻገረ ስደተኛ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ
of Ethiopia, shall be punishable with rigorous
እንዲኖር ወይም እንዲቆይ የረዳ ማንኛውም ሰው ከ፫
imprisonment from 3 to 5 years.
ዓመት እስከ ፭ ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት
ይቀጣል፡፡
፱. በሕገ-ወጥ መንገድ በአንድ አገር ውስጥ እንዲቆይ 9. Assistance to Illegal Stay in any Country
መተባበር Any person who, in order to obtain directly or
ማንኛውም ሰው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ indirectly a financial or material benefit,
የገንዘብ ወይም ሌላ ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ፦ intentionally:
፩/ ሕግን በመጣስ ዜግነት ወይም የመኖሪያ ፈቃድ 1/ assist, to stay in the territory of Ethiopia, a
የሌለውን የውጭ አገር ሰው በሕጋዊ መንገድ foreigner who is not a national or have no

ለመኖር የሚያስፈልጉትን መስፈርቶች ሳያሟላ residence permit by violating the law and
without complying with the necessary
በኢትዮጵያ ውስጥ ወይም ኢትዮጵያዊ የሆነን
requirements to live legally or to stay an
ሰው በሌላ አገር እንዲቆይ የተባበረ፤
Ethiopian national elsewhere in other country;
gA ፰ሺ፫፳፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8327

፪/ ሕግን በመጣስ ሌላን ሰው ወደ ኢትዮጵያ ወይም 2/ facilitates the smuggling of another person
ወደ ሌላ አገር እንዲገባ ወይም ድንበር አቋርጦ into Ethiopia or to cross the border or to enter

እንዲሻገር ያመቻቸ፤ ወይም into another country by violating law;


3/ agrees to provide, provides or transfers false
፫/ አድራጎቱ ሰዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር
identity card or travel document, whereby he
ለማሻገር መጠቀሚያ ሊሆን እንደሚችል እያወቀ
knows or should have reasonably known or
ወይም ማወቅ ሲገባው ወይም ሊያውቅ
there is a means to know that the document is
የሚችልበት መንገድ እያለ ሐሰተኛ መታወቂያ
to be used for the purpose of smuggling of
ካርድ ወይም የጉዞ ሰነድ ለመስጠት የተስማማ፣
migrants;
የሰጠ፣ ያስተላለፈ፤
shall be punishable with a rigorous imprisonment
እንደሆነ ከ፲ ዓመት እስከ ፲፭ ዓመት በሚደርስ ፅኑ
from 10 years to 15 years and with a fine from
እስራት እና ከብር ፩፻ሺ እስከ ብር ፭፻ሺ በሚደርስ
100,000 to 500,000 Birr.
መቀጮ ይቀጣል፡፡
፲. ማስረጃን ስለማጥፋት ወይም ምስክርነት እንዳይሰጥ 10. Destroying of Evidence and Blocking Testimony
ስለማድረግ
ማንኛውም ሰው በሕገ‐ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም Any person who, intimidates by any means or
ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀል bribes directly or indirectly, an informant, witness
የምርመራ፣ የክስ ወይም በፍርድ ሂደት ወቅት ጥቆማ or a potential witness not to testify, to provide false

ያቀረበን፣ መረጃ የሰጠን፣ ምስክር የሆነን ወይም testimony or to conceal an evidence in the process
of criminal investigation, prosecution or court
ምስክር ሊሆን የሚችል ሰውን እንዳይመሰክር፣ የሀሰት
proceeding of the crime of trafficking in persons or
ምስክርነት እንዲሰጥ ወይም ማስረጃ እንዲደብቅ
smuggling of migrants or destroys or conceals an
በማናቸውም መልኩ ያስፈራራ ወይም በቀጥታም ሆነ
evidence by his own, shall be punishable with
በተዘዋዋሪ መንገድ መደለያ የሰጠ ወይም ራሱ
rigorous imprisonment from 10 years to 15 years.
ማስረጃን ያጠፋ ወይም የደበቀ እንደሆነ ከ፲ ዓመት
እስከ ፲፭ ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ይቀጣል፡፡
፲፩. ወንጀልን እና በወንጀል ተጠርጣሪን ስለመደበቅ
11. Concealing Crime and the Suspected Criminal
ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ የተደነገጉ ወንጀሎችን Any person who conceals the suspected criminal,
የፈፀመን ሰው የደበቀ፣ ወንጀል የተፈፀመበትን ወይም who is accused of committing the crimes stipulated
ሊሰራ የታቀደበትን ማንኛውንም ዓይነት ንብረት የሸሸገ under this Proclamation, hides a property used or
ወይም ለወንጀሉ ማስፈፀሚያ የሆነውን ገንዘብ ምንጭ planed for the commission of the crime or conceals
ወይም ከወንጀል ድርጊቱ የተገኘ ማንኛውንም ገንዘብ the proceed of the crime or the source of the
እንዳይታወቅ ሆነ ብሎ የደበቀ ወይም ምንጩንም ሆነ money used for the commission of crime or

ገንዘቡ ከወንጀል ድርጊት የተገኘ መሆኑን ማወቅ disguises or fails to report the source or the money,

ሲገባው በማናቸውም መልኩ እንዳይታወቅ ያደረገ that he should have known the fact that either the
source or money is a proceed of crime, shall be
ወይም ሳያሳውቅ የቀረ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ ከ፭
punishable with a rigorous imprisonment from 5
ዓመት እስከ ፲ ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት
years to 10 years, depending on the cases.
ይቀጣል፡፡
gA ፰ሺ፫፳፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8328

፲፪. የወንጀል ድርጊቶችን አለማስታወቅ 12. Failure to Disclose Criminal Acts


ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ የተመለከተ ሕገ‐ወጥ Whosoever, with regards to the crimes of

የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ‐ወጥ መንገድ Trafficking in Persons and Smuggling of Migrants

ድንበር የማሻገር የወንጀል ድርጊት፦ stated on this Proclamation:

፩/ ሊፈፀም የመሰናዳት ተግባር መከናወኑን እያወቀ እና 1/ having information about the preparation or
evidence that may assist to prevent any harm
ጉዳት ከመድረሱ በፊት ለመከላከል የሚረዳ
before its commission, fails to immediately
ማንኛውም ማስረጃ እያለው ከአቅም በላይ በሆነ
inform or give information or evidence to the
ምክንያት ወይም አሳማኝ በሆነ ምክንያት
police or any other competent authority, unless
ለማስታወቅ አለመቻሉን ካላስረዳ በስተቀር ያለበቂ
he adduces force majeure or adequate reason
ምክንያት መረጃውን ወይም ማስረጃውን ለፖሊስ
prohibiting disclosure, or gives false evidence
ወይም ለሌላ አግባብነት ያለው አካል ወዲያውኑ shall be punishable with simple imprisonment;
ያልገለፀ ወይም ሐሰተኛ ማስረጃ የሰጠ እንደሆነ or if the possible harm of the criminal act is
በቀላል እስራት ይቀጣል፣ ወይም ይህ የወንጀል serious, the punishment shall extend to 5 years
ድርጊት ሊያስከትል ይችል የነበረው አደጋ ከፍ ያለ of rigorous imprisonment;
እንደሆነ እስከ ፭ አመት የሚደርስ ፅኑ እስራት
ያስቀጣል፤
፪/ በወንጀል ድርጊቱ የተጠረጠረን ወይም ሊፈጽም 2/ having an information or evidence capable to
የተዘጋጀን ሰው ለመያዝ፣ ለመክሰስ ወይም arrest, prosecute or punish a suspect or person

ለማስቀጣት የሚያስችል መረጃ ወይም ማስረጃ ready to commit the crime, fails to

እያለው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ወይም immediately inform or give information or
evidence to the police or any other competent
አሳማኝ በሆነ ምክንያት ለማስታወቅ አለመቻሉን
authority, unless he adduces force majeure or
ካላስረዳ በስተቀር ያለበቂ ምክንያት መረጃውን
adequate reason prohibiting disclosure, or
ወይም ማስረጃውን ለፖሊስ ወይም ለሌላ አግባብነት
gives false evidence shall be punishable with a
ያለው አካል ወዲያውኑ ያልገለፀ ወይም ሐሰተኛ
rigorous imprisonment not less than 5 years
ማስረጃ የሰጠ እንደሆነ ከ፭ ዓመት የማያንስና ከ፲
and not exceeding 10 years and a fine of
ዓመት የማይበልጥ ፅኑ እስራት እና ከብር ፲ሺ እስከ 10,000 to 50,000 Birr.
ብር ፶ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
፲፫. የሕግ ሰውነት የተሰጠው ድርጅት የወንጀል ተጠያቂነት 13. Criminal Liability of Legal Persons
፩/ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 1/ Notwithstanding Article 90 (1), (3) and (4) of

የወንጀል ሕግ አንቀጽ ፺ (፩)፣ (፫) እና (፬) ላይ the Criminal Code of the Federal Democratic
Republic of Ethiopia, where any offence
የተደነገገው ቢኖርም በዚህ ክፍል የተደነገገ ወንጀል
stipulated under this Part is committed by a
የተፈፀመው የሕግ ሰውነት በተሰጠው ድርጅት
direct or indirect participation of juridical
ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳትፎ ከሆነ፣
person, or the crime is committed in
ድርጊቱ የተፈፀመው ከተደራጀ የወንጀል ቡድን ጋር
cooperation with organized criminal group or
በመተባበር ከሆነ ወይም በሰዎች ለመነገድ ወይም
through an illegal association or juridical
በሕገ‐ወጥ መንገድ ለማዘዋወር በተቋቋመ ድርጅት
person established for trafficking or
ወይም ማህበር ከሆነ፦ smuggling:
gA ፰ሺ፫፳፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8329

ሀ) ለወንጀሉ የተጣለው ቅጣት መቀጮ ከሆነ a) the penalty shall be fine from 1,000,000
መቀጮው ከብር ፩ሚሊዮን እስከ ብር Birr to 5,000,000 Birr, where the crime is

፭ሚሊዮን ይሆናል፤ punishable with fine;


b) when the penalty provided for is
ለ) ለወንጀሉ የተጣለው ቅጣት የእስራት ቅጣት
imprisonment, the penalty shall be:
ከሆነ የቅጣቱ መጠን፦
(1) a fine not exceeding 500,000 Birr
(፩) እስከ ፭ ዓመት ፅኑ እስራት
for a crime punishable with not
ለሚያስቀጣ ወንጀል እስከ ብር ፭፻ሺ፤
exceeding 5 years rigorous
(፪) እስከ ፲ ዓመት ፅኑ እስራት imprisonment;
ለሚያስቀጣ ወንጀል ከብር ፭፻ሺ እስከ (2) a fine from 500,000 Birr to
ብር ፩ሚሊዮን፤ 1,000,000 Birr for a crime
punishable with not exceeding 10
(፫) እስከ ፲፭ ዓመት ለሚያስቀጣ ወንጀል
years rigorous imprisonment;
ከብር ፩ሚሊዮን እስከ ብር ፩ሚሊዮን (3) a fine from 1,000,000 Birr to
፭፻ሺ፤ 1,500,000 Birr for a crime
(፬) እስከ ፳፭ ዓመት ፅኑ እስራት እና punishable with not exceeding 15

ከዚያ በላይ ለሚያስቀጣ ወንጀል ከብር years rigorous imprisonment;

፪ሚሊዮን ፭፻ሺ ያላነሰ እና በዚህ (4) a fine not less than 2,500,000 Birr
up to the maximum penalty
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
stipulated under sub-article (1) of
እስከተመለከተው ከፍተኛው ወሰን
this Article when the crime is
ለመድረስ በሚችል፤
punishable up to 25 years of
መቀጮ ይቀጣል፡፡
rigorous imprisonment and above.
ሐ) በዚህ አንቀጽ ፊደል ተራ (ሀ) እና (ለ)
c) in addition to the penalty stipulated under
ከተደነገገው ቅጣት በተጨማሪ ድርጅቱ paragraph (a) and (b) of this Article, the
ወይም ማህበሩ ፈርሶ የድርጅቱ ወይም juridical person or association shall be
የማህበሩ ማንኛውም ንብረት ወይም ሐብት dissolved and its property or asset shall be
ይወረሳል። confiscated.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው ቅጣት 2/ The penalty stipulated under sub-article (1) of
የድርጅቱን ወይም የማህበሩን ባለቤት፣ ሥራ this Article shall not relive the criminal

አስኪያጅ ወይም በድርጅቱ ስም ወይም ለድርጅቱ liability of the owner or manager of the

ጥቅም ለማስገኘት በማሰብ በድርጊቱ የተሳተፈውን juridical person or association or the employee
participated in the offence on behalf or for the
የድርጅቱን ወይም የማህበሩን ሠራተኛ የወንጀል
benefit of the juridical person or association.
ተጠያቂነት አያስቀረውም፡፡
፫/ የግል ሥራና ሠራተኛ አገኛኝ ኤጀንሲ በሥራና 3/ When a private employment agency engages

ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት ሥራ ላይ in employment exchange service send any


Ethiopian national abroad for work, while its
ተሰማርቶ እያለ ፈቃዱ በታገደበት ወይም
license is suspended, cancelled or having a
በተሰረዘበት ወቅት ማንኛውንም ኢትዮጵያዊ ለሥራ
licenses but commits or directly or indirectly
ወደ ውጭ አገር የላከ እንደሆነ ወይም ሕጋዊ
gA ፰ሺ፫፴ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8330

ፈቃድ እያለው በሌላ ማናቸውም ሁኔታ በዚህ aids to commit the crimes, in any manner,
አዋጅ የተደነገጉ የወንጀል ድርጊቶችን የፈፀመ stipulated in this Proclamation, the

ወይም ለወንጀሉ መፈፀም በቀጥታም ሆነ punishments specified under sub-articles (1)


and (2) of this Article shall apply.
በተዘዋዋሪ መንገድ ማንኛውንም ዓይነት ድጋፍ
ያደረገ እንደሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
እና (፪) የተደነገጉትን ቅጣቶች ይቀጣል፡፡
፲፬. የተጎጂ ፈቃድ 14. Consent of the Victim
፩/ ማንኛውም ተጎጂ ብዝበዛ የሚፈፀምበት መሆኑን 1/ Notwithstanding to the consent of the victim,
እያወቀ ፈቃደኝነቱን ቢገልጽም ፈቃደኝነቱ የተገኘው for the aim of exploitation, if the consent is
በዛቻ፣ በኃይል፣ በሌላ የማስገደጃ ዘዴ በመጠቀም፣ secured through a means of threat, coercion,
በመጥለፍ፣ በተንኮል፣ በማታለል፣ ሥልጣንን other form of coercion, abduction, fraud,

አላግባብ በመጠቀም፣ የሰዎችን ለጥቃት deception, abuse of power or by using the

ተጋላጭነት በመጠቀም ወይም ስለሌላው ኃላፊነት vulnerability or by giving or receiving bribe or


benefits to achieve the consent of a person
ያለበትን ሰው ፈቃድ ለማግኘት መደለያ ወይም
having control over another person, the
ጥቅም በመስጠት ወይም በመቀበል ከሆነ ሕገ-ወጥ
criminal liability of the human trafficker or
ሰው አዘዋዋሪን ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ
migrant smuggler shall not be relieved.
መንገድ ድንበር አሻጋሪን የወንጀል ተጠያቂነት
አያስቀረውም፡፡
፪/ ለሕፃናት ሕገ-ወጥ ዝውውር ወይም ሕፃናት 2/ In cases of trafficking of child or smuggling of
ስደተኞን ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣትም ሆነ ወደ child from and into Ethiopia, the consent

ኢትዮጵያ ግዛት ለማስገባት ማንኛውም ሕፃን given by any child or his guardian shall be

ወይም የሕፃኑ አሳዳሪ ሕፃኑን በተመለከተ unacceptable.

በማንኛውም ሁኔታ ፈቃደኝነቱን የገለፀ ቢሆንም


ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ PART THREE
ክፍል ሦስት PREVENTION, INVESTIGATION AND OTHER
የመከላከል፣ የምርመራና ክስ፣ የማስረጃና
የሥነ-ሥርዓት ድንጋጌዎች PROCEDURAL PROVISIONS
፲፭. ጠቅላላ 15. General
፩/ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን 1/ Prevention, investigation, prosecution,
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀል adjudication and evidence collection process

የመከላከል፣ የምርመራ፣ ክስ፣ የፍርድ ሂደትና of the crime of human trafficking and

የማስረጃ አሰባሰብ በዚህ ክፍል ድንጋጌዎች smuggling of migrants shall be conducted in


accordance with the provisions of this Part.
መሠረት ይከናወናል።
2/ Without prejudice the provisions of this Part,
፪/ የዚህ ክፍል ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ
the provisions of the General Part of the
አዋጅ ባልተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ የወንጀል ሕግ
Criminal Code, the provisions of Criminal
ጠቅላላ ክፍሎች፣ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ እና
Procedure Code and other relevant laws shall
ሌሎች አግባብነት ያላቸው ሕጎች ድንጋጌዎች በዚህ
be applicable with respect to the matters not
አዋጅ በተደነገጉ ወንጀሎች ላይ ተፈፃሚ ይሆናሉ። covered in this Proclamation.
gA ፰ሺ፫፴፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8331

፲፮. ሪፖርት የማድረግ ግዴታ 16. Duty to Report


፩/ በዚህ አዋጅ ሥር የተመለከቱት ወንጀሎች 1/ Any person who knows the commission or the

መፈፀማቸውን ወይም ሊፈፀሙ መሆኑን preparation for the commission of any of the

የሚያውቅ ማንኛውም ሰው፣ የወንጀል ድርጊቱን crime stipulated under this Proclamation shall
have the duty to notify the police, any other
ለፖሊስ፣ ሌላ አግባብነት ላለው ባለሥልጣን ወይም
relevant authority or local administrative
በአካባቢው ለሚገኝ የአስተዳደር አካል የማሳወቅ
organ; and shall have duty to take appropriate
እና ሕግ በሚፈቅደው መሠረት ተገቢውን እርምጃ
measure allowed by law.
የመውሰድ ግዴታ ይኖርበታል፡፡
2/ Any person, who knows that any member of
፪/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ በተመለከተ የወንጀል
his family is absent due to causes related to the
ድርጊት ምክንያት ወይም በሌላ ማንኛውም ሽፋን
crimes stipulated in this Proclamation or at
በዚህ አዋጅ ለተመለከተ የወንጀል ድርጊት ዓላማ
any other pretext related to crimes stipulated
የቤተሰብ አባሉ የሆነ ሰው ከመደበኛው የመኖሪያ
in this Proclamation, shall have a duty to
አካባቢው የጠፋ መሆኑን ያወቀ ከሆነ ይህንኑ
notify same immediately.
ወዲያዉኑ ማሳወቅ አለበት፡፡
፲፯. ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎችን ስለመጠበቅ 17. Protection of Exposed Persons
፩/ ፖሊስ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም 1/ Where there are reasonable suspicions to
ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር believe that a crime of human trafficking and

ወንጀል የተፈጸመ፣ እየተፈፀመ ወይም ሊፈፀም smuggling of migrant has been, is being or

የተቃረበ ለመሆኑ በቂ ጥርጣሬ ሲኖረው likely to be committed and with the view to
protect victims, the police may:
ተጎጂዎችን ለማዳን፦
ሀ) ማንኛውንም ቤት፣ ተሸከርካሪ፣ መርከብ a) take an appropriate measure by searching

ወይም የመጓጓዣ አውሮፕላን በመፈተሸ any house, vehicle, ship or air planes;

ተገቢውን እርምጃ ሊወሰድ፤


ለ) በማንኛውም የአገሪቱ ክፍሎች ወይም ድንበር b) conduct proper search in any areas or

አካባቢዎች ተገቢውን ፍተሻ በማድረግ borders of the country to rescue victims,

ተጎጅዎች እየተዘዋወሩ ወይም ድንበር who are being trafficked or crossing


border, and transporting them to care
እያቋረጡ ከሆነ በማዳን ተገቢው እንክብካቤና
centers;
ድጋፍ ወደሚያገኙበት ቦታ ሊያጓጉዝ፤
ሐ) በከፍተኛ የህመም ስቃይ ውስጥ የሚገኙ c) order any governmental and non-
ተጎጂዎች ባጋጠሙ ጊዜ በማናቸውም governmental medical facility so as to
መንግስታዊም ሆነ መንግሥታዊ ያልሆነ avail proper medical treatment to victims
የህክምና ተቋም ውስጥ እርዳታ እንዲደረ
who suffer serious injury.
ግላቸው ተገቢውን ትዕዛዝ ሊሰጥ፤
ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ፖሊስ 2/ Any concerned person has the duty to respect
and observe order given or any measure taken
የሚወስደውን እርምጃ ወይም የሚሰጠውን ትዕዛዝ
by the police under sub-article (1) of this
ማንኛውም ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ማክበርና
Article.
ማስፈፀም አለበት፡፡
gA ፰ሺ፫፴፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8332

፲፰. ልዩ የምርመራ ዘዴዎችን ስለመጠቀም 18. Applying Special Investigation Techniques


፩/ ፖሊስ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም 1/ Where there are reasonable suspicions to

ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር believe that a crime of human trafficking and

ወንጀል የተፈጸመ፣ እየተፈፀመ ወይም ሊፈፀም smuggling of migrants has been, is being or is
likely to be committed, the police may:
የተቃረበ ስለመሆኑ ለማመን የሚያስችል በቂ
ጥርጣሬ ካለው፦
a) infiltrate the suspected criminals, criminal
ሀ) በወንጀሉ የተጠረጠሩ ሰዎች፣ ቡድኖች ወይም
groups or organizations;
ድርጅቶች ውስጥ ሰርጎ በመግባት፤
ለ) በተጠርጣሪዎች ላይ በድብቅ ክትትል b) conduct surveillance against the
ሊያደርግ፤ suspects;

ሐ) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሠረት የተጠርጣ c) intercept private communication of the


suspects by court order;
ሪዎችን የግል የመገናኛ ዘዴዎችን ሊጠልፍ፤
መ) የህጋዊ ይምሰል ግንኙነት ሊፈጥር፤ ወይም d) create simulated legal relationship; or

ሠ) ሰብአዊ መብትን ባከበረ ሁኔታ ሌላ ተገቢነት e) respecting human rights, use appropriate

ያለው የልዩ የምርመራ ዘዴ በመጠቀም፤ special investigative technique;

ስለወንጀሉ አፈፃፀም የሚያሳዩ ማስረጃዎችን to collect evidence proving the crime.


ለማሰባሰብ ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል ተራ (ሐ) 2/ Notwithstanding the provision of paragraph
የተደነገገው ቢኖርም አስቸኳይ ሁኔታ ካጋጠመ እና (c) sub-article (1) of this Article, where there
ወንጀሉን በተመለከተ በሌላ መንገድ ማስረጃ is a compelling condition and otherwise than

ማግኘት የማይቻል መሆኑ ከታመነ ሚኒስትሩ intercepting the communication of the

በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ፖሊስ የተጠርጣሪን suspects, the police may intercept the
communication of the suspect by the order of
የግል የመገናኛ ዘዴዎች ሊጠልፍ ይችላል፣ ሆኖም
the Minister; provided, however, that the
ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የግል የመገናኛ ዘዴዎችን
condition and other evidences opt or initial
የመጥለፍ ተግባር እንዲፈፀም መነሻ የሆኑ
grounds for interception of communication
ማስረጃዎችና ምክንያቶች ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ
without court order, shall, in writing within 72
ቤት ፕሬዚዳንት በ፸፪ ሰዓት ውስጥ በፅሁፍ
hours, be submitted to and approved by the
መቅረብና መጽደቅ አለባቸው፡፡ president of the Federal High Court.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ፊደል ተራ (ሀ) 3/ An investigator or police who infiltrates the
መሠረት በሰርጎ መግባት ተግባር ላይ የተሰማራ suspects pursuant to paragraph (a) of sub-
መርማሪ ወይም በፖሊስ የተመደበ ሰርጎ ገብ article (1) of this Article shall have an

በተጎጂዎች ላይ የሰው መግደል ወንጀል ወይም immunity from prosecution, unless the police

የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ካልፈፀመ በስተቀር or the investigator causes death on the victim
or commits rape. He shall need to sign an
ከሰርጎ መግባት ተግባሩ ጋር በተያያዘ ለሚፈፅ
agreement, prior to the commencement of his
ማቸው የወንጀል ድርጊቶች ከወንጀል ተጠያቂነት
duty, with the Ministry on the list of crimes
ነፃ ይሆናል፣ መርማሪ ወይም በፖሊስ የተመደበ
from which he is immune.
ሰርጎ ገብ የሰርጎ መግባት ተግባሩን ከመፈፀሙ
gA ፰ሺ፫፴፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8333

በፊት ከክስ ነፃ ስለሚሆንባቸው የወንጀል ጉዳዮች


ያለመከሰስ ስምምነት ከሚኒስቴሩ ጋር መፈራረም
አለበት፡፡
፬/ ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) አፈፃጸም ሲባል 4/ For the implementation of sub-article (3) of

ሚኒስቴሩ መመሪያ ያወጣል፡፡ this Article, the Ministry may issue a directive.

፲፱. ልዩ መብትን በምክንያትነት መጠቀም ስለመከልከሉ 19. Prohibition of Using a Special Privilege
1/ Any person can not avail a special privilege
፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ መሠረት ጥቆማ፣
regarding the duty to inform, provide
መረጃ ወይም ማስረጃ የማቅረብ ግዴታን
information and evidence regarding the crimes
ላለመወጣት ሲል ልዩ መብትን በምክንያትነት
stipulated under this Proclamation; failure to
መጠቀም አይቻልም፣ ግዴታውን ባለመወጣቱ
comply with his duty shall entail criminal
ምክንያት እንደነገሩ ሁኔታ በዚህ አዋጅ ወይም
liability pursuant to this Proclamation or any
በሌላ አግባብነት ባለው ሕግ መሠረት በወንጀል
other appropriate law.
ተጠያቂ ይሆናል፡፡
2/ Notwithstanding to sub article (1) of this
፪/ የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) ቢኖርም ልዩ መብት
article, any person having immunity shall not
ያላቸው ሰዎች ሊከሰሱ የሚችሉት ያለመከሰስ
be sued before the immunity is lifted in
መብታቸው በህግ አግባብ ከተነሳ በኋላ ነው::
accordance with appropriate law.
፳. ስለመያዝና በእስር ስለማቆየት 20. Arrest and Detention
በሌሎች ሕጎች የተደነገጉት ሁኔታዎች እንደተጠበቁ Without prejudice the provisions stipulated in other

ሆነው፦ laws:

፩/ በዚህ አዋጅ የተመለከቱት በሕገ-ወጥ የሰዎች 1/ police may arrest the suspects in accordance
with the provisions of the Criminal Procedure
ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ
Code, if he has reasonable suspicion that the
ድንበር ማሻገር ወንጀል የተፈጸመ፣ እየተፈፀመ
crimes of trafficking in persons, and
ወይም ሊፈፀም የተቃረበ ስለመሆኑ ለማመን
smuggling of migrants has been, is being or
የሚያስችል በቂ ጥርጣሬ ሲኖር በወንጀል ሕግ
likely to be committed;
ሥነ-ሥርዓት በተደነገገው መሠረት ፖሊስ
ተጠርጣሪዎችን ሊይዝ ይችላል፤
2/ where the investigation on the person arrested
፪ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የተያዘ
pursuant to sub-article (1) of this Article is not
ሰው ምርመራ ያልተጠናቀቀ እንደሆነ በወንጀል
completed, court may grant remand in
ሕግ ሥነ-ሥርዓት በተደነገገው መሠረት ተጨማሪ accordance with the provisions of the Criminal
የምርመራ ጊዜ በፍርድ ቤት ሊሰጥ ይችላል፣ Procedure Code; provided, however, that the
ሆኖም በጠቅላላ የሚሰጠው ተጨማሪ የምርመራ overall remand period may not exceed four
ጊዜ ከአራት ወራት መብለጥ የለበትም፡፡ months.
21. Burden of Proof
፳፩. የማስረዳት ሸክም 1/ Public prosecutor shall have the burden of
፩/ በዚህ አዋጅ የተደነገጉ የወንጀል ድንጋጌዎች
proof of criminal cases brought to the attention
ተጥሰው ፍርድ ቤት የቀረበ የወንጀል ክስን ማስረጃ
of court upon violation of the Criminal
አቅርቦ የማስረዳት ኃላፊነት የዐቃቤ ሕግ ነው፡፡
Provisions of this Proclamation.
gA ፰ሺ፫፴፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8334

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article
ቢኖርም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫፣ ፬፣ ፭፣ ፮፣ ፲ እና (1) of this Article, upon proof of fundamental

፲፩ የተደነገጉ የወንጀል ጉዳዮች ላይ ለሚቀርብ ክስ facts of the cases, for crimes stipulated under
Article 3, 4, 5, 6, 10 and 11 by the public
ዐቃቤ ሕግ መሠረታዊ ፍሬ ነገሮችን ካስረዳ ፍርድ
prosecutor, the court, when necessary, may
ቤቱ እንደነገሩ ሁኔታ በጉዳዩ ላይ የማስረዳት ሸክም
shift the burden of proofing to the defendant.
ወደ ተከሳሹ እንዲዞር ሊያደርግ ይችላል፡፡
፳፪. በቅን ልቦና ስለሚደረግ ግንኙነት 22. Relationship in Good faith
፩/ በቅን ልቦና በተመሠረተ የውል ወይም በሌላ 1/ Any property, money or anything transferred
to third parties on the basis contract or any
በማንኛውም መልኩ በተመሠረተ ሕጋዊ ግንኙነት
other legal relationship with good faith, if used
ለሌላ ሦስተኛ ወገን በተላለፈ ማንኛውም ዓይነት
for the commission of crimes stipulated in this
ንብረት፣ ገንዘብ ወይም ቁስ በዚህ አዋጅ የተደነገጉ
Proclamation, it shall not be confiscated.
ወንጀሎችን ለመፈፀም ጥቅም ላይ የዋለ እንደሆነ
ሊወረስ አይችልም፡፡
2/ A leaser who creates contractual relationship
፪/ ማንኛውም ንብረቱን በሚመለከት በቅን ልቦና
in good faith shall have duty to perform
ያከራየ ወይም የውል ግንኙነት የፈፀመ ሰው appropriate acts so as to have knowledge for
በውሉ ግንኙነት ምክንያት ስለሚመጡ ማናቸውም any liabilities arising from the contact.
ኃላፊነቶች ለማወቅ ይችል ዘንድ ተገቢውን
መፈፀም አለበት፡፡
፳፫. አባሪ ተጠርጣሪን ከክስ ነፃ ስለማድረግ ወይም ቅጣትን 23. Suspects Immunity from Prosecution
ስለመቀነስ
1/ Any person who involves in the crimes of
፩/ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን
trafficking in persons or smuggling of
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀል
migrants and who, before the case is taken to
ተካፋይ የነበረ ተጠርጣሪ የወንጀል ጉዳዩ ፍርድ
the court, provides substantial evidence as to
ቤት ከመቅረቡ በፊት ስለተፈፀመው ድርጊት እና
the offence and other suspects, may be fully or
ወንጀሉን ስለፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ጠቃሚ
partially set free from prosecution upon the
ማስረጃዎችን ለመስጠት ፈቃደኛ ከሆነ በሚኒስትሩ
decision given by the Minister.
ውሳኔ መሠረት ከክሱ ሙሉ በሙሉ ወይም
በከፊል ነፃ ሊደረግ ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article
(1) of this Article, when the victim dies, his
ቢኖርም በወንጀል ድርጊቱ ምክንያት ተጎጂው
organ is removed or if he is exposed to
የሞተ፣ የአካል ክፍሉ የተወሰደ ወይም በማይድን
incurable disease, the suspect shall not be set
በሽታ የተያዘ እንደሆነ ተጠርጣሪው ከክሱ ነፃ
free from prosecution; provided however, that
ሊደረግ አይችልም፣ ሆኖም በወንጀል ድርጊቱ
depending on his participation and the
የነበረው ተሳትፎን እና በሌሎች ላይ የሰጠውን
usefulness of the evidence provided, his
ማስረጃ ጠቀሜታ ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ
punishment shall be reduced.
መቀነስ አለበት፡፡
gA ፰ሺ፫፴፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8335

፫/ ለዚህ አንቀጽ አፈፃፀም ሲባል “ጠቃሚ ማስረጃ” 3/ For the implementation of this Article
ማለት፦ “Substantial Evidence” means the evidence:

ሀ) የቀረበው ማስረጃ ብቻውን በቀረበው የወንጀል a) is sufficient to bring conviction


otherwise than other evidences;
ክስ የጥፋተኝነት ውሳኔ ለመስጠት በቂ ከሆነ፤
b) Serves as a basis to find out other
ለ) ማስረጃው በመገኘቱ ሌሎች ማስረጃዎችን
suspects or to lead to other evidences; or
ወይም ተጠርጣሪዎችን ለማግኘት መሠረታዊ
ምንጭ ሆኖ የሚያገለግል ከሆነ፤ ወይም
ሐ) የተገኘው ማስረጃ ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር c) Corroborating other evidences, sufficient
በመቀናጀት የጥፋተኝነት ውሳኔ ለመስጠት to bring conviction and in its absence,
የሚያስችል ከሆነ እና ይኸው ማስረጃ conviction is unlikely.
ባለመካተቱ ወንጀሉን ለማረጋገጥ በሌላ
መልኩ የተሰባሰበው ማስረጃ በቂ የማይሆን
ነው ተብሎ ሲታመን፤ ነው፡፡
፳፬. የዳኝነት ሥልጣን 24. Jurisdiction
፩/ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዚህ አዋጅ 1/ The Federal First Instance Court shall have

በተደነገጉ ወንጀሎች ላይ የመጀመሪያ ደረጃ first instance jurisdiction over offences

የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ stipulated under this Proclamation.

፪/ የዳኝነት ሥልጣንን የተመለከቱ የኢትዮጵያ 2/ The judicial jurisdictions stipulated under


ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ Article 13 and Article 17 (1) (b) of the
አንቀጽ ፲፫ እና አንቀጽ ፲፯ (፩) (ለ) ድንጋጌዎች Criminal Code of the Federal Democratic

ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን Republic of Ethiopia shall include crimes of
trafficking in persons and smuggling of
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልንም
migrants.
ያካትታሉ፡፡
25. Inapplicability of Statute of Limitation
፳፭. ወንጀሉ በይርጋ የማይታገድ ስለመሆኑ The prosecution or execution of sentence of a
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ እና ፭ የተመለከቱ ወንጀሎችን
person who commits crimes stipulated under
በፈፀመ ሰው ላይ የሚቀርብ ክስ ወይም ቅጣት በይርጋ
Article 3 and 5 of this Proclamation shall not be
አይታገድም፡፡
barred by statute of limitation.
ክፍል አራት PART FOUR
ስለተጎጂዎች ጥበቃ፣ መልሶ ማቋቋም እና ካሣ PROTECTION, REHABILITATION AND
፳፮. ተጎጂዎችን ስለመለየትና ስለመታደግ COMPENSATION FOR VICTIMS
፩/ መንግስት አግባብነት ካላቸው የሌሎች አገራት 26. Identification and Rescue of Victims
1/ The Government shall put in place necessary
ሚሲዮኖች፣ መንግሥታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ
working procedures to identify, rescue,
በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት እና ሌሎች
repatriate and rehabilitate victims in
ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ጋር በመተባበር
partnership with other foreign diplomatic
ተጎጂዎችን ለመለየት፣ ለመታደግ፣ ወደ አገራቸው
missions, concerned government and non-
ለመመለስ እና መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል government organizations and other
የአሠራር ሥርዓት ይዘረጋል፣ ዝርዝሩ በሕግ supportive mass organization, the details of
ይወሰናል፡፡ which shall be specified by law.
gA ፰ሺ፫፴፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8336

፪/ በሌሎች ሕጎች የተደነገጉ መብቶች እንደተጠበቁ 2/ Without prejudice to the provisions of other
ሆኖ፦ laws:

ሀ) ተጎጂዎች የሚደረግላቸውን ጥበቃ፣ እገዛ፣ a) victims shall be provided with


information on the nature of protection,
ድጋፍ እና በፍርድ ሂደት ወቅት ስለጉዳዩ
assistance and support as well as
ደረጃ መረጃ እንዲያገኙ፤
information on any legal proceedings
ለ) ተጎጂዎች ግላዊ ሚስጥራቸው እና ሰብዓዊ related to them;
ክብራቸውን በጠበቀ መልኩ በርህራሄና b) victims shall be accorded the available
በክብር እንዲያዙ፣ ተገቢው የጤና፣ health and social services, medical care,
የማሕበራዊ አገልግሎት፣ ጊዜያዊ መጠለያ፣ counselling and psychological
የማህበራዊና ሥነ ልቦናዊ ምክር ድጋፍ assistance, with care, on a confidential

እንዲያገኙ፤ basis and with full respect of privacy.

ይደረጋል፡፡
፫/ በዚህ አዋጅ ሥር የተመለከቱ የወንጀል ጉዳዮችን 3/ Organs responsible to investigate, prosecute,
ለመመርመር፣ ክስ ለማቅረብ ወይም ዳኝነት adjudicate criminal cases stipulated under this

ለመስጠት ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት Proclamation shall, taking into account the
condition, refer the victim to appropriate
የተጎጂዎችን ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት
organizations and institutions for assistance
የተሻለ ድጋፍ እና እንክብካቤ ወደሚያደርጉ
and support.
ተቋማት መላክ አለባቸው፡፡
፬/ ተጎጂዎች በጊዜያዊ መጠለያ እንዲጠለሉ 4/ The victims while staying at temporary shelter

በሚደረግበት ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ በፖሊስ shall, in no case, be kept in police stations,


detention centres or prisons; and unless
ጣቢያ፣ በማረፊያ ቤቶች፣ ወይም በማረሚያ ቤቶች
victims are required for testimony in the
እንዲቆዩ መደረግ የለባቸውም፣ በወንጀል ክሱ
judicial process, they shall not stay in
የፍርድ ሂደት በምስክርነት ካላስፈለጉ በስተቀር
temporary shelter for a period exceeding three
በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ከሶስት ወራት በላይ
months.
መቆየት የለባቸውም፡፡
፭/ ማንኛውም የሌላ አገር ዜግነት ያለው ተጎጂ ጉዳዩ 5/ Any person who is not a national shall not
በሌላ አግባብነት ባለው ሕግ የሚታይ ወይም በዚህ stay, either in the temporary shelter or in
አዋጅ በተደነገገው መሠረት በፍርድ ሂደት Ethiopia for more than one month, unless he is

ለምስክርነት የሚያስፈልግ ካልሆነ በስተቀር required for testimony in the judicial process,

በጊዜያዊ መጠለያም ሆነ በኢትዮጵያ ውስጥ ከአንድ or his cases treated in accordance with other
relevant laws.
ወር በላይ መቆየት የለበትም፡፡
፳፯. ተጎጂዎችን ወደአገራቸው መመለስ 27. Repatriation of Victims
በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ- Any Ethiopian, found outside of Ethiopia, who is a

ወጥ መንገድ ድንበር በማሻገር ወንጀል ተጎጂ ሆኖ victim of trafficking in persons and smuggling of

ከአገር ውጭ የሚገኝ ኢትዮጵያዊን፦ migrants:


1/ the Ministry of Foreign Affairs shall, in
፩/ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሚመለከተው የኢትዮጵያ
cooperation with the concerned Ethiopian
ኤምባሲ፣ ከሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣
gA ፰ሺ፫፴፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8337

ከዓለምአቀፍ ድርጅቶች እና አስፈላጊም ሲሆን Embassy, the Ministry of Labour and Social
ከሌሎች የአገር ውስጥ ተቋማት ጋር በመተባበር Affairs, international organizations and, if

ወደ ኢትዮጵያ የሚመለስበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤ necessary, with other appropriate domestic


organizations initiate the process to return the
person in to Ethiopia;
፪/ ተጎጂው ባለበት አገር የሚገኝ ወይም በቅርበት 2/ If Ethiopian embassy hosting there or working
የሚሠራ የኢትዮጵያ ሚሲዮን ተጎጂው የታሰረ nearby victim of human trafficking or a
ወይም የተያዘ መሆኑን ካወቀ ጉዳዩ smuggled migrant of Ethiopian citizen arrested

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ተጎጂውን or detained in a foreign country have

ለመታደግ፣ ተጎጂ በሆነበት የወንጀል ጉዳይ ጋር knowledge of this occurrence he shall in


collaboration with appropriate organs initiate
በተያያዘ በእስር ላይ የሚገኝ ከሆነ ከእስር
the process to rescue, release and return of the
ለማስለቀቅ ወይም ወደ አገሩ እንዲመለስ ለማድረግ
victim to Ethiopian.
አስፈላጊውን ይፈጽማል፤
3/ if any victim of human trafficking or a
፫/ ተጎጂው በማናቸውም ጉዳይ ባለበት አገር መቆየት
smuggled migrant is compelled to stay in a
ካለበት የሕግ ምክርን ጨምሮ ሌሎች አስፈላጊ
foreign country for any case, the Ethiopian
ድጋፎች ከተሟሉ እንዲቆይ ሊያደርግ ይችላል፣
diplomatic mission shall take measures to
ተጎጂው በሚቆይበት አገር የሚገኘው ወይም provide him with legal counselling or
በቅርበት የሚሰራው የኢትዮጵያ ሚሲዮን assistance; and the Embassy hosting there or
የተጎጂውን አያያዝና የጉዳዩን ደረጃ በመከታተል working nearby shall follow up handling of
ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየወቅቱ ማሳወቅ the victim and status of the case and
አለበት፡፡ periodically report to the Ministry of Foreign
Affairs.
፳፰. የውጭ አገር ዜግነት ያላቸውን ተጎጂዎች ወደ 28. Repatriation of Foreign Nationals to their
አገራቸው ስለመመለስ Country
፩/ ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የሆነ ወደ ኢትዮጵያ 1/ Any foreign national who is victim and found
የገባ ተጎጂ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፳፮ (፪)፣ (፫) in Ethiopia shall be fully entitled to the

እና (፬) የተመለከቱ ድጋፎች በሙሉ protections mentioned under Article 26 (2), (3)

ይደረግለታል፣ እንደነገሩ ሁኔታ ጊዜያዊ የመኖሪያ and (4) of this Proclamation, and he shall be
provided temporary resident permit, as the
ፈቃድ እንዲያገኝ ይደረጋል፡፡
case may be.
፪/ ማንኛውም በሕገ‐ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም 2/ Any foreign national who is victim of
ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር በማሻገር trafficking in persons and smuggling of
ወንጀል ተጎጂ የሆነ የውጭ አገር ዜጋ በኢትዮጵያ migrants shall not be criminally liable on his

የሚገኝ ከሆነ ወደ ኢትዮጵያ የግዛት ክልል ውስጥ illegal entry into Ethiopian territory.

በሕገ‐ወጥ መንገድ በመግባቱ ምክንያት በወንጀል


ሊጠየቅ አይችልም፡፡
፫/ ለወንጀል ምርመራ፣ ክስና የፍርድ ሂደት 3/ When a foreign national has been identified as
an important witness and if he is willing to
ውጤታማነት የውጭ አገር ዜጋ የሆነ በኢትዮጵያ
testify, in accordance with a relevant law, he
የሚገኝ ተጎጂ ለምስክርነት አስፈላጊ መሆኑ
gA ፰ሺ፫፴፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8338

ከታመነ እና ተጎጂው ምስክርነቱን ለመስጠት shall be accorded temporary resident permit,


ፈቃደኛ ከሆነ የፍርድ ሂደቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ until such time as the proceeding of the court

አግባብነት ባለው ህግ መሰረት ጊዜያዊ የመኖሪያ is completed, and his human rights shall be
respected adequately.
ፈቃድ እንዲያገኝ ይደረጋል፣ ሰብዓዊ መብቶቹም
በተሟላ መልኩ እንዲከበሩ ይደረጋል፡፡
፬ ስለቪዛ፣ ስለጉዞ ሰነድ እና ሌሎች ሁኔታዎች 4/ Without prejudice to the provisions of other
በሌሎች ሕጎች የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ laws regarding visa, travel documents and

ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የሆነ ተጎጂ other conditions, when any victim, who is
foreign national, is identified in Ethiopian
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ መሆኑ ከተለየ የውጭ
territory, the Ministry of Foreign Affairs in
ጉዳይ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
collaboration with relevant authorities and
እና ከሚመለከተው አገር ዲፕሎማቲክ ሚሲዮን
concerned diplomatic mission, shall take
ጋር በመተባበር ተጎጂው ወደ አገሩ
appropriate measures to repatriate the victim
የሚመለስበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
to the country of origin.
፳፱. የተጎጂዎችና ምስክሮች ጥበቃ 29. Protection of Witness and Victim
በሌሎች ሕጎች ለተጎጂዎች የተሰጡ ልዩ ልዩ መብቶች Without prejudice to different rights stipulated in
እንደተጠበቁ ሆነው ማንኛውም በሕገ-ወጥ የሰዎች other laws with respect to victims, any witness,

ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ who is a victim of crime of trafficking in persons
and smuggling of migrants, shall be entitled with
ድንበር የማሻገር ወንጀል ተጎጂ የሆነ ምስክር
the protections stipulated under Witness and
እንደነገሩ ሁኔታ በምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ
Whistleblowers Protection Proclamation no.
አዋጅ ቁጥር ፮፻፺፱/፪ሺ፫ የተደነገጉ ጥበቃዎችን
699/2010.
እንዲያገኝ ይደረጋል፡፡
፴. ከወንጀል ተጠያቂነት ነፃ ስለመሆን 30. Immunity from Criminal Liability
Any person victim of trafficking in persons or
ማንኛውም ተጎጂ ለሕገ‐ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም
smuggling of migrants shall not be legally
ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀል
prosecuted on the facts of being a victim of the
ከመዳረጉ ጋር በተያያዘ በወንጀል አይጠየቅም፡፡
crime.
፴፩. ስለካሣ 31. Compensation
፩/ ፍርድ ቤት በጥፋተኛው ላይ ከሚወስነው ቅጣትና 1/ The court may decide against the convicted
መቀጮ በተጨማሪ ለተጎጂው ወይም በተጎጂው person, in addition to imprisonment and fine,
ስም ወጭ ላወጡ ሌሎች ሰዎች ወይም ድርጅቶች to pay compensation for the victim or to

ካሣ እንዲከፈል ሊወስን ይችላል፡፡ persons or organization who incurred cost in


the name of the victim.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት 2/ The amount of compensation to be paid under
የሚፈከል ካሣ የሕክምና፣ የትራንስፖርት፣ sub-article (1) of this Article shall, enable to
የሞራል ካሳ፣ ከወንጀሉ ጋር በቀጥታ ተያያዥነት set off medical, transport, moral damage, any
ባላቸው ምክንያቶች የደረሱ ጉዳቶች ካሳ እና other costs or losses incurred as a direct result
ሌሎች ተገቢነት ያላቸው ወጭዎችን ለማካካስ of the crime and other appropriate expenses;

የሚችል መሆን አለበት፣ በማናቸውም ሁኔታ provided, however, in any case, the

ለተጎጂው የሚከፈል ካሣ እንደነገሩ ሁኔታ ለሕገ- compensation shall not be less than the
gA ፰ሺ፫፴፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8339

ወጥ ሰው አዘዋዋሪው ወይም ስደተኞችን በሕገ- amount paid, or to be paid to the human


ወጥ መንገድ ድንበር አሻጋሪው ከከፈለው ገንዘብ፣ trafficker or migrant smuggler, loss incurred

ሊከፍል ከሚችለው ወይም በወንጀል ድርጊቱ by the victim because of the crime or the
benefit obtained by the human trafficker or
ምክንያት ተጎጂው ካጣው ወይም ለሕገ-ወጥ ሰው
migrant smuggler.
አዘዋዋሪው ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ
ድንበር አሻጋሪው ካገኘው ጥቅም መጠን ያነሰ
መሆን የለበትም፡፡
፫/ ተጎጂው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) 3/ When the victim cannot get compensation
መሠረት ካሣ ማግኘት ያልቻለ እንደሆነ የማካካሻ under sub-articles (1) and (2) of this Article,

ክፍያ ከፈንዱ እንዲከፈል ይደረጋል፣ የማካካሻ an Ethiopian national can claim a

ክፍያ ተጠቃሚ መሆን የሚችለው ኢትዮጵያዊ reimbursement payment and shall be paid
from the Fund.
ዜግነት ያለው ተጎጂ ነው፡፡
ክፍል አምስት PART FIVE
ስለፈንድ መቋቋም ESTABLISHMENT OF FUND
፴፪. መቋቋም 32. Establishment
ሕገ‐ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ- A fund to prevent, control and rehabilitate victims
of crime of trafficking in human and smuggling of
ወጥ ድንበር ማሻገር ወንጀልን የመከላከል፣
migrants (hereinafter called the “Fund”) is hereby
የመቆጣጠር እና ተጎጂዎችን መልሶ ማቋቋሚያ ፈንድ
established by this Proclamation.
(ከዚህ በኋላ “ፈንድ” እየተባለ የሚጠራ) በዚህ አዋጅ
ተቋቁሟል፡፡
፴፫. የገቢ ምንጭ 33. Sources of Income
የፈንዱ የገቢ ምንጭ ከመንግስት ከሚመደብ በጀት፣ The source of income of the Fund shall be budget
allocated by Government, proceeds of sale of
በዚህ አዋጅ መሠረት ከሚወረሱ ንብረቶችና
properties confiscated or fines imposed as per this
መቀጮዎች፣ ከግለሰቦች፣ ከልዩ ልዩ መንግስታዊ፣
Proclamation, voluntary contribution from
ከበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ከሚገኝ ልገሳ፣
individuals, governmental organisations, the
ከልዩ ልዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና የእርዳታ ተቋማት
private sector and charities and societies, grants
ከሚገኝ ድጋፍ እና ከሌሎች የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት
from different international organization and
ሚኒስቴር ከሚያፀድቃቸው የገንዘብ ምንጮች ከሚገኝ donors and other financial sources approved by
ገቢ ይሆናል፡፡ Ministry of Finance and Economy Development.
፴፬. ዓላማ 34. Objective
ፈንዱ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ የሚከተሉትን The main objective of establishment of the Fund
ያካትታል፦ includes the following:
፩/ ለተጎጂዎች የሚሰጥ ቁሳዊ እርዳታ ለመደገፍ፤ 1/ to assist the provision of material support for
፪/ ለተጎጂዎች የሚሰጥ የሙያ ሥልጠናን victims;
ለመደገፍ፤ 2/ to support provision of professional training to
፫/ ተጎጂዎችን ለመታደግ፣ መልሶ ለማቋቋም እና victims;
ከቤተሰቦቻቸውና ከማሕበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ 3/ to cover the expense of relief, rehabilitation,
ለማድረግ እንዲሁም ቤተሰቦችን ለማፈላለግ reintegration of victims with their families and

የሚወጡ ወጭዎችን ለመሸፈን፤ እና community; and


gA ፰ሺ፫፵ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8340

፬/ የተጎጂዎች ጊዜያዊ መጠለያ ግንባታን እና 4/ to support the construction of temporary


ሌሎች ድጋፎች ለማድረግ፡፡ shelters and other needs.

፴፭. የፈንዱ አስተዳደር 35. Management of the Fund


የፈንዱ አስተዳደር፣ አሰራርና ፈንዱን የሚያስተ The management and procedure of the fund and

ዳድረው አካል ተጠሪነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት the accountability of the organ which administers it

በሚያወጣው ደንብ መሰረት ይወሰናል፡፡ shall be determined by council of ministers


regulation.
፴፮. የፈንዱ ተጠቃሚዎች 36. Beneficiaries of the Fund
በዚህ አዋጅ መሠረት ከተቋቋመው ፈንድ ተጠቃሚ Victims of Ethiopian nationals shall benefit from
መሆን የሚችለው ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው ተጎጂ the Fund established in accordance with this
ይሆናል፣ ሆኖም የሌላ አገር ዜግነት ያላቸው Proclamation; provided; however, the Government
ተጎጂዎች ከፈንዱ ተጠቃሚ ስለሚሆኑበት ሁኔታ shall determine the conditions under which foreign
መንግስት ሊወስን ይችላል፡፡ nationals may benefit from the Fund.

፴፯. የፈንዱ የሂሳብ መዝገብና ኦዲት 37. Books of Accounts and Audit
፩/ የፈንዱ የሂሳብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች 1/ The books of account and other financial
በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር ወይም ዋናው ኦዲተር records of the Fund shall be audited annually
በሚሰይመው ኦዲተር ይመረመራሉ፡፡ by the Auditor General or by the auditor
assigned by him.
2/ The organ which administers the fund shall
፪/ ፈንዱን የሚያስተዳድረው አካል የኦዲት
have the duty to submit the audit report, to the
ሪፖርቱን የበጀት አመቱ በተጠናቀቀ በአራት
body to whom it is accountable for, within
ወራት ጊዜ ውስጥ ተጠሪ ለሆነለት አካል
four months following the end of the budget
ማቅረብ አለበት፡፡
year.
፴፰. የበጀት ዓመት
38. Budget Year
የፈንዱ የበጀት ዓመት የመንግስት የበጀት ዓመት The budget year of the Fund shall be the fiscal year
ይሆናል፡፡ of the Government.
ክፍል ስድስት PART SIX
የባለድርሻ አካላት ትብብር STAKEHOLDERS COOPERATION
፴፱. ስለብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋም 39. Establishment of National Committee
፩/ የሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን 1/ A national committee, for better coordination
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀልን of activities designed for victims protection,
ለመከላከልና ለመቆጣጠር፣ ተጎጂዎችን ለመጠ assistance and rehabilitation, for advising in
በቅ፣ ድጋፍና የመልሶ ማቋቋም ተግባራትን policy, plans and implementation framework
ለማከናወን እና አስፈላጊ የሆኑ አገልግሎቶችን formulations process, to accommodate the
እንዲያገኙ ለማድረግ፣ በአገሪቱ የሚወጡ interest of victims and for combating the crime

ፖሊሲዎች፣ እቅዶች እና መርሃ ግብሮች of human trafficking and smuggling of

የተጎጂዎችን ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባ migrants; provide with, its basic role to
introduce the social impact of the crime and its
እንዲሆን ለማድረግ፣ ወንጀሉ የሚያስከትለው
adverse effect on country’s image into the
ማህበራዊ ቀውስ፣ በአገር ገፅታ ላይ የሚኖረውን
educational curriculum and to maintain the
አሉታዊ ተጽዕኖ እና ሌሎች ጉዳዮችን
gA ፰ሺ፫፵፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8341

አስመልክቶ በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ interest of various social segments and


እንዲካተት ለማድረግ፣ ይህንኑ ሥራ በልዩ ልዩ structures shall be established.

አካላት ዘንድ ለማስተባበር፣ የተለያዩ የህብረተሰብ


ክፍሎችን እና አደረጃጀቶችን ፍላጎትና ጥቅም
ለማስከበር የሚያስችል ብሔራዊ ኮሚቴ
ይቋቋማል፡፡
፪/ ብሔራዊ ኮሚቴው በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ 2/ The national committee will be lead by the
የሚመራ ሆኖ የፍትህ ሚኒስቴር፣ የውጭ ጉዳይ Deputy Prime Minister, and incorporates
ሚኒስቴር፣ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ Ministry of Justice, Ministry of Foreign
የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የሴቶች፣ Affairs, Ministry of Federal Affairs, Ministry

ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የትምህርት of Labor and Social Affairs, Ministry of

ሚኒስቴር እና ሌሎች ልዩ ልዩ የመንግስት Women, Children and Youth Affairs,


Ministry of Education, Regional States, other
ተቋማትን፣ የሃይማኖት ተቋማትን፣ የበጎ
governmental organizations, religious
አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራትን፣ ልዩ ልዩ
institutions, charities and societies, various
አደረጃጀቶችን፣ ክልሎችን እና ሌሎች ጉዳዩ
structures and other respective organizations.
የሚመለከታቸውን አካላት ያቀፈ ይሆናል፡፡
፫/ የብሔራዊ ኮሚቴው ተጠሪነት ለጠቅላይ 3/ The national committee shall be accountable
to the Prime Minister and shall be responsible
ሚኒስትሩ ሆኖ ወንጀሉን ለመከላከል፣ ለመቆ
to lead and coordinate all efforts designed to
ጣጠር እና ተጎጂዎችን እንደገና መልሶ
prevent, counter and rehabilitate the victims
ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት በአገር አቀፍ
at the national level.
ደረጃ ይመራል፤ ያስተባብራል፡፡
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ 4/ Without prejudice to sub-article (2) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ የብሔራዊ ኮሚቴው Article, the structure, assignment, power and
አደረጃጀት፣ አባላት አሰያየም፣ ሥልጣንና ተግባር duties of the national committee and the
እና የሌሎች ተቋማት ኃላፊነት የሚኒስትሮች responsibilities of other institutions shall be
ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ determined by a Regulation to be issued by

፵. ግብረ ሀይል ስለ ማቋቋም the Council of Ministers.


፩/ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ስደተኞችን በሕገ- 40. Establishment of Task Force
1/ Anti Human trafficking and Smuggling of
ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል፣
migrants Task Force (hereinafter called “task
ለመቆጣጠር እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም
force”), which is accountable to the national
የሚደረገውን ጥረት የሚደግፍና ተጠሪነቱ
committee aimed at supporting efforts
ለብሔራዊ ኮሚቴ የሆነ የፀረ ህገ-ወጥ የሰዎች
intended to rehabilitation of victims ,
ዝውውር እና ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ
prevention and control of crimes of human
ድንበር ማሻገር ወንጀል የጋራ ግብረ ሀይል (ከዚህ trafficking and migrant smuggling is
በኋላ “ግብረ ሀይል” እየተባለ የሚጠራ) በዚህ established.
አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
gA ፰ሺ፫፵፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8342

፪/ ግብረ ሀይሉ በፍትህ ሚኒስትሩ የሚመራ ሆኖ፡- 2/ The task force will be led by the Minister of
ሀ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የሰራተኛና Ministry of Justice and it consists of:

ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የሴቶች፣ a/ Ministry of Foreign Affairs, Ministry of


Labor and Social Affairs, Ministry of
ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር፣
Women, Children and Youth Affairs,
የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አግልግሎት፣
Ministry of Education and National
የትምህርት ሚኒስቴር፤
security and intelligence service;
ለ. የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን፣ የበጎ አድራጎትና
b/ Ethiopian Federal police commission,
ማህበራት ኤጀንሲ፤
Charities and societies agency;
ሐ. በሚኒስትሩ የሚወከል አንድ ኃላፊ፤ እና
c/ a representative assigned by the Minister;
መ. በብሔራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ የሚሰየሙ ሌሎች and
d/ Other individuals assigned by the Chair
ሰዎችን፤
person of the national committee.
ያካተተ ይሆናል፡፡
፫/ ግብረ ሀይሉ፡- 3/ The task force shall:
ሀ. ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት፣ ከአጋር a/ Design policies, strategies, action plans

ድርጅቶች እና እንዳስፈላጊነቱ ከዓለም አቀፍ and measures that enables the protection
and assistance of victims in collaboration
ድርጅቶች ጋር በመተባበር ተጎጂዎችን
with appropriate government organs, aid
ለመጠበቅና ለመርዳት እንዲሁም ወንጀሉን
partners, and when necessary, with
ለመከላከል የሚያስችሉ ፖሊሲዎችን፣ ስትራ
international organizations and implement
ቴጂዎችን፣ መርሐ ግብሮችንና እርምጃዎችን
them upon approval by the national
በመቅረጽ በብሔራዊ ኮሚቴው ሲፀድቅ ተፈፃሚ
committee;
እንዲሆኑ ያደርጋል፤
ለ. ወንጀሉን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ b/ Design the National plan of action for the

ብሔራዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ prevention and control of the crime and

ለብሔራዊ ኮሚቴው አቅርቦ ያስፀድቃል፣ obtain approval of it from the national


committee, supervise its implementation
የድርጊት መርሃ ግብሩን አፈፃፀም ይከታተላል፣
and submit reports periodically;
በየወቅቱ ለብሔራዊ ኮሚቴው ሪፖርት
ያቀርባል፤
ሐ. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ተጎጂ c/ In collaboration with pertinent stake

ዎችን መልሶ ለማቋቋም፣ ድጋፍ ለማድረግና holders ,take appropriate actions for the
rehabilitation ,assistance and reintegration
ከህብረተሰቡ ጋር ተቀላቅለው እንዲኖሩ
of victims with the society; and
ለማስቻል ተገቢውን ይፈጽማል፤
መ.ሌሎች በብሔራዊ ኮሚቴው የሚሰጡ ልዩ ልዩ d/ perform other activities assigned by the

ተግባራትን ያከናውናል፡፡ national committee .

፵፩. የፍትሕ ሚኒስቴር ኃላፊነት 41. Responsibility of the Ministry of Justice


የፍትህ ሚኒስቴር፡- Ministry of Justice shall:
፩/ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ልዩ ልዩ መንግስታዊና 1/ in collaboration with relevant governmental

መንግስታዊ ካልሆኑ አካላት ጋር በመተባበር፦ and nongovernmental organizations, shall


design an action plan and cause to develop
gA ፰ሺ፫፵፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8343

ሀ) ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን broachers, modules, dramatic scenes, and
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀሎችን other educational methodologies containing:

የሚመለከቱ በተለይም ሕገ-ወጥ የሰዎች


አዘዋዋሪዎች እና ሕገ‐ወጥ ስደተኞችን ድንበር a) the recruitment mechanisms of human

አሻጋሪዎች የሚጠቀሟቸውን የተለመዱ traffickers and migrant smugglers, means

ተጎጂዎችን የመመልመያ ዘዴዎች፣ የብዝበዛና and types of exploitations and other


staying mechanisms, the role of law
የማቆያ ሥልቶች፣ ተጎጂዎች ተጋላጭ
enforcement institutions and other
ሊሆኑባቸው ስለሚችሉ የብዝበዛ ዓይነቶች፣
information and support providing
ተጎጂዎች መረጃ እና ድጋፍ ሊያገኙባቸው
institutions;
ስለሚችሉ ተቋማትና የሕግ አስከባሪ አካላት
ሚና፤
ለ) ተጎጂዎች ስላላቸው መብት፣ የተጎጂዎችን b) the rights of victims, laws regarding the
ደህንነት ለመጠበቅ፣ ለመታደግና ወደ አገራቸው protection, care and repatriation of
ለመመለስ ስለሚያስችሉ በሥራ ላይ ስላሉ Ethiopian nationals who are victims, the
የሕግ ወይም ሌላ መንገዶች፣ ተጎጂዎች መረጃ role of different organizations, law
እና ድጋፍ ሊያገኙ ስለሚችሉባቸው ድርጅቶች፣ enforcements and others;

ተቋማትና የሕግ አስከባሪ አካላት መረጃ እና


ትምህርት የሚሰጡ፤ እና
ሐ) ተጎጂዎች በተለይም ሴቶችና ሕጻናት ለእነዚህ c) the means of minimizing driving forces of
ወንጀሎች እንዲዳረጉ የሚገፋፉ ምክንያቶችን victims for such crimes especially about

ለማዳከም የሚያስችሉ የግንዛቤ መፍጠሪያ፤ women and children; and

መ) ወንጀሉን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ጥቅም ላይ d) best practices used for combating the
የዋሉ ምርጥ ተሞክሮዎችን በመለየት የማስተ crime;
ዋወቂያ፤
መርሃ ግብሮች፣ አጫጫር ጽሑፎች፣ የማስተማሪያ and broadcast to public at large through mass
ሞጁሎች፣ ድራማዎች፣ ሌሎች መሰል የማስተማሪያ medias and other communication means with
ዘዴዎች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ አስፈላጊ ወጭዎችም the costs to be covered from the Fund.
ከፈንዱ እንዲሸፈኑ በማድረግ በመገናኛ ብዙሃን እና
ሌሎች የግንኙነት አውታሮችን በመጠቀም ለሕዝብ
እንዲተላለፉ ያደርጋል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገጉት መርሐ 2/ The action plans and measures referred in sub

ግብሮች እና የመከላከል እርምጃዎች የገጠሩን article (1) of this article should include means
to access the rural population, provided that,
ማሕበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችሉ ስልቶችን
the task force will supervise the
በአግባቡ ማካተታቸውንና ውጤታማነታቸውንም
implementation.
ለማረጋገጥ በየወቅቱ ግብረ ሀይሉ ክትትልና
ቁጥጥር ያደርጋል፡፡
gA ፰ሺ፫፵፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8344

፵፪. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኃላፊነት 42. Responsibility of the Ministry of Foreign Affairs
በሌሎች ሕጎች ለልዩ ልዩ አካላት የተሰጡ ሥልጣንና Without prejudice to the powers and duties

ተግባራት እንደተጠበቁ ሆነው የውጭ ጉዳይ stipulated for different organizations in other

ሚኒስቴር፦ laws, the Ministry of Foreign Affairs:

፩/ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና 1/ in cooperation with National Intelligence and


ሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር Security Service and other relevant organs,

በመተባበር ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም shall collect and disseminate data’s of the list

ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር of victims of the crime, the country and the
conditions under which they are found and
ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጎጂ የሆኑ ሰዎችን
other necessary information’s;
ዝርዝር፣ የሚገኙበትን አገር፣ ያሉበትን ሁኔታ
እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን መረጃ ያጠናቅራል፣
ለሚመለከታቸው ያደርሳል፤
2/ shall conduct assessment on trafficking of
፪/ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን
human and smuggling of migrants and the
በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀል
level of risks of different countries and
ምክንያት በተለያዩ አገራት ለሚገኙ ተጎጂዎች እና
communicate in different mechanisms to
ስደተኞች የየአገራቱን የሥጋት ደረጃ በመለየት
victims and migrants of Ethiopian nationals
በየወቅቱ በተለያዩ የግንኙነት ዘዴዎች who reside in other counties;
እንዲያውቁት ያደርጋል፤
፫/ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም ስደተኞችን 3/ shall support the establishment of Ethiopian

በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀል community in the destination countries where

መዳረሻ በሆኑ አገራት የሚገኙ ዜጎች የየራሳቸውን crime of trafficking of human and smuggling
of migrants found and support the community
ኮሚዩኒቲ እንዲያቋቁሙ አስፈላጊውን ድጋፍ
members to maintain their rights and benefits.
ያደርጋል፣ በኮሚዩኒቲው አደረጃጀት መሠረት
በየአገራቱ መብትና ጥቅማቸው እንዲከበር
ያደርጋል፡፡
፵፫. የፖሊስ ኃላፊነት
43. Responsibility of the Police
፩/ ፖሊስ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የፍትሕ
1/ Police shall collaborate with Ministry of
ሚኒስቴር፣ የብሔራዊ መረጃ ደህንነት Justice, National Security and Intelligence
አግልግሎት፣ ከሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ Service, Ministry of Labor and Social Affairs
ሚኒስቴር እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር and other relevant stakeholders on the areas
በመተባበር በዚህ አዋጅ የተደነገጉ ወንጀሎችን of investigation, information exchange and
ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እንደነገሩ ሁኔታ capacity building for prevention and
በምርመራ፣ መረጃ በመለዋወጥ፣ በአቅም ግንባታ suppression of crime stipulated in this

እና በመሳሰሉ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ይሰራል፡፡ Proclamation;


2/ Police may cooperate with internal and similar
፪/ ፖሊስ ተጎጂዎችን በመለየት፣ ተጎጂዎችን ድንበር
institutions of other countries, for the
ለማሻገር ጥቅም ላይ የዋሉ ንብረቶችን፣ ሰነዶችና
identification of victims, the properties used
ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን ለመለየት፣ የተደራጁ
for, the documents and other necessary
የወንጀል ቡድኖች የዘረጓቸውን የወንጀል መረቦችና
gA ፰ሺ፫፵፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8345

ስልቶች ለመለየት ከአገር ውስጥና ከሌሎች information’s network and techniques of


የውጭ አገራት መሰል ተቋማት ጋር ግንኙነት organized criminal groups.

ሊፈጥር ይችላል፡፡
PART SEVEN
ክፍል ሰባት Miscellaneous Provisions
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች 44. International Cooperation
፵፬. ዓለም አቀፍ ትብብር 1/ The Ministry of Justice, when necessary in
፩/ ፍትሕ ሚኒስቴር እንደጉዳዩ አግባብነት ከውጭ
collaboration with Ministry of Foreign Affairs,
ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር መረጃ shall cooperate with the competent authority
መለዋወጥን፣ በጋራ የምርመራ ሥራ ማከናወንን፣ of another country in matters concerning
ወንጀለኛ አሳልፎ መስጠትን እና ሌሎች የጋራ trafficking in person and smuggling of
የሕግ ትብብርን ጨምሮ ሕገ-ወጥ የሰዎች migrants, including the exchange of
ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ information, joint investigations, extradition
ድንበር ማሻገር ወንጀልን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ and other legal cooperation in accordance with

ከሌላ ሀገር አግባብ ያለው ባለሥልጣን ጋር በዚህ this Proclamation, agreements to which

አዋጅ እና ኢትዮጵያ ተዋዋይ ወገን በሆነችበት Ethiopia is a party and within the limits of the
country’s legal system; and serves as a central
ስምምነት እና የኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት
authority.
በሚፈቅደው መሠረት በትብብር ይሰራል፣
ማዕከላዊ ባለስልጣን ሆኖ ያገለግላል፡፡
፪/ ፍትሕ ሚኒስቴር እንደአስፈጊነቱ በዚህ አዋጅ 2/ The Ministry of Justice, as appropriate, may
የተደነገጉ የወንጀል ጉዳዮችን ለመከላከል እና sign different international legal cooperation

ተጠርጣሪዎችን ለፍርድ ለማቅረብ የሚያስችሉ framework agreements with other countries to

ስምምነቶችን ከሌሎች አገራት ጋር ልዩ ልዩ prevent the crime and to bring suspected


offenders before law.
የትብብር ማዕቀፎችን ሊፈራረም ይችላል፡፡

፫/ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም ሲባል ፖሊስ ተመሳሳይ 3/ For the implementation of this Proclamation,
ተልዕኮ ካለው መሰል የሌላ ሀገር ተቋም ጋር እንካ Police may exchange information based on
በእንካ መርህ ላይ ተመስርቶ የመረጃ ልውውጥ፣ principle of reciprocity with institutions of
በሌላ መልኩ የጋራ ትብብር ሊያደርግ ወይም another country having similar mission,

እንደአስፈላጊነቱ ከሌላው አገር መሰል ተቋም ጋር perform joint cooperation in other forms or

የመግባቢያ ስምምነት ሊፈራረም ይችላል፡፡ sign memorandum of agreement with


institutions of another country, when
necessary.
፬/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ሊኖሩ የሚገባቸው 4/ The non-conclusion of agreements specified in
የስምምነት ማዕቀፎች አለመፈረማቸው መንግስት this Article, shall not preclude the Government
የጋራ የሕግ ትብብርና ድጋፍ ለማድረግ ወይም from taking administrative measures in

ለመቀበል የሚያስችል አስተዳደራዊ እርምጃ relation to the making and receiving requests
of joint legal cooperation and assistance.
ከመውሰድ አያግደውም፡፡

፭/ በዚህ አዋጅ ከተደነገገው በላይ ከፍተኛ ቅጣት 5/ Any information or evidence obtained
pursuant to this Article shall only apply for the
ሊያስቀጣ ለሚችል ወንጀል ማስረጃ ወይም መረጃ
gA ፰ሺ፫፵፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8346

ካልሆነ በስተቀር በዚህ አንቀጽ መሠረት የተገኘ purpose of prevention or investigation of


ማንኛውም መረጃ ወይም ማስረጃ ሕገ-ወጥ የሰዎች trafficking in human or smuggling of

ዝውውር ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ migrants, otherwise than used for any serious
crime punishable with a severe penalty.
ድንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል ወይም
ለመመርመር ዓላማ ይውላል፡፡
፵፭. ንብረት ስለመውረስ 45. Confiscation of Property
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፫ እና ፳፪ የተደነገገው 1/ Without prejudice to Article 13 and 22 of this

እንደተጠበቀ ሆኖ ፍርድ ቤቱ በዚህ አዋጅ Proclamation, the court, in addition to the

በተደነገገው መሠረት የጥፋተኝነት ውሳኔ ከሰጠ sentence imposed, may pass additional order
for the confiscation of any property which is a
በጥፋተኛው ላይ ከሚወሰኑ ቅጣቶች በተጨማሪ
proceed of crime.
የወንጀል ፍሬ የሆነ ማንኛውም ንብረት እንዲወረስ
ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡
2/ Without prejudice to the provision of sub
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው
article (1) of this Article, the crime of
እንደተጠበቀ ሆኖ የሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር
trafficking in human and smuggling of
ወይም ስደተኞችን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር
migrants shall be a predicate offense and
ማሻገር ወንጀል አመንጪ ወንጀል ሆኖ በወንጀል
Article 35 of the Anti-Money Laundering and
ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ
Countering Financing of Terrorism
አስመስሎ ማቅረብ እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ Proclamation No. 780/2013 shall be applicable
መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ with respect to the confiscation of proceed of
ቁጥር ፯፻፹/፪ሺ፭ አንቀፅ ፴፭ ድንጋጌ ተፈፃሚ crime.
ይሆናል፡፡
፵፮.ስለሌሎች ወንጀሎች 46. Other Crimes
ማንኛውም የመንግስት የሥራ ኃላፊ ወይም ሠራተኛ Where any person or public official or civil

በዚህ አዋጅ ከተደነገጉት ወንጀሎች ውጭ በሌላ ሕግ servants commit crime other than those provided
for under this Proclamation, the concurrent
የተደነገገን ወንጀል ፈጽሞ የተገኘ እንደሆነ ወይም በዚህ
criminal liability shall be maintained.
አዋጅ መሰረት ተጠያቂ የሆነ ሰው ሌሎች ተደራራቢ
ወንጀሎችን የፈፀመ እንደሆነ አግባብ ባለው ሕግ
መሠረት በተደራራቢነት የሚኖርበት የወንጀል
ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ይሆናል፡፡
፵፯. ስለውክልና 47. Delegation
ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም ሲባል በህገ መንግስቱ ለክልል For the implementation of this Proclamation

ፍርድ ቤቶች የተሰጠው የውክልና ስልጣን እንደተጠበቀ Without prejudice to the delegation given to
regional courts according to the constitution, the
ሆኖ እንደቅደም ተከተሉ ሚኒስቴሩ ወይም የፌደራል
powers of Ministry or Federal Police on the crime
ፖሊስ በወንጀል ጉዳዩ ላይ ያላቸውን ስልጣን
may be delegated to the regional justice bureau or
እንደአስፈላጊነቱ ለክልል ፍትህ ቢሮ ወይም ለክልል
to the regional police.
ፖሊስ ኮሚሽን በውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡
gA ፰ሺ፫፵፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8347

፵፰. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች 48. Inapplicable Laws


፩/ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 1/ under this Proclamation, Article 243, 596, 597,

የወንጀል ሕግ አንቀጽ ፪፻፵፫፣ ፭፻፺፮፣ ፭፻፺፯፣ 598, 599 and 635 of the Criminal Code of

፭፻፺፰፣ ፭፻፺፱ እና ፮፻፴፭ ለዚህ አዋጅ ተፈፃሚነት the Federal Democratic Republic of Ethiopia
are inapplicable.
የላቸውም፡፡
፪/ ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማናቸውም ሕግ፣ 2/ No law, regulation, directive or practice shall,

ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ in so far as it is inconsistent with this

አዋጅ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት Proclamation, be applicable with respect to


matters provided for by this Proclamation
አይኖረውም፡፡
፵፱. ደንብ የማውጣት ስልጣን 49. Power to issue Regulation
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈጸም The Council of Ministers may issue regulations to

የሚረዳ ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡ implement this Proclamation

፶. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 50. Effective Date


ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት This Proclamation shall enter into force on the date
ጊዜ ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ of publication in the Federal Negarit Gazette.

አዲስ አበባ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም Done at Addis Ababa this 17th day of August 2015.

MULATU TESHOME (Dr.)


ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ
PRESIDENT OF THE FEDERA DEMOCRATIC
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ REPUBLIC OF ETHIOPIA
ፕሬዚዳንት

















gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፷፯ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፪ሺ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No. 67 17th August, 2015……page 8348




You might also like