Professional Documents
Culture Documents
የመስከረም ወር ግብረ መልስ
የመስከረም ወር ግብረ መልስ
በ 2015 ዓ.ም በመስከረም ወር በአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ቡድን በወረዳ ደረጃ እንዲከናወኑ
በቼክሊስት ከወረዱትና ከተከናወኑት ተግባራት አኳያ የተዘጋጀ ግብረ መልስ
1. ከዞን ትምህርት መምሪያ በተሰጠው እቅድ መሰረት ከጥቅምት ወር ጀምሮ እስከ ሰኔ ወር/2015 ዓ.ም
በጥንካሬ
ለዞን የተላከ መሆኑ በሪፖርቱ መገለፁ፣ ሰዴ፣ ባሶሊበን፣ ሁለት እጁ፣ አዋበል፣ ደ/ኤልያስ፣
በዕጥረት
2. በየደረጃው ለሚገኙ ምክር ቤቶች /ትምህርት ቤቶች ለቀበሌ ምክር ቤት ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት
/የስራ ቡድኑ/ ደግሞ ለወረዳ ምክር ቤቶች የተጠቃለለ ሪፖርት ከማቅረብና በሚታዩ ችግሮች ላይ
በጥንካሬ
በየጉድኝቱ የሚገኙ ሁሉም ት/ቤቶች በቀበሌ ደረጃ ችግሮቻቸውን ለም/ቤቶች በማቅረብ
እንዲደረግ አቅጣጫ በማውረድ የተሰራ ሲሆን በወረዳ ደረጃም መስከረም 12/2015 ዓ.ም
በመጨረሻም ለስራ ቡድኑ የ 2015 ዓ.ም ስራ ማስኬጃ በጀት በም/ቤቱ ማስፀደቅ መቻሉ፣
ጎንቻ
ሸበል
ለወረዳና ለቀበሌ ም/ቤት ሪፖርት የቀረበ መሆኑ መገለፁ፣ ሰዴ፣ ሁለት እጁ፣ ቢቡኝ፣ እናርጅ
የ 5 ት/ቤቶች ኢንስፔክሽን ግኝት ለትኩረት ሲባል ለወረዳ ም/ቤት በፅሑፍ ሪፖርት የደረሰ
በወረዳም ሆነ በቀበሌ ም/ቤቶች ምን ያህል ተቋማት ሪፖርት እንደቀረበ በቁጥር የተገለፀ ነገር
ከዚህ በፊት ኢንስፔክሽን ሪፖርቶች በወቅቱ በየደረጃው ለሚገኙ ም/ቤቶች ሲቀርቡ የነበረ
መሆኑን በመጥቅስ አሁን ላይ ግን ቀጣይ ኢንስፔክሽን ሲጀመር የሚቀርብ እንጅ በዚህ ሠዓት
በ 2 2 ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ዙሪያ ከቋሚ ኮሚቴ ጋር ከመነጋገር ባሻገር በም/ቤ ደረጃ የቀረበ ነገር
በወረዳ ም/ቤት ደረጃ ሪፖርት ስለመቅረብ አለመቅረቡ ምንም የተገለፀ ነገር አለመኖሩ፣ ደጀን
ሸበል
3. በ 2015 ዓ.ም ከዞን የስራ ቡድኑ በወረደው መነሻ እቅድ መሰረት በሁሉም ፕሮግራሞች የኢንስፔክሽን
ኢንስፔክት የሚደረጉ ተቋማት ዕቅድ በቁጥር የተገለፀ መሆኑ፣ ደጀን፣ ጎንቻ፣ እነብሴ፣
እነማይ፣ ሰዴ፣ ባሶሊበን፣ ሁለት እጁ፣ አዋበል፣ ደ/ኤልያስ፣ እናርጅ፣ ጎዛምን፣ ሸበል፣ ሞጣ፣
በዕጥረት
ኢንስፔክት የሚደረጉ ተቋማት ዕቅድ በዞኑ መነሻ ዕቅድ መሠረት ታቅዶ የተላከ መሆኑ
ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ ከፕሮግራም አንጻር እቅድ ከማቀድና ለዞን አጠቃላይ ትምህርት
በጥንካሬ
ደጀን፣ ጎንቻ፣ እነብሴ፣ አነማይ (በስም ዝርዝር ጭምር)፣ ሰዴ፣ ባሶሊበን፣ ሁለት እጁ፣ አዋበል፣
በዕጥረት
5. የትምህርት ተቋማት በአዲስ ዓመት ትምህርት ሲጀምሩ በተለይ ከግብዓት አንጻር በኢንስፔክሽን
ለተቋማት ግብዓት ለማሟላት ጥረት ሲደረግ መቆየቱና በዚህም በርካታ ስራዎች የተሠሩ
መሆኑና ማሳያዎችም መገለፃቸው፣ ደጀን፣ ጎንቻ፣ እነብሴ፣ እነማይ፣ ሰዴ፣ ባሶሊበን፣ ሁለት
በወረዳው የሚገኙ 3 የግል አፀደ ህጻናትን የቡድኑ ባለሙያዎች በጋራ ሆነው ምልከታ
በዕጥረት
በጥንካሬ
በአዲስ የተከፈተ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት መኖሩ መገለፁ፣ ጎንቻ (ባርጃኖ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት)፣
ሳይጀምር ከርሞ በዚህ ዓመት በአዲስ ስራ የጀመረ ተቋም መኖሩ፣ አዋበል (ፅድ ማርያም 2 ኛ
ደረጃ ት/ቤት)
በዚህ ዓመት በአዲስ የተከፈተ ተቋም አለመኖሩ መገለፁ፣ ሰዴ፣ ሁለት እጁ፣ ደ/ኤልያስ፣
ከ 1-6 ነበረ ት/ቤት ወደ ከ 1-8 እንዲያድግ የተደረገ መሆኑ፣ ደጀን(1)፣ ባሶሊበን (1)፣ አነደድ
(1)
በወረዳው ደረጃ ያሳደገ ተቋም አለመኖሩ መገለፁ፣ ጎንቻ፣ ሰዴ፣ ሁለት እጁ፣ አዋበል፣
የክፍል ማስፋፋት ያደረጉ ት/ቤቶች መኖራቸው መገለጹ፣ እነማይ (የቀበሃና 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት
11 ኛ ክፍል ማስጀመሩ)
በዕጥረት
ከ 1-4 የነበሩ ተቋማት ወደ ከ 1-6 ከፍ ሲሉ እንደ ደረጃ ማሳደግ የመቁጠር ሁኔታ መስተዋሉ፣
በተወሰኑ ወረዳዎች
አለመኖሩ፣ ማቻክል
7. በስራ ቡድኑ የስራ እንቅስቃሴውን አስመልክቶ የደንበኞችን ርካታ ለመለካትና ማሻሻያ ለማድረግ
በጥንካሬ
የዳሰሳ ጥናት የተደረገ መሆኑና የተሠራው የዳሠሳ ጥናት ኮፒ ለዞን መላኩ፣ እነብሴ (1)፣
በስራ ቡድኑ የዳሰሳ ጥናት የተካሔደ መሆኑ መገለፁ፣ ጎንቻ (1)፣ እነማይ (1)፣ ቢቡኝ (1)፣
ጎዛምን (1)
በስራ ቡድኑ ያለውን የአገልግሎት አሠጣጥ እና የኢንስፔክሽን አሠራር ሒደትን በተመለከተ
ደ/ኤልያስ
የዳሠሳ ጥናት ለማካሔድ መጠይቅ በማዘጋጀት ሒደት ላይ መሆናቸው፣ ደጀን፣ ሰዴ፣ እናርጅ
በዕጥረት
ዳሰሳ ጥናት ለማድረግ ስለተመረጠው ርዕስ ከመግለፅ ባሻገር ጥናቱ ስለመደረግ አለመደረጉ
8. ለ 2015 ዓ.ም በወረደው መነሻ እቅድ መሰረት እንደ ወረዳው ተጨባጭ ሁኔታ በመቃኘት የስራ
በጥንካሬ
በዕጥረት
አኳያ፣
በጥንካሬ
በስራ ቡድኑ አዲስ ባለሙያዎች ያሉ ሲሆን የስራ ትውውቅ ስልጠና በወረዳው የስራ ቡድን
በዕጥረት
10. የይዞታ ማረጋገጫ ካርታና ፕላን የሌላቸው ትምህርት ተቋማት የይዞታ ማረጋገጫ እንዲኖራቸው
በጥንካሬ
በወረዳ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የሌላቸው ተቋማት መረጃቸው ተለይቶ ችግሩን
አስተዳደር መረጃ እየለቀሙ የሚገኙና በጥሩ ሒደት ላይ የሚገኝ መሆኑ መገለፁ፤ እነብሴ
የሌላቸው በመሆኑ በአሁኑ ሰዓት በወረዳው መሬትን በዘመናዊ መንገድ መረጃ መያዝ
በዕጥረት
በጥንካሬ
በጥንካሬ
ከዚህ በታች ለቼክሊስቱ ቀደም ብሎ በተሠጠው ነጥብ መሠረት የወረዳዎች ደረጃ የወጣ ሲሆን የስናን ወረዳ
ግብረ መልሱ እስከተጠናቀረበት ሠዓት ድረስ ሪፖርቱ መድረስ ባለመቻሉ በደረጃው ሊካተት አልቻለም፡
የወረዳዎች ደረጃ
የደረጃ ሠንጠረዥ
በተመለከተ (10%)
ጠቅላላ ድምር
መቀመጡ (5%)
አንፃር (10%)
አንፃር (5%)
ተ
ደረጃ
(10%)
(10%)
ቁ ወረዳ
1 ጎዛምን 5 4 10 10 10 5 4.5 10 10 7.5 5 7.5 88.5 7