Professional Documents
Culture Documents
ሀለወ (ግስ) ⑴ ኖረ፤ ⑵ አለ፤ ⑶ ነበረ፤ ወሀሎ አሐዱ ብእሲ። ሃይማኖት አስተማሩ። (ማስታወሻ፦ በዐማርኛ እንጂ በግእዝ አንቱታ
እንደሌለ ልብ ማለት ያስፈልጋል።) [መሀረ]
አንድ ሰው ነበረ። [ሀለወ]
መምህር (ስም) በቁሙ።፤ እስክንድር መምህር። እስክንድር
ሃ (ምዕላ.) ⑴ - ን።፤ ሳሙኤልሃ. . . ሳሙኤልን. . . ዳንኤልሃ. . መምህር ነው። እስከንድር መምህር ውእቱ። እስክንድር መምህር
. ዳንኤልን. . .፤ ⑵ (የተሳቢ ምልክት፤ ከተጽውኦ ስም ጋራ ብቻ ነው። [መሀረ]
ጥቅም ላይ የሚውል።) [ሃ] መስቀል (ስም) በቁሙ።፤ ወባሕቱ መጽኡ ኅቤሁ በዕለተ ዓርብ
ህየ (ተ.ግ.) እዚያ፥ በዚያ፤ ወበይእቲ ሌሊት ተንሥኡ ዮሴፍ ወሰቀልዎ ዲበ ዕፀ መስቀል። ነገር ግን በዕለተ ዓርብ ወደ እርሱ ዘንድ
ወማርያም ምስለ ውእቱ ሕፃን ወሰሎሜ ወሖሩ ኀበ ምድረ ግብፅ መጡ እና በእንጨት መስቀል ላይ ሰቀሉት። [ሰቀለ]
ወነበሩ ህየ እስከ አመ ሞተ ሄሮድስ። በዚያች ሌሊት ዮሴፍ እና
ማርያም ከሕፃኑ እና ከሰሎሜ ጋር ወደ ግብፅ አገር ሄዱ፣ በዚያም መባእ (ስም) እጅ መንሻ፥ ገጸ በረከት፥ ስጦታ፤ ወመጽኡ
ሠለስቱ ነገሥት ኀበ ሕፃን እምብሔር ርሑቅ ወሰገዱ ሎቱ ወአምጽኡ
ሄሮዱስ እስከ የሚሞት ድረስ ኖሩ። [ህየ] ሎቱ መባእ። ሦስት ነገሥታት ከሩቅ አገር ወደ ሕፃኑ መጡና
ለምንት (ስም) ለምን፤ ለምንት ሖርኪ አንቲ ኀበ ቤተ መጻሕፍት? ሰገዱለት እንዲሁም ስጦታም አመጡለት። [መባእ]
አንቺ ለምን ወደ ቤተ መጻሕፍት ሄድሽ? [ለምንት] መኑ (ስም) ማን፤ መኑ ሖረ ኀበ አሜሪካ? ወደ አሜሪካ የሄደው
ለበሰ (ግስ) በቁሙ።፤ ወከዋክብትኒ ወደቁ፣ ዲበ ምድር፣ ወፀሐይ ማን ነው? [መኑ]
ጸለመ፣ ወወርኅ ለበሰት ደም አመ ተሰቀለ ክርስቶስ። 25. መካን (ስም) ቦታ፥ ስፍራ፥ አካባቢ [መካን]
ክርስቶስ በተሰቀለ ጊዜ ኮከቦች ምድር ላይ ወደቁ፣ ፀሐይ
ጨለመ፣ ጨረቃም ደም ለበሰች። [ለበሰ] መዋዕል (ስም) ዘመን፥ ክፍለ ዘመን፥ ጊዜ፤ ተሰቅለ በላይ ዘለቀ
በመዋዕለ ዓፄ ኀይለ ሥላሴ። በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በላይ ዘለቀ
ላዕለ (መስተዋ.) ላይ፤ ሳምራዊት ኖመት ላዕለ ዐራት። ሳምራዊት
ተሰቀለ። [መዋዕል]
አልጋ ላይ ተኛች። [ላዕል]
መዝሙር (ስም) በቁሙ።፤ መዝሙረ ዳዊት = መዝሙረ ዳዊት
ላዕል = ላዕለ [ላዕል] (የዳዊት መዝሙር)። [ዘመረ]
ሎቱ (ተው. ስ.) ⑴ - ለት፤ ወመጽኡ ሠለስቱ ነገሥት ኀበ ሕፃን መጽአ (ግስ) መጣ፤ መጽኡ ሰብአ ሰገል እምብሔር ርሑቅ። ሰብአ
እምብሔር ርሑቅ ወሰገዱ ሎቱ ወአምጽኡ ሎቱ መባእ። ሦስት ሰገል ከሩቅ አገር መጡ። [መጽአ]
ነገሥታት ከሩቅ አገር ወደ ሕፃኑ መጡና ሰገዱለት እንዲሁም
ስጦታም አመጡለት።፤ ⑵ እሱን፥ ለእሱ፥ እሱ [ሎቱ] ምሥያጥ (ስም) ገበያ፥ መደብር፥ መርካቶ፥ የገበያ ቦታ፥ ሱቅ፤
ውሉድኪ ሖሩ ኀበ ምሥያጥ። ልጆችሽ ወደ ገበያ ሄዱ። [ሤጠ]
ሐመ (ግስ) ታመመ፤ ዘይሰቲ ወይነ ብዙኅ ይስከር ወየሐምም።
ወይን ብዙ የሚጠጣ ይሰክር እና ይታመማል። [ሐመ] ምስለ (መስተዋ.) ጋራ፥ ጋር፥ ከ. . . ጋር፤ ሕፃኑ ኢየሱስ ሖረ
ኀበ ምድረ ግብፅ ምስለ ዮሴፍ ወማርያም። ሕፃኑ ኢየሱስ ወደ ግብፅ
ሐመድ (ስም) አመድ፤ ወጸላእቱሂ ሐመደ ይቀምሑ። ጠላቶችሽ አገር ከዮሴፍ እና ከማርያም ጋር ሄደ። [ምስለ]
አመድ (አፈር) ይቅማሉ። [ሐመድ]
ምንት (ስም) ምን፤ አንትን ምንት ሰረቅክን? እናንተ (ሴቶች) ምን
ሐሠር (ስም) ጉድፍ፥ ገለባ፥ አሰር፤ ርኢከ ሐሠረ ዘውስተ ዐይነ ሰረቃችሁ? [ምንት]
እኁከ። በወንድምህ ዓይን ውስጥ ያለውን ጉድፍ ተመለከትክ። ምንትኒ (ስም) አንዳችም፤ ንሕነ ምንትኒ ኢሰረቅነ። እኛ
[ሐሠር] አንዳችም (ነገር ) አልሰረቅንም።
ሐሤት (ስም) ደስታ [ሐሠየ*] ምድር (ስም) አገር፥ ምድር፤ ዮሴፍ ወኢየሱስ ሖሩ ኀበ ምድረ
ሐራ (ስም) ⑴ ወታደር፤ አኮ ሐራ አቡአ። አባቷ ወታደር ግብፅ ምስለ ማርያም ወሰሎሜ። ዮሴፍ እና ኢየሱስ ወደ ግብፅ አገር
አይደለም።፤ ⑵ ጭፍራ፥ ተከታይ፥ (ነጠላም ብዙም ሐራ ከማርያም እና ከሰሎሜ ጋር ሄዱ። [ምድር]
ምድረ አሜሪካ (ስም) አሜሪካ አገር
ይባላል)፤ እልኩ ሐራ ቀተሉ አንበሳ ገዳም። እነዚ ወታደሮች የዱር ምድረ ኢትዮጵያ (ስም) ኢትዮጵያ አገር
አንበሳ ገደሉ። ሐራ ኢትዮጵያ ኃያላን እሙንቱ። የኢትዮጵያ
ወታደሮች ኃይለኛ ናቸው። [ሐራ] ምድረ ግብፅ (ስም) ግብፅ አገር
ሐቅል (ስም) ዱር፥ ሜዳ፥ ውድማ፤ አውፅኡ አፍራሶም ኀበ ሞተ (ግስ) ሞተ፤ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ሞተ
ወተቀብረ በመቅደላ። የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ በመቅደላ
ሐቅል። ፈረሶቻቸውን ወደ ሜዳ አወጡ። [ሐቅል]
ሞቶ ተቀበረ። [ሞተ]
ሐዘነ (ግስ) አዘነ፤ ሐዘኑ ሐዋርያት አመ ተሰቅለ ክርስቶስ።
ሠለስቱ (ስም) ሦስት፤ ወመጽኡ ሠለስቱ ነገሥት ኀበ ሕፃን
ክርስቶስ በተሰቀለ ጊዜ ሐዋርያት አዘኑ። [ሐዘነ] እምብሔር ርሑቅ ወሰገዱ ሎቱ ወአምጽኡ ሎቱ መባእ። ሦስት
ሕልም (ስም) እልም፥ ሕልም፤ ዳንኤል ሰምዐ ቃለ እግዚአብሔር ነገሥታት ከሩቅ አገር ወደ ሕፃኑ መጡና ሰገዱለት እንዲሁም
በሕልሙ። ዳንኤል በሕልሙ የእግዚአብሔርን ቃል ሰማ። [ሐለመ] ስጦታም አመጡለት። [ሠለሰ]
ሖረ (ግስ) ሄደ፤ ሖረት ኀበ ኢየሩሳሌም ማርያም። ማርያም ወደ ሠናያት (ብዙ ቊ., ቅ.) ቆንጆዎች፥ መልካሞች፥ ጥሩዎች፥
ኢየሩሳሌም ሄደች። አነ ሖርኩ ኀበ ደብረ ሊባኖስ። እኔ ወደ ደብረ ደጎች፤ አይዳ ወሠሚራ ሠናይት እማንቱ። አይዳ እና ሠሚራ
ሊባኖስ ሄድኩ። [ሖረ] ቆንጆዎች ናቸው። [ሠነየ]
መሀረ (ግስ) አስተማረ፤ አቡነ ሰላማ መሀረ ሃይማኖተ ክርስቶስ ሤመ (ግስ) ሾመ [ሾመ]
በምድረ ኢትዮጵያ። አቡነ ሰላማ በኢትዮጵያ አገር የክርስቶስን ሤጠ (ግስ) ሸጠ፤ ከበደ ሤጠ ቤቱሃ። ከበደ ቤቱን ሸጠ። [ሤጠ]
ረከበ (ግስ) አገኘ፤ ዝብእሲ ሖረ ኀበ ምሥያጥ ወረከበ ህየ ዛቲ ቀደመ (ግስ) በቁሙ። [ቀደመ]
ሠናይት ወለት። ይህ ሰው ወደ ገበያ ሄደና እዚያ ይህችን ቆንጆ ልጅ ቀደምት (ቅ.) የቀድሞ ሰዎች፤ ሰማዕክሙ ዘተባህለ
አገኘ። [ረከበ]
ለቀደምትክሙ። ከእናንተ ለሚቀድሙት (ለአባቶቻችሁ) የተባለውን
ራእይ (ስም) በቁሙ። [ርእየ] ነገር ስሙ። ቀደምትክሙ ሰገዱ ለእግዚአብሔር አምላኮሙ።
ርሑቅ (ቅ.) ሩቅ፤ ወመጽኡ ሠለስቱ ነገሥት ኀበ ሕፃን እምብሔር አባቶቻችሁ ለእግዚኣብሔር አምላካቸው ሰገዱ። [ቀደመ]
ርሑቅ ወሰገዱ ሎቱ ወአምጽኡ ሎቱ መባእ። ሦስት ነገሥታት ከሩቅ ቀዳሚ (ተ.ግ.) መጀመሪያ፤ በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ
አገር ወደ ሕፃኑ መጡና ሰገዱለት እንዲሁም ስጦታም አመጡለት። ወምድር። በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ።
[ርሕቀ] [ቀደመ]
ርሕቀ (ግስ) ራቀ [ርሕቀ] ቅድመ (መስተዋ.) ፊት፥ በፊት፤ ሖርነ ኀበ ኢየሩሳሌም ወቆምነ
ርእየ (ግስ) ዐየ፥ ተመለከተ፤ ወሶበ ርእየ እግዚእ ኢየሱስ ብዙኃነ ቅድመ ቤተ መቅደስ። ወደ ኢየሩሳሌም ሄድን እና በቤተ መቅደስ
ሰብአ ዘተለውዎ አዘዘ ይሑሩ ማኦዶተ ባሕር። ብዙዎች ፊት ቆምን። [ቅድመ]
እንደተከተሉት ጌታ እየሱስ ባየ ጊዜ በባሕር ላይ እንዲሄዱ ቆመ (ግስ) በቁሙ።፤ ለምንት ቆምክን ቅድመ ንጉሥ? ከንጉሥ
አዘዛቸው። [ርእየ] ፊት ለምን ቆማችሁ? [ቆመ]
ሰ (ምዕላ.) ግን፤ ያዕቆብሰ. . . ያዕቆብ ግን. . . አስቴር አፍቀረት ቆም (ስም) ቁመት [ቆመ]
ሰሎሞንሃ። ወሰሎሞንሰ አፍቀረ ማርያማዊትሃ። አስቴር ሰሎሞንን
አፈቀረች። ሰሎሞን ግን ማርያማዊትን አፈቀረ። [ሰ] በልዐ (ግስ) በላ፤ ዝንቱ ብእሲ በልዐ ኅብስተ። ይህ ሰው እንጀራ
በላ። [በልዐ]
ሰምዐ (ግስ) ሰማ፥ አዳመጠ፤ ሙሴ ሰምዐ ቃለ እግዚአብሔር
በሕልሙ። ሙሴ በሕልሙ የእግዚአብሔርን ቃል ሰማ። [ሰምዐ] በበይናት (ተ.ግ.) እርስ በራስ፥ በመካከል፤ ተፋቀሩ
በበይናቲክሙ። እርስ በርሳችሁ ተፋቀሩ። [በይናት]
ሰረቀ (ግስ) ሰረቀ፥ ዘረፈ፤ መኑ ሰረቀ አልባሰኪ? ልብሶችሽን
የሰረቀው ማን ነው? [ሰረቀ] በእንተ (ተ.ግ.) ስለ፤ ወአንሰ ሐዘንኩ ጥቀ በእንተ ዝንቱ ነገር። እና
እኔም (ስለ) በዚህ ነገር በጣም አዘንኩ። በእንተ ማርያም! = ስለ
ሰቀለ (ግስ) በቁሙ።፤ ወባሕቱ መጽኡ ኅቤሁ በዕለተ ዓርብ ማርያም! [በእንተ]
ወሰቀልዎ ዲበ ዕፀ መስቀል። ነገር ግን በዕለተ ዓርብ ወደ እርሱ ዘንድ
መጡ እና በእንጨት መስቀል ላይ ሰቀሉት። ስቅል አልባሲከ ላዕለ ባሕቱ (ተ.ግ.) ግን፥ ነገር ግን፥ ሆኖም ግን፤ አኮ ሠናይት
ዕፅ! ልብስህን ዛፉ ላይ ስቀለው! [ሰቀለ] ብእሲቴ ወባሕቱ ውእቱ ሠናይ ግብራ። የእኔ ሚስት ቆንጆ
አይደለችም ሆኖም ግን ምግባሯ ቆንጆ ነው። [ባሕቱ]
ሰበከ (ግስ) በቁሙ።፤ ሰበከ አንተ ወንጌለ ክርስቶስ። አንተ
የክርስቶስን ወንጌል ሰበክ። [ሰበከ] ባሕቲት (ስም) ብቻ፤ ዘበልዐ ባሕቲቶ ይመውት ባሕቲቶ። ብቻ
የሚበላ ብቻውን ይሞታል። ወፃእኩ እምብሔር ርሑቅ ባሕቲትየ።
ሰብእ (ብዙ ቊ.) ሰው፥ ሰዎች፥ የ "ብእሲ" ብዙ ቊጥር፤ ብቻየን ከሩቅ አገር መጣሁ። (ወጥቼ መጣሁ/ ወጥቼ ሄድኩ)
ወአምጽኡ ሰብእ ኀቤሁ ድውየ መፃጉዐ በዐራት። ወደ እርሱም [ባሕቲት]
ድውያንንና መፃጉዕንን ሰዎች በአልጋ ተሸክመው አመጡ። [ሰብእ]
ቤት (ስም) በቁሙ። [ቤት]
ሰዐለ (ግስ) ለመነ፥ ጠየቀ፥ ተማፀነ፤ ወለኵሉ ዘሰዐለከ ሀቦ! ቤተ መቅደስ (ስም) በቁሙ።
የጠየቀኽንም ሁሉ ስጠው! [ሰዐለ] ቤተ ምግብ (ስም) ምግብ ቤት
ሰገደ (ግስ) በቁሙ።፤ መጽኡ ሰብአ ሰገል ኀበ ኢየሩሳሌም ቤተ ንዋም (ስም) መኝታ ቤት
እምብሔር ርሑቅ። ወሖሩ ኀበ ቤተ ልሔም ወሰገዱ ለሕፃን ቤተ ክርስቲያን (ስም) በቁሙ።
ዘተወልደ እማርያም ድንግል። ሰብአ ሰገል ከሩቅ አገር ወደ ቤተ መጻሕፍት (ስም) በቁሙ።
ኢየሩሳሌም መጡ። ወደ ቤተ ልሔም ሄዱ እና ከድንግል ማርያም
ለተወለደው ሕፃን ሰገዱ። [ሰገደ] ብሔር (ስም) አገር፤ መጽኡ ሰብአ ሰገል ኀበ ኢየሩሳሌም
እምብሔር ርሑቅ። ወሖሩ ኀበ ቤተ ልሔም ወሰገዱ ለሕፃን
ሰጠጠ (ግስ) ቀደደ፤ ዕፅ ሰጠጠው አልባሳ። ልብሷን እንጨት ዘተወልደ እማርያም ድንግል። ሰብአ ሰገል ከሩቅ አገር ወደ
ቀደደው። [ሰጠጠ] ኢየሩሳሌም መጡ። ወደ ቤተ ልሔም ሄዱ እና ከድንግል ማርያም
ሶበ (ተ.ግ.) በ. . . ጊዜ፥ ጊዜ፥ ያን ጊዜ፥ ሲሆን፥ በዚህ ጊዜ፥ ለተወለደው ሕፃን ሰገዱ። [ብሔር]
በዚያ ጊዜ፥ ወዲያው፤ ወሰፍሐ እግዚእ ኢየሱስ እዴሁ ኀበ ብእሲ (ስም) ⑴ ሰው፤ ወሀሎ አሐዱ ብእሲ። አንድ ሰው ነበረ።፤
ዘለምጽ ወይቤሎ ንጻሕ እምለምጽከ፤ ወነጽሐ እመለምጹ በጊዜሃ።
ወሶበ ቦኣ ቅፍርናሆም መጽአ ኅቤሁ መስፍነ ምእት። ጌታ ኢየሱስ ⑵ ባል [ብእሲ]
ለምጻሙ ሰው ከለምጽ በሽታህ ንጻ አለው እሱም ወዲያው ከለምጹ ብእሲት (ስም) ⑴ ሴት፤ ⑵ ሚስት፤ አኮ ሠናይት ብእሲቴ
ነጻ፥ ቅፍርናሆም በገባ ጊዜ የመቶ አለቃ ወደሱ መጣ። [ሶበ] ወባሕቱ ውእቱ ሠናይ ግብራ። የእኔ ሚስት ቆንጆ አይደለችም
ሶቤ = ሶበ ሆኖም ግን ምግባሯ ቆንጆ ነው። [ብእሲ]
ቀብረ (ግስ) ቀበረ፤ [ቀብረ] ቦ (ግስ) አለ፤ ቦ ብእሲ ውስተ ቤትከ። እቤትህ ሰው አለ። [ቦ]
ቀተለ (ግስ) ገደለ፤ ዝንቱ ብእሲ ቀተለ ከልበ። ይህ ሰው ውሻ ተሐሠየ (ግስ) ተደሰተ፥ ረካ፤ ወደቂቅ እስራኤል ይትሐሠዩ
ገደለ። [ቀተለ] በንጉሦሙ። የእስራኤል ልጆች በንጉሣቸው ይደሰታሉ። [ሐሠየ*]
ቀትል (ስም) ግድያ፥ ጦርነት [ቀተለ] ተሰቅለ (ግስ) ተሰቀለ፤ ጸልመ ፀሐይ አመ ተሰቅል ክርስቶስ።
ምቶን ወውሉዶን ወአዋልዲሆን ወአዝማዲሆን። ሚስቶች ወድቀ (ግስ) ወደቀ፤ አነ ወደቁ ልዕለ መሬት። መሬት ላይ
ባሎቻቸውን፣ ወንድ ልጆቻቸውን፣ ሴት ልጆቻቸውን እና ወደቅኩ። [ወድቀ]
ዘመዶቻቸውን ይወዳሉ። [ብእሲት]
ውሉድ (ብዙ ቊ.) ወንድ ልጆች፤ እልክቱ ውሉድ
እንትኩ (ተው. ስ.) ያቺ፤ እንትኩ ወለት ሠናይት ይእቲ። ያቺ ሴት ኢትዮጵያውያን ውእቶሙ። እነዚያ ወንድ ልጆች ኢትዮጵያውያን
ልጅ ቆንጆ ናት። [እንትኩ] ናቸው። [ወለደ]
ከልብ (ስም) ውሻ፤ ዝንቱ ብእሲ ቀተለ ከልበ። ይህ ሰው ውሻ ውስተ (መስተዋ.) ውስጥ፥ ወደ ውስጥ፤ ውስተ ሰማይ = ወደ
ገደለ። [ከልብ] ሰማይ፣ ወደ ሰማይ ውስጥ። ክርስቶስ ተንሥአ እመቃብር ወዐረገ
ካልእ (ተ.ግ.) ሌላ፥ መሰል፥ ሁለተኛ፤ ካልእከ፣ ካልእኪ፣ ወዘተ . ውስተ ሰማይ። ክርስቶስ ከመቃብር ተነሣና ወደ ሰማይ ዐረገ።
. . ሌላኛህ፣ ሌላኛሽ፣ ወዘተ . . . ዘትፈቅድ ለርእስከ ግበር [ውስተ]
ለካልእከ። ለራስህ የምትፈልገውን ለሌላው (ለጓደኛህ) አድርግ። ውእቱ (ተው. ስ.) ⑴ እሱ፤ ውእቱ ሖረ ኀበ ደማስቆ። እሱ ሄደ
[ካልእ] ወደ ደማስቆ።፤ ⑵ (ግስ) ነው፤ ⑶ (ተው. ስ.) ያ፥ (እሱ)
ክልኤ (ቅ.) ሁለት፥ ሌላኛ፤ ክልኤሆሙ ሖሩ ኀበ ቤቶሙ። [ውእቱ]
ሌላኛዎቻቸው ወደ ቤታቸው ሄዱ። [ክልኤ] ውእቶሙ ⑴ (ተው. ስ.) እነርሱ፥ (ወንዶች)፤ ⑵ ናቸው፥
ኮነ (ግስ) ሆነ፤ ወይእቲ ወለት ኮነት ሠናይት ጥቀ። እና ይቺ ሴት ነበሩ፥ (ወንዶች)፤ ኢሳያስ ወኤርሚያስ ነቢያት ውእቶሙ።
ልጅ በጣም ቆንጆ ሆነች። [ኮነ] ኢሳያስ እና ኤርሚያስ ነቢያት ናቸው።፤ ⑶ እነዚያ፥ (ወንዶች)
ኵሉ (ተ.ግ.) ሁሉ፤ ኵልነ አግበርተ እግዜአብሔር ንሕነ ሁላችንም [ውእቶሙ]
የእግዚአብሔር ባርያዎች ነን። መጽኡ ኵሎሙ ወተሳአሉ በእንተ
ዓመታት (ብዙ ቊ.) በቁሙ። [ዓመት]
ንጉሥሙ። ሁሉም መጡና በንጉሣቸው ስም ለመኑ። [ኵሉ]
ዓመት (ስም) በቁሙ።፤ ክርስቶስ መሀረ ሠለስተ ዓመት ለውሉደ
ወ (መስተጻ.) ⑴ እና፤ ዳንኤል ወሮቤል = ዳንኤልና ሮቤል፤ ⑵ እስራኤል። ክርስቶስ የእስራኤልን ልጆች ሦስት ዓመት አስተማረ።
- ም፤ ወጴጥሮስ = ጴጥሮስም (የዐርፍተ ነገር መጀመሪያ ሆኖ [ዓመት]
ሳይተረጎም ይቀራል።) [ወ]
ዕፅ (ስም) ዛፍ፥ እንጨት፥ ትንሽ ዛፍ፥ በቁሙ፤ ክርስቶስ ተሰቅለ
ወሀበ (ስም) ሰጠ፤ ብላዕ ኅብስተከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር። በዝንቱ ዕፅ። ክርስቶስ በዚህ እንጨት ላይ ተሰቀለ። [ዕፅ]
እግዚአብሔር የሰጠኽን እንጀራ ብላ። [ወሀበ]
ዘ (ምዕላ.) ⑴ የ. . .፤ ዘወሀበ = የሰጠ፤ ዘሖረ = የሄደ፤ ⑵
ወለት (ስም) ሴት ልጅ፤ ዛቲ ወለት አርሴማ ይእቲ። ያቺ ሴት ልጅ የእገሌ፤ ዘፊሊጶስ የፊሊጶስ [ዘ]
አርሴማ ናት። [ወለደ]
ዛ = ዛቲ
ወለደ (ግስ) በቁሙ።፤ ማርያም ወለደት ክርስቶስሃ። ማርያም
ክርስቶስን ወለደች። [ወለደ] ዛቲ (ተው. ስ.) ያቺ [ዛቲ]
ወልድ (ስም) ወንድ ልጅ፤ ወልደ ንጉሥ አንበበ መዝሙረ ዳዊት። ዝ = ዝንቱ
የንጉሥ ልጅ መዝሙረ ዳዊትን አነበበ። [ወለደ] ዝስኩ = ዝኩ
ወረደ (ግስ) በቁሙ።፤ ወወረደት ወለተ ፈርዖን ኀበ ተከዚ ዝንቱ (ተው. ስ.) ይህ፤ ዝንቱ ብእሲ ሖረ ኀበ ድሬ ዳዋ። ይህ ሰው
ወረአየት ዛተ ነፍቀ። አሜሃ ፈነወት ወለታ ወአምጽአታ ለነፍቅ። ወደ ድሬ ዳዋ ሄደ። ዝብእሲ ሖረ ኀበ ድሬ ዳዋ። ይህ ሰው ወደ
የፈርዖን ሴት ልጅ ወደ ወንዝ ወረደች እና በዚያም አንድ ቅርጫት ድሬዳዋ ሄደ። [ዝንቱ]
አየች። ወዲያውኑ ገረዷን ላከቻት እና ቅርጫቱን አስመጣቻት።
[ወረደ] ዝኩ (ተው. ስ.) ያ፤ ዝኩ ብእሲ መምህረ ቅኔ ውእቱ። ይህ ሰው
የቅኔ መምህር ነው። [ዝኩ]
ወራዙት (ብዙ ቊ.) ወንዶች፥ ጎልማሶች፥ ዐዋቂ ሰዎች [ወሬዛ]
ዝክቱ = ዝኩ
ወሬዛ (ስም) ጎልማሳ፥ ዐዋቂ ሰው፤ ወለትከ አፍቀረት ወሬዛ።
ሴት ልጅህ ወንድ አፈቀረች። [ወሬዛ] ዝየ (ተ.ግ.) እዚህ፤ ቦ መጽሐፍ ዝየ። እዚህ መጽሐፍ አለ። [ዝየ]
ወርኅ (ስም) ⑴ ወር፤ ⑵ ጨረቃ፤ ወከዋክብትኒ ወደቁ፣ ዲበ ይእቲ (ተው. ስ.) ⑴ እሷ፤ ይእቲ ሖረት ኀበ አስመራ። እሷ ወደ
ምድር፣ ወፀሐይ ጸለመ፣ ወወርኅ ለበሰት ደም አመ ተሰቀለ አስመራ ሄደች።፤ ⑵ (ግስ) ናት፥ ነች፤ ⑶ (መስተዋ.) ያቺ
ክርስቶስ። ክርስቶስ በተሰቀለ ጊዜ ኮከቦች ምድር ላይ ወደቁ፣ ፀሐይ [ይእቲ]
ጨለመ፣ ጨረቃም ደም ለበሰች። [ወርኅ] ይእዜ (ተ.ግ.) አሁን፤ ውእቶን ይቤላ ናሁ አምታቲነ አፍቀሩ
ወንጌላዊ (ስም) በቁሙ።፤ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ መሀረ ወንጌለ አንስተ ክልአተ፣ ምንተ ንግበር ይእዜ? እነርሱ ይላሉ አሁን
ክርስቶስ በግብፅ። ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊው የክርስቶስን ወንጌል ባሎቻችን ሌላ ሴቶችን አፈቀሩ፣ ምን ይደረግ እንግዲህ በዚህ ጊዜ?
በግብፅ አስተማረ። [ወንጌላዊ] [ይእዜ]
ወደቀ (ግስ) በቁሙ።፤ ወከዋክብትኒ ወደቁ፣ ዲበ ምድር፣ ወፀሐይ ዲበ (መስተዋ.) ላይ፤ ወባሕቱ መጽኡ ኅቤሁ በዕለተ ዓርብ
ጸለመ፣ ወወርኅ ለበሰት ደም አመ ተሰቀለ ክርስቶስ። 25. ወሰቀልዎ ዲበ ዕፀ መስቀል። ነገር ግን ወደ እርሱ በዕለተ ዓርብ
ክርስቶስ በተሰቀለ ጊዜ ኮከቦች ምድር ላይ ወደቁ፣ ፀሐይ መጡና በእንጨት መስቀል ላይ ሰቀሉት። [ዲበ]
ጨለመ፣ ጨረቃም ደም ለበሰች። [ወደቀ]
ድቀት (ስም) መውደቅ [ወድቀ]