You are on page 1of 12

የ2013 ዓ.

ም የ5ኛ ክፌሌ ስነዜጋና

ስነ-ምግባር ማእከሊዊ ማስታወሻ


ምዕራፌ አንዴ

ዳሞክራሲያዊ ሥርዓት አንዯኛ ሳምንት

1.1. ዳሞክራሲ ምንዴን ነው?

የምዕራፌ አጠቃሊይ ዓሊማዎች፡- ተማሪዎች ይህንን ምዕራፌ ካጠናቀቁ በኋሊ

- የዳሞክራሲና የዳሞክራሲያዊ ስርዓት ምንነት ይገነዘባለ፤


- በዳሞክራሲያዊ ሥርዓት ውስጥ ሉከበሩ የሚገባቸውን የሰብዓዊና ዳሞክራሲያዊ መብቶችን
ያውቃለ፤
- የሌዩነቱን ምንነትና ሌዩነትን እንዳት አቻችል መኖር እንዯሚቻሌ ይረዲለ፤
- የፋዯራሌ እና የክሌሌ መንግስታት ምንነት ይገነዘባለ፤
- የውጭ ግንኙነትን ምንነት ይረዲለ፤

ዳሞክራሲ ምንዴን ነው?

ዳሞክራሲ የሚሇው ቃሌ “ዳሞስ” እና “ክራቶስ” ከሚለ ሁሇት የግሪክ ቃሊት የተገኘ ሲሆን
ትርጉሙም “ዱሞስ” ማሇት ህዝብ ማሇት ሲሆን “ክራቶስ” ማሇት ዯግሞ ስሌጣን ወይም
አመራር ማሇት ነው፡፡ በአጠቃሊይ ዳሞክራሲ ማሇት ከፌተኛ የመንግስት ስሌጣን የህዝብ
የሆነበት ማሇት ነው፡፡ በላሊ በኩሌ ዳሞክራሴያዊ ሕዝቦች በፌሊጎታቸውና በምርጫቸው
ተስማምተው ባወጧቸው ህግጋት ሊይ ተመስርተው ሇመኖር የሚያስችሊቸው መተዲዯሪያ
ስርዓት ነው፡፡ በዚህምስርዓት የሥሌጣን ምንጭና ባሇቤት ህዝብ ነው፡፡ ዳ፣መሞክራሲያዊ
የመንግስት አስተዲዯር ከህዝብ የሚመነጭ፣በህዝቡ ውስጥ የሚገኝና ሇህዝብ የሚያገሇግሌ
ስርዓት ነው፡፡

የዳሞክራሲ ተሳትፍ ዓይነቶች

የዳሞክራሲ ተሳትፍ አይነቶች በሁሇት ይከፇሊለ እነሱም፡-

1. ቀጥተኛ ዳሞክራሲ/ቀጥተኛ ተሳትፍ


2. በውክሌና/ሪፕረዘንታቲቭ/ ዳሞክራሲ፡-
1. ቀጥተኛ ዳሞክራሲ /ቀጥተኛ ተሳትፍ/ ይህ ማንኛውም ዜጋ በተሇያዩ
እንቅስቃሴዎች እና ውይይቶች ሊይ በአካሌ በቀጥታ ተገኝቶ ተሳታፉ የሚሆንበት
አሰራር ነው፡፡ በጥንት ዘመን ግሪክ / አቴንስ/ ትጠቀመው ነበር፡፡ ቀጥተኛ ተሳትፍ
የበሇጠ ውጤታማ የሚሆነው የህዝቡ ቁጥር አነስተኛ በሆነባቸው አካባቢዎች ነው፡፡
2. የውክሌና ዳሞክራሲ፡- ይሕ ዯግሞ የህዝብ ቁጥር በሚበዛበትና ሁለም ዜጋ በቀጥታ
በአካሌ ሇመሳተፌ በማይችሌበት ሁኔታ የሚካሄዴ ነው፡፡
መሌመጃ 1

የሚከተለትን ጥያቄዎች መሌሱ፡፡

1. ዳሞክራሲ የሚሇው ቃሌ የተገኘው ከምን ቋንቋ ነው?


2. ዳሞክራሲ ማሇት ምን ማሇት ነው?
3. የዳሞክራሲ ተሳትፍ ዓይነቶችን ዘርሩ፡፡
4. በጥንት ዘመን ቀጥተኛ ዳሞክራሲ ትጠቀም የነበረች ሀገር ማናት?

የዳሞክራሲያዊ መገሇጫዎች በት/ቤት ውስጥ

- ተማሪዎች በፇሇጉት ክበብ አባሌ ሆነው መሳተፌ፡፡


- ችግሮቻቸውን በውይይት መፌታት፡፡

በትምህርት ቤት ውስጥ የዳሞክራሲያዊ አሰራር መኖር ያሇው ጥቅም፡-

- የተማረውም ሆነ የሰራተኞች መብቶች በአግባቡ እንዱከበሩ ይረዲሌ፡፡


- መከባበር፣ መቻቻሌና ዕርስ በዕርስ መረዲዲት እንዱኖር ያዯርጋሌ፡፡
1.2. የሰብዓዊና ዳሞክራዱያዊ መብቶች ምንነት
1.2.1. የሰብዓዊ መብቶች ምንነት

ሰብዓዊ መብት ማሇት ሰዎች ሰው በመሆናቸው ብቻ ያሊቸው መብት ነው፡፡ ላሊው ሰብዓዊ
መብት የሰው ሌጅ በተፇጥሮ ያገኘው ወይም የተቀዲጀውና ማንም ሉቀማው የሚይችሇሌ ሇሱ
የተሰጠው መብት ነው፡፡፡ እነዚህን መብቶች የሚሰጥ ወይም የሚነፌግ የሚጨምር ወይም
የሚቀንስ የውጭ ሀይሌ የሇም፡፡ ይሕም በኢፋዯሪ ህገ መንግስት በአንቀፅ 14 ሊይ ሰብዓዊ
መብቶች ተዯንግገዋሌ፡፡

ሰብዓዊ መብቶች ከሚባለት ውስጥ ዋና ዋናዎቹ የሚከተለት ናቸው፡-

o በህይወት የመኖር መብት


o የአካሌ ዯሕንነት መብት
o የነፃነት መብት
o የእኩሌነት መብት
o የሏይማኖት መብትና የመሳሰለት መብቶች ናቸው፡፡

እነዚህ መብቶች በኢትዮጵያ ህገ መንግስት መሰረት ሰብዓዊ መብቶች በመባሌ ይታወቃለ፡፡


መሌመጃ 2

የሚከተለትን ጥያቄዎች መሌሱ፡፡

1. በክፌሌ ውስጥ እና በት/ቤት ውስጥ ዳሞክራሲያዊ አሰራር እንዱኖር ማዴረግ


የሚኖረው ጠቀሜታ ምንዴን ነው?
2. የዳሞክራሲ አሰራሮች መገሇጫ በት/ቤት ውስጥ የሆኑትን ዘርዝሩ፡፡
3. ሰብዓዊ መበት ማሇት ምን ማሇት ነው?
4. በት/ቤታችሁ ውስጥ ከክፌሌ አሇቃ ምርጫ እና በት/ቤት የስነ ስርዓት መመሪያ ሊይ

ዳሞክራሲ ከሚገሇፅባቸው አሰራሮች ውጭ የዳሞክራሲ አሰራር ጥቀሱ?

5. ሰብዓዊ መብቶች የሚባለትን ዘርዝሩ፡፡

1.2.2 የዳሞክራሲያዊ መብቶች ምንነት ሁሇተኛ ሳምንት


ዳሞክራሲያዊ መብት በዳሚክራሲ ስርዓት ውስጥ የሚኖሩ ግሇሰቦች ሆነ ህዝቦች የስርዓቱ
አባሌ በመሆናቸው የሚኖራቸው በህግ የሞዯነገጉ መብቶች ናቸው፡፡ በተጨማሪ ዳሞክራሲ
መብቶች ማንኛውም ዜጋ በሚኖርበት የፖሇቲካ ስርዓት ውስጥ ከፖሇቲካ ስራዓቱ
ዳሚክራሲያዊነት በመነጨ የሚያምንበትን የፖሇቲካ አመሇካከት በሰሊማዊ መንገዴ ያራምዴ
ዘንዴ ሉከበሩሇት የሚገቡ መብቶች ናቸው፡፡

ዳሞክራሲ መብት የሚባለት የሚከተለት ናቸው፡-

o ሃሳብን በነፃ የመግሇፅ መብት


o የመሰብሰብ መብት
o የመዯራጀት መብት
o ሰሊማዊ ሰሌፌ የማዴረግ መብት
o የመዘዋወር ነጻነት መብ
o የዜግነት መብት
o የመምረጥና የመመረጥ መብት ወ.ዘ.ተ እነዚህ የተዘረዘሩት መብቶች በኢትዮጵያ ሕገ-
መንግስት መሰረት ዳሞክራሲያዊ መብቶች ናቸው፡፡
እነዚህን መብቶች ሕግ አውጭዉ ወይም ህግ አስፇፃውና ሕግ ተርጓሚው
እንዯአስፇሊጊነቱ ገዯብ ሉያበጅሊቸው ይችሊለ፡፡
መሌመጃ 1

የሚከተለትን ጥያቄዎች በአጭሩ መሌሱ፡፡


1. የሰብዓዊና ዳሞክራሲያዊ መብቶች ሌዩነትና አንዴነት ግሇፁ?
2. ዳሚክራሲያዊ መብት ማሇት ምን ማሇት ነው?
3. ዳሚክራሲ መብቶችን ዘርዝሩ፡፡

1.3. ሌዩነት
ሌዩነት ማሇት በቆዲ በቀሇም፣ በሀይማኖት፣በዕዴሜ ፣ በፆታ፣ በመሌክ፣
በቁመት፣በችልታ፣በአስተሳሰብና በመሳሰለት አንደ ከላሊው ጋር አሇመመሳሰሌ ማሇት ነው፡፡
ይሁን እንጅ አንዲችን ከላሊችን ጋር የማንመሳሰሌባቸው በርካታ ነገሮች እንዲለ ሁለ
የምንመሳሰሌባቸው ብዙ ነገሮችም አለ፡፡ ዋናው ቁም ነገር ከምንሇያይባቸው ነገሮች ይሌቅ
የምመሳሰሌባቸው ነገሮች የበሇጡ ናቸው፡፡ ሌዩነት መኖሩ የማይቀርና አስፊሇጊም ነው፡፡
ምክንያቱም ሌዩነት መኖሩ ኑሮአችንን እና ሕይወታችንን የበሇጠ አስዯሳች ስሇሚያዯርገው
ነው፡፡ “ሌዩነታችን ውበታችን” ነው፡፡ ሇምሳላ፡- ወንዴና ሴት ተብል የፆታ ሌዩነት ባይኖር ኖሮ
ሰው በዝቶ ባሌተፇጠረ ነበር፡፡ ሁሊችም አንዴ ነን የምንሇያይባቸው ከሊይ በመጀመሪያው ሊይ
የተዘረዘሩት ብቻ ናቸው፡፡

መሌመጃ 2

የሚከተለትን ጥያቄዎች በአጭሩ መሌሱ፡፡


1. ሌዩነት ማሇት ምን ማሇት ነው?
2. ሌዩነታችን ውበታችን ነው ሲባሌ ምን ማሇት ነው?
3. ሌዩነት መኖሩ የሚሰጠው ጥቅም ምንዴን ነው?
4. አንዲችሁ ከአንዲችሁ ጋር የምትመሳሰለባቸውንና የምትሇያዩባቸውን ሶስት ሶስት ነገሮች
ዘርዝሩ?
5. ሌዩነት ባይኖር ምን ችግር ይፇጠራሌ?

1.3.2. ሌዩነትን አቻችል በሰሊም መኖር


ሌዩነትን አቻችል ከላልች ጋር በሰሊም ሇመኖር የሚያስፇሌገን ትሌቁ ነገር ትዕግስት እና
መዯማመጥ ናቸው፡፡ ሰዎች በተፇጥሮ የሚሇያዩባቸው በርካታ ነገሮች እንዲሎቸውና በዚህም
የተነሳ ማንም ሰው የኔ ሃሳብ ትክክሌ ነው የላሊው ግን ስህተት ነው ማሇት ተገቢ
አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም ግጭትና ብጥብጥ እንዱከሰት ያዯርጋሌ፡፡ ሌዩነትን ማክበርወይም
በፀጋ መቀበሌና ሌዩነቶችን አቻችል በሰሊም መኖር ማሇት እምነቱ፣ አመሇካከቱ፣ መሌኩ፣
ወዘተ ከእኛ የተሇየ ቢሆንም መብቱን ማክበርና ክብሩን መጠበቅ አሇብን፡፡ ሌዩነት መኖር
ጥቅም እንዲሇው በማወቅ በአዴናቆትና በፀጋ መቀበሌ ይኸውም መቻቻሌ የሠው ሌጆች
ሌዩነቶች እንዲለ ሆነውና በሰሊምና በፌቅር አብረው ሇመኖር የሚያስችሌ በመሆኑ ብዙ
ጥቅም አሇው፡፡

1.4. የመንግስት ስርዓት በኢትዮጵያ


1.4.1. የዳሚክራሲያዊ መንግስት ምንነትና አስፇሊጊነቱ

ዳሞክራሲያዊ መንግስት የስሌጣን ምንጩ ወይም መነሻው ሕዝብ ሲሆን በሕግ የበሊይነት
የሚመራ መንግስት ነው፡፡

ዳሞክራሲያዌ መንግስት ሕዝብ ሃሳቡን በነፃ የሚገሌፅበትና የሚሳተፌበት የመንግስት አመራር


ዓይነት ነው፡፡

በዳሞክራሲያዊ መንግስት አመራር ውስጥ ሕዝቡ በዋነኝነት የሚሳተፇው በመምረጥና


በመመረጥ ነው፡፡ ምርጫውም የሚካሄዯው ከሚቀርቡት ዕጩዎች ውስጥ ሕዝብ የፇሇገውን
ይሆነኛሌ የሚሇውን በመምረጥ ሲሆን፣ የተመረጠው ሰው ብቃት ከላሊው ወይም ጥፊተኛ ሆኖ

ከተገኘ የተመረጠበት ጊዜ ሳይጨርስም ከስሌጣን ሉወርዴ ይችሊሌ፡፡ እንዯምንም የተመረጠበትን


ጊዜ ቢጨርስም እንኳ በዴጋሜ አይመረጥም፡፡ ይህ ዯግሞ የሚያሳየው ባሇ ስሌጣኖች በህዝብ
ፌቃዴ እና ቁጥጥር ክሌሌ ውስጥ መሆናቸውን ነው፡፡ ዳሞክራሲያዊ መንግስት የሰው ሌጅ
መብቶችና ነፃነቶች የበሇጠ እንዱረጋገጡና ተግባራዊ እንዱሆኑ ስሇሚያዯርግ እጅግ በጣም
አስፇሊጊ ነው፡፡

ከሚያስፇሌግበት /ከጥቅሞቹ/ መካክሌ በዋነኝነት የሚከተለት ይጠቀሳለ፡፡

o የህዝቦችንና የላልችን መብቶችና ጥቅሞችን በተገቢው መንገዴ ያስጠብቃሌ፡፡


o መሌካም የሆነ አስተዲዯር ያሰፌናሌ፡፡
o ህዝቦች በሰሊምና በተረጋጋ መንፇስ ሰርተው እንዱኖሩ ያዯርጋሌ፡፡

መሌመጃ 3

የሚከተለትን ጥያቄዎች መሌሱ፡፡


1. ሌዩነት ማሇት ምን ማሇት ነው?
2. ሌዩነትን አቻችል በሰሊም ሇመኖር ምን ምን ያስፇሌጋሌ?
3. የዳሞክራሲያዊ መንግስት ምንነት በአጭሩ ግሇፁ?
4. የዳሞክራሲያዊ መንግስት ጥቅሞችን /አስፇሊጊነቱን/ዘርዝሩ፡፡

1.4.2. የፋዳራሌ መንግስት ምንነት

የኢ.ፌ.ደ.ሪ መንግስት

ሕ ግ አው ሕ ግ አስፈፃሚ ሕ ግ ተርጓሚ

ከሊይ የተዘረዘሩት የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ መንግስት አወቃቀር ነው፡፡ የፋዳራሌ መንግስት
ከፌተኛ የስሌጣን አካሊት የሚባለት ህግ አውጪ፣ ህግ አስፇፃሚ፣ ህግ ተርጓሚ ናቸው፡፡
ተግባራቸውም፡-

1. ህግ-አውጪ ዋና ተግባሩ ሕጎችንና ዯንቦችን ማውጣት፣ ህግን ማፅዯቅ ነው፡፡ 550


ያህሌ መቀመጫዎች አለት፣ አባሊቱ በቀጥታ በህዝብ ተመርጠው የተወከለ ናቸው፡፡
በአባሊቱ በሚመረጡ አፇ ጉባኤና ምክትሌ አፇ ጉባኤ ይመራሌ፡፡
2. ህግ አስፇፃሚ፡- ሇአምስት አመታት የፖሇቲካ ሥሌጣን በአብሊጫ መቀመጫ
የሚጨብጠው የፖሇቲካ ዴርጅት የሚመራው ነው፡፡ ዋና ተግባሩ፡-

የሚወጡ ህጎች፣ ዯንቦችና አዋጆችን በስራ ሊይ እንዱውሌ መጨረሻ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡


የወጡ ውሳኔዎችን፣ ህጎችን በስራ ሊይ ያውሊሌ እንዱሁም በአግባቡ መተርጎማቸውን
ያረጋግጣሌ፡፡ መመሪያዎችን ይሰጣሌ፡፡

3. ሕግ ተርጓሚ፡-/የዲኝነት አካሌ/ ዲኞች ናቸው፡፡ ይህ አካሌ በህግ አውጭና አስፇ\ጻሚ


አካሊት የወጡ ሕጎቸችን በአስፇፃሚ አካሌ፣ በአጠቃሊይ የሀገሪቱ ዜጎች ተፇፃሚ
መሆናቸውን ይከታተሊሌ፣ይቆጣጠራሌ፡፡ ሕጎች ሲጣሱም ህጋዊ እርምት፣ እርምጃ
ይወስዲሌ፡፡

1.4.3. የክሌሌ መንግስታት ምንነት

ከፋዳራሌ መንግስት ቀጥል ከፌተኛ አዯረጃጀት /ባሇስሌጣን/ ክሌሌ ነው፡፡ ክሌልች በሕዝብ
አሰፊፇር፣በቋንቋ፣ በማንነት፣ በፌቃዯኝነት ሊይ በመመስረት ይዋቀራለ፡፡ በዚህም መሰረት
በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ዘጠኝ የክሌሌ መንግስታት አሎት፡፡ እነሱም የሚከተለት ናቸው፡-

1. የትግራይ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት


2. የአፊር ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
3. የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
4. የኦሮሚያ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
5. የሱማላ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
6. የቤንሻንጉሌ ጉምዝ ህዝቦች ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
7. የዯቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
8. የጋምቤሊ ሕዝቦች ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
9. የሏረር ሕዝቦች ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት
10. የሲዲማ ሕዝቦች ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት ናቸው፡፡

ሁሇቱ የከተማ አስተዲዯሮች


1. አዱስ አበባ እና
2. ዴሬዲዋ ናቸው፡፡
1.4.4.የከተማ አስተዲዯር ምንነት
የከተማ ምንነት
ከተማ ማሇት ሰዎች በአንዴ ሊይ ተሰብስበው የሚኖሩበት አካባቢ ሲሆን ሰዎቹ በሚሰሩበት
የስራ አይነት እና በነዋሪው ብዛት ሊይ ተመስርቶ ይገሇፃሌ፡፡ በኢትዮጵያ በተሇይ አንዴ ቦታ
ከተማ ሉባሌ የሚችሇው ከ2000 ሰዎች በሊይ በአንዴ አካባቢ ተሰብስበው የሚኖሩበት ሲሆን
ነዋሪዎቹ የተሰማሩበት የስራ መስክ ከእርሻ ስራ ውጭ ሲሆን ነው፡፡

የከተማ አስተዲዯሩ ምንነት


የከተማ አስተዲዯር ማሇት አንዴ ስፌራ ከተማ ሉያሰኘው የሚያስችሇውን መስፇርት አሟሌቶ
በመገኘቱ ከተማውን ሇማስተዲዯር የተዘረጋ የአስተዲዯር እርከን ማሇት ነው፡፡በኢትዮጵያ
ከአዱስ አበባ አስተዲዯርና ከዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር በስተቀር ሁለም የከተማ
አስተዲዯሮችተጠሪነታቸው ሇክሌልች ሲሆን ሁሇቱ ከተማ ማሇትም አዱስ አበባና ዴሬዲዋ
የከተማ አስተዲዯሮች ተጠሪነታቸው ሇፋዯራለ መንግስት ነው፡፡ ሁለም የከተማ አስተዲዯር
በከንቲባዎች ይመራለ፡፡ በከንቲባ እንዱመሩ መዯረጋቸው ከተሞቹ ዯረጃቸውን የጠበቁ
እንዱሆኑ ሌማታቸው እንዱፊጠን እና የነዋሪዎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን
ሇመቅረፌና የከተማ ነዋሪ ሕዝብ የሌማቱ ተጠቃሚ እንዱሆን ያስችሊሌ፡፡

አዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር

አዱስ አበባ የኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፕብሉክ መንግስት ርዕሰ ከተማ ናት፡፡
ከተማው ራሱን የቻሇ አስተዲዯር ያሇው ሆኖ ተጠሪነቱ ሇፋዳራሌ መንግስት ነው፡፡ የአዱስ
አበባ ከተማ አስተዲዯር በከተማው ምክር ቤት ይመራሌ፡፡ ምክር ቤቱ አባሊት በከተማው ህዝብ
የተመረጡ ናቸው፡፡ የአስተዲዯሩ ምክር ቤት አባሊት የከተማ የአስተዲዯሩን ከንቲባ፣ምክትሌ
ከንቲባ እና ስራ አስኪያጅ ይመርጣለ፡፡ የአዱስ አበባ አስተዲዯር እርከኖች የሚገኙት የከተማው
አስተዲዯር የክፌሇ ከተማውና የቀበላዎቹ አስተዲዯሮች የየራሳችው ምክር ቤቶች አሎቸው፡፡

የቀበላ ምክር ቤት ዯግሞ ተጠሪነቱ ሇቀበላው ነዋሪና ሇክፌሇ ከተማው ምክር ቤት ነው፡፡
የከፌሇ ከተማው ምክር ቤት ተጠሪነቱ ሇነዋሪው ሕዝብና ሇከተማ ምክር ቤት ነው፡፡ የአዱስ
አበባ ከተማ አስተዲዯር ምክር ቤት ተጠሪነቱ ሇፋዳራሌ መንግስትና ሇከተማው ነዋሪዎች ነው፡፡
በዚህም መሰረት በእያንዲንደ የፖሇቲካ አዯረጃጀት እርከን አፇ ጉባኤዎችና የስራ
አስፇፃሚዎች አሎቸው፡፡ አዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ምክር ቤት በከተማይቱ ውስጥ
ሇሚካሄደ ሌዩ ሌዩ የሌማት ስራዎች የሚያስፇሌግ ገንዘብ ይመዯባሌ፡፡ የከተማይቱን ነዋሪዎች
ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ችግሮችን ያቃሌሊሌ፡፡ ሇዴንገተኛ አዯጋዎች መፌትሔ ይሰጣሌ፡፡
መሰረተ ሌማቶችን ይዘረጋሌ፡፡ የከተማይቱን የወዯፉት የእዴገት አቅጣጫ ይቀርፃሌ፡፡
መሌመጃ 4

የሚከተለትን ጥያቄዎች መሌሱ፡፡


1. ከፋዳራለ መንግስት ቀጥል ከፌተኛ ባሇስሌጣን የሆነው ምን ነው?
2. በኢትዮጵያ ስንት የክሌሌ መንግስታት አሎት?
3. በኢትዮጵያ ያለ የክሌልቹን ስም ዘርዝሩ?
4. በኢትዮጵያ ስንት የከተማ አስተዲዯሮች አለ?
5. የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ተጠሪነቱ ሇማን ነው? ዋና ዋና ተግባሮቹስ ምን ምን
ናቸው?

1.5. የውጭ ግንኙነት


1.6. የውጭ ግንኙነትና ፖሉሲ ምንነት ሶስተኛ ሳምንት

የውጭ ግኙነት ማሇት አንዴ ሀገር ከላልች ሀገሮች ጋር በተሇያዩ ጉዲዮች ሊይ ማሇትም
በኢኮኖሚ ፣በፖሇቲካ እና በመሳሰለት የሚፇጠረው ትስስርና ወዲጅነት ነው፡፡ የውጭ ግንኙነት
ፖሉሲ ማሇት ዯግሞ የአንዴ ሀገር መንግስት ከላልች ሀገራት መንግስታት ጋር የሚዯረገው
ግንኙነት ምን መምሰሌ እንዲሇበት የሚያመሇክት አጠቃሊይ መመሪያ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሉሲ ከላልች ሀገራት ጋር በሰሊም፣ በመከባርና በመሌካም
ጉርብትና ተስማምቶ አብሮ መኖር ነው፡፡ በአንቀፅ 86 በተዯነገገው መሰረት የአገራችን ጥቅምና
ነፃነት ማስጠበቅን አስመሌክቶ ህገ መንግስት ያስፇራቸው ሏሳቦች የሚከተለት ናቸው፡፡

1. የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥቅም የሚያስጠብቅና የሀገሪቱን ለዓሊዊነት የሚያስከብር የውጭ


ግንኙነት ፖሉሲ ማራመዴ
2. የመንግስትን ለዓሊዊነት፣ እኩሌነት መክበር በላልች ሀገሮች ጉዲዮች ውስጥ ጣሌቃ
አሇመግባት፡፡
3. የሀገሪቱ የውጪ ግንኙነት ፖሉሲ በጋራ ጥቅም፣በእኩሌነት ሊይ የተመሰረተ መሆኑን
እንዱሁም በዓሇም አቀፌ ዯረጃ የሚዯረጉ ስምምነቶች የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከብሩ
መሆናቸውን ማረጋገጥ፡፡
4. የኢትዮጵያን ለዓሊዊነት የሚያስከብሩ፤ የህዝቦቿን ጥቅም የማይፃረሩ ዓሇም አቀፌ
ህጎችና ስምምነቶችን ማክበር፡፡
5. ከጎረቤት ሀገሮችና ከላልችም የአፌካ ሀገሮች ጋር በየ ጊዜው እያዯገ የሚሄዴ
ኢኮኖሚያዊ ህብረትና የህዝቦች ወንዴማማችነት ማጎሌበት
6. በሀገሮች መካከሌ የሚነሱ ግጭቶች ሰሊማዊ በሆነ መንገዴ እንዱፇቱ ጥረት ማዴረግ፡፡
መሌመጃ 5
የሚከተለትን ጥያቄዎች መሌሱ፡፡
1. የውጭ ግንኙነት እና የውጭ ግንኙነት ፖሉሲን በአጭሩ ግሇፁ?
2. በሕግ መንግስቱ በአንቀፅ 86 በተዯነገገው መሰረት የአገራችንን ጥቅምና ነፃነትን
ማስጠበቂያ ሃሳቦችን ዘርዝሩ፡፡

የምዕራፈ ማጠቃሇያ
- ሥሌጣን ወይም አመራር የህዝብ የሆነበት የአስተዲዯር ስርዓት ዳሞክራሲ ይባሊሌ፡፡ ዜጎች
ያሇምንም ተወካይ በማንኛውም ውሳኔ ሊይ በአካሌ ተገኝተው በጉዲዩ ሊይ ቀጥታ
የሚሳተፈበት ቀጥተኛ ዳሞክራሲ ነው፡፡ ማንኛውም ጉዲይ በተዘዋዋሪ(በተወካይ) የሚፇፀም
ዯግሞ የውክሌና ዳሞክራሲ ነው፡፡ ሰብዓዊ መብት ማሇት ሰዎች ሰው በመሆናቸው ብቻ
የሚሰጣቸው መብት (ፀጋ) ማሇት ነው፡፡ ዳሞክራሲ መብት ዯግሞ በዳሞክራሲ ስርዓት
አባሌ በመሆናቸው የሚኖራቸው በህግ የሚዯነገጉ መብቶች ናቸው፡፡ ሌዩነት ማሇት በቆዲ
ቀሇም ፣ በሃይማኖት፣ በዕዴሜ ፣ በፆታ፣ በችልታና በመሳሰለት
-

አንደ ከላሊው የማይመሳሰሌበት ማሇት ነው፡፡ “ሌዩነታችን ውበታችን ነው” ይህን በመገንዘብ
ሌዩነትን በፀጋ በመቀበሌ ተቻችል በሰሊም በሰሊም አብሮ መኖር ያስፇሌጋሌ፡፡ ሌዩነትን
አቻችል በሰሊም አብሮ ሇመኖር ከሚያስፇሌጉን ቁሌፌ ነገሮች ትዕግስትና መዯማመጥ ዋና
ዋናዎቹ ናቸው፡፡

ዳሞክራሲያዊ መንግስት ማሇት የስሌጣን ምንጩ ወይም መነሻው ሕዝቡ ሲሆን በህግ
የበሊይነት የሚመራ መንግስት ነው፡፡

ዳሞክራሲያዊ መንግስት ህዝቡ ሃሳቡን በነፃ የሚገሌፁበትና የሚሳተፈበት የመንግስታት


አመራር ዓይነት ነው፡፡ ፋዳራሌ ማሇት ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዲዯሩ የክሌሌ
መንግስታት በህብረት መስርተው የሚኖሩበት የመንግስት ስርዓት ነው፡፡

የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ መንግስት አወቃቀር ወይም ከፌተኛ ባሇስሌጣኖች ሕግ አውጭ ፣ ህግ


አስፇፃሚ እና ሕግ ተርጓሚ ናቸው፡፡ ከፋዳራሌ መንግስት ቀጥል ከፌተኛ ባሇስሌጣን የክሌሌ
መንግስታት ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ዘጠኝ ክሌልች እና ሁሇት የከተማ
አስተዲዯሮች አለ፡፡

የውጭ ግንኙነት ማሇት አንዴ ሀገር ከላሊ ሀገር በኢኮኖሚ በማህበራዊና በፖሇቲካዊ ቅርርብ
ወይም ወዲጅነት የሚያዯርጉት ትስስር ማሇት ነው፡፡

የውጭ ግንኙነት ፖሉሲ ማሇት ዯግሞ የአንዴ ሀገር መንግስት ከላሊኛው ሀገር መንግስት
ጋር የሚያዯርገው ግንኙነት ምን መምሰሌ እንዲሇበት የሚያመሇክት አጠቃሊይ መመሪያ
ነው፡፡
የምዕራፈ የክሇሳ ጥያቄዎች

I. የሚከተለትን ጥያቄዎች ትክክሌ ከሆነ “እውነት” ስህተት ከሆነ “ሀሰት” በማሇት


መሌሱ፡፡
1. ዳሞክራሲ የሚሇው ቃሌ የመጣው(የተወሰዯው) ከሮም ቃሌ ነው፡፡
2. በዳሞክራሲ ስርዓት ሕዝቡን የሚመሇከት ውሳኔ በሚዯረግበት ጊዜ ሕዝቡ በውሳኔ
አሰጣጡ ሂዯት ሊይ በንቃት ይሳተፊለ፡፡
3. ሰብዓዊ መብት ማሇት ግሇሰቦችም ሆኑ ሕዝቦች በዳሞክራሲ ስርዓት በመመራታቸው
ምክንያት የሚኖራቸው የነፃነት መብት ነው፡፡
4. ሌዩነት ማሇት በቆዲ ቀሇም፣ በሃይማኖት፣ በመሌክ፣ በችልታ አንደ ከላሊው
የማይመሳሰሌበት ነው፡፡
5. ዳሞክራሲያዊ መብት ሰዎች ሰው በመሆናቸው የሚኖራቸው መብት ነው፡፡
II. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ትክክሇኛውን መሌስ ምረጡ፡፡
1. ዜጎች ያሇምንም ተወካይ በማንኛውም ውሳኔ ሊይ እራሳቸውን ተካፊይ (ተሳታፉ)
የሚሆኑበት የዳሞክራሲ ዓይነት ------------------- ይባሊሌ፡፡
ሀ. የውክሌና ዳሞክራሲ ሇ. ቀጥተኛ ዳሞክራሲ
ሏ. ሀ እና ሇ መ. መሌስ የሇም
2. በጥንት ዘመን ቀጥተኛ ዳሞክራሲ ትከተሌ የነበረች ሀገር ----------- ናት፡፡
ሀ. እስፔን ሇ. ጃፓን ሏ. አቴንስ መ. ሁለም
3. የዳሞክራሲ ስርዓት መሇያ የሆነው የትኛው ነው?
ሀ. የሰብዓዊ መብቶች መከበር ሏ. መቻቻሌ፣መዯማመጥና መከባበር
ሇ. የዳሞክራሲ መብቶች መከበር መ. ሁለም
4. ከሚከተለት ውስጥ የዳሞክራሲያዊ መንግስት አስፇሊጊ የሆነው የቱ ነው ?
ሀ. የህዝቦችንና የላልችን መብቶችና ጥቅሞችን በተገቢው መንገዴ ያስጠብቃሌ፡፡
ሇ. መሌካም የሆነ አስተዲዯር ያሰፌናሌ፡፡
ሏ. ህዝቦች በሰሊምና በተረጋጋ መንፇስ ሰርተው እንዱኖሩ ያስችሊሌ
5. የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፕብሉክ ስንት አባሌ ሀገራት አለት?
ሀ. ሰባት ሇ. አራት ሏ. ሶስት መ. ዘጠኝ
III. የሚከተለትን ባድ ቦታዎች በትክክሇኛ ቃሌ ወይም ሀረግ ሙለ፡፡
1. -------------- ማሇት አንዴ ሀገር ከላልች ሀገሮች ጋር በተሇያዪ ጉዲዮች ሊይ
የሚዯረግ ትስስርና ወዲጅነት ነው፡፡
2. ------------- ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዲዯሩ የክሌሌ መንግስታት በሕብረት
መስርተው ሚኖሩበት የመንግስት ስርዓት ነው፡፡
3. ------------- የአንዴ ሀገር መንግስት ከላልች ሀገራት መንግስታት ጋር የሚዯረግ
ግንኙነት ነው፡፡
IV. የሚከተለትን ጥያቄዎች በአጭሩ መሌሱ፡፡
1. የሰብዓዊ መብት እና የዳሞክራሲ መብት ሌዩነት በአጭሩ ግሇፁ?
2. የኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፕብሉክ የከተማ መስተዲዯሮች የሆኑትን
ዘርዝሩ፡፡

You might also like